id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
44
241k
length
int64
12
47.6k
text_short
stringlengths
3
241k
3525
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%8B%8B
አድዋ
ለፊልሙ፣ አድዋ (ፊልም) ይዩ። ዓድዋ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል። አድዋ በርከት ያሉ የከተማ እና የገጠር ቀበሌዎች አጠቃልላ የያዘች ነች፤ ከእነሱም እንዳባገሪማ ፣ ታሕታይ፡ሎጎምቲ ፣ ላዕላይ፡ሎጎምቲ የመሳሰሉ ይገኙበታል፡፡ በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
60
ለፊልሙ፣ አድዋ (ፊልም) ይዩ። ዓድዋ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል።
3526
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%B4
እንዳስላሴ
እንዳስላሴ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራባዊ ዞንና በታህታይ ቆራሮ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,967 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,333 ወንዶችና 22,634 ሴቶች ይገኙበታል።. የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች www.shiremunicipal.gov.et የኢትዮጵያ ከተሞች ትግራይ
37
እንዳስላሴ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራባዊ ዞንና በታህታይ ቆራሮ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,967 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,333 ወንዶችና 22,634 ሴቶች ይገኙበታል።. የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3527
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%88%9B%E1%8C%A3
አላማጣ
አላማጣ በኢትዮጵያ የ[ትግራይ]] ክልል በ ደቡባዊ ዞን የምትገኝ ውብ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 600ኪ ሜትር ርቀት ከክልሉ ዋና ከተማ መቐለ ደግሞ 180 ኪ.ሜ ላይ ትገኛለች። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ45,632 ህዝብ መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 22,712 ወንዶችና 22,920 ሴቶች ይኖሩባታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ48,262 ህዝብ መኖሪያ ተደርጋ ተገምታለች። የከተማዋ አቀማመጥ በ ላይ ነው። በአላማጣ አካባቢ የሚገኘው መሬት በጣም ለም እና ለእርሻም ተስማሚ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ትግራይ
68
አላማጣ በኢትዮጵያ የ[ትግራይ]] ክልል በ ደቡባዊ ዞን የምትገኝ ውብ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 600ኪ ሜትር ርቀት ከክልሉ ዋና ከተማ መቐለ ደግሞ 180 ኪ.ሜ ላይ ትገኛለች። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ45,632 ህዝብ መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 22,712 ወንዶችና 22,920 ሴቶች ይኖሩባታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ48,262 ህዝብ መኖሪያ ተደርጋ ተገምታለች። የከተማዋ አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3528
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%8B%AB
ወልደያ
ወልደያ ወይንም ወልዲያ ከደሴ ሰሜን 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ከላሊበላ ደግሞ በደቡብ ምስራቅ ያለ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በሰሜን ወሎና በወልዲያ ወረዳ ይገኛል። ከኢኮኖሚ አንጻር ለሕንጻ ስራ የሚያገለግል የኖራ ምርት በአካባቢው በትንሹ መካሄዱ በታሪክ ይጠቀሳል። ወልድያ ከተማ በ1770ዎቹ በታላቁ ራስ ዓሊ የንግሥና ዘመን የተመሰረተች፤ 4 ዋና ዋና የአውራ ጎዳና መንገዶች የሚገናኙባት ለአብዛሃኛው የሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ ክፍሎች መገናኛ ከተማ ነች፡፡ ወልድያ ወልድያ ከተማ በ1770ዎቹ በታላቁ ራስ ዓሊ የንግሥና ዘመን የተመሰረተች፤ 4 ዋና ዋና የአውራ ጎዳና መንገዶች የሚገናኙባት ለአብዛሃኛው የሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ ክፍሎች መገናኛ ከተማ ነች፡፡ መገኛነቷን ስንቃኝም ከአዲስ አበባ 520 ኪ.ሜ፣ ከባህር ዳር 360 ኪ.ሜ፣ ከላልይበላ 168 ኪ.ሜ፣ ከመቀሌ 260 ኪ.ሜ፣ ከጅቡቲ ወደብ (በአፋር በኩል) 553 ኪ.ሜ እርቀት የተነሱ ሁሉ የሚገናኙባት ናት፡፡ በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት የራስ ወሌ ብጡል ቤተ-መንግሥት በነበረበት በመርጦ አቅጣጫ እዜት በርን አቋርጦ በመገንባት ላይ ያለው የደላንታ መንገድም ከተማዋን በማማከል 5ኛ ሀገር አቋራጭ መንገድ መሃል ከተማዋን ያቋርጣል፡፡ ታሪክ ከተማው በታሪካዊ ቦታወች የተከበበ ሲሆን በ1834ዓ.ም. ወልደያን ጎብኝቶ የነበረው ሚስዮኑ ጆዓን ሉዊግ ክራፍ ደጅአዝማች ፋሪስ አሊጋዝ እና ወንድሙ እና ካሊድ ብሩ አሊጋዝ መምሪያቸውን በዚሁ ቦታ አድርገው እንደነበር ዘግቦት ይግኛል። ሁለቱ ወንድማማቾች በዚያን ወቅት ወረ ይመኑን ለመውጋት ተንቀሳቅሰው እንደነበር ይገልጻል፡፡። በ1880ዎቹ ወልደያ ለዝሆን አደን ተስማሚ ስለነበር በታሪክ ተጠቃሽነት አለው። ከ1880ዎቹ እስከ 1950ዎቹ ወልደያ የየጁ አውራጃ ማዕከል ነበር። በዚህ ወቅት፣ የወልደያ ሆስፒታል በ1929 ዓ.ም በኮንተራክተሩ M.C.M. Pollera ተገነባ። ሆስፒታሉ ሰፊ ቦታ የያዘና ለሰራተኞች ዘመናዊ መኖሪያ ቤት ያለውም ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ሆሰፒታሉ ለከተማው ነዋሪና ለተጎራባች ከተሞች (ላሊበላ፣ አላማጣ፡አፋር፣ ጎንደር) ከፍተኛ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከተማዋ ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ግንባታ የሚታይባት ስትሆን በሶስት አቅጣጫ የሚነሱት አውራ መንገዶቹዋም በአስፓልት ኮንክሪት የተሰሩ ናቸው፡፡ የ ፪፬ ሰዓት የ ሀይድሮ ኤሌክትሪክ ፓዎር የምታገኝ ሲሆን በቅርቡ ደግሞ አንድ ዘመናዊ ስታዲዮም ለመስራት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ በከተማዋ ውስጥ ባጃጅ ታክሲዎች በአሁኑ ጊዜ ዋነኞቹ የህዝብ ትራንስፖርት መንገዶች ናቸው፡፡ መልክዓ-ምድር እና የሥነ-ህዝብ ምጣኔ የከተማዋ መልክዓ-ምድር አቀማመጥ ወጣ ገባና በተፈጥሮ በተራራ የተከበበች፣ ጥቁር ውሃ እና አላውሃ በዙሪያዋ የሚፈሱባት ስትሆን አጠቃላይ የቆዳ ስፋቷ ምጣኔም12,213.56 ሄክታር ሲሆን ከዚህ ውስጥ 6,445 በአሁኑ ማስተር ፕላን የፕላን ምድብ የተካተተ ነው፡፡ ከምድረ ወገብ በ11,050 ሰሜን ኬክሮስና ከ39,046 ምስራቅ ኬንትሮስ መካከል ስትገኝ ከባህር ጠለል በላይ 2,112 ሜትር ከፍታ አላት፡፡ የዓየር ንብረቷም 1% ደጋማ፣ 5% ቆላማ፣ 94% ወይና ደጋ ነው:: በ ከመሬት መቀማት ጋር በተነሳ የቀዳማዊ ወያኒ አመጽ ተብሎ በሚታወቀው የ1940 አመጽ ከተማው ላይ በየጁወች ጥቃት ሲደረስ፣ እስር ቤቱ ተከፍቶ እሰረኞች ተለቀቁ። ሆኖም አመጹ የተሳካ አልነበረም አለም አቀፍ ሃብታም በመሆኑ የሚታወቀው መሀመድ አላሙዲ በ1950ወቹ ለ10 አመት በወልደያ እንዳደገ ይጠቀሳል። ጥቅምት 8-9፣ 1980 ከተማዋ በደርግ አውሮፕላን ብትደበደብም የሞተ ሰው ግን አልተዘገበም። ከዚህ በተረፈ ወልደያ ላይ የሚገኙት አኖማ ማርያም (በዛፎች ተሸሽጎ ዋሻ ውስጥ የተደበቀ ቤ/ክርስቲያን) እና ወልደያ ገብርኤል ለአካባቢው ታዋቂነትን ይሰጣሉ። ገነተ ማርያምም ከወልደያ ብዙ ሳይርቅ ይገኛል። የሕዝብ ስብጥር በ 2007 በተደረገው አጠቃላይ የህዝብ ቆጠራ፣ የከተማዋ የህዝብ ብዛት 46,139 ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 23,000 ወንዶችና 23,139 ሴቶች ናቸው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
441
ወልደያ ወይንም ወልዲያ ከደሴ ሰሜን 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ከላሊበላ ደግሞ በደቡብ ምስራቅ ያለ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በሰሜን ወሎና በወልዲያ ወረዳ ይገኛል። ከኢኮኖሚ አንጻር ለሕንጻ ስራ የሚያገለግል የኖራ ምርት በአካባቢው በትንሹ መካሄዱ በታሪክ ይጠቀሳል። ወልድያ ከተማ በ1770ዎቹ በታላቁ ራስ ዓሊ የንግሥና ዘመን የተመሰረተች፤ 4 ዋና ዋና የአውራ ጎዳና መንገዶች የሚገናኙባት ለአብዛሃኛው የሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ ክፍሎች መገናኛ ከተማ ነች፡፡
3529
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%88%9D%E1%89%A6%E1%88%8D%E1%89%BB
ኮምቦልቻ
ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማና ወረዳ ሲሆን በደቡብ ውሎ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች የኢትዮጵያ ወረዳዎች አማራ ክልል
46
ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማና ወረዳ ሲሆን በደቡብ ውሎ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3530
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%95
ደብረ ብርሃን
ደብረ ብርሃን በሸዋ ክፍለ ሀገር የጅሩ ሸዋ ሜዳ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ የሰሜን ሸዋ ዞን (አውራጃ) አስተዳደር ርዕሰ ከተማ ከመሆኗ ባሻገር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስም ዋና ጽሕፈት ቤት እዚሁ ይገኛል። በ፲፱፻፺፰ ዓ/ም ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው ደብረ ብርሃን ከተማ የ፷፯ ሺህ ፪፻፵፫ ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም ፴፬ ሺህ ፶፭ ወንዶችና ፴፫ ሺህ ፻፹፰ ሴቶች ይገኙባታል ይላል። በሌላ ገለልተኛ የግምት ትመና ደግሞ ከተማዋ የ፶፯ ሺህ ፯፻፹ ሕዝብ መኖሪያ እንደሆነች ተገምቷል። የከተማዋ አቀማመጥ በ ላይ ነው። ደብረ ብርሃን ከአዲስ አበባ ፻፴ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በደሴ መስመር ላይ የምትገኝ ስሆን ፱ የአስተዳደር ቀበሌዎችም አሏት። የአየር ንብረቷ ደጋማ ነው። የተቆረቆረችውና ስያሜዋን ያገኘችው ደግሞ በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም አካባቢ በዓፄ ዘርአ ያዕቆብ (፲፬፻፴፬-፲፬፻፷፰) ነበር። ከተማዋ ድሮ የንጉሡ የግራ በአልቴሃት (ግራ በአልቴሃት ከንጉሡ ሦሥት ሚስቶች የአንደኛዋ የክብር ስም ነው) ርስት ነበረች። በ፲፬፻፵ዎቹ መጀመሪያ አጤው ከእንደግብጣን ወጨጫ ተራራ ማለትም ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ ከነበረው ያባታቸው አጤ ዳዊት መናገሻ ሥፍራ ተነስተው ሲጓዙ በአካባቢው ውበት ስለተደሰቱ የድንኳን ከተማቸውን ከተሙባት። በኋላም ቤተ መንግሥት አሳንፀውና ባለወርቅ ጉልላት የነበረውን የሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አሰርተው ቆረቆሯት። "ተአምረ ማርያም" የተሰኘ የጥንት ድርሳን የከተማዋን ስያሜ ከአንድ ተአምራዊ ሁነት ጋር አያይዞ ይገልፀዋል። በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም በክርስትና ሃይማኖት ካህናትና በጥቂት የሃይማኖቱ ተከራካሪዎች መካከል ክርክር ይነሳል። ንጉሡና የካህናቱ አለቆች በተገኙበት አንድ ዕለት በጉባዔ ክርክሩ ተካሄደ። በመጨረሻም «እስጢፋኖሳውያን» በሚል መጠሪያ የሚታወቁት ተከራካሪዎች አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ ተጠይቀው አሻፈረን በማለታቸው ከፍተኛ ቅጣት ይደርስባቸዋል። ይህ በሆነ በ፴፰ኛው ቀን በመጋቢት ፲ ቀን 1446|፲፬፻፵፮ ዓ/ም ረዘም ላለ ጊዜ / ምናልባትም ለቀናት/ የቆየ ቦግ ያለ ብርሃን ከሰማይ ይወርዳል። የብርሃኑ መውረድ ለእስጢፋኖሳውያን ስህተተኛነት ለካህናቱ ደግሞ ትክክለኛነት ምስክር ነው በሚል ተተርጉሟል። ስለዚህ ብርሃን መውረድ የንጉሡ ዜና መዋዕልም ያትታል። በዚህ ሳቢያ ንጉሡ የሥፍራውን ስም ደብረ ብርሃን /የብርሃን አምባ/ በማለት ሰይመውታል። ይህ መንግስቱ ያመነበት ነግር ነው በብዙዎች ዘንድ የሚታመነው እውነታ ግን በዚያ ግዜ የነበሩ ደቂቀ እስጢፋኖሳውያን እውነተኛውን ኃይማኖት አንክድም ለስዕል አንሰግድን ማለታቸው ነበር ንጉሱን ያስቆጣው በዚህም ምክንያት ነበር ንጉሱ እስጢፋኖሳውያን እስከ እንገታቸው እንዲቀበሩና በላያቸው የፈረስ ሰራዊት ሄዶባቸው በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲገደሉ ያዘዘው. ከዚህም የተነሳ የመጣው መብረቅ የመሰለ አስፈሪ ብርሀን የመጣው የእግዚእብሔር ቁጣ ነበር እንጂ ደስታው አልነበም። ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ከንግሥና ዘመናቸው ፲፬ ዓመታት የሚሆነውን በደብረ ብርሃን ከተማ እንዳሳለፉና አብዛኛዎቹን የሃይማኖትና የፍልስፍና ድርሰቶቻቸውን የፃፉት በዚሁ ከተማ መሆኑ ይነገራል። በዘመኑም ደብረ ብርሃን ከፍተኛ የትምህርት ማዕከል የነበረች ሲሆን በንጉሡ ትእዛዝ በርካታ የሃይማኖት መፃሕፍት የትርጉም ሥራ ተከናውኖባታል። በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የኣዲስ ኣበባ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሲጣበቡ ለሸዋ ጠቅላይ ግዛት ተማሪዎች እንዲያገልግል ኃይለ ማርያም ማሞ ፪ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ደብረ ብርሃን ተሠራ። ለመጀሪያዎቹ ስድስት ዓመታት ለተማሪዎቹም መጀመሪያ በየወሩ ፳ ብር በኋላም ፲፭ ብር እየተፈልላቸው ነበር የተማሩት። ከምሩቃኖቹም መካከል ዶ/ር ኣበራ ሞላ ታላቅ ወንድማቸው ዶክተር በቀለ ሞላና ታናሽ ወንድማቸው ጌታቸው ሞላ ይገኙበታል። ማጣቀሻዎች ምንጭ የአማራ ብሔራዊ ክልል፤ ባህል፣ ቱሪዝምና ማስታወቂያ ቢሮ፤ “የአማራ ክልል የቱሪስት መስህብ ሃብቶች (አጭር ቅኝት)”፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅት (፲፱፻፺፩ ዓ/ም) የኢትዮጵያ ከተሞች
437
ደብረ ብርሃን በሸዋ ክፍለ ሀገር የጅሩ ሸዋ ሜዳ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ የሰሜን ሸዋ ዞን (አውራጃ) አስተዳደር ርዕሰ ከተማ ከመሆኗ ባሻገር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስም ዋና ጽሕፈት ቤት እዚሁ ይገኛል። በ፲፱፻፺፰ ዓ/ም ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው ደብረ ብርሃን ከተማ የ፷፯ ሺህ ፪፻፵፫ ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም ፴፬ ሺህ ፶፭ ወንዶችና ፴፫ ሺህ ፻፹፰ ሴቶች ይገኙባታል ይላል።
3531
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%89%86%E1%88%B5
ደብረ ማርቆስ
ደብረ ማርቆስ በኢትዮጵያ በአማራ ብሔራዊ ክልል የምትገኝ ሲሆን የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ናት። እንዲሁም ከተማዋ የ ጉዛምን ወረዳ አስተዳደር መቀመጫ ናት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ85,597 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 43,229 ወንዶችና 42,368 ሴቶች ይገኙበታል። መገኛ የደብረማርቆስ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምስራቅ ጎጃም ከአዲስ አበባ በ 300 ኪ.ሜ ከባህር ዳር ደግሞ 253 ኪ.ሜ ፣ በ 37021’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 37º 43’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡ አመሰራረት ደብረማረቆስ ከተማ የጎጃም ገዥ በነበሩት ደጃዝማቸ ተድላ ጓሉ በ1845 ዓም የተቆረቆረች ሲሆን የከተማዋም መጠሪያ መንቆረር ይባል ነበር፡፡ በ 1872 ዓም ወደ ሥልጣን የመጡት ንጉስ ተክለሃይማኖት ካሁኑ ቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን መመስረት ጋር ተያይዞ የከተማዋ ስያሜ መንቆረር መባሉ ቀርቶ ደብረ ማረቆስ እንዲሆን አዋጅ በማስነገራቸው የከተማዋ መጠሪያ ሊሆን በቃ፡፡ ደብረማርቆሰ በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንዷ ስትሆን ከተማዋ በስሯ 6 ቀበሌዎችና ማዘጋጃ ቤት ያሉት የከተማ አስተዳደር አላት፡፡ በ2002 ዓ.ም የተዘጋጀ የተቀናጀ ልማት ፕላን አላት፡፡ በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ60,796 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል:: የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ደብረ ማርቆስ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የመሰረተ ልማት እየተሟላላት ነው። ከተማዋ አዲስ ድረገጽ ከፍታለች። ስዩም ይዘንጋው ድንቁ (talk) 14:14, 23 ጁላይ 2019 (UTC) ምንጮች 3 http://www.mwud.gov.et/web/debremarkos/home የኢትዮጵያ ከተሞች
183
ደብረ ማርቆስ በኢትዮጵያ በአማራ ብሔራዊ ክልል የምትገኝ ሲሆን የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ናት። እንዲሁም ከተማዋ የ ጉዛምን ወረዳ አስተዳደር መቀመጫ ናት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ85,597 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 43,229 ወንዶችና 42,368 ሴቶች ይገኙበታል። መገኛ የደብረማርቆስ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምስራቅ ጎጃም ከአዲስ አበባ በ 300 ኪ.ሜ ከባህር ዳር ደግሞ 253 ኪ.ሜ ፣ በ 37021’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 37º 43’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡
3532
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%89%80%E1%88%9D%E1%89%B5
ነቀምት
ነቀምት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምሥራቅ ወለጋ ዞንና በጉቶ ዋዦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ84,506 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 42121 ወንዶችና 42,385 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ76,727 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ነቀምት እያድጉ ክክካልልሉ ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
48
ነቀምት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምሥራቅ ወለጋ ዞንና በጉቶ ዋዦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ84,506 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 42121 ወንዶችና 42,385 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ76,727 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ነቀምት እያድጉ ክክካልልሉ
3533
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8C%8B%E1%88%AE
አጋሮ
አጋሮ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በጅማ ዞንና በጎማ ወረዳ ይገኛል። አጋሮ በቡና ምርቷ የምትታወቅ ሞቅ ደመቅ የውቦች እና የደጋጎች ሕዝቦች ድንቅ ከተማ ናት:: በ1960ዎቹ መጀመሪያ ከጂማ ቀጥሎ ሌሎች በምዕራብ ኢትዮጵያ ያሉ አብዛኞቹ ከተሞች የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ሳይኖራቸው አጋሮ ግን ከንጉሡ ዘመን ጀምሮ በአስፓልት ያጌጡ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ነበሯት:: አጋሮ በአየሯ መልካነት እና ለኪነ-ጥበብ ባላት ፍቅር በዝነኛ አርቲስቶች ተመራጭ ነበረች :: ከ1960-70ዎቹ ከድምፃውያን ጥላሁን ገሠሠ, መሐሙድ አህመድ, ብዙነሽ በቀለ, መልካሙ ተበጀ, ነዋይ ደበበ, ሐማልማል አባተ, ሃጫሉ ሁንዴሳ, ጌትሽ ማሞ እንዲሁም ሌሎችም... የሚመርጡዋት ከተማ ነበረች :: አጋሮ ከ1960-70ዎቹ መገባደጃ ከ3-4ሰው የሚይዙ ታክሲ(ላዳ) በመጠቀም ከትላልቅ ከተሞች ጎን ታሪክ ያላት ከተማ ናት አጋሮ.... በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ41,616 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,549 ወንዶችና 20,067 ሴቶች ይገኙበታል። እስከ 1878 ዓ.ም. ድረስ የጎማ መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ28,668 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። 📝ኢዩኤል ጌትነት (Toni) agaro city. ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ጎማ (ወረዳ) 📚አዩኤል ጌትነት ሙላት (Toni), Agaro city
155
አጋሮ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በጅማ ዞንና በጎማ ወረዳ ይገኛል። አጋሮ በቡና ምርቷ የምትታወቅ ሞቅ ደመቅ የውቦች እና የደጋጎች ሕዝቦች ድንቅ ከተማ ናት:: በ1960ዎቹ መጀመሪያ ከጂማ ቀጥሎ ሌሎች በምዕራብ ኢትዮጵያ ያሉ አብዛኞቹ ከተሞች የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ሳይኖራቸው አጋሮ ግን ከንጉሡ ዘመን ጀምሮ በአስፓልት ያጌጡ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ነበሯት:: አጋሮ በአየሯ መልካነት እና ለኪነ-ጥበብ ባላት ፍቅር በዝነኛ አርቲስቶች ተመራጭ ነበረች :: ከ1960-70ዎቹ ከድምፃውያን ጥላሁን ገሠሠ, መሐሙድ አህመድ, ብዙነሽ በቀለ, መልካሙ ተበጀ, ነዋይ ደበበ, ሐማልማል አባተ, ሃጫሉ ሁንዴሳ, ጌትሽ ማሞ እንዲሁም ሌሎችም... የሚመርጡዋት ከተማ ነበረች ::
3534
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%89%A6
አምቦ
አምቦ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49,421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,671 ወንዶችና 24,750 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች አምቦ (ወረዳ)
47
አምቦ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49,421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,671 ወንዶችና 24,750 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3535
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%8C%86
ሞጆ
ሞጆ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሉሜ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ39,316 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 19,278 ወንዶችና 20,038 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,411 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ሞጆ ከተማ ከአደዲሰስ አበበባ 60 ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ትገኛለች ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ሎሜ (ወረዳ)
56
ሞጆ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሉሜ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ39,316 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 19,278 ወንዶችና 20,038 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,411 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ሞጆ ከተማ ከአደዲሰስ አበበባ 60 ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ትገኛለች
3536
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%8B%98%E1%8B%AD%E1%89%B5
ደብረ ዘይት
ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአድአ ጨዘላ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ131,159 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 64,642 ወንዶችና 66,517 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ104,537 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ኦሮሚያ ክልል
48
ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአድአ ጨዘላ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ131,159 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 64,642 ወንዶችና 66,517 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ104,537 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3537
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%88%B2%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%8C
አርሲ ነገሌ
Arsi አርሲ ነገሌ በኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ሲሆን በምዕራብ አርሲ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,120 ወንዶችና 20,934 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች አርሲ ነገሌ (ወረዳ)
50
Arsi አርሲ ነገሌ በኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ሲሆን በምዕራብ አርሲ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,120 ወንዶችና 20,934 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3538
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BB%E1%88%B8%E1%88%98%E1%8A%94
ሻሸመኔ
ሻሸመኔ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሻሸመኔ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ93,156 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 46,882 ወንዶችና 46,274 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ85,219 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ሻሸመኔ (ወረዳ)
46
ሻሸመኔ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሻሸመኔ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ93,156 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 46,882 ወንዶችና 46,274 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ85,219 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3539
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8E%E1%89%A3
ጎባ
ጎባ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በባሌ ዞንና በጎባ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ50,650 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,256 ወንዶችና 26,394 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች ጎባ የሚያምር መልካምድራዊ ግጥታ ሲኖራት;በመንግስተ ግን በቂ ትኩረት አልተሰጣትም:: የኢትዮጵያ ከተሞች ጎባ (ወረዳ)
54
ጎባ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በባሌ ዞንና በጎባ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ50,650 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,256 ወንዶችና 26,394 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3540
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%8C%88%E1%88%83%E1%89%A1%E1%88%AD
ደገሃቡር
ደገሃቡር በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ከተማ ሲሆን በደገሃቡር ዞንና በደገሃቡር ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22,670 ወንዶችና 20,145 ሴቶች ይገኙበታል።የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ሶማሌ ክልል
35
ደገሃቡር በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ከተማ ሲሆን በደገሃቡር ዞንና በደገሃቡር ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22,670 ወንዶችና 20,145 ሴቶች ይገኙበታል።የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3541
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%86%E1%88%A3%E1%8B%95%E1%8A%93%20%28%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%29
ሆሣዕና (ከተማ)
ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
49
ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው።
3542
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%88%AD%E1%8C%8B%E1%88%88%E1%88%9D
ይርጋለም
ይርጋ አለም በኢትዮጵያ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሲዳማ ዞንና በዳሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,840 ወንዶችና 21,975 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ36,268 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
47
ይርጋ አለም በኢትዮጵያ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሲዳማ ዞንና በዳሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,840 ወንዶችና 21,975 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ36,268 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3543
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B2%E1%88%8B
ዲላ
ዲላ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በጌዴኦ ዞን ይገኛል። ዲላ ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሄድባት የጌዴኦ ዞን ዋና ከተማ ናት። ከአድስ አበባ በ365 ኪ.ሜ እና ከሃዋሳ 90 ኪ.ሜ በአ.አ ሞያሌ ዋና የንግድ መስመር ላይ ትገኛለች። እንድሁም የብሄር ብሄረሰቦች መኖሪያ ናት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ61,114 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 31,329 ወንዶችና 29,785 ሴቶች ይገኙበታል። ወጣት ቶፊቅ ጀማል የዲላ ከተማ ነዋሪ ሲሆን በአሁኑ ስእት ሃራማያ ዩኒቨርስቲ ኮምፒዩተር ስይንስ ተመራቂ ተማሪ ነው።ይህ ገለስብ ዲላ ከተማን ለሃያ ኦመታት ስእስትዳዲር ኖሮኦል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ47,214 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
97
ዲላ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በጌዴኦ ዞን ይገኛል። ዲላ ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሄድባት የጌዴኦ ዞን ዋና ከተማ ናት። ከአድስ አበባ በ365 ኪ.ሜ እና ከሃዋሳ 90 ኪ.ሜ በአ.አ ሞያሌ ዋና የንግድ መስመር ላይ ትገኛለች። እንድሁም የብሄር ብሄረሰቦች መኖሪያ ናት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ61,114 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 31,329 ወንዶችና 29,785 ሴቶች ይገኙበታል። ወጣት ቶፊቅ ጀማል የዲላ ከተማ ነዋሪ ሲሆን በአሁኑ ስእት ሃራማያ ዩኒቨርስቲ ኮምፒዩተር ስይንስ ተመራቂ ተማሪ ነው።ይህ ገለስብ ዲላ ከተማን ለሃያ ኦመታት ስእስትዳዲር ኖሮኦል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ47,214 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3544
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%8B%B6
ሶዶ
ሶዶ ወይም ወላይታ ሶዶ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በወላይታ ዞን እና በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። ሶዶ የወላይታ ዞን አስተዳደር ማዕከል ሆኖ ያገለግላል። ከተማው ከባሕር ጠለል በላይ 1,600 እስከ 2,100 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን የኬንትሮስ መስመርና ርዝመት ያለው 6°54′ሰ 37°45′ም ነው። ሶዶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና የጤናና ትምህርት ተቋማት ማዕከል ነው። ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል በአፍሪካ ከሚገኙ 10 የቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከላት አንዱ ነው። ሆስፒታሉ ኦርቶፒዲክእና ጄኔራል፣ ማህፀን እና ህፃናት መርጃን ጨምሮ የተለያዩ የህክምና፣ የቀዶ ህክምና ና የቀዶ ህክምና አገልግሎት ይሰጣል። ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ትምህርተ ሪፈራል ሆስፒታልም በዚህ ከተማ የሚገኝ ሲሆን ሁለት ሚሊዮን አካባቢ ሰዎችንም ያገለግላል። በሆስፒታሉ የነበሩት አልጋዎች ጠቅላላ ቁጥር 200 ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 60 አልጋዎች በማህፀንና በማህፀን ሕክምና ክፍል ውስጥ ይገኙ ነበር ። ታሪክ በ1930ዎቹ መጀመሪያ ላይ በዎላይታ አከባቢ ከተማ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ብቸኛ አካባቢ ሶዶ መሆኑ ነበር። የቅዳሜ ገበያ፣ ወደ ዋና ከተማው የሚላክ የስልክ መስመር እንዲሁም በየሳምንቱ የፖስታ መልእክት የሚልክ ሰው ነበረው። የጣሊያን የምድር ጦር ሶዶ ጥር 27 ቀን 1929 ዓ.ም በቁጥጥር ስር አዋለ፤ ሁለት የጣሊያን ጄኔራሎች በጥቂቱ ከተቃውሞ በኋላ ግንቦት 22 ቀን 1933 ዓ.ም. እጃቸውን እስከሰጡበት ጊዜ ድረስ እዚያው ነበሩ። በ1958 ዓ.ም. ሶዶ በኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙ 27 ቦታዎች አንዱ ነበር። ከ1965-68 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ተቋቋመ። የሶዶ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳሪ እና የሆነ ጊዜ ተማሪዎች አብዮት አራማጅ መላኩ ጌብሬ ኤግዚያበር በ1967 ዓ.ም. ታሰሩ። ገበሬዎችና የከተማ ድሀዎች በከተማ ውስጥ በዝባዦች ላይ እንዲነሱ በማበረታታቸው ምክንያት ነበር የታሰሩት። በ1984 በዚያ ዓመት በረሃብ ለተጎዱ ሰዎች የስደተኞች መጠለያ ተቋቋመ። ከ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ በፊት፣ የካቲት 22 ቀን 1997 ዓ.ም. በሶዶ በወያኔ ሕግ ታስረው ከነበሩ 200 ሰዎች መካከል አንዳንድ የተባበሩት የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እንደሚገኙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዘግቧል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይህንን አጋጣሚ በተቃዋሚ ፓርቲ አራማጆች ላይ በተከታታይ መንግስት ከፈፀመባቸው ማስፈራሪያዎች ውስጥ አንዱ ነው። የህዝብ ቁጥር በማዕከላዊ ስታስትክ አጀንሲ የ2018 የህዝብ ብዛት ትምብያ ላይ መሠረት, ሶዶ ከተማ በአጠቃላይ 254,294 ነዋሪዎች አሉት, ከእነዚህ ውስጥ 125,855 ወንዶች ሲሆኑ 128,439 ደግሞ ሴቶች ናቸው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች የወላይታ ከተሞች
312
ሶዶ ወይም ወላይታ ሶዶ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በወላይታ ዞን እና በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። ሶዶ የወላይታ ዞን አስተዳደር ማዕከል ሆኖ ያገለግላል። ከተማው ከባሕር ጠለል በላይ 1,600 እስከ 2,100 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን የኬንትሮስ መስመርና ርዝመት ያለው 6°54′ሰ 37°45′ም ነው። ሶዶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና የጤናና ትምህርት ተቋማት ማዕከል ነው። ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል በአፍሪካ ከሚገኙ 10 የቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከላት አንዱ ነው። ሆስፒታሉ ኦርቶፒዲክእና ጄኔራል፣ ማህፀን እና ህፃናት መርጃን ጨምሮ የተለያዩ የህክምና፣ የቀዶ ህክምና ና የቀዶ ህክምና አገልግሎት ይሰጣል። ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ትምህርተ ሪፈራል ሆስፒታልም በዚህ ከተማ የሚገኝ ሲሆን ሁለት ሚሊዮን አካባቢ ሰዎችንም ያገለግላል። በሆስፒታሉ የነበሩት አልጋዎች ጠቅላላ ቁጥር 200 ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 60 አልጋዎች በማህፀንና በማህፀን ሕክምና ክፍል ውስጥ ይገኙ ነበር ። ታሪክ በ1930ዎቹ መጀመሪያ ላይ በዎላይታ አከባቢ ከተማ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ብቸኛ አካባቢ ሶዶ መሆኑ ነበር። የቅዳሜ ገበያ፣ ወደ ዋና ከተማው የሚላክ የስልክ መስመር እንዲሁም በየሳምንቱ የፖስታ መልእክት የሚልክ ሰው ነበረው። የጣሊያን የምድር ጦር ሶዶ ጥር 27 ቀን 1929 ዓ.ም በቁጥጥር ስር አዋለ፤ ሁለት የጣሊያን ጄኔራሎች በጥቂቱ ከተቃውሞ በኋላ ግንቦት 22 ቀን 1933 ዓ.ም. እጃቸውን እስከሰጡበት ጊዜ ድረስ እዚያው ነበሩ። በ1958 ዓ.ም. ሶዶ በኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙ 27 ቦታዎች አንዱ ነበር። ከ1965-68 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ተቋቋመ። የሶዶ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳሪ እና የሆነ ጊዜ ተማሪዎች አብዮት አራማጅ መላኩ ጌብሬ ኤግዚያበር በ1967 ዓ.ም. ታሰሩ። ገበሬዎችና የከተማ ድሀዎች በከተማ ውስጥ በዝባዦች ላይ እንዲነሱ በማበረታታቸው ምክንያት ነበር የታሰሩት። በ1984 በዚያ ዓመት በረሃብ ለተጎዱ ሰዎች የስደተኞች መጠለያ ተቋቋመ። ከ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ በፊት፣ የካቲት 22 ቀን 1997 ዓ.ም. በሶዶ በወያኔ ሕግ ታስረው ከነበሩ 200 ሰዎች መካከል አንዳንድ የተባበሩት የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እንደሚገኙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዘግቧል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይህንን አጋጣሚ በተቃዋሚ ፓርቲ አራማጆች ላይ በተከታታይ መንግስት ከፈፀመባቸው ማስፈራሪያዎች ውስጥ አንዱ ነው።
3545
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%89%A3%20%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8C%AD
አርባ ምንጭ
አርባ ምንጭ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በጋሞጎፋ ዞን (ቀድሞ ሰሜን ኦሞ ዞን)ና በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ72,507 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,296 ወንዶችና 36,211 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ68,816 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። አርባ ምንጭ እንደ ሌሎች የስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ሞቃታማ ከተማ ናት። ሙቀቷን የሚያስረሳ ልምላሜን እና የተፈጥሮ ቸርንት የታደለች ከተማ ነች። አርባ ምንጭ ከስሟ መረዳት እንደሚቻለው በአንድ አከባቢ የሚፈልቁ ከ40 በላይ ምንጮች አሉ። የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች አሉ።በዋነኛነት የነጭ ሣር ብሔራዊ ፖርክ መገኛ ከተማ ነች። የአዞ ማርቢያ፣ ጫሞና አብያታ ከከተማዋ በቅርብ ይገኛሉ። የኮንስ፣ የዶርዜ እና የሱርሜ ማኅበረሰቦች ደግሞ የበለጠ የሚማርክ ባህሎችን ለተመልካች ማጋራት ይችላሉ። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች
115
አርባ ምንጭ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በጋሞጎፋ ዞን (ቀድሞ ሰሜን ኦሞ ዞን)ና በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ72,507 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,296 ወንዶችና 36,211 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ68,816 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
3551
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5
ወንድ
ወንድ ወይም ተባዕት የአንድ ፍጥረት ጾታ ነው። ጾታ በሚለዩ ፍጥረታት ዘንድ የሴቷን እንቁላል ማዳበር የሚችሉ ሕዋሶችን የሚያመነጭ ፍጥረት ነው። ወንድ ሴት በሌለችበት በራሱ መራባት አይችልም። ወንድ እና ሴት የሚሉት ባሕርያት ለእንስሳት ብቻ ሳይወሰን ለተክሎች እና ለሌሎችም ፍጥረታት ይሠራል። ሥነ ሕይወት ፆታ
41
ወንድ ወይም ተባዕት የአንድ ፍጥረት ጾታ ነው። ጾታ በሚለዩ ፍጥረታት ዘንድ የሴቷን እንቁላል ማዳበር የሚችሉ ሕዋሶችን የሚያመነጭ ፍጥረት ነው። ወንድ ሴት በሌለችበት በራሱ መራባት አይችልም። ወንድ እና ሴት የሚሉት ባሕርያት ለእንስሳት ብቻ ሳይወሰን ለተክሎች እና ለሌሎችም ፍጥረታት ይሠራል።
3552
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%94%20%E1%8D%B3%E1%8D%B1
ሰኔ ፳፱
ሰኔ ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፱ ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፮ ቀናት ይቀራሉ። አቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፸፯ ዓ/ም - በየአሜሪካ ሕብረት መንግሥት ዶላር የሕብረቱ ብሔራዊ ገንዘብ እንዲሆን በስምምነት ተመረጠ። ፲፰፻፸፯ ዓ/ም - ሉዊ ፓስተር የተባለው የፈረንሳይ ዜጋ በእብድ ውሻ በተለከፈው ጆሴፍ ማይስተር በተባለ ልጅ ላይ የውሻ ልክፍት መከላከያ ክትባቱን ለመጀመሪያ ጊዜ ፈተነ። ፲፱፻፲፭ ዓ/ም - የሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ (socialist) ሪፐብሊክ በዛሬው ዕለት ተመሠረተ። ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - የሩሲያው ተወላጅ ሚካኤል ካላሽኒኮቭ በሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ (socialist) ሪፐብሊክ ፣ የፈጠረው ክላሽ (ካላሽኒኮቭ) ጠብመንጃ፣ ኤ.ኬ. 47 (AK 47) ሞዴል መሠራት ጀመረ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - ከሌሎች የአፍሪቃ አገሮች በመነጨ ተጽዕኖ፤ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያን እና የብርቱጋልን ጥንታዊ ግንኙነት ለማቋረጥ ተገደዱ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - ማላዊ ከዩናይትድ ኪንግደም ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም - ማላዊ ሪፑብሊክ ሆነች። ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ የመጀመሪያው ፕረዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - የናይጄሪያ ጦር ሠራዊት በአገሪቱ ደቡብ-ምሥራቅ የምትገኘውን የቢያፍራን ክልል ሲወሩ ለሦስት ዓመታት የተካሄደው የቢያፍራ ጦርነት ተከፈተ። ፲፱፻፷፯ ዓ.ም - በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኙት የቆሞሮስ ደሴቶች ሕብረት ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ልደት ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - አሥራ አራተኛው የቲቤት መንፈሳዊ መሪ ዳላይ ላማ፤ ጄትሱን ጃምፈል ንጋዋንግ ሎብሳንግ የሼ ቴንዚን ግያትሶ ፲፱፻፴፰ዓ.ም - አርባ ሦስተኛው የየአሜሪካ ሕብረት መንግሥት ፕሬዚደንት ጆርጅ ዎከር ቡሽ ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች http://en.wikipedia.org/wiki/July_6 P.R.O., FO 371/178551 Annual Review of 1963 ዕለታት
221
ሰኔ ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፱ ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፯ ዓ/ም - በየአሜሪካ ሕብረት መንግሥት ዶላር የሕብረቱ ብሔራዊ ገንዘብ እንዲሆን በስምምነት ተመረጠ።
3553
https://am.wikipedia.org/wiki/1961
1961
1961 አመተ ምኅረት መስከረም ፲፬ ቀን - ስዋዚላንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ጥቅምት 2 ቀን - ኢኳቶሪያል ጊኔ ነጻነት ከእስፓንያ አገኘ። የካቲት ፳፫ ቀን - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ። ሐምሌ ፯ ቀን - የዩናይተድ ስቴትስ መንግሥት የ $500, $1,000, $5,000 እና $10,000 ድፍኖች ሰርዞ ከአገልግሎት ውጭ አደረጋቸው። ሐምሌ ፱ ቀን - ጨረቃ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰውን ልጅ ይዞ ያረፈው አፖሎ 11 መንኮራኩር ከኬኔዲ የጠረፍ ማዕከል ተተኮሰ። ሐምሌ ፲ ቀን - የሟቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሴኔተር ኤድዋርድ ኬኔዲ ቻፓክዊዲክ ከሚባል ሥፍራ ሲመለሱ የሚነዱት መኪና ከመንገደኛቸው ከሜሪ ጆ ኮፔክኒ ጋር ድልድይ ጥሶ ወንዝ ውስጥ ሲከሰከስ ሴቷ ሕይወቷን አጥታለች። ሐምሌ ፲፫ ቀን - አፖሎ 11 ጨረቃ ላይ ሲያርፍ የሰላሳ ስምንት ዓመቱ ኒል አርምስትሮንግ የጨረቃን ነጠፍ በመርገጥ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ሆነ። ሐምሌ ፲፯ ቀን - አፖሎ 11 ጠረፈኞቹን ኒል አርምስትሮንግን፣ ኤድዊን (በድ) ኦልድሪንን እና ማይክል ኮሊንስን ይዛ ሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አረፈች። ነሐሴ ፳፮ ቀን - መንፈቅለ መንግስት በሊቢያ ሙአማር ጋዳፊን በንጉሥ ኢድሪስ ፋንታ ከፍ አደረገው። መርዶዎች ነሐሴ ፳፭ ቀን - የዓለም የከባድ ሚዛን የቡጢ ውድድር መደብ ቻምፒዮና የነበረው ኢጣልያ-አሜሪካዊው ሮኪ ማርሲያኖ ነሐሴ ፳፯ ቀን - የቪዬትናም ፕሬዚደንት የነበሩት ሆ ቺ ሚን አመታት
200
1961 አመተ ምኅረት መስከረም ፲፬ ቀን - ስዋዚላንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ጥቅምት 2 ቀን - ኢኳቶሪያል ጊኔ ነጻነት ከእስፓንያ አገኘ። የካቲት ፳፫ ቀን - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ። ሐምሌ ፯ ቀን - የዩናይተድ ስቴትስ መንግሥት የ $500, $1,000, $5,000 እና $10,000 ድፍኖች ሰርዞ ከአገልግሎት ውጭ አደረጋቸው። ሐምሌ ፱ ቀን - ጨረቃ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰውን ልጅ ይዞ ያረፈው አፖሎ 11 መንኮራኩር ከኬኔዲ የጠረፍ ማዕከል ተተኮሰ። ሐምሌ ፲ ቀን - የሟቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሴኔተር ኤድዋርድ ኬኔዲ ቻፓክዊዲክ ከሚባል ሥፍራ ሲመለሱ የሚነዱት መኪና ከመንገደኛቸው ከሜሪ ጆ ኮፔክኒ ጋር ድልድይ ጥሶ ወንዝ ውስጥ ሲከሰከስ ሴቷ ሕይወቷን አጥታለች። ሐምሌ ፲፫ ቀን - አፖሎ 11 ጨረቃ ላይ ሲያርፍ የሰላሳ ስምንት ዓመቱ ኒል አርምስትሮንግ የጨረቃን ነጠፍ በመርገጥ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ሆነ። ሐምሌ ፲፯ ቀን - አፖሎ 11 ጠረፈኞቹን ኒል አርምስትሮንግን፣ ኤድዊን (በድ) ኦልድሪንን እና ማይክል ኮሊንስን ይዛ ሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አረፈች። ነሐሴ ፳፮ ቀን - መንፈቅለ መንግስት በሊቢያ ሙአማር ጋዳፊን በንጉሥ ኢድሪስ ፋንታ ከፍ አደረገው።
3554
https://am.wikipedia.org/wiki/1960%E1%8B%8E%E1%89%B9
1960ዎቹ
ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1960 1961 1962 1963 1964 1965 1966 1967 1968 1969 አሥርታት
37
ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ
3555
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%85%E1%88%9D%E1%89%B5%20%E1%8D%AA
ጥቅምት ፪
ጥቅምት ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፪ኛው ዕለት እና የመፀው ፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፫ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፸፫ዓ/ም - በካሬቢያን ባሕር ላይ የተነሳው የአውሎ ንፋስ ማዕበል በማርቲኒክ እና በባርቤዶስ ደሴቶች ላይ ሲጎርፍ እስከ ፳፪ ሺ ሰዎች ጠፍተዋል። ፲፰፻፶፪ ዓ/ም - ዓፄ ቴዎድሮስ በሸዋ ላይ በአቶ ሰይፉ (ሰይፈ ሥላሴ) ሣህለ ሥላሴ መሪነት በኃይል ሥልጣን የያዘውን ሠራዊት ለመውጋት ገብተው አንኮበር ሙቅ ምድር ከሚባለው ሥፍራ ጦርነት ገጥመው የሸዋው ወገን ድል ሲሆን፣ ንጉሠ ነገሥቱ ከተማውን አስዘርፈው ከዳተኛ የተባሉትን የምርኮኞችን ቀኝ እጅ እና ግራ እግራቸውን አስቆረጡ። ስለዚህ ድርጊት አንዲት አልቃሽ፦ «ዓፄ ቴዎድሮስ እጅግ ተዋረዱ፤ የሸዋን ሰው ኹሉ እጅ ነስተወት ሄዱ» ብላ ገጠመች። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - የቱርክ ሪፑብሊክ ርዕሰ ከተማዋን ከኢስታንቡል ወደ አንካራ አዛወረች። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - ኢኳቶሪያል ጊኔ ነጻነቷን ከእስፓንያ አገኘች። ልደት ዕለተ ሞት ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት እና ፓትሪያርክ፣ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ በዚህ ዕለት አረፉ። ዋቢ ምንጮች ተክለጻድቅ መኩሪያ፣ ዓፄ ቴዎድሮስ እና የኢትዮጵያ አንድነት (፲፱፻፹፩ ዓ/ም)፣ ገጽ ፻፺፮-፯ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_13 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/Great_Hurricane_of_1780 {{en]] P.R.O., FCO 371/784 Annual Review of 1970 ዕለታት
201
ጥቅምት ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፪ኛው ዕለት እና የመፀው ፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፫ዓ/ም - በካሬቢያን ባሕር ላይ የተነሳው የአውሎ ንፋስ ማዕበል በማርቲኒክ እና በባርቤዶስ ደሴቶች ላይ ሲጎርፍ እስከ ፳፪ ሺ ሰዎች ጠፍተዋል።
3560
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8B%96%E1%88%AA%20%E1%89%8B%E1%8A%95%E1%89%8B
ማዖሪ ቋንቋ
ማዖሪ ቋንቋ (Māori ወይም Te Reo Māori /ቴ ሬዖ ማዖሪ/፣ በአጭሩ Te Reo «ቋንቋው») ከኒው ዚላንድ መደበኛ ቋንቋዎች አንዱ ነው። የምሥራቅ ፖሊኔዚያ ደሴቶች ቋንቋ ቤተሠብ አባል ሲሆን የታሂቲ እና የሃዋይኢ እንዲሁም የሳሞዓ እና የቶንጋ ቋንቋዎች ዘመድ ነው። የተናጋሪዎቹ ቁጥር 100,000 የሚያሕል ነው። ይፋዊ ኹኔታ ኒው ዚላንድ አሁን ሦስት መደበኛ ቋንቋዎች ያሉት ማዖሪ፣ እንግሊዝኛና የኒው ዚላንድ እጅ ቋንቋ ናቸው። ስለዚህ አብዛኛው የመንግሥት ዘርፎች ሁለት ስሞች አላቸው፤ ለምሳሌ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር Department of Internal Affairs (/ዴፓርትሜንት ኦቭ ኢንተርናል አፈይርዝ/) በእንግሊዝኛ፣ ደግሞም Te Tari Taiwhenua (/ቴ ታሪ ታይፌኑዋ/) በማዖሪ ተብሎ ይታወቃል። ከመጋቢት 1996 ዓ.ም. ጀምሮ የማዖሪ ቴሌቪዥን አገልግሎት በመንግስት እርዳታ ኖሯል። ታሪክ ማዖሪ ወደ ኒውዚላንድ ያመጡት ፖሊኔዝያውያን ሰዎች ከሌሎች ደሴቶች የደረሱ ምናልባት በታንኳ ነበር። ከ1860ዎቹ በኋላ ግን እንግሊዞች በኒው ዚላንድ በሠፈሩበት ጊዜ እንግሊዝኛ አመጡና ትምርት ቤቶች ሲከፈቱ ከ1880ዎቹ የማዖሪ ጥቅም በትምህርት ቤት ውስጥ ተከለከለ። በዚህ ብዙዎች የማዖሪ ሕዝብ እንግሊዝኛ በግዴታ ተማሩ። ነገር ግን እቤት ውስጥ፥ በአምልኮት፥ በፖለቲካ ስብሰባ ወዘተ. የማዖሪ ቋንቋ መናገሩ ፈጽሞ አልተቋረጠም። ከዚያ በላይ አንዳንድ የማዖሪ ጋዜጣም ሆነ መጽሐፍ ይታተም ነበር። በ1980ዎቹ 20 ከመቶ ማዖሪዎች ብቻ እንደ ኗሪ ቋንቋ ይችሉት ነበር። በዚያን ጊዜ ቋንቋው ለዘለቄታ እንዳይጠፋ አዲስ የማዖሪ ቋንቋ እንቅስቃሴ ተጀመረና የማዖሪ ትምህርት ቤቶች ተከፈቱ። ፊደል ማዖሪ የሚጻፍበት በላቲን ጽሕፈት አይነት አልፋቤት ሲሆን ፊደሎች እንዲህ 20 ናቸው፦ A Ā E Ē H I Ī K M N O Ō P R T U Ū W NG እና WH ሁላቸው እንደ ተለመደ ድምጾች አላቸው 'WH' የሚያሰማው ድምጽ ግን እንደ 'ፍ' ይመስላል። ቁጥር የአብዛኛው ስሞች ቁጥር የሚታይበት ዘዴ የተወሰነ መስተጻምር በመለወጡ ነው። ለነጠላ ቁጥር መስተጻምሩ te 'ቴ' ሲሆን ለብዙ ቁጥር nga 'ንጋ' ይሆናል። ስለዚህ፦ ika (ኢካ) - ዓሣ፤ rākau (ራካው) - ዛፍ te ika (ቴ ኢካ) - ዓሣው፤ te rākau (ቴ ራካው) - ዛፉ ngā ika (ንጋ ኢካ) - ዓሦቹ፤ ngā rākau (ንጋ ራካው) - ዛፎቹ ሰላምቶች Kia ora ኪያ ዖራ - ሰላምታ፤ እግዜር ይስጥልኝ Hei konei ኸይ ኮነይ - ደህና ዋል / ዋይ Kei te pēhea koe ከይ ቴ ፔኸያ ኮዌ - እንደምን ነህ / ነሽ? Kei te (tino) pai ahau ከይ ቴ (ቲኖ) ፓይ አሃው - እኔ (በጣም) ደህና ነኝ External links korero.maori.nz Māori language educational resources NZ Reo, NZ Pride Ethnologue report for Maori Māori Language Commission (for definitive standards). English and Māori Word Translator from the Knowledge Engineering Laboratory of the University of Otago. Ngata Māori–English English–Māori Dictionary from Learning Media; gives several options and shows use in phrases. Free Māori spellchecker Glossary of common Māori words Collection of historic Māori newspapers Maori Phonology maorilanguage.net Learn the basics of Māori Language with video tutorials Microsoft New Zealand Māori Keyboard kupu.maori.nzHe Kupu o te Rā - a word of the day service for Te Reo Māori Maori Language Week - includes a history of the Māori language and 100 words every New Zealander should know References Biggs, Bruce (1994). Does Maori have a closest relative? In Sutton (Ed.)(1994), pp. 96–-105. Biggs, Bruce (1998). Let's Learn Maori. Auckland: Auckland University Press. Clark, Ross (1994). Moriori and Maori: The Linguistic Evidence. In Sutton (Ed.)(1994), pp. 123–-135. Harlow, Ray (1994). Maori Dialectology and the Settlement of New Zealand. In Sutton (Ed.)(1994), pp. 106–-122. Sutton, Douglas G. (Ed.) (1994), The Origins of the First New Zealanders. Auckland: Auckland University Press. አውስትሮኔዚያን ቋንቋዎች ኒው ዚላንድ
520
ማዖሪ ቋንቋ (Māori ወይም Te Reo Māori /ቴ ሬዖ ማዖሪ/፣ በአጭሩ Te Reo «ቋንቋው») ከኒው ዚላንድ መደበኛ ቋንቋዎች አንዱ ነው። የምሥራቅ ፖሊኔዚያ ደሴቶች ቋንቋ ቤተሠብ አባል ሲሆን የታሂቲ እና የሃዋይኢ እንዲሁም የሳሞዓ እና የቶንጋ ቋንቋዎች ዘመድ ነው። የተናጋሪዎቹ ቁጥር 100,000 የሚያሕል ነው። ኒው ዚላንድ አሁን ሦስት መደበኛ ቋንቋዎች ያሉት ማዖሪ፣ እንግሊዝኛና የኒው ዚላንድ እጅ ቋንቋ ናቸው። ስለዚህ አብዛኛው የመንግሥት ዘርፎች ሁለት ስሞች አላቸው፤ ለምሳሌ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር Department of Internal Affairs (/ዴፓርትሜንት ኦቭ ኢንተርናል አፈይርዝ/) በእንግሊዝኛ፣ ደግሞም Te Tari Taiwhenua (/ቴ ታሪ ታይፌኑዋ/) በማዖሪ ተብሎ ይታወቃል። ከመጋቢት 1996 ዓ.ም. ጀምሮ የማዖሪ ቴሌቪዥን አገልግሎት በመንግስት እርዳታ ኖሯል።
3568
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%83%E1%89%B5%E1%88%AE%E1%8D%8B
ጃትሮፋ
ጃትሮፋ (Jatropha) የሚባለው የተክል አይነት ወገን ነው። አፍሪቃ እና እስያ በብዛት የሚገኝ ሲሆን በተለይ የፈረንጅ ጉሎ የተባለ ዝርያ (J. curcas) ዘይቱ ለBioFuel (ከባቢ አየርን የማይበክል የዕጽዋት ውጤት የሆነ ነዳጅ) ይውላል። የፈረንጅ ጉሎ (J. curcas) አትክልት ጃትሮፋ ተክል ዘይት ከተመረተ በሁዋላ ዝቃጩ ለባዮጋዝ ማምረቻ ያገለግላል እና ብዙ ጥናት የሚያስፈልጋቸዉ ጥቅሞች አሉት
50
ጃትሮፋ (Jatropha) የሚባለው የተክል አይነት ወገን ነው። አፍሪቃ እና እስያ በብዛት የሚገኝ ሲሆን በተለይ የፈረንጅ ጉሎ የተባለ ዝርያ (J. curcas) ዘይቱ ለBioFuel (ከባቢ አየርን የማይበክል የዕጽዋት ውጤት የሆነ ነዳጅ) ይውላል። አትክልት ጃትሮፋ ተክል ዘይት ከተመረተ በሁዋላ ዝቃጩ ለባዮጋዝ ማምረቻ ያገለግላል እና ብዙ ጥናት የሚያስፈልጋቸዉ ጥቅሞች አሉት
3570
https://am.wikipedia.org/wiki/1911
1911
1911 አመተ ምኅረት ጥቅምት 18 ቀን - ለ300 ዓመታት በኦስትሪያ-ሁንጋሪያ ሥር የነበረችው ቼኮስሎቫኪያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ጥቅምት 30 ቀን - የጀርመን ቄሳር ዳግማዊ ዊልሄልም ከዙፋናቸው እንደሚወርዱ ይፋ አደረጉ። ኅዳር 2 ቀን - ከአራት ዓመት ጦርነት በኋላ የአንደኛው የዓለም ጦርነት በአንድ በኩል ጀርመን በሌላ በኩል ተቃዋሚዎቿ አባር አገሮች በስምምነትና በፊርማ ውጊያው ከጧቱ አምስት ሰዐት ላይ እንዲያቆም ተስማሙ። ፖሎኝም ነጻነቱን አዋጀ። ኅዳር 3 ቀን - ኦስትሪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ኅዳር 5 ቀን - ቼኮዝሎቫኪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ኅዳር 9 ቀን - ላትቪያ ነጻነቱን አዋጀ። ኅዳር 22 ቀን - አይስላንድ ከዴንማርክ ነጻነት አገኘ። ጥር 13 ቀን - አየርላንድ ነጻነት ከዩናይትድ ኪንግደም አዋጀ። ጳጉሜ 5 ቀን - በሳንዠርመን ውል ዩጎስላቪያ፣ ሃንጋሪና ቸኮስሎቫኪያ ከኦስትሪያ ነጻነታቸውን በይፋ አገኙ። የፕሬስቡርግ ከተማ ስም ወደ ብራቲስላቫ ተቀየረ። (አሁን የስሎቫኪያ ዋና ከተማ ነው) ከ20 ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ፣ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ተሰርቶ ተመርቋል። ልደቶች ታኅሣሥ 2 ቀን - አሌክሳንደር ሶልዤኒትሲን አመታት
138
1911 አመተ ምኅረት ጥቅምት 18 ቀን - ለ300 ዓመታት በኦስትሪያ-ሁንጋሪያ ሥር የነበረችው ቼኮስሎቫኪያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ጥቅምት 30 ቀን - የጀርመን ቄሳር ዳግማዊ ዊልሄልም ከዙፋናቸው እንደሚወርዱ ይፋ አደረጉ። ኅዳር 2 ቀን - ከአራት ዓመት ጦርነት በኋላ የአንደኛው የዓለም ጦርነት በአንድ በኩል ጀርመን በሌላ በኩል ተቃዋሚዎቿ አባር አገሮች በስምምነትና በፊርማ ውጊያው ከጧቱ አምስት ሰዐት ላይ እንዲያቆም ተስማሙ። ፖሎኝም ነጻነቱን አዋጀ። ኅዳር 3 ቀን - ኦስትሪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ኅዳር 5 ቀን - ቼኮዝሎቫኪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ኅዳር 9 ቀን - ላትቪያ ነጻነቱን አዋጀ። ኅዳር 22 ቀን - አይስላንድ ከዴንማርክ ነጻነት አገኘ። ጥር 13 ቀን - አየርላንድ ነጻነት ከዩናይትድ ኪንግደም አዋጀ። ጳጉሜ 5 ቀን - በሳንዠርመን ውል ዩጎስላቪያ፣ ሃንጋሪና ቸኮስሎቫኪያ ከኦስትሪያ ነጻነታቸውን በይፋ አገኙ። የፕሬስቡርግ ከተማ ስም ወደ ብራቲስላቫ ተቀየረ። (አሁን የስሎቫኪያ ዋና ከተማ ነው) ከ20 ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ፣ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ተሰርቶ ተመርቋል።
3577
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8A%85%E1%89%A0%E1%88%A8%20%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B3%E1%8A%95
ማኅበረ ቅዱሳን
ማኅበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ስር የሚገኝ የአገልግሎት ማኅበር ነው። "ማኅበረ ቅዱሳን" እግዚአብሔር ያከበራቸው የሐዋርያት የነቢያት የጻድቃን የሰማዕታት በአጠቃላይ የቅዱሳን ገድል ትሩፋትና አማላጅነት የሚዘከርበት በመሆኑ ይህን ስያሜውን አግኝቶል። ስለ ማኅበሩ ብዙ ለማወቅ መረጃ መረቡን እዚህ ይጎብኙ። እንድሁም የህትመት ዉጤቶቹን ሐመር መጽሄትንና ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣን ያንብቡ። ከሰሜን አሜሪካ የሚያስተላልፈውንም የሬዲዮ ፕሮግራም ፍኖተ ሰላምን መከታተል ይችላሉ። የፖለቲካ አቋምን በተመለከተ፡ ሃይማኖታዊ አገልግሎት ለመስጠት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ስር የተቋቋመ የአገልግሎት ማኅበር ስለሆነ ማኅበሩ እንደ ተቋም የሚሰጠውም አገልግሎት ሃይማኖታዊ ነው፡፡ ለየትኛውም የፖለቲካ ዓይነትና አደረጃጀት የሚያግዝ /የሚሠራ/ እንዲሆን መቼም ቢሆን ፍላጐቱ የለንም፡፡ በማኅበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ አምስት እንደተቀመጠው «ማኅበሩ በማንኛውም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ምንም ዓይነት ጣልቃ ገብነት አይኖረውም» ይላል፡፡ የዚህን አንቀጽ ይዘት ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል በማኅበሩ ያሉ የተወሰኑ አካላት በሓላፊነት ላይ እያሉ የማንኛውም የፖለቲካ አባል እንዳይሆኑ በ1998 ዓ.ም የሥራ አመራር ጉባኤያችን ወስኗል፡፡ በውሳኔውም መሠረት የሥራ አመራር ጉባኤ አባላት፣ የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት፣ የማኅበሩ መደበኛ መምህራን፣ የኤዲቶሪያል ቦርድ ጽ/ቤት አባላት፣ የኦዲትና ኤንስፔክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት አባላት፣ ጋዜጠኞች፣ የማዕከላት ሰብሳቢዎች በሓላፊነት ላይ ያሉ መደበኛ አገልጋዮች የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል አይሆኑም፡፡ ይህ ማለት ግን ለፖለቲከኞች በማኅበሩ የማገልገል ዕድል አይኖራቸውም ማለት አይደለም፡፡ ለፖለቲካ ዓላማቸው ማኅበሩን መጠቀም ግን አይችሉም፡፡ ስለዚህ የትኛውንም የማኅበሩን አባል በግሉ የ«ሀ» ወይም የ«ለ» ፓርቲ ደጋፊ፣ አባል ወይም አመራር እንዲሆን ወይም እዳይሆን ምንም ዓይነት ተቋማዊ ተጽዕኖ በማኅበሩ የሚፈጠርበት ዕድል የለም፡፡ ይህ ግን ሀገርን በመገንባት ረገድ ለአጠቃላዩ ማኅበረሰብ ትርጉም ያለው ልማታዊ ተግባራትን የማከናውን ዓላማና እንቅስቃሴ የለውም ማለት አይደለም፡፡ እንደሚታወቀው ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ ያላት የሀገራዊ ልማት ተሳትፎ ከፍተኛ ነው፡፡ ይህ ደግሞ ቀጣይነት እንዲኖረው ክርስቲያን ምሁራንና ወጣቶች ባላቸው አቅም ሁሉ ይሳተፋሉ፡፡ የልማት ተሳትፎአቸው ለሀገርና ለትውልድ እንዲጠቅም፣ ቤተክርስቲያንም ያላትን ድርሻ እድትወጣ በማሰብ ነው፡፡ ብዙዎቹ ልማታዊ ተግባሮቻችን ደግሞ በቀጥታ የቤተክርስቲያናችንን ጥቅም የሚያስጠብቁ በመሆናቸው እንቅስቃሴያችን ለሌላ ትርጉም በሚጋለጥ መልኩ የሚደረግ ነው የሚል እምነት የለንም፡፡ ማኅበራችን ቅዱስ ሲኖዶስ በሰጠው መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተመርኩዞ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ባለው የፖለቲካ ሥርዓት ከሚቋቋመው መንግሥት ጋር መሥራት ሃይማኖታዊም ሕገ መንግሥታዊም ግዴታው ነው፡፡ ከዚህ ባለፈ ግን ማኅበሩ እንደተቋም የትኛውንም የፖለቲካ አስተሳሰብ /Ideology/ በመደገፍ ወይም በመቃውም ከፖርቲዎች ጋር ግንኙነት ስለሌለው /ስለማይኖረው/ ለማንም ስጋት ወይም ዕድል ልንሆን አንችልም፡፡ በዚህ ደረጃ ፈርጆን የሚነሣ አካል ካለ ግን ለመፈረጅ ያበቁትን የመረጃ ምንጮች እንዲመረምር በዚሁ አጋጣሚ ሳልጠቁም አላልፍም፡፡[Detail] ማኅበሩ የቤተ ክርስቲያንን ትውፊት፣ዶግማና ቀኖና የጠበቁ ስዕሎች፣ስብከቶች ፣ትምህርቶች ፣ዶክመንታሪ ፊልሞች በ ህብር ሚዲያ መካነ ድር ያገኛሉ። መተዳደሪያ ደንቡ በቅዱስ ሲኖዶስ ተሻሽሎ በ1994 ዓ.ም. ጸድቆ ተሠጥቶታል።ለማንበብ ይህን ይጫኑ ። ተዋህዶ
373
ማኅበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ስር የሚገኝ የአገልግሎት ማኅበር ነው። "ማኅበረ ቅዱሳን" እግዚአብሔር ያከበራቸው የሐዋርያት የነቢያት የጻድቃን የሰማዕታት በአጠቃላይ የቅዱሳን ገድል ትሩፋትና አማላጅነት የሚዘከርበት በመሆኑ ይህን ስያሜውን አግኝቶል። ስለ ማኅበሩ ብዙ ለማወቅ መረጃ መረቡን እዚህ ይጎብኙ። እንድሁም የህትመት ዉጤቶቹን ሐመር መጽሄትንና ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣን ያንብቡ። ከሰሜን አሜሪካ የሚያስተላልፈውንም የሬዲዮ ፕሮግራም ፍኖተ ሰላምን መከታተል ይችላሉ።
3579
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%A9
ነሐሴ ፩
ነሐሴ ፩ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፩ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፬ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፫ ዓ/ም - አንድ ሚሊዮንኛው የአዕምሯዊ ንብረት (patent) በዩናይትድ ስቴትስ የአዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት ተመዘገበ። ይኼም የፍራንሲስ ሆልተን ውስጣዊ ቱቦ አልባ ጎማ ነው። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - አይቮሪ ኮስት ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ፊሊክስ ሁፌ ብዋኜ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን የ“ወተርጌት ቅሌት” (watergate scandal) ተብሎ በሚታወቀው ጉዳይ ምክንያት የፕሬዚደንት ስልጣናቸውን በማግሥቱ እንደሚለቁ ይፋ አደረጉ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ኢራቅ ጎረቤቷን ኩዌትን በመውረር የኢራቅ አካል አደርገች። ይኼም ድርጊት የመጀመሪያውን የባህረ ሰላጤ ጦርነት የጫረው ድርጊት ነው። ልደት ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 8 ዕለታት
121
ነሐሴ ፩ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፩ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፬ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፫ ዓ/ም - አንድ ሚሊዮንኛው የአዕምሯዊ ንብረት (patent) በዩናይትድ ስቴትስ የአዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት ተመዘገበ። ይኼም የፍራንሲስ ሆልተን ውስጣዊ ቱቦ አልባ ጎማ ነው።
3586
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%91%20%E1%8A%90%E1%8C%8B
ብርሃኑ ነጋ
ውልደትና እድገት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. ከታዋቂው ነጋዴ የአቶ ነጋ ቦንገር እና ከወይዘሮ አበበች ወልደጊዮርጊስ በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ።በወቅቱ ገዢውን የደርግ መንግስትን በመቃወም በተካሄደው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል። በ1977 መንግስት በፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ ብርሃኑ ከሌሎች አክራሪ ተማሪዎች ጋር ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አሲምባ ተራራ ተሰደደ። በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ውስጥ ከተፈጠረው መከፋፈል በኋላ፣ በኢሕአፓ ውስጥ የተፈጸሙ ግድያዎችን በግልጽ በመተቸቱ ታስሯል። ከጥቂት ወራት በኋላ በአጋቾቹ ተፈትቶ ወደ ሱዳን ተሻግሮ ለሁለት አመታት የኖረበት ሲሆን በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት እስኪሰጠው ድረስ። በኒውዮርክ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኒው ፓልትዝ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በኢኮኖሚክስ ያጠናቀቁ ሲሆን በኒውዮርክ ከተማ ከሚገኘው ከኒው ሶሻል ጥናትና ምርምር ትምህርት ቤት በኢኮኖሚክስ ፒኤችዲ አግኝተዋል። በዚያን ጊዜም በክፍለ አህጉሩ ያለውን ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ተንትኖ የሚተነትን "የአፍሪካ ቀንድ" ዓመታዊ ኮንፈረንስ አዘጋጆች አንዱ ሆነዋል። ከአምስት ዓመታት በላይ በፖለቲካ መሪዎች፣ የፖሊሲ ተንታኞች እና በአፍሪካ ክፍል ለሚደረጉ ለውጦች ፍላጎት ባላቸው ተመራማሪዎች መካከል የእውቀት ውይይት መድረክ ሆኖ አገልግለዋል። የዶክትሬት ትምህርቱን በማጠናቀቅ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ ተቀላቀለ፣ ከዚያም ለሦስት ዓመታት በኢኮኖሚክስ መምህር ሆኑ። በኋላ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር እምቢልታ የተባለ በየሁለት ወሩ የሚታተም መፅሄት መስርቶ ይንቀሳቀሱ ነበር በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር መስራች ሊቀመንበር ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ተመለስ ብርሃኑ ከባለቤቱ እና ከሁለቱ ልጆቹ ኖህ እና ኢያሱ ጋር በ1994 ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።ብርሃኑ ስራ ፈጣሪ ሆኖ የኢትዮጵያ አግሮ-በቆሎ የማዳበሪያ አምራች ኩባንያ እና አዲስ መንደር ቤተሰብ ቤት ገንቢዎች መሰረተ። ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል በመምህርነት አገልግሏል። ከ1996 እስከ 2000 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለመመስረት የረዱት ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የማማከር ስራ ሰርተዋል። ሚያዚያ 8 ቀን 2001 ብርሃኑ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ የአካዳሚክ ነፃነትን አስመልክቶ ቀኑን የሚቆይ የፓናል ውይይት ያደረጉ ሲሆን በመቀጠልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የተማሪዎች ተቃውሞ ተካሂዷል። የታሰሩት ይህ ፓናል በማግስቱ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ተቃውሞ አነሳስቷል በሚል ክስ ቢሆንም ሰኔ 5 ቀን በዋስ ተለቀቁ እንጂ አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም። የ2005 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ 2005 ብርሃኑ መለስ ዜናዊን ተከራክሯል። ከምርጫው በኋላ የፖለቲካ አለመግባባት ቢፈጠርም ከ138ቱ የከተማው ምክር ቤት 137 መቀመጫዎች ውስጥ 137ቱን ያገኙት የCUD አባላት ነሀሴ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ተገናኝተው ብርሃኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ መረጡ። ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ እና አሰፋ ሀብተወልድ በምክትል ከንቲባ እና በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ተመርጠዋል። ነገር ግን በጥቅምት ወር በተካሄደው ተቃውሞ ብርሀኑ እንዲታሰር ምክንያት ሆኗል ከየቅንጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አቃቤ ህግ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም እና ሌሎች የCUD አመራሮች እንዲሁም በርካታ የሲቪል መብት ተሟጋቾች እና ገለልተኛ ጋዜጠኞች. የዘር ማጥፋት እና የሀገር ክህደት ወንጀል ተከሷል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የአውሮፓ ህብረት እስረኞቹ የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸውን አውቀው በአስቸኳይ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። ብርሃኑ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እያለ የነፃነት ጎህ ሲኬድ ("የነፃነት ጎህ)" የተሰኘ መጽሃፍ ጽፎ አሳትሟል።በመፅሃፉ ላይ እንደታተመው በኡጋንዳ ካምፓላ በኤምኤም አሳታሚ ግንቦት 2006 ይሁን እንጂ እውነተኛ አሳታሚዎች ነበሩ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኘው ከአላፋ አታሚዎች ጋር በመተባበር የወጣት ምሁራን ቡድን። ከ600 ገጾች በላይ ያረጀው መጽሐፉ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት ያተረፈ ሲሆን በመጀመሪያው ቅዳሜና እሁድ ለገበያ ቀርቦ ከ10,000 በላይ ቅጂዎችን በመሸጥ ጥቁር ገበያን በችርቻሮ 5 እጥፍ ዋጋ በማሰባሰብ - መንግስት በመጽሐፉ የተገኙ ሰዎችን ማዋከብ ጀመረ። ትራፊክ ማቆም እና መኪናዎችን መፈለግ፣ ህዝቡ የመጽሐፉን ቅጂ በጥቁር ገበያ ይሸጥ ነበር የሀገር ውስጥ አታሚዎች መጽሐፉን ለማተም ስለፈሩ ተጨማሪ ቅጂዎች ከውጭ መጡ። እስር በ2005 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምርጫ የብርሃኑ CUD ፓርቲ ከ138 መቀመጫዎች 137 መቀመጫዎችን አሸንፏል። ከዚያም ገዥው ፓርቲ ከተማዋን ለማስረከብ ፈቃደኛ ባለመሆኑ በስተመጨረሻ ብርሃኑን ጨምሮ የፓርቲውን አመራሮች በሙሉ አሰረ። ብርሃኑ ከ21 ወራት እስር በኋላ እስከ ሐምሌ በኢትዮጵያ አቆጣጠር 1999 ድረስ በቃሊቲ እስር ቤት ታስረው ነበር። ከሐምሌ 13 ቀን 1999 ዓ.ም. ጀምሮ መንግሥት ባደረገው ይቅርታ መሠረት ከእስር ተለቀዋል። ከተፈቱ በኋላ ወደ አሜሪካ ሄደዋል። ስደት ከሁሉም የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ጋር በመሆን በ2007 ከሀገር ወጥቶ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ በበክኔል ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ሆኖ ተመልሷል። ብርሃኑ አሜሪካ በነበረበት ወቅት ግንቦት ሰባት የተባለ አዲስ የፖለቲካ ቡድን መመስረቱን አስታውቆ አሮጌው በመንግስት ፈርሷል። ህዝባዊ እምቢተኝነቱን ሁሉን አቀፍ በሆነ መንገድ ለማራመድ የተቋቋመው ግንቦት ሰባት በኢትዮጵያም ሆነ በውጭ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ስቧል። ግንቦት ሰባት አሁን በኢትዮጵያ ለነጻነት እና ለዲሞክራሲ ከሚታገሉ ታዋቂ ተቃዋሚ ድርጅቶች አንዱ ነው። ገዢው መንግስት ሚያዚያ 24 ቀን 2009 በግንቦት 7 አባላት የተመራውን የመንግስት ግልበጣ ሙከራ ማክሸፉን እና የሴራው አካል ናቸው ያላቸውን 35 ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል ጄኔራል ተፈራ ማሞ የብርሃኑ ዘመድ ጌቱ ወርቁ እና የ80 ዓመቱ አዛውንት ፅጌ ሀብተ ማርያም በስደት በነበሩበት ጊዜ የሌላ ታዋቂ የተቃዋሚ አባት አባት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ይገኙበታል። ግንቦት 7 ይህ ውንጀላ መንግስት ተቃዋሚዎቹን ህገወጥ ተግባር በመወንጀል እና የካንጋሮ ፍርድ ቤት በመቅጣት በአጠቃላይ ተቃውሞዎችን የማፈን አካል ነው ብሏል። እ.ኤ.አ. በ2009 መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ብርሃኑ በሌሉበት እና ከሌሎች አራት ሰዎች ጋር (በሌሉበት የተፈረደባቸው) በሞት እንዲቀጣ ወስኖ 33ቱ ደግሞ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸዋል። ብርሃኑ እ.ኤ.አ. በ2015 የፀደይ ወቅት በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ ሙሉ ፕሮፌሰር ሆነ። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2015 ብርሃኑ በቀይ ባህር የረዥም ጊዜ መሪ ከነበሩት የኢሳያስ አፈወርቂ መንግስት እርዳታ ሲያገኙ ከነበሩት "የነጻነት ታጋዮች" ጋር ለመቀላቀል ወደ ኤርትራ ሄደ። በጥር 2016 ደጋፊዎቹን "ለማዘመን" እና ለድርጅቱ ገንዘብ ለማሰባሰብ ወደ አሜሪካ ተመለሷል። ሃገራዊ "ለውጥ" ሃገራዊ " ለውጡን" ተከትሎ በብርሃኑ ላይ የተመሠረተው ክስ ተቋርጧል ይህም ሰፊ የአንድ ወገን አካል ነው። ይቅርታ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ የሰላማዊ የፖለቲካ ተቃዋሚነት ሚናውን ለመቀጠል ችሏል። በግንቦት 2010 የብርሃኑ ግንቦት 7 ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ እና ሰማያዊ ፓርቲን ጨምሮ ከሌሎች 6 ወግ አጥባቂ-ብሔርተኛ(Nationalist) ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በመዋሃድ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ መሰረቱ፤ ብርሃኑ መሪ ሆኖ ተመርጧል። የትምህርት ሚኒስቴር ከ2021 የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ በኋላ በጠ/ሚ አብይ አህመድ የሚመራው የብልጽግና ፓርቲ በከፍተኛ ድምፅ አሸንፏል። በመሆኑም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አዲስ መንግስት አቋቋሙ። የብርሃኑ ነጋ ፓርቲ ኢዜማ 4 መቀመጫዎችን አሸንፏል። ጠ/ሚ አብይ በምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት ቃል በገቡት መሠረት በምርጫው የተሳተፉትን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ለካቢኔነት እንዲቀላቀሉ ጋብዘዋል። ጥቅምት 6 ቀን 2021 ብርሃኑ ነጋ በጠ/ሚ አብይ አህመድ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። በእለቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሹመቱን ከሌሎች ሚኒስትሮች ጋር አጽድቋል። የአሁኑ የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስትር ከነሐሴ 31 2023 ጀምሮ ትምህርት ሚኒስትር ሚኒስቴርነት በድራቢነት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ተደርገው ተሹመዋል፡፡ ይህም የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ በመሆን በአዋጅ የተቋቋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል። የግል ሕይወት ብርሃኑ ትውልደ ኢትዮጵያዊት አሜሪካዊ የአይን ህክምና ባለሙያ፣ በ1989 ዶ/ር ናርዶስ ሚናሴን አግብቶ ሁለት ልጆችን አፍርተዋል - ኖህ፣ ከካርኔጊ ሜሎን ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ምሩቅ እና ኢያሱ፣ የፔንስልቬንያ ዩኒቨርሲቲ እና የሃርቫርድ ቢዝነስ ት/ቤት በፋይናንሺያል የተመረቀዋል። ብርሃኑ የአርሰናል ክለብ፣የክሊቭላንድ ፈረሰኞቹ እና የፊላደልፊያ ንስሮች ደጋፊ ነው። የኢትዮጵያ ሰዎች
1,005
ውልደትና እድገት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. ከታዋቂው ነጋዴ የአቶ ነጋ ቦንገር እና ከወይዘሮ አበበች ወልደጊዮርጊስ በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ።በወቅቱ ገዢውን የደርግ መንግስትን በመቃወም በተካሄደው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል። በ1977 መንግስት በፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ ብርሃኑ ከሌሎች አክራሪ ተማሪዎች ጋር ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አሲምባ ተራራ ተሰደደ። በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ውስጥ ከተፈጠረው መከፋፈል በኋላ፣ በኢሕአፓ ውስጥ የተፈጸሙ ግድያዎችን በግልጽ በመተቸቱ ታስሯል። ከጥቂት ወራት በኋላ በአጋቾቹ ተፈትቶ ወደ ሱዳን ተሻግሮ ለሁለት አመታት የኖረበት ሲሆን በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት እስኪሰጠው ድረስ። በኒውዮርክ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኒው ፓልትዝ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በኢኮኖሚክስ ያጠናቀቁ ሲሆን በኒውዮርክ ከተማ ከሚገኘው ከኒው ሶሻል ጥናትና ምርምር ትምህርት ቤት በኢኮኖሚክስ ፒኤችዲ አግኝተዋል። በዚያን ጊዜም በክፍለ አህጉሩ ያለውን ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ተንትኖ የሚተነትን "የአፍሪካ ቀንድ" ዓመታዊ ኮንፈረንስ አዘጋጆች አንዱ ሆነዋል። ከአምስት ዓመታት በላይ በፖለቲካ መሪዎች፣ የፖሊሲ ተንታኞች እና በአፍሪካ ክፍል ለሚደረጉ ለውጦች ፍላጎት ባላቸው ተመራማሪዎች መካከል የእውቀት ውይይት መድረክ ሆኖ አገልግለዋል። የዶክትሬት ትምህርቱን በማጠናቀቅ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ ተቀላቀለ፣ ከዚያም ለሦስት ዓመታት በኢኮኖሚክስ መምህር ሆኑ። በኋላ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር እምቢልታ የተባለ በየሁለት ወሩ የሚታተም መፅሄት መስርቶ ይንቀሳቀሱ ነበር በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር መስራች ሊቀመንበር ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ተመለስ ብርሃኑ ከባለቤቱ እና ከሁለቱ ልጆቹ ኖህ እና ኢያሱ ጋር በ1994 ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።ብርሃኑ ስራ ፈጣሪ ሆኖ የኢትዮጵያ አግሮ-በቆሎ የማዳበሪያ አምራች ኩባንያ እና አዲስ መንደር ቤተሰብ ቤት ገንቢዎች መሰረተ። ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል በመምህርነት አገልግሏል። ከ1996 እስከ 2000 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለመመስረት የረዱት ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የማማከር ስራ ሰርተዋል። ሚያዚያ 8 ቀን 2001 ብርሃኑ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ የአካዳሚክ ነፃነትን አስመልክቶ ቀኑን የሚቆይ የፓናል ውይይት ያደረጉ ሲሆን በመቀጠልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የተማሪዎች ተቃውሞ ተካሂዷል። የታሰሩት ይህ ፓናል በማግስቱ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ተቃውሞ አነሳስቷል በሚል ክስ ቢሆንም ሰኔ 5 ቀን በዋስ ተለቀቁ እንጂ አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም። የ2005 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ 2005 ብርሃኑ መለስ ዜናዊን ተከራክሯል። ከምርጫው በኋላ የፖለቲካ አለመግባባት ቢፈጠርም ከ138ቱ የከተማው ምክር ቤት 137 መቀመጫዎች ውስጥ 137ቱን ያገኙት የCUD አባላት ነሀሴ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ተገናኝተው ብርሃኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ መረጡ። ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ እና አሰፋ ሀብተወልድ በምክትል ከንቲባ እና በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ተመርጠዋል። ነገር ግን በጥቅምት ወር በተካሄደው ተቃውሞ ብርሀኑ እንዲታሰር ምክንያት ሆኗል ከየቅንጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አቃቤ ህግ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም እና ሌሎች የCUD አመራሮች እንዲሁም በርካታ የሲቪል መብት ተሟጋቾች እና ገለልተኛ ጋዜጠኞች. የዘር ማጥፋት እና የሀገር ክህደት ወንጀል ተከሷል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የአውሮፓ ህብረት እስረኞቹ የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸውን አውቀው በአስቸኳይ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። ብርሃኑ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እያለ የነፃነት ጎህ ሲኬድ ("የነፃነት ጎህ)" የተሰኘ መጽሃፍ ጽፎ አሳትሟል።በመፅሃፉ ላይ እንደታተመው በኡጋንዳ ካምፓላ በኤምኤም አሳታሚ ግንቦት 2006 ይሁን እንጂ እውነተኛ አሳታሚዎች ነበሩ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኘው ከአላፋ አታሚዎች ጋር በመተባበር የወጣት ምሁራን ቡድን። ከ600 ገጾች በላይ ያረጀው መጽሐፉ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት ያተረፈ ሲሆን በመጀመሪያው ቅዳሜና እሁድ ለገበያ ቀርቦ ከ10,000 በላይ ቅጂዎችን በመሸጥ ጥቁር ገበያን በችርቻሮ 5 እጥፍ ዋጋ በማሰባሰብ - መንግስት በመጽሐፉ የተገኙ ሰዎችን ማዋከብ ጀመረ። ትራፊክ ማቆም እና መኪናዎችን መፈለግ፣ ህዝቡ የመጽሐፉን ቅጂ በጥቁር ገበያ ይሸጥ ነበር የሀገር ውስጥ አታሚዎች መጽሐፉን ለማተም ስለፈሩ ተጨማሪ ቅጂዎች ከውጭ መጡ።
3587
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%89%A1%E1%88%8D
ካቡል
ካቡል የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,206,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የካቡል ዕድሜ ቢያንስ 3,000 አመት ነው። ጥንታዊ ስሙ በሳንስክሪት ኩብሃ፣ በግሪክኛ ኮፌን ነበረ። ለፋርሶችና ለግሪኩ ፕቶለሚ ካቡራ ተብሎ ታወቀ። የቻይና ሊቅ ሿን ጻንግ (7ኛ ክፍለ ዘመን የኖረ) ደግሞ ካውፉ ይለዋል። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
49
ካቡል የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,206,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3588
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B2%E1%88%AB%E1%8A%93
ቲራና
ቲራና የአልባኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 585,756 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በድሮ ዘመን በሥፍራው ትንሽ መንደር ነበረ። ዘመናዊው ከተማ በ1606 ዓ.ም. ተመሠርቶ፣ በ1912 ዓ.ም. የአገሩ ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች አልባኒያ
39
ቲራና የአልባኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 585,756 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3589
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%88%B5
አልጀርስ
አልጀርስ የአልጀሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,917,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,742,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች አልጄሪያ የአፍሪካ ከተሞች
31
አልጀርስ የአልጀሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,917,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,742,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3590
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B6%E1%88%AB%20%E1%88%8B%20%E1%89%AC%E1%88%8B
አንዶራ ላ ቬላ
አንዶራ ላ ቬላ የአንዶራ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች
21
አንዶራ ላ ቬላ የአንዶራ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3591
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8F%E1%8A%95%E1%8B%B3
ሏንዳ
ሏንዳ (Luanda) የአንጎላ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 4.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ1567 ዓ.ም. ሳን ፓውሎ (ቅዱስ ጳውሎስ) ዴ ሏንዳ ተብሎ በፖርቱጋላዊው ፓውሎ ዲያስ ዴ ኖቫይስ ተመሠረተ። ከ1619 ዓ.ም. ጀምሮ የአንጎላ መቀመጫ ሆኗል። ነገር ግን ከ1632 እስከ 1640 ዓ.ም. ድረስ የሆላንድ ሰዎች ይዘውት ስሙን ፎርት አርደንግቡርግ አሉት። አብዛኛው የአንጎላ የትምህርት ተቋማት በዚህ ከተማ ነው የሚገኙት። የአንጎላ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ እና አጎስቲኖ ኒቶ ዩኒቨርሲቲ ምሳሌ ናቸው። ኤስታዲዮ ዳ ሲዳዴላ (Estádio da Cidadela) የሚባለው የአንጎላ ዋና ስታዲየምም በሏንዳ ይገኛል። እህት ከተማዎች ሳልቫዶር፤ ብራዚል ሳኦ ፓውሎ፤ ብራዚል ሂውስተን፤ አሜሪካ (2003 እ.ኤ.አ.) ፖርቶ፤ ፖርቱጋል ቤሎ ሆሪዞንቴ፤ ብራዚል (ከ1968 እ.ኤ.አ. ጀምሮ) ማካው፤ ቻይና ማፑቶ፤ ሞዛምቢክ ታሁዋ፤ ኒጄር ፎቶዎች ዋና ከተሞች የአንጎላ ከተሞች
114
ሏንዳ (Luanda) የአንጎላ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 4.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3592
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%8A%95%E1%89%B5%20%E1%8C%86%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%B2%E1%8C%8B%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%20%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%89%A1%E1%8B%B3
ሴንት ጆንስ፥ አንቲጋ እና ባርቡዳ
ሴንት ጆንስ የአንቲጋ ና ባርቡዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል። ዋና ከተሞች
30
ሴንት ጆንስ የአንቲጋ ና ባርቡዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።
3593
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%8B%8C%E1%8A%96%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%AC%E1%88%B5
ብዌኖስ አይሬስ
ብዌኖስ አይሬስ የአርጀንቲና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,349,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,768,772 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። መጀመርያው ጊዜ ስፓኒሾች የመሠረቱት በ1528 ዓ.ም. ሲሆን በ1533 ዓ.ም. ስለ ኗሪዎች መቃወም እንደገና ተዉት። ሁለተኛ ጊዜ በ1572 ዓ.ም. መሠረቱት። በ1872 ዓ.ም. የአርጀንቲና መንግሥት መቀመጫ ሆነ። ዋና ከተሞች አርጀንቲና
55
ብዌኖስ አይሬስ የአርጀንቲና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,349,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,768,772 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3594
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AC%E1%88%AC%E1%89%AB%E1%8A%95
ዬሬቫን
ዬሬቫን የአርመኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,462,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,267,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች አርመኒያ
29
ዬሬቫን የአርመኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,462,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,267,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3595
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%AB
ካንበራ
ካንቤራ የአውስትራሊያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 339,900 ሆኖ ይገመታል። በዚህም በሀገሪቱ ካሉት የየብስ ከተሞች ትልቁ ሲሆን በአጠቃላይ ደግሞ ፰ኛው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት የሚገኝበት ከተማ ነው። ካምቤራ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ነጮች መጀመርያ የሠፈሩበት በ1818 ዓ.ም. ገደማ ነው። ዋና ከተሞች የአውስትራልያ ከተሞች
42
ካንቤራ የአውስትራሊያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 339,900 ሆኖ ይገመታል። በዚህም በሀገሪቱ ካሉት የየብስ ከተሞች ትልቁ ሲሆን በአጠቃላይ ደግሞ ፰ኛው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት የሚገኝበት ከተማ ነው። ካምቤራ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3596
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AA%E1%8B%A8%E1%8A%93
ቪየና
ቪየና (ጀርመንኛ፦ Wien /ቪን/) የኦስትሪያ ዋና ከተማ ነው። በሮሜ መንግሥት ግዛት ዘመን ከ23 ዓክልበ. ጀምሮ የቦታው ስም ዊንዶቦና ተባለ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,268,656 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,678,435 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የኦስትሪያ ከተሞች
44
ቪየና (ጀርመንኛ፦ Wien /ቪን/) የኦስትሪያ ዋና ከተማ ነው። በሮሜ መንግሥት ግዛት ዘመን ከ23 ዓክልበ. ጀምሮ የቦታው ስም ዊንዶቦና ተባለ።
3597
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%8A%A9
ባኩ
ባኩ (አዘርኛ፦ Bakı /ባኪ/) የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,074,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ባኩ እጅግ ጥንታዊ ነው። ከክ.በ. ምናልባት በ6ኛ ክፍለ ዘመን አንድ መቅደስ እዚህ ተሠራ። በአፈ ታሪክ ሃዋርያው በርተሎሜዎስ እዚህ የተቀበሩ ቢሆን ይህ ግን እርግጥኛ አይደለም። እስከ 8ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባጋቫን እንደ ነበር ይታሥባል። ዋና ከተሞች አዘርባይጃን የእስያ ከተሞች
70
ባኩ (አዘርኛ፦ Bakı /ባኪ/) የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,074,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3598
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%88%B6
ናሶ
ናሶ (Nassau) የባህማስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 222,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ናሶ ቀድሞ «ቻርልስ ታውን» (Charles Town) ተባለ፤ ስፓንያውያን ግን በ 1674 ዓ.ም. ፈጽመው አቃጠሉት። በ1687 ዓ.ም. ሁለተኛ ሲገነባ የኦራንጅ-ናሶ መስፍን የነበረውን ንጉስ 3ኛ ዊሊያም በማክበር 'ናሶ' ተባለ። ዋና ከተሞች
45
ናሶ (Nassau) የባህማስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 222,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3599
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8A%93%E1%88%9B
ማናማ
ማናማ (አረብኛ፡ المنامة) የባህሬን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 527,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 149,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ማናማ ቢያንስ ቢያንስ ከ1337 ዓ.ም. በፊት ነበረ። በ1513 ዓ.ም. ፖርቱጋል ያዘውና በ1594 ዓ.ም. ፋርስ ያዘው። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
47
ማናማ (አረብኛ፡ المنامة) የባህሬን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 527,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 149,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ማናማ ቢያንስ ቢያንስ ከ1337 ዓ.ም. በፊት ነበረ። በ1513 ዓ.ም. ፖርቱጋል ያዘውና በ1594 ዓ.ም. ፋርስ ያዘው።
3600
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%AB
ዳካ
ዳካ የባንግላደሽ ዋና ከተማ ነው። ከ7ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሰዎች በሥፍራ ኑረውበታል። በ1600 ዓ.ም. የሙጋል መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ። ከ1600 እስከ 1620 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ስም ጃሃንጊር ናጋር ነበረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 12,560,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 5,378,023 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። Gallery ዋና ከተሞች ባንግላዴሽ የእስያ ከተሞች
56
ዳካ የባንግላደሽ ዋና ከተማ ነው። ከ7ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሰዎች በሥፍራ ኑረውበታል። በ1600 ዓ.ም. የሙጋል መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ። ከ1600 እስከ 1620 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ስም ጃሃንጊር ናጋር ነበረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 12,560,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 5,378,023 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3601
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%8C%85%E1%89%B3%E1%8B%8D%E1%8A%95
ብርጅታውን
ብርጅታውን (Bridgetown) የባርቤዶስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 96,578 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የእንግሊዝ አገር ሰዎች መጀመርያ በ1617 ዓ.ም. በደረሱበት ጊዜ ደሴቱ በሙሉ ወና እንደ ነበረ መዘገቡ። የድሮ ኗሪዎች የአራዋክ ሕዝብ ሲሆኑ ከደሴቱ በካሪቦች ወይም በስፓንያውያን ምክንያት ሸሽተው ነበርና። በደሴቱ የተገኘው ትልቅ ቅርሳቸው ብቻ አንድ ቀላል ድልድይ ነበር። እንግሊዞች ይህን ሲያገኙ ዙሪያውን 'ኢንዲያን ብሪጅ' (የቀይ ሕንድ ድልድይ) አሉት። ከ1646 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ ድልድይና ከተማ ሠርተው የከተማውን ስም ቅዱስ ሚካኤል (Saint Michael) አሉት። ከዚህም በኋላ ስሙ 'ብሪጅታውን' ('የድልድይ ከተማ') ሆነ። ዋና ከተሞች
86
ብርጅታውን (Bridgetown) የባርቤዶስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 96,578 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የእንግሊዝ አገር ሰዎች መጀመርያ በ1617 ዓ.ም. በደረሱበት ጊዜ ደሴቱ በሙሉ ወና እንደ ነበረ መዘገቡ። የድሮ ኗሪዎች የአራዋክ ሕዝብ ሲሆኑ ከደሴቱ በካሪቦች ወይም በስፓንያውያን ምክንያት ሸሽተው ነበርና። በደሴቱ የተገኘው ትልቅ ቅርሳቸው ብቻ አንድ ቀላል ድልድይ ነበር። እንግሊዞች ይህን ሲያገኙ ዙሪያውን 'ኢንዲያን ብሪጅ' (የቀይ ሕንድ ድልድይ) አሉት። ከ1646 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ ድልድይና ከተማ ሠርተው የከተማውን ስም ቅዱስ ሚካኤል (Saint Michael) አሉት። ከዚህም በኋላ ስሙ 'ብሪጅታውን' ('የድልድይ ከተማ') ሆነ።
3602
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%A9%E1%8A%AD%E1%88%B4%E1%88%8D%20%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B
ብሩክሴል ከተማ
ብሩክሴል ወይም ብራስልስ (Bruxelles / Brussel) የቤልጅክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,769,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የብሩክሴል ትርጉም 'የአሮንቃ ቤት' ሲሆን መጀመርያው ቤተ ክርስቲያን በኤጲስ ቆፖሱ ቅዱስ ጋውጌሪኩስ በ572 ዓ.ም. ተሰርቶ ነበር። ዋና ከተሞች የቤልጅግ ከተሞች
40
ብሩክሴል ወይም ብራስልስ (Bruxelles / Brussel) የቤልጅክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,769,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3603
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%88%8D%E1%88%9E%E1%8D%93%E1%8A%95
ቤልሞፓን
ቤልሞፓን የቤሊዝ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 12,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው መጀመርያ በ1958 ዓ.ም. ተሠርቶ፣ በ1962 ዓ.ም. የመንግሥት መቀመጫ ወደዚያ ከቤሊዝ ከተማ ተዛወረ። ዋና ከተሞች
30
ቤልሞፓን የቤሊዝ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 12,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3604
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%96%E1%88%AD%E1%89%B6%20%E1%8A%96%E1%89%AE
ፖርቶ ኖቮ
ፖርቶ ኖቮ (Porto-Novo፤ ደግሞ Hogbonou /ሆግቦኑ/፣ Adjacé /አጃሽ/ ተብሎ) የቤኒን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 238,199 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፖርቶ ኖቮ በድሮ 'አጃች' ሲባል የአጃ መንግሥት መቀመጫ ነበረ። የአሁኑ ስም ከፖርቱጊዝ ባርያ ፈንጋዮች በ17ኛ ክፍለ ዘመን ወጣ። እነሱ አንድ ጣቢያ እዚያ ሰርተው ነበር። በኋለኛ ዘመን በ1855 ዓ.ም. እንግሊዞች አደጋ ስለ ጣሉ የፖርቶ ኖቮ መንግሥት የፈረንሳይ ጠባቂነትን ተቀበለ። ነገር ግን የጎረቤት ዳሆመይ መንግሥት የፈረንሳያውያንን ጥልቅ ማለት ስላልወደዱ ከሁለቱ መንግሥታት መካከል ጦርነት ሆነ። በ1875 ዓ.ም. የፈረንሳይ ባሕር ኃይል በፖርቶ ኖቮ ደረሰና ፖርቶ ኖቮ ወደ ፈረንሳይ ቅኝ አገር ወደ ዳሆመይ ተጨመረ። በ1892 ዓ.ም. የዳሆመይ መቀመጫ ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች ቤኒን
104
ፖርቶ ኖቮ (Porto-Novo፤ ደግሞ Hogbonou /ሆግቦኑ/፣ Adjacé /አጃሽ/ ተብሎ) የቤኒን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 238,199 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3605
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A2%E1%88%9D%E1%8C%B1
ጢምጱ
ጢምጱ የቡታን ዋና ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር በ1995 ዓ.ም. 50,000 ነበረ። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
15
ጢምጱ የቡታን ዋና ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር በ1995 ዓ.ም. 50,000 ነበረ።
3606
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%8D%93%E1%8B%9D
ላፓዝ
ላፓዝ (La Paz) የቦሊቪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,250,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የጥንቱ ኗሪዎች በሥፍራው ቹቂያፑ (ማለት 'የወርቅ እርሻ' በቀቿ) የተባለ መንደር ነበራቸው። ከተማው ንዌስትራ ሴኞራ ዴ ላ ፓዝ (እስፓንኛ፣ 'የሰላም እመቤታችን') ተብሎ በስፓኒሾች በ1541 ዓ.ም. ተሠራ። በ1817 ዓ.ም. ከአያኩቾ ውግያ በፔሩ ቀጥሎ፣ ስሙ ላፓዝ ዴ አያኩቾ ('የአያኩቾ ሰላም') ተደረገ። በ1890 ዓ.ም. የመንግሥት መቀመጫ ከሱክሬ ወደ ላፓዝ ተዛወረ። ይሁንና በሕጋዊ ረገድ (በስም ብቻ) ሱክሬ እስከ ዛሬ ድረስ ዋና ከተማነቱን ይዟል። ዋና ከተሞች ቦሊቪያ
80
ላፓዝ (La Paz) የቦሊቪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,250,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3607
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%88%AB%E1%8B%AC%E1%89%AE
ሳራዬቮ
ሳራዬቮ (Сарајево) የቦስኒያ-ሄርጸጎቪና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 602,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በታሪክ ብዙ ሰፈሮች በሥፍራው አካባቢ ይገኙ ሲሆን ዘመናዊው ከተማ በኦቶማን ቱርክ መንግሥት በ1453 አ.ም. አካባቢ ተሠራ። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች ቦስኒያና ሄርጸጎቪና
40
ሳራዬቮ (Сарајево) የቦስኒያ-ሄርጸጎቪና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 602,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3608
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8B%E1%89%A0%E1%88%AE%E1%8A%94
ጋበሮኔ
ጋበሮኔ (Gaborone) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 208,411 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ1956 ዓ.ም. ተሠርቶ አለቃውን ጋበሮኔ ለማክበር ጋበሮኔስ ተሰየመ። በ1957 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት መቀመጫ ከማፈኪንግ ወዲህ ተዛወረ። በ1961 ዓ.ም. ስሙ ከ'ጋበሮኔስ' ወደ 'ጋቦሮኔ' ተለወጠ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
47
ጋበሮኔ (Gaborone) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 208,411 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3609
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%9A%E1%88%8A%E1%8B%AB
ብራዚሊያ
ብራዚሊያ የብራዚል ዋና ከተማ ነው። በ2013 እ.ኤ.አ. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,789,761 ሆኖ ይገመታል። ይህም በብራዚል ውስጥ በሕዝብ ብዛት አራተኛው ትልቅ ከተማ ያረገዋል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች ብራዚል
29
ብራዚሊያ የብራዚል ዋና ከተማ ነው። በ2013 እ.ኤ.አ. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,789,761 ሆኖ ይገመታል። ይህም በብራዚል ውስጥ በሕዝብ ብዛት አራተኛው ትልቅ ከተማ ያረገዋል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3610
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%88%B0%E1%88%AA%20%E1%89%A4%E1%8C%8B%E1%8B%8B%E1%8A%95
ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን
ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን (Bandar Seri Begawan፣ بندر سري بڬاوان) የብሩናይ ዋና ከተማ ነው። ከ1963 ዓ.ም. አስቀድሞ ስሙ ባንዳር ብሩናይ ተባለ። የባንዳር ትርጉም በአማርኛ «መንደር» ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,300,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
39
ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን (Bandar Seri Begawan፣ بندر سري بڬاوان) የብሩናይ ዋና ከተማ ነው። ከ1963 ዓ.ም. አስቀድሞ ስሙ ባንዳር ብሩናይ ተባለ። የባንዳር ትርጉም በአማርኛ «መንደር» ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,300,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3621
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%88%8B%E1%88%9D
ኤላም
ኤላም ጥንታዊ ሃገር ነበር። ዛሬ ደቡብ-ምዕራብ ፋርስ በሆነ አቅራቢያ ተገኘ። መነሻው በዋና ከተማው በሱስን (ሹሻን) እና በካሩን ወንዝ ሸለቆ ከታሪክ መዝገብ መጀመርያ ሲሆን እስከ 547 ክ.በ. ድረስ ቆየ። ከሱመር እና ከአካድ (የዛሬ ኢራቅ) ወደ ምስራቅ የሆነ አገር ነበር። የኤላም መንግሥት ለፋርስ ከወደቀ በኋላ ቢሆንም የኤላም ቋንቋ በፋርስ አሐይመንድ መንግሥት በመደብኝነት ቆይቶ ነበር። ይህ ቋንቋ የፋርስኛ ዘመድ ሳይሆን ምናልባት ለደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች የተዛመደ ይሆናል። እስከ ዛሬም ድረስ በፋርስ አገር ውስጥ ኢላም ክፍላገር ከጥንታዊው አገር ተሰይሞ ይገኛል። ኤላማውያን የራሳቸውን ሀገር ስም ሃልታምቲ ብለው ሰይመውት ሲሆን ለጎርቤቶቻቸው ለአካዳውያን «ኤላምቱ» በመባል ታወቁ። 'ኤላም' ማለት 'ደጋ' ሊሆን ይቻላል። ከዚህ በላይ በብሉይ ኪዳን (ዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ) አገሩ 'ኤላም' ተብሏል፤ ስሙም ከኖኅ ልጅ ሴም ልጅ ኤላም ነው። ታሪክ የኤላም ጥንታዊ ዘመን የኤላም መጀመርያ ከተማ ሱስን ወይም ሹሻን ነበር። አንዳንዴም የሱመር አለቆች ወርረው አገሩን ይገዙ ነበር። በሱመር ነገሥታት መዝገብ ዘንድ የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ (2384 ዓክልበ. ግድም) እንዲሁም የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም (2200 ዓክልበ.) እና የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ (2150 ዓክልበ.) ኤላምን አሸነፉት። በሌሎች ጊዜያት ኤላማውያንም ከተሞች ለምሳሌ የሐማዚ ወይም የአዋን (አቫን) ነገስታት በፈንታቸው ሱመርን ይገዙ ነበር። በአዋን ነገሥታት ዘመን የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኤላምን አሸንፎ (2075 ዓክልበ.) ከመግዛቱ በላይ በኤላም ውስጥ አካድኛን ይፋዊ ቋንቋ አደረገበት። ሆኖም ከሻርካሊሻሪ ዘመን በኋላ በ2013 ዓክልበ ግድም የአካድ መንግሥት በጉታውያን ወረራ ተሰብሮ ኤላም እንደገና ነጻ ወጣና አካድኛን ተወ። የሹሻን አገረ ገዥ የሆነ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ያንጊዜ የአዋን ንጉሥ ሆነና አዲስ ኤላማዊ ጽሕፈት አገባ። ኩቲክ-ኢንሹሺናክ አንሻንንና ሲማሽኪን ወደ ግዛቱ ጨመረ፤ እንኳን በ1986 ዓክልበ. ግድም እርሱ የአካድን ቅሬታ ያዘ። ነገር ግን በ1979 ዓክልበ. ግድም የኡር ንጉሥ ኡር-ናሙ አሸነፈውና የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኤላም ተነሣ። በዚህ ወቅት ከመስጴጦምያ ጋር ሰላምና ጦርነት ተፈራረቀና እንኳን ገደማ የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን ሴት ልጁን ለአንሻን መስፍን በትዳር ሰጠ። ነገር ግን የሱመር ኃይል ደክሞ ይጀምርና በ1879 ዓክልበ. ግድም፤ በሺማሽኪ ንጉስ በኪንዳታ መሪነት ኤላማውያን ከሹሻን ሕዝብ ጋር ኡር ከተማን አጠፉና ንጉሣቸውን የሹ-ሲን ልጅ ኢቢ-ሲንን ማረኩት። ከዚህ በኋላ ግን የኢሲን ከተማ ንጉሶች ኤላማውያን ከኡር አስወጥተው እንደገና ሰርተውት ኤላማውያን የበዘበዙትን ጣኦታቸውን ናና አስመለሱ። የሚከተለው መንግሥት 'ኤፓርቲ' ይባላል። ደግሞ ከነገስታት ማዕረግ 'ሱካልማህ' ይባላል። በ1858 ዓክልበ. ግድም የመሠረተው ንጉሥ 2 ኤፓርቲ ነበር። በዚህ ጊዜ ሹሻን በኤላም ስልጣን ብትሆንም የመስጴጦምያ ኃያላት እንደ ላርሳ ምንጊዜ ሊይዙት ሞከሩ። በ1745 ዓክልበ. ገደማ ከሹሻን ወደ ስሜን በሆነ ከተማ የነገሠ ሌላ ኤላማዊ ንጉሥ ኩዱር-ማቡግ ልጁን ዋራድ-ሲን በላርሳ ዙፋን ላይ አስቀመጠ። የዋራድ-ሲን ወንድም ሪም-ሲን ተከተለውና በብዛት መስጴጦምያን አሸነፈ። በዚህ ወቅት በኤፓርቲ መንግሥት ታዋቂ ከሆኑ ነገሥታት መኃል፤ ሺሩክዱቅ የባቢሎንን ሥልጣን ለመቃወም ከሌሎች አገሮች ጋር ስምምነት አደረገ። ሲዌ-ፓላር-ቁፓክ የመስጴጦምያ ነገሥታት እንደ ማሪ ንጉስ ዝምሪ-ሊም እንዲሁም የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ 'አባት' ብለው ይጠሩት ነበር። ኩዱር-ናሑንተ የአካድ መቅደሶች በዘበዘ። ነገር ግን የኤላም ተጽእኖ በመስጴጦምያ አልቆየም። በ1675 ዓክልበ. ገደማ ሃሙራቢ ኤላማውያን አስወጥቶ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ገለበጠውና መስጴጦምያን በሙሉ ገዛ። ሃሙራቢ የዘፍጥረት 14 አምራፌል ሲሆን ዋራድ-ሲን ወይም ሪም-ሲን አርዮክ እንደ ነበር ቢታስብም ዛሬ ብዙ ሊቃውንት ይህን ሃሳብ አይቀብሉም። በዚህ ምዕራፍ የተጠቀሰው ኤላማዊ ንጉስ ኮሎዶጎምር (በግሪኩ 'ኮዶሎጎሞር') ግን እንኳን ትክክለኛ ኤላማዊ ስም ('ኩዱር-ላጋማር') እንዳለው ይመስላል፤ ላጋማር የአረመኔ እምነታቸው ጣኦት ስም ነበርና። ካሳውያን በ1507 ዓክልበ. ገደማ ባቢሎንን ካሸነፉ በኋላ ታሪካዊ ምንጮች አይበዙምና ስለ ኤፓርቲ መንግሥት መጨረሻ ዘመን ብዙ አይታወቅም። የኤላም መካከለኛው ዘመን ከክርስቶስ በፊት ከ1500 ዓመት ጀምሮ በአንሻን ከተማ ዙርያ አዳዲስ ሥርወ መንግሥታት ተነሡ። የንገስታት ማዕረግ 'የአንሻንና የሱስን ንጉሥ' ተብሎ ነበር። መጀመርያው 1500-1400 የኪዲኑ ሥርወ መንግሥት ሲሆን የሚከተለው 1400-1210 የኢጊሃልኪ ሥርወ መንግሥት ነበር። ከኢጊሃልኪ 10 ነገሥታት አንዳንዱ ካሣዊት ልዕልትን ያገባ ነበር። በ1330 ክ.በ. ገደማ የካሳውያን ንጉስ 2 ኩሪጋልዙ ለጊዜው ኤላምን ወረረ። ከዚያም በ1240 ክ.በ. ገደማ ሌላ ካሳዊ ንጉስ 4 ካሽቲሊያሽ ከኤላም ጋር ሲዋግ አላከናወነም። የኤላም ንጉሥ ኪዲን-ሑትራን በ1232 ክ.በ. የካሳውያን ንጉሥ ኤንሊል-ናዲን-ሹሚ አሸንፎ በ1230 ክ.በ. ደግሞ የካሳውያን ንጉስ አዳድ-ሹማ-ኢዲና አሸነፈ። የሚከተለው ሥርወ መንግሥት የሹትሩክ ነገሥታት 1210-1100 ያሕል ገዙ። 2ኛው የሹትሩክ ንጉስ ሹትሩክ-ናሑንተ በ1184 ክ.በ. ካሳውይያንን በባቢሎን ሲዋጋ የሃሙራቢ ሕገጋት የተጻፈበትን ድንጋይ ከመማረኩ በላይ የማርዱክና የማኒሽቱሹ ጣኦታትና የናራም-ሲን ሐውልት ወደ ሱስን ማረከባቸው። በ1166 ሹትሩክ-ናሑንተ ካሳውያንን በፍጹም ድል አደረጋቸው። ነገር ግን በ1130 ሱስን ለባቢሎን ንጉሥ ለ1 ናቡከደነጾር ወደቀና የኤላም ንጉሥ ሑተሉሽ-ኢንሹሺናክ ወደ አንሻን ሸሸ። ከሱ በኋላ የኤላም ታሪክ ለጥቂት መቶ ዘመን አይገኝም። የኤላም አዲስ ዘመንና ፍጻሜ ከዚህ ዘመን እስከ 800 ክ.በ. ድረስ ስለ ኤላም ብዙ አይታወቀም። ቢያንስ አንሻን የኤላም ከተማ ሆኖ ቀረ። ኤላም ከባቢሎን ጋር በአሦር ላይ ስምምነት ያደርግ ነበር። የባቢሎን ንጉሥ ማር-ቢቲ-አፕላ-ኡሹር (992-987) ከኤላም ትውልድ እንደ ነበር ይታመናል። ኤላማውያን ከባቢሎን ንጉሥ ከማርዱክ-በላሱ-ኢቅቢ ጋራ ጦርነት በአሦር ንጉስ በ5ኛ ሻምሺ-አዳድ (831-819) ላይ አደረጉ። በዚያን ጊዜ ገዳማ ከኤላም ወደ ስሜን የማዳይ (ሜዶን) ሕዝብ በስሜን ፋርስና ዘመዶቹ ፋርሳውያን በኡርምያህ ሐይቅ ዙሪያ ተነሡ። ንጉሥ ሑምባኒጋሽ (751-725) ከባቢሎን ንጉሥ ከመሮዳክ ባልዳን ጋራ በአሦር ንጉስ በ2ኛ ሳርጎን ላይ ስምምነት እንዳደረገ ይታወቃል። ከሱ የተከተለው ንጉሥ 2ኛ ሹትሩክ-ናሑንተ በ718ና በ716 ክ.በ. በሳርጎን ሠራዊት እጅ ድል ሆነ። የሳርጎን ልጅ ሰናክሬም መሮዳክ-ባላዳንን ገልብጦ የራሱን ልጅ አሹር-ናዲን-ሹሚ በባቢሎን ዙፋን ላይ በ708 ክ.በ. ንጉስ አደረገው። ሹትሩክ-ናሑንተ በወንድሙ ሐሉሹ ተገድሎ ይህ ሐሉሻ አሹር-ናዲን-ሹሚንና ባቢሎን በ702 ክ.በ. ማረከው። ሐሉሻ ግን በኩትር-ናሑንተ እጅ ተገደለ። ኩትር-ናሑንተ ዙፋኑን ለቅቆ በኡ ፈንታ የነገሠ ሑማ-መናኑ እንደገና ከአሦር ጋር ተዋገ። ሰናክሬም ግን በ697 ክ.በ. ባቢሎንን አጠፋው። በሰናክሬም ልጅ በአስራዶን ዘመን አንድ ኤላማዊ አገረ ገዥ በደቡብ መስጴጦምያ አመፃ አድርጎ ወደ ኤላም ሸሽቶ የኤላም ንጉስ ግን ገደለው። የአስራዶን ልጅ አስናፈር በ661 ክ.በ. ሱስንን ድል አድርጎ ወረራት። በዚህ አመት ደግሞ እስኩታውያን ሜዶንን ስለወረሩ የፋርስ ነገዶች ከዚያ ወደ አንሻን ፈልሶ ንጉሳቸው ተይስፐስ ያንጊዜ አንሻንን ማረከው። ሆኖም ለጊዜው የኤላም ነገሥታት ማዕረግ 'የአንሻንና የሱስን ንጉስ' ተብሎ ቆየ። ከዚያ በአሦር ውስጥ የብሄራዊ ጦርነት ጊዜ ስለተከተለ እንዲሁም በኤላም የብሔራዊ ጦርነት ዘመን ተነሣ። በመጨረሻ ግን አስናፈር በ648 ክ.በ. ኤላምን በሙሉ ሲያጠፋ እንኳን እርሻቸውን በጨው ዘራ። ከዚያ በኋላ የኤላም ኅይል ደክሞ በብዙ ትንንሽ መንግሥታት ተከፋፈለ። በመጨረሻ የፋርሶች አሐይመኒድ ነገሥታት በ546 ክ.በ. ሱሳንን ያዙት። የኤላም መንግሥት ቢጠፋም ተጽእኖው በፋርስ መንግሥት ቀረ። ኤላምኛ ከፋርስ ሶስት ይፋዊ ቋንቋዎች አንዱ ነበር። ኤላምኛ ደግሞ የሐዋርያት ሥራ 2:9 እንደሚመስክር በ1ኛ ክፍለ ዘመን በጴንጤቆስጤ ከተሰሙት ልሳናት አንዱ ነበር። የኤላም ቋንቋ ኤላምኛ ለጎረቤቶቹ ለሰናዓርኛም ሆነ ለሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ወይም ለሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሰቦች የተዛመደ አልነበረም። በኋለኛ ዘመን የተጻፈበት ከአካድኛ ባለ-ማዕዘን (ኩኔይፎርም) ጽሕፈት በተለመደ ጽሕፈት ሲሆን ከሁሉ ጥንታዊ የሆኑት ሰነዶች ግን ከዚህ በተለየ ማሥመርያ ኤላማዊ ጽሕፈት ነው የተቀረጹት። ባለፈው አመት ውስጥ ለዚህም ተመሳሳይ ጽሕፈት በጂሮፍት ፋርስ ተገኝቷል። ከዚህ በፊት ቅድመ-ኤላማዊ ጽሕፈት የሚባል የስዕል ጽሕፈት ነበረ። ይህ ግን ኤላምኛ ለመጻፍ መጠቀሙ እርግጠኛ አይደለም። አንዳንድ የቋንቋ ሊቃውንት እንደሚያምኑ ኤላምኛ የዛሬው ደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች (ታሚል ተሉጉ ወዘተ.) ዘመድ ይሆናል። በተጨማሪ በዛሬ ፓኪስታን የተገኘው ጥንታዊ የሕንዶስ ወንዝ ሥልጣኔ የሃራፓ ስዕል ጽሕፈት ስለነበረው ከኤላም ጋር ግንኙነት ሊኖር ይችላል ቢሉ፥ እስከ ዛሬ ድረስ ግን ለዚህ ጽሕፈት መፍትሔ ወይም ትርጉም ስላልተገኘም አጠያያቂ ሆኖ ቀርቷል። ታሪካዊ አገሮች የፋርስ ታሪክ
992
ኤላም ጥንታዊ ሃገር ነበር። ዛሬ ደቡብ-ምዕራብ ፋርስ በሆነ አቅራቢያ ተገኘ። መነሻው በዋና ከተማው በሱስን (ሹሻን) እና በካሩን ወንዝ ሸለቆ ከታሪክ መዝገብ መጀመርያ ሲሆን እስከ 547 ክ.በ. ድረስ ቆየ። ከሱመር እና ከአካድ (የዛሬ ኢራቅ) ወደ ምስራቅ የሆነ አገር ነበር። የኤላም መንግሥት ለፋርስ ከወደቀ በኋላ ቢሆንም የኤላም ቋንቋ በፋርስ አሐይመንድ መንግሥት በመደብኝነት ቆይቶ ነበር። ይህ ቋንቋ የፋርስኛ ዘመድ ሳይሆን ምናልባት ለደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች የተዛመደ ይሆናል። እስከ ዛሬም ድረስ በፋርስ አገር ውስጥ ኢላም ክፍላገር ከጥንታዊው አገር ተሰይሞ ይገኛል።
3627
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%8D%8A%E1%8B%AB
ሶፊያ
ሶፊያ (София) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,276,956 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች ቡልጋሪያ
21
ሶፊያ (София) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,276,956 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3628
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8B%E1%8C%8B%E1%8B%B1%E1%8C%89
ዋጋዱጉ
ዋጋዱጉ የቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 962,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1433 ዓ.ም. የዮንዮንሴ ወገን የኒንሲን ወገን ሲያሸንፍ ከተማውን ከኒንሲ ይዘው ስሙን ከኩምቢ-ቴንጋ ወደ ዎጎዶጎ ቀየሩት። በጊዜ 'ዎጎዶጎ' እንደ ዛሬው አጠራር 'ዋጋዱጉ' ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች ቡርኪና ፋሶ
44
ዋጋዱጉ የቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 962,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3629
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A1%E1%8C%81%E1%88%9D%E1%89%A1%E1%88%AB
ቡጁምቡራ
ቡጁምቡራ እስከ ታህሳስ 2011 ዓም ድረስ የቡሩንዲ ዋና ከተማ ነበር። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 331,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከ1881 ዓ.ም. በፊት ትንሽ መንደር ነበር። በዚያ አመት በጀርመን ምሥራቅ አፍሪካ የወታደር ጣቢያ ሆነ። በ1914 ዓ.ም. የመንግሥታት ማኅበር ሯንዳ-ኡሩንዲ ለቤልጅግ ሥልጣን ሲሰጥ፣ ከተማው የመንግሥት መቀመጫ ሆነ። በ1954 ዓ.ም. ቡሩንዲ ነጻነት ስታገኝ፣ የከተማው ስም ከ'ኡሱምቡራ' ወደ 'ቡጁምቡራ' ተቀየረ። የአፍሪካ ከተሞች
59
ቡጁምቡራ እስከ ታህሳስ 2011 ዓም ድረስ የቡሩንዲ ዋና ከተማ ነበር። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 331,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3630
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%95%E1%8A%96%E1%88%9D%20%E1%8D%94%E1%8A%95
ፕኖም ፔን
ፕኖም ፔን የካምቦዲያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,009,264 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ስሙ የወጣ በ1365 ዓ.ም. ከተሠራው መቅደስ ዋት ፕኖም ዳውን ፔኝ ነው። በ1423 እስከ 1497 ዓ.ም. ድረስ የቤተ መንግሥት መቀመጫ ሆነ። እንደገና በ1858 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን ዋና ከተማ ሆኗል። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
50
ፕኖም ፔን የካምቦዲያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,009,264 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3631
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8B%89%E1%8A%95%E1%8B%B4
ያዉንዴ
ያዉንዴ የካሜሩን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,430,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1880 ዓ.ም. በጀርመን ዝሆን ጥርስ ነጋዴዎች ተመሠረተ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
28
ያዉንዴ የካሜሩን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,430,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1880 ዓ.ም. በጀርመን ዝሆን ጥርስ ነጋዴዎች ተመሠረተ።
3632
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A6%E1%89%B3%E1%8B%8B
ኦታዋ
ኦታዋ (እንግሊዝኛ፦Ottawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በ1818 ዓ.ም. ሲሆን በ1847 ዓ.ም. ስሙ ከባይታውን ወደ ኦታዋ ተቀየረ። በ1850 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የካናዳ ከተሞች
36
ኦታዋ (እንግሊዝኛ፦Ottawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3633
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%95%E1%88%AB%E1%8B%AB
ፕራያ
ፕራያ የኬፕ ቨርድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 99,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተ በ1607 ዓ.ም. ሲሆን ዋና ከተማው ከሪቤይራ ግራንዴ (የዛሬ ሲዳዴ ቬልያ) በ1762 ዓ.ም. ተዛወረ። ዋና ከተሞች
32
ፕራያ የኬፕ ቨርድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 99,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3634
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8C%8A
ባንጊ
ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በፈረንሳዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
41
ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3635
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%95%E1%8C%83%E1%88%98%E1%8A%93
ንጃመና
ንጃመና (N'Djamena፣ ዓረብኛ نجامينا /ኒጃሚና/) የቻድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 721,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው 'ፎርት-ላሚ' ተብሎ በፈረንሳዊው አዛዥ ኤሚል ዣንቲ በ1892 ዓ.ም. ተመሠረተ። በ1965 ዓ.ም. ቦታው አፍሪካዊ ስም እንዲኖረው ከቅርቡ መንደር 'ኒጃሚና' የተነሣ ስሙ ንጃመና ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
48
ንጃመና (N'Djamena፣ ዓረብኛ نجامينا /ኒጃሚና/) የቻድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 721,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3636
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8C%8E
ሳንቲያጎ
ሳንቲያጎ(እስፓንኛ፦ Santiago de Chile) የቺሌ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 5,333,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,372,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሥዕሎች ዋና ከተሞች የቺሌ ከተሞች
34
ሳንቲያጎ(እስፓንኛ፦ Santiago de Chile) የቺሌ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 5,333,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,372,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3637
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%8B%AA%E1%8C%82%E1%8A%95%E1%8C%8D
ቤዪጂንግ
ቤጂንግ (ቻይንኛ፦ 北京፤ ትክክልለኛ ፑቶንግኋ አጠራር፦ /ፐይፂንግ/) የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,849,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,689,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የበይጂንግ ስሞች ታሪክ ነጥቦች ዋቢ ምንጮች ዋና ከተሞች የቻይና ከተሞች
44
ቤጂንግ (ቻይንኛ፦ 北京፤ ትክክልለኛ ፑቶንግኋ አጠራር፦ /ፐይፂንግ/) የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,849,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,689,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3638
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A6%E1%8C%8E%E1%89%B3
ቦጎታ
ቦጎታ (በረጅሙ ሳንታፌ ደ ቦጎታ) የኮሎምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7 594,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,185,889 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቀድሞ የሙኢስካ ወገን ማእከል ባካታ ተብሎ ሲሆን የእስፓንያውያን ከተማ በ1530 ዓ.ም. ተመሠረተ። ዋና ከተሞች ኮሎምቢያ
46
ቦጎታ (በረጅሙ ሳንታፌ ደ ቦጎታ) የኮሎምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7 594,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,185,889 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3639
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%88%AE%E1%8A%92
ሞሮኒ
ሞሮኒ (موروني) ከ1954 ዓ.ም. ጀምሮ የኮሞሮስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 60,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
23
ሞሮኒ (موروني) ከ1954 ዓ.ም. ጀምሮ የኮሞሮስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 60,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3640
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AA%E1%8A%95%E1%88%BB%E1%88%B3
ኪንሻሳ
ኪንሻሳ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ኪንሻሳ በ1873 ዓ.ም. በጀብደኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተመሠርቶ ስሙ ለቤልጅግ ንጉሥ 2 ሌዮፖልድ ክብር ለዮፖልድቪል ሆነ። በ1912 ዓ.ም. የቤልጅግ ቅኝ አገር መቀመጫ ወደዚያ ከቦማ ተዛወረ። በድሮው ዘመን የአሣ አጥማጅ መንደር በዚያ 'ኪንሻሳ' ስለተባለ፣ በ1958 ዓ.ም. ስሙ እንደገና ኪንሻሳ ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
63
ኪንሻሳ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3641
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%9B%E1%89%AA%E1%88%8D
ብራዛቪል
ብራዛቪል የኮንጎ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,169,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከኪንሻሳ ፊት ለፊት ሲሆን ቀድሞ ንኩና በተባለ መንደር ሥፍራ ላይ በ1872 ዓ.ም. ተመሠረተ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
33
ብራዛቪል የኮንጎ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,169,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3642
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%95%20%E1%88%86%E1%8B%9C%E1%8D%A3%20%E1%8A%AE%E1%88%B5%E1%89%B3%20%E1%88%AA%E1%8A%AB
ሳን ሆዜ፣ ኮስታ ሪካ
ሳን ሆሴ የኮስታ ሪካ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,527,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 337,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች
30
ሳን ሆሴ የኮስታ ሪካ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,527,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 337,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3643
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%99%E1%88%B1%E1%8A%AD%E1%88%AE
ያሙሱክሮ
ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 200,659 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1893 ዓ.ም. ፈረንሳዮች አገሩን እንደ ቅኝ አገር ሲያደርጉት፣ ንግሥት ያሙሶ ትንሽ መንደሩን (ንጎኮ የተባለውን) አስተዳደሩት። በግዜው 475 ሰዎች ብቻ ኖሩበት። በ1901 በሳቸው ትዝታ የንጎኮ ስም ያሙሱክሮ ሆነ። በ1975 ዓ.ም. ያሙሶክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
57
ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 200,659 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3644
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9B%E1%8C%8D%E1%88%AC%E1%89%A5
ዛግሬብ
ዛግሬብ የክሮዌሺያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 685,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዛግሬብ ከ1084 ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል። በ1613 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች ክሮኤሽያ
30
ዛግሬብ የክሮዌሺያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 685,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3645
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%89%AB%E1%8A%93
ሀቫና
ሀቫና (እስፓንኛ፦ La Habana /ላ አባና/) የኩባ ዋና ከተማ ነው። በ1507 ዓ.ም. በእስፓንያውያን በደሴቱ ደቡብ ዳርቻ ተመሠርቶ ከተማው በዚህ ሥፍራ ግን አልተከናወነም። ስለዚህ በ1511 ዓ.ም. መሠረቱ በስሜን ዳርቻ ወዳለ ሥፍራ ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,686,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,343,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች
54
ሀቫና (እስፓንኛ፦ La Habana /ላ አባና/) የኩባ ዋና ከተማ ነው። በ1507 ዓ.ም. በእስፓንያውያን በደሴቱ ደቡብ ዳርቻ ተመሠርቶ ከተማው በዚህ ሥፍራ ግን አልተከናወነም። ስለዚህ በ1511 ዓ.ም. መሠረቱ በስሜን ዳርቻ ወዳለ ሥፍራ ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,686,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,343,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3646
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8C%E1%8D%8D%E1%8A%AE%E1%8B%9A%E1%8B%AB
ሌፍኮዚያ
ሌፍኮዚያ (Λευκωσία, Lefkoşa) የቆጵሮስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 197,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሌፍኮዚያ በጥንት ሌድራ የተባለ ከተማ-አገር ነበር። የሌድራ ንጉስ ኦናሳጎራስ ለአሦር ንጉስ አስራዶን በ680 ክ.በ. ቀረጥ እንደ ገበሩ ይመዘገባል። 300 ክ.በ. ገዳማ በግብጽ ንጉሥ 1 ፕቶሎማዮስ ልጅ በሌኮስ አዲስ ተሰርቶ ስሙ ደግሞ ሌፍኮጤያ ሆነ። በግሪክና ሮማውያን ዘመኖች ትልቅ መንደር አልነበረም። በ340 ዓ.ም. መጀመርያ ኤጲስ ቆፖሱን ትሪፊሊዮስን ባገኘው ጊዜ ስሙ ሌድሪ ወይም ሌፍኩሲያ ተባለ። በወደቦቹ ላይ አደጋ በአረቦች ስለ ተጣለ ሰዎችም ወደ ሌፍኮዚያ ስለ ሸሹ ከተማው በትልቅነት አደገና በ10ኛ ክፍለ ዘመን ገዳማ የደሴቱ ዋና ከተማ ሆነ። በ1184 ዓ.ም. ፈረንጆች (የመስቀል ጦርነት ሠራዊት) ያዙትና ስሙን ኒኮሲያ አሉት። ስለዚህ እስከ ዛሬ ድረስ በምዕራባውያን አገራት ቦታው 'ኒኮሲያ' ይባላል። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
114
ሌፍኮዚያ (Λευκωσία, Lefkoşa) የቆጵሮስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 197,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3647
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%95%E1%88%AB%E1%8C%8D
ፕራግ
ፕራግ (Praha) የቼክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። በ900 ዓ.ም. ገደማ ተሠራ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,941,803 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,212,097 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች ቼክ ሪፐብሊክ የአውሮፓ ከተሞች
38
ፕራግ (Praha) የቼክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። በ900 ዓ.ም. ገደማ ተሠራ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,941,803 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,212,097 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3648
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%8D%90%E1%8A%95%E1%88%80%E1%8C%88%E1%8A%95
ኮፐንሀገን
ኮፕንሀገን (København) የዴንማርክ ዋና ከተማ ነው። ከተማው መጀመርያው የተሠራው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ስሙ ከጥንታዊ ዳንኛ ሲሆን ትርጉሙ 'ነጋዴዎች ወደብ' ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,094,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች ዴንማርክ
36
ኮፕንሀገን (København) የዴንማርክ ዋና ከተማ ነው። ከተማው መጀመርያው የተሠራው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ስሙ ከጥንታዊ ዳንኛ ሲሆን ትርጉሙ 'ነጋዴዎች ወደብ' ነው።
3649
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AE%E1%8B%9E
ሮዞ
ሮዞ (Roseau) የዶሚኒካ ዋና ከተማ ነው። በሥፍራው የጥንቱ ካሪብ ወገን ሳይሪ የተባለ መንደር ነበረው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1993 ዓ.ም. ቆጠራ 14,847 ሲሆን፣ በ1997 ዓ.ም. 16,570 ሆኖ ተገመተ። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች
33
ሮዞ (Roseau) የዶሚኒካ ዋና ከተማ ነው። በሥፍራው የጥንቱ ካሪብ ወገን ሳይሪ የተባለ መንደር ነበረው።
3650
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%89%B6%20%E1%8B%B6%E1%88%9A%E1%8A%95%E1%8C%8E
ሳንቶ ዶሚንጎ
ሳንቶ ዶሚንጎ የዶሚኒካን ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እስፓንያውያን ከተማውን በ1486 ዓ.ም. በመሠረታቸው ከአዲሱ አለም ከሁሉ የቆየው አውሮፓዊ ከተማ ሆኗል ማለት ነው። ከ1928 ዓ.ም. እስከ 1953 ዓ.ም. የከተማው ስም ሲዩዳድ ትሩሒዮ ይባል ነበር። ከዚያ ስሙ ወደ 'ሳንቶ ዶሚንጎ' ተመለሠ። ዋና ከተሞች
61
ሳንቶ ዶሚንጎ የዶሚኒካን ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3659
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AD%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%8A%9B
ቭላንደርኛ
ቭላንደርኛ (Vlaemsch) የሆላንድኛ ቀበሌኛ ነው። በተለይ የሚናገርበት በምዕራብ ቤልጅግ ሲሆን ስፍራው በትንሽ ጎረቤት ክፍል ከምዕራብ ሆላንድና ከስሜን ፈረንሣይ ይሸፍናል። በቤልጅግ ውስጥ 1.05 ሚሊዮን፤ በሆላንድም 90,000፤ በፈረንሣይም 20,000 ተናጋሪዎች አሉት። ቭላንደርኛ በምዕራብ ቭላንደርኛ እና በምሥራቅ ቭላንደርኛ ቀበሌኞች ይለያል። ዋቢ ድረገጽ Ethnologue report for Vlaams Euromosaic report on West Flemish and Dutch in France ጀርመናዊ ቋንቋዎች ሆላንድ ቤልጅግ ፈረንሣይ
57
ቭላንደርኛ (Vlaemsch) የሆላንድኛ ቀበሌኛ ነው። በተለይ የሚናገርበት በምዕራብ ቤልጅግ ሲሆን ስፍራው በትንሽ ጎረቤት ክፍል ከምዕራብ ሆላንድና ከስሜን ፈረንሣይ ይሸፍናል። በቤልጅግ ውስጥ 1.05 ሚሊዮን፤ በሆላንድም 90,000፤ በፈረንሣይም 20,000 ተናጋሪዎች አሉት። ቭላንደርኛ በምዕራብ ቭላንደርኛ እና በምሥራቅ ቭላንደርኛ ቀበሌኞች ይለያል።
3660
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AA%E1%89%B6
ኪቶ
ኪቶ (Quito፣ በኦፊሴሉ San Francisco de Quito /ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ/) የኤኳዶር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት፣ የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ (1997 ዓ.ም.) 1.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከጥንት ጀምሮ ከተማ በዚህ ስፍራ ነበር። የኢንካ መንግሥት ከተማውን በ1500 ዓ.ም. ገዳማ ያዙት። ነገር ግን ስፓንያውያን በደረሱበት ጊዜ በ1525 ዓ.ም፤ እንዳይማረኩት የኢንካ አለቃ ሩሚኛዊ ከተማውን ፈጽሞ አቃጠለው። ከዚያ ስፓንያውያን በ1526 ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ ብለውት እንደገና ሠፈሩበት። በ1533 ዓ.ም. ሥፍራው በይፋ 'ከተማ' ተብሎ ተሰየመና ከ1555 ዓ.ም. ጀምሮ ለአውራጃው መቀመጫ ሆነ። «ኪቶ» Guápulo de Quito ዋና ከተሞች ኤኳዶር
97
ኪቶ (Quito፣ በኦፊሴሉ San Francisco de Quito /ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ/) የኤኳዶር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት፣ የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ (1997 ዓ.ም.) 1.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3661
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%8B%AD%E1%88%AE
ካይሮ
ካይሮ የግብጽ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 11,146,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,629,866 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የግብፅ ከተሞች ዋና ከተሞች
30
ካይሮ የግብጽ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 11,146,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,629,866 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3662
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%95%20%E1%88%B3%E1%88%8D%E1%89%AB%E1%8B%B6%E1%88%AD
ሳን ሳልቫዶር
ሳን ሳልቫዶር የኤል ሳልቫዶር ዋና ከተማ ነው። በ1517 ዓ.ም. በእስፓንያውያን ተመሠረተ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,224,223 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች
25
ሳን ሳልቫዶር የኤል ሳልቫዶር ዋና ከተማ ነው። በ1517 ዓ.ም. በእስፓንያውያን ተመሠረተ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,224,223 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3663
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%8B%E1%89%A6
ማላቦ
ማላቦ (Malabo) የኢኳቶሪያል ጊኔ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 100,000-150,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ በቢዮኮ ደሴት (ቀድሞ 'ፌርናንዶ ፖ') ላይ ይገኛል። ከተማ የተመሠረተው በእንግሊዞች ደሴቱን ከእስፓንያ ሲከራዩ በ1819 ዓ.ም. ነበር። በዚያን ጊዜ ስሙ 'ፖርት ክላሬንስ' (Port Clarence) ነበረ። የባርያ ፈንጋዮች ንግድ ለማቆም ተመሠረተ። አንዳንድ ነጻ የወጣ ባርያ ደግሞ እከተማው ሠፈረ። በኋላ ከነዚህ ሠፈረኞች ብዙ ወደ ሴየራ ሌዎን ቢፈልሱም የሌሎች ክፍል ልጆች እስከ ዛሬ በማላቦ ተገኝተው ቋንቋቸው የፖርቱጊዝ-አፍሪካዊ ክሬዮል አይነት ነው። የኪራይ ጊዜ አልቆ ደሴቱ ወደ እስፓንያ ሲመለስ የከተማው ስም 'ሳንታ ኢዛቤል' (Santa Isabel) ሆነ። በ1961 ዓ.ም. የኤኳቶሪአል ጊኔ ዋና ከተማ ወዲህ ከባታ ተዛወረ። በ1965 ስሙ 'ማላቦ' ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
103
ማላቦ (Malabo) የኢኳቶሪያል ጊኔ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 100,000-150,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ በቢዮኮ ደሴት (ቀድሞ 'ፌርናንዶ ፖ') ላይ ይገኛል።
3664
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%98%E1%88%AB
አስመራ
አስመራ የኤርትራ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 899,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። አሥመራ የተነሣ በ12ኛ ክፍለ ዘመን አራት መንደሮች ሲዋሀዱ ነበር። እነሱም ጘዛ ጉርቶም፣ ጘዛ ሸለለ፣ ጘዛ ሰረንሰርና ጘዛ አስማኤ የተባሉ ወገኖች ነበሩ። ወንበዶችን ካሸነፉ በኋላ መንደሮቹ ሲዋሀዱ አዲስ ስም አርባዕተ አሥመራ (ማለት፣ አራቶችዋ ተባብረው) ወጣለት። አስመራ
61
አስመራ የኤርትራ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 899,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3665
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%88%8A%E1%8A%95
ታሊን
ታሊን (Tallinn) የኤስቶኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 379,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች ኤስቶኒያ
21
ታሊን (Tallinn) የኤስቶኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 379,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3666
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B1%E1%89%AB
ሱቫ
ሱቫ የፊጂ ዋና ከተማ ነው። በ1874 ዓ.ም. አገሪቱ የእንግሊዝ ቅኝ አገር ገና ስትሆን የመንግሥት መቀመጫ ወደ ሱቫ ከለቩካ ተዛወረና። በ1988 ዓ.ም. (መጨረሻ ቆጠራ) የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 77,376 ሆኖ ተገመተ። በዙሪያው በጠቅላላ ግን 167,975 ሰዎች ነበሩ። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች
41
ሱቫ የፊጂ ዋና ከተማ ነው። በ1874 ዓ.ም. አገሪቱ የእንግሊዝ ቅኝ አገር ገና ስትሆን የመንግሥት መቀመጫ ወደ ሱቫ ከለቩካ ተዛወረና። በ1988 ዓ.ም. (መጨረሻ ቆጠራ) የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 77,376 ሆኖ ተገመተ። በዙሪያው በጠቅላላ ግን 167,975 ሰዎች ነበሩ። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3667
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%84%E1%88%8D%E1%88%B2%E1%8A%95%E1%8A%AA
ሄልሲንኪ
ሄልሲንኪ የፊንላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,162,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 582,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ተመልከት ታምፔር ቱርኩ ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች ፊንላንድ
34
ሄልሲንኪ የፊንላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,162,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 582,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3668
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%93%E1%88%AA%E1%88%B5
ፓሪስ
ፓሪስ (ፈረንሳይኛ፦ /ፓሪ/ Paris) የፈረንሳይ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 9,854,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,110,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የኬልቶች ከተማ መጀመርያ «ሉኮቶኪያ» ተብሎ በስትራቦን ተመዘገበ። ፕቶሎመይ ደግሞ ከተማውን «ለውኮተኪያ» አለው። ዩሊዩስ ቄሳር አገሩን ሲይዘው ሥፍራውን በሮማይስጥ «ሉቴቲያ» አለው። የኖረበት ጎሣ ፓሪሲ ስለ ተባሉ፣ የከተማው ስም በሙሉ «ሉቴቲያ ፓሪሶሩም» («የፓሪሲ ሉቴቲያ») ተባለ። በኋላ ግን በዩሊዩስ ከሐዲ ዘመን በ352 ዓ.ም. ስሙ በይፋ «ፓሪስ» ሆነ። ይኸው ዩሊዩስ ለ፫ ዓመታት የሮሜ መንግሥትን ከፓሪስ ገዛ። የሷሶን ግዛት ለፍራንኮች በ478 ዓ.ም. ወድቆ ፓሪስ የፍራንኮች ዋና ከተማ በ500 ዓ.ም. ተደረገ። ከ784 እስከ 979 ዓ.ም. ድረስ ግን ዋና ከተማቸው በአሕን ሲሆን ከዚያ በኋላ መንግሥታቸው ወደ ፓሪስ ተመለሰ። ከ1399 እስከ 1411 ዓ.ም. ድረስ በጦርነት ዘመን የቡርጎኝ ኃያላት ከተማውን ለመያዝ ይወዳደሩ ነበር። ከዚያም እስከ 1428 ዓ.ም. ድረስ የእንግላንድ ንጉሥ ሥራዊት ፓሪስን ይይዝ ነበር። በመጨረሻ በ1428 ዓ.ም. የፈረንሳይ ንጉሥ ኃያላት ፓሪስን ነጻ አወጡ፤ ከዚያ አመት ጀምሮ እስከ ዛሬም ድረስ ፓሪስ የፈረንሳይ ዋና ከተማ ሳይቋረጥ ቆይቷል። የፈረንሣይ ከተሞች ዋና ከተሞች
159
ፓሪስ (ፈረንሳይኛ፦ /ፓሪ/ Paris) የፈረንሳይ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 9,854,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,110,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የኬልቶች ከተማ መጀመርያ «ሉኮቶኪያ» ተብሎ በስትራቦን ተመዘገበ። ፕቶሎመይ ደግሞ ከተማውን «ለውኮተኪያ» አለው። ዩሊዩስ ቄሳር አገሩን ሲይዘው ሥፍራውን በሮማይስጥ «ሉቴቲያ» አለው። የኖረበት ጎሣ ፓሪሲ ስለ ተባሉ፣ የከተማው ስም በሙሉ «ሉቴቲያ ፓሪሶሩም» («የፓሪሲ ሉቴቲያ») ተባለ። በኋላ ግን በዩሊዩስ ከሐዲ ዘመን በ352 ዓ.ም. ስሙ በይፋ «ፓሪስ» ሆነ። ይኸው ዩሊዩስ ለ፫ ዓመታት የሮሜ መንግሥትን ከፓሪስ ገዛ። የሷሶን ግዛት ለፍራንኮች በ478 ዓ.ም. ወድቆ ፓሪስ የፍራንኮች ዋና ከተማ በ500 ዓ.ም. ተደረገ። ከ784 እስከ 979 ዓ.ም. ድረስ ግን ዋና ከተማቸው በአሕን ሲሆን ከዚያ በኋላ መንግሥታቸው ወደ ፓሪስ ተመለሰ።
3669
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8A%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%AA%E1%88%8D
ሊብረቪል
ሊብረቪል (Libreville) የጋቦን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 661,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፈረንሳይ በ1831 ዓ.ም. ዙሪያውን ካገኙ በፊት፣ የረጅም ጊዜ ኗሪዎቹ የምፖንግዌ ጎሣ ነበሩ። ከተማው 'ጋቦን' ተብሎ የንግድ ጣቢያ እንዲሆን በ1835 ዓ.ም. ተሠራ። ከባርነት ነጻ የወጡ ጥቁሮች በዚያ ስለ ሰፈሩ ከ1840 ጀምሮ ፍሪታውንን በመምሰል ቦታው 'ሊብረቪል' ('ነጻ ከተማ' በፈረንሳይኛ) ተሰየመ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
58
ሊብረቪል (Libreville) የጋቦን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 661,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3670
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8C%81%E1%88%8D
ባንጁል
ባንጁል (Banjul) የጋምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 34,598 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአካባቢው በጠቅላላ ግን 523,589 ሰዎች ይኖራሉ። ከተማው ባቱርስት ተብሎ የንግድ ጣቢያ ለመሆንና የባርያ ንግድ ለማቆም በእንግሊዞች በ1808 ዓ.ም. ተሠራ። በ1965 ዓ.ም. ስሙ 'ባንጁል' ሆነ። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች ጋምቢያ
47
ባንጁል (Banjul) የጋምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 34,598 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአካባቢው በጠቅላላ ግን 523,589 ሰዎች ይኖራሉ።
3671
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%89%A5%E1%88%8A%E1%88%B2
ትብሊሲ
ትቢልሲ የጆርጂያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,300,293 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,093,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ከተማው የተመሠረተ በ450 ዓ.ም. ሲሆን፣ ዕድሜው ከዚያ በላይ እንደሆነ ይመስላል። በ494 ዓ.ም. ገደማ ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች
50
ትቢልሲ የጆርጂያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,300,293 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,093,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3672
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%88%8A%E1%8A%95
በርሊን
በርሊን የጀርመን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 933 300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,274,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በርሊን በ1155 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ። በርሊን (/ bɜːrˈlɪn/ bur-LIN፣ ጀርመንኛ: [bɛʁˈliːn] (የድምጽ ተናጋሪ አዶ ማዳመጥ)) በሁለቱም አካባቢ እና በሕዝብ ብዛት የጀርመን ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት። በከተማዋ ገደብ ውስጥ ባለው የህዝብ ቁጥር መሰረት 3.7 ሚሊዮን ነዋሪዎቿ የአውሮፓ ህብረት በጣም በህዝብ ብዛት የምትገኝ ከተማ አድርጓታል። ከጀርመን አስራ ስድስት ክፍለ ሀገራት አንዱ የሆነው በርሊን በብራንደንበርግ ግዛት የተከበበ እና ከፖትስዳም የብራንደንበርግ ዋና ከተማ ጋር ትገኛለች። ወደ 4.5 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ያለው የበርሊን ከተማ አካባቢ በጀርመን ከሩር ቀጥሎ ሁለተኛው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት ያለው የከተማ አካባቢ ነው። የበርሊን-ብራንደንበርግ ዋና ከተማ ከስድስት ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያሉት ሲሆን ከራይን-ሩር እና ራይን-ሜይን ክልሎች ቀጥሎ በጀርመን ሦስተኛው ትልቁ የሜትሮፖሊታን ክልል ነው። በርሊን በስፓንዳው ምዕራባዊ አውራጃ ወደሚገኘው ወደ ሃቭል (የኤልቤ ገባር) የሚፈሰውን የስፕሬይ ዳርቻን ትዘረጋለች። ከከተማዋ ዋና ዋና መልክዓ ምድራዊ ገጽታዎች መካከል በምእራብ እና በደቡብ ምስራቅ አውራጃዎች ውስጥ በስፕሪ ፣ ሃቭል እና ዳህሜ የተቋቋሙት ብዙ ሀይቆች ይገኛሉ ፣ ከእነዚህም ውስጥ ትልቁ ሙግገልሴ ሀይቅ ነው። በርሊን በአውሮፓ ሜዳ ውስጥ በመሆኗ በአየር ሁኔታው ​​​​ወቅታዊ የአየር ጠባይ ተጽዕኖ ያሳድራል። ከከተማዋ አንድ ሶስተኛው አካባቢ ደኖች፣ መናፈሻዎች፣ የአትክልት ስፍራዎች፣ ወንዞች፣ ቦዮች እና ሀይቆች ያቀፈ ነው። ከተማዋ በመካከለኛው ጀርመን ዘዬ አካባቢ ትገኛለች፣ የበርሊን ቀበሌኛ የሉሳቲያን-አዲስ ማርሺያን ዘዬዎች ተለዋጭ ነው። በመጀመሪያ በ 13 ኛው ክፍለ ዘመን የተመዘገበው እና ሁለት አስፈላጊ ታሪካዊ የንግድ መስመሮችን ሲያቋርጥ በርሊን የብራንደንበርግ ማርግራቪየት (1417-1701) ፣ የፕራሻ መንግሥት (1701-1918) ፣ የጀርመን ኢምፓየር (1871-1918) ዋና ከተማ ሆነች። ፣ ዌይማር ሪፐብሊክ (1919-1933) እና ናዚ ጀርመን (1933-1945)። በርሊን በ1920ዎቹ በዓለም ላይ ሦስተኛዋ ትልቁ ማዘጋጃ ቤት ነበረች። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ እና ከዚያ በኋላ በአሸናፊዎቹ አገሮች ከተያዙ በኋላ ከተማይቱ ተከፋፈለች; ምዕራብ በርሊን በበርሊን ግንብ (ከኦገስት 1961 እስከ ህዳር 1989) እና የምስራቅ ጀርመን ግዛት የተከበበች የምዕራብ ጀርመን እውነተኛ መገኛ ሆነች። ምስራቅ በርሊን የምስራቅ ጀርመን ዋና ከተማ ስትሆን ቦን የምዕራብ ጀርመን ዋና ከተማ ሆነች። እ.ኤ.አ. በ1990 ከጀርመን ውህደት በኋላ በርሊን እንደገና የመላው ጀርመን ዋና ከተማ ሆነች። በርሊን የዓለም የባህል፣ የፖለቲካ፣ የመገናኛ ብዙኃን እና የሳይንስ ከተማ ነች። ኢኮኖሚው በከፍተኛ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና በአገልግሎት ዘርፍ ላይ የተመሰረተ ነው, ይህም የተለያዩ የፈጠራ ኢንዱስትሪዎችን, የምርምር ተቋማትን, የሚዲያ ኮርፖሬሽኖችን እና የስብሰባ ቦታዎችን ያካትታል. በርሊን የአየር እና የባቡር ትራፊክ አህጉራዊ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል እና በጣም የተወሳሰበ የህዝብ ማመላለሻ አውታር አለው. ሜትሮፖሊስ ታዋቂ የቱሪስት መዳረሻ ነው። ጉልህ ከሆኑ ኢንዱስትሪዎች በተጨማሪ የአይቲ፣ የፋርማሲዩቲካልስ፣ የባዮሜዲካል ምህንድስና፣ ንጹህ ቴክኖሎጂ፣ ባዮቴክኖሎጂ፣ ኮንስትራክሽን እና ኤሌክትሮኒክስ ያካትታሉ። በርሊን እንደ ሃምቦልት ዩኒቨርሲቲ፣ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ፣ የፍሪ ዩኒቨርሲቲ፣ የስነ ጥበባት ዩኒቨርሲቲ፣ ESMT በርሊን፣ የሄርቲ ትምህርት ቤት እና ባርድ ኮሌጅ በርሊን ያሉ በዓለም ታዋቂ የሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች መኖሪያ ነች። የእሱ የእንስሳት የአትክልት ስፍራ በአውሮፓ ውስጥ በብዛት የሚጎበኘው መካነ አራዊት እና በዓለም ዙሪያ በጣም ታዋቂ ከሆኑት አንዱ ነው። ባቤልስበርግ በዓለም የመጀመሪያው መጠነ ሰፊ የፊልም ስቱዲዮ ኮምፕሌክስ በመሆኑ፣ በርሊን ለአለም አቀፍ የፊልም ፕሮዳክሽን ከጊዜ ወደ ጊዜ ተወዳጅ ቦታ ነች። ከተማዋ በፌስቲቫሎቿ፣ በተለያዩ ስነ-ህንፃዎች፣ የምሽት ህይወት፣ በዘመናዊ ጥበቦች እና በጣም ከፍተኛ የኑሮ ጥራት ትታወቃለች። ከ 2000 ዎቹ ጀምሮ በርሊን ዓለም አቀፋዊ የስራ ፈጣሪነት ትዕይንት ብቅ ብቅ ብሏል ። በርሊን ሦስት የዓለም ቅርስ ቦታዎች ይዟል: ሙዚየም ደሴት; የፖትስዳም እና የበርሊን ቤተመንግስቶች እና መናፈሻዎች; እና የበርሊን Modernism Housing Estates. ሌሎች ምልክቶች የብራንደንበርግ በር ፣ የሪችስታግ ህንፃ ፣ ፖትስዳመር ፕላትዝ ፣ የተገደሉት የአውሮፓ አይሁዶች መታሰቢያ ፣ የበርሊን ግንብ መታሰቢያ ፣ የምስራቅ ጎን ጋለሪ ፣ የበርሊን ድል አምድ ፣ የበርሊን ካቴድራል እና የበርሊን ቴሌቪዥን ታወር ፣ በ ውስጥ ረጅሙ መዋቅር ጀርመን. በርሊን ብዙ ሙዚየሞች፣ ጋለሪዎች፣ ቤተ መጻሕፍት፣ ኦርኬስትራዎች፣ እና የስፖርት ዝግጅቶች አሏት። እነዚህም የድሮው ብሔራዊ ጋለሪ፣ የቦዴ ሙዚየም፣ የጴርጋሞን ሙዚየም፣ የጀርመን ታሪካዊ ሙዚየም፣ የአይሁድ ሙዚየም በርሊን፣ የተፈጥሮ ታሪክ ሙዚየም፣ የሃምቦልት ፎረም፣ የበርሊን ስቴት ቤተ መጻሕፍት፣ የበርሊን ስቴት ኦፔራ፣ የበርሊን ፊሊሃሞኒክ እና በርሊን ያካትታሉ። ማራቶን። ዋና ከተሞች የጀርመን ከተሞች የጀርመን ክፍላገራት
584
በርሊን የጀርመን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 933 300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,274,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በርሊን በ1155 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ።
3673
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%AD%E1%88%AB
አክራ
አክራ የጋና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2,825,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,661,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። አክራ በ1502 ዓ.ም. በጋ ሕዝብ ተመሠረተ። የስሙ «አክራ» መነሻ ከቃሉ «ንክራን» (ጉንዳን) ደረሰ። በ1869 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ጎልድ ኮስት መቀመጫ ከኬፕ ኮስት ወደ አክራ ተዛወረ። ዋና ከተሞች ጋና የአፍሪካ ከተሞች
57
አክራ የጋና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2,825,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,661,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3674
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%B4%E1%8A%93
አቴና
አቴና (ግሪክኛ፦ Αθήνα /አጤና/) የግሪክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,247,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 747,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በጥንታዊ ግሪክና እስከ 1968 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ግሪክኛ ስም በይፋ «አጤናይ» ነበረ። በዚያው ዓመት ዘመናዊው ግሪም ስም አጤና ይፋዊ ሁኔታ አገኘ። ዋና ከተሞች የግሪክ ከተሞች
54
አቴና (ግሪክኛ፦ Αθήνα /አጤና/) የግሪክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,247,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 747,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3676
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A2%E1%88%B3%E1%8B%8D
ቢሳው
ቢሳው የጊኔ-ቢሳው ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 355,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በፖርቱጊዞች በ1679 ዓ.ም. ተሠራ። የፖርቱጋል ጊኔ መቀመጫ በ 1934 ዓ.ም. ሆነ። በ1966 ዓ.ም. ውስጥ ዋና ከተማ ማዲና ዶ ቦ ሲሆን ካለው ትንሽ ጊዜ በስተቀር፣ ከነጻነት ጀምሮ ቢሳው የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች ጊኔ-ቢሳው
54
ቢሳው የጊኔ-ቢሳው ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 355,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3677
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AD%E1%8C%85%E1%89%B3%E1%8B%8D%E1%8A%95
ጆርጅታውን
ጆርጅታውን (Georgetown) የጋያና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 227,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እንግሊዞች ቅኝ አገሩን ከሆላንድ በ1773 ዓ.ም. ያዙትና ከተማውን ጀመሩ። ይሁንና በ1774 ዓ.ም. ፈረንሳዮች ኬንግሊዞች ያዙትና ከተማውን ዋና ከተማ አድርገው ስሙን ላ ኑቨል ቪል ('አዲሱ ከተማ') አሉት። ደግሞ ወደ ሆላንድ በ1776 ዓ.ም. ሲመልስ ግን እነሱ ከተማውን ስታብሩክ አሉት። በ1804 ዓ.ም. ስሙ ጆርጅታውን ሆነና አገሩ ወደ እንግሊዝ ግዛት ተመለሠ። ዋና ከተሞች
65
ጆርጅታውን (Georgetown) የጋያና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 227,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3678
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%96%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%8D%95%E1%88%AA%E1%8A%95%E1%88%B5
ፖርቶፕሪንስ
ፖርቶፕሪንስ (ፈረንሳይኛ፦ Port-au-Prince /ፖርት-ኦ-ፕረንስ/፤ ክረዮል፦ Pòtoprens /ፖቶፕወንስ/) የሀይቲ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,764,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,119,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1650 ዓ.ም. አካባቢ፣ ፈረንሳዊ ዘራፊ መርከበኞች ሠፍረው አንድ ሆስፒታል (ሀኪም ቤት) ሰርተው የዙሪያውን ስም 'ኦፒታል' (ሆስፒታል) አሉት። ከተማው የተመሠረተ በ1741 ዓ.ም. ሲሆን በ1762 ዓ.ም. የቅኝ አገሩ መቀመጫ ወደዚያ ከካፕ-ፍራንሴ (የዛሬው ካፕ-አይስየን) ተዛወረ። ከ1783 እስከ 1796 ዓ.ም. በሃይቲ አብዮት ጊዜ ስሙ ፖርት ሬፑብሊካን ነበረ። ዋና ከተሞች
77
ፖርቶፕሪንስ (ፈረንሳይኛ፦ Port-au-Prince /ፖርት-ኦ-ፕረንስ/፤ ክረዮል፦ Pòtoprens /ፖቶፕወንስ/) የሀይቲ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,764,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,119,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።