id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
44
241k
length
int64
12
47.6k
text_short
stringlengths
3
241k
3126
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B3%E1%8D%AE
ነሐሴ ፳፮
ነሐሴ ፳፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፲ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፱ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፯ ዓ/ም በአውሮፓ ንጉዛት በረዥምነት አንደኛው ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ ለ፸፪ ዓመታት በፈረንሳይ ዙፋን ላይ ከተቀመጡ በኋላ በዛሬው ዕለት አረፉ። ፲፱፻፲፭ ዓ/ም በጃፓን ውስጥ በተነሳ የመሬት እንቅጥቅጥ አደጋ በቶክዮ እና ዮኮሃማ ከተሞች እስከ መቶ ሃምሳ ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፴፩ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የአዶልፍ ሂትለር ናዚ ጀርመን ሠራዊቶች ፖላንድን ሲወሩ ብሪታንያ እና ፈረንሳይ በአጋርነት ጀርመን ላይ ጦርነት አወጁ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ራስ አዳል (አዳል ተራራ) በተባለ ቦታ በሀሚድ ኢድሪስ አዋቴ እጅ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የፖሊስ አባል ሲገደል የኤርትራ ነጻነት ትግል በይፋ ተጀመረ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሊቢያ ንጉዛት ውስጥ የተነሳው አብዮት ንጉሥ ኢድሪስን ከሥልጣን አስወርዶ ያሁኑን መሪዋን ሙአማር ጋዳፊን ሥልጣን አስጨበጠ። ፲፱፻፸፫ ዓ/ም በመካከለኛው የአፍሪቃ ሪፑብሊክ የተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አገሪቱን ከነጻነት ጀምሮ የመሩትን ፕሬዚደንቱን ዴቪድ ዳኮን ከሥልጣን አወረደ። ልደት ዕለተ ሞት ፲፯፻፯ ዓ/ም የፈረንሳይ ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ አረፉ። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_1 ዕለታት
164
ነሐሴ ፳፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፲ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፱ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፯ ዓ/ም በአውሮፓ ንጉዛት በረዥምነት አንደኛው ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ ለ፸፪ ዓመታት በፈረንሳይ ዙፋን ላይ ከተቀመጡ በኋላ በዛሬው ዕለት አረፉ።
3127
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%BD%E1%88%9A%E1%88%AD%E1%8A%9B
ካሽሚርኛ
ካሽሚርኛ (ካሽሚሪ) የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ ቋንቋ ሲሆን በተለይ የሚናገርበት በካሽሚር አካባቢ በ 7.1 ሚልዮን ሰዎች ነው። ካሽሚርም ዛሬ በሕንድ በፓኪስታንና በቻይና የተከፋፈለ አውራጃ ነው። ይህ ቋንቋ ዛሬ በአብዛኛው የተጻፈ ቋንቋ ሳይሆን የሕዝብ መነጋገርያ ብቻ ነው። ሆኖም ድሮ ከ9ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በሻራዳ ጽሕፈት፣ አሁንም በአረብ አልፋቤት ወይም በዴቫናጋሪ ጽሕፈት የተጻፈ አንዳንድ ሥነ ጽሑፍ ይኖራል። በታሪክ ከሁሉ አስቀድሞ የተገኘው የካሽሚርኛ ሰነድ የላለሽቫሪ (እሷም ሴት ገጣሚ የሆነች) ግጥሞች ከ14ኛው ምዕተ ዓመት ናቸው። በቅርብ ጊዜ በፖለቲካ ሳቢያ የማይምነት ጉዳይ በብዛት ቸል ይባል ነበር። መደበኛ ወይም ይፋዊ ቋንቋ የትም ቦታ እንኳን አልነበረም። ባለፉት አስርተ ዓመታቶች በአንዳንድ ከፍተኛ መካነ ጥናት ቋንቋው ቢማርም፣ በልጆች ትምህርት ቤት አይሰማም ነበር። ይህ ሁኔታ ግን በ2001 ዓ.ም. ተሻሸለ፤ አሁን በሕንድ ጃሙና ካሽሚር ግዛት አንደኛ ደረጃ ታማሪ በሙሉ ካሽሚርኛን መማር ያስፈልጋል። በኢንተርኔት ላይ አንድ ጋዜጣ በካሽሚርኛ አለ። ጥቂት የካሽሚርኛ መጽሔቶች በመታተም ላይ ይገኛሉ። በተጨማሪ ለመረዳት ኮሹር የካሽሚርኛ ትምህርቶች (ለእንግሊዝኛ) የካሽሚርኛ ትምህርቶች (ለእንግሊዝኛ) አንድ የካሽሚርኛ መጽሄት ህንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች ሕንድ ፓኪስታን
148
ካሽሚርኛ (ካሽሚሪ) የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ ቋንቋ ሲሆን በተለይ የሚናገርበት በካሽሚር አካባቢ በ 7.1 ሚልዮን ሰዎች ነው። ካሽሚርም ዛሬ በሕንድ በፓኪስታንና በቻይና የተከፋፈለ አውራጃ ነው። ይህ ቋንቋ ዛሬ በአብዛኛው የተጻፈ ቋንቋ ሳይሆን የሕዝብ መነጋገርያ ብቻ ነው። ሆኖም ድሮ ከ9ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በሻራዳ ጽሕፈት፣ አሁንም በአረብ አልፋቤት ወይም በዴቫናጋሪ ጽሕፈት የተጻፈ አንዳንድ ሥነ ጽሑፍ ይኖራል። በታሪክ ከሁሉ አስቀድሞ የተገኘው የካሽሚርኛ ሰነድ የላለሽቫሪ (እሷም ሴት ገጣሚ የሆነች) ግጥሞች ከ14ኛው ምዕተ ዓመት ናቸው።
3152
https://am.wikipedia.org/wiki/1931
1931
1931 አመተ ምኅረት ነሐሴ 17 ቀን - አዶልፍ ሂትለርና ስታሊን በሥውር ፊርማ ፖሎኝን አካፈሉ። ነሐሴ 26 ቀን - ሂትለር ፖሎኝን በመውረሩ ሁለተኛ ዓለማዊ ጦርነት ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - ኩሩቭ ፖሎኝ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች። አመታት
38
1931 አመተ ምኅረት ነሐሴ 17 ቀን - አዶልፍ ሂትለርና ስታሊን በሥውር ፊርማ ፖሎኝን አካፈሉ። ነሐሴ 26 ቀን - ሂትለር ፖሎኝን በመውረሩ ሁለተኛ ዓለማዊ ጦርነት ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - ኩሩቭ ፖሎኝ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች።
3153
https://am.wikipedia.org/wiki/1878
1878
1878 አመተ ምኅረት ነሐሴ 26 ቀን - ከምድር መንቀጥቀጥ በሳውስ ካሮላይና 100 ሰዎች ሞቱ። ነሐሴ 30 ቀን - ከ30 አመት ትግል በኋላ፣ የአፓቺ አለቃ ጀሮኒሞ በአሪዞና እጅን ሰጠ። ያልተወሰነ ቀን፦ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ ተቆረቆረች። የጎማ መንግሥት ለአጼ ምኒልክ በደጃዝማች በሻ አቡየ ተያዘ። ኮካ ኮላ ለመጀመርያው ጊዜ በአትላንታ አሜሪካ በዶ/ር ጆን ፔምበርቶን ተሠራ። አመታት
54
1878 አመተ ምኅረት ነሐሴ 26 ቀን - ከምድር መንቀጥቀጥ በሳውስ ካሮላይና 100 ሰዎች ሞቱ። ነሐሴ 30 ቀን - ከ30 አመት ትግል በኋላ፣ የአፓቺ አለቃ ጀሮኒሞ በአሪዞና እጅን ሰጠ።
3154
https://am.wikipedia.org/wiki/1831
1831
1831 አመተ ምኅረት ነሐሴ 18 ቀን - እንግሊዝ ሆንግኮንግን ማረከ። ነሐሴ 21 ቀን - አሚስታድ የተባለ በአፍሪቃውያን የተማረከው መርከብ ወደ ኒው ዮርክ ደረሰ። ጳጉሜ 5 ቀን - ጆን ኸርሸል መጀመርያ ፎቶ አነሳ። እንግሊዞች በዌሊንግተን ኒው ዚላንድ ሠፈሩ። አመታት
38
1831 አመተ ምኅረት ነሐሴ 18 ቀን - እንግሊዝ ሆንግኮንግን ማረከ። ነሐሴ 21 ቀን - አሚስታድ የተባለ በአፍሪቃውያን የተማረከው መርከብ ወደ ኒው ዮርክ ደረሰ። ጳጉሜ 5 ቀን - ጆን ኸርሸል መጀመርያ ፎቶ አነሳ። እንግሊዞች በዌሊንግተን ኒው ዚላንድ ሠፈሩ።
3155
https://am.wikipedia.org/wiki/1912
1912
1912 አመተ ምኅረት ነሐሴ 19 ቀን - ፖሎኝ በዋርሳው ውጊያ በሩሲያ ቀይ ጭፍሮች ላይ ያሸነፋል። ነሐሴ 20 ቀን - ሴቶች በአሜሪካ ዩናይትድ እስቴት የምርጫ መብት አገኙ። አመታት
27
1912 አመተ ምኅረት ነሐሴ 19 ቀን - ፖሎኝ በዋርሳው ውጊያ በሩሲያ ቀይ ጭፍሮች ላይ ያሸነፋል። ነሐሴ 20 ቀን - ሴቶች በአሜሪካ ዩናይትድ እስቴት የምርጫ መብት አገኙ።
3156
https://am.wikipedia.org/wiki/1822
1822
1822 አመተ ምኅረት ነሐሴ 20 ቀን - ቤልጅክ በኔዘርላንድ ላይ አመጸ። ነሐሴ 23 ቀን - መጀመርያ የምድር ባቡር አገልግሎት "ዘ ቶም ሳምብ" በዩናይትድ ስቴትስ ጀመረ። አመታት
26
1822 አመተ ምኅረት ነሐሴ 20 ቀን - ቤልጅክ በኔዘርላንድ ላይ አመጸ። ነሐሴ 23 ቀን - መጀመርያ የምድር ባቡር አገልግሎት "ዘ ቶም ሳምብ" በዩናይትድ ስቴትስ ጀመረ።
3157
https://am.wikipedia.org/wiki/1983
1983
1983 አመተ ምኅረት መስከረም 23 ቀን - የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ ተፈጸመ። ግንቦት 20 ቀን - መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሽግግር መንግሥት ፕሬዚዳንት ሆኑ። ሰኔ 18 ቀን - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። ነሐሴ 14 ቀን - ኤስቶኒያ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 18 ቀን - ዩክሬን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 21 ቀን - ሞልዶቫ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 26 ቀን - ዑዝበክስታን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ጳጉሜ 3 ቀን - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። አመታት
76
1983 አመተ ምኅረት መስከረም 23 ቀን - የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ ተፈጸመ። ግንቦት 20 ቀን - መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሽግግር መንግሥት ፕሬዚዳንት ሆኑ። ሰኔ 18 ቀን - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። ነሐሴ 14 ቀን - ኤስቶኒያ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 18 ቀን - ዩክሬን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 21 ቀን - ሞልዶቫ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 26 ቀን - ዑዝበክስታን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ጳጉሜ 3 ቀን - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ።
3158
https://am.wikipedia.org/wiki/1987
1987
1987 አመተ ምኅረት ነሐሴ 16 ቀን - ተቃራኒ ወገኖች ወደ ምርጫው እንዳይገቡ እምቢ ስላሉ የመለስ ዜናዊ ፖለቲካ መኅበር አሸንፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ነሐሴ 23 ቀን - ናቶ በቦስኒያ ሰርቦች ላይ ዘመቻ ጀመረ። ኦስትሪያ፣ ፊንላንድና ስዊድን ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ። 1980ዎቹ: 1980 1981 1982 1983 1984 1985 1986 1987 1988 1989 አመታት የሀደሌኤላ ወረዳ የሀደሌኤላ ወረዳ በአፋር ክልል ዉስጥ ከሚገኙት 37 ወረዳዎች አንዷ ነች።
64
1987 አመተ ምኅረት ነሐሴ 16 ቀን - ተቃራኒ ወገኖች ወደ ምርጫው እንዳይገቡ እምቢ ስላሉ የመለስ ዜናዊ ፖለቲካ መኅበር አሸንፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ነሐሴ 23 ቀን - ናቶ በቦስኒያ ሰርቦች ላይ ዘመቻ ጀመረ። ኦስትሪያ፣ ፊንላንድና ስዊድን ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ።
3160
https://am.wikipedia.org/wiki/1978
1978
1978 አመተ ምኅረት ሐምሌ 20 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ 2ኛ ጊዜ ከዑጋንዳ መሪነት ወረዱ። ነሐሴ 20 ቀን - በመርዝ ጋዝ አደጋ በካሜሩን 1700 ሰዎች ሞቱ። ጳጉሜ 2 ቀን - ዴስሞንድ ቱቱ በኤጲስቆፖሳዊ ቤተክርስቲያን በደቡብ አፍሪካ መጀመርያ ጥቁር ኤጲስ ቆጶስ ሆኑ። ፖርቱጋልና እስፓንያ ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ። አመታት
47
1978 አመተ ምኅረት ሐምሌ 20 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ 2ኛ ጊዜ ከዑጋንዳ መሪነት ወረዱ። ነሐሴ 20 ቀን - በመርዝ ጋዝ አደጋ በካሜሩን 1700 ሰዎች ሞቱ። ጳጉሜ 2 ቀን - ዴስሞንድ ቱቱ በኤጲስቆፖሳዊ ቤተክርስቲያን በደቡብ አፍሪካ መጀመርያ ጥቁር ኤጲስ ቆጶስ ሆኑ። ፖርቱጋልና እስፓንያ ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ።
3161
https://am.wikipedia.org/wiki/1959
1959
1959 አመተ ምኅረት መስከረም 20 ቀን - ቦትስዋና ነጻነትዋን ከእንግሊዝ አገኘች። መስከረም 24 ቀን - ሌሶቶ ነጻነቷን አገኘች። ነሐሴ 24 ቀን - ጡርጉድ ማርሻል መጀመርያ አፍሪቃ-አሜሪካዊ የዋና ብሔራዊ ችሎት ፈራጅ ተሾሙ። በካራቺ ፈንታ የፓኪስታን መንግሥት መቀመጫ በይፋ ወደ ኢስላማባድ ተዛወረ። አመታት
41
1959 አመተ ምኅረት መስከረም 20 ቀን - ቦትስዋና ነጻነትዋን ከእንግሊዝ አገኘች። መስከረም 24 ቀን - ሌሶቶ ነጻነቷን አገኘች። ነሐሴ 24 ቀን - ጡርጉድ ማርሻል መጀመርያ አፍሪቃ-አሜሪካዊ የዋና ብሔራዊ ችሎት ፈራጅ ተሾሙ። በካራቺ ፈንታ የፓኪስታን መንግሥት መቀመጫ በይፋ ወደ ኢስላማባድ ተዛወረ።
3162
https://am.wikipedia.org/wiki/1958
1958
1958 አመተ ምኅረት የካቲት 23 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ የዑጋንዳ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ የምድር ፎቶ በጨረቃ ምኋር ካለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር ተነሣ። ጳጉሜ 1 ቀን - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ። የቤሊዝ ዋና ከተማ ቤልሞፓን ተሠራ። የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ስም ከሊዮፖልድቪል ወደ ኪንሻሳ ተቀየረ። አመታት
57
1958 አመተ ምኅረት የካቲት 23 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ የዑጋንዳ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ የምድር ፎቶ በጨረቃ ምኋር ካለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር ተነሣ። ጳጉሜ 1 ቀን - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ። የቤሊዝ ዋና ከተማ ቤልሞፓን ተሠራ። የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ስም ከሊዮፖልድቪል ወደ ኪንሻሳ ተቀየረ።
3191
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8A%9B
ጀርመንኛ
ጀርመንኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን ወደ 120 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ እንደሚጠቀምበት ይገመታል። ጀርመንኛ በዋነኝነት የሚነገረው ግን በ ጀርመን፣ ስዊትዘርላንድ እና ኦስትሪያ ሲሆን በአጠቃላይ ግን 38 በሚሆኑ አገሮች ውስጥ ይነገራል። ጀርመናዊ ቋንቋዎች ጀርመን
32
ጀርመንኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን ወደ 120 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ እንደሚጠቀምበት ይገመታል። ጀርመንኛ በዋነኝነት የሚነገረው ግን በ ጀርመን፣ ስዊትዘርላንድ እና ኦስትሪያ ሲሆን በአጠቃላይ ግን 38 በሚሆኑ አገሮች ውስጥ ይነገራል።
3201
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8A%E1%88%8D%E1%88%9D
ፊልም
ፊልም ተረት ለማሳየት በተንቀሳሳሽ ስዕልና በድምፅ የሚጠቀም ትርዒት ማለት ነው። ፊልሞች በተለመደ ሊታዩ የሚቻል በቴሌቪዥንም ሆነ በሲኒማ ውስጥ ነው። ገብረ እምባየ ሰማያዊ ፈረስ መዝናናት ፊልሞች
25
ፊልም ተረት ለማሳየት በተንቀሳሳሽ ስዕልና በድምፅ የሚጠቀም ትርዒት ማለት ነው። ፊልሞች በተለመደ ሊታዩ የሚቻል በቴሌቪዥንም ሆነ በሲኒማ ውስጥ ነው።
3208
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%8B%8D%E1%88%8D
ሶውል
ሶል (서울 특별시 /ሰውዑል/) የደቡብ ኮርያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 23,000,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 10,287,847 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከ26 ዓክልበ. እስከ 467 ዓ.ም. ድረስ «ዊረየሰውንግ» ተብሎ የፐቅቼ መንግሥት መቀመጫ ነበረ። በ«ኮርየው» መንግሥት ዘመን (910-1384 ዓ.ም.) ስሙ «ናምግየውንግ» ሆነ። በቾሰውን መንግሥት (1384 ዓ.ም.) ስሙ «ሃንሰውንግ» ወይም «ሃንያንግ» ተባለ። ስሙ ስውዑል (ሶል) ከ1874 ዓ.ም. ጀምሮ ነው፤ ከ1899 እስከ 1937 ዓ.ም. ድረስ ጃፓኖች ሲያስተዳደሩት ስሙን በጃፓንኛ «ከይጆ»፤ በኮሪይኛም «ግየውንግሰውንግ» አሉት። ዋና ከተሞች ኮሪያ የእስያ ከተሞች
84
ሶል (서울 특별시 /ሰውዑል/) የደቡብ ኮርያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 23,000,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 10,287,847 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
3231
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%92%E1%8C%84%E1%88%AD
ኒጄር
ኒጄር የአፍሪካ አገር ነች። ኒጄር የዓለም ዋና ዩራኒየም ማዕድን ምንጭ በመሆንዋ ከፍ ያለ ሚና አላት። ኒጄር ከዓለም አገራት ሁሉ ለሰው ልጆች ምንጊዜም ከፍተኛው ወላድነት ምጣኔ አላት። ኒጄር
27
ኒጄር የአፍሪካ አገር ነች። ኒጄር የዓለም ዋና ዩራኒየም ማዕድን ምንጭ በመሆንዋ ከፍ ያለ ሚና አላት። ኒጄር ከዓለም አገራት ሁሉ ለሰው ልጆች ምንጊዜም ከፍተኛው ወላድነት ምጣኔ አላት።
3236
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8C%A8%E1%8B%8D
ማይጨው
ማይጨው (ትግርኛ ) በስሜን ኢትዮጵያ ያለች ታሪካዊ ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 665 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በአዲስ አበባ-መቐለ መንገድ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው። በ1997 ዓ.ም. ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ። በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በ 1928 ዓ.ም. በጣልያን ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ። በጦርነቱም የተሰውት አርበኞች አባቶች አፅም በከተማዋ ደቡባዊ ክፍል በሚገኘው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስትያን በተዘጋጀላቸው ቦታ በክብር አርፎ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም መሬት ለኣራሹ (የኢትየጵያ ተማሪዎች አመፅ) መሪ እና የወቅቱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች ፕሬዚደንት የነበረው በዘውዳዊ ስርዓት ታጣቂዎች የተገደለው ጥላሁን ይግዛው መቃብር በከተማዋ በሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን (ማርያም ሕዝባ) ላይ ይገኛል፡፡ በከተማዋ ካሉት የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል ራያ ዩኒቨርሲቲ፣ አንጋፋው ማይጨው ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፣ ጥላሁን ግዛው ቴክኒክ ኮሌጅ እና ማይጨው እርሻ ኮሌጅ ይጠቀሳሉ፡፡ ራያ ቢራ ፋብሪካ እና ማይጨው ፓርቲክል ቦርድ (ችፑድ ፋብሪካ) በከተማዋ ይገኛሉ፡፡ በአጠቃላይ ከተማዋ በኢትዮጵያ ካሉ ለኑሮ አመቺ ከሆኑሞ ም ር ጥ አካባቢዎች መካከል ትጠቀሳለች፡፡ የሃይለ ሓጎስ እና የሓማሴን ሓድገምበስ የትውልድ አገር ነች የኢትዮጵያ ከተሞች ትግራይ
188
ማይጨው (ትግርኛ ) በስሜን ኢትዮጵያ ያለች ታሪካዊ ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 665 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በአዲስ አበባ-መቐለ መንገድ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው። በ1997 ዓ.ም. ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ።
3248
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A9%E1%8A%92%E1%89%A8%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%20%E1%8A%A6%E1%8D%8D%20%E1%8A%A6%E1%8A%AD%E1%88%B5%E1%8D%8E%E1%88%AD%E1%8B%B5
ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኦክስፎርድ
ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኦክስፎርድ በኦክስፎርድ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ (ከ1088 ዓ.ም. በፊት) ያስተማረው ዩኒቨርስቲ ነው። ኦክስፎርድ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲዎች እንግሊዝ
32
ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኦክስፎርድ በኦክስፎርድ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ (ከ1088 ዓ.ም. በፊት) ያስተማረው ዩኒቨርስቲ ነው። ኦክስፎርድ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል።
3258
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B2%20%28%E1%8B%A8%E1%8A%AE%E1%88%9D%E1%8D%92%E1%8B%A9%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%8D%8D%E1%88%AD%E1%8C%88%E1%88%9B%20%E1%89%8B%E1%8A%95%E1%89%8B%29
ሲ (የኮምፒዩተር ፍርገማ ቋንቋ)
ሲ የኮምፑተር ፍርገማ ቋንቋ (የተለመደ አጠራሩ ሲ) ለሲፊ አላማ የሚውል የተደራጀ ትዕዛዝ ተኮር የኮምፒውትር ፍርገማ ቋንቋ ሲሆን ለዪኒክስ የሲስተም አሰሪ ተብሎ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ በደኒስ ሪቺ ተሰርቶ ቀረበ። ከዚያ ወዲህ በአብዛኛው የኮምፒዩተር የሲስተም አሰሪ ተስፋፍቶ በአለም በስፋት ከሚያገለግሉ የፍርገማ ቋንቋዎች አንዱ ነው። ሲ ሌሎች ታዋቂ የፍርገማ ቋንቋዎች ገጽታ ላይ ታላቅ ሚና ተጫውቶዋል። በተለይም ሲ++ ለሲ ማሻሻያ ተብሎ የታቀደ ቋንቋ ነው። የተመጠነና ብቃት ያለው ኮድ ለማውጣት የተመቻቸ ቋንቋ ሆኖ ሲታወቅ፣ የሲስተም አሰሪ ሶፍትዌሮችን ለመስራት የተለመደ ቋንቋ ሆኖ ሳለ ሌሎች ሶፍትዌሮችንም ለመጻፍ በስፋት ያገለግላል። ኮምፒዩተር
83
ሲ የኮምፑተር ፍርገማ ቋንቋ (የተለመደ አጠራሩ ሲ) ለሲፊ አላማ የሚውል የተደራጀ ትዕዛዝ ተኮር የኮምፒውትር ፍርገማ ቋንቋ ሲሆን ለዪኒክስ የሲስተም አሰሪ ተብሎ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ በደኒስ ሪቺ ተሰርቶ ቀረበ። ከዚያ ወዲህ በአብዛኛው የኮምፒዩተር የሲስተም አሰሪ ተስፋፍቶ በአለም በስፋት ከሚያገለግሉ የፍርገማ ቋንቋዎች አንዱ ነው። ሲ ሌሎች ታዋቂ የፍርገማ ቋንቋዎች ገጽታ ላይ ታላቅ ሚና ተጫውቶዋል። በተለይም ሲ++ ለሲ ማሻሻያ ተብሎ የታቀደ ቋንቋ ነው። የተመጠነና ብቃት ያለው ኮድ ለማውጣት የተመቻቸ ቋንቋ ሆኖ ሲታወቅ፣ የሲስተም አሰሪ ሶፍትዌሮችን ለመስራት የተለመደ ቋንቋ ሆኖ ሳለ ሌሎች ሶፍትዌሮችንም ለመጻፍ በስፋት ያገለግላል።
3265
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8A%95%E1%8C%85%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%89%B5%E1%8A%93%20%E1%88%88%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2
ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ
ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በኢንጂ. ሃይሉ ሻውል የሚመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቶ የነበረ ፓርቲ ነበር። ይህ ፓርቲ በግንቦት 7 ቀን 1997 በተካሄደው ምርጫ ተመሳሳይ አቋም ያላቸውን መኢአድን ኢዴአፓ-ማድህንን ኤዴሊንና ለዚሁ አላማ የተመሰረተውን ቀስተ ደመናን የሚያካትት ስብስብ ሆኖ የተመሰረተ ነበር። በ1997 ኣ.ም በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት (በአንዳንድ ውገኖችም አሸንፎ እንደነበር) ይታወቃል። የአዲስ አበባን አስተዳደር ማሸነፉም በተቀናቃኙ ፓርቲ በኢህአዴግ የታመነ ነበር። ይሁን እንጂ በስልጣን ላይ የነበረው መንግስትባልተረጋገጠ ሁኔታ በምርጫ በማሰነፉና ከምርጫ በኋላ የተደረጉት ድርድሮች ዘልቀው ባለመሄዳችው ከፍተኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ቆይቶ መንግስት የቅንጅት መሪዎችን እንዲሁም ተቃውሞ ያስሙትን ብዙ ወገኖችን በተለያዩ ክሶች ወንጅሎ በእስራት ይዞ ነበር። ሆኖም ጥቂት የቅንጅት አባሎች የፓርላማ ወንበራችውንም ተረክበው በመንቀሳቀስ ላይ ነበሩ። kinjit.org በምርጫ 2003 የተሳተፉ የኢትዮጵያ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች
115
ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በኢንጂ. ሃይሉ ሻውል የሚመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቶ የነበረ ፓርቲ ነበር። ይህ ፓርቲ በግንቦት 7 ቀን 1997 በተካሄደው ምርጫ ተመሳሳይ አቋም ያላቸውን መኢአድን ኢዴአፓ-ማድህንን ኤዴሊንና ለዚሁ አላማ የተመሰረተውን ቀስተ ደመናን የሚያካትት ስብስብ ሆኖ የተመሰረተ ነበር። በ1997 ኣ.ም በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት (በአንዳንድ ውገኖችም አሸንፎ እንደነበር) ይታወቃል። የአዲስ አበባን አስተዳደር ማሸነፉም በተቀናቃኙ ፓርቲ በኢህአዴግ የታመነ ነበር። ይሁን እንጂ በስልጣን ላይ የነበረው መንግስትባልተረጋገጠ ሁኔታ በምርጫ በማሰነፉና ከምርጫ በኋላ የተደረጉት ድርድሮች ዘልቀው ባለመሄዳችው ከፍተኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ቆይቶ መንግስት የቅንጅት መሪዎችን እንዲሁም ተቃውሞ ያስሙትን ብዙ ወገኖችን በተለያዩ ክሶች ወንጅሎ በእስራት ይዞ ነበር። ሆኖም ጥቂት የቅንጅት አባሎች የፓርላማ ወንበራችውንም ተረክበው በመንቀሳቀስ ላይ ነበሩ።
3266
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A6%E1%89%BD%20%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%AE%E1%89%B3%E1%8B%8A%20%E1%8B%B2%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8B%8A%20%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%89%A3%E1%88%AD
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር
''«ወያኔ» ወዲህ ይመራል። ለዚያው ስያሜ መነሻ፣ «ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ»ን ይዩ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው። የውጭ መያያዣ eprdf.org.et/ ኢትዮጵያ ፓርቲዎች
25
''«ወያኔ» ወዲህ ይመራል። ለዚያው ስያሜ መነሻ፣ «ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ»ን ይዩ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው።
3268
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%9B%E1%88%8D%E1%8A%9B
ሶማልኛ
ሶማልኛ ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው። በአፍሪካ ቀንድ በሚገኙ አገሮች፥ በኢትዮጵያ፥ ጅቡቲ፥ ሶማሌና ኬንያ፥ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች አሉት። በ1964፥ በዚአድ ባሬ መንግስት አነሳሽነት፥ ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲን ፊደል መጻፍ ጀመረ። ለተጨማሪ ቃላት፣ ሶማልኛ_ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት ይዩ። ኩሺቲክ ቋንቋዎች
42
ሶማልኛ ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው። በአፍሪካ ቀንድ በሚገኙ አገሮች፥ በኢትዮጵያ፥ ጅቡቲ፥ ሶማሌና ኬንያ፥ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች አሉት። በ1964፥ በዚአድ ባሬ መንግስት አነሳሽነት፥ ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲን ፊደል መጻፍ ጀመረ።
3270
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B8%E1%8C%8B%E1%8B%AC%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%85%E1%8A%95
ጸጋዬ ገብረ መድህን
ፀጋዬ ገብረመድኅን (1928-1998) ቦዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ካተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀ.ኃ.ሥ. ትምህርት ቤት ከዚያም ጀነራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት ቤት በአገር ውስጥ ትምህርታችውን ከገፉ በኋላ በቺካጎ ብላክስቶን በህግ ትምህርት ተመርቀው በ1952 እንደ ወጡ በለንደን ከተማ የቴአትር ትምህርት በሮያል ኮርት ቴአትርና በፓሪስ ኮሜዲ ፍራንሴዝ ተከታትለዋል። ከ1954 እስከ 1964 የብሔራዊ ቴአትር በአርቲስቲክ ዳይሬክተርነት አገለግለዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ዲፓርትመንትን አቋቁመዋል። ሆኖም በ1960ዎቹ ደርግ አብዛኛውን የቴአትር ሥራዎቻቸውን ሲያግድ እሳቸውንም ለማሰር በቅቷል። ብላቴን ሎሬት ጸጋዬ በርካታ ግጥሞችን፥ የቴአትር ሥራዎችን የተለያዩ መጣጥፎችንና ዘፈኖችን አበርክታዋል። ጸጋዬ በ1990 ለጉበት በሽታ ሕክምና በመሻት ወደ ማንሃታን በሄዱበት አርፈዋል። በአዲስ አበባ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርቲያን ተቀብረዋል። ነፍሳቸውን በአብርሃም እቅፍ ያኑርልን:: እንደ፡ አዉሮፓ፡ አቈጣጠር፡ በ 2002 ዓ.ም. የብላቴን ሎሬት ጸጋዬ፡ ገብረ መድህን፡ ግጥም፡ ("Proud to be African") አዲስ፡ በተመሰረተው፡ የአፍሪካ፡ ኣንድነት፡ ማሕበር፡ በሕዝብ፥ መዝሙርነት፡ ተመርጧል። ከሳቸዉ፡ ጽሁፎች፡ መካከል፡ የሚከተሉት፡ ዪገኛሉ ። ... ..... ዝክረ ፀጋዬ<br> ብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድሕን እነሆ በሞት ከተለየን ድፍን አራት አመታት ተቆጠሩ። ትዝታም አራተኛ ሙት አመቱን (February 25, 2006) በማሰብ ስራዎቹን በግርድፉም ቢሆን በማውሳት እነሆ የፀጋዬ ዝክር ትላለች።<br> የእረፍት ዋዜማ፦<br> ፀጋዬ ከማረፉ አራት አመታት ቀደም ብሎም በዶ/ር ኄራን ሠረቀብርሃን አማካይነት በዋሽንግተን ዲሲ የፀጋዬ ግጥሞች በሲዲ ተቀርፀው ተመርቀዋል። 1 የስንብት ዝግጅት ይሆን። ትንቢት አስቀድሞ ለነገር እንዲሉ።<br> ፀጋዬ ከማረፉ አስራ አምስት ቀን አስቀድሞ የ«አንድምታ» ባልደረባ አናግሮት ነበር። እስኪ ሁለቱን የሎሬት ፀጋዬን ጥኡም ወጎች ላስቀድም።< በአፄ ምኒልክ ዘመን እንግሊዞች ቱርካና ሃይቅ አካባቢ ዝሆን ያድኑ ነበርና አንዴ አደናቸውን ተከትለው ሲገስግሱ ከኢትዮጵያ ኬላ ደርሰው ኖሮ ድንበር አላሳልፍ ካሉ የኬላ ጠባቂዎች ጋር የተኩስ ልውውጥ ይደረግና ከአዳኞቹ አንዱ በዚሁ ምክንያት ይሞታል። እንግሊዞችም አቤቱታ ያሰሙና ነገሩ አባ መላ (ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ) ዘንድ ይደርሳል። እንግሊዞቹ ያለአግባብ ሰው እንደተገደለባቸው አመልክተው የደም ካሳ እንዲሆናቸው ከኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መሬት እንዲሰጣቸው ነበር የጠየቁት። አባመላ ነገሩን ያጠኑና ችግር እንደሌለው ለእንግሊዞቹ ይገልጻሉ። ነገሩ ከመፈጸሙ በፊት ግን “ይኸ ህግ እናንተ ሃገርም እንደሚሰራበት ማየት ስለምንሻ በሰነድ መልክ ረቂቁ ካለ እስቲ እንየው። እውነት የእንግሊዝ ሰው የዌልስን ሰው ቢገድል እንግሊዝ ከመሬቷ ለዌልስ የምትሰጥ ከሆነ እኛም እንሰጣለን። እሱም የሚሆነው ለተገደለብን የኬላ ጠባቂ ካሳ የሚሆን ከቱርካና ሃይቅ አካባቢ መሬት ከተረከብን ይሆናል ብለው መለሷቸው።< ሌላው ደግሞ የሎሬት ፀጋዬ ከ«ሕይወት ቢራቢሮ» መታተም ጋራ ተያይዞ ለአንድምታ ባልደረባ ያወጋው ነው። መጀመሪያ የግጥሟን ቅንጫቢ ነቢይ መኮንን ከተረካው እነሆ!]]<br> «...ምን አይተሻል ከቄጤማ፣ ምን አይተሻል ከለምለሙ< ቀን አብረሽ አብበሽ ውለሽ፣ ሲመሽ አብረሽ መስለምለሙ?...< አስተምሪኝ ቢራ ቢሮ፣ ሰው ለመባል አለኝታዬ< ቀድሞ የት ነው መነሻዬ&lt ሲመሽ የት ነው መድረሻዬ...< ሲተረትማ ሲወጋ፣ ከየብልጭታው ውጋጋን< የሰው አራዊት የአእዋፍ፣ ውስብስብ ነገደ-ጉንዳን< ሲነሳ ሲሮጥ ሲደፋ፣ ሲያጋድል ሲያዛባ ሚዛን< በማይመጠን ታላቅ ኃይል፣ በተፈጥሮ ግዙፍ ሥልጣን< ሊፍተለተል ይወለዳል፣ ሳይነቃ ይወድማል ይባላል<br> ልደቱ ዕድሜና ሞቱ፣ አለማቋረጥ ይጓዛል፤<br> ይኸ ይሆን አልፋ - ኦሜጋ? ይኸ ይሆን አስቀድሞ ቃል?» < ፀጋዬ እንዲህ አለ። «እሷ ግጥም በጋዜጣ ታትማ በወጣች ማግስት መንግስቱ ለማ ከቢሮዬ መጥቶ ቢራውን እስቲ አምጣው ወይስ ዝም ብለህ ነው ቢራ ቢሮ ያልከው» ብሎ እንደቀለደብኝ ትዝ ይለኛል።ትንሽ ትከዝ ብሎም «መንግስቱ ምን የመሰለ ደማም ቋንቋ የነበረው ሰው ነበር።አሁን እኮ ደማም ቋንቋ የሚናገር ሰው ሁሉ ጠፋ»።አፈሩ ይቅለለውና ሎሬት ፀጋዬ የኛን ትውልድ <<ጫት አመንዣኪ>> ትውልድ ነበር የሚለው።እንዲህ እንደነሱ ዘመን ባይጎሉም ውድድሩም ቢጠናባቸውም አሁንም እኮ አንቱ የተባሉ ወጣት ደራሲያን ገጣሚያን አሉን። ጊዜው ሲደርስ እንዘክራቸዋለን።<br> አምቦ አካባቢ ልዩ ስሟ ቦዳ ከኦሮሞና ከአማራ ወገኖቹ የተወለደው ፀጋዬ ገና በልጅነቱ ነበር ሶስቱ ቋንቋዎች አማርኛ፡ እንግሊዘኛና ኦሮሞኛ የተገሩለት። በትምሕርት እየጎለመሰ ሲሄድም ደራሲነቱን ገጣሚነቱን እንዲያ ሲልም ፀሃፊ-ተውኔትነቱን በዋነኛነት በጎልማሳነት ዘመኑ ደግሞ ማህበረሰባዊ ሃያሲነት እና የአፍሪካ የሰው ዘር እና የቅብጥ ቋንቋ እና ባህል ጠቢብነትን አክሎበት እስከ እለተ ህልፈቱ ዘልቋል። በኩላሊት በሽታ መለከፉ እና አለመዳኑን እንዲያም ሲል በጉብዝናው ወራት ያላሰበውን ስደት በሕክምና ሳቢያ የአብራኩ ክፋይ ልጆቹ ወዳሉበት አሜሪካ አቅንቶ በዚያው አሸልቧል። የማሳረጊያ ግጥሙም ይህንን ተስፋ ቢስነትን አመላካች ይሆን።<br> የማይነጋ ሕልም ሳልም<br> የማይድን በሽታ ሳክም< የማያድግ ችግኝ ሳርም< የሰው ሕይወት ስከረክም< እኔ ለኔ ኖሬ አላውቅም< መጽሐፎች እሳት ወይስ አበባ የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች የኢትዮጵያ ሰዎች መደብ:የኢትይዮጵያ ሰዎች
583
ፀጋዬ ገብረመድኅን (1928-1998) ቦዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ካተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀ.ኃ.ሥ. ትምህርት ቤት ከዚያም ጀነራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት ቤት በአገር ውስጥ ትምህርታችውን ከገፉ በኋላ በቺካጎ ብላክስቶን በህግ ትምህርት ተመርቀው በ1952 እንደ ወጡ በለንደን ከተማ የቴአትር ትምህርት በሮያል ኮርት ቴአትርና በፓሪስ ኮሜዲ ፍራንሴዝ ተከታትለዋል። ከ1954 እስከ 1964 የብሔራዊ ቴአትር በአርቲስቲክ ዳይሬክተርነት አገለግለዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ዲፓርትመንትን አቋቁመዋል። ሆኖም በ1960ዎቹ ደርግ አብዛኛውን የቴአትር ሥራዎቻቸውን ሲያግድ እሳቸውንም ለማሰር በቅቷል። ብላቴን ሎሬት ጸጋዬ በርካታ ግጥሞችን፥ የቴአትር ሥራዎችን የተለያዩ መጣጥፎችንና ዘፈኖችን አበርክታዋል። ጸጋዬ በ1990 ለጉበት በሽታ ሕክምና በመሻት ወደ ማንሃታን በሄዱበት አርፈዋል። በአዲስ አበባ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርቲያን ተቀብረዋል። ነፍሳቸውን በአብርሃም እቅፍ ያኑርልን::
3271
https://am.wikipedia.org/wiki/1934
1934
1934 አመተ ምኅረት ነሐሴ 24 ቀን - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የአላም አል ሓልፋ ውጊያ በጀርመንና እንግሊዝ ታንኮች መኃል በግብፅ በረሃ ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - የጓደኞች ሃያላት በማጁንጋ ማዳጋስካር ደረሱ። ቢሳው የፖርቱጋል ጊኔ መቀመጫ ሆነ። አመታት
36
1934 አመተ ምኅረት ነሐሴ 24 ቀን - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የአላም አል ሓልፋ ውጊያ በጀርመንና እንግሊዝ ታንኮች መኃል በግብፅ በረሃ ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - የጓደኞች ሃያላት በማጁንጋ ማዳጋስካር ደረሱ። ቢሳው የፖርቱጋል ጊኔ መቀመጫ ሆነ።
3272
https://am.wikipedia.org/wiki/1892
1892
1892 አመተ ምኅረት ነሐሴ 21 ቀን - የእንግሊዝ ሃያላት በአፍሪካነር (ቦር) ጦርነት (ደቡብ አፍሪቃ) በበርገንዳል ውጊያ አሸነፉ። ጳጉሜ 3 ቀን - አንድ ታላቅ አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 8000 ሰዎች አጠፋ። ያልተወሰነ ቀን፦ ፖርቶ ኖቮ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ዳሆመይ (የዛሬ ቤኒን) መቀመጫ ተደረገ። 'ፎርት-ላሚ' ከተማ (ዛሬ ንጃመና፣ ቻድ) በፈረንሳዊው አዛዥ ኤሚል ዣንቲ ተመሠረተ። አመታት
52
1892 አመተ ምኅረት ነሐሴ 21 ቀን - የእንግሊዝ ሃያላት በአፍሪካነር (ቦር) ጦርነት (ደቡብ አፍሪቃ) በበርገንዳል ውጊያ አሸነፉ። ጳጉሜ 3 ቀን - አንድ ታላቅ አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 8000 ሰዎች አጠፋ።
3273
https://am.wikipedia.org/wiki/1915
1915
1915 ዓመተ ምኅረት መስከረም ፩ - የእንግሊዝ አስተዳደር በፍልስጤም ጀመረ። መጋቢት ፳፫ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታላቁ ሊቅ አለቃ አያሌው ታምሩ በጎጃም ተወለዱ። ነሐሴ ፳፮ - ታላቅ ምድር መንቀጥቀጥ በጃፓን መቶ ሺህ የሚያህሉ ሰዎች ገደለ። እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር: እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1915 ድረስ = 1922 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1915 ጀምሮ = 1923 እ.ኤ.አ. አመታት
57
1915 ዓመተ ምኅረት መስከረም ፩ - የእንግሊዝ አስተዳደር በፍልስጤም ጀመረ። መጋቢት ፳፫ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታላቁ ሊቅ አለቃ አያሌው ታምሩ በጎጃም ተወለዱ። ነሐሴ ፳፮ - ታላቅ ምድር መንቀጥቀጥ በጃፓን መቶ ሺህ የሚያህሉ ሰዎች ገደለ።
3274
https://am.wikipedia.org/wiki/1806
1806
1806 አመተ ምኅረት መስከረም 1 - የአሜሪካ መርከቦች በኤሪ ሐይቅ በእንግሊዝ አሸነፉ። ነሐሴ 19 - የእንግሊዝ ጭፍሮች ዋሺንግቶን ዲሲ ገብተው ዋይት ሃውስን አቃጠሉ። አመታት
24
1806 አመተ ምኅረት መስከረም 1 - የአሜሪካ መርከቦች በኤሪ ሐይቅ በእንግሊዝ አሸነፉ። ነሐሴ 19 - የእንግሊዝ ጭፍሮች ዋሺንግቶን ዲሲ ገብተው ዋይት ሃውስን አቃጠሉ።
3279
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%9E
ሰኞ
ሰኞ በእሑድ እና በማክሰኞ መሀከል የሚገኝ በብዙ አገሮች የሳምንቱ ሁለተኛ ቀን፣ በሌሎች ብዙዎች ዘንድ (ለምሣሌ፦ የአውሮፓ አገሮች) ደግሞ የመጀመሪያ ቀን ነው። ታሪክ ሰኞ በአሁኑ ጊዜ የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን እሑድ በሆነባቸው አገሮችም ጭምር ብዙዎች ሰኞን የመጀመሪያ አድርገው ይወስዱታል። ይህም በአብዛኛው ለብዙ ሰራተኞችና ተማሪዎች ከቅዳሜ እና እሑድ እረፍት በኋላ የመጀመሪያው የሥራ ወይም የትምህርት ቀን በመሆኑ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ይህ እውነታ ሰኞን በአንዳንዶች ዘንድ እንደ መጥፎ ቀን እንዲቆጠር አድርጎታል። ሰኔና ሰኞ በኢትዮጵያ ውስጥ በአንዳንዶች ዘንድ ሰኔ አንድ ሰኞ ቀን ከዋለ መጥፎ ነው የሚል ምንም ሳይንሳዊም ሆነ ኃይማኖታዊ መሠረት የሌለው አጉል እምነት አለ። "ሰኔና ሰኞ" መነሻው አንድ ሰኞ ቀን በዋለ ሰኔ አንድ ተግባር ላይ በዋለ አዋጅ ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል። አዋጁ በኢትዮጵያ ውስጥ መኪና የሚነዳበትን የመንገዱን ክፍል የቀየረ ነበር፤ በመንገዱ በግራ ክፍል መነዳቱ ቀርቶ በቀኝ ክፍል እንዲነዳ የሚያዝ አዋጅ ነበረ። በተፈጠረው ለውጥ ብዙ አደጋ በመድረሱ፡ ከዚያ ጀምሮ ሰኔና ሰኞ ሲገጣጠሙ እንደመጥፎ እድል ይታያል። ዕለታት
139
ሰኞ በእሑድ እና በማክሰኞ መሀከል የሚገኝ በብዙ አገሮች የሳምንቱ ሁለተኛ ቀን፣ በሌሎች ብዙዎች ዘንድ (ለምሣሌ፦ የአውሮፓ አገሮች) ደግሞ የመጀመሪያ ቀን ነው። ሰኞ በአሁኑ ጊዜ የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን እሑድ በሆነባቸው አገሮችም ጭምር ብዙዎች ሰኞን የመጀመሪያ አድርገው ይወስዱታል። ይህም በአብዛኛው ለብዙ ሰራተኞችና ተማሪዎች ከቅዳሜ እና እሑድ እረፍት በኋላ የመጀመሪያው የሥራ ወይም የትምህርት ቀን በመሆኑ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ይህ እውነታ ሰኞን በአንዳንዶች ዘንድ እንደ መጥፎ ቀን እንዲቆጠር አድርጎታል።
3280
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8A%AD%E1%88%B0%E1%8A%9E
ማክሰኞ
ማክሰኞ የሳምንቱ ሦስተኛ ቀን ሲሆን ከሰኞ በኋላ ከረቡዕ በፊት ይገኛል። በስሙ ማክ- የሚለው ክፍለ-ቃል 'ማግስት' ማለት ነው። ዕለታት
18
ማክሰኞ የሳምንቱ ሦስተኛ ቀን ሲሆን ከሰኞ በኋላ ከረቡዕ በፊት ይገኛል። በስሙ ማክ- የሚለው ክፍለ-ቃል 'ማግስት' ማለት ነው።
3281
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%99%E1%88%B5
ሐሙስ
ሐሙስ የሳምንቱ አምስተኛ ቀን ሲሆን ረቡዕ በኋላ ከዓርብ በፊት ይገኛል። ስሙ ሐምስ (አምስተኛ) ከሚለው የግዕዝ ቁጥር የወጣ ነው። ዕለታት
19
ሐሙስ የሳምንቱ አምስተኛ ቀን ሲሆን ረቡዕ በኋላ ከዓርብ በፊት ይገኛል። ስሙ ሐምስ (አምስተኛ) ከሚለው የግዕዝ ቁጥር የወጣ ነው።
3282
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%93%E1%88%AD%E1%89%A5
ዓርብ
ዓርብ የሳምንቱ ስድስተኛ ቀን ሲሆን ከሐሙስ በኋላ ከቅዳሜ በፊት ይገኛል። ዓርብ በኃይማኖትም ዘንድ ለየት ያለ ዋጋ ካላቸው ቀኖች አንዱ ነው። በክርስቲያኖች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለው በዕለተ ዓርብ በመሆኑ ለየት ያለ ክብደት ይሰጠዋል። ለምሳሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች ዘንድ ከዘመነ ፋሲካ ውጪ ዓርብ የጾም ቀን ነው። ለሙስሊም ወንዶችም ዓርብ ቀትር ላይ በመስጊድ ተገኝቶ የጋራ ጸሎት ማድረግ ግዴታ ነው። በመስጊድ መሰባሰብ ግዴታ አይሁን እንጂ ለሴቶችም የጸሎት ቀን ነው። ዕለታት
66
ዓርብ የሳምንቱ ስድስተኛ ቀን ሲሆን ከሐሙስ በኋላ ከቅዳሜ በፊት ይገኛል። ዓርብ በኃይማኖትም ዘንድ ለየት ያለ ዋጋ ካላቸው ቀኖች አንዱ ነው። በክርስቲያኖች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለው በዕለተ ዓርብ በመሆኑ ለየት ያለ ክብደት ይሰጠዋል። ለምሳሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች ዘንድ ከዘመነ ፋሲካ ውጪ ዓርብ የጾም ቀን ነው። ለሙስሊም ወንዶችም ዓርብ ቀትር ላይ በመስጊድ ተገኝቶ የጋራ ጸሎት ማድረግ ግዴታ ነው። በመስጊድ መሰባሰብ ግዴታ አይሁን እንጂ ለሴቶችም የጸሎት ቀን ነው።
3284
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8B%B3%E1%88%9C
ቅዳሜ
ቅዳሜ ከአርብ ቀጥሎ የሚገኝ የሣምንቱ የመጨረሻ ቀን ነው። አይሁድእና ሰባተኛ ቀን አድቬንቴስት ቤተክርስቲያን ሰንበትን የሚያከብሩበት ቀን ነው። እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ ከከርስቶስ ትንሳኤ በኋላ «ትልቁ» የሰንበት በአላቸው እሁድ ቢሆንም ቅዳሜንም «ቀዳሚ ሰንበት» በማለት ያከብራሉ። ስንበትን የሚያከብሩ ክርስትያኖችም ስላሉ ኣይህዶች የሚያከብሩት ቀን ነው ማለቱ ትክክል ኣይሆንም። ገና ኣይህዶች ሳይፈጠሩ ሰንበት ለሰው ተሰጠ ለኣዳምና ለሂዋን። ሰንበት የተጀመረው ገና ሃጢኣት በዚህ ኣለም ሳይገባ በኤደን ገነት ነበረ። ሰንበት የቃሉ መሰረት ሰባት ነው (7)። መጽሃፍ ቅዱስ ቅዳሜን ነው ሰንበት በሎ የሚጠራው እሁድን ኣይደለም። ዕለታት
84
ቅዳሜ ከአርብ ቀጥሎ የሚገኝ የሣምንቱ የመጨረሻ ቀን ነው። አይሁድእና ሰባተኛ ቀን አድቬንቴስት ቤተክርስቲያን ሰንበትን የሚያከብሩበት ቀን ነው። እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ ከከርስቶስ ትንሳኤ በኋላ «ትልቁ» የሰንበት በአላቸው እሁድ ቢሆንም ቅዳሜንም «ቀዳሚ ሰንበት» በማለት ያከብራሉ። ስንበትን የሚያከብሩ ክርስትያኖችም ስላሉ ኣይህዶች የሚያከብሩት ቀን ነው ማለቱ ትክክል ኣይሆንም። ገና ኣይህዶች ሳይፈጠሩ ሰንበት ለሰው ተሰጠ ለኣዳምና ለሂዋን። ሰንበት የተጀመረው ገና ሃጢኣት በዚህ ኣለም ሳይገባ በኤደን ገነት ነበረ። ሰንበት የቃሉ መሰረት ሰባት ነው (7)። መጽሃፍ ቅዱስ ቅዳሜን ነው ሰንበት በሎ የሚጠራው እሁድን ኣይደለም።
3285
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%91%E1%8B%B5
እሑድ
እሑድ የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ሲሆን በቅዳሜ እና በሰኞ መካከል ይገኛል። ሰኞ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን በሆነባቸው አገሮች ግን እሑድ የመጨረሻ ቀን ነው። በብዙ አብያተ ክርስትያናት ዘንድ እሑድ እንደ ሰንበት ይቆጠራል። ሆኖም በሕገ ሙሴ ሰባተኛው ቀን ቅዳሜ ሲሆን ከሥራ ሁሉ እረፍት የሚድረግበት ሰንበት ቅዳሜ ነው። እሑድ ለአረመኔ ሮማውያን ሃይማኖት ጸሐይ ያመለኩበት ቀን ስለ ነበር፣ የሮማ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ በመጋቢት 10 ቀን 313 ዓ.ም. በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ። ጥቂት አመታት ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስትና ቢገባም እሑድ በሮማ ሕጋዊ እረፍት ቀን ከመሆኑ አልተቋረጠም። ስለዚህ ነው እሑድ በካቶሊክና በብዙዎቹ አብያተ ክርስትያናት እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ሰንበት የሚቆጠረው። ዕለታት
98
እሑድ የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ሲሆን በቅዳሜ እና በሰኞ መካከል ይገኛል። ሰኞ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን በሆነባቸው አገሮች ግን እሑድ የመጨረሻ ቀን ነው። በብዙ አብያተ ክርስትያናት ዘንድ እሑድ እንደ ሰንበት ይቆጠራል። ሆኖም በሕገ ሙሴ ሰባተኛው ቀን ቅዳሜ ሲሆን ከሥራ ሁሉ እረፍት የሚድረግበት ሰንበት ቅዳሜ ነው። እሑድ ለአረመኔ ሮማውያን ሃይማኖት ጸሐይ ያመለኩበት ቀን ስለ ነበር፣ የሮማ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ በመጋቢት 10 ቀን 313 ዓ.ም. በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ። ጥቂት አመታት ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስትና ቢገባም እሑድ በሮማ ሕጋዊ እረፍት ቀን ከመሆኑ አልተቋረጠም። ስለዚህ ነው እሑድ በካቶሊክና በብዙዎቹ አብያተ ክርስትያናት እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ሰንበት የሚቆጠረው።
3287
https://am.wikipedia.org/wiki/1955
1955
1955 አመተ ምኅረት መስከረም 29 - ዑጋንዳ ከእንግሊዝ ነጻነት አገኘ። ግንቦት 17 - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (OAU) በአዲስ አበባ ተመሠረተ። ነሐሴ 22 - ዶ/ር ማርቲን ሉጠር ኪንግ «እኔ ሕልም አለኝ» ያለበትን ለሰላማዊ ሰልፍ አናገረ። አመታት
35
1955 አመተ ምኅረት መስከረም 29 - ዑጋንዳ ከእንግሊዝ ነጻነት አገኘ። ግንቦት 17 - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (OAU) በአዲስ አበባ ተመሠረተ። ነሐሴ 22 - ዶ/ር ማርቲን ሉጠር ኪንግ «እኔ ሕልም አለኝ» ያለበትን ለሰላማዊ ሰልፍ አናገረ።
3288
https://am.wikipedia.org/wiki/1989
1989
1989 አመተ ምኅረት ነሐሴ 22 - በእስላም ታጣቂዎች በአልጄሪያ በተገረገ እልቂት 60-100 ሰዎች ተገደሉ። ነሐሴ 25 - ዲያና ፕሪንሰስ ኦፍ ዌልስ በመኪና አደጋ ፓሪስ አረፉ። አመታት
26
1989 አመተ ምኅረት ነሐሴ 22 - በእስላም ታጣቂዎች በአልጄሪያ በተገረገ እልቂት 60-100 ሰዎች ተገደሉ። ነሐሴ 25 - ዲያና ፕሪንሰስ ኦፍ ዌልስ በመኪና አደጋ ፓሪስ አረፉ።
3290
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%81
ያሁ
ያሁ (yahoo) በአሜሪካ የሚገኝ የኮምፕዩተር አገልግሎቶች የሚሰጥ ድርጅት ነው። የያሁ ኢ-ሜይል፣ ያሁ ዌብሳይት ማውጫ እና ሌሎች አገልግሎቶችን ያቀርባል። ከስታንፎርድ በተመረቁት ዴቪድ ፊሎ እና ጄሪ ያንግ በጃንዩዌሪ 1994 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተው። የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በሰኒቬል፥ ካሊፎርኒያ ይገኛል። እንደ አሌክሳ ኢንተርኔት እና ኔትክራፍት ዓይነት የኢንተርኔት አጠቃቀምን የሚመዘግቡ ድርጅቶች በኩል፣ ያሁ ከ400 ሚሊዮን በላይ የሆኑ ሰዎች የሚጎበኙት ሲሆን፣ ይህም በኢንተርኔት ከሚጎበኙ ዌብሳይቶች አንደኛ ያደርገዋል። ያሁ
63
ያሁ (yahoo) በአሜሪካ የሚገኝ የኮምፕዩተር አገልግሎቶች የሚሰጥ ድርጅት ነው። የያሁ ኢ-ሜይል፣ ያሁ ዌብሳይት ማውጫ እና ሌሎች አገልግሎቶችን ያቀርባል። ከስታንፎርድ በተመረቁት ዴቪድ ፊሎ እና ጄሪ ያንግ በጃንዩዌሪ 1994 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተው። የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በሰኒቬል፥ ካሊፎርኒያ ይገኛል። እንደ አሌክሳ ኢንተርኔት እና ኔትክራፍት ዓይነት የኢንተርኔት አጠቃቀምን የሚመዘግቡ ድርጅቶች በኩል፣ ያሁ ከ400 ሚሊዮን በላይ የሆኑ ሰዎች የሚጎበኙት ሲሆን፣ ይህም በኢንተርኔት ከሚጎበኙ ዌብሳይቶች አንደኛ ያደርገዋል።
3295
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8C%8B%E1%89%A2%E1%89%B5%20%E1%8D%B1
መጋቢት ፱
መጋቢት ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፱ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፬ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፮ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፶፫ ዓ/ም - ኢጣልያ በአንድ መንግሥት ተባበረ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት እንግሊዞች በዳርዳኔል ቱርክ ላይ ሲወረሩ አልተከናወንም። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - በቱርክ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የ ፪መቶ፶ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - በምሥራቃዊ ጀርመን ለመጀመርያ ጊዜ የነጻ ምርጫ ተካሄደ። ልደት ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች ዕለታት
87
መጋቢት ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፱ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፬ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶፫ ዓ/ም - ኢጣልያ በአንድ መንግሥት ተባበረ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት እንግሊዞች በዳርዳኔል ቱርክ ላይ ሲወረሩ አልተከናወንም።
3299
https://am.wikipedia.org/wiki/1936
1936
1936 አመተ ምኅረት መስከረም 1 ቀን - የጀርመን ሃያላት ሙሶሊኒን ከእስር በት እንዲያመልጥ ነጻ አወጡት። መስከረም 12 ቀን - ሙሶሊኒ አዲስ መንግሥት 'የጣልያን ህብረተሰባዊ ሬፑብሊክ' በስሜን ጣልያን ጀመረ። መስከረም 20 ቀን - የአሜሪካ ሃያላት ወደ ናፖሊ በጣልያን ገቡ። ኅዳር 12 ቀን - ሊባኖስ ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ነሐሴ 19 ቀን - ፓሪስ ከተማ በጓደኞች አርበኞች ከጀርመን ነጻ ወጣች። ልደቶች ታኅሣሥ 22 ቀን - ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር አመታት
67
1936 አመተ ምኅረት መስከረም 1 ቀን - የጀርመን ሃያላት ሙሶሊኒን ከእስር በት እንዲያመልጥ ነጻ አወጡት። መስከረም 12 ቀን - ሙሶሊኒ አዲስ መንግሥት 'የጣልያን ህብረተሰባዊ ሬፑብሊክ' በስሜን ጣልያን ጀመረ። መስከረም 20 ቀን - የአሜሪካ ሃያላት ወደ ናፖሊ በጣልያን ገቡ። ኅዳር 12 ቀን - ሊባኖስ ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ነሐሴ 19 ቀን - ፓሪስ ከተማ በጓደኞች አርበኞች ከጀርመን ነጻ ወጣች።
3302
https://am.wikipedia.org/wiki/1928
1928
1928 አመተ ምኅረት መጋቢት 22 ቀን - በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ። መርዶዎች ኅዳር 15 - ልጅ እያሱ አመታት
30
1928 አመተ ምኅረት መጋቢት 22 ቀን - በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ።
3303
https://am.wikipedia.org/wiki/1602
1602
1602 አመተ ምኅረት መስከረም 4 ቀን - የስፓንያ ከተማ ቫሌንሲያ ሞሪስቾዎችን (አረብ ክርስቲያን) ሁሉ አባረራቸው። መስከረም 5 ቀን - የእንግሊዝ መርከበኛ ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ወንዝ (በዛሬው ኒው ዮርክ) አገኘው። ኅዳር 23 ቀን - የስምምነት ውል ተፈራርመው፣ እስፓንያውያን በምሥራቅ ጃፓን ውስጥ አንድ ፋብሪካ ለመሥራት፣ የማዕድን ሠራተኞች ከ"አዲስ ስፓንያ" (ሜክሲኮ) ወደ ጃፓን ለማስገባት፣ የስፓንያ መርከቦች አስፈላጊነት እንደሆነባቸው ጃፓንን ለመጎብኘት ተፈቅደው፣ ደግሞ የጃፓን ተልእኮ ወደ እስፓንያ ቤተ መንግሥት እንዲጓዝ ተወሰነ። ጥር 2 ቀን - ጋሊሌኦ በቴሌስኮፕ አዲስ ጨረቃዎች በጁፒተር ዙሪያ አገኘ። መጋቢት 6 ቀን - የስዊድን ጭፍሮች መስኮብን ማረኩ። ግንቦት 2 ቀን - ፍራንሷ ራቫያክ የፈረንሣይን ንጉሥ 4ኛ አንሪ ገደላቸው። ግንቦት 22 ቀን - በራቫያክ ይሙት በቃ የሚል ፍርድ ተፈጸመበት። ሰኔ 20 ቀን - የሚግማቅ ብሔር ዋና አለቃ መምበርቱ በፈረንሳያውያን ተጠመቁ። ሐምሌ 1 ቀን - ጆን ጋይ ከ39 እንግሊዛውያን ሰፈረኞች ጋራ ወደ ኒውፈንላንድ (የዛሬው ካናዳ) ከእንግሊዝ ወጣ። ሐምሌ 29 ቀን - ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ባህረሠላጤ (በዛሬው ካናዳ) አግኝቶ ወደ እስያ የሚወስድ ማለፊያ መሰለው። እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር: እስከ ታኅሣሥ 25 ቀን 1602 ድረስ = 1609 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 26 ቀን 1602 ጀምሮ = 1610 እ.ኤ.አ. አመታት
171
1602 አመተ ምኅረት መስከረም 4 ቀን - የስፓንያ ከተማ ቫሌንሲያ ሞሪስቾዎችን (አረብ ክርስቲያን) ሁሉ አባረራቸው። መስከረም 5 ቀን - የእንግሊዝ መርከበኛ ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ወንዝ (በዛሬው ኒው ዮርክ) አገኘው። ኅዳር 23 ቀን - የስምምነት ውል ተፈራርመው፣ እስፓንያውያን በምሥራቅ ጃፓን ውስጥ አንድ ፋብሪካ ለመሥራት፣ የማዕድን ሠራተኞች ከ"አዲስ ስፓንያ" (ሜክሲኮ) ወደ ጃፓን ለማስገባት፣ የስፓንያ መርከቦች አስፈላጊነት እንደሆነባቸው ጃፓንን ለመጎብኘት ተፈቅደው፣ ደግሞ የጃፓን ተልእኮ ወደ እስፓንያ ቤተ መንግሥት እንዲጓዝ ተወሰነ። ጥር 2 ቀን - ጋሊሌኦ በቴሌስኮፕ አዲስ ጨረቃዎች በጁፒተር ዙሪያ አገኘ። መጋቢት 6 ቀን - የስዊድን ጭፍሮች መስኮብን ማረኩ። ግንቦት 2 ቀን - ፍራንሷ ራቫያክ የፈረንሣይን ንጉሥ 4ኛ አንሪ ገደላቸው። ግንቦት 22 ቀን - በራቫያክ ይሙት በቃ የሚል ፍርድ ተፈጸመበት። ሰኔ 20 ቀን - የሚግማቅ ብሔር ዋና አለቃ መምበርቱ በፈረንሳያውያን ተጠመቁ። ሐምሌ 1 ቀን - ጆን ጋይ ከ39 እንግሊዛውያን ሰፈረኞች ጋራ ወደ ኒውፈንላንድ (የዛሬው ካናዳ) ከእንግሊዝ ወጣ። ሐምሌ 29 ቀን - ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ባህረሠላጤ (በዛሬው ካናዳ) አግኝቶ ወደ እስያ የሚወስድ ማለፊያ መሰለው።
3304
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%9D%E1%8B%AB%20%E1%8D%B3%E1%8D%AA
ሚያዝያ ፳፪
ሚያዝያ ፳፪'፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፫ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የሚመራው የክብር ዘበኛ ሠራዊት በሱሉልታ አካባቢ የጦር ታክቲክ ልምምድ አካሄደ። ይሄንን ልምምድ ብዙዎች የታኅሣሥ ግርግር ዝግጅት እና ትልቅ የማስጠንቀቂያ ደውል መሆኑን ይገምታሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ እንቅስቃሴ የ፪ተኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት የአስመራ ከተማን በቁጥጥሩ ስር አዋለ። የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የፖስታ እና ቴሌኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ ሌተና ጄኔራል አሰፋ አየነ በአብዮታዊ ወታደሮች በዚህ ዕለት እስር ላይ ሲውሉ፤ የመከላከያ ሚኒስቴር ደግሞ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበርን ሕገ-ወጥ አድማ ማካሄዱን ካላቆመ እንደሚዘጋ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ልደት ዕለተ ሞት ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - የናዚ ጀርመን መሪ የነበረው አዶልፍ ሂትለር በዚህ ዕለት የራሱን ነፍስ አጠፋ። ዋቢ ምንጮች FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 ዕለታት
142
ሚያዝያ ፳፪'፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የሚመራው የክብር ዘበኛ ሠራዊት በሱሉልታ አካባቢ የጦር ታክቲክ ልምምድ አካሄደ። ይሄንን ልምምድ ብዙዎች የታኅሣሥ ግርግር ዝግጅት እና ትልቅ የማስጠንቀቂያ ደውል መሆኑን ይገምታሉ።
3306
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%88%AA%E1%88%B8%E1%88%B5
ሞሪሸስ
ሞሪሸስ በሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ በማዳጋስካር አጠገብ የተገኘው ደሴት አገር ነው። ከ፩ ሚሊዮን ኗሪዎች በላይ አሉበት። በ1960 ዓም ነፃነት ከዩናይትድ ኪንግደም አገኘ። እስከ 1673 ዓም ድረስ ሕልውና የነበረው የታላቅ ወፍ ዝርያ ዶዶ በሞሪሸስ ብቻ ይገኝ ነበር፤ በዚያውም ወቅት መጨረሻው የዶዶ ወፍ አለቀ። የሰው ልጆች ግን እስከ 1500 ዓም ያህል ድረስ አልኖሩበትም። ከዚያ የኔዘርላንድና የፈረንሳይ ሰዎች ይሠፈሩበት ነበር። ሸንኮራ ኣገዳ የሞሪሸስ ዋነኛ ምርት ነው፤ ከዚህም አረቄ ይሠራል። ኗሪዎቹ አሁን በብዛት ከሕንድ ስለ ሆኑ፣ ከግማሽ በላይ የሂንዱ ሃይማኖት ተከታዮች ናቸው። የተወደዱት እስፖርቶች እግር ኳስና ራግቢ ናቸው። ምሥራቅ አፍሪቃ
85
ሞሪሸስ በሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ በማዳጋስካር አጠገብ የተገኘው ደሴት አገር ነው። ከ፩ ሚሊዮን ኗሪዎች በላይ አሉበት። በ1960 ዓም ነፃነት ከዩናይትድ ኪንግደም አገኘ። እስከ 1673 ዓም ድረስ ሕልውና የነበረው የታላቅ ወፍ ዝርያ ዶዶ በሞሪሸስ ብቻ ይገኝ ነበር፤ በዚያውም ወቅት መጨረሻው የዶዶ ወፍ አለቀ። የሰው ልጆች ግን እስከ 1500 ዓም ያህል ድረስ አልኖሩበትም። ከዚያ የኔዘርላንድና የፈረንሳይ ሰዎች ይሠፈሩበት ነበር።
3312
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%8A%85%E1%88%A3%E1%88%A5%20%E1%8D%B3%E1%8D%AA
ታኅሣሥ ፳፪
ታኅሣሥ ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፪ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፫ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - የሱዳን ሪፑብሊክ ነጻነቷን ከምስር ሪፑብሊክ እና ከታላቋ ብሪታኒያ እና የአየርላንድ ሕብረታዊ ንጉዛት ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የካሜሩን ሪፑብሊክ ነጻነቷን ከ ፈረንሳይ እና ከታላቋ ብሪታኒያ እና የአየርላንድ ሕብረታዊ ንጉዛት ተቀዳጀች። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - የቀድሞዋ ቼኮዝሎቫኪያ በሰላማዊ ስምምነት ለሁለት ተከፍላ የቼክ ሪፑብሊክ እና ስሎቫኪያ በተባሉ ሉዐላዊ አገራት ተተካች። መገናኛ ብዙሀን ይሄንን ከፈላ ‘የሐር ፍች’ (Velvet Divorce) የሚል ሥያሜ ሰጥተውታል። ልደት ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/January_1 ዕለታት
111
ታኅሣሥ ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፪ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - የሱዳን ሪፑብሊክ ነጻነቷን ከምስር ሪፑብሊክ እና ከታላቋ ብሪታኒያ እና የአየርላንድ ሕብረታዊ ንጉዛት ተቀዳጀች።
3313
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A5%E1%88%AE%20%E1%88%95%E1%8C%8D%E1%8C%8B%E1%89%B5%20%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B5
የተፈጥሮ ሕግጋት ጥናት
ፊዚክስ (ከግሪክ φυσικη /ፊውሲኬ/ በቃሉ አመጣጥ) የተፈጥሮ ጥናት ወይም የተፈጥሮ ሳይንስ ማለት ነው። የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈጥሮአዊ በሆነ አቀራረብ ጠፈር የተገነባባችውን መሰረታዊ ቁሳቁሶችን፥ በነሱ ላይ የሚከሰቱን የሃይሎችና ውጤቶቻቸውን ያጥናል። ይህም የተፈጥሮን ህጎች ማክበር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው። ይህ ሳይንስ የሚቀበለው ሊለኩና ተመልሰው ሊሞከሩ የሚችሉን ውጤቶች ብቻ ነው። ሳይንሳዊ ዘዴ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት -- የቃላት ትርጓሜ፣ ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ ይህ የውቀት ዘርፍ ከሞላ ጎደል የሚከተሉትን ያጠናል፦ ሥነ-እንቅስቃሴ ቅጥ ኅዋ ጊዜ ጉልበት አዙሪት ጉልበት ግስበት የመሬት ስበት ስራ አቅም ሃይል ልዩ አንጻራዊነት አጠቃላይ አንጻራዊነት ብርሃን ቀለም ኮረንቲ መብረቅ ድምጽ ሙቀት ሞገድ
104
ፊዚክስ (ከግሪክ φυσικη /ፊውሲኬ/ በቃሉ አመጣጥ) የተፈጥሮ ጥናት ወይም የተፈጥሮ ሳይንስ ማለት ነው። የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈጥሮአዊ በሆነ አቀራረብ ጠፈር የተገነባባችውን መሰረታዊ ቁሳቁሶችን፥ በነሱ ላይ የሚከሰቱን የሃይሎችና ውጤቶቻቸውን ያጥናል። ይህም የተፈጥሮን ህጎች ማክበር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው። ይህ ሳይንስ የሚቀበለው ሊለኩና ተመልሰው ሊሞከሩ የሚችሉን ውጤቶች ብቻ ነው።
3321
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%AD%E1%88%BB%20%E1%89%B0%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%88%AD
የርሻ ተግባር
ግብርና ወይም እርሻ ለሰው ልጅም ሆነ ለእንስሶች የሚሆን ምግብን፥ ቃጫንና ሌሎችም በአትክልት ከልማት የሚገኙ ነገሮችን ማምረትና እንስሳ ማርባትን ይሰይማል። ግብርና
20
ግብርና ወይም እርሻ ለሰው ልጅም ሆነ ለእንስሶች የሚሆን ምግብን፥ ቃጫንና ሌሎችም በአትክልት ከልማት የሚገኙ ነገሮችን ማምረትና እንስሳ ማርባትን ይሰይማል።
3323
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%88%B3%E1%88%B0%E1%88%8D
አበሳሰል
አበሳሰል (ፈረንሳይኛ፦ cuisine /ኲዚን/) የምግብ አዘገጃጀት ሙያንና ጥበብን የሚያካትት መደብ ነው። በባልትና ሰፋ ባለው ትርጉሙ ደግሞ ከቅመምና ንጥረ ነገር አመራረጥና አዘገጃጀት አንስቶ እንደ እቃ አጠቃቀምና የምግቡ አቀራረብ ሙያ ሊያካተት ይችላል። የመጠጦችም አጠማመቅ ዘዴዎች የገበታ ማበጃጀትም አብረው ሊታዩ ይችላሉ። የባልተና ሙያ አይነቶች ከአንድ አገር ባህል ጋርና የእርሻ ለምዶች ጋር ስለሚያያዝ በአለም ላይ የአበሳሰል ስልቶች በጣም የተለያዩ ናችው። የኢትዮጵያ ባልትና የጣሊያን ባልትና የህንድ ባልትና አበሳሰል
63
አበሳሰል (ፈረንሳይኛ፦ cuisine /ኲዚን/) የምግብ አዘገጃጀት ሙያንና ጥበብን የሚያካትት መደብ ነው። በባልትና ሰፋ ባለው ትርጉሙ ደግሞ ከቅመምና ንጥረ ነገር አመራረጥና አዘገጃጀት አንስቶ እንደ እቃ አጠቃቀምና የምግቡ አቀራረብ ሙያ ሊያካተት ይችላል። የመጠጦችም አጠማመቅ ዘዴዎች የገበታ ማበጃጀትም አብረው ሊታዩ ይችላሉ።
3331
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AE%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%8B%AB
ሮማንያ
ሮማንያ (ሩማንኛ፦ /ሮመኒያ/) የምሥራቅ አውሮፓ ሀገር ነች። ስያሜ ታሪክ ባሕል የአውሮፓ አገራት
12
ሮማንያ (ሩማንኛ፦ /ሮመኒያ/) የምሥራቅ አውሮፓ ሀገር ነች።
3332
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A9%E1%8A%AD%E1%88%AC%E1%8A%95
ዩክሬን
ዩክሬን (ዩክሬንኛ ፦ Україна፣ ሮማንኛ፡ ዩክሬና፣ ይጠራ [ʊkrɐˈjinɐ] (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten)) በምስራቅ አውሮፓ የሚገኝ አገር ነው። በአውሮፓ ውስጥ በአከባቢው ከሩሲያ ቀጥሎ ሁለተኛዋ ትልቅ ሀገር ናት ፣ እሱም በምስራቅ እና በሰሜን-ምስራቅ ትዋሰናለች።[ሀ] ዩክሬን በሰሜን ከቤላሩስ ጋር ትዋሰናለች። ፖላንድ, ስሎቫኪያ እና ሃንጋሪ በምዕራብ; ሮማኒያ እና ሞልዶቫ [b] ወደ ደቡብ; እና በአዞቭ ባህር እና በጥቁር ባህር ዳርቻ የባህር ዳርቻ አለው. ስፋቱ 603,628 ኪሜ2 (233,062 ካሬ ማይል) ነው፣ 43.6 ሚሊዮን ህዝብ ያላት፣ [መ] እና በአውሮፓ ውስጥ ስምንተኛዋ በህዝብ ብዛት የምትገኝ ሀገር ናት። የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ኪየቭ ነው። የዘመናዊው የዩክሬን ግዛት ከ 32,000 ዓክልበ. ጀምሮ ይኖሩ ነበር. በመካከለኛው ዘመን አካባቢው የዩክሬን ማንነት መሰረት የሆነው ልቅ የጎሳ ፌዴሬሽን ኪየቫን ሩስ የምስራቅ ስላቪክ ባህል ቁልፍ ማዕከል ነበር። በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደ ተለያዩ ርዕሰ መስተዳድሮች መከፋፈሉን እና በሞንጎሊያውያን ወረራ የተፈጠረው ውድመት፣ የግዛት አንድነት ፈራርሶ አካባቢው ተቃርኖ፣ ተከፋፍሎ እና በተለያዩ ሀይሎች የተገዛ ነበር፣ የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ፣ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ፣ የኦቶማን ኢምፓየር እና የሩሲያ Tsardom. በ17ኛው እና በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኮሳክ ሄትማንቴት ብቅ አለ እና በለፀገ ፣ነገር ግን ግዛቱ በመጨረሻ በፖላንድ እና በሩሲያ ኢምፓየር ተከፈለ። ከሩሲያ አብዮት በኋላ የዩክሬን ብሄራዊ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ንቅናቄ ተፈጠረ እና በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያገኘው የዩክሬን ህዝቦች ሪፐብሊክ እ.ኤ.አ. ሰኔ 23 ቀን 1917 ታወጀ። የዩክሬን ኤስኤስአር በ 1922 የሶቪየት ህብረት መስራች አባል ነበር። የሶቪየት ኅብረት መፍረስን ተከትሎ በ1991 ዓ.ም ነፃነት። ከነጻነቷ በኋላ፣ ዩክሬን ራሷን ገለልተኛ አገር አወጀች፣ ከሩሲያ እና ከሌሎች የሲአይኤስ ሀገራት ጋር የተወሰነ ወታደራዊ ሽርክና መሰረተች፣ እንዲሁም ከኔቶ ጋር በ1994 ሽርክና ስትመሰርት በ2013፣ የፕሬዚዳንት ቪክቶር ያኑኮቪች መንግስት ዩክሬንን ለማገድ ከወሰነ በኋላ– የአውሮፓ ህብረት ማኅበር ስምምነት እና ከሩሲያ ጋር የበለጠ ኢኮኖሚያዊ ግንኙነትን መፈለግ ፣ Euromaidan በመባል የሚታወቀው ለብዙ ወራት የዘለቀው የተቃውሞ ሰልፎች እና የተቃውሞ ሰልፎች ጀመሩ ፣ በኋላም ወደ ክብር አብዮት ተሸጋግሮ የያኑኮቪች መገርሰስ እና አዲስ መመስረት አስከትሏል። መንግስት. እ.ኤ.አ. በመጋቢት 2014 ክራይሚያን በሩሲያ እንድትጠቃለል እና በዶንባስ ጦርነት ፣ በሩሲያ ከሚደገፉ ተገንጣዮች ጋር ረዘም ላለ ጊዜ የሚቆይ ግጭት ፣ ከሚያዝያ 2014 እስከ የካቲት 2022 የሩሲያ ወረራ ድረስ ዩክሬን በጥልቁ ውስጥ ያለውን ኢኮኖሚያዊ ክፍል አመልክቷል ። እና በ 2016 ከአውሮፓ ህብረት ጋር ሁሉን አቀፍ ነፃ የንግድ አካባቢ። ዩክሬን በሰው ልማት ማውጫ 74ኛ ደረጃ ላይ ያለች በማደግ ላይ ያለች ሀገር ነች። በከፍተኛ የድህነት መጠን እና በከባድ ሙስና ይሰቃያል። ይሁን እንጂ ሰፊ ለም የእርሻ መሬቶች ስላሉት ዩክሬን በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ እህል ላኪዎች አንዷ ነች። ዩክሬን በከፊል ፕሬዚዳንታዊ ስርዓት ስር ያለች አሃዳዊ ሪፐብሊክ ነች ስልጣንን ወደ ህግ አውጪ፣ አስፈፃሚ እና የዳኝነት ቅርንጫፎች ይለያል። ሀገሪቱ የተባበሩት መንግስታት፣ የአውሮፓ ምክር ቤት፣ OSCE፣ የGUAM ድርጅት፣ ማህበር ትሪዮ እና የሉብሊን ትሪያንግል አባል ነች። ዮክሬን የምስራቅ ኦርቶዶክሳዊ እምነት ዋነኛ አባል ስትሆን በ2018 ዓም በተደረገው የሞስኮ እና ኮንስታንቲኖፕል ቤተ ክርስቲያን መገንጠል ዩክሬን ከሞስኮ አስተዳደር ተላቃለች። ይህም የቤተ ክርስቲያን አስፈላጊነት በማጣት የምዕራብውያን ኢ-አማኝነት እንድትቀበል፣ የልቅ ስርአት እንዲኖርና፣ ቤተ ክርስቲያን የሚሄድ የምዕመን ቁጥር በአሀዝ እንዲቀንስ አድርጓል። ዩክሬን ከምስራቅ አውሮፓ ውስጥ ቀንደኛ የምዕራብያውያን ደጋፊ ናት። የዩክሬን ህዝቦች ከሞላ ጎደል በምዕራብያውያን ጥገኛ ስር ናቸው። ዩክሬን የሀያላን ጣልቃ ገብነት የምትቃወምና ሰላምን ብልፅግናን የምትሻ ሀገር ናት። ሥርወ-ቃል እና አጻጻፍ የዩክሬን ስም ሥርወ-ቃል አመጣጥ በተመለከተ የተለያዩ መላምቶች አሉ. በጣም የተስፋፋው መላምት ከአሮጌው የስላቭ ቃል የመጣው "የድንበር ምድር" እንደሆነ ይናገራል. በ20ኛው ክፍለ ዘመን አብዛኛው ዩክሬን በእንግሊዘኛ ተናጋሪው አለም ዩክሬን ተብላ ትጠራ ነበር ነገርግን በ1991 አገሪቷ ነፃነቷን ከወጣችበት ጊዜ አንስቶ የዚህ ቃል አጠቃቀም ብርቅ እየሆነ መጥቷል እናም የአጻጻፍ መመሪያዎቹ እንዳይጠቀሙበት ይመክራሉ። የአሜሪካ አምባሳደር እንዳሉት ዊልያም ቴይለር፣ "ዩክሬን" አሁን የሀገሪቱን ሉዓላዊነት አለማክበርን ያመለክታል። ኦፊሴላዊው የዩክሬን አቋም የ"ዩክሬን" አጠቃቀም በሰዋሰው እና በፖለቲካዊ መልኩ ትክክል አይደለም. ታሪክ የጥንት ታሪክ በዩክሬን ውስጥ ያለው ዘመናዊ የሰው ሰፈራ እና አካባቢው በ 4,500 ዓ.ዓ. በክራይሚያ ተራሮች ውስጥ ስለ ግራቬቲያን ባህል ማስረጃ ነው. በ4,500 ዓክልበ. የኒዮሊቲክ ኩኩቴኒ-ትሪፒሊያ ባህል በዘመናዊ ዩክሬን ሰፊ አካባቢዎች፣ ትሪፒሊያን እና መላውን የዲኔፐር-ዲኔስተር ክልልን ጨምሮ እያደገ ነበር። ዩክሬን ለፈረስ ሰዋዊ መኖሪያነት ምቹ ቦታ እንደሆነችም ይታሰባል ። በብረት ዘመን መሬቱ በሲሜሪያውያን ፣ እስኩቴሶች እና ሳርማትያውያን ይኖሩ ነበር ። ከክርስቶስ ልደት በፊት 700 እና 200 ዓክልበ የእስኩቴስ መንግሥት አካል ነበር። ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የግሪክ፣ የሮማውያን እና የባይዛንታይን ቅኝ ግዛቶች በሰሜን-ምስራቅ በጥቁር ባህር ዳርቻ ላይ ለምሳሌ በቲራስ፣ ኦልቢያ እና ቼርሶኔሰስ ተመስርተዋል። እነዚህ በ 6 ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጎቶች በአካባቢው ቆዩ፣ ነገር ግን ከ370ዎቹ ጀምሮ በሃንስ ቁጥጥር ስር መጡ። በ 7 ኛው ክፍለ ዘመን, አሁን በዩክሬን ምስራቃዊ ግዛት ያለው ግዛት የድሮው ታላቁ ቡልጋሪያ ማዕከል ነበር. በክፍለ ዘመኑ መገባደጃ ላይ አብዛኛው የቡልጋር ጎሳዎች ወደ ተለያዩ አቅጣጫዎች ተሰደዱ፣ እና ካዛሮች አብዛኛውን መሬቱን ተቆጣጠሩ። በ 5 ኛው እና በ 6 ኛው መቶ ዘመን አንቴስ ሰዎች በዩክሬን ውስጥ ይገኙ ነበር. አንቴስ የዩክሬናውያን ቅድመ አያቶች ነበሩ፡ ነጭ ክሮአቶች፣ ሰቬሪያውያን፣ ምስራቃዊ ፖላኖች፣ ድሬቭሊያንስ፣ ዱሌቤስ፣ ኡሊቺያን እና ቲቬሪያውያን። በባልካን አገሮች ከዩክሬን የመጡ ፍልሰቶች ብዙ የደቡብ ስላቪክ ብሔሮችን አቋቋሙ። የሰሜን ፍልሰት፣ ወደ ኢልመን ሐይቅ ከሞላ ጎደል፣ የኢልመን ስላቭስ፣ ክሪቪች እና ራዲሚችስ፣ የሩስያውያን አባቶች የሆኑ ቡድኖች እንዲፈጠሩ ምክንያት ሆኗል። እ.ኤ.አ. በ 602 የአቫር ወረራ እና የአንቴስ ህብረት ውድቀትን ተከትሎ ፣ አብዛኛዎቹ እነዚህ ህዝቦች እስከ ሁለተኛው ሺህ ዓመት መጀመሪያ ድረስ እንደ ጎሳዎች ተርፈዋል። የኪዬቭ ወርቃማ ዘመን ኪየቫን ሩስ የተመሰረተው በሮስ፣ ሮሳቫ እና ዲኔፐር ወንዞች መካከል በሚኖሩ የምስራቅ ፖላኖች ግዛት ነው። የሩሲያ ታሪክ ምሁር ቦሪስ ራባኮቭ የቋንቋ ጥናትን ካጠና በኋላ በዲኔፐር ክልል አጋማሽ ላይ ያለው የፖላንዳውያን ጎሳዎች ህብረት እራሱን በአንደኛው ጎሳ ስም "ሮስ" ብሎ እንደጠራ እና ወደ ማህበሩ የተቀላቀለው እና የሚታወቅ ወደሚለው መደምደሚያ ደርሰዋል ። ቢያንስ ከ 6 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ከስላቭክ ዓለም ባሻገር. የኪየቭ ልዕልና አመጣጥ በጣም አከራካሪ ነው እና እንደ ዜና መዋዕል ትርጓሜዎች ላይ በመመስረት ቢያንስ ሦስት ስሪቶች አሉ።[36] በአጠቃላይ የኪየቫን ሩስ የዘመናዊው ዩክሬን ማዕከላዊ፣ ምዕራባዊ እና ሰሜናዊ ክፍል፣ ቤላሩስ፣ የሩቅ ምስራቃዊ የፖላንድ ክፍል እና የዛሬዋ ሩሲያ ምዕራባዊ ክፍል እንደሚያካትት ይታመናል። በአንደኛ ደረጃ ዜና መዋዕል መሠረት የሩስ ሊቃውንት በመጀመሪያ ከስካንዲኔቪያ የመጡ ቫራንግያውያንን ያቀፈ ነበር። በ 10 ኛው እና በ 11 ኛው ክፍለ ዘመን, በአውሮፓ ውስጥ ትልቁ እና በጣም ኃይለኛ ግዛት ሆነ. የዩክሬን እና የሩስያ ብሄራዊ ማንነት መሰረት ጥሏል. የዘመናዊው የዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የሩስ ዋና ከተማ ሆነች። በ12ኛው-13ኛው ክፍለ ዘመን በዩሪ ዘ ሎንግ ታጠቅ ጥረቶች በዛሌስዬ አካባቢ በኪየቫን ሩስ ውስጥ እንደ ቭላድሚር የዛሌዝማ/ቭላዲሚር የዛሌስዬ (ቮልዲሚር) ፣ የመርያ ጋሊች (ሃሊች) ያሉ በርካታ ከተሞች ተመስርተዋል። ፔሬስላቭ ኦቭ ዛሌስዬ (ፔሬያላቭ ኦቭ ሩተኒያን)፣ የ Erzya ፔሬስላቭል። የኪየቫን ሩስ የሩቅ መጠን፣ 1054–1132 ቫራንግያውያን ከጊዜ በኋላ ከስላቪክ ሕዝብ ጋር ተዋህደው የመጀመሪያው የሩስ ሥርወ መንግሥት የሩሪክ ሥርወ መንግሥት አካል ሆኑ። ኪየቫን ሩስ እርስ በርስ በተያያዙት ሩሪኪድ kniazes ("መሳፍንት") የሚገዙ በርካታ ርዕሳነ መስተዳድሮችን ያቀፈ ነበር፣ እነሱም ብዙውን ጊዜ ኪየቭን ለመያዝ እርስ በእርስ ይጣላሉ። የኪየቫን ሩስ ወርቃማ ዘመን የጀመረው በታላቁ ቭላድሚር (980-1015) የግዛት ዘመን ሲሆን ሩስን ወደ ባይዛንታይን ክርስትና አዞረ። በልጁ ያሮስላቭ ጠቢብ (1019-1054) የግዛት ዘመን ኪየቫን ሩስ የባህል ልማቱ እና ወታደራዊ ኃይሉ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል።[39] የክልል ኃይሎች አንጻራዊ ጠቀሜታ እንደገና ሲጨምር ግዛቱ ብዙም ሳይቆይ ተበታተነ። በቭላድሚር 2ኛ ሞኖማክ (1113–1125) እና በልጁ ሚስቲላቭ (1125–1132) አገዛዝ የመጨረሻ ትንሳኤ ካገረሸ በኋላ የኪየቫን ሩስ ሚስቲላቭ ከሞተ በኋላ በመጨረሻ ወደ ተለያዩ ርዕሰ መስተዳደሮች ፈረሰ። የ13ኛው ክፍለ ዘመን የሞንጎሊያውያን ወረራ ኪየቫን ሩስን አወደመ። በ1240 ኪየቭ ሙሉ በሙሉ ወድማለች። በዛሬው የዩክሬን ግዛት የሃሊች እና የቮሎዲሚር-ቮሊንስኪ ርዕሰ መስተዳድሮች ተነስተው ወደ ጋሊሺያ-ቮልሂኒያ ግዛት ተዋህደዋል። ዳኒሎ ሮማኖቪች (ዳንኤል የጋሊሺያ አንደኛ ወይም ዳኒሎ ሃሊትስኪ) የሮማን ኤምስቲስላቪች ልጅ፣ ቮልሂኒያ፣ ጋሊሺያ እና የሩስ ጥንታዊ የኪየቭ ዋና ከተማን ጨምሮ ሁሉንም ደቡብ-ምዕራብ ሩሲያን እንደገና አንድ አደረገ። ዳኒሎ በ 1253 በዶሮሂቺን ውስጥ በሊቀ ጳጳሱ ሊቀ ጳጳስ የሩስ ሁሉ የመጀመሪያው ንጉሥ ሆኖ ዘውድ ተቀበለ። በዳኒሎ የግዛት ዘመን፣ የሩተኒያ መንግሥት ከምሥራቃዊ መካከለኛው አውሮፓ በጣም ኃያላን መንግሥታት አንዱ ነበር።
1,133
ዩክሬን (ዩክሬንኛ ፦ Україна፣ ሮማንኛ፡ ዩክሬና፣ ይጠራ [ʊkrɐˈjinɐ] (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten)) በምስራቅ አውሮፓ የሚገኝ አገር ነው። በአውሮፓ ውስጥ በአከባቢው ከሩሲያ ቀጥሎ ሁለተኛዋ ትልቅ ሀገር ናት ፣ እሱም በምስራቅ እና በሰሜን-ምስራቅ ትዋሰናለች።[ሀ] ዩክሬን በሰሜን ከቤላሩስ ጋር ትዋሰናለች። ፖላንድ, ስሎቫኪያ እና ሃንጋሪ በምዕራብ; ሮማኒያ እና ሞልዶቫ [b] ወደ ደቡብ; እና በአዞቭ ባህር እና በጥቁር ባህር ዳርቻ የባህር ዳርቻ አለው. ስፋቱ 603,628 ኪሜ2 (233,062 ካሬ ማይል) ነው፣ 43.6 ሚሊዮን ህዝብ ያላት፣ [መ] እና በአውሮፓ ውስጥ ስምንተኛዋ በህዝብ ብዛት የምትገኝ ሀገር ናት። የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ኪየቭ ነው። የዘመናዊው የዩክሬን ግዛት ከ 32,000 ዓክልበ. ጀምሮ ይኖሩ ነበር. በመካከለኛው ዘመን አካባቢው የዩክሬን ማንነት መሰረት የሆነው ልቅ የጎሳ ፌዴሬሽን ኪየቫን ሩስ የምስራቅ ስላቪክ ባህል ቁልፍ ማዕከል ነበር። በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደ ተለያዩ ርዕሰ መስተዳድሮች መከፋፈሉን እና በሞንጎሊያውያን ወረራ የተፈጠረው ውድመት፣ የግዛት አንድነት ፈራርሶ አካባቢው ተቃርኖ፣ ተከፋፍሎ እና በተለያዩ ሀይሎች የተገዛ ነበር፣ የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ፣ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ፣ የኦቶማን ኢምፓየር እና የሩሲያ Tsardom. በ17ኛው እና በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኮሳክ ሄትማንቴት ብቅ አለ እና በለፀገ ፣ነገር ግን ግዛቱ በመጨረሻ በፖላንድ እና በሩሲያ ኢምፓየር ተከፈለ። ከሩሲያ አብዮት በኋላ የዩክሬን ብሄራዊ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ንቅናቄ ተፈጠረ እና በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያገኘው የዩክሬን ህዝቦች ሪፐብሊክ እ.ኤ.አ. ሰኔ 23 ቀን 1917 ታወጀ። የዩክሬን ኤስኤስአር በ 1922 የሶቪየት ህብረት መስራች አባል ነበር። የሶቪየት ኅብረት መፍረስን ተከትሎ በ1991 ዓ.ም ነፃነት።
3334
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%88%AA%E1%8A%AD
ግሪክ
ግሪክ (አገር) ግሪክ (ቋንቋ) ኮይኔ ግሪክ ግሪክ (ሕዝብ) ደግሞ የግሪክ አልፋቤት ያዩ።
12
ግሪክ (አገር) ግሪክ (ቋንቋ) ኮይኔ ግሪክ ግሪክ (ሕዝብ) ደግሞ የግሪክ አልፋቤት ያዩ።
3335
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8E%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B
ጎንደር ከተማ
የጎንደር ከተማ ታሪክ ጎንደር ከ1628 ዓ ም ጀምሮ ለ200 ዓመታት የአፄወች መናገሻ በመሆኗ የምትታወቅ የዓለም ታዋቂ የታሪክ ተመራማሪወችን የምትስብ ውብ ከተማ ናት። የዘመኑ አፄዎች የገነቧቸው ቤተ መንግስቶችና አብያተ ክርስቲያናት  (ፋሲል ግንብ፣ የጉዝራ፣ ጎመንጌ- አዘዞ ገነተ እየሱስ፣ ጎርጎራ ማንዴ ወዘተ) የከተማዋንና የኢትዮጵያን ታሪክ ለዓለም ጥሩ ገፅታ ለመሆናቸው ከተለያዩ  ክፍለዓለማት እንደ ጎርፍ ለጉብኝትና ታሪክን ለመቃኘት የሚተመውን ለአብነት መጥቀሳችን ሁላችንም ያስማማናል። ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ከወረረ በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአርበኝነት በረሀ ሲወርድ ያኔ ነበር የጣሊያን ወራሪው ሀይል ሕዝብን በማፈናቀል መሬትን መንጠቅ የጀመረው (see picture of Italian General addressing his army on top of Fasil Castle) ። ለአብነት የጎንደር ሲኒማ ቤት በፋሽስት ጣሊያን ከመሰራቱ በፊት እርስትነቱ የአቶ መንክር ተገኘ የተሰኙ በዚያን ዘመን ጎንደር ከተማ ውስጥ በጣም የላቁና የመጠቁ ነገረ ፈጅ ወይንም ጠበቃ ነበሩ። በዚያን ዘመን የህግ ባለሙያ ወይንም ጠበቃ ነበር ወይ ለምትሉ?  በሀገራችን በዘመናዊ ትምህርት ቤት ባይማሩም ከቤተክህነት ትምህርትን የቀሰሙና ጥሩ አንደበተ ርህቱ የሆኑ ሰወች በጠበቃነት ተሰማርተው ይሰሩ ነበር። ይህ ደግሞ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ቀደምት ጥንታዊ  ግሪካዊያንም በድሮ ዘመን የአቴንስ ጸሐፊዎችና ጥሩ  ተናጋሪወች በጠበቃነት ያገለግሉ እንደነበር የታሪክ  ድርሳናት ያመለክታሉ ። ጎንደርም አቶ መንክር ተገኘ ስመ ጥር ጠበቃ እንደነበሩ የከተማዋ ታሪክ አዋቂወች ይናገራሉ። በጣሊያን ወረራ ጊዜም አንዳድ የአካባቢው ነዋሪወችም አርበኞችን በማሳፈንና  በማስገደል ከጣሊያን ጎን የቆሙትን ባንዳ ተብለው እንደሚጠሩ ታሪክ ያወሳል። ወደ ተነሳንበት ጉዳይ እንመለስና ጣሊያን ጎንደርን ማዕከል ለማድረግ በማለም በከተማዋ ውስጥ 352 ዛሬ የምናያቸውና ጣሊያን የሰራቸው ብለን የምንጠራቸውን ህንፃወችን  ገነባ። እነኝህ ህንፃወች በአብላጫው ፒያሳ፣ጨዋ ሰፈር፣ አራተኛ ፎቅ፣ ቀበሌ 21 እንዲሁም  የድሮው አገር አስተዳደርና ክፍተኛ ፍርድ ቤት አሁንም ግልጋሎት የሚሰጡትን እናያለን። ፒያሳን የንግድ መደብሮች፣የመዝናኛ ካፌና ፓርክ፣ሲኒማ ቤቱንና ባሩ፣ ምግብ ቤቶች ጣሊያኖች ለወታደሮቻቸውና  ለጣሊያን ሲቪሊያን መገልገያ መመስረታቸውና ግልጋሎትም እነደሰጡ የሚጠቁሙት የአሁኑን 1- ቋራ ሆቴል በድሮ አጠራሩ (Grand Bar) ሲመሰርቱ፣ 2- ጣሊያኖች አሊቤሮጎ ቻው ጣሊያን ሲወጣ እቴጌ መነን በኋላ ደግሞ ተራራ ሆቴል የተባለውን ያስታውሰናል። ሌላው ፒያሳወች ስንቆፋፍር አንድ ያገኘነው መረጃ ቅዱስ ዮሀንስ የድሮው የጎንደር ፓሊስ ማስልጠኛ ወደ ልደታ አካባቢ ሮም ጣሊያን ድረስ የሚሰማ የአጭር ሞገድ ሬዲዮ ከጎንደር ተነቅሎ ወደ ሱዳን የሄደውና  ኡምንድሩማን ሬዲዮ SUDAN RADIO OMDURMAN በመባል ካርቱም ላይ ግልጋሎት የሚሰጠው ከጎንደር  የተሰረቀ እንደሆነ መረጃወች አሉ። –ወደ ኦቶ ባሮኮ መውረጃ ቅዱስ ገብረዓል ጋራጅ ወይንም ዮሴፍ ጋራጅ በመባል የሚታወቀው ደግሞ የጣሊያኖች የጦር አዛዥ መኖሪያ እንደነበርም ለማወቅ ችለናል። — ጣሊያን ከወጣ በኋላ የአሁኑን ቋራ ሆቴል አቶ ጌጡ ልዋጥህ Grand Bar የሚባለውን ወደ ልዑል መኮንን ሆቴል ብለው ቀይረው ግልጋሎት ይሰጡ ነበር –ጣሊያን ከለቀቀ ማግስት Albergo Chawን በማደስ እቴጌ መነን ሆቴል (see Logo)ይመልከቱ ብለው እንደገና የከፈቱት የጃንሆይ ልጅ ልዕል ተናኘ ወርቅና ቡስኪ የተባለ ጣሊያን በጋራ ነበር በኋላም ተራራ ሆቴል ተብሎ መንግስት የወረሰው –ጣሊያን ከተባረረ በኋላ ሲኒማ ቤቱንና ባሩን ደግሞ የያዘው Yannis የተባለ የግሪክና የኢትዮጵያ ክልስ እንደነበር የሲኒማው ማሳያ ሞተር በኢጅነርነት የሚሰሩ የነበሩት አቶ ተካቦ የነ ዮሀንስ እና ታፈረ አባት ነበሩ ድህረ ጣሊያንስ ጎንደር ምን ትመስል እንደነበር በስሱ እንቃኝ! ብዙ መረጃወች እንደሚያመለክቱት በ 1933 ዓ/ም ወይንም  እንደ ፈረንጆቹ የጊዜ ቀመር በ1941 ዓ/ም ጦርነቱ ከተጠቃለለ በኋላ  የወጣው የጠላት ጦር ከኢትዮጵያ ከወጣ በኋላ በድምሩ 130,000  (አንድ መቶ ሠላሳ ሺህ) ጣሊያኖች ኢትዮጵያ ውስጥ  እንደነበሩ ብዙ የታሪክ መዛግብት ይጠቁማሉ። ከእነኚህ 130,000 ነጭ ጣሊያኖች ውስጥ  70,000 የጦር እስረኞችና                                    60000 ደግሞ ሲሺሊያን ነበሩ። የእንግሊዝ መንግስት ቀን ተሌት አፄ ኋይለ ሥላሴን ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ አንድም ሳይቀሩ ሙልጭ ብለው እንዲወጡ ተፅእኖ ቢፈጥሩም በንጉሡ ዘንድ የእንግሊዞች ግፊትተቀባይነት አለገኘም። የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትና በዙሪያቸው ወይንም በአካባቢያቸው በስልጣን እርከን ውስጥ የነበሩ መሳፍንቶችና አርበኞች ቢያንስ አንዳንዶቹ በተለይም የእጅ ሙያ ያላቸው ጣሊያኖች እንዲቆዩ ፍላጎታቸውን በግልፅ ማሳየት ጀመሩ። ከሁሉም በላይ የቴክኒሻኖች አስፈላጊነታቸው በጣም ሰፊ ስለነበር እነኝህ ጣሊያኖች የመጓጓዣ ተሽከርካሪዎችን፣ የህንፃ ስራወች ጆሜትሪ፣ የመኪና ጥገና በሆስፒታሎች ለማገዝ እና ብዙ ሥራዎችን ለማከናወን ያገለግላሉ በሚል እምነት ነበር ብዙወቹ በፍላጎታቸው  ኢትዮጵያ ውስጥ የቀሩት። በዚህ ምክንያት ጎንደር ውስጥም የተወሰኑ ጣሊያኖች ነበሩ። ሥራም ሳይንቁ ህዝቡን መስለውና ተመሳስለው ኑሮ ጀመሩ። ለምሳሌ ያህል ብልኮ ከቀድሞው ወወክማ YMCA ፊት ለፊት ከአቶ ደርበው ቡና ቤት ጎን ጎሚስታ  ነበር ባለቤቱ ጣሊያናዊ እርጅና ሲጫጫነው አርበኞች አደባባይን እንድ ተጠለፈ አውሮፕላን በቅጠል ብጣሽ  ቆርጦ እንደ ጭራ ይጠቀም ነበር። ወደመጨረሻው አካባቢ አቶ ሰጠኝ የተባሉ የጎንደር ተወላጅ እዚያው ይሰሩ የነበሩ በባለቤትነት የያዙት ይመስለናል። ሁላችሁም እንደምታውቁት ፒያሳወች ወደ ብልኮ መሄድ ስለሚከብደን:-) ሌላው ቢጋ የተሰኘ ጣሊያናዊ ሲትሮን Citroën የፈረንሳይ መኪና በመጠቀም ነበር ፍራፍሬና ወተት ለታላልቅ ሆቴሎችና ግሮሰሪ መደብሮች እንዲሁም  ለባለ ፀጋ ጎንደሬወች ከአባሳሙዔል እርሻ በማጓጓዝ ያከፋፍል ነበር። ጣሊያን ልክ ሲወጣ በዚይን ዘመን አባባል ጎንደርን በአገረ ገዥነት ከደርግ በኋላ ደግሞ አስትዳዳሪ ነው የሚባለው አገረ ገዥ የነበሩት የንጉሡ ልጅ አልጋ ወራሽ እንደነበሩ ይነገራል። በዚህ ጊዜ ጎንደር ምንም ዓይነት የወታደር ባጀት ስላልነበረው አልጋ ወራሽ የጎንደር ነጋዴወች ለመንግስት ብድር እንዲያበድሩ  ይጠይቁ ነበር። በዚያን ጊዜ ነበር በጊዜው የታወቁት አዲስ ዓለም የሚኖሩት የጎንደር ቱጃር መረቀኔ መሐመድ 30,000 ጠገራ ብር ወይንም ማርትሬዛ ለመንግስት ያበደሩት።  መረቀኔ መሐመድ በዚህ አሳቢነታቸውና ሀገር ወዳድነታቸው በከተማው በነበሩ ጠጅ ቤቶች ማታ ማታ መረዋ ድምጥ ያላቸው የጎንደር ሊቀ መኳሶች እንዲህ እያሉ ይገጥሙ ነበር ….የሀበሻ ወታደር የሚበላው አጥቶ ….መርቀኔ መሐመድ አበላወ ሸምቶ እየተባለላቸው ላሳቢነታቸውና ለሀገር ወዳድነታቸው በግጥም ይወደሱና ይመሰገኑና ነበር። ለሀገር መስራት ሁሌም ያስመሰግናልና። አሁንም ፒያሳወች እዚያው ፒያሳ ላይ እናጠንጥንና የአሁኑ ቋራ ሆቴል ጣሊያን እንደወጣ አቶ ጌጡ ልዋጥህ Grand Barን አድሰው ግልጋሎት መስጠት ከጀመሩ በኋላ ይህ ሆቴል በጠላት የተገነባ ስለሆነ ወደ መንግስት ይዞታ መዛወር አለበት በማለት አገረ ገዡ በንጉሡ ልጅ አልጋ ወራሽ ትእዛዝ ተወስዶ ለወንድማቸው ለልዑል መኮንን ተሰጠ። ከዚያም ልዑል መኮንን ሲያርፉ ሆቴሉ ለረዥም ጊዜ ተዘግቶ ከኖረ በኋላ ፊታውራሪ ተስፋየ አስናቀ እና አቶ ኪዳኔ በሽርክነት አድሰው እንደገና ከፈቱት።  ምንም እንኳ ጣሊያን ቤቱን ቢሰራውም ቦታው የመድሀኒ ዓለም ቤተክርስቲያን ለመሆኑ ብዙ መረጃወች አሉ። በክፍል አንድ ላይ ለመጠቆም እንደሞከርነው ጣሊያን ሲገባ የከተማዋ ነዋሪ ወደ ገጠር የሸሸው ሸሸ ሌላው ደግሞ በረሀ በመግባት ለነፃነቱ ይዋጋ ነበር። ለዚህም ነበር ከነፃነት በኋላ የመሬት ባለቤቶች የይገባኛል ክርክር የጀመሩት።  ለምሳሌ ያህል ፒያሳ ሳንወጣ አሁን ያለው አይቀር ሆቴል ልክ ጣሊያን ሲወጣ  ራስ ውብነህ ሆቴል ይባል ነበር። ባለቤቱም አርበኛው ራስ አሞራው ውብነህ ንጉሡ የሰጧቸው ነበር። ይህ በዲህ እንዳል የመሬቱ ባለቤት ግን እሙሀይ አጀቡሽ ጉበና የተባሉ የትንሽቱ አራዳ ነዋሪ ለ30 ዓመታት የርስት የይገባኛል ክስ ላይ እንደነበሩ ድፍን ጎንደር ያውቃል። እሙሀይ አጀቡሽ የደጃዝማች ካሣ መሸሻ አማት ነበሩ። ሲኒማ ቤቱን ያደሱትና ሥራ ላይ እንዲውል ያደረጉት፣ በጣም በስራቸው የተመሰገኑት የጎንደር አገረ ገዥ ጀኔራል መርዕድ መንገሻ  (see picture)ነበሩ። ግማሹ የሲኒማ ቤቱ አዳሬሽና ቡናቤቱ የተገነባበት መሬት የተወሰነው የወይዘሮ ድንቅነሽ የተባሉ መሀን ሴት እንደነበሩ ገሚሱ ደግሞ  አራጣ በማበደር የሚታወቁት የወይዘሮ ነጠረች ዕርስት እንደነበረና በኋላም ወይዘሮ ነጠረች ክርክሩን በማሸነፍ ከሲኒማቤቱ ጀርባ  ኤክስፖ ሆቴል ብለው እንደገንቡ ይታወቃል። የአፄ ፋሲል ቤተ መንግስት (see Picture)  ስለመበላሸትና ራስ አሥራተ ካሣ የጎንደር አገረ ገዥ የገጠማቸውን ችግር ተለምዶዋዊውና ፍቅራዊው ሰላምታችን ይኸን የሽቦ ገመድ አልባ   ዘመናዊ መገናኛ አሳብሮና ሰንጥቆ በያላችጉሁበት ይድረስልን እንላለን። ….በሉ እንግዲህ ወደ ፒያሳ እንውጣ ሱቁን ከተማውን አስሰን እንድንመጣ ወደ ቀደመው ጉዳያችን እንመለስንና ክፍል ሁለትን የደመደምነው የፋሲል በተመንግስት የገጠመውን ችግር እናነሳለን ብለን ነበር የተለያየነው ይሁንና አንዱን እንደ ስሚዛ ስንመዝ ሌላው ተከተለና አሁንም ስለ ጎንደርና ጣሊያን ሰለሰሯቸው ህንፃወች ሌሎች አዳዲስ የታሪካዊ መረጃወች እናንተም የምትካፈሉበት ይዘን እዚያው ፒያሳ ጀምረን ወደ ጨዋ ሰፈር ካልመሸብን ብልኮ ደርሰን ወደ ኦቶባርኮ እንዋባለን። የወራሪው የጣሊያን ፋሽስት መንግስት ጎንደርን ለምን መርጦ ከተመ የሚል ጥያቄ በኛም በእናንተም አዕምሮ አጭሯል  ብለን እናምናለን።  ብዙ መላምቶች ይኖሩ ይሆናል እኛ ያገኘነውን መረጃ እናቅምሳችሁ። በኢትዮጵያ የቀደምት የነገስታት ታሪክ ማለትም ሰለሞናዊ ነገስታት ተብለው የሚጠሩት ሁላችንም እንደምናውቀው ከየኩኑ አምላክ እስከ አፄ ሱሲኒወስ ድረስ ቋሚ ነገስታቶች የቆረቆሩት ከተማ አልነበረም።  በዘመናቸው የነገሡ ነገስታት  አንዱ በጀመረው ከተማ የመቀጠልና የማስፋት ዝንባሌ አልነበረም ዳሩግን ዘላናዊ ንግስና እንደነበራቸው ነው የሚተረከው። አፄ ፋሲለደስ (ፋሲል) አባታቸው አፄ ሱሲኒወስ የቆረቆሯትን ደንቀዝንና ቤተምንግስቱን ትተው ወደ ጎንደር  እስኪመጡ ድረስ ማለትም በ1628 ዓመተ ምህረት በፈረንጆች 1636 ማለት ነው ጎንደር በጣም ትንሽ መንደርና ብዙ የሕዝብ ቁጥር አልነበራትም። ይህን እውነታ አፄ ፋሲል አስረግጠው በማወቅና በመረዳት ከዚያም በተጨማሪ ጎንደር ዙሪያዋን በተራሮች ሰንሰለት የተከበበች ስለሆነች ከጠላት ለመመከት የሚስችል ቁልፍ ቦታ ናት ብለው እራሳቸውን በማሳመናቸው ሌላውና ዋና የወፋሲሳኔቸው ምንጭ ደግሞ  ጎንደር ሁለት ታላላቅ ወንዞችን ማለትም አንገረብንና ቀኋን የተንተራሰች በመሆኗ ከሌሎች ቦታወች ሁሉ አንቺ የተባረክሽ ነሽ እና ንግስናየ ቤተ መንግስቴ እና ግዛቴን እስከ ዐለተ ሞቴ እዝችው ከአንቺ ጋር ይሁን በማለት አፄ ፋሲል የአባታቸው አፄ ሱሲኒወስን  ቤተምንግስት ትተው ከደንቀዝ ሰሜናዊ ምዕራብ ወደ ምትገኘው ወደ ጎንደር ሰራዊታቸውን አስከትለው በመጓዝ ግዛታቸውን ያዛወሩት። ጎንደር እንደገቡም ቤተ መንግስታቸው እስኪታነፅ በቀጥታ ያረፉት ከታሪካዊው ጃንተከል ዋርካ ሥር አጅባራቸውን ተክለው እንደነበር  የታሪክ ድርሳናት ያሳያሉ። በዚህ ጊዜም ነበር አውሮፓዊያን ወደ ጎንደር መምጣት የጀመሩት። ብዙ የታሪክ ተመራማሪወች እንደፃፉት  መፃህፍት እንደፃፉት በታሪክም እንደምንሰማው ፒተር ሄይሊል የተሰኘ ጀርመናዊ ህግና ሥነ-ሃይማኖትን በፈረንሳይ ዋና መዲና በፓሪስ (ከ 1620 እስከ 1624) በመማር ትምህርቱን በማጠናቀቅ በርካታ ተመራማሪ ተማሪዎች ጋር በመሆን መጀመሪያ ወደ ግብፅ ቆይታ በማድረግላ እ.ኤ.አ በ 1629 ወደ ኢትዮጵያ በመጓዝ በሀገሪቱ ውስጥ  ተፅዕኖ ፈጣሪ አገልጋይ, አስተማሪ እና ሐኪም በመሆን ንጉስ ፋሲለደስን አግልግሏል።  በዚያን ጊዜ የነበሩ የቤተክህነት አባቶችንንና ቀሳውስትንም የግሪክና የይብራይስጥ ቋንቋን በማስተማር ይረዳ እንደነብር ታሪክ ያውሳል። አፄ ፋሲልም በሚሰራቸው ስራወች በጣም በመደሰት ማሪያማዊት የተሰኘች ሴት ልጃቸውን ለፒተር ለመዳር ውጥን ላይ እንደነበሩ የአዲስ ኪዳን መፅሐፍ ቅዱስን ወደ አማርኛ እዛብቶ ሲትርጉም ስላገኙት በአስቸኳይ ከሀገር እንዲወጣ ንጉስ ፋሲል በማዘዛቸው ከሀገር ተባረረ። ከላይ ለማሳየት እንደሞከርነው አፄ ፋሲል ጎንደርን ለከተማነት ያጩበት ሁለት ውሳኒያዊ ነጥቦች ነበሩ።  የፋሽስት ጣሊያን የጦር ኋይል ኢትዮጵያን ከወረረ በኋላ ጎንደር ከተማ ላይ ያተኮረበት ዋናው ምክንያቱ ሁለቱ ወንዞች ማለትም የአንገረብና የቀኋ እንደነበሩና ሌላው ደግሞ የጎንደር አካባቢው የሰባ መሬትን በመስኖ  እየታገዘ መለስተኛ እርሻወችን ለመመስረት እቅድ እንደነበራቸው እኛ ፒያሳወች ቆፍረንና ፈልሰን ያገኘናቸው ታሪካዊ መረጃወች አረጋግጠውለናል። በቅምሻ ቁጥር አንድ ጣሊያን ጎንደር ከተማ 352 ህንፃወችን መገንባቱን እናስታውሳለን።  እነኝህ በመቶ የሚቆጠሩ ህንፃወች ከመገንባታቸው በፊት የከተማዋን ፕላን ያወጣው ገራርዶ በዕሲዮ Gherardo Bosio (ፎቶውን የመልከቱ)  የተሰኘ ኢንጂነር ነበር።  Gherardo በ1918 ዓመተ ምህረት ወይንም በፈረንጆች በ1926 በሮማን ኢንጂነሪንግ በዲግሪ የተመረቀ ሲሆን ከዚያም በ1923 ዓመተ ምህረት ወይንም በፈረንጆች በ1931 በፍሎራንስ ዩኒቨርሲቲ የህንፃ ትምህርት ቤት ተመርቆ ኢትዮጵያ ጎንደርና ደሴን ከዚያም ደግሞ የአልባኒያን ዋና ከተማ ቲሪና ማስተር ፕላን Masterplan of Tirana, Albania በ1939 በፈረንጅ ምስራቱን ታሪክ ያስተምረናል። ገራርዶ የጎንደርን ማስተር ፕላን ሲሰራ  የተሰጠው ትዕዛዝ የሚሰሩ ቤቶች ሁሉ አንገረብንና ጣና ሀይቅን እንዲያሳዪ ሆነው እንዲገነቡ ነበር የተሰጠው የስራ ሀላፊነት። በዚህም ምክንያት ጎንደር ጨዋ ሰፈር 2020 ጫማ ከባህር ወለል በላይ በመሆኗና አንገርብ ወንዝን በደንብ ስለምታሳይ ታቅዶ በጠቅላላው 35 ህንፃወች ሲገነቡ ከነዚህም ውስጥ  ሰባት ቪላዎች እና 28 ህንጻዎች ተገንብተዋል። ሌላው ጨዋ ሰፈር ውስጥ ሁለት ባንኮችን ባንካ ዲ-ኢታሊያና Banca d’Italia እና ባንኮ ዲ-ሮማ Banco di Roma.  አንደኛው አሁንም በባንክነት እያገለገለ የሚገኘው  ዋና ባንክ በመባል የሚታወቀው ሲሆን ሁለተኛው በአሁኑ ሰዓት ከግልጋሎት ውጭ ሲሆን ለረጅም ጊዜ በእስር ቤትነት 1ኛ ፖሊስ ጣቢያ የነበረው ነው። ጨዋ ሰፈር ይኖሩ የነበሩ ጣሊያኖች በእረፍት ጊዚያቸውን የሚያሳልፉት አንገረብ በመዋኘት እንደነበርም ይነገራል ለዚያም ነበር አንገረብ ጥሊያን መዋኛ በመባል ይጠራ የነበረው። አሊቤርጎ ቻው ወይንም (እቴጌ መነን///ተራራ ሆቴል) እዚህ ፕላኑ ላይ እንደሚታየው መዋኛ፣ ቡና ቤት፣ የመሬት ቴንስ እንዱም ብዛት ያላቸው መኝታ ቤቶችን ያካተተ ትልቅ ሆቴል ሲሆን የታለመለት ለፋሲል ቤተ መንግስት እንዲቀርብና አንገረብንና ጣናን እንዲያሳይ ሆኖ ነበር የተገነባው። የታሪክ መረጃወቻችን እንደገለፁት  በግንባታው ረዥም ጎዜ ወስዶ ነበር። አሊቤርጎ ቻው ግንባታ በነበረበት ወቅት ሁለቱ ትናንሽ ሊቶሮዮ እና ቺንጎ Littorio and Cigno የተሰኙ ሆቴሎች  እያንዳንዳቸው 7 የመኝታ ክፍሎች የነበሯቸው እንደነበሩ ታሪክ ያወሳል።  ሁለት ምግብ ቤቶች Fior del Tanaና Trattoria Romagnola የተባሉ ጣሊያኖችን ግልጋሎት ይሰጡ ነበር። ቸር ይግጠመን Gondar Piasssa Filed in: Amharic የኢትዮጵያ ከተሞች ጎንደር
1,655
የጎንደር ከተማ ታሪክ ጎንደር ከ1628 ዓ ም ጀምሮ ለ200 ዓመታት የአፄወች መናገሻ በመሆኗ የምትታወቅ የዓለም ታዋቂ የታሪክ ተመራማሪወችን የምትስብ ውብ ከተማ ናት።
3337
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%A8%E1%88%AD
ሐረር
ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በምድር መጋጠሚያ ውቅር ላይ ናት። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት። አርተር ራምቦ . ዋግነር፣ ዘ ዲክሽነሪ ኦፍ ኢትዮጵያን ባዮግራፊ፣ ገጽ 1፣ ቮልዩም 1፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ። 27 መድሃኒያለምና ሙስሊሟ ሀረር እኛ እርስበእርስ ስንናከስ ወይናደጋማዋ ሐረር እርስ በእርሱ ከሚበላላው ጅብ ጋር ሳይቀር ተግባብቶ የሚኖርባት ከተማ ናት፡፡ ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት ኣው-ባዲር፣ አው-ባድር፣ አባዲር፦ (ዑመር አርሪዳ) (በግምት ወደ ፲፫ ኛው ክ/ዘ)፦ በ ፲፫ ኛው ክ/ዘመን ውስጥ የተፃፈውና ስለ ሐረር ጥንታዊ አፈታሪካዊ ታሪክ የሚዘክረው 'ፋዝ መዲናት ሐረር' የተባለው ያልታተመ መጽሐፍ እንደሚገልጸው አባድር (ዑመር አርሪዳ) እጅግ ከተከበሩት የሐረር ሼኽዎች ውስጥ አንዱና ዋንኛው ናቸው። በዚሁ መጽሓፍ አገላለጽ መሠረት፡ አባድር ከሌሎች በርካታ ሼኾች ጋር በመሆን ከሂጃዝ በ፮፻፩፪ ሂጅሪያ (1216 እ.ኤ.አ) ተነስተው ሐረር ከገቡ በኋላ በአካባቢው የጎሣ እና ኃይማኖት መሪዎች ተመርጠው ዒማም ሆኑ። የሀረር ህዝብ ታሪክ ፣ ባህል እና ማንነት ከሀረር ከተማ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው፡፡ ሀረሪዎች በረዥም ዘመን የስልጣኔ ታሪካቸው ያፈሯቸው ተንቀሳቃሽ እና የማይንቀሳቀሱ እንዲሁም የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ በርካታ ቁሳዊ እና መንፈሳዊ ቅርሶች ባለቤት ናቸው፡፡ ከእነዚህ ቅርሶች መካከልም የከተማዋ ልዩ መለያ ምልክት ከመሆንም አልፎ እ.ኤ.አ በ2006 በአለም ቅርስነት የተመዘገበው የጀጎል ግንብ በቀዳሚነት ይጠቀሳል፡፡በግንቡ ውስጥም ከ82 በላይ መስኪዶች እና በርከት ያሉ የሀረሪ ባህላዊ ቤቶች ይገኛሉ፡፡ ሀረር ከፍተኛ የስልጣኔ እድገት ደረጃ ላይ በደረሰችበት በ16ኛው ክፍለ ዘመንም በምስራቅ አፍሪካ የእስልምና ሀይማኖት ትምህርት እና የንግድ ማዕከል ሆናም አገልግላለች፡፡ ይህም የበርካታ ታሪካዊ እና ባህላዊ ቅርሶች ባለቤት እንድትሆን አድርጓታል፡፡ የጀጎል ግንብ የሀረሪ ህዝብ የኪነ ህንፃ ችሎታውን የሚያስመሰክር የታሪክ እና የጥበብ መዘክር ነው፡፡ ይህ ግንብ በ16ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ በአሚር ኑርአማካኝነት እንደተገነባም ይነገራል፡፡ሐረር እንኳን ዛሬ ቀን ዘምኖ ትናንትናም ቢሆን ስንቱ ባህር አቋርጦ የከተመባት፤ ስንቱ ቅጥሯ ገብቶ ለትውልድ የተረፈ ትዝታ ያስቀመጠባት የውበትና የጥበብ መዲና ናት፡፡ የኢትዮጵያ ኢስላማዊ ኪነ ህንጻና ባህል ማንምም ሳይመስል፤ ሃይማኖታዊ መሰረቱን ሳይጥል የነገሰባት መዲና፤ ያው ጀጉልን መዞር ነው፡፡ በየቦታው መቆም፡፡ በየቦታው ማየት….በየቦታው መደምም…ጀጉልን ገብተው ይኖሯታል እንጂ አይጽፏትም፡፡ ጀጉልን ውስጥ ለውስጥ ከጀመርናት መቆሚያ የለውምና ከጊዜ እየተሻማን በበራፍ በበራፍ እንለፍ ሀረር ከቅርስነት ባሻገር እ.ኤ.አ በ2003/4 በሰላም ፣ በመቻቻል ፣ በመፈቃቀር እና በልማት ከተማነት አለም አቀፍ ሽልማት እና እውቅናን አግኝታለች፡፡ ይህም የተለያየ እምነት ፣ ባህል እና ቋንቋ ያላቸው ህዝቦች ለዘመናት በሰላም እና በፍቅር የኖሩባት እና ዛሬም የሚኖሩባት ከተማ በመሆኗ የተቀዳጀችው ክብር እና እውቅና ነው፡፡ ሀረር ዩኔስኮ ዕውቅናን የቸራት በዓለም ቅርስ ብቻ አይደለም፡፡ ከኪነ ህንጻዎቿ ልቀት ባለፈ ህያው ሆኖ ዛሬም እየኖረ ባለው ሰዋዊ እሴት ምርጥ ነሽ ብሏታል፡፡ ፈረስ መጋላ ይሉታል ሀረሮች ከፊት ለፊቱ የአሚር አብዱላሂ አደራሽ አለ፡፡ ሀረር መድኃኒዓለም በር ላይ፡፡ ጀጉል በሀገራችን በርካታ መስጂዶች የሚገኙባት ከተማ ናት፡፡ በግንብ የተከበበው ቅጥሯ ውስጥ የሚገኘው የመድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን ከተማዋ ዩኔስኮ የተባለውን ዓለም አቀፋዊ ትኩረት ስባ የመቻቻልና የሰላም ተምሳሌት የተባለ እውቅና እንድትቀበል አድርጓታል፡፡ በረዣዥም የመስጂድ ሚናራዎች የታጀበው የሀረር መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን በ27 በድምቀት ይነግሳል፡፡ የጀጉል መንገዶች ከጁምአ ዕለት ድምቀት በተጨማሪ በተለየ 27 ነጠላ ለባሾች ከየአሉበት ወደ ቅጥሯ የሚገቡበት ሌላ ትዕይንት ያስተናግዳሉ፡፡ ምዕተ ዓመት የተሻገረው ይህ ቤተ ክርስቲያን ንጉሰ ነገስቱ አጼ ምኒሊክ ኢትዮጵያን በሚመሩበት ራስ መኮንን የሀረርጌ ገዢ በነበሩበት ዘመን የታነጸ ነው፡፡ ያሰሩት ራስ መኮንን ናቸው፡፡ ክቧ ቤተክርስቲያን ውብ ናት፡፡ ዛፎቿ ጥቂት ናቸው ነገር ግን ከግቢዋ ስፋት አኳያ ጥሩ አድርገው አጅበዋታል፡፡ ዛሬ ከሁሉም አቅጣጫ ሰው ወደ ጀጉል እያመራ ነው፡፡ ሐረር ወይም ዱክ በር ከሚባለው በሗላ በተሽከርካሪ ማለፍ አይቻልም፡፡ ይሄ አጋጣሚ ሌላ ትዕይንት ፈጥሯል፡፡ ነጠላ ያጣፉ ጧፍ የያዙናና ሂጃብ የለበሱ መንገደኞች በጋራ እየተሳሳቁ መንገዱን ሞልተውታል፡፡ እጣንና ጧፍ የዘረጉ ነዋየ ቅድሳት የሚሸጡ መንገዱን ዳርና ዳር ይዘውታል፡፡ የኔ ቢጤዎች ስለ መድሐኒያለም እያሉ ይለምናሉ፡፡ መላው የሐረር ህዝብ አቦ እንወድሃለን! ሀገርን ለማጥፋት ለመበታተን ቀን ከሌት የሚተጋ መንግስት መሳይ ጊዜ አንግሶት እየገዛን ቢሆንም አንተም እንደኛው በቁምም በስጋም እየሞትክ ቢሆንም አብሽሩ እኛ አንድ ሆነን ሽ የሆንን ኢትዮጵያውያንነን! የመጣብንን ሰይጣናዊ የጥፋት ውሃ ከአምላክ ጋር አንድ ከሆን እናከሽፈዋለን!!! "ኢትዮጵያ" ማለት መንፈስ ነው፣ እሱም "አንድነት" ማለት ነው፡፡ ኢትዮጵያ የፍቅር ሀገር የመቻቻል ምድር ለዘላለም ትንሩልን!!!! መጠቆሚያዎች የሀረር ግንብ በአለም ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ እንደገባ ሐረር
779
ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በምድር መጋጠሚያ ውቅር ላይ ናት። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር።
3340
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A6%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AA%E1%8B%AB
ኦስትሪያ
ኦስትሪያ (ጀርመንኛ፦ Österreich /ኦስተራይኽ/) የአውሮጳ አገር ነው። ስም ከ«ኦስትሪያ» በቀር የአገሩ ስያሜ በአማርኛ ደግሞ ኦትሪሽ እና ነምሳ ተብሎዋል። «ኦስትሪያ» የእንግሊዝኛ አጠራር የሚያሕል ሲሆን ከሮማይስጥ /አውስትሪያ/ የሚመጣ ነው። «ኦትሪሽ» የፈረንሳይኛ አጠራር ያንጸባርቃል፣ እሱም ደግሞ ከኗሪው ስም «ኦስተራይኽ» የመጣ ነው። የ«ኦስተራይኽ» ትርጓሜ በጀርመንኛ ማለት «ምሥራቃዊ ግዛት» ነው። ይህም የአገሩ ስም ከ988 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል። «ነምሳ» የሚለው ስያሜ ከአረብኛ «አን-ንምሳ» የደረሰ ሲሆን ይህም በድሮ ቱርክኛ «ነምጸ» በኩል ከስላቪክ ቋንቋዎች «ነምሲ» የተነሣ ነው። በስላቪክ ቋንቋዎች ግን፣ «ነምሲ» ማለት «ጀርመናዊ» ነው። የኦቶማን ቱርኮች የጠቀሙት ለጎረቤታቸው ጀርመናዊ መንግሥት ለኦስትሪያ-ሀንጋሪ ነበር። ከዚህ በላይ በመጀመርያ በስላቪክ ቋንቋዎች «ነምሲ» ማለት «ድዳ» ሲሆን በጊዜ ላይ «ስላቭኛ የማይናገር» ለማለት ስለ ሆነ የጀርመናውያን መጠሪያ ሆኖ ነበር። ኦስትሪያ
105
ኦስትሪያ (ጀርመንኛ፦ Österreich /ኦስተራይኽ/) የአውሮጳ አገር ነው። ስም ከ«ኦስትሪያ» በቀር የአገሩ ስያሜ በአማርኛ ደግሞ ኦትሪሽ እና ነምሳ ተብሎዋል። «ኦስትሪያ» የእንግሊዝኛ አጠራር የሚያሕል ሲሆን ከሮማይስጥ /አውስትሪያ/ የሚመጣ ነው። «ኦትሪሽ» የፈረንሳይኛ አጠራር ያንጸባርቃል፣ እሱም ደግሞ ከኗሪው ስም «ኦስተራይኽ» የመጣ ነው። የ«ኦስተራይኽ» ትርጓሜ በጀርመንኛ ማለት «ምሥራቃዊ ግዛት» ነው። ይህም የአገሩ ስም ከ988 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።
3357
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B8%E1%8A%AA%E1%8B%AB
ቸኪያ
የቸክ ሪፐብሊክ (ወይም በአጭሩ ቸኪያ) በመሀከላዊ የአውሮፓ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት። ቸክ 78,871 ስኩዌር ኪሎሜትር የሚያክል ኮረብታማ ሀገር ስትሆን፣ የወቅያኖስ ወይም የምድር አየር ፀባይ አይነት አላት። ፕራጉ ዋና ከተማዋ ሲሆን ብርኖ እና ኦስትሮቫ ታላላቅ ከተሞቿ ናቸው። በሚያዝያ 8 ቀን፣ 2008 ዓም የ«ቼክ ረፑብሊክ» አጭር ስም በይፋ «ቸኪያ» ሆነ። ቸክ የ200 አመት ታሪክ ያላት ሀገር ስትሆን እስከ 1806 ዓም በቅዱስ ሮማ ግዛትና እስከ 1918 ዓም በሃብስበርግ ስርወ መንግስት ትመራ ነበር። ከዛም በኋላ ቼክእስሎቫኪያ መመስረትን ይከተላል። በሁለተኛው የአለም ጦርነት የቼክ መሬት በጀርመን ቁጥጥር ስር ስትውል በ1948 ዓም ደግሞ ቼክ የሶቬትን ክልል ተቀላቀለች። በ1989 ዓም በተረገው የቬልቬት አብዮት የኮሚኒስት አገዛዝ እንዲያበቃ ሲያደርግ በጥር 1 1993 ዓም የቸክስሎቫክያ ግዛት ለሁለት ተከፈለች፣ ቼክና ስሎቫክያ እንደ አንድ ሀገር መሆን ጀመሩ። ቼክ ያደገች ሀገር ናት። ቼክ በአውሮፓ አህጉር አለች የተባለች የኢአማኝ ሀገር ናት። በፒው ምርምር ጥናት መሰረት ከ60% በላይ የሚሆኑ የቸክ ህዝቦች ኢ-አማኝ እንደሆኑ አረጋግጧል። ይህም በአንፃሩ ከአውሮፓ ሀገራት እጅግ ይበልጥ ናቸው። ቸካውያን የሊበርታሪያን አስተሳሰብ አላቸው። ማለትም ጣልቃ ገብነትና የሀያላን ተፅዕኖዎችን የምትቃወም፣ እኩልነት የምትሻ ሀገር ነት። ቸካውያን ልክ እንደ ስካንዲኒቭያን ሀገራት ሁሉ፣ የሀይማኖት ህልውና መኖርን የሚቃወሙና የግለሰብ ነፃነትን፣ የግብረሰዶም መብት፣ ውርጃ፣ ሴተኛ አዳሪነት፣ ወሲባዊ ነፃነትን በሚደግፉ ናቸው። ዋናው የሚለያዩበት ነገር ቸክ ሪፐብሊክ ውስጥ የሰይጣን እምነት ስለሌላት ነው። ይህም በተለየ ሁኔታ ቸክ ሴኪውላር ሀገር ናት። ነገር ግን የምዕራብያውያን አሰተሳቦችና ርዕዮተ ዓለም አስፈላጊ ነው ብላ የተቀላቀለች ፀረ-ኮሚኒስት ሀገር ናት። በአሁኑ ሰአትም በሩሶ-ዩክሬን ጦርነት አማካኝነት ለምዕራብያውያን ወግና ሩሲያን የምትፋለም ሀገር ናት።
221
የቸክ ሪፐብሊክ (ወይም በአጭሩ ቸኪያ) በመሀከላዊ የአውሮፓ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት። ቸክ 78,871 ስኩዌር ኪሎሜትር የሚያክል ኮረብታማ ሀገር ስትሆን፣ የወቅያኖስ ወይም የምድር አየር ፀባይ አይነት አላት። ፕራጉ ዋና ከተማዋ ሲሆን ብርኖ እና ኦስትሮቫ ታላላቅ ከተሞቿ ናቸው። በሚያዝያ 8 ቀን፣ 2008 ዓም የ«ቼክ ረፑብሊክ» አጭር ስም በይፋ «ቸኪያ» ሆነ። ቸክ የ200 አመት ታሪክ ያላት ሀገር ስትሆን እስከ 1806 ዓም በቅዱስ ሮማ ግዛትና እስከ 1918 ዓም በሃብስበርግ ስርወ መንግስት ትመራ ነበር። ከዛም በኋላ ቼክእስሎቫኪያ መመስረትን ይከተላል። በሁለተኛው የአለም ጦርነት የቼክ መሬት በጀርመን ቁጥጥር ስር ስትውል በ1948 ዓም ደግሞ ቼክ የሶቬትን ክልል ተቀላቀለች። በ1989 ዓም በተረገው የቬልቬት አብዮት የኮሚኒስት አገዛዝ እንዲያበቃ ሲያደርግ በጥር 1 1993 ዓም የቸክስሎቫክያ ግዛት ለሁለት ተከፈለች፣ ቼክና ስሎቫክያ እንደ አንድ ሀገር መሆን ጀመሩ።
3358
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%88%98%E1%8A%95
ጀርመን
ጀርመን ወይንም በይፋ ስሙ የጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ በመካከለኛ አውሮፓ የሚገኝ ታሪካዊ አገር ነው። አገሩ 16 ክልሎች ሲኖሩት ዋናና ትልቁ ከተማውም በርሊን ነው። በ100 ዓም በፊት እነኚህ ጎሳዎች "ጀርመኒያ" የተባለች ትንሽዬ ግዛት እንዳቋቋሙ በታሪክ ይገለፃል። ጀርመን መካከለኛውን የአውሮፓ ክፍል ይዛ እንደ ሀገር መቋቋም የጀመረችው በቅዱስ ሮማን ግዛት በ10ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ይህ ግዛት የጀረመን "የመጀመሪያው ራይክ" ተብሎ ይጠራል። ይህ ግዛት ከፍራንኮች (ፈረንሳይ) ጋር ተደጋጋሚ ጦርነት ውስጥ በመግባት የቅዱስ ሮማን ግዛት በናፖሊያ ጦርነት በ1806 ዓም ሊፈርስ ችሏል። ከዛም በኋላ የጀርመን ኮንፌድሬሽን ጥቂት ግዛቶችን በመያዝ መቋቋም ጀመረ። በመካከለኛው ዘመን በሀይማኖት አስተምሮት ችግር ሳቢያ የፕሮቴስታንት እምነት ከካቶሊክ ተገንጥሎ መውጣት ጀመረ። በኢንላይትመንት ጊዜ፣ ጀርመኖች አዳዲስ ሀሳቦችን ማፍለቅ ጀመሩ፣ የካቶሊክ መንግስትን ለመገርሰስ ሲባል የኢሉሚናቲ ማህበር በ1776 ዓም ተመሰረተ። ይህም ማህበር በዚሁ ስራ ቢሳካለትም አላማው ደግሞም የአለምን ሀኔታ ለመቆጣጠር፣ የሀይማኖትን ህልውና ለማጠልሸት እና የኒው ወርልድ ኦርደር አምባገነናዊ የአለም መንግስት ለመመስረት ነበረ። በ1871 ዓም የጀርመን ግዛት ተቋቋመ። ይህም "ሁለተኛው ራይክ" ተብሎ ይጠራል። ይህ ግዛት ጀርመንን ቀኝ እንድትገዛ እና ጀርመናዊ/ኖርዲካዊ የወደቁት መልዐክት ለማስፋፋት ነበረ የታሰበው። ምስራቃዊ የአውሮፓ ግዛቷ ፕሩዥያ ኢምፓየር ይባላል። በአንደኛው የአለም ጦርነት በኋላ የጀርመን ግዛት ከኦስትሮ ሀንጋሪ፣ ከኦቶማን ኢምፓየርና ከቡልጋሪያ ጋር በመግጠም፣ በአላይድ ፓወር ተሸነፈች። ከ1918 እስከ 1919 ዓም በተደረገው አብዮት የጀረመን የዘውዳዊ ግዛት ወደ ፌድራላዊ ዌማር ሪፐብሊክ ከ1918 እስከ 1933 ዓም ስትመራ ነበር። ጀርመን ቀደም ሲል በአንደኛው የዓለም ጦርነት በገጠማት የድንበር መጥበብ ምክንያት ሰይጣናዊው አምባገነናዊው የናዚ መንግስት በአዶልፍ ሂትለር ተጀመረ። ይህም ጊዜ "ሶስተኛው ራይክ" ተብሎ ይጠራል። ናዚ ጀርመን፣ ፋሺስት ኢጣሊያ እና የጃፓን ስርወ መንግስት የአንድዮሽ አምባገነናዊ የአለም መንግስት መመስረት ፍላጎት ቢኖራቸው ነገር ግን የነሱ ተቃራኒ የሆኑት አላይድ ፓወሮች አንድ ላይ ተቀናጅተው ይህንን ስርአት ለመመስረት ያቀረቡትን ጥያቄ ስለተቃወሙት ነበር ወደ ጦርነት የገቡት። ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ሽንፈት፣ የጀርመን የጣሊያንና የጃፓን መንግስት ወደ ሊብራል ዴሞክራሲ ተለወጠ። ጀርመን ከ 1958 ጀምሮ የአውሮፓ ህብረት አባል ነው ፣ እና ከተቀረው የምእራብ ጂኦግራፊያዊ ጎን ለጎን ፈጠራን ቀጥሏል። በሴፕቴምበር 1973 ምዕራብ ጀርመን የተባበሩት መንግስታት አባል ሆኑ። እ.ኤ.አ. በ 1991 የሶቪየት ኅብረት ውድቀትን ተከትሎ ፣ ጀርመን እንደገና ከተገናኘች በኋላ በአውሮፓ ህብረት እና በአውሮፓ አህጉር ውስጥ በጣም የበለፀገች ሀገር ሆናለች። ባህልና ጠቅላላ መረጃ ጀርመን አንድ ይፋዊ ቋንቋ ብቻ አለው እርሱም ጀርመንኛ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ብዙ ልዩ ልዩ የጀርመንኛ ቀበሌኞች በአገሩ ይገኛሉ። ለአንዳንድ ሰዎች ጀርመን «የገጣሚዎችና የአሳቢዎች አገር» በመባል ታውቋል። በዓመታት ላይ በሥነ ጽሑፍ፣ በሥነ ጥበብ፣ በፍልስፍና፣ በሙዚቃ፣ በሲኒማ፣ እና በሳይንስ ዘርፎች በርካታ አስተዋጽኦች በማቅረባቸው ጀርመናውያን በዓለም ዝነኛነት አገኝተዋል፤ እንዲሁም መኪና የሚባለውን ፈጠራ በማስለማት ፈር ቀዳጅ ሆኑ። ጀርመን ደግም ስለ ቋሊማና ቢራዎች ልዩነት ብዛት የገነነ ሆኗል። እግር ኳስ በጀርመን ከሁሉ የተወደደው እስፖርት ነው። የራይን ወንዝ አቅራቢያ በጥንት ከሁሉ በፊት የተሰፈረው ሲሆን እዚያ አንዳንድ ጥንታዊ የሮሜ መንግሥት ድልድይ፣ አምባ፣ ወይም ፍርስራሽ ሊታይ ይችላል። የጀርመን ሕዝብ በብዛት ክርስቲያኖች ናቸው፤ በስደትም ወደ አገራቸው ለደረሱት ሰዎች በጠቅላላው ሰላምታ ሰጪዎች ናቸው። የበርሊን ግድግዳ በፈረሰበትና «የቅዝቃዛ ጦርነት» በጨረሰበት ወቅት የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ ተከሠተ። በዚያ ሰዓት የቀድሞ አገራት ምሥራቅ ጀርመንና ምዕራብ ጀርመን አብረው የአሁኑን ጀርመን መንግሥት ፈጠሩ። ብዙ የጀርመን ሰዎች በዓለም ዙሪያ ስመ ጥሩ ናቸው። ይህም ደራሲዎች ያኮብ ግሪምና ወንድሙ ቭልሄልም ግሪም፣ ባለቅኔው ዮሐን ቩልፍጋንግ ቮን ጌጠ፣ የፕሮቴስታንት ንቅናቄ መሪ ማርቲን ሉጠር፣ ፈላስፋዎች ካንት፣ ኒሺና ሄገል፣ ሳይንቲስቱ አልቤርት አይንስታይን፣ ፈጠራ አፍላቂዎች ዳይምለር፣ ዲዝልና ካርል ቤንዝ፣ የሙዚቃ ቃኚዎች ዮሐን ሴባስትያን ባክ፣ ሉድቪግ ቫን ቤትሆቨን፣ ብራምዝ፣ ስትራውስ፣ ቫግነርና ብዙ ሌሎች ይከትታል። እጅግ ቁም ነገር የሆነ ጠቃሚ ፈጠራ ማሳተሚያ፤ ዮሐንስ ጉተንቤርግ በሚባል ሰው በ1431 ዓ.ም. ተጀመረ። ስለዚህ ተጓዦች ከውጭ አገር ሲመልሱ በአውሮፓ ያለው ሰው ሁሉ እርግጡን በቶሎ ያውቀው ነበር። አሁን ጀርመን «ዶይቸ ቨለ» በሚባል ራዲዮን ጣቢያ ላይ ዜና በእንግሊዝኛ ያሠራጫል። የጀርመን ሕዝብ ባማካኝ ከአውሮፓ ሁሉ ቴሌቪዥንን የሚወድዱ ሲሆኑ ፺ ከመቶ ሰዎች ወይም ሳተላይት ወይም ገመድ ቴሌቪዥን አላቸው።
550
ጀርመን ወይንም በይፋ ስሙ የጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ በመካከለኛ አውሮፓ የሚገኝ ታሪካዊ አገር ነው። አገሩ 16 ክልሎች ሲኖሩት ዋናና ትልቁ ከተማውም በርሊን ነው። በ100 ዓም በፊት እነኚህ ጎሳዎች "ጀርመኒያ" የተባለች ትንሽዬ ግዛት እንዳቋቋሙ በታሪክ ይገለፃል። ጀርመን መካከለኛውን የአውሮፓ ክፍል ይዛ እንደ ሀገር መቋቋም የጀመረችው በቅዱስ ሮማን ግዛት በ10ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ይህ ግዛት የጀረመን "የመጀመሪያው ራይክ" ተብሎ ይጠራል። ይህ ግዛት ከፍራንኮች (ፈረንሳይ) ጋር ተደጋጋሚ ጦርነት ውስጥ በመግባት የቅዱስ ሮማን ግዛት በናፖሊያ ጦርነት በ1806 ዓም ሊፈርስ ችሏል። ከዛም በኋላ የጀርመን ኮንፌድሬሽን ጥቂት ግዛቶችን በመያዝ መቋቋም ጀመረ። በመካከለኛው ዘመን በሀይማኖት አስተምሮት ችግር ሳቢያ የፕሮቴስታንት እምነት ከካቶሊክ ተገንጥሎ መውጣት ጀመረ። በኢንላይትመንት ጊዜ፣ ጀርመኖች አዳዲስ ሀሳቦችን ማፍለቅ ጀመሩ፣ የካቶሊክ መንግስትን ለመገርሰስ ሲባል የኢሉሚናቲ ማህበር በ1776 ዓም ተመሰረተ። ይህም ማህበር በዚሁ ስራ ቢሳካለትም አላማው ደግሞም የአለምን ሀኔታ ለመቆጣጠር፣ የሀይማኖትን ህልውና ለማጠልሸት እና የኒው ወርልድ ኦርደር አምባገነናዊ የአለም መንግስት ለመመስረት ነበረ።
3359
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%88%AA
ሀንጋሪ
ሃንጋሪ (ሀንጋሪኛ፡ ማጋሮርስዛግ [ˈmɒɟɒrorsaːɡ] (ያዳምጡ)) በመካከለኛው አውሮፓ ውስጥ ወደብ የሌላት ሀገር ናት። 93,030 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (35,920 ካሬ ማይል) የሚሸፍነው የካርፓቲያን ተፋሰስ በሰሜን ከስሎቫኪያ ፣ በሰሜን ምስራቅ ዩክሬን ፣ በምስራቅ እና በደቡብ ምስራቅ ሮማኒያ ፣ በደቡብ በኩል ሰርቢያ ፣ በደቡብ ምዕራብ ክሮኤሺያ እና ስሎቬኒያ እና ኦስትሪያ ይዋሰናል። ምዕራባዊው. ሃንጋሪ 9.7 ሚሊዮን ህዝብ አላት፣ ባብዛኛው የሃንጋሪ ብሄረሰብ እና ጉልህ የሆነ የሮማኒ ብሄረሰብ። የሃንጋሪ፣ ይፋዊ ቋንቋ፣ በአለም ላይ በስፋት የሚነገር የኡራሊክ ቋንቋ እና በአውሮፓ ውስጥ በስፋት ከሚነገሩት ኢንዶ-አውሮፓዊ ያልሆኑ ጥቂት ቋንቋዎች መካከል ነው። ቡዳፔስት የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት; ሌሎች ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ደብረሴንን፣ ሰዜገድን፣ ሚስኮልክን፣ ፔክስን፣ እና ጋይርን ያካትታሉ። ሃንጋሪ የሶቭየት ህብረት የሳተላይት ግዛት ሆነች፣ ይህም የሃንጋሪ ህዝቦች ሪፐብሊክ መመስረትን አስከትሏል። የከሸፈውን የ1956 አብዮት ተከትሎ፣ ሃንጋሪ በንፅፅር ነፃ የሆነች፣ አሁንም የተጨቆነች ቢሆንም፣ የምስራቅ ብሎክ አባል ሆነች። የሃንጋሪ ከኦስትሪያ ጋር የነበራትን የድንበር አጥር መነጠቅ የምስራቁን ብሎክ እና በመቀጠል የሶቪየት ህብረት ውድቀትን አፋጠነ። እ.ኤ.አ. ጥቅምት 23 ቀን 1989 ሃንጋሪ እንደገና ዴሞክራሲያዊ የፓርላማ ሪፐብሊክ ሆነች። ሃንጋሪ በ2004 የአውሮፓ ህብረትን የተቀላቀለች ሲሆን ከ2007 ጀምሮ የሼንገን አካባቢ አካል ሆና ቆይታለች። HDI ከከፍተኛ ወደ ዝቅተኛ (2017) 1 መካከለኛው ሃንጋሪ 0.922 2 ምዕራባዊ ትራንስዳኑቢያ 0.857 3ደቡብ ታላቁ ሜዳ 0.8414ማዕከላዊ ትራንስዳኑቢያ0.8395ደቡብ ትራንስዳኑቢያ0.8296ሰሜን ታላቁ ሜዳ 0.8227ሰሜን ሃንጋሪ0.811 ሃንጋሪ በአብዛኛው በባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖዋ ምክንያት በአለም አቀፍ ጉዳዮች መካከለኛ ሀይል ነች። ከፍተኛ ገቢ ያለው ኢኮኖሚ በጣም ከፍተኛ የሰው ልማት መረጃ ጠቋሚ 46ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፣ ዜጎች ሁለንተናዊ የጤና እንክብካቤ እና ከትምህርት ነፃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የሚያገኙበት። ሃንጋሪ ለሥነ ጥበብ፣ ለሙዚቃ፣ ለሥነ ጽሑፍ፣ ለስፖርት፣ ለሳይንስ እና ለቴክኖሎጂ ከፍተኛ አስተዋጾ ያበረከተ የረዥም ጊዜ ታሪክ አላት። በ 24.5 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ ቱሪስቶች በ 2019 በአውሮፓ ውስጥ ታዋቂ የቱሪስት መዳረሻ ነው ። የአውሮፓ ምክር ቤት ፣ ኔቶ ፣ የተባበሩት መንግስታት ፣ የዓለም ጤና ድርጅት ፣ የዓለም ንግድ ድርጅት ፣ የዓለም ባንክ ፣ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንትን ጨምሮ የበርካታ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ነው ። ባንክ፣ የእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ እና የቪሴግራድ ቡድን። ሃንጋሪ ወደብ አልባ ሀገር ነች። ጂኦግራፊዋ በባህላዊ መንገድ የሚገለፀው በሁለቱ ዋና ዋና የውሃ መንገዶች ማለትም በዳኑቤ እና በቲዛ ወንዞች ነው። የተለመደው የሶስትዮሽ ክፍል - ዱንያንትል ("ከዳኑብ ባሻገር"፣ ትራንስዳኑቢያ)፣ ቲዛንቱል ("ከቲሳ ባሻገር") እና ዱና-ቲሳ ክሼ ("በዳኑቤ እና ቲሳ መካከል") - የዚህ ነጸብራቅ ነው። የዳንዩብ ወንዝ ከሰሜን እስከ ደቡብ በዘመናዊው ሃንጋሪ መሃል ይፈስሳል እና አገሪቷ በሙሉ በተፋሰሱ ውስጥ ይገኛል። ከአገሪቱ መሀል ወደ ኦስትሪያ የሚዘረጋው ትራንስዳኑቢያ በዝቅተኛ ተራራዎች የተለያየ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ያለው በዋነኛነት ደጋማ አካባቢ ነው። ከእነዚህም መካከል በጣም ምሥራቃዊ የአልፕስ ተራሮች፣ በሀገሪቱ ምዕራባዊ ክፍል የሚገኘው አልፖካልጃ፣ በመካከለኛው ትራንስዳኑቢያ የሚገኘው ትራንዳኑቢያን ተራሮች፣ እና በደቡብ የሚገኙት የሜሴክ ተራሮች እና የቪላኒ ተራሮች ናቸው። የቦታው ከፍተኛው ቦታ ኢሮት-ክቮ በአልፕስ ተራሮች፣ 882 ሜትር (2,894 ጫማ) ነው። ትንሹ የሃንጋሪ ሜዳ (ኪሳልፎልድ) በሰሜናዊ ትራንዳኑቢያ ይገኛል። የባላቶን ሀይቅ እና ሄቪዝ ሀይቅ፣ በመካከለኛው አውሮፓ ትልቁ ሀይቅ እና በአለም ላይ ትልቁ የሙቀት ሀይቅ፣ በቅደም ተከተል፣ በትራንስዳኑቢያም ይገኛሉ።
436
ሃንጋሪ (ሀንጋሪኛ፡ ማጋሮርስዛግ [ˈmɒɟɒrorsaːɡ] (ያዳምጡ)) በመካከለኛው አውሮፓ ውስጥ ወደብ የሌላት ሀገር ናት። 93,030 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (35,920 ካሬ ማይል) የሚሸፍነው የካርፓቲያን ተፋሰስ በሰሜን ከስሎቫኪያ ፣ በሰሜን ምስራቅ ዩክሬን ፣ በምስራቅ እና በደቡብ ምስራቅ ሮማኒያ ፣ በደቡብ በኩል ሰርቢያ ፣ በደቡብ ምዕራብ ክሮኤሺያ እና ስሎቬኒያ እና ኦስትሪያ ይዋሰናል። ምዕራባዊው. ሃንጋሪ 9.7 ሚሊዮን ህዝብ አላት፣ ባብዛኛው የሃንጋሪ ብሄረሰብ እና ጉልህ የሆነ የሮማኒ ብሄረሰብ። የሃንጋሪ፣ ይፋዊ ቋንቋ፣ በአለም ላይ በስፋት የሚነገር የኡራሊክ ቋንቋ እና በአውሮፓ ውስጥ በስፋት ከሚነገሩት ኢንዶ-አውሮፓዊ ያልሆኑ ጥቂት ቋንቋዎች መካከል ነው። ቡዳፔስት የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት; ሌሎች ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ደብረሴንን፣ ሰዜገድን፣ ሚስኮልክን፣ ፔክስን፣ እና ጋይርን ያካትታሉ። ሃንጋሪ የሶቭየት ህብረት የሳተላይት ግዛት ሆነች፣ ይህም የሃንጋሪ ህዝቦች ሪፐብሊክ መመስረትን አስከትሏል። የከሸፈውን የ1956 አብዮት ተከትሎ፣ ሃንጋሪ በንፅፅር ነፃ የሆነች፣ አሁንም የተጨቆነች ቢሆንም፣ የምስራቅ ብሎክ አባል ሆነች። የሃንጋሪ ከኦስትሪያ ጋር የነበራትን የድንበር አጥር መነጠቅ የምስራቁን ብሎክ እና በመቀጠል የሶቪየት ህብረት ውድቀትን አፋጠነ። እ.ኤ.አ. ጥቅምት 23 ቀን 1989 ሃንጋሪ እንደገና ዴሞክራሲያዊ የፓርላማ ሪፐብሊክ ሆነች። ሃንጋሪ በ2004 የአውሮፓ ህብረትን የተቀላቀለች ሲሆን ከ2007 ጀምሮ የሼንገን አካባቢ አካል ሆና ቆይታለች።
3360
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%88%B4
ደሴ
ደሴ በወሎ ክፍለ ሃገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ወሎ ዋና ከተማ ነው። የወይና ደጋ አየር ጸባይ ያለው ይህ ከተማ፣ በከተማነት ታዋቂ እየሆነ የመጣው በዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ዘመን እንደሆነ ይጠቀሳል። የአካባቢው መሬት ከእሳተ ጎሞራ ቅሪት የሚመነጭ ስለሆነ፣ በንጥረ ነገር የዳበርና ለምነት ስለሚያሳይ፣ ከተማው በ20ኛው ክፍለዘመን በፍጠነት እንዲያድግና በኋላም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና ደርግ ዘመን ወሎ ተብሎ ለተሰየመው ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ እንዲሆን ዋና አስተዋጽዖ አድርጓል። ታሪክ እንደ አርመን ኢምባሲ ታሪካዊ ሰነድ፣ የአርመን ክርስቲያኖች በ7ኛው ክፍለ ዘመን በአረቦች በተነሳባቸው ወከባ ምክንያት ብዙዎች ተሰደው በአሁኑ ደሴ ከተማ አካባቢ እንደሰፈሩና በኋላ ቅዱስ እስጢፋኖስ የተሰኘውን ገዳም በሐይቅ እንደመሰረቱ ያትታል። በዚህ አካባቢ አርመኖች የመስፋፋትና የመጎልበት ሁኔታ እያሳዩ ስለመጡ አካባቢው የአርመን ደሴት እስከመባል እንደደረሰና በኋላ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ አህመድ ወረራ ምክንያት ካሉበት ተነቅለው በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እንደተበተኑ ይሄው የኢምባሲ ሰነድ ያትታል። እ.ኤ.አ. በ 1882ዓ.ም. ነበር ን/ነገስት ዮሃንስ ጦራቸውን በዚሁ አካባቢ ሲያሰፍሩ ከአመት በፊት በአካባቢው የታየችውን ባለጭራ ኮከብ በማስታወስ " ይህን ቦታ ደሴ ብየዋለሁ" ብለው ከተማውን እንደቆረቆሩ ይጠቀሳል። የደሴ ከተማ የፖስታ አገልግሎት ያገኘችው እ.ኤ.አ. 1920 ነው። የስልክ አገልግሎትም ቢሆን በቅርቡ ማለትም እ.ኤ.አ. በ 1954 ነው ያገኘችው። ፤የደሴ ከተማ የ መብራት አገልግሎት ያገኘችው እ.ኤ.አ. በ 1963 ነው። ይህን የመብራት አገልግሎት ያገኘችው በጊዜው በመገንባት ላይ በነበረው በናፍጣ የሚሰራ የኤሌክትሪክ ሃይል ነው። አጠቃላይ መረጃ ከአዲስ አበባ ተነስተን 401 ኪሎ ሜትር ወደ ሰሜን ስንጓዝ ከኮምቦልቻ ቀጥሎ የምናገኘዉ ከተማ የደሴ ከተማ ነው። ደሴ ጥንታዊ ስሙ ላኮመልዛ የሆነ የሰሜን-መሃል ኢትዮጵያ ከተማና ወረዳ ነው። ከአዲስ አበባ ወደ አስመራ መስመር (መንገድ) ላይ በአማራ ክልል፤ ደቡብ ወሎ ዞን ሲገኝ በላቲቱድና ሎንግቱድ ላይ ነዉ። የብሔራዊ ስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998 እንደመዘገበው፤ ከኢትዮጵያ ሰፊ ከትሞች አንዱ ሲሆን የ169,104 ሕዝብ መኖሪያ ከተማ ነው። ከነሱም መኻከል 86,167 ወንዶች 82,937 ሴቶች ናቸው ተብሎ ተገምቷል። ደሴ አሁን ስራ ቢያቆምም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያን ከጎረቤቱ ከኮምቦልቻ ከተማ ጋር ይጋራ ነበር። አዲስ አመት አካባቢ የጥቅምት ወር ሲገባ በጣም ታዋቂ እና ብዙ የተዘፈነለት የጦሳ ተራራ በቢጫ (አደይ) አበባ ተሸፍኖ ማየት ምን ያህል ለበአል ድምቀት የመንፈስ እርካታ እንደሚሰጥ መግለጽ ያዳግታል። ደሴ ለመስፋፋት ሰፊ እድል ያለዉ አይመስልም ምክንያቱም ዙሪያዉ በወግዲ የተከበበ በመሆኑ እና መሬቱ ዉሃ የሚበዛበት (ረግራጋማ ) ስለሆነ ነው። ከዚህም አንጻር በጣም ብዙ ህዝብ እንደሚኖርበት ይታወቃል። ኪነ-ጥበብ የውቦች ከተማ እንደሆነች የሚነገርላት ደሴ ከተማ በ ኪነ-ጥበቡ ረገድ በሃገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ካላቸው ከተሞች አንዷ ናት። በከተማይቱ መሃል ዕምብርት የሚገኙት ወሎ ባህል አምባ እና ምን ትዋብ አዳራሾች ለከተማዋ የኪነ ጥበብ እድገት ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳሉ። ደሴ የበፊቱ ሙዚየም የተቀየረው የደጃዝማች ዮሴፍ ብሩ መኖሪያ ቤት መቀመጫ ናት። ሙዚቃ የ አራቱም የሙዚቃ ቅኝቶች መፍለቂያ የሆነችው ደሴ ከተማ በ ሙዚቃው ዘርፍ በሃገሪቱ ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው ከተሞች አንዷ ናት። ለዚህም ተጠቃሽ የሚሆነው ከከተማይቱ የሚዎጡ በርካታ ድምጻዊያንን መጥቀስ ይቻላል። በተጨማረም ከተማይቱን አስመልክቶ የተዘፈኑ ከ መቶ ሃያ በላይ የአማርኛ ዘፎኖች እንዳሉ ይነገራል። አብዛሃኛዎቹ ዘፈኖች በከተማዋ ስለሚገኙ ቆነጃጂቶች የተዜሙ ናቸው።ባህሩ ቃኘው፤ ማሪቱ ለገሰ፤ ዚነት ሙሃባ፤ መስፍን አበበን የመሳሰሉ ዘፋኞች የተገኙት ከደሴ ነው። ለኢትዮጵያ የቴአትር ጥበብ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካደረጉትና በሀገር ውስጥ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ እና በሁንጋርያ ቡዳፔሽት ሥልጠናቸውን በጥበቡ ቀስመው የምጀመርያ ዲግሪያቸውን አግኝተው በሃገራቸው ትያትር ቤቶች በመሥራት የሕዝብ ፍቅርንና ሙያዊ ልዕልና ከተጎናፀፍትና፣ በዓለም አቀፍ የፊልም ሥራ በመካፈል ቀደምት ሥፍራን የያዙት የጥበብ ሰው ደበበ እሸቱም የዚሁ የወሎ (ደሴ) ተወላጅ ናቸው። መዝናኛ በከተማይቱ ውስጥ በ 1996 የተገነባ ግዙፍ የወጣቶች ማእከል ይገኛል። ይህ ማእከል ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጠ ቢሆንም በቂ እንዳልሆነ ግን ይታመናል። የቤተሰብ መምሪያ እና የሰርከስ ደሴን ጨምሮ በርካታ መካከለኛ እና አነስተኛ የሙዚቃ ባንዶች ይገኛሉ። ከተገነባ በርካታ አመታትን ያሳለፈውና ተገቢውን እድሳት ያላገኘው የ ደሴ እታዲየም በከተማይቱ እምብርት ይገኛል። ይህ እታዲየም እስከቅርብ ጊዜ ድረስ የ ኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ የ እግር ኳስ ክለብ የመጫወቻ መዳ ሁኖ አገልግሏል። በዚህም በርካታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን የማስተናገድ እድል አግኝቷል። መሰረተ ልማት ይህች ከተማ በመሰረተ ልማቱ ረገድ ተረስታ የቆየች ከተማ ናት ማለት ይቻላል። ለዚህም እንደ መንገድ ያሉ መሰረተ ልማቶችን ማንሳት ይቻላል። ትምህርት በቅርቡ ማለትም በ እ.ኤ.አ. 2006 ስራ የጀመረው ወሎ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም መምህር አካለ ወልድ፣ ወይዘሮ ስህን እና ሆጤ በመባል የሚጠሩት ሶስት ከፍተኛ ትምህርት ቤቶች በዚሁ ከተማ ይገኛሉ። ብዙ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶችም ይገኛሉ። ከ ቅርብ ጊዜ ወዲህ ከተማይቱ የበርካታ የግል ዩኒቨርስቲዎች እና ኮሌጆች መዳረሻ ሆናለች። ጤና በደሴ ከተማ ውስጥ ሁለት የመንግስት ሆስፒታሎች ማለትም የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል እና ቦሩ ሆስፒታል ይግኛሉ። በግሉ የ ጤና ዘርፍም ሶስት ሆስፒታሎች ማለትም ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል፣ ባቲ ጠቅላላ ሆስፒታል እና ኢትዮ ጠቅላላ ሆስፒታሎችን ጨምሮ በርካታ የግል ክሊኒኮች አሉ። መንገድ የ ደሴ ከተማ ትልቅ ችግር ተደርጎ ሊወሰድ የሚችለው ይህ ዘርፍ ነው። ከተማይቱ ምንም እንኳን በቅርቡ የከተማው ዋና መንገድ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ በመገንባት ላይ ቢሆንም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ደረጃውን ያልጠበቀና የተጎዳ ባለ አንድ መስመር አስፋልት መንገድ ብቻን ነበር የነበራት። አሁን የተጀመረውና እስከ ነሃሴ መጨረሻ 2002 አመተ ምህረት ይጠናቀቃል የተባለው መንገድ የከተማይቱን ዋና መንገድ ጨምሮ በተለያዩ የውስጥ ለውስጥ ክፍሎች የተዘረጋ ነው። መንገዱ የሚገነባው በ ሁለት አካላት ነው። አንደኛው የከተማይቱ መዘጋጃ ቤት ነው። ይህ ክፍል የሚያስገነባው ዋናውን የመሃል መስመር ሲሆን ይዘቱ ባለ ሁለት (መንታ) መንገድ ነው። ሁለተኛው አካል የሃገሪቱ የመንገድ ትራንስፖርት የሚያስገነባው ሲሆን የከተማይቱን የ ዳር ክፍሎችና ከ አዋሳኝ ከተሞች ጋር የሚያገናኙ መንገዶች ናቸው። የአየር ሁኔታደሴ'' ከተማ በአመዛኙ ቀዝቃዛማ የአየር ጸባይ ያላት ደጋማ ከተማ ናት። በተለይ በክረምት ወራት የሚጥለው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እና ውርጭ የተለመደ ነው። በከፍተኛ ቦታ ላይ መገኘቷ ለዚህ ምክንያት ሊሆን ይችላል። በተራራ የተከበበችው ደሴ ለበርካታ እንደ ገብስ፣ አጃ፣ ባቄላ እና ሌሎች የ አዝእርት አይነቶች መብቀያ ናት። በዚህም የደሴ ዙሪያ አከባቢ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ናቸው። ማጣቀሻ ደሴ
822
ደሴ በወሎ ክፍለ ሃገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ወሎ ዋና ከተማ ነው። የወይና ደጋ አየር ጸባይ ያለው ይህ ከተማ፣ በከተማነት ታዋቂ እየሆነ የመጣው በዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ዘመን እንደሆነ ይጠቀሳል። የአካባቢው መሬት ከእሳተ ጎሞራ ቅሪት የሚመነጭ ስለሆነ፣ በንጥረ ነገር የዳበርና ለምነት ስለሚያሳይ፣ ከተማው በ20ኛው ክፍለዘመን በፍጠነት እንዲያድግና በኋላም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና ደርግ ዘመን ወሎ ተብሎ ለተሰየመው ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ እንዲሆን ዋና አስተዋጽዖ አድርጓል። ታሪክ እንደ አርመን ኢምባሲ ታሪካዊ ሰነድ፣ የአርመን ክርስቲያኖች በ7ኛው ክፍለ ዘመን በአረቦች በተነሳባቸው ወከባ ምክንያት ብዙዎች ተሰደው በአሁኑ ደሴ ከተማ አካባቢ እንደሰፈሩና በኋላ ቅዱስ እስጢፋኖስ የተሰኘውን ገዳም በሐይቅ እንደመሰረቱ ያትታል። በዚህ አካባቢ አርመኖች የመስፋፋትና የመጎልበት ሁኔታ እያሳዩ ስለመጡ አካባቢው የአርመን ደሴት እስከመባል እንደደረሰና በኋላ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ አህመድ ወረራ ምክንያት ካሉበት ተነቅለው በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እንደተበተኑ ይሄው የኢምባሲ ሰነድ ያትታል።
3361
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%88%9B
ጅማ
ጅማ (ኦሮምኛ፦ Jimma) በምዕራብ ኢትዮጵያ ከሚገኙት ከተሞች በስፋት ትልቋ ከተማ ናት። አሁን በኦሮሚያ ክልል የጅማ ዞን መቀመጫ ከተማ ስትሆን በ 7°40′N ላቲትዩድ እና 36°50′E ሎንግቲዩድ ላይ ትገኛለች። የቀድሞው ከፋ ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች። በ1998 ዓም የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን ግምታዊ መረጃ መሠረት የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ናት። ከዚህም መካከል 80,897 ወንዶችና 78,112 ሴቶች ናቸው። ሄርበርት ሉዊስ በ1950ዎቹ የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲል የሚጠራት ጅማ በአንድ የበጋ ገበያ ቀን እስከ ሰላሳ ሺህ ሰው ይገበያይባት እንደነበር ይናገራል። በጅማ የቀድሞ የጅማ ነግስታት የገነቧቸው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ያሉ ዛሬም ይታያሉ። በከተማዋ አንድ ሙዚየም፣ አንድ ዩኒቨርስቲ፣ የተለያዩ ኮሌጅች፣ የኢንዱስትሪ ፓርክ፣ የተለያዩ ገበያ ማዕከሎችና አንድ ኤርፖርት ይገኙባታል። የኢትዮጵያ ከተሞች ጅማ
109
ጅማ (ኦሮምኛ፦ Jimma) በምዕራብ ኢትዮጵያ ከሚገኙት ከተሞች በስፋት ትልቋ ከተማ ናት። አሁን በኦሮሚያ ክልል የጅማ ዞን መቀመጫ ከተማ ስትሆን በ 7°40′N ላቲትዩድ እና 36°50′E ሎንግቲዩድ ላይ ትገኛለች። የቀድሞው ከፋ ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች። በ1998 ዓም የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን ግምታዊ መረጃ መሠረት የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ናት። ከዚህም መካከል 80,897 ወንዶችና 78,112 ሴቶች ናቸው። ሄርበርት ሉዊስ በ1950ዎቹ የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲል የሚጠራት ጅማ በአንድ የበጋ ገበያ ቀን እስከ ሰላሳ ሺህ ሰው ይገበያይባት እንደነበር ይናገራል።
3363
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%8B%E1%88%B3
አዋሳ
አዋሳ ከአዋሳ ሃይቅ በታላቁ ሪፍት ቫሌ/ስምጥ ሸለቆ ላይ የሚገኝ ከተማ ነው። የደቡብ ሕዝቦች ክልል ዋና ከተማ ስትሆን በሲዳማ ዞን ተገኛለች። የአዲስ አበባ-ናይሮቢ መንገድ ላይ በላቲቱደና ሎንጁቱድ ላይ ናት። አዋሳ በውበትዋና በትልቅነትዋ ባሁኑ ጊዜ ታላቅ የቱሪስት መስህብ ያላት ነች። በማዕከአዊ ስታቲስቲክ ባለስልጣን ትመና የ119,623 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 60,378 ወንዶች 59,245 ሴቶች ሆነው ተተምነዋል። አዋሳ የቀድሞ ሲዳሞ ክፍለ ሓገር ዋና ከተማ የነበረች የደቡብ ዩኒቨርሲቲ፥ የአንድ ኤርፖርትና የሰፊ ገበያ ማዕከል ናት። አዋሳ ከ1998 ዓ.ም. ጀምሮ ሃዋሳ በመባል የታወቃል። ይህን ተመርክዞ የደቡብ ዩኒቨርሲቲ ሃዋሳ በመባል ስሙ ተቀይሮአል። የሃዋሳ ከተማ በአሁን ሰዓት በከፍተኛ ደረጃ እያደገች ያለች ከተማ ሰትሆን ወደ 600,000 ነዋሪ እንደሚገኝባት ይገመታል። ከተማዋን በሰሜን ኦሮምያ በደቡብ ዲላ በምዕራብ ከምባታ በ ምስራቅ አለታ ወንዶ ያዋስኑዋታል። የኢትዮጵያ ከተሞች አሁን በሲዳማ ክልል
116
አዋሳ ከአዋሳ ሃይቅ በታላቁ ሪፍት ቫሌ/ስምጥ ሸለቆ ላይ የሚገኝ ከተማ ነው። የደቡብ ሕዝቦች ክልል ዋና ከተማ ስትሆን በሲዳማ ዞን ተገኛለች። የአዲስ አበባ-ናይሮቢ መንገድ ላይ በላቲቱደና ሎንጁቱድ ላይ ናት። አዋሳ በውበትዋና በትልቅነትዋ ባሁኑ ጊዜ ታላቅ የቱሪስት መስህብ ያላት ነች። በማዕከአዊ ስታቲስቲክ ባለስልጣን ትመና የ119,623 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 60,378 ወንዶች 59,245 ሴቶች ሆነው ተተምነዋል። አዋሳ የቀድሞ ሲዳሞ ክፍለ ሓገር ዋና ከተማ የነበረች የደቡብ ዩኒቨርሲቲ፥ የአንድ ኤርፖርትና የሰፊ ገበያ ማዕከል ናት። አዋሳ ከ1998 ዓ.ም. ጀምሮ ሃዋሳ በመባል የታወቃል። ይህን ተመርክዞ የደቡብ ዩኒቨርሲቲ ሃዋሳ በመባል ስሙ ተቀይሮአል።
3368
https://am.wikipedia.org/wiki/1949
1949
1949 አመተ ምኅረት የካቲት 27 ቀን - ጋና ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 29 ቀን - የአርካንሳው አገረ ገዥ ኦርቪል ፋውበስ ጥቁር ትማሮች ከነጭ ጋራ እንዳይማሩ የክፍላገሩን ወታደሮች በሊተል ሮክ ሰበሰበ። አመታት
31
1949 አመተ ምኅረት የካቲት 27 ቀን - ጋና ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 29 ቀን - የአርካንሳው አገረ ገዥ ኦርቪል ፋውበስ ጥቁር ትማሮች ከነጭ ጋራ እንዳይማሩ የክፍላገሩን ወታደሮች በሊተል ሮክ ሰበሰበ።
3371
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8B%E1%88%9D%E1%89%A4%E1%88%8B%20%28%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%29
ጋምቤላ (ከተማ)
ጋምቤላ በምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ናት። በላቲቱድና በሎንጂቱድ ላይ ትገኛለች። በ1998 የማዕከላዊ የስታትስቲክ ትመና መሰረት የ31,282 ሰዎች መኖሪያ ስትሆን ከነሱም መሃከል 16,163 ወንዶችና 15,119 ሴቶች ይገኙባታል። ጋምቤላ የአኙአክ እና የኑር ጎሳዎች መኖሪያ ስትሆን የየራሳቸው ገበያ በጋምቤላ ውስጥ አላችው። ከተማዋ የአንድ ኤርፖርት ባለቤትና የጋምቤላ ብሄራዊ ፓርክ ተጓዳኝ ናት። ታሪክ ጋምቤላ የተመሰረተችብት ምክኒያት በባሮ ወንዝ ላይ ባላት አቀማመጥ ነው። ይህ ወንዝ በጊዜ ኢትዮጵያና እንግሊዝ ቡና ወዘተ. ወደ ሱዳንና ወደ ግብጽ ለመላክ ምቹ መንገድ መሆኑን ሁለቱም በማመናችው ነው። በ1902 እ.ኤ.አ. አጼ ምኒልክ ለእንግሊዝ ባሮ ወንዝ ላው አንድ ወደብ እንዲጠቀም ይፈቅዱና በ1907 እ.ኤ.አ. በስራ ላይ ከቀረጥ ቢሮ ጭምር ይውላል። በሱዳን የምድር ባቡር ኩባንያ የሚተዳደር የመርክብ አገልግሎት 1,366 ኪሎ ሜትር በመጓዝ ጋምቤላን ከካርቱም ጋር ያገናኛታል። በሪቻርድ ፓንክርስት ዝገባ መሰረት በክረምት በወር ሁለት ጊዜ መርከቦች ሲመላለሱ ወንዙን ሲወርዱ 7 ቀናት፣ ሲወጡ ደግሞ 11 ቀናት ይፈጅባቸው ነበር። ጋምቤላ በጣሊያን የምሰራቅ አፍሪካ ግዛት በ1936 እ.ኤ.አ. ተጠቃላ፥ በ1941 እ.ኤ.አ. በአንድ ከባድ ውጊያ በኋላ ወደ እንግሊዝ አስተዳደርነት ትዘዋውራ ነበር። ሱዳን ነጻ በወጣችበት በ1948 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ ተመለሰች። በባሮ ላይ ያለው ወደብ በደርግ ጊዜ እንደተዘጋ ሆኖ፥ ይከፈት ይሆናል የሚል ተስፋ አለ። በሦስት ዞኖችና በአንድ ልዩ ወረዳ ሥር በሚገኙ 13 ወረዳዎች፣ በ241 ቀበሌዎችና በአንድ የከተማ አስተዳደር የተዋቀረችው ጋምቤላ ጠቅላላ የቆዳ ስፋቷ 30,065 ካሬ ኪሎ ሜትር ነው፡፡ ሃያ በመቶው የክልሉ መሬት በደን የተሸፈነ ነው፡፡ ጋምቤላ በሰሜንና በምሥራቅ ከኦሮሚያ ክልል ጋር ስትዋሰን፣ በደቡብ ምዕራብ ከአዲሲቱ ደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው ትዋሰናለች፡፡ ከአዲስ አበባ በ776 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው የጋምቤላ ከተማ በቅርቡ 100ኛ ዓመት የልደት በዓሏን ያከበረች ሲሆን፣ እንደ ብዙዎቹ የአገሪቱ ዕድሜ ጠገብ ከተሞች ዘርፈ ብዙ ችግሮችን የምትጋፈጥ የበረሃ ገነት ነች፡፡ ከ60 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች ያላት ጋምቤላ በአብዛኛው የሚኖሩባት እንግሊዞች በቅኝ ግዛት ዘመን ሱዳንን በሚያስተዳድሩበት ወቅት ለወታደራዊም ሆነ ለንግድ እንቅስቃሴው መናኸሪያ በማድረግ ሲጠቀሙባት እንደነበር በታሪክ የሚነገርላት ጋምቤላ፣ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ጀምሮ የኢትዮጵያ አካል እንደነበረችና በኋላም ሱዳን እ.ኤ.አ በ1956 ነፃነቷን ስትቀዳጅ በኢትዮጵያ የአስተዳደር ክልል ሙሉ ለሙሉ መካተቷም በታሪክ ድርሳናት ተወስቷል፡፡ በክልሉ አምስት ብሔረሰቦች ይኖራሉ፡፡ ጋምቤላ በእነዚህ ብሔረሰቦች የእርስ በርስ ግጭትና በአካባቢው ድንበርተኛ በሆነችው ሱዳን ለረዥም ዓመታት በቆየው የእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ መኖሯም ይታወቃል፡፡ ዚህም ከአገሪቱ ታላላቅ ተፋሰሶች አንዱ በሆነው የባሮ ወንዝ ላይ ረዥም የተባለውን ድልድይ በመገንባት የአካባቢውን ሁኔታ ሲያረጋጋ፣ ለፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያምም ለየት ያለ አድናቆትንና ፍቅርን ያስገኘላቸው አጋጣሚ እንደነበርም በአካባቢው ነዋሪዎች በስፋት ይወሳል፡፡ አሁንም ድረስ በከተማዋ ጋምቤላ አቋርጦ የሚያልፈው ባሮ ወንዝ ላይ በተገነባው ድልድይ በአንድ በኩል ብቻ በርከት ያለ ሕዝብ ሲጓጓዝ የተመለከተ ጎብኚ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ሲጠይቅ፣ ከነዋሪዎች ‹‹ኮሎኔሌ መንግሥቱ የተራመዱበት ጥግ ስለሆነ ነው›› የሚል ምላሽ ሊያገኝ ይችላል፡፡ በእርግጥ በተደጋጋሚ ጊዜ እንደሚደመጠው የቀድሞው መሪ በባሮ ወንዝ ላይ ባስገነቡት ድልድይ የአካባቢው ነዋሪዎች የእርስ በርስ ግንኙነታቸውን ከማጠናከር ባለፈ፣ በኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ተጠቃሚ በመሆናቸው እሳቸው ጥለው ያለፉት ከፍተኛ ቅርስ መሆኑን ይመሰክራሉ፡፡ በአንፃሩ የከተማው የትራፊክ አስተናባሪዎች እግረኞች ብቻ ሳይሆኑ ተሽከርካሪዎችም ጭምር በተራ የሚተላለፉት የድልድዩን ደኅንነት ለመጠበቅ ታስቦ እንደሆነ በመግለጽ የመጀመሪያውን አስተያየት ያጣጥሉታል፡፡ ‹‹መንግሥቱ የባሮን ድልድይ በማሠራቱ ዘለዓለማዊ ፍቅርን በእኛ ዘንድ አኑሯል፤›› ያሉት የዕድሜ ባለፀጋው አኩሉ ኦጆን፣ ምናልባትም ፕሬዚዳንቱ በቆዳ ቀለማቸው ለጋምቤላ ሕዝቦች ቅርብ ከመሆናቸው ጋር በተያያዘ ትክክለኛ የአገር መሪ እንደነበሩም በማወደስ ጭምር ፈገግታ የተሞላበት አስተያየታቸውን ይሰጣሉ፡፡ የቀድሞው መሪ በጋምቤላ የባሮ ወንዝ ድልድይን ብቻ ሳይሆን የጋምቤላ አውሮፕላን ማረፊያን ያስገነቡ ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ በአካባቢው ሕዝብ የተለየ ቦታ እንዳላቸው ቢነገርም፣ ጋምቤላ ከመጀመሪያው ጀምሮ በሕወሃት አስተዳደር ክፉኛ ተጎድታለች፤ በመሬቷ ልማትና በከርሰ ምድር ሃብቷ ምክንያት በዐባይ ጸሐዬና በዶ/ር ገብረአብ ባርናባስ የተመራ በ1994 የተጀመረው የዘር ማጥፋት አሁንም ሙሉ ለሙሉ ቆሟል ለማለት ያስቸግራል፣ በቅርቡ በመዥነገሮች ላይ የሕወሃት ወታደሮች የፈጸሙትን ጭፈጨፋ ስናስብ! በክልሏ የተፈጥሮ ሃብት ላይም የተካሄደውና የሚካሄደው ጭፍጨፋ በሃገራችን በሁሉም መልኩ በሲቪል ማኅበረስብና የመንግሥቱን መዋቅር በሚቆጣጠረው የንዑስ ብሄረሰብ ወኪል የሆነው በጦር ኃይል የሚደገፈው ሕወሃት የሚፈጽመው የጥፋትና የጠላትነንት ሥራ ብዙ ማስረጃዎች እየቀረቡበት ነው። የኢትዮጵያን ተተኪ የሌለው የተፈጥሮ ሃብት በብር 16.7 ሚሊዮን ክፍያ በባዕዳን በማስጨፍጨፍ፡ ሕወሃትና ጭፍሮቹን በሃገሪቱ ላይ ያላቸውን የጠላትነት ጥላቻ አረጋግጠዋል። ይህ ድርጊትም ባዕድ ቅኝ ገዥ ከሚያደርገው ተለይቶ የሚታይ አይደለም – በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን ጎደሬ ወረዳ ጉማሬ ቀበሌ ውስጥ ይገኛል፡፡ የጉማሬ ደን ከ1,800 እስከ 2,200 ሜትር ከፍታ ላይ ደልዳላ ቦታ ይዞ ከተራራው ወደታች ሲወርድ ቁልቁለታማ ሸለቆዎች በብዛት ያሉበት ነው፡፡ ከዚህ ተራራማና በጥቅጥቅ ተፈጥሯዊ ደን የተሸፈነ ምድር በርካታ ወንዞችና ወንዞችን የሚፈጥሩ ምንጮች ይነሳሉ፡፡ በአጠቃላይ 40 የሚደርሱ ምንጮችና ወንዞች ከአባቢው የሚነሱ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ሻይ፣ ጋጃ፣ ካጃዲ፣ ፋኒና ቢታሽ ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ከአካባቢው የሚነሱ የውኃ ምንጮች በኢትዮጵያ ከሚገኙ 12 ተፋሰሶች አንዱ የሆነው የባሮ አኮቦ ተፋሰስ አካል ናቸው፡፡ የጋምቤላ ክልል እስትንፋስ የሆነው ባሮ አኮቦ ወንዝ የነጭ ዓባይ ትልቅ ገባር እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በሌላ በኩል ለውኃ አካላቱ መሠረት የሆነው የአካባቢ ተፈጥሯዊ ደን በርካታ አገር በቀል ዛፎችን ያካተተ ነው፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ቀረሮና ገተማ ዛፎች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ የገተማ ዛፍ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴን ጨምሮ በርካታ ኢንቨስተሮችና የአካባቢው ንብ አናቢዎች ማር እንዲያመርቱ ምክንያት የሆነ ነው፡፡ የገተማ ዛፍ የተለየ ጥራት ያለው የማር ምርት ማስገኘት የሚችል መሆኑን የአካባቢው ማኅበረሰብ ይተርክለታል፡፡ ከማር ምርት በተጨማሪ ተፈጥሯዊው የጉማሬ ደን በርካታ ቅመማ ቅመሞች የሚገኝበት መሆኑም ይነገርለታል፡፡ ነገር ግን የህንዱ ኩባንያ ቬርዳንታ ሐርቨስትስ ያለ በቂ ጥናት ቦታውን መረከቡ የአካባቢውን ብዝኃ ሕይወት እየጎዳ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ፡፡ የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በ1997 ዓ.ም. ተመሥርቶ በ1999 ዓ.ም. ነው ሥራ የጀመረው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በቤንች ማጂ ዞን በ52 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ቴፒ ከተማ ውስጥ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ከተሞች
785
ጋምቤላ በምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ናት። በላቲቱድና በሎንጂቱድ ላይ ትገኛለች። በ1998 የማዕከላዊ የስታትስቲክ ትመና መሰረት የ31,282 ሰዎች መኖሪያ ስትሆን ከነሱም መሃከል 16,163 ወንዶችና 15,119 ሴቶች ይገኙባታል። ጋምቤላ የአኙአክ እና የኑር ጎሳዎች መኖሪያ ስትሆን የየራሳቸው ገበያ በጋምቤላ ውስጥ አላችው። ከተማዋ የአንድ ኤርፖርት ባለቤትና የጋምቤላ ብሄራዊ ፓርክ ተጓዳኝ ናት።
3374
https://am.wikipedia.org/wiki/1954
1954
1954 አመተ ምኅረት ሰኔ 24 ቀን - ሩዋንዳና ቡሩንዲ ከበልጅግ ነጻነታቸውን አገኙ። ሰኔ 28 ቀን - አልጄሪያ ከፈረንሣይ ነጻነቱን አገኘ። ሐምሌ 30 ቀን - ጃማይካ ነጻነቱን ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ በአሜሪካና በአውሮጳ መካከል የተደረገው ቴሌቪዥን ግንኙነት። አመታት
40
1954 አመተ ምኅረት ሰኔ 24 ቀን - ሩዋንዳና ቡሩንዲ ከበልጅግ ነጻነታቸውን አገኙ። ሰኔ 28 ቀን - አልጄሪያ ከፈረንሣይ ነጻነቱን አገኘ። ሐምሌ 30 ቀን - ጃማይካ ነጻነቱን ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ በአሜሪካና በአውሮጳ መካከል የተደረገው ቴሌቪዥን ግንኙነት።
3375
https://am.wikipedia.org/wiki/1950%E1%8B%8E%E1%89%B9
1950ዎቹ
ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1950 1951 1952 1953 1954 1955 1956 1957 1958 1959 አሥርታት
37
ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ
3376
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%9B%E1%88%8A%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B5
ሶማሊላንድ
ሶማሊላንድ እውቅና ያልተሰጠው በስራው ግን እንደ አንድ ልዑላዊ ሃገር የሚንቀሳቀስ በአፍሪካ ቀንድ በሰሜን ምስራቅ ሶማሌ የሚገኝ አካል ነው። ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ/ም፥ የሶማሊላንድ ሕዝብ ነጻነቱን አውጆ ከሶማሌ ፲፰ ክፍለ ሀገራት ፭ቱን አካቶ ይዟል። ይህም በጅቡቲ፣ በኢትዮጵያ፣ በቀድሞው የጣልያን ሶማሊላንድና በአደን ባሕረሰላጤ የሚካለለውን ፻፴፯ ሺ ፮መቶ ካሬ ኪሎሜትር የሚሸፍነውን ቦታ ከሞላ ጎደል ይሸፍናል። የሶማሊላንድ ዋና ከተማ ሃርጌሳ ነው። እውቅና ባያገኝም አካሉ ሳይዋዥቅ እንደ መንግሥት እየሠራ ይገኛል። በመስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም በተደረገው የከተሞች የሊቀመንበርና የሕዝብ ተወካዮች ምርጫ ኡዱብ ፓርቲ ሲያሸንፍ በተለያዩ ታዛቢዋ ትክክለኛና ነጻ ምርጫ እንደ ነበር ዘገባ ቀርቧል። ይህም ሶማሊላንድ ላቀረበችው የእውቅናው ጥያቄ ድጋፍ ይሰጣል የሚሉ ወገኖች አሉ። ምሥራቅ አፍሪቃ በከፊል ተቀባይነት ያገኙ አገራት
105
ሶማሊላንድ እውቅና ያልተሰጠው በስራው ግን እንደ አንድ ልዑላዊ ሃገር የሚንቀሳቀስ በአፍሪካ ቀንድ በሰሜን ምስራቅ ሶማሌ የሚገኝ አካል ነው። ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ/ም፥ የሶማሊላንድ ሕዝብ ነጻነቱን አውጆ ከሶማሌ ፲፰ ክፍለ ሀገራት ፭ቱን አካቶ ይዟል። ይህም በጅቡቲ፣ በኢትዮጵያ፣ በቀድሞው የጣልያን ሶማሊላንድና በአደን ባሕረሰላጤ የሚካለለውን ፻፴፯ ሺ ፮መቶ ካሬ ኪሎሜትር የሚሸፍነውን ቦታ ከሞላ ጎደል ይሸፍናል። የሶማሊላንድ ዋና ከተማ ሃርጌሳ ነው። እውቅና ባያገኝም አካሉ ሳይዋዥቅ እንደ መንግሥት እየሠራ ይገኛል። በመስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም በተደረገው የከተሞች የሊቀመንበርና የሕዝብ ተወካዮች ምርጫ ኡዱብ ፓርቲ ሲያሸንፍ በተለያዩ ታዛቢዋ ትክክለኛና ነጻ ምርጫ እንደ ነበር ዘገባ ቀርቧል። ይህም ሶማሊላንድ ላቀረበችው የእውቅናው ጥያቄ ድጋፍ ይሰጣል የሚሉ ወገኖች አሉ።
3377
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%88%8D%E1%8B%B6%E1%89%AD%E1%8A%9B
ሞልዶቭኛ
ሞልዶቭኛ (limba moldovenească ሞልዶቨኛስክዕ) በሞልዶቫ ሬፑብሊክና በትራንስኒስትሪያ የሚናገር የሮማንኛ አይነት ነው። በሞልዶቫ ሕገ መንግሥት መሰረት ሞልዶቭኛ የአገሪቱ መደበኛ ቋንቋ ሲሆን አብዛኞቹ የቋንቋ ምሁሮች ግን ከይፋዊ ሮማንኛና ከይፋዊ ሞልዶቭኛ መካከል ምንም ልዩነት የለም ባዮች ናቸው። ሞልዶቭኛ ማለት ደግሞ የሞልዶቫና የስሜን ሮማንያ ቀበሌኛ ሊሆን ይችላል። ሞልዶቭኛ የሚጻፍበት ፊደል ወይም በላቲን አልፋቤት ወይም በቂርሎስ አልፋቤት ሊሆን ይችላል። አሁኑኑ የላቲን አልፋቤት በሞልዶቫ ሬፑብሊክ ይፋዊ ሲሆን በትራንስኒስትሪያ ግን የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ነው። ቅድም ሲል የሶቭየት ኅብረት ክፍላገር ስትሆን እስከ 1989 እ.ኤ.አ. ድረስ የቂርሎስ አልፋቤት በሞልዳቪያን ሶቭየት ሶሻሊስት ሪፑብሊክ ውስጥ የቂርሎስ ጽሕፈት ይፋዊ ነበር። ሞልዶቭኛ ከሮማንኛ የተለየ ቋንቋ መሆኑ በጣም የሚያከራከር ጉዳይ ነው። ሆኖም የሞልዶቫ ሕገ መንግሥት ይፋዊ ከማድረጉ በላይ በትራንስኒስትሪያ ከሩስኛና ዩክሬንኛ ጋራ መደበኛነት አለው። የትራንስኒስትሪያ ነጻነት ግን ከሌሎች አገራት ገና አልተቀበለም። የሞልዶቫ ሳይንስ ተቋም ቋንቋውን ቢያስተዳድርም 'ሮማንኛ' ይለዋል። የሮማኒያ መካነ ጥናት ደግሞ ለሮማንያ ቋንቋ ሲያስተዳድር አንዳንድ ከ1989 በኋላ ያደረገው የአጻጻፍ ለውጥ በሞልዶቫ ውስጥ አልተቀበለም። ስለዚህ ከሁለቱ ይፋዊ ቋንቋዎች መካከል ጥቃቅን የአጻጻፍ ለውጥ ይኖራል። ከዚህ አጠገብ ከሁለቱ አገሮች መነጋገርያዎች መካከል ሌሎች ትንንሽ ለውጦች አሉ። ሮማንስ ቋንቋዎች
161
ሞልዶቭኛ (limba moldovenească ሞልዶቨኛስክዕ) በሞልዶቫ ሬፑብሊክና በትራንስኒስትሪያ የሚናገር የሮማንኛ አይነት ነው። በሞልዶቫ ሕገ መንግሥት መሰረት ሞልዶቭኛ የአገሪቱ መደበኛ ቋንቋ ሲሆን አብዛኞቹ የቋንቋ ምሁሮች ግን ከይፋዊ ሮማንኛና ከይፋዊ ሞልዶቭኛ መካከል ምንም ልዩነት የለም ባዮች ናቸው። ሞልዶቭኛ ማለት ደግሞ የሞልዶቫና የስሜን ሮማንያ ቀበሌኛ ሊሆን ይችላል።
3378
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8D%B3%E1%8D%B1
ሐምሌ ፳፱
ሐምሌ ፳፱ ቀን ታሪካዊ ማስታወሻዎች 1602 - ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ባህረሠላጤ (በዛሬው ካናዳ) አግኝቶ ወደ እስያ የሚወስድ ማለፊያ መሰለው። 1907 - በታላቅ አውሎ ንፋስ 275 ሰዎች በኒው ኦርሊንስና ጋልቬስቶን ቴክሳስ አሜሪካ አገር ጠፉ። 1952 - ቡርኪና ፋሶ "ላይኛ ቮልታ" ተብሎ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አገኘ። ዕለታት
44
ሐምሌ ፳፱ ቀን 1602 - ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ባህረሠላጤ (በዛሬው ካናዳ) አግኝቶ ወደ እስያ የሚወስድ ማለፊያ መሰለው። 1907 - በታላቅ አውሎ ንፋስ 275 ሰዎች በኒው ኦርሊንስና ጋልቬስቶን ቴክሳስ አሜሪካ አገር ጠፉ። 1952 - ቡርኪና ፋሶ "ላይኛ ቮልታ" ተብሎ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አገኘ።
3379
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%94%20%E1%8D%B3%E1%8D%AC
ሰኔ ፳፬
ሰኔ ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፬ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፷፰ ዓ/ም - አባ ፍራንሲስኮ ፓላው የተባለ የካቶሊክ ሚሲዮናዊ እና መቶ-ዓለቃ ሆሴ ዮአኪን ሞራጋ የተባሉ የእስፓኝ አቅኚዎች የዛሬዋ ሳን ፍራንሲስኮ ከተማ በተቆረቆረችበት ሥፍራ ላይ የሚሲዮናዊ ቤት አቆሙ። ፲፰፻፶፮ ዓ/ም - ደጃዝማች ምኒልክ በዓፄ ቴዎድሮስ ትዕዛዝ ታሥረው ከነበሩበት ከመቅደላ አምባ በሌሊት አምልጠው ወደሸዋ አመሩ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አርፈው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በፊት የኢጣልያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ሶማሊያ በዚህ ዕለት ነጻነቷን አገኘች። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ጋና በዚህ ዕለት ሪፑብሊክ ስትሆን ክዋሜ ንክሩማ ፕሬዚደንት ተብለው ንግሥት ኤልሣቤጥ (ዳግማዊት)ን በመተካት የአገሪቱ ርዕሰ-ብሔር ሆኑ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - ሩዋንዳና ቡሩንዲ ከበልጅግ ነጻነታቸውን አገኙ። ልደት ዕለተ ሞት ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - ታላቁ ኢትዮጵያዊ ምሁር አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አረፉ። ዋቢ ምንጮች http://en.wikipedia.org/wiki/July_1 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ የመጀመሪያው ፓትርያርክ (፲፱፻፶፩) ዕለታት
171
ሰኔ ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፬ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፷፰ ዓ/ም - አባ ፍራንሲስኮ ፓላው የተባለ የካቶሊክ ሚሲዮናዊ እና መቶ-ዓለቃ ሆሴ ዮአኪን ሞራጋ የተባሉ የእስፓኝ አቅኚዎች የዛሬዋ ሳን ፍራንሲስኮ ከተማ በተቆረቆረችበት ሥፍራ ላይ የሚሲዮናዊ ቤት አቆሙ። ፲፰፻፶፮ ዓ/ም - ደጃዝማች ምኒልክ በዓፄ ቴዎድሮስ ትዕዛዝ ታሥረው ከነበሩበት ከመቅደላ አምባ በሌሊት አምልጠው ወደሸዋ አመሩ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አርፈው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ።
3380
https://am.wikipedia.org/wiki/1957
1957
1957 አመተ ምኅረት ጥቅምት 14 ቀን - ዛምቢያ (ቀድሞ ስሜን ሮዲዚያ) ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የካቲት 11 ቀን - ጋምቢያ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት በቿናላንድ (አሁን ቦትስዋና) መቀመጫ ከማፈኪንግ ወደ ጋቦሮኔስ (አሁን ጋቦሮኔ) ተዛወረ። አዲስ አበባ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ስብሰባ ሥፍራው ነበረች። 1950ዎቹ: 1950 1951 1952 1953 1954 1955 1956 1957 1958 1959 አመታት
56
1957 አመተ ምኅረት ጥቅምት 14 ቀን - ዛምቢያ (ቀድሞ ስሜን ሮዲዚያ) ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የካቲት 11 ቀን - ጋምቢያ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት በቿናላንድ (አሁን ቦትስዋና) መቀመጫ ከማፈኪንግ ወደ ጋቦሮኔስ (አሁን ጋቦሮኔ) ተዛወረ። አዲስ አበባ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ስብሰባ ሥፍራው ነበረች።
3387
https://am.wikipedia.org/wiki/1967
1967
1967 አመተ ምኅረት መስከረም 2 ቀን - ኰሙኒስት ደርግ የኢትዮጵያን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን አሠሩዋቸው። መስከረም 5 ቀን - ጄኔራል አማን አንዶም የደርግ ሊቀ መንበር ተሰየመ። ኅዳር 14 ቀን - አማን አንዶምና ሌሎች ባለሥልጣናት በደርግ ተገደሉ፤ ተፈሪ በንቲ በኅዳር 19 ቀን ሊቀ መንበር ተሾመ። ኅዳር 15 ቀን - የ«ድንቅ ነሽ» አጽም በአፋር ክልል ውስጥ ተገኘ። ታኅሣሥ 4 ቀን - ማልታ ንግሥት ኤልሳቤጥን በይፋ ትቶ ሪፐብሊክ ሆነ። ታኅሣሥ 23 ቀን - የማላዊ ዋና ከተማ ከዞምባ ወደ ሊሎንጔ ተዛወረ። ሚያዝያ 9 ቀን - የፕኖም ፔን ውድቀት፣ የክመር ሩዥ ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ካምቦዲያ ያዙ። ሚያዝያ 22 ቀን - የሳይጎን ውድቀት፣ የስሜን ቬትናም ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ደቡብ ይዘው የቬትናም ጦርነት ተጨረሰ። ግንቦት 8 ቀን - የሲኪም መንግሥት ወደ ሕንድ ተጨምሮ ሲኪም ክፍላገር ሆነ። ሰኔ 18 ቀን - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ። ሰኔ 28 ቀን - ኬፕ ቨርድ ከፖርቱጋል ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 29 ቀን - ኮሞሮስ ነጻነት ከፈረንሳይ አዋጀ። ሐምሌ 5 ቀን - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። ነሐሴ 15 ቀን - የኩባ ሃያላት ደቡብ አፍሪካን ለማቃወም ወደ አንጎላ ጦርነት ገቡ። ነሐሴ 17 ቀን - የቭየንትዬን ውድቀት፣ የፓጤት ላው ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ላዎስ ያዙ። አመታት
183
1967 አመተ ምኅረት መስከረም 2 ቀን - ኰሙኒስት ደርግ የኢትዮጵያን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን አሠሩዋቸው። መስከረም 5 ቀን - ጄኔራል አማን አንዶም የደርግ ሊቀ መንበር ተሰየመ። ኅዳር 14 ቀን - አማን አንዶምና ሌሎች ባለሥልጣናት በደርግ ተገደሉ፤ ተፈሪ በንቲ በኅዳር 19 ቀን ሊቀ መንበር ተሾመ። ኅዳር 15 ቀን - የ«ድንቅ ነሽ» አጽም በአፋር ክልል ውስጥ ተገኘ። ታኅሣሥ 4 ቀን - ማልታ ንግሥት ኤልሳቤጥን በይፋ ትቶ ሪፐብሊክ ሆነ። ታኅሣሥ 23 ቀን - የማላዊ ዋና ከተማ ከዞምባ ወደ ሊሎንጔ ተዛወረ። ሚያዝያ 9 ቀን - የፕኖም ፔን ውድቀት፣ የክመር ሩዥ ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ካምቦዲያ ያዙ። ሚያዝያ 22 ቀን - የሳይጎን ውድቀት፣ የስሜን ቬትናም ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ደቡብ ይዘው የቬትናም ጦርነት ተጨረሰ። ግንቦት 8 ቀን - የሲኪም መንግሥት ወደ ሕንድ ተጨምሮ ሲኪም ክፍላገር ሆነ። ሰኔ 18 ቀን - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ። ሰኔ 28 ቀን - ኬፕ ቨርድ ከፖርቱጋል ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 29 ቀን - ኮሞሮስ ነጻነት ከፈረንሳይ አዋጀ። ሐምሌ 5 ቀን - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። ነሐሴ 15 ቀን - የኩባ ሃያላት ደቡብ አፍሪካን ለማቃወም ወደ አንጎላ ጦርነት ገቡ። ነሐሴ 17 ቀን - የቭየንትዬን ውድቀት፣ የፓጤት ላው ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ላዎስ ያዙ።
3388
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A0%20%E1%89%A0%E1%88%B6%20%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8D%A2
አበበ በሶ በላ።
«አበበ በሶ በላ።» በብዙ የአማርኛ የጽሑፍ ትምህርቶች ውስጥ የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ነው። ታሪክ «አበበ በሶ በላ» ለመጀመሪያ ጊዜ በስፋት ጥቅም ላይ የዋለው በበ1970ዎቹ መሠረተ ትምህርት ዘመቻ ጊዜ ነበር። ከ«በ» ውጪ ከ«በ» ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ሶስት ብቻ ፊደላትን የያዘ በመሆኑ ለማንበብ ይቀላል። «በ» ለመጻፍም ቢሆን በጣም ከሚቀሉት ፊደላት ስለሚቆጠር፣ ቀሪዎቹ ፊደላትም ከርሱ ጋር በጣም ስለሚመሳሰሉ ለመጻፍም ብዙ የማይከብድ ዓረፍተ ነገር ነው። ተመሳሳይ ከዚሁ ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ዓረፍተ ነገሮች፦ ጫላ ጩቤ ጨበጠ። (በተለይ ጨ እና ጠ) ጨቡዴ ጣሳ አጠበ። ትምህርት
78
«አበበ በሶ በላ።» በብዙ የአማርኛ የጽሑፍ ትምህርቶች ውስጥ የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ነው። ታሪክ «አበበ በሶ በላ» ለመጀመሪያ ጊዜ በስፋት ጥቅም ላይ የዋለው በበ1970ዎቹ መሠረተ ትምህርት ዘመቻ ጊዜ ነበር። ከ«በ» ውጪ ከ«በ» ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ሶስት ብቻ ፊደላትን የያዘ በመሆኑ ለማንበብ ይቀላል። «በ» ለመጻፍም ቢሆን በጣም ከሚቀሉት ፊደላት ስለሚቆጠር፣ ቀሪዎቹ ፊደላትም ከርሱ ጋር በጣም ስለሚመሳሰሉ ለመጻፍም ብዙ የማይከብድ ዓረፍተ ነገር ነው።
3393
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%94%20%E1%8D%B2%E1%8D%B0
ሰኔ ፲፰
ሰኔ 18 ቀን:... ታሪካዊ ማስታወሻዎች 1942 - የኮርያ ጦርነት ጀመረ። 1967 - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ። 1983 - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። መርዶዎች 2001 - ማይክል ጃክሰን ዕለታት
28
ሰኔ 18 ቀን:... 1942 - የኮርያ ጦርነት ጀመረ። 1967 - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ። 1983 - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ።
3398
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B2%E1%89%A2%E1%88%8A%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%8C%BB%E1%88%95%E1%8D%8D%E1%89%B5
የሲቢሊን መጻሕፍት
የሲቢሊን መጻሕፍት በግሪክ የተጻፉ የትንቢት ግጥሞች ክምችት ነበሩ። በአፈ ታሪክ የጥንታዊ ሮማ ንጉሥ ታርኲኒዩስ ሱፐርቡስ ከአንዲት ሲቢል (ሴት ነቢይ) ገዝተዋቸው በሮማ መንግሥት ታሪክ ታላቅ አደጋ በተከሠተበት ወቅት እኚህ ትንቢቶች ይማከሩ ነበር። የዛሬው ምሁሮች እኚህ መጻሕፍትና ዛሬ የታወቁት በክርስትና አባቶችም ከ2ኛ ክፍለዘመን እስከ 5ኛ ክፍለዘመን ድረስ በሰፊ የተጠቀሱት የሲቢሊን ራዕዮች አንድ አይደሉም ባዮች ናቸው። መጻሕፍቱ ደግሞ ለግሪኮች ታወቁ። መጀመርያ የታዩ በገርጊስ በደብረ ኢዳ (ለጥሮአስ ትንሹ እስያ ቅርብ የሆነ) በአፖሎ ቤተ መቅደስ በ7ኛው ክፍለዘመን ዓክልበ እንደ ነበር ይታመናል። ደራሲይቱ የሄሌስፖንት ሲቢል ተባለች። ከዚያ ክምችቱ ከገርጊስ ወደ ኤሩትራይ (በምሥራቅ ትንሹ እስያ) እንዳለፈ የኤሩትራይ ሲቢልም ሥራ እንደ ተባለ ይታመናል። ይኸውም ክምችት ከዚያ እስከ ኩማይ ጣልያ ከዚያም እስከ ሮማ ከተማ እንደ ተጓዘ ይመስላል። በአይኔይድ ደራሲ ቪርጂል ዘንድ አይኔያስ ወደ ሢኦል ሳይጓዝ የኩማይ ሲቢልን አማከሮ ነበር። ንጉሥ ታርኲንዮስ ከኩማይ ሲቡል እንዴት እንደ ገዟቸው ዝነኛም አፈ ታሪክ ነበር። እርሷ ዘጠኝ የትንቢት መጻሕፍት ክምችት ለታርኲን ለመሸጥ ብታስብ እሳቸው ውድ በመሆኑ እምቢ ብለው ሦስቱን እንዳቃጠለች ይተረታል። ከዚያ በኋላ ስድስቱን ቀሪዎች መጻሕፍት ለፊተኛው ዋጋ ለመሸጥ አሰበች። ሁለተኛ እምቢ ብለው ሌላ ሶስት አቃጠለች። በመጨረሻ ሶስቱን የተረፉ መጻሕፍት እንዳይጠፉ ለዚህ ዋጋ ገዙና በሮማ በዩፒተር ቤተ መቅደስ አኖሯቸው። መጻሕፍቱም ለ2 የሮማ ባለሥልጣናት አደራ ተሰጡ። ከ375 ዓክልበ. ጀምሮ አሥር ጠባቂዎች -- አምሥት ከባለሥልጣናት ወገንና አምሥት ከተራ ዜጎች ወገን -- ተሾሙላቸው። ከዚህ በኋላ (ምናልባት በሱላ ጊዜ 96-86 ዓክልበ.) ቁጥራቸው እስከ 15 ተጨመረ። የኚህ ጠባቂዎች ተግባር ከአስጊ ሁኔታዎች ለማለፍ ተገቢ ስርዓት ምን እንደ ሆነ ማማከር ነበር። ሆኖም ስርአቱን ብቻ እንጂ ምስጢራዊ ትንቢቱን እራሱን አልገለጹም ነበር። የመጻሕፍቱ ተጽእኖ የምሥራቅ አማልክትን ለምሳሌ አፖሎ፣ «ታላቂቱ እናት» ኩቤሌ እና ኬሬስ፣ እንዲሁም የግሪኮች አረመኔ እምነት ወደ ሮማ አረመኔ ሃይማኖት አስገባ። ግጥሞቹ በግሪክ ስለተጻፉ ጠባቂዎቹ ሁልጊዜ በሁለት የግሪክ አስተርጓሚዎች ይረዱ ነበር። የዩፒተር መቅደስ በ91 ዓክልበ. በተቃጠለበት ወቅት ግን ጠፉ። ስለዚህ የሮማ ላይኛ ምክር ቤት (ሴናት) በ84 ዓክልበ. ተልእኮዎች ተመሳሳይ ትንቢቶች አገኝተው እንዲተኩ ላኩዋቸው። በተለይም ትንቢቶች የተለቀሙ ከትሮይ ከኤሩትራይ ከሳሞስ ደሴት ከአፍሪካ (ማለት የዛሬ ቱኒዚያ) በጣልያም ከሲሲልያ ደሴትና ከቲቡር ነበር። አዲሱን ክምችት ወደ ሮማ ካመጡ በኋላ የሮማ ቄሶች እውነት የመሠላቸውን ለይተው ሌሎቹን ግን ከክምችቱ ጣሉ። የሮማ ንጉሠ ነገሥት አውግስጦስ በ20 ዓክልበ. ወደ አፖሎ መቅደስ አዛውሮአቸው ተመርምረው አዲስ ቅጂ ተደረገ። እዚያ እስከ 397 ዓ.ም. ቆዩ። በዚያን ጊዜ የአሪዮስ ክርስትና ትምህርት አራማጅ የሆነ ስቲሊኮ እንዳቃጠላቸው ይባላል። በ2ኛው ክፍለዘመን ደራሲ የትራሌስ ፍሌጎን መጽሐፍ የጉዶች መጽሐፍ ወይም መታሠቢያ ውስጥ ከሲቡላውያን መጻሕፍት 70 መስመሮች ተጠቀሱ። ይህ ጥቅስ ስለ አንድ ፍናፍንት ልደትና ስለ ጣኦቶች መሥዋዕት ሥርአት ይናገራል። በታሪክ ከተመዘገቡት ምክሮች መኻል ፦ ዓክልበ. 407: መጻሕፍቱ ከአንድ ጨነፈር የተነሣ ተማከሩና ሌክቲስቴርኒዩም የተባለው ሥነ ሥርዓት ለአማልክታቸው ጣኦት ተመሠረተ። ዓክልበ. 303: እንደገና ከጨነፈር በኋላ ደግሞ ብዙ ወታደሮች በመብራቅ ስለ ተመቱ መጻሕፍቱ ተማክረው አንድ ቤተ መቅደስ ተሠራ። ዓክልበ. 301: ከሌላ ጨነፈር ቀጥሎ ተማክረው መልሱ ጣኦቱን አይስኩላፒዩስ ወደ ሮማ ከኤፒዳውሮስ (በግሪክ) እንዲያመጡ ሆነ። ሆኖም የሮማ ሴናት በጦርነት ተይዞ ከአንድ ቀን ጸሎት በቀር ስለ አይስኩላፒዩስ ነገር ምንም አላደረገም። ዓክልበ. 246: «የአበባ ጨዋታዎች» (Ludi Florales) በመጻሕፍቱ ምክር ተመሠረቱ። ዓክልበ. 224: የካርታጌና አለቃ ሃኒባል የሮማ ጭፍራ በካናይ ፍልሚያ ሲያጠፋ፥ መጻሕፍቱ ተማክረው እንደ ምክራቸው ሁለት ግሪኮችና ሁለት ጋውሎች በሮማ ገበያ በሕይወታቸው ተቀበሩ። ዓክልበ. 212: በካርታጌና ጦርነት ጊዜ የሮማ አበጋዝ ስኪፒዮ አፍሪካኑስ ከመጻሕፍቱ ምክር የተነሣ የኩቤሌ ጣኦት ከፔሢኖስ አምጥቶ አምልኮቷን በሮማ አስገባ። ዓክልበ. 71: «በሮማ ሦስት ቆርኔሌዎሶች ሊገዙ ነው» ከሚል ከአንዱ ትንቢት የተነሣ ፑብሊዩስ ቆርኔሌዎስ ሌንቱሉስ ሱራ አንድ ሤራ አደረገ። ዓክልበ. 63: 12 በጥሊሞስ ወደ ግብጽ ዙፋን እንዲመለሱ ሮማውያን ሥራዊቱን መላካቸውን ሲማከሩ፣ መብራቅ በድንገት የዩፒተር ጣኦት መታ። ስለዚህ የሲቢሊን መጻሕፍት ተማክረው «ከግብጽ አንድ ንጉሥ መቸም እርዳታ ቢለምንሽ፣ ወዳጅነትሽ አይቀርለት እንጂ ጣርና አደጋ እንዳያገኙሽ ሥራዊት ከቶ አትሥጪው» የሚል ትንቢት በመገኘቱ ይህ ቃል የበጥሊሞስን መመለስ በጣም አቆየ። ዓክልበ. 52: «በጳርቴ ላይ ማሸነፍ የቻለው ንጉሥ ብቻ ይሆናል» ስለሚል ትንቢት ቄሣር በሮማ ሬፑብሊክ ላይ ንጉሥነትን በቶሎ እንደሚይዝ ያለ ጭምጭምታ ተፈጠረ። 7 ዓ.ም.: በርማ ንጉሠ ጢባርዮስ ቄሣር ዘመን (የክርስቶስ ልደት አካባቢ) የሮማ ቲቤር ወንዝ ሲጎርፍ አንዱ ቄስ መጻሕፍቱ እንዲማከሩ አስቦ ጢባርዮስ ምስጢራዊ ስለቆጠራቸው እምቢ አለ። 263 ዓ.ም.: ሮማውያን በፕላኬንቲያ ፍልሚያ በአላማኒ ጀርመኖች ከተሸነፉ በኋላ መጻሕፍቱ ተማከሩ። 304 ዓ.ም.: ከሚልቪያን ድልድይ ፍልሚያ አስቀድሞ የተቃዋሚ አለቆች ማክሰንቲያስና ቆስጠንጢኖስ ሲያዘጋጁ ማክሴንቲዩስ የሲቢሊን መጻሕፍት አማከሩና ቆስጠንጢኖስ እምነታቸውን ከአፖሎ ወደ ክርስቶስ አዛወሩ። በፊልሚያውም የማክሴንቲዩስ ድል መሆኑ ስመ ጥሩ ድርጊት ነው። 355 ዓ.ም.: የሮማ ንጉሥ ዩሊያኖስ ከሃዲ በጳርቴ ላይ ዘመቻ ሊያደርግ ሲል መጻሕፍቱን አማከረ። ከሮማ የደረሰውም መልስ በዛኛው አመት ጠረፍ መሻገሩን በግልጽ ደገፈው። የውጭ መያያዣ አንድ ጽሑፍ ስለ ሲቢሊን መጻሕፍት በእንግሊዝኛ የክርስትና ዘመን እውቅ የሆኑት 'ሲቢሊን ንግሮች' - ከግሪክ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎሙ ሲ ሲ ሲ ሲ ትንቢት
677
የሲቢሊን መጻሕፍት በግሪክ የተጻፉ የትንቢት ግጥሞች ክምችት ነበሩ። በአፈ ታሪክ የጥንታዊ ሮማ ንጉሥ ታርኲኒዩስ ሱፐርቡስ ከአንዲት ሲቢል (ሴት ነቢይ) ገዝተዋቸው በሮማ መንግሥት ታሪክ ታላቅ አደጋ በተከሠተበት ወቅት እኚህ ትንቢቶች ይማከሩ ነበር። የዛሬው ምሁሮች እኚህ መጻሕፍትና ዛሬ የታወቁት በክርስትና አባቶችም ከ2ኛ ክፍለዘመን እስከ 5ኛ ክፍለዘመን ድረስ በሰፊ የተጠቀሱት የሲቢሊን ራዕዮች አንድ አይደሉም ባዮች ናቸው።
3400
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%88%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8A%9B
ፈረንሳይኛ
ፈረንሳይኛ (français, la langue française) ከሚናገርባቸው አገራት መኃል: ፈረንሳይ፣ ስዊዘርላንድ፣ ቤኒን፣ ካሜሩን፣ ኮንጎ ሪፑብሊክ፣ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ማዳጋስካር፣ ማሊ፣ ሞሪታኒያ፣ ኒጄር፣ ሴኔጋል፣ ቻድ፣ ቶጎ፣ ... እንደ ሌሎቹ ሮማንስ ቋንቋዎች፣ የፈረንሳይኛ አመጣጥ ከሮማይስጥ ነበር። ትንትና ከሷዴሽ ዝርዝር 207 ዘመናዊ ፈረንሳይኛ ቃላት፣ 161 ወይም 78% በቀጥታ ከሮማይስጥ ቃላት ተደረጁ። ከተረፉትም 46 ቃላት መኃል፤ 10 ቃላት ወይም 5% ከፍራንክኛ (ጀርማኒክ) መጡ፦ bois /ቧ/ (ደን)፤ cracher /ክራሼ/ (መትፋት)፤ gratter /ግራቴ/ (መጫር)፤ marcher /ማርሼ/ (መራመድ)፤ tomber /ቶምቤ/ (መውደቅ)፤ flotter /ፍሎቴ/ (መስፈፍ)፤ bruler /ብሩሌ/ (መቃጠል)፤ blanc /ብላንክ/ (ነጭ)፤ sale /ሳል/ (እድፋም)፤ gauche /ጎሽ/ (ግራ) 1 ቃል ወይም 1% ከጋውልኛ (ኬልቲክ) መጣ፦ petit /ፕቲ/ (ትንሽ)። የተረፉት 35 ቃላት ወይም 17% የመጡ ከሮማይስጥ ሲሆን፣ ከሮማይስጥ አዲስ ትርጉም ተሰጡ። ደግሞ ይዩ፦ :wikt:Wiktionary:የፈረንሳይኛ_ቅድመ-ታሪካዊ_አመጣጥ_-_ሷዴሽ_ዝርዝር
115
ፈረንሳይኛ (français, la langue française) ከሚናገርባቸው አገራት መኃል: ፈረንሳይ፣ ስዊዘርላንድ፣ ቤኒን፣ ካሜሩን፣ ኮንጎ ሪፑብሊክ፣ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ማዳጋስካር፣ ማሊ፣ ሞሪታኒያ፣ ኒጄር፣ ሴኔጋል፣ ቻድ፣ ቶጎ፣ ... እንደ ሌሎቹ ሮማንስ ቋንቋዎች፣ የፈረንሳይኛ አመጣጥ ከሮማይስጥ ነበር።
3404
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%88%9B
አዳማ
ናዝሬት ወዲህ ይመራል። ለእስራኤል ከተማ፣ ናዝሬት፣ እስራኤልን ይዩ። ኣዳማ በአማርኛ ናዝሬት በኦሮሚያ ክልል ለኦሮሚያ በዋና ከተማነት የሚያገለግል የኢትዮጵያ ከተማ ነው። በምስራቅ ሸዋ ዞን በላቲቱድና ሎንጂቱድ ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል። እንደ ሲቲ ፖፑሌሽን መረጃ  አዳማ ከተማ የ456,868  ሰዎች መኖሪያ ስትሆን ሲሆን ከኗሪዎቿ 223,560  ወንዶችና 233,308 ሴቶች ናቸው። አዳማ በትራንስፖርት ማእከልነት የታወቀ ከተማ ነው። ከተማው በአዲስ አበባና በድሬዳዋ መንገድ ላይ ይገኛል። አዲስ አበባ ጅቡቲና አሰብ (ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በፊት ኢትዮጵያ አሰብን ስትጠቀም) የሚመላለሱ ቁጥራችው ከፍ ያሉ የጭነት መኪኖች የሚያልፉት በአዳማ ነው። ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ የሚሄደው ምድር ባቡርም አዳማን ያቋርጣል። ታሪክ የኢትዮጵያ ከተሞች
96
ናዝሬት ወዲህ ይመራል። ለእስራኤል ከተማ፣ ናዝሬት፣ እስራኤልን ይዩ። ኣዳማ በአማርኛ ናዝሬት በኦሮሚያ ክልል ለኦሮሚያ በዋና ከተማነት የሚያገለግል የኢትዮጵያ ከተማ ነው። በምስራቅ ሸዋ ዞን በላቲቱድና ሎንጂቱድ ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል።
3405
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B1
ነሐሴ ፱
ነሐሴ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፱ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፮ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፮ ዓ/ም - የአትላንቲክ ውቅያኖስንና ሰላማዊ ውቅያኖስ ለማገናኘት የተቆፈረው የፓናማ ቦይ ሥራው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - ጃፓን በቃል ኪዳን አገሮች ተሸንፋ እጇን ስትሰጥ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ሆነ። በዚህ ዕለት ኮሪያም ነጻ ወጣች። ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - ለ፫ መቶ ፴፬ ዓመታት በብሪታኒያንጉዛት ሥር በቅኝ ግዛትነት የኖረችው ሕንድ በዚህ ዕለት ነጻነቷን ተቀዳጀች። እስላማዊው የሰሜን-ምዕራብ አካልም በዚሁ ዕለት ተገንጥሎ ፓኪስታን በሚል ስም አዲስ አገር ተፈጠረ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - ደቡብ እና ሰሜን ኮሪያ በይፋ ተለያዩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ለሰማንያ ዓመታት በፈረንሳይ ሥር በቅኝ ግዛትነት ይተዳደር የነበረው ኮንጎ ሪፑብሊክ በዚህ ዕለት ነጻነቱን ተቀዳጀ። ፊልበርት ዩሉ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ከ፲፰፻፶፫ ዓ/ም ጀምሮ በብሪታኒያ ንጉዛት ትተዳደር የነብረችው፣ በፋርስ ሰላጤ ላይ የምትገኘው ባህሬን በዚህ ዕለት ነጻ ወጣች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት የሥልጣን ሽግግር፤ ደርግ የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት የጡረታ ሚኒስቴር በቁጥጥሩ ሥር አደረገ። ልደት ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/August_15 ዕለታት
195
ነሐሴ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፱ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፮ ዓ/ም - የአትላንቲክ ውቅያኖስንና ሰላማዊ ውቅያኖስ ለማገናኘት የተቆፈረው የፓናማ ቦይ ሥራው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
3406
https://am.wikipedia.org/wiki/1937
1937
1937 አመተ ምኅረት ነሐሴ 9 ቀን - ጃፓን እጁን ሰጥቶ 2ኛ አለማዊ ጦርነት ጨረሰና ኮርያ ከጃፓን ነጻ ወጣ። ፍራንክሊን ሮዘቨልት በአሜሪካ ምርጫ ለአራተኛ ዘመን ፕሬዚዳንት ተመረጡ። መርዶዎች ሚያዝያ 22 ቀን - አዶልፍ ሂትለር ዮፍታሄ ንጉሴ አመታት
36
1937 አመተ ምኅረት ነሐሴ 9 ቀን - ጃፓን እጁን ሰጥቶ 2ኛ አለማዊ ጦርነት ጨረሰና ኮርያ ከጃፓን ነጻ ወጣ። ፍራንክሊን ሮዘቨልት በአሜሪካ ምርጫ ለአራተኛ ዘመን ፕሬዚዳንት ተመረጡ።
3407
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B2%E1%89%A2%E1%88%8A%E1%8A%95%20%E1%88%AB%E1%8B%95%E1%8B%AE%E1%89%BD
የሲቢሊን ራዕዮች
የሲቢሊን ራዕዮች በግሪክ የተጻፉ በ12 መጻሕፍት ተከፋፍለው የትንቢት ግጥሞች ክምችት ናቸው። እነሱ የሲቢል (ሴት ነቢይ) ሥራ ናቸው ይላሉ። ይሁንና የዛሬ ሊቃውንት እኚህ ትንቢቶች በአይሁዶች ወይም በክርስቲያኖች ተጽፈው ዕውነተኛ የሲቢሊን መጻሕፍት ሊሆኑ አይችሉም ባዮች ናቸው። ትንቢቶቹ የተባሉ ከድርጊቶቹ በኋላ ተነበዩና ከ2ኛው መቶ ዘመን ዓክልበ እስከ 6ኛ መቶ ዘመን ከክርስቶስ በኋላ መጻፍ ነበረባቸው ሲሉ ይክራክራሉ። ምክንያቱም ከትንቢቶቹ መኃል ብዙዎች ስለ መሢህ ወይም ስለ ሌላ መጽሐፍ ቅዱስ ነክ ጉዳይ የሚነበዩ ናቸው። ለሎችም ደግሞ ስለ ሮማ መንግሥት ዕድልና ታሪክ ስለሚነበዩ ስለዚህ ከድርጊቶቹ በኋላ መነበይ ነበረባቸው ይላሉ የዛሬው ምሁራን። ቢሆንም እነዚህ መጻሕፍት የአይሁድና የክርስትና ሃይማኖት ነክ ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን ከግሪክና ከሮማ አረመኔ ሃይማኖት የተለቀሙ ብዙ ስሞች ወይም ሃሳቦች ይገኙባቸዋል። ለምሳሌ ከግሪክ ጸሐፊዎች ሆሜርና ሄሲዮድ፣ እንዲሁም ከብሉይ ኪዳን ስለ ኤደን ገነት ስለ ኖህና ስለ ባቢሎን ግንብ የሚል ወሬ አለባቸው። በጥንት የታወቁት 'ሲቢሊን መጻሕፍት' በሮማ ከተማ በቤተ መቅደስ ይጠበቁ ሲሆን በ90 አመት ዓክልበ በእሳት ተቃጠሉ። ስለዚህ የሮማ ላይኛ ምክር ቤት (ሴናት) በ84 ዓክልበ ተልእኮዎች ተመሳሳይ ትንቢቶች አገኝተው እንዲተኩ ላኩዋቸው። ከዚያ እስከ 397 ዓ.ም. ቆዩ። በዚያን ጊዜ የአሪዮስ ክርስትና ትምህርት አራማጅ የሆነ ስቲሊኮ እንዳቃጠላቸው ይባላል። ነገር ግን ስለ ይዞታቸው ብዙ አይታወቅምና ከሚታወቁት 'ሲቢሊን ራዕዮች' ጋር አንድላይ አይሆኑም ብለው ምሁራን ይገመታሉ። አንድ ክርስቲያን ፈላስፋ አቲናጎራስ አቴናዊው ክርስቲያኖች በአረመኔ ሮማ መንግሥት በተሠቃዩበት ወቅት በ168 ዓ.ም. ወደ ቄሣር ማርቆስ አውሬሊዮስ 'አቤቱታ ለክርስቲያኖቹ' ሲጽፍ ከነዚህ ዛሬም እውቅ ከሆኑት ንግሮች ቃል ለቃል በሰፊ መጥቀሱ እርግጠኛ ነው። የጠቀሳቸው ከነሆሜርና ሄሲዮድ ጋር ሲሆን ብዙ ጊዜ 'እነዚህ መጻሕፍት ሁሉ ለቄሣር ታዋቂ ናቸው' ብሎ ጻፈ። በዚህ ጊዜ መጻሕፍቱ በሮማ ገና ይገኙ ነበርና ስለዚህ ምናልባት ከሲቢሊን ራዕዮች አንዳንድ ትክክለኛ እንደ ሆነ ይቻላል። ሌሎች የክርስትና አባቶችና ሃዋርያት ደግሞ የሲቢሊን ራዕዮችን ጠቀሱ። ቴዎፊሎስ ዘአንጾኪያ የአንጾኪያ ጳጳስ (170 ዓ.ም. አካባቢ) ቀለምንጦስ ዘእስክንድርያ (190 ዓ.ም. አካባቢ) ላክታንትዮስ (295 ዓ.ም. አካባቢ) እና ቅዱስ አውግስጢኖስ (390 ዓ.ም. አካባቢ) ሁላቸው ጠቅሰዋቸዋል ። ዩስቲኑስ ሰማዕት (140 ዓ.ም. አካባቢ) ደግሞ አንዳንድ የሱማይ ሲቢል ትንቢቶች ጠቅሰዋል። ይህ ጥቅስ ግን ዛሬ በሚታወቁት ንግሮች መሓል አይገኝም። ምሳሌ የሚከተለው ታዋቂ ጥቅስ የባቢሎን ግንብን ታሪክ ይመስላል። ከሶስተኛው መጽሐፍ መስመሮች 119-147፦ (III: 119-147) «በአሦር አገር ግንብ ሲሠሩ (ሁላቸውም አንድ ቋንቋ ሲናገሩና ወደ ላይ ወደ ኮከባም ሰማይ ለማረግ ሲወሰኑ በአየሩ ላይ ግን ሕያዉ ወዲያው ታላቅ ኃይል አኖረና ነፋሶች ከላይ ታላቁን ግንብ አወረዱና መዋቲዎችን አስነሡ እርስ በርስ እስከሚጣሉ ድረስ፤ ስለዚህ ሰዎች ያችን ከተማ ባቢሎን ብለው ሰየሙዋት) ግንቡ ሲወድቅና የሰዎች ልሳናት ወደ ልዩ ልዩ ድምጾች በያይነቱ ሲዞሩ፣ ወዲያው ምድር ሁሉ በሰዎች ተሞላችና መንግሥታት ተከፋፈሉ። ከዚያም ከማየ አይህ በቅድሚያ ሰዎች ላይ ከመጣ ጀምሮ ከመዋቲ ሰዎች አሥረኛው ትውልድ ታየ። ክሮኖስም ነገሠ ቲታንም ያፔቶስም፤ ሰዎችም፦ 'የጋያ እና የኡራኖስ ጥሩ ተወላጆች' አሏቸው የምድርና የሰማይ ስሞች ለነሱ በመስጠት፥ ከመዋቲ ሰዎች መጀመርያዎቹ ነበሩና። እንግዲህ በምድሪቱ ሦስት ኩፋሌዎች ነበሩ እንደ እያንዳንዱ ሰው ድርሻ እያንዳንዱም የገዛ ድርሻውን ነግሶ አልተጣሉም - የአባት መሓሌ ነበረና ድርሻዎቻቸውም እኩል ነበርና። ነገር ግን ጊዜው ከእድሜ የተነሣ በአባቱ ላይ መጣ፥ እሳቸውም ሞቱ፤ ልጆቹም መሓሌውን በመጣስ እርስ በርስ መራራ ትግል አስነሳሱ የትኛው ንግሳዊ ማዕረግና ግዛት በመዋቲዎች ላይ እንዲገኝ፤ እርስ በርስም ክሮኖስና ቲታን ተዋጉ...» (III: 1004-1031) - ሲቢሊቱ ስለ ራሷ ታሪክ የምትለው:- «እነዚህን ነገሮች አሳይሃለሁ - እኔ በእብደት የወጣሁ ከአሦር ባቢሎን ረጅም ቅጥሮች ወደ ሄላስ (ግሪክ)፤ የእግዜርን መዓት ሁሉ ለመናገር... ለመዋቲዎችም ስለ መለኮታዊ ምስጢራት እነበይ ዘንድ። ሰዎችም በሄላስ ከውጭ አገር እንደምሆን ከኤሩትራይ ያለ ህፍረት እንደ ተወለድኩ ይላሉ፤ ሌሎችም 'ሲቡል' እንደምሆን ከእናት ኪርኬ ትወልጄ ከአባት ግኖስቶስም እብድና ውሸታም። ዳሩ ግን ነገሮች ሁሉ ለማለፍ በመጡበት ጊዜ ታስታውሱኛላችሁ፤ ማንም ዳግመኛ እብዲት አይለኝም የታላቅ አምላክ ነቢይቱ። ቀድሞ ለአያቶቼ ምን እንደ ደረሰ አሳይቶኛልና፤ ከመጀመርያው ምን እንደ ነበር እግዜር አሳውቆኛልና፤ በልቡናዬም ውስጥ ከእንግዲህ ወዲህ የሚሆኑትን ሁሉ አምላክ አኖረ፤ ሊመጣ ያለውን ነገር እነበይ ዘንድ፣ የነበረውንም፣ ለሰዎች እነግረው ዘንድ። ዓለም በጎርፍ ሲሞላ ከውሃ፣ አንድ ጨዋ ሰውም ብቻውን ሲቀር፣ በእንጨት ቤት ከዎፍም ከእንስሳም ጋር በውኆቹ ላይ ሲሔድ፣ ዓለም እንደገና ይሞላ ዘንድ፥ እኔ የልጁ ሙሽራ ነበርኩ ከወገኑም ነበርኩ መጀመርያ ነገሮች የደረሱበት መጨረሻም ሁሉ የታወቁለት፤ እንግዲህ ከገዛ አፌ እነዚህ እውነተኛ ነገሮች ሁሉ ግልጽ ይሁኑ።» የውጭ መያያዣዎች የሲቢሊን ራዕዮች በእንግሊዝኛ Milton S. Terry, "The sibylline oracles" : the fragments that are quoted in Patristic writings, annotated and set in context, including the long preface of the (6th century?) editor THE SIBYLLINE ORACLES , BOOKS III-V, TRANSLATED BY THE REV. H. N. BATE, M.A., 1918 (a searchable facsimile at the University of Georgia Libraries; DjVu & layered PDF format) ሲ ሲ ትንቢት
657
የሲቢሊን ራዕዮች በግሪክ የተጻፉ በ12 መጻሕፍት ተከፋፍለው የትንቢት ግጥሞች ክምችት ናቸው። እነሱ የሲቢል (ሴት ነቢይ) ሥራ ናቸው ይላሉ። ይሁንና የዛሬ ሊቃውንት እኚህ ትንቢቶች በአይሁዶች ወይም በክርስቲያኖች ተጽፈው ዕውነተኛ የሲቢሊን መጻሕፍት ሊሆኑ አይችሉም ባዮች ናቸው። ትንቢቶቹ የተባሉ ከድርጊቶቹ በኋላ ተነበዩና ከ2ኛው መቶ ዘመን ዓክልበ እስከ 6ኛ መቶ ዘመን ከክርስቶስ በኋላ መጻፍ ነበረባቸው ሲሉ ይክራክራሉ። ምክንያቱም ከትንቢቶቹ መኃል ብዙዎች ስለ መሢህ ወይም ስለ ሌላ መጽሐፍ ቅዱስ ነክ ጉዳይ የሚነበዩ ናቸው። ለሎችም ደግሞ ስለ ሮማ መንግሥት ዕድልና ታሪክ ስለሚነበዩ ስለዚህ ከድርጊቶቹ በኋላ መነበይ ነበረባቸው ይላሉ የዛሬው ምሁራን። ቢሆንም እነዚህ መጻሕፍት የአይሁድና የክርስትና ሃይማኖት ነክ ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን ከግሪክና ከሮማ አረመኔ ሃይማኖት የተለቀሙ ብዙ ስሞች ወይም ሃሳቦች ይገኙባቸዋል። ለምሳሌ ከግሪክ ጸሐፊዎች ሆሜርና ሄሲዮድ፣ እንዲሁም ከብሉይ ኪዳን ስለ ኤደን ገነት ስለ ኖህና ስለ ባቢሎን ግንብ የሚል ወሬ አለባቸው።
3410
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%9E%20%E1%8B%8D%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%88%85
ማሞ ውድነህ
ማሞ ውድነሀህሀህሀህሀህህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ። የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር። ባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች ህክምናቸዉን ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ማሞ ዓርብ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ፀሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳዉሎስ ፓትሪያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት ተፈፅሟል፡፡ አስክሬናቸውም በደራሲ ሐዲስ ዓለማየውና ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን መካነ መቃብር አጠገብ አርፏል፡፡ በቀብራቸዉ ላይ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባዎች ከንቲባ ዘውዴ ተክሉና ከንቲባ ብርሃነ ደሬሳ ተገኝተዋል፡፡ ልጅነት ጥቅምት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ.ም. በቀድሞው የወሎ ክፍለ ሃገር በዋግ አውራጃ ዐምደ ወርቅ ከተማ ከአባታቸው አቶ ውድነህ ተፈሪና ከእናታቸው ወይዘሮ አበበች ወልደየስ የተወለዱት ማሞ ውድነህ በፋሺስት ኢጣልያ ወረራ ጊዜ ወላጆቻቸውን አጥተዋል። የሕይወት አጋጣሚ በሻጊያን በቦምብ ከደደቡት ፓይለቶች አንዱን እንዲያገኙ አብቅቶያችው ይቅር እንዳሉት በአንድ ጽሁፋቸው ዘግበዋል ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በ 15 አመታቸው የጀመሩት አቶ ማሞ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መጨረስ ባይችሉም በአዲስ አበባ እና አስመራ ውስጥ የሚታተሙ ፖሊስ እና እርምጃው፣ህብረት እና የዛሬይቱ ኢትዮጲያ የተሰኙ ጋዜጦች ውስጥ አገልግለዋል። የግል ህይወት አቶ ማሞ ከባለቤታቸዉ ወይዘሮ አልማዝ ገብሩ ስድስት ልጆችና 10 የልጅ ልጆችን አፍርተዋል፡፡ የደራሲ ማሞ ውድነህ ገጸ በረከቶች አቶ ማሞን ይበልጥ ታዋቂና ተወዳጅ ያደረጋቸው በሥነ ጽሑፉ መስክ ያበረከቱት መጠነ ብዙና ዘርፈ ሰፊ የድርሰት ሥራዎቻቸው ናቸው፡፡ 53 መጻሕፍት ያሳተሙ ሲሆን፣ 54ኛው ‹‹ጣጣኛው›› ልብወለድ በሕትመት ላይ ነው፡፡ ሥራዎቻቸው በስለላ፣ በታሪክ፣ በልብለወድና በተውኔት ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡ ከነዚህ ውስጥ የሚከተሉት ይገኛሉ። 1.ሁለተኛው የዓለም ጦርነት 2.የሴቷን ፈተና 3.ከወንጀለኞቹ አንዱ 4.ቬኒቶ ሙሶሊኒ 5.የገባር ልጅ 6.ሁለቱ ጦርነቶች 7.አደገኛው ሰላይ 8.ዲግሪ ያሳበደው 9.ካርቱም ሔዶ ቀረ? 10.የ፮ቱ ቀን ጦርነት 11.የደቡብ ሱዳን ብጥብጥ 12.ብዕር እንደዋዛ 13.ሞንትጐመሪ 14.የኤርትራ ታሪክ 15.“የኛው ሰው በደማስቆ“ 16.የ፪ ዓለም ሰላይ 17.ምጽአት-እሥራኤል 18.ሰላዩ ሬሳ 19.የ፲፯ቱ ቀን ጦርነት 20.የካይሮ ጆሮ ጠቢ 21.የበረሃው ተኰላ 22.ዘጠና ደቂቃ በኢንተቤ 23.ጊለን-የክፍለ ዘመኑ ሰላይ 24.የኦዲሣ ማኅደር 25.ከታተኞቹ 26.ከሕይወት በኋላ ሕይወት 27.ስለላና ሰላዮች 28.ምርጥ ምርጥ ሰላዮች 29.ዕቁብተኞቹ 30.አሉላ አባነጋ 31.የሰላዩ ካሜራ 32.“ሰላይ ነኝ“ 33.በዘመናችን ከታወቁ ሰዎች 34.ዕድርተኞቹ 35.ሾተላዩ ሰላይ 36.ማኅበርተኞቹ 37.በረመዳን ውዜማ 38.የበረሃው ማዕበል 39.ኬ.ጂ.ቢ. 40.ሲ.አይ.ኤና ጥልፍልፍ ሲሆኑ 41.ዩፎስ-በሪራ ዲስኮች 42.መጭው ጊዜ 43.ዮሐንስ 44.የአሮጊት አውታታ 45.እኔና እኔ 46.ኤርትራና ኤርትራውያን 47.ሞት የመጨረሻ ነውን? 48.የደረስኩበት_፩ 49.የደረስኩበት_፪ ማጣቀሻ የውጭ ማያዣ http://www.forachange.co.uk/index.php?stoid=100 "So You are the One who Destroyed My Village", በማሞ ውድነህ http://www.debirhan.com/2012/03/author-journalist-and-historian-mamo.html የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
406
ማሞ ውድነሀህሀህሀህሀህህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ። የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር። ባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች ህክምናቸዉን ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ማሞ ዓርብ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ፀሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳዉሎስ ፓትሪያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት ተፈፅሟል፡፡ አስክሬናቸውም በደራሲ ሐዲስ ዓለማየውና ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን መካነ መቃብር አጠገብ አርፏል፡፡ በቀብራቸዉ ላይ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባዎች ከንቲባ ዘውዴ ተክሉና ከንቲባ ብርሃነ ደሬሳ ተገኝተዋል፡፡
3411
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%89%A0%E1%8B%B0%20%E1%88%9A%E1%8A%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D
ከበደ ሚካኤል
ከበደ ሚካኤል (1909-1991) በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ። የሼክስፒርን ሮሜዎና ዡልየትን ማክቤዝን በመተርጎም እውቅናን ለማትረፍ ችለዋል። ሌሎች ታዋቂ የትርጉም ሰራዎች መሃል፦ ከይቅርታ በላይ በሚል አርእስት ከBeyond the Pardon በ M.Clay የተተረጎመው ሊጠቀስ የቻላል። ከበደ ሚካኤል 30 ገደማ መፃሕፍትን ፅፈዋል። ከበደ ሚካእል ካበረከቷቸው የቴአትር ስራዎች የትንቢት ቀጠሮ የቅጣት ማእበል ካሌብ ሃኒባል ይገኙባቸዋል። ከበደ ሚካኤል በርካታ የስነ ጽሁፍ ስራዎች ባለቤት በመሆናቸው በተለይም ለልጆች ትምህርት አዘል ጽሁፎችን የግጥም የፈጠራ ስራዎችን ቅኔዎችን በስፋት በማበርክታቸው በኢትዮጵያ የስነጽሁፍ መድረክ ገናና ከሆኑት ደራሲዎች አንዱ ናቸው። ከነዚህም መሃል፦ ታሪክና ምሳሌ ፩ ታሪክና ምሳሌ ፪ የህሊና ብርሃን የቅኔ ውበት (በ ......... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ጃፓን እንዴት ስለጠነች (በ ....... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ታላላቅ ሰዎች (በ ........ ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) የሥልጣኔ አየር (በ ......... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ሊጠቀሱ ይችላሉ። የሰዎች ስነ ምግባር ላይ የማተኮርና ምክር አዘል መልእክቶችን የማስተላለፍ ዝንባሌአቸው በአብዛኛው ስራቸው ላይ ይንጸባረቃል። ዘመናዊት ኢትዮጵያን ለማደርጀት በተደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ እኒህ ፈላስማ፥ ባለቅኔ፥ ጸሐፌ-ተውኔት፥ ደራሲና አንጋፋ ጋዜጠኛ ፥ 'የቀለም ሰው' በሀገራችን የመጀመሪያ የነበረውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት በቀዳሚነት የተቀበሉ ሲሆን፣ አዲስ ትውልድ ላፈራ ስብእናቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት ፳፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በሥነ ጽሑፍ የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሟቸዋል። በተረፈም ከፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሶቭየት ህብረትና ሜክሲኮ ሽልማትን ተቀብለዋል። በተረፈ የትምህርት ሚኒስትር ዳይረክተር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተከታይ ዳይሬክተር (፲፱፵፪)፣ የብሄራዊ መጻህፍት ቤት ዳይረክተር (፲፱፵፬)ና የካቢኔ ሚንስትር ሆነው አገልግለዋል። ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል፥ ኢትዮጵያዊ 'የቀለም ሰው' ኅዳር ፫ ቀን ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። ናሙና ግጥሞች ዋቢ ምንጮች መደብ :ከበደ ሚካኤል የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
248
ከበደ ሚካኤል (1909-1991) በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ። የሼክስፒርን ሮሜዎና ዡልየትን ማክቤዝን በመተርጎም እውቅናን ለማትረፍ ችለዋል። ሌሎች ታዋቂ የትርጉም ሰራዎች መሃል፦ ከይቅርታ በላይ በሚል አርእስት ከBeyond the Pardon በ M.Clay የተተረጎመው ሊጠቀስ የቻላል።
3412
https://am.wikipedia.org/wiki/1956
1956
1956 አመተ ምኅረት ታኅሣሥ 2 - ኬንያ ከእንግሊዝ ነጻነት አገኘ። ሚያዝያ 18 - ታንዛኒያ ከእንግሊዝ ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 29 - ማላዊ ከእንግሊዝ ነጻነቱን አዋጀ። አመታት
25
1956 አመተ ምኅረት ታኅሣሥ 2 - ኬንያ ከእንግሊዝ ነጻነት አገኘ። ሚያዝያ 18 - ታንዛኒያ ከእንግሊዝ ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 29 - ማላዊ ከእንግሊዝ ነጻነቱን አዋጀ።
3484
https://am.wikipedia.org/wiki/1969
1969
1969 አመተ ምኅረት ሰኔ 20 ቀን - ጅቡቲ ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ጳጉሜ 2 ቀን - የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ በ1992 ለማዛወር ውል ፈረሙ። አመታት
28
1969 አመተ ምኅረት ሰኔ 20 ቀን - ጅቡቲ ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ጳጉሜ 2 ቀን - የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ በ1992 ለማዛወር ውል ፈረሙ።
3485
https://am.wikipedia.org/wiki/1945
1945
1945 አመተ ምኅረት መስከረም 8 ቀን - የሶቭየት ኅብረት ለጃፓን ዕጩነት በተመድ ውስጥ እምቢ አለች። መስከረም 28 ቀን - በ3 ባቡሮች ግጭት አድጋ በእንግሊዝ 112 ሰዎች ጠፉ። ጥቅምት 10 ቀን - በብሪታንያ ቅኝ ግዛት፣ ኬንያ ውስጥ ለነጻነት ይካሄድ የነበረውን የማው ማው ትግልን ለማክሸፍ በሚል ምክንያት የግዛቷ ዋና አስተዳዳሪ የነበረው ኤቨሊን ቤሪንግ “አደገኛና አስቸኳይ ሁኔታ” አውጆ የሽብሩ መሪዎች የነበሩትን እነጆሞ ኬንያታን በእሥራት ቁጥጥር አዋለ። ጥቅምት 22 ቀን - አመሪካ መጀመርያ ሃይድሮጀን ቦምብ ፈተና በሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አደረገ። ጥቅምት 25 ቀን - ድዋይት አይዘንሃወር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ አሸነፉ። (ጥር 12 ፕሬዚዳንት ሆኑ።) ጥር 23 ቀን - ታላቅ ጎርፍ በስሜን ባሕር 1835 ሰዎች በሆላንድና 307 በእንግሊዝ አጠፋ። የካቲት 26 ቀን - የሶቭየት ኅብረት መሪ ጆሴፍ ስታሊን ሞተ። (በሱ ፈንታ ኒኪታ ክሩሽቾቭ ተከተለ።) መጋቢት 9 ቀን - የመሬት መንቀጥቀጥ በቱርክ 250 ሰዎች አጠፋ። ግንቦት 3 ቀን - አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 114 ሰዎች ገደለ። ግንቦት 25 ቀን - 2 ኤልሳቤጥ የእንግሊዝ ንግሥት ሆነው ዘውድ ተጫኑ። ሰኔ 1 ቀን - አውሎ ንፋስ በሚሺጋን 115 ሰዎችና በማሣቹሰትስ 94 ሰዎች ገደለ። ሰኔ 11 ቀን - ግብጽ ሬፑብሊክ ሆነ። ሐምሌ 11 ቀን - በሆንዶ ደሴት ጃፓን 1700 ሰዎች በጎርፍ ሞቱ። ሐምሌ 20 ቀን - የኮርያ ጦርነት ጨረሰ። ነሐሴ 2 ቀን - የሶቭየት ኅብረት ደግሞ ሃይድሮጀን ቦምብ እንዳላት አዋጀች። እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር: እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1945 ድረስ = 1952 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1945 ጀምሮ = 1953 እ.ኤ.አ. አመታት
220
1945 አመተ ምኅረት መስከረም 8 ቀን - የሶቭየት ኅብረት ለጃፓን ዕጩነት በተመድ ውስጥ እምቢ አለች። መስከረም 28 ቀን - በ3 ባቡሮች ግጭት አድጋ በእንግሊዝ 112 ሰዎች ጠፉ። ጥቅምት 10 ቀን - በብሪታንያ ቅኝ ግዛት፣ ኬንያ ውስጥ ለነጻነት ይካሄድ የነበረውን የማው ማው ትግልን ለማክሸፍ በሚል ምክንያት የግዛቷ ዋና አስተዳዳሪ የነበረው ኤቨሊን ቤሪንግ “አደገኛና አስቸኳይ ሁኔታ” አውጆ የሽብሩ መሪዎች የነበሩትን እነጆሞ ኬንያታን በእሥራት ቁጥጥር አዋለ። ጥቅምት 22 ቀን - አመሪካ መጀመርያ ሃይድሮጀን ቦምብ ፈተና በሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አደረገ። ጥቅምት 25 ቀን - ድዋይት አይዘንሃወር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ አሸነፉ። (ጥር 12 ፕሬዚዳንት ሆኑ።) ጥር 23 ቀን - ታላቅ ጎርፍ በስሜን ባሕር 1835 ሰዎች በሆላንድና 307 በእንግሊዝ አጠፋ። የካቲት 26 ቀን - የሶቭየት ኅብረት መሪ ጆሴፍ ስታሊን ሞተ። (በሱ ፈንታ ኒኪታ ክሩሽቾቭ ተከተለ።) መጋቢት 9 ቀን - የመሬት መንቀጥቀጥ በቱርክ 250 ሰዎች አጠፋ። ግንቦት 3 ቀን - አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 114 ሰዎች ገደለ። ግንቦት 25 ቀን - 2 ኤልሳቤጥ የእንግሊዝ ንግሥት ሆነው ዘውድ ተጫኑ። ሰኔ 1 ቀን - አውሎ ንፋስ በሚሺጋን 115 ሰዎችና በማሣቹሰትስ 94 ሰዎች ገደለ። ሰኔ 11 ቀን - ግብጽ ሬፑብሊክ ሆነ። ሐምሌ 11 ቀን - በሆንዶ ደሴት ጃፓን 1700 ሰዎች በጎርፍ ሞቱ። ሐምሌ 20 ቀን - የኮርያ ጦርነት ጨረሰ። ነሐሴ 2 ቀን - የሶቭየት ኅብረት ደግሞ ሃይድሮጀን ቦምብ እንዳላት አዋጀች።
3486
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8D%B3
ሐምሌ ፳
ሐምሌ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳ ኛው እና የክረምት ወቅት ፳፭ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፭ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፴፱ ዓ/ም - ቀድሞ በአሜሪካ ውስጥ ግሎሌ (የግድ ሎሌ) ወይም ‘ባርያ’ የነበሩ ሠፋሪዎች የላይቤሪያን ነጻነት አወጁ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - የኮርያ ጦርነት ጨረሰ። ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - የኦስትሪያ መንግሥት ውል ተግባራዊ በመሆን ሉዐላዊ ሀገር ሆነች። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - ሚልተን ኦቦቴ 2ኛ ጊዜ ከዑጋንዳ መሪነት ወረዱ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ቤላሩስ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አወጀ። ልደት ፲፰፻፷፱ ዓ/ም. ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ምንጃር ላይ ቀርሾ፡ዐጥር፡በተባለው፡ሥፍራ ላይ ተወለዱ። ፲፱፻፰ ዓ/ም ልዑል አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ከአባታቸው ከደጃዝማች ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) እና ከናታቸው ከወይዘሮ መነን አስፋው (በኋላ እቴጌ መነን) ሐረር ከተማ ተወለዱ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች ዕለታት
134
ሐምሌ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳ ኛው እና የክረምት ወቅት ፳፭ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፭ ዕለታት ይቀራሉ።
3488
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AE%E1%88%8B%E1%8D%92%E1%8B%8D%E1%8A%AD
ቮላፒውክ
ቮላፒውክ (Volapük) ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የተፈጠረው በ1872 ዓ.ም. ሮማ ካቶሊክ ቄስ በሆነው በዮሐን ማርቲን ሽላየር በባደን ጀርመን ነበር። ሽላየር አንድ ዓለም አቀፍ ቋንቋ እንዲፈጥር እግዚአብሐር በሕልም እንዳዘዘው አመነ። ከዚያ በኋላ የቮላፒውክ ጉባኤ በጀርመን አገር በ1876 እና በ1879 ተደርጎ እንደገና ጉባኤ በፓሪስ ፈረንሳይ በ1881 ይፈጸም ነበር። በዛ ጊዜ 283 ክለቦች 25 መጽሔቶችና 316 መጻሕፍት ስለ ቮላፒውክ ነበሩ። የቮላፒውክ ቃላት የተለቀሙ በብዛት ከእንግሊዝኛ ሲሆን አንዳንድ ቃላት ደግሞ ከፈረንሳይኛ እና ከጀርመንኛ ተወሰዱ። ነገር ግን ቃሎቹ በጣም ተቀየሩ። ለምሳሌ 'ቮላፒውክ' የሚለው ስም የተለቀመው ከእንግሊዝኛ ቃላት world /ወርልድ/ (ዓለም) እና speak /ስፒክ/ (ንግግር) ሆኖ /ወርልድ/ ወደ vol ቮል፤ /ስፒክ/ ወደ pük /ፒውክ/ ተቀየረ። ስዋሰው ደግሞ እንደ አውሮጳ ቋንቋዎች ስዋሰው ይመስላል። ምሳሌ፦ vol ቮል - ዓለም vols ቮልስ - ዓለሞች vola ቮላ - የዓለም volas ቮላስ - የዓለሞች vole ቮሌ - ለዓለም voles ቮሌስ - ለዓለሞች voli ቮሊ - ዓለምን (ተሳቢ) volis ቮሊስ - ዓለሞችን ይህ ቋንቋ ለጥቂት ጊዜ ዘበናይ ሆኖ ቀረ። ነገር ግን በ1879 ሌላ ሰው ሰራሽ ቋንቋ ኤስፔራንቶ ስለ ተፈጠረ የቮላፒውክ ተነጋሪዎች ቁጥር እጅግ ተቀነሰ። በ1923 ዓ.ም. ሰዋሰው ታደሰ፤ ዳሩ ግን በአዶልፍ ሂትለር ዘመን ደግሞ በጀርመን ስለ ተከለከለ ቋንቋው ከዚያ በኋላ ሊከናውን አልቻለም። ዛሬ በዓለም ላይ ከ 20 እስከ 30 ሰዎች ይችሉታል። ምሳሌ አባታችን ሆይ ጸሎት፦ O Fat obas, kel binol in süls, paisaludomöz nem ola! Kömomöd monargän ola! Jenomöz vil olik, äs in sül, i su tal! Bodi obsik vädeliki govolös obes adelo! E pardolös obes debis obsik, äs id obs aipardobs debeles obas. E no obis nindukolös in tendadi; sod aidalivolös obis de bas. Jenosöd! አጠራሩ፦ ኦ ፋት ኦባስ፥ ኬል ቢኖል ኢን ሲውልስ፥ ፓይሳሉዶሙዝ ኔም ኦላ! ኩሞሙድ ሞናርገን ኦላ! ዤኖሙዝ ቪል ኦሊክ፥ ኧስ ኢን ሲውል፥ ኢ ሱ ታል! ቦዲ ኦብሲክ ቨዴሊኪ ጎቮሉስ ኦቤስ አዴሎ! ኤ ፓርዶሉስ ኦበስ ዴቢስ ኦብሲክ፥ ኧስ ኢድ ኦብስ አይፓርዶብስ ዴቤሌስ ኦባስ። ኤ ኖ ኦቢስ ኒኑኮሉስ ኢን ቴንዳዲ፤ ሶድ አይዳሊቮሉስ ኦቢስ ዴ ባስ። ዤኖሱድ! ሰው ሠራሽ ቋንቋዎች
299
ቮላፒውክ (Volapük) ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የተፈጠረው በ1872 ዓ.ም. ሮማ ካቶሊክ ቄስ በሆነው በዮሐን ማርቲን ሽላየር በባደን ጀርመን ነበር። ሽላየር አንድ ዓለም አቀፍ ቋንቋ እንዲፈጥር እግዚአብሐር በሕልም እንዳዘዘው አመነ። ከዚያ በኋላ የቮላፒውክ ጉባኤ በጀርመን አገር በ1876 እና በ1879 ተደርጎ እንደገና ጉባኤ በፓሪስ ፈረንሳይ በ1881 ይፈጸም ነበር። በዛ ጊዜ 283 ክለቦች 25 መጽሔቶችና 316 መጻሕፍት ስለ ቮላፒውክ ነበሩ። የቮላፒውክ ቃላት የተለቀሙ በብዛት ከእንግሊዝኛ ሲሆን አንዳንድ ቃላት ደግሞ ከፈረንሳይኛ እና ከጀርመንኛ ተወሰዱ። ነገር ግን ቃሎቹ በጣም ተቀየሩ። ለምሳሌ 'ቮላፒውክ' የሚለው ስም የተለቀመው ከእንግሊዝኛ ቃላት world /ወርልድ/ (ዓለም) እና speak /ስፒክ/ (ንግግር) ሆኖ /ወርልድ/ ወደ vol ቮል፤ /ስፒክ/ ወደ pük /ፒውክ/ ተቀየረ። ስዋሰው ደግሞ እንደ አውሮጳ ቋንቋዎች ስዋሰው ይመስላል።
3489
https://am.wikipedia.org/wiki/1948
1948
1948 አመተ ምኅረት ታኅሣሥ 22 ቀን - ሱዳን ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። መጋቢት 11 ቀን - ቱኒዚያ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። የካቲት 23 ቀን - ሞሮኮ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። አመታት
28
1948 አመተ ምኅረት ታኅሣሥ 22 ቀን - ሱዳን ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። መጋቢት 11 ቀን - ቱኒዚያ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። የካቲት 23 ቀን - ሞሮኮ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ።
3490
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%94%20%E1%8D%B3%E1%8D%B0
ሰኔ ፳፰
ሰኔ ፳፰ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፰ኛው እና የክረምት ወቅት ፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፯፭ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፸፰ ዓ/ም - የፈረንሳይ ሕዝብ በዚህ በመቶ አሥረኛው የነፃነት በዓላቸው ዕለት ለአሜሪካ ሕዝብ ዛሬ በኒው ዮርክ ወደብ የምትገኘውን 'የሀርነት ሐውልት' (statue of liberty) ስጦታ አበረከቱ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - አልጄሪያ ነፃነቷን ከፈረንሣይ ተቀዳጀች። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ኬፕ ቨርድ ነፃነቷን ከፖርቱጋል ተቀዳጀች። ልደት ዕለተ ሞት ፲፰፻፲፰ ዓ/ም - ሁለተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን አዳምስ በዚህ ዕለት አረፈ። ፲፰፻፲፰ ዓ/ም - ሦስተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቶማስ ጄፈርሰን በዚህ ዕለት አረፈ። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_5 (እንግሊዝኛ) https://en.wikipedia.org/wiki/July_4 ዕለታት'
113
ሰኔ ፳፰ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፰ኛው እና የክረምት ወቅት ፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፯፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፸፰ ዓ/ም - የፈረንሳይ ሕዝብ በዚህ በመቶ አሥረኛው የነፃነት በዓላቸው ዕለት ለአሜሪካ ሕዝብ ዛሬ በኒው ዮርክ ወደብ የምትገኘውን 'የሀርነት ሐውልት' (statue of liberty) ስጦታ አበረከቱ።
3492
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%89%A0%E1%88%AD
አምበር
አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች። የኢትዮጵያ ከተሞች
29
አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።
3493
https://am.wikipedia.org/wiki/1968
1968
1968 አመተ ምኅረት ኅዳር 1 ቀን - አንጎላ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። የካቲት 19 ቀን - 'የሳህራ አረብ ዴሞክራሲያዊ ሬፑብሊክ' (ምዕራባዊ ሣህራ) ነጻነት አዋጀ። ሰኔ 22 ቀን - ሲሸልስ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ሎሬንሶ ማርኬስ ስም ወደ ማፑቶ ተለወጠ። አመታት
41
1968 አመተ ምኅረት ኅዳር 1 ቀን - አንጎላ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። የካቲት 19 ቀን - 'የሳህራ አረብ ዴሞክራሲያዊ ሬፑብሊክ' (ምዕራባዊ ሣህራ) ነጻነት አዋጀ። ሰኔ 22 ቀን - ሲሸልስ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ሎሬንሶ ማርኬስ ስም ወደ ማፑቶ ተለወጠ።
3494
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%89%B2%E1%89%B5%20%E1%8D%B2%E1%8D%B1
የካቲት ፲፱
የካቲት ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፮ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ የወታደሩ አመጽ በሐረር፣ ድሬ ዳዋ፣በደብረ ዘይት ዓየር ኃይል እና በምጽዋ የባህር ኃይል ውስጥ ተቀጣጥሎ ተስፋፋ። የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት መላክተኞች ከ፪ኛ ክፍለ ጦር አባላት ጋር ለመደራደር ወደአስመራ በረሩ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - ቀድሞ በእስፓኝ ሥር ቅኝ ግዛት የነበረችው ምዕራባዊ ሣህራ፣ ‘የሣሀራ አረባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ’ በሚል ስያሜ ነጻነቷን አወጀች። ልደት ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 http://en.wikipedia.org/wiki/Sahrawi_Arab_Democratic_Republic ዕለታት
104
የካቲት ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ የወታደሩ አመጽ በሐረር፣ ድሬ ዳዋ፣በደብረ ዘይት ዓየር ኃይል እና በምጽዋ የባህር ኃይል ውስጥ ተቀጣጥሎ ተስፋፋ። የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት መላክተኞች ከ፪ኛ ክፍለ ጦር አባላት ጋር ለመደራደር ወደአስመራ በረሩ።
3495
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%89%B2%E1%89%B5%20%E1%8D%B3%E1%8D%AB
የካቲት ፳፫
የካቲት ፳፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፪ ቀናት ይቀራሉ። ይሄ ዕለት በኢትዮጵያ የአድዋ ጦርነት የድል በዓል መታሰቢያ ነው። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፺፭ ዓ/ም - ኦሃዮ የአሜሪካ ኅብረት ፲፯ ኛዋ አባል ሆነች። ፲፰፻፶፱ ዓ/ም – ነብራስካየአሜሪካ ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - በዳግማዊ ምኒልክ መሪነት የተሰለፈው የኢትዮጵያ ሠራዊት የጣልያንን ወራሪ ኃይል አድዋ ላይ ድል አድርጎ መለሰው። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ሞሮኮ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነጻ ወጣች። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለ ሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - አሁን ዚምባብዌ የምትባለው የቀድሞዋ ሮዴዢያ ነጭ ዜጎች በመሪያቸው ኢያን ስሚዝ ሥልጣን አገሪቱን ከብሪታኒያ ዘውድ ጋር የነበራትን ሰንሰለት በጥሰው በሸፍጥ ሪፑብሊክ አደረጓት። ፲፱፻፹፬ ዓ/ም - የቀድሞው የሶቪዬት ኅብረት አባላት የነበሩት አርሜኒያ፤ አዘርባጃን፤ ካዛክስታን፤ ኪርጊዝስታን፤ ሞልዶቫ፤ ታጂኪስታን፤ ቱርክሜኒስታን እና ኡዝቤኪስታን እንዲሁም ሳን ማሪኖ በአንድነት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባላት ሆኑ። ልደት ዕለተ ሞት ፳፻፬ ዓ/ም - የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ሊቀ መንበር፣ ማሞ ውድነህ በተወለዱ በ፹፩ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አረፉ። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/2/newsid_2514000/2514683.stm (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/2/newsid_2514000/2514535.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/183838 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/784 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1118 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 ዕለታት
226
የካቲት ፳፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፪ ቀናት ይቀራሉ። ይሄ ዕለት በኢትዮጵያ የአድዋ ጦርነት የድል በዓል መታሰቢያ ነው።
3496
https://am.wikipedia.org/wiki/1881
1881
1881 አመተ ምኅረት ጥቅምት 5 ቀን - መጀመርያው ተንቀሳቃሽ ፊልም ፈተና የራውንድኸይ ገነት ትርኢት (2 ሴኮንድ) በሊድስ፣ እንግሊዝ በሉዊ ለ ፕረንስ ተቀረጸ። መጋቢት 2 ቀን - ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ በመተማ ውግያ ከሱዳን ጋር ተገደሉ። ሚያዝያ 25 ቀን - 2ኛ ምኒሊክ ከጣልያን ጋር ውል ፈርመው ኤርትራ ለጣልያን ስልጣን ሰጡ። ያልተወሰነ ቀን፦ ቡጁምቡራ በጀርመን ምሥራቅ አፍሪካ (የዛሬው ቡሩንዲ) የወታደር ጣቢያ ሆነ። ባንጊ ከተማ (ዛሬ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ) በፈረንሳዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ ተመሠረተ። እንግሊዛዊው ሴሲል ሮድስ ከንዴቤሌ ንጎሥ ሎቤንጉላ የማዕደን ማውጣት ፈቃድ አገኘ። አቡነ ማቴዎስ 10ኛ ቡናን አጸደቁት። ልደቶች ሚያዝያ 13 ቀን - አዶልፍ ሂትለር መርዶዎች መጋቢት 2 ቀን - ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ አመታት
103
1881 አመተ ምኅረት ጥቅምት 5 ቀን - መጀመርያው ተንቀሳቃሽ ፊልም ፈተና የራውንድኸይ ገነት ትርኢት (2 ሴኮንድ) በሊድስ፣ እንግሊዝ በሉዊ ለ ፕረንስ ተቀረጸ። መጋቢት 2 ቀን - ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ በመተማ ውግያ ከሱዳን ጋር ተገደሉ። ሚያዝያ 25 ቀን - 2ኛ ምኒሊክ ከጣልያን ጋር ውል ፈርመው ኤርትራ ለጣልያን ስልጣን ሰጡ።
3497
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%96%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B5
ፖላንድ
ፖላንድ ኃይለኛ የአውሮፓ ሀገር ነች። በዓለም ላይ ካሉት ካቶሊካዊ አገሮች አንዷ ስትሆን ከአውሮፓ ጠንካራ ወታደራዊ ሃይሎች አንዷ ነች። ፖላንድ የ1000 አመት ታሪክ ያላት ሀብታም ነች። የፖላንድ አባት በካርታው ላይ ከሌሉ 123 ፖላንድ በኋላ II የፖላንድ ኮመንዌልዝ የመሰረተው ጆዜፍ ፒሱድስኪ ነው። ታሪክ የፖላንድ ታሪክ በተለምዶ የሚጀምረው በ966 ሲሆን የዋልታዎቹ መስፍን ሚሴኮ በተጠመቀ ጊዜ ነው። የፖላንድ ሕዝብ ምዕራባዊ የስላቭ ሕዝብ ሲሆን የጥንቶቹ የሳርማትያ ተዋጊዎች ዘር ነው። ሳርማትያውያን በ 5 ኛው ክፍለ ዘመን በቪስቱላ አቅራቢያ ያሉትን ክልሎች ድል አድርገው በጊዜ ሂደት ስላቪክ ሆኑ። እ.ኤ.አ. በ 1025 የፖላንድ ዱክ ቦሌስላው የፖላንድ ንጉስ ዘውድ ተደረገ። የፖላንድ ወዳጅ ከነበረው ከጀርመን ንጉሠ ነገሥት ኦቶ ሳልሳዊ ጋር ጠንካራ ትብብር ፈጠረ። ቦሌስዋው ከሞተ በኋላ የፖላንድ መንግሥት ወደ ብዙ ትናንሽ ዱኪዎች ተሰበረ። ለሁለት መቶ ዓመታት ፖላንድ የተሰበረ ግዛት ነበረች እና ከምዕራብ ለጀርመን ጥቃት የተጋለጠች ነበረች። ስለዚህም ፖላንድ የድሮውን የሲሌሲያ እና የፖሜራኒያ ክልሎቿን መቆጣጠር አቅቷታል። በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ንጉስ ውላዲስላው ዘ ሾርት አብዛኞቹን የፖላንድ የተሰበሩ ዱኪዎች (ማሶቪያ፣ ክራኮው፣ ታላቋ ፖላንድ እና ትንሹ ፖላንድ) አንድ ላይ በማገናኘት የፖላንድ ንጉስ በክራኮው፣ በዋወል ካቴድራል ውስጥ ዘውድ ተደረገ። አገሩ በጦርነትና በድህነት ተናጠች። በቅርቡ ሞንጎሊያውያን ፖላንድን በመውረር የክራኮውን ዋና ከተማ መሬት ላይ አቃጥለውታል። በ 1333 ከሞተ በኋላ ልጁ ካሲሚር III አባቱ የተዋሃደውን ማጠናከር ጀመረ. በካሲሚር የህግ እና የጦር ሰራዊት ማሻሻያ ፖላንድ ጠንካራ እና የበለጸገች ሀገር ሆነች። ካሲሚር III አሁን ታላቁ ካሲሚር በመባል ይታወቅ ነበር እናም ይህ ማዕረግ ያለው ብቸኛው የፖላንድ ንጉስ ይሆናል። ካሲሚር ምንም ወንድ ወራሾች አልነበሩትም ይህም የፖላንድ የፒያስት ሥርወ መንግሥት ማብቃቱን ያመለክታል። ጃድዊጋ የፖላንድ ንግስት ሆነች እና የሊትዌኒያን ግራንድ መስፍን ካገባች በኋላ በፖላንድ መንግስት እና በሊቱዌኒያ ግራንድ ዱቺ መካከል የግል ህብረት ፈጠረች። የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ህብረት በ1569 የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ ሆነ ወይም የመጀመሪያዋ የፖላንድ ሪፐብሊክ በመባልም ይታወቃል። ንጉሱ እና ፓርላማው በፈረሰኞቹ ተመርጠዋል። ከዓለማችን በጣም ዲሞክራሲያዊ እና ኃያላን አገሮች አንዷ ነበረች። በ 1610 የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ሪፐብሊክ ሠራዊት ሞስኮን ድል አደረገ. በ1683 አውሮፓን ከንጉሣቸው ጃን ሶቢስኪ ጋር ባደረገው ጦርነት ቪየና ከነበረው የኦቶማን ወረራ ያዳኑት በጣም ታዋቂው ክፍል ክንፉ ሁሳርስ ነበሩ። እንደ አለመታደል ሆኖ እጅግ በጣም ሰላማዊ የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኖብል ሪፐብሊክ በ 18 ኛው ክፍለ ዘመን በክፉ ጎረቤቶቿ ፕራሻ, ኦስትሪያ እና አረመኔያዊው የሩሲያ ግዛት ተከፈለ. የቅርብ ጊዜ ታሪክ ሞስኮቪያውያን የፖላንድ ሲቪሎችን ጨፍጭፈው የፖላንድ ልሂቃንን ገደሉ። መላው የ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ለፖላንድ የነፃነት ትግል ነበር ፣ እስከ መጨረሻው 1914 ታላቁ ጦርነት ፈነዳ። የቅርብ ጊዜ ታሪክ የፖላንድ ሌጌዎንስ መሪ የነበረው ጆዜፍ ፒሱድስኪ በጦርነቱ አብዛኛው የፖላንድ ግዛት እንደገና በመግዛቱ በአዋቂነቱ በ1918 ነፃነቱን አገኘ። ፒስሱድስኪ በብዙዎች ዘንድ እንደ ፖላንድ ሰው ይታይ ነበር። ዳግም የተወለደችው II የፖላንድ ሪፐብሊክ ብዙ የፖለቲካ ችግሮች ነበሩባት። የመጀመሪያው የተመረጠው ፕሬዝዳንት በ1922 በፖላንድ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ በመባል በሚታወቁት የሩሲያ ወኪሎች ተገድለዋል። ፒሱድስኪ አገሩን ማዳን እና ጉዳዩን በእጁ እንደሚወስድ ያውቃል። እ.ኤ.አ. በ 1926 ፒሱሱድስኪ በሙስና በተሞላው መንግስት ላይ አብዮት በመምራት የፖላንድን ማህበረሰብ ፣ ጤና እና ቅልጥፍናን የሚያሻሽል የ Sanacja መንግስትን አቋቋመ። አሁንም ዲሞክራሲ ነበር ነገር ግን ከጠንካራ የሞራል መሪ ጋር። እንደ አለመታደል ሆኖ ይህ አዲስ የፖላንድ ነፃነት በ1939 ናዚ ጀርመን እና ሶቭየት ህብረት ፖላንድን በመውረር ብዙ ህዝቦቿን ከመግደላቸው በፊት 20 ዓመታት ብቻ ቆይቷል። መንግስት በስደት መልሶ መደራጀት ችሏል እንጂ እጁን አልሰጠም። የፖላንድ ወታደሮች በጦርነቱ በሁሉም ግንባር አልፎ ተርፎም በሀገሪቱ ውስጥ በድፍረት ተዋግተዋል። እ.ኤ.አ. በ 1944 በዋርሶው በጀርመኖች ላይ የተቀሰቀሰው ሕዝባዊ አመጽ በጦርነቱ ወቅት በአውሮፓ ውስጥ ትልቁ አመፅ ነበር። የፖላንድ ሕዝብ ብዙ የዘር ማጥፋት ወንጀል ደርሶበታል፡- ሆሎኮስት፣ ካትይን፣ የዎልዪን እልቂት እና ሌሎች በርካታ እልቂቶች በጀርመኖች፣ ዩክሬናውያን፣ ሩሲያውያን እና ሊቱዌኒያውያን ጭምር የተፈጸሙ ናቸው። የፖላንድ ድንበሮች በጭካኔ ወደ ምዕራብ ተንቀሳቅሰዋል፣ እና ፖላንድ እንደ ዊልኖ እና ሎቭ ያሉ አስፈላጊ ከተሞችን አጥታለች። በ 1945 ከጦርነቱ ማብቂያ በኋላ ሶቪየቶች የቀሩትን የሀገር ውስጥ ሰራዊት ገደሉ እና አገሪቷን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠሩ ። እ.ኤ.አ. እስከ 1989 ፖላንድ በኮሚኒስቶች ላይ የተነሳው ህዝባዊ ሰላማዊ አመጽ የኮሚኒስት አገዛዝን አብቅቶ የምስራቃዊው ቡድን መፍረስ እስኪጀምር ድረስ ፖላንድ በሶቭየት ህብረት ተያዘች። አሁን ፖላንድ የበለጸገች እና በፍጥነት በማደግ ላይ ያለች ሀገር ነች። ፖላንድ
585
ፖላንድ ኃይለኛ የአውሮፓ ሀገር ነች። በዓለም ላይ ካሉት ካቶሊካዊ አገሮች አንዷ ስትሆን ከአውሮፓ ጠንካራ ወታደራዊ ሃይሎች አንዷ ነች። ፖላንድ የ1000 አመት ታሪክ ያላት ሀብታም ነች። የፖላንድ አባት በካርታው ላይ ከሌሉ 123 ፖላንድ በኋላ II የፖላንድ ኮመንዌልዝ የመሰረተው ጆዜፍ ፒሱድስኪ ነው። ታሪክ የፖላንድ ታሪክ በተለምዶ የሚጀምረው በ966 ሲሆን የዋልታዎቹ መስፍን ሚሴኮ በተጠመቀ ጊዜ ነው። የፖላንድ ሕዝብ ምዕራባዊ የስላቭ ሕዝብ ሲሆን የጥንቶቹ የሳርማትያ ተዋጊዎች ዘር ነው። ሳርማትያውያን በ 5 ኛው ክፍለ ዘመን በቪስቱላ አቅራቢያ ያሉትን ክልሎች ድል አድርገው በጊዜ ሂደት ስላቪክ ሆኑ።
3498
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%8E%E1%89%AB%E1%8A%AA%E1%8B%AB
ስሎቫኪያ
ስሎቫኪያ (ወይም በይፋ የስሎቫክ ሪፐብሊክ) በመሀከላዊ አውሮፓ ክፍል ያለች ሀገር ናት። በተራራ የተከበበቿ ስሎቫኪያ፣ 49,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር የቆዳ ስፋት አላት። ወደ 5.4 ሚሊየን የሚክል ህዝብ ያላት ሲሆን፣ ብራቲስላቫ ዋና ከተማዋ ነው። ትልቁ ከተማም የሚሆነው ኩሲክ ነው። ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን የስላቭ ህዝቦች የአሁኗን የስሎቫኪያን ምድር ረገጠዋል። ይህም የሶሞ ግዛት እንዲመሰረት ትልቁን ሚና ተጫውተዋል። በዘጠነኛው ክፍለ ዘመን፣ የኒትራ ክፍለ ሀገር ቢቋቋምም የሞራቪያ ግዛት ቅኝ ገዝቶታል። በ10ኛው ክፍለ ዘመን ታላቋ ሞራቪያ የሀንጋሪውን ክፍለ ሀገር በመቀላቀል የሀንጋሪ ግዛት በ1000 ዓም መቋቋም ጀመር። በ1241ና በ1242 ዓም የሀንጋሪ ግዛት በሞንጎል ወረራ ቢገነጣጠልም የሃንጋሪው ንጉስ ቤላ ቦታውን ሊታደገው ችሏል። ቤላ የሀንጋሪና የጀርመን ሰዎችን በቦታው በመሰብሰብ ትልቁን ስራ ሰርቷል። የአንደኛው አለም ጦርነት ሲያበቃ፣ ቼክስሎቫኪያ እንደ ሀገር መመስረት ጀመረች። ይህችም ሀገር ከአውሮፓ ሀገራት በተለየ ዴሞክራሲ የሰፈነባት ስትሆን ጥቂት የፋሺስት አራማጆች የስሎቫክያ ሪፐብሊክን ሲመሯት ነበር። ቼክስሎቫኪያ የናዚ ጀርመን ተጓዳኝ ግዛት ስትሆን ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ነፃ ወታለች። ከዛም በኋላም በሶቬት ተፅዕኖ መመራት ጀመረች። ብዙ ሙከራዎች በሀገሪቱ ውስጥ የኮሚኒስት አገዛዝ እንዲገታ ቢሰነዘሩም የፕራጉ ስፒሪንግ እንዲነሳና በስተመጨረሻም የቬልቬት አብዮት እንዲቀሰቀስ አድርጓል። ቼክስሎቫኪያም በ1993 ዓም ተከፈለች፣ ስሎቫኪያና ቼክ ሪፐብሊክና ስሎቫክያ እንደ ሉአላዊ መሆን ጀመሩ። ስሎቫኪያ የበለፀገች ሀገር ናት። ስሎቫክያ ከጎረቤት ሀገሯ ቼክ በተለየ ክርስትናን የምትቀበል የሀይማኖት ሀገር ናት። የሶቬት አገዛዝ ስሎቫክያ ከቼክ ጋር በአርተሳሰብ እንድትነፃፀር አድርጓታል። የስሎቫክያ ህዝቦች ሰላምን፣ ብልፅግናና መቻቻልን የሚደግፉ ሲሆኑ የምዕራብውያን ጣልቃ ገብነትን የምትቃወም ነፃነታዊ ሀገር ናት። የሀይማኖት አስፈላጊነት በሀገሪቱ ውስጥ በመኖሩ አብዛኛውን የስሎቫኪያ ህዝብ የምዕራብያውያን የልቅ አስተሳሰብን የሚከተሉ አደሉም። ነገር ግን ስሎቫኪያ የምዕራብያውያን አካል ናት።
228
ስሎቫኪያ (ወይም በይፋ የስሎቫክ ሪፐብሊክ) በመሀከላዊ አውሮፓ ክፍል ያለች ሀገር ናት። በተራራ የተከበበቿ ስሎቫኪያ፣ 49,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር የቆዳ ስፋት አላት። ወደ 5.4 ሚሊየን የሚክል ህዝብ ያላት ሲሆን፣ ብራቲስላቫ ዋና ከተማዋ ነው። ትልቁ ከተማም የሚሆነው ኩሲክ ነው። ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን የስላቭ ህዝቦች የአሁኗን የስሎቫኪያን ምድር ረገጠዋል። ይህም የሶሞ ግዛት እንዲመሰረት ትልቁን ሚና ተጫውተዋል። በዘጠነኛው ክፍለ ዘመን፣ የኒትራ ክፍለ ሀገር ቢቋቋምም የሞራቪያ ግዛት ቅኝ ገዝቶታል። በ10ኛው ክፍለ ዘመን ታላቋ ሞራቪያ የሀንጋሪውን ክፍለ ሀገር በመቀላቀል የሀንጋሪ ግዛት በ1000 ዓም መቋቋም ጀመር። በ1241ና በ1242 ዓም የሀንጋሪ ግዛት በሞንጎል ወረራ ቢገነጣጠልም የሃንጋሪው ንጉስ ቤላ ቦታውን ሊታደገው ችሏል። ቤላ የሀንጋሪና የጀርመን ሰዎችን በቦታው በመሰብሰብ ትልቁን ስራ ሰርቷል።
3499
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%8E%E1%89%AC%E1%8A%92%E1%8B%AB
ስሎቬኒያ
የውጭ መያያዣዎች Slovenia.si. Your gateway to information on Slovenia. Government of the Republic of Slovenia ስሎቬኒያ የአውሮፓ አገራት
18
የውጭ መያያዣዎች Slovenia.si. Your gateway to information on Slovenia. Government of the Republic of Slovenia ስሎቬኒያ
3500
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8B%8A%E1%8B%98%E1%88%AD%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B5
ስዊዘርላንድ
ስዊዘርላንድ፣ በይፋ የስዊስ ኮንፌዴሬሽን፣ በምዕራብ፣ መካከለኛው እና ደቡብ አውሮፓ መገናኛ ላይ ያለ ወደብ የለሽ ሀገር ነች። አገሪቱ በ26 ካንቶን የተዋቀረች የፌደራል ሪፐብሊክ ነች፣ በበርን ላይ የተመሰረተ የፌዴራል ባለስልጣናት ያሏት። ስዊዘርላንድ በደቡብ ከጣሊያን፣ በምዕራብ ከፈረንሳይ፣ በሰሜን ከጀርመን እና በምስራቅ በሊችተንስታይን ትዋሰናለች። በጂኦግራፊያዊ ሁኔታ በስዊስ ፕላቶ፣ በአልፕስ ተራሮች እና በጁራ መካከል የተከፋፈለ ሲሆን በአጠቃላይ 41,285 ኪ.ሜ. (15,940 ካሬ ማይል) እና የመሬቱ ስፋት 39,997 ኪ.ሜ. (15,443 ካሬ ማይል) ይሸፍናል። ምንም እንኳን የአልፕስ ተራሮች የግዛቱን ትልቁን ቦታ ቢይዙም በግምት 8.5 ሚሊዮን የሚሆነው የስዊዘርላንድ ህዝብ በአብዛኛው በደጋው ላይ ያተኮረ ነው ፣ ትላልቅ ከተሞች እና ኢኮኖሚያዊ ማዕከሎች ባሉበት ፣ ከእነዚህም መካከል ዙሪክ ፣ጄኔቫ ፣ ባዝል እና ላውዛን ናቸው። እነዚህ ከተሞች እንደ WTO፣ WHO፣ ILO፣ የዓለም አቀፍ ኦሊምፒክ ኮሚቴ መቀመጫ፣ የፊፋ ዋና መሥሪያ ቤት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሁለተኛ ትልቁ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤቶች ያሉባቸው በርካታ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ቢሮዎች ናቸው። ለአለም አቀፍ ሰፈራዎች. የስዊዘርላንድ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎችም በእነዚህ ከተሞች ውስጥ ይገኛሉ። በመካከለኛው ዘመን መገባደጃ ላይ የድሮው የስዊስ ኮንፌዴሬሽን መመስረት የተገኘው በኦስትሪያ እና በቡርገንዲ ላይ በተደረጉ ተከታታይ ወታደራዊ ስኬቶች ነው። የስዊዘርላንድ ከቅድስት ሮማን ግዛት ነፃ ወጥታ በ1648 በዌስትፋሊያ ሰላም ውስጥ በይፋ እውቅና አገኘ። እ.ኤ.አ. የ 1291 የፌዴራል ቻርተር በስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቀን የሚከበረው የስዊዘርላንድ መስራች ሰነድ ነው። ከ 16 ኛው ክፍለ ዘመን ተሐድሶ ጀምሮ ስዊዘርላንድ የታጠቁ የገለልተኝነት ፖሊሲን ጠብቃለች; ከ 1815 ጀምሮ ዓለም አቀፍ ጦርነት አላደረገም እና እስከ 2002 ድረስ የተባበሩት መንግስታትን አልተቀላቀለችም. ቢሆንም, ንቁ የውጭ ፖሊሲን ይከተላል. በአለም አቀፍ የሰላም ግንባታ ሂደቶች ውስጥ በተደጋጋሚ ይሳተፋል። ስዊዘርላንድ የቀይ መስቀል መፍለቂያ ናት፣ በዓለም ካሉት አንጋፋ እና ታዋቂ የሰብአዊ ድርጅቶች አንዱ ነው። እሱ የአውሮፓ ነፃ ንግድ ማህበር መስራች አባል ነው ፣ ግን በተለይም የአውሮፓ ህብረት ፣ የአውሮፓ ኢኮኖሚ ወይም የዩሮ ዞን አካል አይደለም ። ሆኖም በ Schengen አካባቢ እና በአውሮፓ ነጠላ ገበያ በሁለትዮሽ ስምምነቶች ይሳተፋል። ስዊዘርላንድ በአራቱ ዋና ዋና የቋንቋ እና የባህል ክልሎች፡ ጀርመንኛ፣ ፈረንሣይኛ፣ ጣልያንኛ እና ሮማንሽ እንደተገለፀው የጀርመን እና የፍቅር አውሮጳ መስቀለኛ መንገድን ትይዛለች። ምንም እንኳን አብዛኛው ህዝብ ጀርመንኛ ተናጋሪ ቢሆንም የስዊዘርላንድ ብሄራዊ ማንነት ግንኙነቱ የጋራ ታሪካዊ ዳራ፣ የጋራ እሴቶች እንደ ፌዴራሊዝም እና ቀጥተኛ ዲሞክራሲ እንዲሁም የአልፓይን ተምሳሌትነት ነው። በቋንቋ ልዩነት ምክንያት ስዊዘርላንድ በተለያዩ የአፍ መፍቻ ስሞች ትታወቃለች፡ Schweiz [ˈʃvaɪts] (ጀርመንኛ);[ማስታወሻ 5] ስዊስ [sɥis(ə)] (ፈረንሳይኛ); Svizzera [ˈzvittsera] (ጣሊያን); እና Svizra [ˈʒviːtsrɐ፣ ˈʒviːtsʁɐ] (ሮማንሽ)። በሳንቲሞች እና ማህተሞች ላይ፣ የላቲን ስም፣ Confoederatio Helvetica - በተደጋጋሚ ወደ "ሄልቬቲያ" የሚታጠረው - ከአራቱ ብሄራዊ ቋንቋዎች ይልቅ ጥቅም ላይ ይውላል። የበለጸገች አገር፣ በአዋቂ ሰው ከፍተኛው ስምንተኛ-ከፍተኛ የነፍስ ወከፍ ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አላት፤ እንደ የግብር ቦታ ተቆጥሯል ። እሱ በአንዳንድ ዓለም አቀፍ መለኪያዎች ፣ ኢኮኖሚያዊ ተወዳዳሪነት እና የሰው ልማትን ጨምሮ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። እንደ ዙሪክ ፣ጄኔቫ እና ባዝል ያሉ ከተሞቿ ምንም እንኳን በአለም ላይ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ቢኖራቸውም በኑሮ ጥራት ከአለም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ። እ.ኤ.አ. በ2020፣ አይኤምዲ የሰለጠነ ሰራተኞችን በመሳብ ስዊዘርላንድን ቀዳሚ አድርጓል። WEF በዓለም አቀፍ ደረጃ አምስተኛውን ተወዳዳሪ አገር አስቀምጧል ሥርወ ቃል የእንግሊዝኛው ስም ስዊዘርላንድ በ 16 ኛው እስከ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ጥቅም ላይ የዋለ ለስዊስ ሰው ጊዜ ያለፈበት ቃል ስዊዘርላንድን የያዘ ውህድ ነው። የእንግሊዘኛ ቅፅል ስዊስ ከፈረንሣይ ስዊስ የተገኘ ብድር ነው፣ እሱም ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ጥቅም ላይ ይውላል። ስዊዘርላንድ የሚለው ስም ከአለማኒክ ሽዊዘር የመጣ ነው፣ በመነሻውም የሽዊዝ ነዋሪ እና ተዛማጅ ግዛቱ፣ ከዋልድስተቴ ካንቶኖች አንዱ የሆነው የብሉይ ስዊስ ኮንፌዴሬሽን አስኳል ነው። ስዊዘርላንድ ከ 14 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ጥቅም ላይ የዋለው "ኮንፌዴሬቶች" ከሚለው ቃል ጎን ለጎን ከ 1499 የስዋቢያን ጦርነት በኋላ ስዊዘርላንድ ለራሳቸው ስም መቀበል ጀመሩ ። የስዊዘርላንድ የመረጃ ኮድ፣ CH፣ ከላቲን Confoederatio Helvetica (እንግሊዝኛ፡ Helvetic Confederation) የተገኘ ነው። ሽዊዝ የሚለው ስም እራሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመሰከረው በ972 ነው፣ እንደ ኦልድ ሃይ ጀርመናዊ ስዊትስ፣ በመጨረሻም ምናልባት ከስዊድን 'ለመቃጠል' ( Old Norse Sviða 'tosing, burn') የተቃጠለውን እና የተጸዳውን የደን ቦታ በመጥቀስ ከስዊድን ጋር ይዛመዳል። ለመገንባት. ይህ ስም በካንቶን የበላይነት ወደሚገኝበት አካባቢ ተስፋፋ እና ከ 1499 የስዋቢያን ጦርነት በኋላ ቀስ በቀስ ለመላው ኮንፌዴሬሽን ጥቅም ላይ መዋል ጀመረ። የስዊዝ ጀርመናዊው የአገሪቷ ስም ሽዊዝ ከካንቶን እና ሰፈራው ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ግን የተወሰነውን አንቀፅ በመጠቀም (d'Schwiz for the Confederation ፣ ግን በቀላሉ Schwyz ለካንቶን እና ከተማ) ይለያል። ረጅም [iː] የስዊዘርላንድ ጀርመን በታሪካዊ እና ዛሬም ብዙ ጊዜ ⟨y⟩ ከ ⟨ii⟩ ይልቅ ⟨y⟩ ይጽፋል፣ የሁለቱን ስሞች የመጀመሪያ ማንነት በጽሁፍም ይጠብቃል። የላቲን ስም Confoederatio Helvetica neologised ነበር እና በ 1848 የፌዴራል ግዛት ምስረታ በኋላ ቀስ በቀስ አስተዋወቀ, ወደ ናፖሊዮን ሄልቬቲክ ሪፐብሊክ ወደ ኋላ harking, 1879 ጀምሮ ሳንቲሞች ላይ ታየ, 1902 ውስጥ የፌዴራል ቤተ መንግሥት ላይ የተጻፈው እና 1948 በኋላ ኦፊሴላዊ ማኅተም ጥቅም ላይ (1948) ለምሳሌ የ ISO የባንክ ኮድ "CHF" ለስዊስ ፍራንክ እና የሀገሪቱ ከፍተኛ ደረጃ ጎራ ".ch" ሁለቱም ከስቴቱ የላቲን ስም የተወሰዱ ናቸው)። ሄልቬቲካ ከሮማውያን ዘመን በፊት በስዊዘርላንድ አምባ ላይ ከሚኖረው ከሄልቬቲ የተገኘ የጋሊሽ ጎሳ ነው። ሄልቬቲያ በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን የስዊስ ኮንፌዴሬሽን ብሔራዊ ሰው ሆኖ በ 1672 በጆሃን ካስፓር ዌይሰንባክ ተውኔት ታየ ታሪክ በአካባቢው በጣም የታወቁት የባህል ጎሳዎች ከኒውቸቴል ሀይቅ በስተሰሜን በሚገኘው በላ ቴኔ አርኪኦሎጂካል ቦታ የተሰየሙት የሃልስታት እና የላ ቴኔ ባህሎች አባላት ነበሩ። የላ ቴኔ ባህል ያደገው እና ​​ያደገው በኋለኛው የብረት ዘመን ከ450 ዓክልበ. አካባቢ ነው፣ ምናልባትም በግሪክ እና ኢትሩስካን ስልጣኔዎች በተወሰነ ተጽእኖ ስር ሊሆን ይችላል። በስዊስ ክልል ውስጥ ካሉት በጣም አስፈላጊ የጎሳ ቡድኖች አንዱ ሄልቬቲ ነው። በጀርመናዊ ጎሳዎች በየጊዜው ትንኮሳ በደረሰበት በ58 ዓክልበ ሄልቬቲ የስዊዝ አምባን ትቶ ወደ ምዕራብ ጋሊያ ለመሰደድ ወስኗል፣ነገር ግን የጁሊየስ ቄሳር ጦር ዛሬ በምስራቅ ፈረንሳይ በሚገኘው የቢብራክቴ ጦርነት በማሳደድ አሸነፋቸው። ወደ መጀመሪያው የትውልድ አገሩ ። በ15 ከክርስቶስ ልደት በፊት፣ አንድ ቀን ሁለተኛው የሮማ ንጉሠ ነገሥት የሆነው ጢባርዮስ እና ወንድሙ ድሩሰስ የአልፕስ ተራሮችን ድል አድርገው ከሮም ግዛት ጋር አዋህደው ያዙ። በሄልቬቲ የተያዘው አካባቢ - የኋለኛው Confoederatio Helvetica ስሞች - በመጀመሪያ የሮማ ጋሊያ ቤልጂካ ግዛት እና ከዚያም የጀርመኒያ የላቀ አውራጃ አካል ሆነ ፣ የዘመናዊው ስዊዘርላንድ ምስራቃዊ ክፍል ደግሞ ወደ ሮማ ግዛት ሬቲያ ተቀላቀለ። በጥንት ዘመን መጀመሪያ አካባቢ ሮማውያን ቪንዶኒሳ የሚባል ትልቅ የጦር ካምፕ ጠብቀው ቆይተዋል፣ አሁን በአሬ እና ሬውስ ወንዞች መጋጠሚያ ላይ፣ የብሩግ ወጣ ገባ በሆነችው በዊንዲሽ ከተማ አቅራቢያ ውድመት ደረሰ። የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም በስዊዘርላንድ አምባ ላይ ለሚኖሩ ህዝቦች የብልጽግና ዘመን ነበር። እንደ Aventicum፣ Iulia Equestris እና Augusta Raurica ያሉ በርካታ ከተሞች እጅግ አስደናቂ መጠን ላይ ደርሰዋል፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ የግብርና ግዛቶች (Villae rusticae) በገጠር ተመስርተዋል። በ260 ዓ.ም አካባቢ፣ ከራይን በስተሰሜን ያለው የአግሪ ዲኩሜትስ ግዛት መውደቅ የዛሬዋን ስዊዘርላንድ ወደ ኢምፓየር ድንበር ምድር ቀይሯታል። በአላማኒ ጎሳዎች ተደጋጋሚ ወረራ የሮማውያንን ከተሞች እና ኢኮኖሚ ውድመት አስከትሏል፣ ይህም ህዝቡ በሮማውያን ምሽጎች አቅራቢያ መጠለያ እንዲያገኝ አስገድዶ ነበር፣ ለምሳሌ በኦገስታ ራውሪካ አቅራቢያ እንደ ካስትራም ራውራሰንስ። ኢምፓየር በሰሜን ድንበር (ዶና-ኢለር-ራይን-ሊምስ ተብሎ የሚጠራው) ሌላ የመከላከያ መስመር ገነባ። አሁንም በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ፣ የጨመረው የጀርመን ግፊት ሮማውያን የመስመር መከላከያ ጽንሰ-ሐሳብን እንዲተዉ አስገደዳቸው። የስዊዘርላንድ አምባ በመጨረሻ ለጀርመን ጎሳዎች መኖሪያ ክፍት ሆነ። በመካከለኛው ዘመን መጀመሪያ ከ 4 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ጀምሮ የዘመናዊቷ ስዊዘርላንድ ምዕራባዊ ስፋት የቡርጋንዲን ነገሥታት ግዛት አካል ነበር። አለማኒ በ 5 ኛው ክፍለ ዘመን የስዊዝ አምባን እና በ 8 ኛው ክፍለ ዘመን የአልፕስ ተራሮች ሸለቆዎችን ሰፈረ ፣ አልማንኒያ ፈጠረ። የአሁኗ ስዊዘርላንድ ስለዚህ በአሌማንኒያ እና በቡርገንዲ ግዛቶች መካከል ተከፈለች። በ 504 ዓ.ም ክሎቪስ 1 በአለማኒ ላይ በቶልቢያክ ድል እና በኋላም የቡርጋንዳውያን የፍራንካውያን የበላይነትን ተከትሎ በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አካባቢው ሁሉ የተስፋፉ የፍራንካውያን ግዛት አካል ሆነ። በቀሪው 6ኛው፣ 7ኛው እና 8ኛው ክፍለ ዘመን፣ የስዊስ ክልሎች በፍራንካውያን የበላይነት (በሜሮቪንግያን እና ካሮሊንግያን ስርወ መንግስት) ቀጥለዋል። ነገር ግን በሻርለማኝ ስር ከተስፋፋ በኋላ የፍራንካውያን ኢምፓየር በ 843 በቬርዱን ስምምነት ተከፋፈለ። የአሁኗ ስዊዘርላንድ ግዛቶች በመካከለኛው ፍራንሢያ እና በምስራቅ ፍራንሢያ ተከፋፈሉ በ1000 ዓ.ም አካባቢ በቅድስት ሮማ ግዛት ሥር እስኪቀላቀሉ ድረስ። እ.ኤ.አ. በ1200፣ የስዊዘርላንድ አምባ የሳቮይ፣ የዛህሪንገር፣ የሀብስበርግ እና የኪበርግ ቤቶችን ግዛቶች ያካትታል። አንዳንድ ክልሎች (Uri፣ Schwyz፣ Unterwalden፣ በኋላ ዋልድስተተን በመባል የሚታወቁት) ኢምፓየር በተራራ መተላለፊያዎች ላይ ቀጥተኛ ቁጥጥር እንዲደረግ የኢምፔሪያል አፋጣኝ ፍቃድ ተሰጥቷቸዋል። በ1263 የኪበርግ ሥርወ መንግሥት ወድቋል። በ1264 ዓ.ም. የሀብስበርግ መንግሥት በንጉሥ ሩዶልፍ (በ1273 የቅዱስ ሮማ ንጉሠ ነገሥት) የኪይበርግ መሬቶችን በመያዝ ግዛታቸውን እስከ ምሥራቃዊው የስዊስ አምባ ድረስ ያዙ።የድሮው የስዊስ ኮንፌዴሬሽን በመካከለኛው የአልፕስ ተራሮች ሸለቆ ማህበረሰቦች መካከል ጥምረት ነበር። በተለያዩ ካንቶኖች በሚገኙ መኳንንት እና ፓትሪሻኖች የሚመራው ኮንፌዴሬሽን የጋራ ፍላጎቶችን ማስተዳደር እና ጠቃሚ በሆኑ የተራራ ንግድ መስመሮች ላይ ሰላምን አረጋግጧል። በ1291 የወጣው የፌደራል ቻርተር በኡሪ፣ ሽዊዝ እና ዩንተርዋልደን የገጠር ማህበረሰቦች መካከል የተስማማው የኮንፌዴሬሽኑ መስራች ሰነድ ነው፣ ምንም እንኳን ተመሳሳይ ጥምረት ከብዙ አሥርተ ዓመታት በፊት የነበረ ቢሆንም። እ.ኤ.አ. በ 1353 ሦስቱ ኦሪጅናል ካንቶኖች ከግላሩስ እና ዙግ እና ከሉሰርን ፣ ዙሪክ እና የበርን ከተማ ግዛቶች ጋር ተቀላቅለው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ድረስ የነበረውን የስምንት ግዛቶችን “አሮጌ ኮንፌዴሬሽን” ፈጠሩ። መስፋፋቱ ለኮንፌዴሬሽኑ ሥልጣንና ሀብት እንዲጨምር አድርጓል። እ.ኤ.አ. በ 1460 ፣ ኮንፌዴሬቶች አብዛኛው ግዛት ከራይን በስተደቡብ እና በምዕራብ እስከ አልፕስ እና የጁራ ተራሮች ፣ በተለይም በ 1470 ዎቹ ውስጥ በቻርልስ ዘ ቦልድ ኦፍ ቡርጋንዲ ላይ ከሀብስበርግ (የሴምፓች ጦርነት ፣ የናፍልስ ጦርነት) ድል በኋላ ። እና የስዊዘርላንድ ቅጥረኞች ስኬት. እ.ኤ.አ. በ1499 ከስዋቢያን ንጉሠ ነገሥት ማክስሚሊያን 1ኛ የስዋቢያን ሊግ ጋር በስዊዘርላንድ በተደረገው ጦርነት በስዊዘርላንድ የተቀዳጀው ድል በቅድስት ሮማ ኢምፓየር ውስጥ ነፃነትን አስገኝቷል። በ 1501 ባዝል እና ሻፍሃውሰን የድሮውን የስዊስ ኮንፌዴሬሽን ተቀላቀለ።የድሮው የስዊስ ኮንፌዴሬሽን በነዚህ ቀደምት ጦርነቶች የማይሸነፍ ዝና አግኝቷል፣ነገር ግን የኮንፌዴሬሽኑ መስፋፋት እ.ኤ.አ. በ1515 በስዊዘርላንድ በማሪኛኖ ጦርነት ሽንፈት ገጥሞታል። ይህ የስዊዘርላንድ ታሪክ “ጀግና” እየተባለ የሚጠራውን ዘመን አበቃ። በአንዳንድ ካንቶኖች የዝዊንጊ ተሐድሶ ስኬት በ1529 እና ​​1531 (የካፔል ጦርነቶች) በካንቶናዊ መካከል የሃይማኖት ግጭቶች እንዲፈጠሩ አድርጓል። በ1648 በዌስትፋሊያ ሰላም፣ የአውሮፓ አገሮች ስዊዘርላንድ ከቅድስት ሮማ ግዛት ነፃ መውጣቷንና ገለልተኝነቷን የተገነዘቡት ከእነዚህ የውስጥ ጦርነቶች ከአንድ መቶ ከሚበልጡ ዓመታት በኋላ ነበር። በስዊዘርላንድ የጥንት ዘመናዊ ጊዜ ውስጥ የፓትሪያል ቤተሰቦች እያደገ የመጣው አምባገነንነት ከሠላሳ ዓመታት ጦርነት በኋላ ከደረሰው የገንዘብ ችግር ጋር ተዳምሮ በ 1653 የስዊዝ የገበሬዎች ጦርነት ምክንያት ሆኗል ። ከዚህ ትግል በስተጀርባ በካቶሊክ መካከል የተፈጠረው ግጭት ። እና የፕሮቴስታንት ካንቶኖች በ 1656 በቪልመርገን የመጀመሪያ ጦርነት እና በቶገንበርግ ጦርነት (ወይም የቪልመርገን ሁለተኛ ጦርነት) በ 1712 ተጨማሪ ብጥብጥ ፈነዳ። ናፖሊዮን ዘመን በ1798 አብዮታዊው የፈረንሳይ መንግስት ስዊዘርላንድን ወረረ እና አዲስ የተዋሃደ ህገ መንግስት ደነገገ። ይህም የአገሪቱን መንግሥት ያማከለ፣ ካንቶኖቹን በሚገባ በማጥፋት፣ በተጨማሪም ሙልሃውሰን ፈረንሳይን ተቀላቀለ እና የቫልቴሊና ሸለቆ ከስዊዘርላንድ በመለየት የሲሳልፓይን ሪፐብሊክ አካል ሆነ። ሄልቬቲክ ሪፐብሊክ በመባል የሚታወቀው አዲሱ አገዛዝ በጣም ተወዳጅ አልነበረም. ወራሪ የውጭ ጦር የዘመናት ወግ ገድቦና አጠፋው፤ ስዊዘርላንድ ከፈረንሳይ ሳተላይት ግዛት ያለፈ ነገር አልነበረም። እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 1798 የኒድዋልደን አመፅ የፈረንሣይ ኃይለኛ አፈና የፈረንሳይ ጦር ጨቋኝ መገኘት እና የአካባቢው ህዝብ ወረራውን የመቋቋም ምሳሌ ነበር። በፈረንሳይና በተቀናቃኞቿ መካከል ጦርነት በፈነዳበት ጊዜ የሩሲያና የኦስትሪያ ኃይሎች ስዊዘርላንድን ወረሩ። ስዊዘርላንድ በሄልቬቲክ ሪፐብሊክ ስም ከፈረንሳይ ጋር ለመፋለም ፈቃደኛ አልሆነም። እ.ኤ.አ. በ 1803 ናፖሊዮን በፓሪስ ከሁለቱም ወገኖች መሪ የስዊስ ፖለቲከኞች ስብሰባ አዘጋጀ ። የሽምግልና ህግ ውጤቱ ነው፣ እሱም የስዊስ ራስን በራስ የማስተዳደርን ባብዛኛው ወደነበረበት ይመልሳል እና የ19 ካንቶን ኮንፌዴሬሽን አስተዋወቀ። ከአሁን በኋላ፣ አብዛኛው የስዊስ ፖለቲካ የካንቶኖችን ራስን በራስ የማስተዳደር ባህል ከማዕከላዊ መንግስት ፍላጎት ጋር ማመጣጠን ያሳስበዋል። እ.ኤ.አ. በ 1815 የቪየና ኮንግረስ የስዊስ ነፃነትን ሙሉ በሙሉ እንደገና አቋቋመ ፣ እናም የአውሮፓ ኃያላን የስዊስ ገለልተኝነቶችን በቋሚነት እውቅና ለመስጠት ተስማምተዋል። የስዊዘርላንድ ወታደሮች በጌታ ከበባ ሲዋጉ እስከ 1860 ድረስ የውጭ መንግስታትን አገልግለዋል። ስምምነቱ ስዊዘርላንድ የቫሌይስ፣ የኒውቸቴል እና የጄኔቫ ካንቶኖችን በመቀበል ግዛቷን እንድትጨምር አስችሎታል። ከአንዳንድ ጥቃቅን ማስተካከያዎች በስተቀር የስዊዘርላንድ ድንበሮች አልተቀየሩም። ዘመናዊ ታሪክ ስዊዘርላንድ በሁለቱም የዓለም ጦርነቶች አልተወረረችም። በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ስዊዘርላንድ የሶቪየት ዩኒየን አብዮታዊ እና መስራች ቭላድሚር ኢሊች ኡሊያኖቭ (ቭላዲሚር ሌኒን) መኖሪያ ነበረች። እ.ኤ.አ. እስከ 1917 ድረስ እዚያው ቆየ። በ1917 በግሪም-ሆፍማን ጉዳይ የስዊዘርላንድ ገለልተኝነት በቁም ነገር ተጠራጥሮ ነበር፣ ነገር ግን ያ ብዙም አልቆየም። እ.ኤ.አ. በ1920 ስዊዘርላንድ ከማንኛውም ወታደራዊ መስፈርቶች ነፃ እንድትሆን በጄኔቫ የሚገኘውን የመንግስታቱን ሊግ ተቀላቀለች። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት፣ ዝርዝር የወረራ እቅዶች በጀርመኖች ተዘጋጅተው ነበር፣[46] ስዊዘርላንድ ግን ጥቃት አልደረሰባትም። በጦርነቱ ወቅት ትላልቅ ክስተቶች ወረራ ስላዘገዩ ስዊዘርላንድ በወታደራዊ መከላከያ፣ ለጀርመን በሰጠችው ስምምነት እና መልካም ዕድል በመጣመር ነፃ ሆና መቀጠል ችላለች። በጄኔራል ሄንሪ ጉይሳን ለጦርነቱ ጊዜ ዋና አዛዡን የተሾመው የጦር ኃይሎች አጠቃላይ ቅስቀሳ ታዝዟል። የስዊዘርላንድ ወታደራዊ ስትራቴጂ የኢኮኖሚውን እምብርት ለመጠበቅ በድንበር ላይ ከሚገኝ የማይንቀሳቀስ የመከላከያ ዘዴ ወደ የተደራጀ የረጅም ጊዜ መጥፋት እና መውጣት ወደ ጠንካራ እና በጥሩ ሁኔታ ወደተከማቸ የአልፕስ ተራሮች ከፍታ ወደ ሬዱይት ተለወጠ። ስዊዘርላንድ በግጭቱ ውስጥ ለሁለቱም ወገኖች የስለላ አስፈላጊ መሰረት ነበረች እና ብዙ ጊዜ በአክሲስና በተባባሪ ኃይሎች መካከል የሚደረጉ ግንኙነቶችን አስታራቂ ነበር። የስዊዘርላንድ ንግድ በሁለቱም አጋሮች እና በአክሲዎች ታግዷል። ለናዚ ጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ብድር ማራዘም እንደ ወረራ ግምት እና እንደ ሌሎች የንግድ አጋሮች አቅርቦት ይለያያል። እ.ኤ.አ. በ 1942 በቪቺ ፈረንሳይ በኩል ያለው ወሳኝ የባቡር ሐዲድ ከተቋረጠ በኋላ ስዊዘርላንድ (ከሊችተንስታይን ጋር) በአክሲስ ቁጥጥር ስር ከሰፊው ዓለም ሙሉ በሙሉ ተለይታ ከነበረች በኋላ ቅናሾች ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደረሱ። በጦርነቱ ወቅት ስዊዘርላንድ ከ300,000 በላይ ስደተኞችን አስገብታለች እና በጄኔቫ የሚገኘው አለም አቀፍ ቀይ መስቀል በግጭቱ ወቅት ትልቅ ሚና ተጫውቷል። ጥብቅ የኢሚግሬሽን እና የጥገኝነት ፖሊሲዎች እና ከናዚ ጀርመን ጋር ያለው የገንዘብ ግንኙነት ውዝግብ አስነስቷል፣ ግን እስከ 20ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ድረስ አልነበረም። በጦርነቱ ወቅት የስዊዘርላንድ አየር ሃይል የሁለቱም ወገኖች አውሮፕላኖችን በማሳተፍ በግንቦት እና ሰኔ 1940 11 የሉፍትዋፍ አውሮፕላኖችን በመተኮስ ከጀርመን ዛቻን ተከትሎ የፖሊሲ ለውጥ ካደረገ በኋላ ሌሎች ሰርጎ ገቦችን አስገድዶ ነበር። በጦርነቱ ወቅት ከ100 በላይ የህብረት ቦንብ አውጭዎች እና ሰራተኞቻቸው ከ1940 እስከ 1945 ባለው ጊዜ ውስጥ ስዊዘርላንድ በተባበሩት መንግስታት በቦምብ ተመታ የሰው ህይወት እና ንብረት ወድሟል።[47] በቦምብ ከተጠቁት ከተሞችና ከተሞች መካከል ባዝል፣ ብሩስዮ፣ ቺያሶ፣ ኮርኖል፣ ጄኔቫ፣ ኮብሌዝ፣ ኒደርዌንገን፣ ራፍዝ፣ ሬኔንስ፣ ሳሜዳን፣ ሻፍሃውሰን፣ ስታይን አም ራይን፣ ተገርዊለን፣ ታይንገን፣ ቫልስ እና ዙሪክ ይገኙበታል። 96ኛውን የጦርነት አንቀፅ የጣሰውን የቦምብ ፍንዳታ በአሰሳ ስህተት፣ በመሳሪያዎች ብልሽት፣ በአየር ሁኔታ እና በቦምብ አውሮፕላኖች የተደረጉ ስህተቶች መሆናቸውን የህብረት ሃይሎች አብራርተዋል። ስዊዘርላንዳውያን የቦምብ ፍንዳታዎቹ ከናዚ ጀርመን ጋር ኢኮኖሚያዊ ትብብር እና ገለልተኝነታቸውን እንዲያቆሙ በስዊዘርላንድ ላይ ጫና ለመፍጠር ታስቦ ነው ሲሉ ስጋት እና ስጋት ገለጹ። የወታደራዊ ፍርድ ቤት ክስ በእንግሊዝ የተካሄደ ሲሆን የዩኤስ መንግስት ለቦምብ ጥቃቱ ማካካሻ 62,176,433.06 በስዊስ ፍራንክ ከፍሏል። ስዊዘርላንድ ለስደተኞች ያላት አመለካከት የተወሳሰበ እና አወዛጋቢ ነበር። በጦርነቱ ወቅት በናዚዎች ከፍተኛ ስደት የደረሰባቸውን አይሁዶች ጨምሮ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩትን ጨምሮ 300,000 የሚደርሱ ስደተኞችን ተቀብሏል። ከጦርነቱ በኋላ የስዊዘርላንድ መንግስት ክሬዲቶችን ወደ ውጭ በመላክ ሽዌይዘርስፔንዴ በሚባለው የበጎ አድራጎት ፈንድ በኩል ለማርሻል ፕላን በመለገስ የአውሮፓን ማገገም ይረዳዋል፣ ይህ ጥረት በመጨረሻ የስዊስ ኢኮኖሚን ​​ተጠቃሚ አድርጓል። በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት የስዊዘርላንድ ባለስልጣናት የስዊዝ የኒውክሌር ቦምብ ግንባታን ግምት ውስጥ አስገብተው ነበር። በፌዴራል የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዙሪክ እንደ ፖል ሸርረር ያሉ ግንባር ቀደም የኑክሌር ፊዚክስ ሊቃውንት ይህንን ተጨባጭ ሁኔታ አቅርበውታል። እ.ኤ.አ. በ 1988 የፖል ሸርረር ኢንስቲትዩት የኒውትሮን መበታተን ቴክኖሎጂዎችን ቴራፒዩቲካል አጠቃቀምን ለመመርመር በስሙ ተመሠረተ ። በመከላከያ በጀት እና በሥነ ምግባራዊ ጉዳዮች ላይ ያሉ የፋይናንስ ችግሮች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንዳይመደብ አግደዋል እና የ 1968 የኑክሌር መስፋፋት ስምምነት እንደ ትክክለኛ አማራጭ ታይቷል ። በ1988 የኑክሌር ጦር መሣሪያዎችን ለመገንባት የቀሩት እቅዶች በሙሉ ወድቀዋል ስዊዘርላንድ ለሴቶች የመምረጥ መብት የሰጠች የመጨረሻዋ ምዕራባዊ ሪፐብሊክ ነበረች። አንዳንድ የስዊስ ካንቶኖች በ 1959 ይህንን አጽድቀዋል ፣ በፌዴራል ደረጃ ፣ በ 1971 እና ከተቃውሞ በኋላ ፣ በመጨረሻው ካንቶን አፕንዘል ኢንነርሮድ (ከሁለት የቀሩት ላንድስጌምአይንድ ፣ ከግላሩስ ጋር) በ 1990 ውስጥ ተገኝቷል ። በፌዴራል ደረጃ፣ ሴቶች በፍጥነት በፖለቲካዊ ጠቀሜታ ጨምረዋል፣ የመጀመሪያዋ ሴት ሰባት አባላት ባሉት የፌደራል ምክር ቤት ስራ አስፈፃሚ ከ1984 እስከ 1989 ያገለገሉት ኤልሳቤት ኮፕ፣ እና የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሩት ድሪፈስ በ1999 ዓ.ም. ስዊዘርላንድ በ1963 የአውሮፓ ምክር ቤትን ተቀላቀለች። በ1979 ከበርን ካንቶን የወጡ አካባቢዎች ከበርኔዝ ነፃነታቸውን አግኝተው አዲሱን የጁራ ካንቶን ፈጠሩ። እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 18 ቀን 1999 የስዊዘርላንድ ህዝብ እና ካንቶኖች ሙሉ በሙሉ የተሻሻለውን የፌዴራል ሕገ መንግሥት ደግፈዋል። እ.ኤ.አ. በ 2002 ስዊዘርላንድ የተባበሩት መንግስታት ሙሉ አባል ሆና ቫቲካን ከተማ ሙሉ በሙሉ የተባበሩት መንግስታት አባልነት የሌላት የመጨረሻዋ ሰፊ እውቅና ያለው ሀገር ሆና ቀረች። ስዊዘርላንድ የኢኤፍቲኤ መስራች አባል ናት ግን የአውሮፓ ኢኮኖሚክ አካባቢ አባል አይደለችም። የአውሮፓ ህብረት አባልነት ማመልከቻ በግንቦት 1992 ተልኳል፣ ነገር ግን ኢኢአ በታህሳስ 1992 ውድቅ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ ስዊዘርላንድ በኢ.ኢ.ኤ ላይ ህዝበ ውሳኔ የጀመረች ብቸኛ ሀገር ነች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በአውሮፓ ህብረት ጉዳይ ላይ በርካታ ህዝበ ውሳኔዎች ተካሂደዋል; በዜጎች ተቃውሞ ምክንያት የአባልነት ማመልከቻው ተሰርዟል. ቢሆንም፣ የስዊስ ህግ ከአውሮፓ ህብረት ህግ ጋር ለመጣጣም ቀስ በቀስ እየተስተካከለ ነው፣ እና መንግስት ከአውሮፓ ህብረት ጋር በርካታ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ተፈራርሟል። ስዊዘርላንድ፣ ከሊችተንስታይን ጋር፣ ኦስትሪያ ከገባችበት እ.ኤ.አ. . ይህች ሀገር በባህላዊ መልኩ እንደ ገለልተኛ እና ወደ የበላይ አካላት ለመግባት ፈቃደኛ እንደሌላት ይቆጠራል። እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 2020 ከአውሮፓ ህብረት ነፃ የሰዎች ዝውውር የሚፈቅደውን ስምምነት ለማቆም ድምጽ እንዲሰጥ የሚጠይቅ ህዝበ ውሳኔ በስዊዘርላንድ ህዝቦች ፓርቲ (ኤስ.ፒ.ፒ.) አስተዋወቀ። ነገር ግን፣ መራጮች የኢሚግሬሽንን መልሶ ለመቆጣጠር የተደረጉ ሙከራዎችን ውድቅ በማድረግ የቀረበውን ጥያቄ ከ63-37 በመቶ በሆነ ልዩነት በማሸነፍ። የመሬት አቀማመጥ በሰሜን እና በደቡብ የአልፕስ ተራሮች በምዕራብ-መካከለኛው አውሮፓ፣ ስዊዘርላንድ በ41,285 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (15,940 ስኩዌር ማይል) ስፋት ላይ እጅግ በጣም ብዙ የመሬት አቀማመጥ እና የአየር ንብረትን ያጠቃልላል። የህዝብ ብዛት ወደ 8.7 ሚሊዮን (2020 እ.ኤ.አ.) ነው። እ.ኤ.አ. በ2019 አማካይ የህዝብ ብዛት 215.2 ነዋሪዎች በካሬ ኪሎ ሜትር (557/ስኩዌር ማይል) ነበር።: 79  በትልቁ ካንቶን በአከባቢው ግራውዩንደን፣ ሙሉ በሙሉ በአልፕስ ተራሮች ላይ ተኝቶ፣ የህዝብ ጥግግት በአንድ ካሬ ኪሎ ሜትር ወደ 28.0 ነዋሪዎች ይወርዳል (73 /ስኩዌር ማይል):: 30  ትልቅ የከተማ ዋና ከተማ ባለችው ዙሪክ ካንቶን ውስጥ መጠኑ 926.8 በካሬ ኪሎ ሜትር (2,400/ስኩዌር ማይል) ነው።፡ 76 ስዊዘርላንድ በኬክሮስ 45° እና 48° N እና በኬንትሮስ 5° እና 11° ሠ መካከል ትገኛለች። በውስጡም ሶስት መሰረታዊ የመሬት አቀማመጥ ቦታዎችን ይዟል፡ የስዊስ ተራሮች ወደ ደቡብ፣ የስዊስ ፕላቶ ወይም መካከለኛው አምባ እና በምዕራብ የጁራ ተራሮች። የአልፕስ ተራሮች የሀገሪቱን አጠቃላይ ስፋት 60% የሚሆነውን በመሃልኛው እና በደቡባዊው የሀገሪቱ ክፍል የሚያቋርጡ ከፍተኛ የተራራ ሰንሰለቶች ናቸው። አብዛኛው የስዊስ ህዝብ በስዊስ ፕላቶ ውስጥ ይኖራል። በስዊዘርላንድ ተራሮች ላይ ከሚገኙት ከፍተኛ ሸለቆዎች መካከል፣ ብዙ የበረዶ ግግር በረዶዎች ይገኛሉ፣ በድምሩ 1,063 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (410 ካሬ ማይል)። ከእነዚህም በአራቱ ካርዲናል አቅጣጫዎች ወደ መላው አውሮፓ የሚፈሱ እንደ ራይን፣ ኢንን፣ ቲሲኖ እና ሮን ያሉ የበርካታ ዋና ዋና ወንዞች ዋና ውሃ ይመነጫል። የሃይድሮግራፊክ አውታረመረብ በመካከለኛው እና በምዕራብ አውሮፓ ውስጥ በርካታ ትላልቅ የንፁህ ውሃ አካላትን ያጠቃልላል ፣ ከእነዚህም መካከል የጄኔቫ ሀይቅ (በፈረንሳይኛ ሌ ላክ ሌማን ተብሎም ይጠራል) ፣ ኮንስታንስ ሀይቅ (በጀርመን ቦደንሴ በመባል ይታወቃል) እና ማጊዮር ሀይቅ ይገኙበታል። ስዊዘርላንድ ከ 1500 በላይ ሀይቆች ያላት ሲሆን 6% የአውሮፓ ንጹህ ውሃ ክምችት ይዟል. ሐይቆች እና የበረዶ ግግር ከብሔራዊ ክልል 6 በመቶውን ይሸፍናሉ። ትልቁ ሀይቅ በምዕራብ ስዊዘርላንድ ከፈረንሳይ ጋር የሚጋራው የጄኔቫ ሀይቅ ነው። ሮን የጄኔቫ ሀይቅ ዋና ምንጭ እና መውጫ ሁለቱም ነው። ሐይቅ ኮንስታንስ ሁለተኛው ትልቁ የስዊስ ሀይቅ ነው እና ልክ እንደ ጄኔቫ ሀይቅ፣ በኦስትሪያ እና በጀርመን ድንበር ላይ ባለው የራይን መካከለኛ ደረጃ ነው። ሮን በፈረንሣይ ካማርጌ ክልል ወደ ሜድትራንያን ባህር ሲፈስ እና ራይን ወደ ሰሜን ባህር በኔዘርላንድ ሮተርዳም 1,000 ኪሎ ሜትር (620 ማይል) ይርቃል ፣ ሁለቱም ምንጮች ከእያንዳንዳቸው 22 ኪሎ ሜትር (14 ማይል) ብቻ ይለያሉ። በስዊስ ተራሮች ውስጥ ሌላ ከስዊዘርላንድ አርባ ስምንቱ ተራሮች በከፍታ ወይም ከዚያ በላይ በ4,000 ሜትሮች (13,000 ጫማ) ከባህር ላይ ይገኛሉ።በ4,634m (15,203 ጫማ) በሞንቴ ሮዛ ከፍተኛው ነው፣ ምንም እንኳን ማተርሆርን (4,478 ሜትር ወይም 14,692 ጫማ) ብዙውን ጊዜ እንደ ትልቁ ይቆጠራል። ታዋቂ. ሁለቱም የሚገኙት ከጣሊያን ጋር ድንበር ላይ በሚገኘው የቫሌይስ ካንቶን ውስጥ በፔኒን አልፕስ ውስጥ ነው። 72 ፏፏቴዎችን የያዘው ከጥልቅ የበረዶ ግግር ላውተርብሩነን ሸለቆ በላይ ያለው የበርኔስ ተራሮች ክፍል ለጁንግፍራው (4,158 ሜትር ወይም 13,642 ጫማ) ኢገር እና ሞንች እና በክልሉ ውስጥ ላሉት በርካታ ውብ ሸለቆዎች የታወቀ ነው። በደቡብ ምስራቅ በረዥሙ ኤንጋዲን ሸለቆ፣ በ Graubünden ካንቶን የሚገኘውን የቅዱስ ሞሪትዝ አካባቢን የሚያጠቃልለውም ይታወቃል። በአጎራባች በርኒና አልፕስ ከፍተኛው ጫፍ ፒዝ በርኒና (4,049 ሜትር ወይም 13,284 ጫማ) ነው። በሕዝብ ብዛት የሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል፣ ከጠቅላላው የአገሪቱ ክፍል 30% የሚሆነው፣ የስዊስ ፕላቱ ተብሎ ይጠራል። ብዙ ክፍት እና ኮረብታ መልክአ ምድሮች፣ ከፊል በደን የተሸፈኑ፣ ከፊል ክፍት የግጦሽ መሬቶች፣ አብዛኛውን ጊዜ የግጦሽ መንጋ ወይም አትክልት እና የፍራፍሬ ማሳዎች አሉት፣ ግን አሁንም ኮረብታ ነው። ትላልቅ ሀይቆች እዚህ ይገኛሉ, እና ትልቁ የስዊስ ከተማዎች በዚህ የአገሪቱ አካባቢ ይገኛሉ. በስዊዘርላንድ ውስጥ ሁለት ትናንሽ አከባቢዎች አሉ፡ Büsingen የጀርመን ነው፣ ካምፒዮን ዲ ኢታሊያ የጣሊያን ነው። ስዊዘርላንድ በሌሎች አገሮች ኤክስክላቭ የላትም። የአየር ንብረት የስዊስ የአየር ንብረት በአጠቃላይ መጠነኛ ነው፣ ነገር ግን በአከባቢዎቹ መካከል በጣም ሊለያይ ይችላል፣ በተራራ አናት ላይ ካለው የበረዶ ሁኔታ አንስቶ እስከ በስዊዘርላንድ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ባለው በሜዲትራኒያን አቅራቢያ እስከ ጥሩ የአየር ሁኔታ ድረስ። በስዊዘርላንድ ደቡባዊ ክፍል አንዳንድ ቀዝቃዛ-ጠንካራ የዘንባባ ዛፎች የሚገኙባቸው አንዳንድ ሸለቆዎች አሉ። የበጋ ወቅት ወቅታዊ ዝናብ ሲኖር ሞቃታማ እና እርጥብ ይሆናል, ስለዚህ ለግጦሽ እና ለግጦሽ ተስማሚ ናቸው. በተራሮች ላይ ያለው አነስተኛ እርጥበት ያለው ክረምት ለሳምንታት የተረጋጋ ሁኔታዎችን ረጅም ክፍተቶች ማየት ይችላል። በተመሳሳይ ጊዜ, የታችኛው መሬቶች በተገላቢጦሽ ይሰቃያሉ, በእነዚህ ወቅቶች, ስለዚህ ለሳምንታት ምንም ፀሐይ አይታዩም. ፎህን ተብሎ የሚጠራው የአየር ሁኔታ ክስተት (ከቺኑክ ንፋስ ጋር ተመሳሳይ ውጤት ያለው) በዓመቱ ውስጥ በማንኛውም ጊዜ ሊከሰት የሚችል እና ባልተጠበቀ ሞቃት ነፋስ ተለይቶ የሚታወቅ ሲሆን ይህም በዝናብ ጊዜ በጣም ዝቅተኛ አንጻራዊ እርጥበት ያለው አየር ወደ አልፕስ ተራሮች ሰሜን ያመጣል. በአልፕስ ተራሮች ደቡባዊ ፊት ላይ ጊዜያት። ይህ በአልፕስ ተራሮች ላይ በሁለቱም መንገድ ይሰራል ነገር ግን ከደቡብ ቢነፍስ ለሚመጣው ንፋስ ገደላማ እርምጃ የበለጠ ውጤታማ ነው። ከደቡብ ወደ ሰሜን የሚሄዱ ሸለቆዎች ምርጡን ውጤት ያስከትላሉ። ዝቅተኛ ዝናብ በሚያገኙ የውስጠኛው የአልፕስ ሸለቆዎች ሁሉ በጣም ደረቅ ሁኔታዎች ይቀጥላሉ ምክንያቱም የሚመጡ ደመናዎች ወደ እነዚህ ቦታዎች ከመድረሳቸው በፊት ተራሮችን ሲያቋርጡ ብዙ ይዘታቸውን ያጣሉ ። እንደ Graubünden ያሉ ትላልቅ የአልፕስ አካባቢዎች ከቅድመ-አልፓይን አካባቢዎች የበለጠ ደረቅ ሆነው ይቆያሉ, እና በቫሌይስ ዋና ሸለቆ ውስጥ, ወይን ወይን እዚያ ይበቅላል. በጣም ሞቃታማው የአየር ሁኔታ በከፍታ ተራራማ አካባቢዎች እና በቲሲኖ ካንቶን ብዙ ፀሀይ ባለበት እና ከጊዜ ወደ ጊዜ ከባድ ዝናብ በሚዘንብበት አካባቢ ይቀጥላል። የዝናብ መጠን በዓመቱ ውስጥ በመጠኑ ይሰራጫል፣ በበጋ ከፍተኛ ነው። መኸር በጣም ደረቅ ወቅት ነው ፣ ክረምቱ ከበጋ ያነሰ ዝናብ ይቀበላል ፣ ነገር ግን በስዊዘርላንድ ውስጥ ያለው የአየር ሁኔታ በተረጋጋ የአየር ንብረት ስርዓት ውስጥ አይደለም። ምንም ጥብቅ እና ሊገመቱ የሚችሉ ወቅቶች ሳይኖሩባቸው ከአመት ወደ አመት ሊለያዩ ይችላሉ. አካባቢ ስዊዘርላንድ ሁለት የመሬት አከባቢዎችን ይይዛል-የምእራብ አውሮፓ ሰፊ ደኖች እና የአልፕስ ኮንፈር እና ድብልቅ ደኖች። የስዊዘርላንድ ስነ-ምህዳሮች በተለይ በቀላሉ ሊበላሹ ይችላሉ፣ ምክንያቱም በረጃጅም ተራሮች የሚለያዩት ብዙ ስስ ሸለቆዎች ብዙውን ጊዜ ልዩ የሆነ ስነ-ምህዳር ይፈጥራሉ። ተራራማ አካባቢዎች እራሳቸውም ለጥቃት የተጋለጡ ናቸው፣ ብዙ የእጽዋት ዝርያዎች በሌላ ከፍታ ላይ የማይገኙ እና ከጎብኚዎች እና ከግጦሽ ግጦሽ ይደርስባቸዋል። የአልፕስ አካባቢ የአየር ንብረት፣ ጂኦሎጂካል እና መልክአ ምድራዊ ሁኔታዎች በተለይ ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆነውን በጣም ደካማ ሥነ-ምህዳር እንዲኖር ያደርጋሉ። ቢሆንም፣ በ2014 የአካባቢ አፈጻጸም ኢንዴክስ መሰረት፣ ስዊዘርላንድ አካባቢን በመጠበቅ ከ132 ሀገራት አንደኛ ሆና ትገኛለች፣ ይህም በአካባቢ ማህበረሰብ ጤና ላይ ባላት ከፍተኛ ውጤት፣ በታዳሽ የሃይል ምንጮች (ሃይድሮ ፓወር እና የጂኦተርማል ኢነርጂ) ላይ ከፍተኛ ጥገኛ በመሆኗ እና የአካባቢ ጥበቃን በመቆጣጠር ረገድ ስዊዘርላንድ ቀዳሚ ሆናለች። በ2020 ከ180 ሀገራት ሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ሀገሪቱ እ.ኤ.አ. ከ1990 ጋር ሲነፃፀር በ 2030 የ GHG ልቀትን በ 50% ለመቀነስ ቃል ገብታለች እና በ 2050 ዜሮ ልቀት ላይ ለመድረስ እቅድ አውጥታ እየሰራች ነው። ነገር ግን፣ በስዊዘርላንድ የባዮአፓሲቲ ተደራሽነት ከአለም አማካይ እጅግ ያነሰ ነው። እ.ኤ.አ. በ2016 ስዊዘርላንድ በግዛቷ ውስጥ ለአንድ ሰው 1.0 ግሎባል ሄክታር ባዮአፓሲቲ ነበራት፣ ይህም ከአለም አማካይ በ1.6 ሄክታር በአንድ ሰው 40 በመቶ ያነሰ ነው። በተቃራኒው, በ 2016, 4.6 ግሎባል ሄክታር ባዮኬጅ - የፍጆታ ሥነ-ምህዳራዊ አሻራቸውን ተጠቅመዋል. ይህ ማለት ስዊዘርላንድ ከያዘችው 4.6 እጥፍ ያህል ባዮአፓሲቲ ተጠቅመዋል ማለት ነው። ቀሪው ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት እና አለም አቀፍ የጋራ ንብረቶችን (እንደ በከባቢ አየር በካይ ጋዝ ልቀቶች) ከመጠን በላይ ከመጠቀም የመጣ ነው. በውጤቱም, ስዊዘርላንድ የባዮካፓሲቲ እጥረት እያካሄደች ነው. ስዊዘርላንድ የ2019 የደን መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ኢንቴግሪቲ ኢንዴክስ አማካይ 3.53/10 ነጥብ ነበራት፣ ይህም በአለም ከ172 ሀገራት 150ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ስዊዘርላንድ
3,499
ስዊዘርላንድ፣ በይፋ የስዊስ ኮንፌዴሬሽን፣ በምዕራብ፣ መካከለኛው እና ደቡብ አውሮፓ መገናኛ ላይ ያለ ወደብ የለሽ ሀገር ነች። አገሪቱ በ26 ካንቶን የተዋቀረች የፌደራል ሪፐብሊክ ነች፣ በበርን ላይ የተመሰረተ የፌዴራል ባለስልጣናት ያሏት። ስዊዘርላንድ በደቡብ ከጣሊያን፣ በምዕራብ ከፈረንሳይ፣ በሰሜን ከጀርመን እና በምስራቅ በሊችተንስታይን ትዋሰናለች። በጂኦግራፊያዊ ሁኔታ በስዊስ ፕላቶ፣ በአልፕስ ተራሮች እና በጁራ መካከል የተከፋፈለ ሲሆን በአጠቃላይ 41,285 ኪ.ሜ. (15,940 ካሬ ማይል) እና የመሬቱ ስፋት 39,997 ኪ.ሜ. (15,443 ካሬ ማይል) ይሸፍናል። ምንም እንኳን የአልፕስ ተራሮች የግዛቱን ትልቁን ቦታ ቢይዙም በግምት 8.5 ሚሊዮን የሚሆነው የስዊዘርላንድ ህዝብ በአብዛኛው በደጋው ላይ ያተኮረ ነው ፣ ትላልቅ ከተሞች እና ኢኮኖሚያዊ ማዕከሎች ባሉበት ፣ ከእነዚህም መካከል ዙሪክ ፣ጄኔቫ ፣ ባዝል እና ላውዛን ናቸው። እነዚህ ከተሞች እንደ WTO፣ WHO፣ ILO፣ የዓለም አቀፍ ኦሊምፒክ ኮሚቴ መቀመጫ፣ የፊፋ ዋና መሥሪያ ቤት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሁለተኛ ትልቁ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤቶች ያሉባቸው በርካታ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ቢሮዎች ናቸው። ለአለም አቀፍ ሰፈራዎች. የስዊዘርላንድ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎችም በእነዚህ ከተሞች ውስጥ ይገኛሉ። በመካከለኛው ዘመን መገባደጃ ላይ የድሮው የስዊስ ኮንፌዴሬሽን መመስረት የተገኘው በኦስትሪያ እና በቡርገንዲ ላይ በተደረጉ ተከታታይ ወታደራዊ ስኬቶች ነው። የስዊዘርላንድ ከቅድስት ሮማን ግዛት ነፃ ወጥታ በ1648 በዌስትፋሊያ ሰላም ውስጥ በይፋ እውቅና አገኘ። እ.ኤ.አ. የ 1291 የፌዴራል ቻርተር በስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቀን የሚከበረው የስዊዘርላንድ መስራች ሰነድ ነው። ከ 16 ኛው ክፍለ ዘመን ተሐድሶ ጀምሮ ስዊዘርላንድ የታጠቁ የገለልተኝነት ፖሊሲን ጠብቃለች; ከ 1815 ጀምሮ ዓለም አቀፍ ጦርነት አላደረገም እና እስከ 2002 ድረስ የተባበሩት መንግስታትን አልተቀላቀለችም. ቢሆንም, ንቁ የውጭ ፖሊሲን ይከተላል. በአለም አቀፍ የሰላም ግንባታ ሂደቶች ውስጥ በተደጋጋሚ ይሳተፋል። ስዊዘርላንድ የቀይ መስቀል መፍለቂያ ናት፣ በዓለም ካሉት አንጋፋ እና ታዋቂ የሰብአዊ ድርጅቶች አንዱ ነው። እሱ የአውሮፓ ነፃ ንግድ ማህበር መስራች አባል ነው ፣ ግን በተለይም የአውሮፓ ህብረት ፣ የአውሮፓ ኢኮኖሚ ወይም የዩሮ ዞን አካል አይደለም ። ሆኖም በ Schengen አካባቢ እና በአውሮፓ ነጠላ ገበያ በሁለትዮሽ ስምምነቶች ይሳተፋል። ስዊዘርላንድ በአራቱ ዋና ዋና የቋንቋ እና የባህል ክልሎች፡ ጀርመንኛ፣ ፈረንሣይኛ፣ ጣልያንኛ እና ሮማንሽ እንደተገለፀው የጀርመን እና የፍቅር አውሮጳ መስቀለኛ መንገድን ትይዛለች። ምንም እንኳን አብዛኛው ህዝብ ጀርመንኛ ተናጋሪ ቢሆንም የስዊዘርላንድ ብሄራዊ ማንነት ግንኙነቱ የጋራ ታሪካዊ ዳራ፣ የጋራ እሴቶች እንደ ፌዴራሊዝም እና ቀጥተኛ ዲሞክራሲ እንዲሁም የአልፓይን ተምሳሌትነት ነው። በቋንቋ ልዩነት ምክንያት ስዊዘርላንድ በተለያዩ የአፍ መፍቻ ስሞች ትታወቃለች፡ Schweiz [ˈʃvaɪts] (ጀርመንኛ);[ማስታወሻ 5] ስዊስ [sɥis(ə)] (ፈረንሳይኛ); Svizzera [ˈzvittsera] (ጣሊያን); እና Svizra [ˈʒviːtsrɐ፣ ˈʒviːtsʁɐ] (ሮማንሽ)። በሳንቲሞች እና ማህተሞች ላይ፣ የላቲን ስም፣ Confoederatio Helvetica - በተደጋጋሚ ወደ "ሄልቬቲያ" የሚታጠረው - ከአራቱ ብሄራዊ ቋንቋዎች ይልቅ ጥቅም ላይ ይውላል። የበለጸገች አገር፣ በአዋቂ ሰው ከፍተኛው ስምንተኛ-ከፍተኛ የነፍስ ወከፍ ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አላት፤ እንደ የግብር ቦታ ተቆጥሯል ። እሱ በአንዳንድ ዓለም አቀፍ መለኪያዎች ፣ ኢኮኖሚያዊ ተወዳዳሪነት እና የሰው ልማትን ጨምሮ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። እንደ ዙሪክ ፣ጄኔቫ እና ባዝል ያሉ ከተሞቿ ምንም እንኳን በአለም ላይ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ቢኖራቸውም በኑሮ ጥራት ከአለም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ። እ.ኤ.አ. በ2020፣ አይኤምዲ የሰለጠነ ሰራተኞችን በመሳብ ስዊዘርላንድን ቀዳሚ አድርጓል። WEF በዓለም አቀፍ ደረጃ አምስተኛውን ተወዳዳሪ አገር አስቀምጧል ሥርወ ቃል የእንግሊዝኛው ስም ስዊዘርላንድ በ 16 ኛው እስከ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ጥቅም ላይ የዋለ ለስዊስ ሰው ጊዜ ያለፈበት ቃል ስዊዘርላንድን የያዘ ውህድ ነው። የእንግሊዘኛ ቅፅል ስዊስ ከፈረንሣይ ስዊስ የተገኘ ብድር ነው፣ እሱም ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ጥቅም ላይ ይውላል። ስዊዘርላንድ የሚለው ስም ከአለማኒክ ሽዊዘር የመጣ ነው፣ በመነሻውም የሽዊዝ ነዋሪ እና ተዛማጅ ግዛቱ፣ ከዋልድስተቴ ካንቶኖች አንዱ የሆነው የብሉይ ስዊስ ኮንፌዴሬሽን አስኳል ነው። ስዊዘርላንድ ከ 14 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ጥቅም ላይ የዋለው "ኮንፌዴሬቶች" ከሚለው ቃል ጎን ለጎን ከ 1499 የስዋቢያን ጦርነት በኋላ ስዊዘርላንድ ለራሳቸው ስም መቀበል ጀመሩ ። የስዊዘርላንድ የመረጃ ኮድ፣ CH፣ ከላቲን Confoederatio Helvetica (እንግሊዝኛ፡ Helvetic Confederation) የተገኘ ነው። ሽዊዝ የሚለው ስም እራሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመሰከረው በ972 ነው፣ እንደ ኦልድ ሃይ ጀርመናዊ ስዊትስ፣ በመጨረሻም ምናልባት ከስዊድን 'ለመቃጠል' ( Old Norse Sviða 'tosing, burn') የተቃጠለውን እና የተጸዳውን የደን ቦታ በመጥቀስ ከስዊድን ጋር ይዛመዳል። ለመገንባት. ይህ ስም በካንቶን የበላይነት ወደሚገኝበት አካባቢ ተስፋፋ እና ከ 1499 የስዋቢያን ጦርነት በኋላ ቀስ በቀስ ለመላው ኮንፌዴሬሽን ጥቅም ላይ መዋል ጀመረ። የስዊዝ ጀርመናዊው የአገሪቷ ስም ሽዊዝ ከካንቶን እና ሰፈራው ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ግን የተወሰነውን አንቀፅ በመጠቀም (d'Schwiz for the Confederation ፣ ግን በቀላሉ Schwyz ለካንቶን እና ከተማ) ይለያል። ረጅም [iː] የስዊዘርላንድ ጀርመን በታሪካዊ እና ዛሬም ብዙ ጊዜ ⟨y⟩ ከ ⟨ii⟩ ይልቅ ⟨y⟩ ይጽፋል፣ የሁለቱን ስሞች የመጀመሪያ ማንነት በጽሁፍም ይጠብቃል። የላቲን ስም Confoederatio Helvetica neologised ነበር እና በ 1848 የፌዴራል ግዛት ምስረታ በኋላ ቀስ በቀስ አስተዋወቀ, ወደ ናፖሊዮን ሄልቬቲክ ሪፐብሊክ ወደ ኋላ harking, 1879 ጀምሮ ሳንቲሞች ላይ ታየ, 1902 ውስጥ የፌዴራል ቤተ መንግሥት ላይ የተጻፈው እና 1948 በኋላ ኦፊሴላዊ ማኅተም ጥቅም ላይ (1948) ለምሳሌ የ ISO የባንክ ኮድ "CHF" ለስዊስ ፍራንክ እና የሀገሪቱ ከፍተኛ ደረጃ ጎራ ".ch" ሁለቱም ከስቴቱ የላቲን ስም የተወሰዱ ናቸው)። ሄልቬቲካ ከሮማውያን ዘመን በፊት በስዊዘርላንድ አምባ ላይ ከሚኖረው ከሄልቬቲ የተገኘ የጋሊሽ ጎሳ ነው። ሄልቬቲያ በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን የስዊስ ኮንፌዴሬሽን ብሔራዊ ሰው ሆኖ በ 1672 በጆሃን ካስፓር ዌይሰንባክ ተውኔት ታየ
3513
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8B%95%E1%88%8D
ስዕል
ስዕል ማለት በስሌዳ ላይ በቀለምም ይሁን በጠመኔ አለዚያም በርሳስና በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት ጥበብ ነው። ለዓይንና ለመንፈስ ከሚስጠው አርካታ ሌላ ፡ ያንድን ህብረተስብ ብሎም የኪነ ጥበቡን ስው ዓመለካከት ይጠቁማል ተብሎ ስለሚታመን በዘመናዊ ዓለም የተለየ እንክብካቤ የተስጠው የስው ልጅ ጥበባዊ ተግባር ነው። የዚህ አይነት ጥበብ የሚስራው ደገሞ ስዓሊ ይባላል። የአዲስ አበባ ሥነ ጥበብ ት/በት የመጀመሪያው ርዕስ መምህር የነበረው አለ ፈለገ ስላም ስለ ስዕል ትምህርት ስያብራራ: «የስዕል ትምህርት የስውን -የእንስሳን -ያገርን -የደመናን - በጠቅላላው የሥነ ፍጥረትን መልክና ባሕርይ አጥኝ ሁኖ የራሱን ስሜት በግሉ እየፈጠረ በቀለምና በልዩ ልዩ መሳሪያዎች ከጠፍጣፋ ነገር ላይ ስርቶ ማውጣትን፥ በሐውልት ትምህርት ደግሞ አንደ ስዕሉ የተዘረዘረውን ሓሳብ ከጠፍጣፋ ነገር ላይ በመስራት ፈንታ ጠንካራ ከሆነ አካል ላይ በድንጋይ፥ በአንጨት፥ በዝሆን ጥርስ ወይም በነሐስ ቅርጽና መልክ ጻልቶ ማውጣት ነው።» በማለት ግለጸ። ስመጥር ገብረ ክርስቶስ ደስታ ደግሞ ፡ «በዘመናዊ አቅድ ስዕል ራሱ ሐሳብ ነው። የኣንድ ነገር ሁኔታ የአንድ ነገር ትርጉምና ስሜት ነው...። ዛሪ ስው ራሱን ብቻ መመልከት ትቶ ዓለም ከብዙ ርቀት ከብዙ በኩል ሲታይ ምን ኣይነት ስሜት አንደሚስጥ - አለማዊ ዘላለማዊ የሆነውን ነገር በመተርጎም - በዓይን የሚታይ፥ የቀለም፥ የመስመርና የቅርጽ ሙዚቃ ለመፍጠር ይጥራል።» በማለት ተናግሯል። ደብረ ሐይቅን ተመልከት - http://www.ethiopianart.org የሰው ሰውነት አሳሳል መምሪያ
184
ስዕል ማለት በስሌዳ ላይ በቀለምም ይሁን በጠመኔ አለዚያም በርሳስና በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት ጥበብ ነው። ለዓይንና ለመንፈስ ከሚስጠው አርካታ ሌላ ፡ ያንድን ህብረተስብ ብሎም የኪነ ጥበቡን ስው ዓመለካከት ይጠቁማል ተብሎ ስለሚታመን በዘመናዊ ዓለም የተለየ እንክብካቤ የተስጠው የስው ልጅ ጥበባዊ ተግባር ነው። የዚህ አይነት ጥበብ የሚስራው ደገሞ ስዓሊ ይባላል። የአዲስ አበባ ሥነ ጥበብ ት/በት የመጀመሪያው ርዕስ መምህር የነበረው አለ ፈለገ ስላም ስለ ስዕል ትምህርት ስያብራራ: «የስዕል ትምህርት የስውን -የእንስሳን -ያገርን -የደመናን - በጠቅላላው የሥነ ፍጥረትን መልክና ባሕርይ አጥኝ ሁኖ የራሱን ስሜት በግሉ እየፈጠረ በቀለምና በልዩ ልዩ መሳሪያዎች ከጠፍጣፋ ነገር ላይ ስርቶ ማውጣትን፥ በሐውልት ትምህርት ደግሞ አንደ ስዕሉ የተዘረዘረውን ሓሳብ ከጠፍጣፋ ነገር ላይ በመስራት ፈንታ ጠንካራ ከሆነ አካል ላይ በድንጋይ፥ በአንጨት፥ በዝሆን ጥርስ ወይም በነሐስ ቅርጽና መልክ ጻልቶ ማውጣት ነው።» በማለት ግለጸ።
3517
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%85%E1%88%9D%E1%89%B5%20%E1%8D%B2%E1%8D%AC
ጥቅምት ፲፬
ጥቅምት ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፬ኛው እና የመፀው ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፪ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዚህ ዕለት በአሜሪካ ርዕሰ ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ተመሠረተ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የብሪታኒያ ቅኝ ግዛት የነበረችው የቀድሞዋ ‘ሰሜን ሮዴዚያ’፣ የዛምቢያ ሪፑብሊክ ተብላ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ልደት ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - ቼልሲ የሚባለው የእንግሊዝ የእግር ኳስ ቡድን ባለቤት ሩሲያዊው ሀብታም ሮማን አብራሞቪች በዚህ ዕለት ተወለደ። ዕለተ ሞት ፲፱፻፺፰ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊታ የሰብአዊ መብት ታጋይ ዕመትሮዛ ፓርክስበዚህ ዕለት አረፉ። ዋቢ ምንጮች http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/24/newsid_4353000/4353094.stm http://en.wikipedia.org/wiki/October_24 ዕለታት
103
ጥቅምት ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፬ኛው እና የመፀው ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፪ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዚህ ዕለት በአሜሪካ ርዕሰ ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ተመሠረተ።
3518
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8D%B3%E1%8D%AD
ሐምሌ ፳፭
ሐምሌ 25 ቀን: ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የቀድሞዋ ዳሆሚ (አሁን ቤኒን) ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ሂዩበርት ሜጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። መርዶዎች 1997 - የሳዑዲ አረቢያ ንጉሥ ፋህድ ዕለታት
31
ሐምሌ 25 ቀን: ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የቀድሞዋ ዳሆሚ (አሁን ቤኒን) ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ሂዩበርት ሜጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
3519
https://am.wikipedia.org/wiki/1869
1869
1869 አመተ ምኅረት ጥቅምት 22 ቀን - ታላቅ አውሎ ንፋስ በሕንድ 200,000 ሰዎችን ገደለ። ሚያዝያ 17 ቀን - ሩስያ በቱርክ ኦቶማን መንግሥት ላይ ጦርነት አዋጀ። ሚያዝያ 29 ቀን - የላኮታ ኢንዲያን አለቃ ክሬዚ ሆርስ ለአሜሪካውያን ሠራዊት ዕጁን ሰጠ። ግንቦት 14 ቀን - ሮማኒያ ነጻነቱን ከኦቶማን ቱርክ መንግሥት አዋጀ። ጳጉሜ 1 ቀን - ክሬዚ ሆርስ በእስር ተገደለ። ያልተወሰነ ቀን፦ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ጎልድ ኮስት (የአሁን ጋና) መቀመጫ ከኬፕ ኮስት ወደ አክራ ተዛወረ። አመታት
72
1869 አመተ ምኅረት ጥቅምት 22 ቀን - ታላቅ አውሎ ንፋስ በሕንድ 200,000 ሰዎችን ገደለ። ሚያዝያ 17 ቀን - ሩስያ በቱርክ ኦቶማን መንግሥት ላይ ጦርነት አዋጀ። ሚያዝያ 29 ቀን - የላኮታ ኢንዲያን አለቃ ክሬዚ ሆርስ ለአሜሪካውያን ሠራዊት ዕጁን ሰጠ። ግንቦት 14 ቀን - ሮማኒያ ነጻነቱን ከኦቶማን ቱርክ መንግሥት አዋጀ። ጳጉሜ 1 ቀን - ክሬዚ ሆርስ በእስር ተገደለ።
3522
https://am.wikipedia.org/wiki/1960
1960
1960 አመተ ምኅረት መጋቢት 3 ቀን - ሞሪሽስ ነጽነት ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 18 ቀን - ፈረንሳይ ንዩክሌር ቦምብ በፈተና በመፈንዳቷ ወደ ንዩክሌር ሃያላት ገባች። ጳጉሜ 1 ቀን - ስዋዚላንድ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። አመታት
33
1960 አመተ ምኅረት መጋቢት 3 ቀን - ሞሪሽስ ነጽነት ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 18 ቀን - ፈረንሳይ ንዩክሌር ቦምብ በፈተና በመፈንዳቷ ወደ ንዩክሌር ሃያላት ገባች። ጳጉሜ 1 ቀን - ስዋዚላንድ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ።
3523
https://am.wikipedia.org/wiki/1963
1963
1963 አመተ ምኅረት መስከረም 25 - የብሩነይ ዋና ከተማ ባንዳር ብሩነይ ስም ወደ ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን ተቀየረ። ሚያዝያ 11 - ሴየራ ሌዎን ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ጳጉሜ 4 - በአቲካ እስር ቤት ኒው ዮርክ ሁከት ተደረገ። አመታት
36
1963 አመተ ምኅረት መስከረም 25 - የብሩነይ ዋና ከተማ ባንዳር ብሩነይ ስም ወደ ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን ተቀየረ። ሚያዝያ 11 - ሴየራ ሌዎን ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ጳጉሜ 4 - በአቲካ እስር ቤት ኒው ዮርክ ሁከት ተደረገ።