id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
44
241k
length
int64
12
47.6k
text_short
stringlengths
3
241k
2023
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B3%E1%8C%89%E1%88%9C%20%E1%8D%AC
ጳጉሜ ፬
ጳጉሜ ፬ ቀን: ሬፑብሊክ ቀን በስሜን ኮርያ፣ ነጻነት ቀን በታጂኪስታን፣ ብሄራዊ ቀን በቡልጋርያ... ታሪካዊ ማስታወሻዎች 467 - የጀርመናውያን አለቃ ኦረስቴስ የሮማ ነጉስን አባርሮ መጨረሻውን ንጉስ ልጁን ሮሙሉስ አውግስጦስን ሾመ። 1514 - ቪክቶሪያ የምትባል መርከብ ወደ ስፓንያ በመመለሷ መጀመርያ ዓለምን የከበበችው መርከብ ሆነች። 1914 - ቱርኮች በግሪክ-ቱርክ ጦርነት አሸንፈው ስሚርና ከተማ ተቃጠለ። 1963 - በአቲካ እስር ቤት ኒው ዮርክ ሁከት ተደረገ። ዋቢ ምንጮች ዕለታት
63
ጳጉሜ ፬ ቀን: ሬፑብሊክ ቀን በስሜን ኮርያ፣ ነጻነት ቀን በታጂኪስታን፣ ብሄራዊ ቀን በቡልጋርያ... 467 - የጀርመናውያን አለቃ ኦረስቴስ የሮማ ነጉስን አባርሮ መጨረሻውን ንጉስ ልጁን ሮሙሉስ አውግስጦስን ሾመ። 1514 - ቪክቶሪያ የምትባል መርከብ ወደ ስፓንያ በመመለሷ መጀመርያ ዓለምን የከበበችው መርከብ ሆነች። 1914 - ቱርኮች በግሪክ-ቱርክ ጦርነት አሸንፈው ስሚርና ከተማ ተቃጠለ። 1963 - በአቲካ እስር ቤት ኒው ዮርክ ሁከት ተደረገ።
2024
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B3%E1%8C%89%E1%88%9C%20%E1%8D%AB
ጳጉሜ ፫
ጳጉሜ ፫ ቀን: ለቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓሉ ። ብሄራዊ በአል በአንዶራ... ታሪካዊ ማስታወሻዎች 71 - ደብረ ቬሱቪዩስ እሳተ ገሞራ በጣልያ 3 ከተሞችን አጠፋ። 1690 - ዛር 1 ፕዮትር በሩሲያ የጺም ቀረጥ አስገበረ። 1768 - አንድ አውሎ ንፋስ ጉዋዶሎፕ ሲመታ ከ6000 ሰዎች በላይ ጠፉ። 1804 - ናፖሊዎን በሩሲያ ላይ በቦሮዲኖ ውግያ ድል አደረገ። 1814 - ብራዚል ነጻነቱን ከፖርቱጋል አወጀ። 1892 - አንድ ታላቅ አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 8000 ሰዎች አጠፋ። 1935 - የአሜሪካ ጄኔራል አይዘንሃወር የጣልያ እጅ መስጠት በጦርነት አወጀ። ፲፱፻፴፭ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ (ኢፌዲሪ) ኘሬዚዳንት ኋላም የተቃዋሚው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በዚህ ዕለት ተወለዱ። 1983 - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። ዋቢ ምንጮች ዕለታት
111
ጳጉሜ ፫ ቀን: ለቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓሉ ። ብሄራዊ በአል በአንዶራ... ታሪካዊ ማስታወሻዎች 71 - ደብረ ቬሱቪዩስ እሳተ ገሞራ በጣልያ 3 ከተሞችን አጠፋ። 1690 - ዛር 1 ፕዮትር በሩሲያ የጺም ቀረጥ አስገበረ። 1768 - አንድ አውሎ ንፋስ ጉዋዶሎፕ ሲመታ ከ6000 ሰዎች በላይ ጠፉ። 1804 - ናፖሊዎን በሩሲያ ላይ በቦሮዲኖ ውግያ ድል አደረገ። 1814 - ብራዚል ነጻነቱን ከፖርቱጋል አወጀ። 1892 - አንድ ታላቅ አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 8000 ሰዎች አጠፋ። 1935 - የአሜሪካ ጄኔራል አይዘንሃወር የጣልያ እጅ መስጠት በጦርነት አወጀ። ፲፱፻፴፭ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ (ኢፌዲሪ) ኘሬዚዳንት ኋላም የተቃዋሚው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በዚህ ዕለት ተወለዱ። 1983 - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ።
2025
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B3%E1%8C%89%E1%88%9C%20%E1%8D%AA
ጳጉሜ ፪
ጳጉሜ ፪ ቀን: ነጻነት ቀን በብራዚል፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ... ታሪካዊ ማስታወሻዎች 1785 - የፈረንሳይ አብዮታዊ አማካሪዎች "የማስፈራራት መንግስት" ዐዋጁ። 1932 - ጀርመኖች በ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት ለንደንን በቦምብ ለመደብደብ ጀመሩ። 1969 - የአሜሪካ ፕሬዚዳን ጂሚ ካርተር የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ በ1992 ለማዛወር ውል ፈረሙ። 1978 - ዴስሞንድ ቱቱ በኤጲስቆፖሳዊ ቤተክርስቲያን በደቡብ አፍሪካ መጀመርያ ጥቁር ኤጲስ ቆጶስ ሆኑ። 1988 - የራፕ ሙዚቃ ተጫዋች ቱፓክ ሻኩር በላስ ቬጋስ ተተኲሶ ከጥቂት ቀን በኋላ ሞተ። ዕለታት
71
ጳጉሜ ፪ ቀን: ነጻነት ቀን በብራዚል፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ... 1785 - የፈረንሳይ አብዮታዊ አማካሪዎች "የማስፈራራት መንግስት" ዐዋጁ። 1932 - ጀርመኖች በ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት ለንደንን በቦምብ ለመደብደብ ጀመሩ። 1969 - የአሜሪካ ፕሬዚዳን ጂሚ ካርተር የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ በ1992 ለማዛወር ውል ፈረሙ። 1978 - ዴስሞንድ ቱቱ በኤጲስቆፖሳዊ ቤተክርስቲያን በደቡብ አፍሪካ መጀመርያ ጥቁር ኤጲስ ቆጶስ ሆኑ። 1988 - የራፕ ሙዚቃ ተጫዋች ቱፓክ ሻኩር በላስ ቬጋስ ተተኲሶ ከጥቂት ቀን በኋላ ሞተ።
2026
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B3%E1%8C%89%E1%88%9C%20%E1%8D%A9
ጳጉሜ ፩
ጳጉሜ ፩ ቀን: ነጻነት ቀን በስዋዚላንድ፣ አንድነት ቀን በቡልጋሪያ... ታሪካዊ ማስታወሻዎች 1643 - በእንግሊዝ መነጣጠል ጦርነት የእንግሊዝ ንጉስ 2 ቻርልስ በፓርላማ ሰራዊት በዉስተር ውግያ ድል ሆኑ። 1773 - ሎስ አንጅለስ የምትባል ከተማ በ44 እስፓንያውያን ሠፈረኞች ተመሰረተች። 1828 - ሳሙኤል ሁስተን የቴክሳስ ሬፑብሊክ መጀመርያ ፕሬዚዳን ሆኖ ተመረጠ። 1869 - የላኮታ ኢንዲያን አለቃ ክሬዚ ሆርስ በእስር ተገደለ። 1893 - ሌኦን ቾልጎሽ የተባለ ወንበዴ የአሜሪካ ፕሬዚዳን መኪንሊ ተኩሶ ገደለው። 1907 - ታንክ የሚባል የጦርነት መሳርያ ለመጀመርያ ጊዜ በእንግሊዞች ተፈተነ። 1947 - በኢስታንቡል ቱርክ በኖረበት በግሪክ ህብረተሰብ ላይ እልቂት ተደረገ። 1958 - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ። 1960 - ስዋዚላንድ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ዕለታት
106
ጳጉሜ ፩ ቀን: ነጻነት ቀን በስዋዚላንድ፣ አንድነት ቀን በቡልጋሪያ... 1643 - በእንግሊዝ መነጣጠል ጦርነት የእንግሊዝ ንጉስ 2 ቻርልስ በፓርላማ ሰራዊት በዉስተር ውግያ ድል ሆኑ። 1773 - ሎስ አንጅለስ የምትባል ከተማ በ44 እስፓንያውያን ሠፈረኞች ተመሰረተች። 1828 - ሳሙኤል ሁስተን የቴክሳስ ሬፑብሊክ መጀመርያ ፕሬዚዳን ሆኖ ተመረጠ። 1869 - የላኮታ ኢንዲያን አለቃ ክሬዚ ሆርስ በእስር ተገደለ። 1893 - ሌኦን ቾልጎሽ የተባለ ወንበዴ የአሜሪካ ፕሬዚዳን መኪንሊ ተኩሶ ገደለው። 1907 - ታንክ የሚባል የጦርነት መሳርያ ለመጀመርያ ጊዜ በእንግሊዞች ተፈተነ። 1947 - በኢስታንቡል ቱርክ በኖረበት በግሪክ ህብረተሰብ ላይ እልቂት ተደረገ። 1958 - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ። 1960 - ስዋዚላንድ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ።
2027
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8B%A9%E1%88%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95
ፍሪዩልያን
ፍሪዩልያን (Furlan) በስሜን-ምሥራቅ እጣልያ በ600,000 ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። ከነዚህ ተናጋሪውዎች አብዛኞቹ ደግሞ ጣልኛ የሚችሉ ናቸው። የቋንቋ ስም በጣልኛ ፍሪዩልያኖ ሲሆን በራሱ ግን ፉርላን ወይም ማሪለንጌ ይባላል። ላዲን ለሚባለው ቋንቋ ቅርብ ዝምድና ስላለው አንዳንዴ "ምስራቅ ላዲን" ይሰየማል። ከዚያ በላይ በስዊስ አገር ለሚናገረው ለሮማንሽ ቅርብ ዘመድ ነው። ዛሬ በጣልያ መንግሥት በኩል ፍሪዩልያን ይፋዊ ሁኔታ አለውና በብዙ ትምህርት ቤቶች ይማራል። ጥቂት ሥነ ጽሑፍ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም፣ ዘፈኖችና አንዳንድ የመንገድ ምልክት፣ ደግሞ የድረ-ገጽ ጋዜጣ በፍሪዩልያን አለ። ባለፈው አመት ውስጥ የቢራ ማስታወቂያ ቢሆንም በፍሪዩልያን በጣልያ ቴሌቪዥን ታይቷል። ስለዚህ ዱሮ ቋንቋው በጣም ትንሽ ከሆነ አሁን ግን በጉልበት እየተመለሠ ነው። ምሳሌዎች Mandi, jo o mi clami Jacum! ማንዲ፣ ዮ ኦ ሚ ክላሚ ያኩም! (ታድያስ፣ ስሜ ያዕቆብ ነው!) Vuê al è propite cjalt! ቩዌ አል ኤ ፕሮፒቴ ቻልት! (ዛሬ አየሩ በጣም ይሞቃል!) O scugni propite lâ cumò, ariviodisi. ኦ ስኩኚ ፕሮፒቴ ላ ኩሞ፣ አሪቭዮዲሲ። (በውኑ አሁን መሄዴ ነው፣ አይሃለሁ።) No pues vignî fûr usgnot, o ai di studiâ. ኖ ፕወስ ቪኚ ፉር ኡስኞት፣ ኦ አይ ዲ ስቱዲያ። ዛሬ ማታ ካንተ ጋር መውጣት አልችልም፣ ማጥናት አለብኝ። ሮማንስ ቋንቋዎች ጣልያን
171
ፍሪዩልያን (Furlan) በስሜን-ምሥራቅ እጣልያ በ600,000 ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። ከነዚህ ተናጋሪውዎች አብዛኞቹ ደግሞ ጣልኛ የሚችሉ ናቸው። የቋንቋ ስም በጣልኛ ፍሪዩልያኖ ሲሆን በራሱ ግን ፉርላን ወይም ማሪለንጌ ይባላል። ላዲን ለሚባለው ቋንቋ ቅርብ ዝምድና ስላለው አንዳንዴ "ምስራቅ ላዲን" ይሰየማል። ከዚያ በላይ በስዊስ አገር ለሚናገረው ለሮማንሽ ቅርብ ዘመድ ነው። ዛሬ በጣልያ መንግሥት በኩል ፍሪዩልያን ይፋዊ ሁኔታ አለውና በብዙ ትምህርት ቤቶች ይማራል። ጥቂት ሥነ ጽሑፍ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም፣ ዘፈኖችና አንዳንድ የመንገድ ምልክት፣ ደግሞ የድረ-ገጽ ጋዜጣ በፍሪዩልያን አለ። ባለፈው አመት ውስጥ የቢራ ማስታወቂያ ቢሆንም በፍሪዩልያን በጣልያ ቴሌቪዥን ታይቷል። ስለዚህ ዱሮ ቋንቋው በጣም ትንሽ ከሆነ አሁን ግን በጉልበት እየተመለሠ ነው።
2038
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B4
ነሐሴ ፴
ነሐሴ ፴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፮፻፶፰ ዓ/ም - ለሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት የጋየው የሎንዶን “ታላቁ ቃጠሎ” በከተማዋ ፲ ሺህ ሕንጻዎችን ካወደመ በኋላ አቆመ። ፲፯፻፺፪ ዓ/ም - የፈረንሳይ ንጉሠ ነገሥት ናፖሌዎን የማልታን ደሴት በጦር ኃይል ግዴታ ለታላቋ ብሪታንያ ለቀቀ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኮንጎ ፕሬዚደንት ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ ከሥልጣናቸው ሽረው በቁም እሥራት ላይ አዋሏቸው። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የግጥም ጠቢቡ ሌዎፖልድ ሴዳር ሴንግሆር በሴኔጋል የመጀመሪያ ፕሬዚደንት ሆእው ተመረጡ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቦክሰኛው ሞሀመድ አሊ (የቀድሞው ካሲየስ ክሌይ) በሮማው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር በመለስተኛ ክብደት ወርቅ ተሸለመ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - ሙኒክ ላይ በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ “ጥቁር መስከረም” ("Black September") የተባለ የፍልስጥኤም ሽብርተኛ ቡድን የእስራኤልን ተወዳዳሪዎችና አሰልጣኞች በአፈና ከያዘ በኋላ አሥራ አንዱን ገደላቸው። ልደት ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_5 ዕለታት
150
ነሐሴ ፴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፮፻፶፰ ዓ/ም - ለሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት የጋየው የሎንዶን “ታላቁ ቃጠሎ” በከተማዋ ፲ ሺህ ሕንጻዎችን ካወደመ በኋላ አቆመ። ፲፯፻፺፪ ዓ/ም - የፈረንሳይ ንጉሠ ነገሥት ናፖሌዎን የማልታን ደሴት በጦር ኃይል ግዴታ ለታላቋ ብሪታንያ ለቀቀ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኮንጎ ፕሬዚደንት ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ ከሥልጣናቸው ሽረው በቁም እሥራት ላይ አዋሏቸው። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የግጥም ጠቢቡ ሌዎፖልድ ሴዳር ሴንግሆር በሴኔጋል የመጀመሪያ ፕሬዚደንት ሆእው ተመረጡ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቦክሰኛው ሞሀመድ አሊ (የቀድሞው ካሲየስ ክሌይ) በሮማው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር በመለስተኛ ክብደት ወርቅ ተሸለመ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - ሙኒክ ላይ በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ “ጥቁር መስከረም” ("Black September") የተባለ የፍልስጥኤም ሽብርተኛ ቡድን የእስራኤልን ተወዳዳሪዎችና አሰልጣኞች በአፈና ከያዘ በኋላ አሥራ አንዱን ገደላቸው።
2039
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B3%E1%8D%B1
ነሐሴ ፳፱
ነሐሴ ፳፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፱ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፮ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፸፫ ዓ/ም በምዕራብ አሜሪካ የሠፈሩ የእስፓኝ ተወላጆች ሎስ አንጀለስን ቆረቆሩ። ፲፰፻፹ ዓ/ም ጆርጅ ኢስትማን የተባለ አሜሪካዊ እሱ የፈጠረውን በጥቅል ፊልም የሚሠራውን ካሜራ እና ኮዳክ የተባለውን የንግድ ስም አስመዘገበ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ሙኒክ ከተማ ላይ በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር፣ አሜሪካዊው ዋናተኛ ማርክ ስፒትዝ ሰባት የወርቅ ኒሻን በመውሰድ የመጀመሪያው ተወዳዳሪ በመሆን ተመዝግቧል። ፲፱፻፺ ዓ/ም ሁለት የስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ (Stanford University) ተማሪዎች፤ ላሪ ፔጅ እና ሰርጌ ብሪን ጉግል (Google)ን መሠረቱ። ልደት ዕለተ ሞት ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - አውስትራሊያዊው የሥነ ሕይወት ሊቅ እና የቴሌቪዥን አቅራቢ ስቲቭ ኧርዊን በዚህ ዕለት ሞተ። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_4 ዕለታት
121
ነሐሴ ፳፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፱ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፮ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፫ ዓ/ም በምዕራብ አሜሪካ የሠፈሩ የእስፓኝ ተወላጆች ሎስ አንጀለስን ቆረቆሩ።
2046
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%8B%8B%E1%89%B5%E1%88%8D
ናዋትል
ናዋትል (nāhuatl, mexìcatlàtōlli, Nawatl) በኡቶ-አዝቴካዊ የቋንቋ ቤተሠብ የሚከተት በሜክሲኮ ኗሪዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። በተለይ እስፓንያውያን በ16ኛው መቶ ዘመን ከወረሩ አስቅደሞ በጣም ትልቅና መደበኛ ቋንቋ ሆኖ ነበር። እስከ ዛሬ ግን በ1.5 ሚሊዮን ኗሪዎች በሜክሲኮ እየተናገረ ነው። የዛሬውኑ ናዋትል ከስፓንኛ ታላቅ ተጽኖ ተቀብሏል። ኣብዛኛው ተናጋሪዎቹ ስፓንኛ ደግሞ የሚችሉ ናቸውና። ስፓንያውያን በደረሡ ጊዜ ናዋትል የራሱ ጽሕፈት ነበረው። ይህ ጽሕፈት እንደ ጥንታዊ ግብጽ ስዕል ጽሕፈት ይመስል ነበር። ነገር ግን እነዚህ ጽሑፎች በአብዛኛው በካቶሊኮች ስለ ተቃጠሉ፣ ዛሬ ቋንቋው የሚጻፈው በላቲን ፊደል (አልፋቤት) ሆኗል። በናዋትል ሰዋስው አያሌ ባዕድ መነሻዎችና መድረሻዎች አንድላይ ሊቀጣጥሉ ይችላሉ። ስለዚህ አንድ ቃል እጅጉን እንዲረዝም ተችሏል። አንዳንድ ቃል በስፓንኛና በእንግሊዝኛ አማካኝነት በአለሙ ቋንቋዎች በሰፊ ይገኛሉ። ለምሳሌ የሚከተሉት የአማርኛ ቃላት መጀመርያቸው እንዲያውም ከናዋትል ቃላት ነበሩ፦ 'ቸኮላታ' - ከ Xocolatl (ሾኮላትል) 'ቲማቲም' - ከ Tomatl (ቶማትል) 'ካካዎ' - ከ Kakawatl (ካካዋትል) 'አቡካዶ' - ከ Ahuacatl (አዋካትል) የናዋትል ቋንቋ ምሳሌዎች Tlanextili - (ትላነክስቲሊ) - ደህና አደሩ? Chotlakili - (ቾትላኪሊ) - ደህና ይመሹ። Kinejki tinemi? - (ኪነይኪ ቲነሚ?) - እንደምን ነዎት? Qualtzin ninemi - (ኳልጺን ኒነሚ) - ደህና ነኝ። Tlaxtlaui - (ትላክስትላዊ) - አመሰግናለሁ። ቋንቋዎች የስሜን አሜሪካ ኗሪ ብሔሮች ሜክሲኮ
173
ናዋትል (nāhuatl, mexìcatlàtōlli, Nawatl) በኡቶ-አዝቴካዊ የቋንቋ ቤተሠብ የሚከተት በሜክሲኮ ኗሪዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። በተለይ እስፓንያውያን በ16ኛው መቶ ዘመን ከወረሩ አስቅደሞ በጣም ትልቅና መደበኛ ቋንቋ ሆኖ ነበር። እስከ ዛሬ ግን በ1.5 ሚሊዮን ኗሪዎች በሜክሲኮ እየተናገረ ነው። የዛሬውኑ ናዋትል ከስፓንኛ ታላቅ ተጽኖ ተቀብሏል። ኣብዛኛው ተናጋሪዎቹ ስፓንኛ ደግሞ የሚችሉ ናቸውና። ስፓንያውያን በደረሡ ጊዜ ናዋትል የራሱ ጽሕፈት ነበረው። ይህ ጽሕፈት እንደ ጥንታዊ ግብጽ ስዕል ጽሕፈት ይመስል ነበር። ነገር ግን እነዚህ ጽሑፎች በአብዛኛው በካቶሊኮች ስለ ተቃጠሉ፣ ዛሬ ቋንቋው የሚጻፈው በላቲን ፊደል (አልፋቤት) ሆኗል።
2049
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%9A%E1%88%8D
ብራዚል
ብራዚል በደቡብ አሜሪካ በመሬት ስፋትም ሆነ በሕዝብ ብዛት አንደኛዋ ትልቅ አገር ነች። በአለም አንደኛ ቡድን በእግር ኳስ አላት። ስነ-ሕዝብ ቋንቋዎች ይፋዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝ ሲሆን መነጋገሪያው ግን በፖርቱጋል ከሚነገረው መደበኛ ፖርቱጊዝ እንደ ቀበሌኛ ትንሽ ይለያል። ከዚያ በቀር ብዙ የጥንታዊ ኗሪዎች ልሳናት የሚችሉ ጎሣዎች ይገኛሉ። አንዳንድ ማህበረሠብ ደግሞ ጀርመንኛን ወይንም ጣልኛን ይናገራል። ሃይማኖት ሃይማኖት በብራዚል (2010) ሃይማኖት ፣ መቶኛ ካቶሊካዊነት 64.6% ፕሮቴስታንት 22.2% አግኖስቲስቲዝም + ኤቲዝም + ሃይማኖት የለውም 8% ሌሎች እምነቶች 3.2% መናፍስታዊ እምነት 2% ሕገ-መንግሥቱ የአምልኮ ነፃነትን እና የቤተክርስቲያን-መገንጠልን የመለያየት ነፃነት ያወጣል ፣ ብራዚል በይፋዊ ዓለማዊ መንግስት ያደርገዋል ፣ ምንም እንኳን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የበለጠ ልዩ መብት ብትኖራትም ማንኛውንም አይነት የሃይማኖት መቻቻል ይከለክላል.398 ከላይ የተጠቀሰው የካቶሊክ እምነት በአገሪቱ ውስጥ ትልቁ እምነት መሆኑን ነው ፣ ስለሆነም ብራዚል በዓለም ውስጥ ትልቁ የካቶሊክ ብዛት አላት ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2010 በተደረገው ቆጠራ መሠረት በብራዚል ውስጥ በጣም ተከታዮች ያሉባቸው ሃይማኖቶች የካቶሊክ እምነት ናቸው ፣ ይህም የህዝብ ብዛት 64.6% (123 ሚሊዮን) ይወክላል ፣ የፕሮቴስታንት እምነትም በተለያዩ ገጽታዎች (በታሪካዊ እና በ Pentecoንጠቆስጤ) በ 22.2 % (42.3 ሚሊዮን) እና መናፍስታዊነት ፣ 2% (3.8 ሚሊዮን) ተከትለዋል ፡፡ 8% (15.3 ሚሊዮን) ማንኛውንም ሃይማኖት አይከተሉም (ኤቲስት ፣ ፕሮሞሽን ፣ ፕሮቲኖች ፣ ወዘተ) ፡፡ ትምህርት የፌዴራል መንግሥት ፣ የክልሎች ወይም የፌዴራል አውራጃ እንዲሁም መዘጋጃ ቤቶች የየራሳቸውን የትምህርት ሥርዓቶች ማስተዳደርና ማደራጀት እንዳለባቸው የፌዴራል ሕገ መንግሥትና የመመሪያ መመሪያዎች እና ብሔራዊ ትምህርት (ኤል.ኤስ.ቢ.) ይወስናል ፡፡ እያንዳንዳቸው እነዚህ የሕዝብ ትምህርት ሥርዓቶች ገንዘብ የሚያመነጭ የራሱ የሆነ የጥገና ሥራ ኃላፊነት አለባቸው ፡፡ አዲሱ ህገ-መንግስት 25% የስቴቱን በጀት እና 18% የፌዴራል ግብር እና የማዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን ይይዛል። በዩኤንዲP መረጃ መሠረት እ.ኤ.አ. በ 2007 የመማሪያ ብዛቱ 90% ነበር ፣ ይህ ማለት 14.1 ሚሊዮን ብራዚላዊያን ማንበብና መጻፍ አልቻሉም ፡፡ ተግባራዊ ማንበብና መጻፍ ወደ 21.6% አድጓል ፡፡ ከ 6 እስከ 14 ዓመት ባለው ቡድን ውስጥ 97% ፣ እና ከ 15 እስከ 17 ዓመት ባለው ሰዎች ውስጥ 82.1% ነበር ፡፡ ዕድሜያቸው ከ 10 ዓመት በላይ ለሆኑት አማካይ የጥናት ጊዜ 6.9 ዓመታት ነበር ፡፡ ከፍተኛ ትምህርት የሚጀምረው ከሁለተኛ ደረጃ በሚመረቅበት ጊዜ ሲሆን ፣ በልዩ ልዩ አካዴሚያዊ ወይም ሙያዊ የሥራ መስክ ልዩ ችሎታዎችን ሊሰጡ የሚችሉ አማራጮችን ሊሰጥ ይችላል ፡፡ በትምህርት ቤቱ ላይ በመመርኮዝ ተማሪዎች በድህረ-ምረቃ ኮርሶች Stricto sensu ወይም ላato sensu ትምህርታቸውን (ዳራ) ማሻሻል ይችላሉ / ከፍተኛ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለመከታተል በሕግ መመሪያዎች እና የትምህርት ማዕከላት ሁሉም ደረጃዎች ማጠናቀቅ ግዴታ ነው ፡፡ ተማሪው አካላዊ ፣ አእምሯዊ ፣ የእይታ ወይም የኦዲት ክፍል ቢሆን ምንም ዓይነት የአካል ጉዳት የማያደርስበት እስከሆነ ድረስ ፣ ቅድመ-ትምህርት ቤት ፣ መሠረታዊና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ያስተምራል ፡፡ ጤና የብራዚል የህዝብ ጤና ስርዓት-ሲቲማ ኒያኒ ዴ ሳኡዴ-በሁሉም የመንግስት ደረጃዎች የሚተዳደር ሲሆን የግል የጤና ሥርዓቶች ደግሞ ተጓዳኝ ሚና ይጫወታሉ የህዝብ ጤና አገልግሎቶች ለሁሉም ብራዚላዊያን እንደሚሰጡ ሁለንተናዊ ናቸው ፡፡ ነዋሪዎችን በነፃ ሆኖም የጤና ማዕከላትና ሆስፒታሎች ግንባታና ጥገና በግብር የተደገፈ በመሆኑ አገሪቱ በየዓመቱ ከ 9 በመቶው GDP ን በጤና ወጭዎች ታወጣለች ፡፡ በ 1000 ነዋሪ ሐኪሞች እና 2.4 የሆስፒታል አልጋዎች ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1988 ሁለንተናዊ የጤና ስርዓት ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ የተሻሻሉ መሻሻል ቢኖርም በብራዚል በሕዝባዊ ጤና ላይ አሁንም ብዙ ችግሮች አሉ ፡፡ መፍትሄ ለማግኘት ከ 2006 ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የሕፃናቱ ከፍተኛ መጠን (2.51%) እና የእናቶች ሞት (በ 1000 የወሊድ ሞት 73,7 ሰዎች) ናቸው ፡፡ ተላላፊ ባልሆኑ ተላላፊ በሽታዎች ምክንያት እንደ የልብና የደም ቧንቧ በሽታዎች (151,00 በአንድ 100,000 ነዋሪ ሞት) እና ካንሰር (ከ 100,000 ነዋሪዎች 72.7 ሰዎች ሞት) በብራዚል ህዝብ ጤና ላይም ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራሉ ፡፡ በመጨረሻም ፣ እንደ አንዳንድ የመኪና አደጋዎች ፣ አመፅ እና ራስን ማጥፋትን ያሉ አንዳንድ ውጫዊ ግን መከላከል ምክንያቶች በአገሪቱ ውስጥ ከሞቱት የ 14.9% ሰዎች ሞት ምክንያት ሆነዋል ፡፡ ባሕል አርት የብራዚል ሥነ ጥበብ ከ 19 ኛው ክፍለዘመን መጀመሪያ በፊት በብራዚል ውስጥ ዋነኛው ዘይቤ በብራዚልነት ፣ በዘመናዊነት ፣ አገላለፅነት ፣ ኪዩቢዝም ፣ እስከ ግብረ-ሰዋዊነት ድረስ በተለያዩ ዘይቤዎች ተዳሷል ፡፡ ሆኖም የብራዚል የመጀመሪያዎቹ የጥበብ ምሳሌዎች ከ 15,000 ዓመታት ወዲህ ባለው በሴራ ዴ ካቪቫራ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ዋሻ ሥዕሎች ናቸው ፡፡ እንደ ቅድመ-ሀፓናዊ ጊዜዎች ካሉ ትናንሽ የሴራሚክ እና የድንጋይ ቅርፃ ቅርጾች ብቻ የተወሰዱት ፡፡ ዋና የኪነ ጥበባዊ መግለጫዎች በኋላ ፣ በዚህ ደረጃ በተደረጉት ሥዕሎች ፣ ቅርፃ ቅርጾች እና ሕንፃዎች መሠረት እንደተመለከተው በብራዚል ሥነጥበብ ውስጥ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ የሥነጥበብ እንቅስቃሴ ባሮክ ነበር ፡፡ ብሄራዊ ነፃነት ከመጀመሩ ጥቂት ቀደም ብሎ ፣ የኪነ-ጥበባዊ ኢምፔሪያል አካዳሚ ተመሠረተ ፣ ከአስርተ ዓመታት በኋላ በሀገሪቱ ውስጥ የ 19 ኛው ክፍለዘመን ዋና የኪነ-ጥበብ እንቅስቃሴ ብቅ እያለ የብራዚል ሮማንቲዝም ፡፡ በዚህ ወቅት ፣ የአካዳሚክ ጥበብ ወደ “ወርቃማ ዘመን” ደርሷል ፣ እንደ ቪክቶር ሜይለሌስ እና ፔድሮ አሜሪክ ፣ ተወካዮች ከአውሮፓ አቻው የሚለዩት እንቅስቃሴዎችን በመፍጠር እንቅስቃሴን ከፈጠሩ ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1922 “ዘመናዊው የጥበብ ሳምንት” ተካሄደ ፡፡ ሳኦ ፓውሎ ውስጥ የብራዚላዊው ዘመናዊነት መጀመሪያ ምልክት የሆነ ክስተት ፡፡ እንደ አኒታ ማልፋቲቲ ፣ ታርላሻ አምባ አማኤል ፣ ኤሚሊኖ ዲ ካልቫካናቲ ፣ ቪሲቴ ዶ ሬጎ ሞንቴሮ ፣ ቪክቶር ብሬret ፣ ሲንዲዶ ፖርትዋንሪ እና ኦስካር ኒየሜር ያሉ አርቲስቶች ፣ በተመሳሳይ ጊዜ በብራዚል ውስጥ የኪነጥበብ ጥበባት እድገትና እድገትን እንደረዱት ፡፡ . ብራዚል ካቴድራል ፣ በብራዚል የሥነ ሕንፃ ኦስካር ኒዬየር የተነደፈው ፣ እ.ኤ.አ. በ 1987 የዓለም ቅርስ ጣቢያ መሆኑ ተገለጸ ፡፡ በአገሪቱ ታሪክ ውስጥ ከታዩት እጅግ ግዙፍ ወንበዴዎች አንዱ የሆነው ዕረፍቱ ፡፡ የብራዚል ሲኒማ ሥነ ጥበብ በ 19 ኛው መቶ ዘመን መገባደጃ ላይ እንደ ገና የተወለደ ነው። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ለምርትዎቻቸው አዲስ ዓለም አቀፍ ዕውቅና እየሰፋ ነበር ፡፡ በርካታ የብራዚል ፊልሞች የአለምአቀፍ ሃያሲያን ዕውቅና ያገኙ እና በምድባቸው ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ሽልማቶችን አግኝተዋል ፡፡ ለምሳሌ ፣ ኒኒስ (በዮሴ ፓዳልታ) በሮten ቲማቲሞች መሠረት በአሜሪካ ውስጥ ምርጥ ግምገማዎች ያለው የውጭ ፊልም ነው ፣ የ ተስፋ ሰጪዎች (በ Anselmo Duarte) በካኒስ ፊልም ፌስቲቫል የፓልሜ ዲ ኦርን አሸነፈ። ኒዲድ ደ ዲዮስ (በፈርሬስ ሜየርሌል) ታይምስ መጽሔት ከተመረጡት 100 ምርጥ ፊልሞች መካከል አንዱ ሆኖ ተመረጠ። በተቃራኒው ፣ ምንም እንኳን ቲያትር ከቅኝ ግዛት ዘመን ጀምሮ በጄይስቶቹ ወደ አገሪቱ ያስተዋወቀ ቢሆንም ፣ ይህ ጥበብ እስከ 19 ኛው ክፍለዘመን ድረስ በብራዚል ህዝብ ዘንድ ፍላጎት አልፈጠረም ፡፡ ሆኖም በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን አምባገነናዊ አገዛዞች ውስጥ ቲያትሩ በመንግሥት ሳንሱር ቁጥጥር ስር የነበረ ሲሆን በአገሪቱ ውስጥ ሊታዩ የሚችሉትን የሥራ ዓይነቶች እና ዓይነቶች ይገድባል ፡፡ በመጨረሻው የወታደራዊ ስርዓት ውድቀት ወቅት በርካታ ብራዚላዊያን ተዋናዮች እንደ ጌራል ቶማስ ፣ ኡልሲስ ክሩዝ ወዘተ የመሳሰሉትን በሚሰማሩበት መስክ በዓለም ዙሪያ ጎልቶ ወጥተዋል ፡፡ የብራዚል ሙዚቃ በአፍሪካ ፣ በአውሮፓ እና በአሜሪኒያን ቅር influencedች ተፅእኖ ያላቸውን የተለያዩ የክልል ዘይቤዎችን ይ enል ፡፡ ከጊዜ በኋላ ሳባ ፣ ብራዚላዊ ዝነኛ ሙዚቃ ፣ ቾሮ ፣ ሴርታንጆ ፣ ቢርጋ ፣ ፎሮ ፣ ፍሮvo ፣ ማራካታ ፣ ቦሳ ኖቫ ፣ የብራዚል ዓለት እና አዜኤልን ጨምሮ በብዙ የተለያዩ ዓይነቶች ውስጥ ብሔራዊ ሙዚቃ ተፈልሷል ፡፡ አንቶኒዮ ካርሎስ ኢዮብም ፣ ሄሪ Villa-Lobos ፣ Pixinguinha እና Hermeto Pascoal በውጭ አገር በጣም የታወቁ ሙዚቀኞች በመሆናቸው የዓለም አቀፋዊ ዕውቅና አግኝተዋል ፡፡ የብራዚል ሥነ ጽሑፍ የተጀመረው በ 16 ኛው ክፍለዘመን ብራዚል ከተገኘ በኋላ በዬይቶች ከተበረታቱት የስነፅሁፍ እንቅስቃሴ የተነሱ ናቸው፡፡በመጀመሪያው ጊዜ ከፖርቹጋላዊ ሥነ ጽሑፍ ጋር የተቆራኘ ቢሆንም የነፃነት ጊዜ እና እስከ ምዕተ ዓመቱ ድረስ ነበር ፡፡ XIXX እንደ ሮማንቲሲዝም እና እውነታዊነት ባሉ እንቅስቃሴዎች ተጽዕኖ ነበር ፡፡ የብራዚል ሥነ ጽሑፍ እ.ኤ.አ. በ 1922 ከሌሎች ሀገራት ስራዎች ጋር የተጣራ ዕረፍትን ያሳለፈውን የዘመናዊ ስነ-ጥበባት ሳምንት (እ.አ.አ.) የራሱ የሆነ ትምህርት ቤቶቻቸውን ወደ ዘመናዊው እና የመጀመሪያዎቹ ትውልዶቻቸው እንዲመሰረት መጣ ፡፡ በእውነት ነፃ አውጪ ፀሐፊዎች። እንደ ማኑዌል ባንደራ ፣ ካርሎስ ዶርሞንድ ደ አንድሬስ ፣ ጆዋ ጉዋማዌስ ሮሳ ፣ ክላሲስ ሊሴሰር እና ሴሲሊያ ሜይሌስ ያሉ በርካታ ታዋቂ ብራዚላዊ ጸሐፊዎች ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የተገኙ ናቸው። ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የብራዚል ሳይንሳዊ ምርት የተጀመረው በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያዎቹ አስርት ዓመታት ውስጥ ሲሆን ፣ በፖርቱጋል ልዑል ገዥ ጁዋን ስድስተኛ የሚመራው የንጉሣዊው ቤተሰብ እና የፖርቹጋላዊው መኳንንት በሪዮ ዲ ጃኔሮ የፖርቹጋልን ናፖሊዮን ቦናpart ጦር ወረራ በመሸሽ በደረሰ ጊዜ ነበር ፡፡ እስከዚያ ጊዜ ድረስ ብራዚል ዩኒቨርሲቲዎች ወይም ሳይንሳዊ ድርጅቶች በሌሉበት የፖርቹጋላዊ ቅኝ ግዛት ነበረች ፣ ከስፔን ግዛት የአሜሪካ ቅኝ ግዛቶች በተቃራኒ ምንም እንኳን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ማንበብና መጻፍ ያልቻሉ ሰዎች ቢኖሩም ከ 16 ኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ የዩኒቨርሲቲዎች ቁጥር ነበረው ፡፡ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ልማት ብሔራዊ ምክር ቤት (ሲ.ሲ.ፒ.) የሳይንሳዊ እና የቴክኖሎጂ እንቅስቃሴዎችን እድገትና እድገትን የመመራት ፣ የማስተዳደር እና የማስፋፋት የመንግስት ኤጀንሲ ነው ።30 ነገር ግን በብራዚል የቴክኖሎጂ ምርምር በአብዛኛው የሚከናወነው በ የሕዝብ ዩኒቨርሲቲዎች እና የምርምር ተቋማት ፡፡ ከታወቁት የብራዚል ቴክኖሎጅያዊ ልማት ማዕከላት መካከል ኦስዋርዶ ክሩዝ ፣ Butantan ፣ የአየር ማቀፊያ ቴክኖሎጂ አጠቃላይ ትዕዛዝ ፣ እቴሬዛ ብራናርራራ ደ ፓስሲሳ አግሮፔኩሲያ እና INPE ተቋማት ናቸው ፡፡ ብራዚል በላቲን አሜሪካ ውስጥ ለማስነሻ ተሽከርካሪዎች እና ሳተላይቶች ለማምረት ትልቅ ሀብትን ስለሚመደብ በላቲን አሜሪካ ውስጥ በጣም ከተሻሻሉ የቦታ ፕሮግራሞች አንዱ ነው ፡፡ እ.ኤ.አ. ጥቅምት 14 ቀን 1997 የብራዚል የጠፈር ኤጄንሲ ክፍሎቹን ለማቅረብ ከናሳ ጋር ስምምነት ተፈራረመ ፡፡ ይህ ስምምነት በሶዩዝ ተሽከርካሪ ላይ ለነበረው ማርኮ ፖንቴስ በማርች ፣ 2006 ፕላኔቷን ለመዞር የመጀመሪያዋ የብራዚል ተመራማሪ እንድትሆን የሚያስችል አጋጣሚ ፈጠረ ፡፡ ብሔራዊ ካንቺቶሮን ብርሃን ላብራቶሪ ፣ በካምፓስሳ ሳኦ ፓውሎ እስከአሁንም ድረስ በላቲን አሜሪካ ውስጥ ብቸኛው የመቧጠጫ ፍጥነት ያለው ብቸኛው ሰው ነው ፡፡ በሪዮ ዴ ጄኔሮ ግዛት ሬ Res ዴኑ የኑክሌር ነዳጅ ፋብሪካ የበለፀገው ዩራኒየም የሀገሪቱን የኃይል ፍላጎት ያሟላል ፡፡ ለአገሪቱ የመጀመሪያ የኑክሌር ባህር ሰርጓጅ ግንባታ እቅዶች አሉ፡፡ብራዚል እንዲሁ ከሦስት የላቲን አሜሪካ አገራት አን Syn ናት ፡፡ . ብራዚል እንዲሁ እንደ አባቶች Bartolomeu Lourenço de Gusmo ፣ ሮቤርቶ ላሊ ዴ ሞራ እና ፍራንሲስ ጆአኦ ዴ አዜveዶ ፣ አልቤርቶ ሳንቶስ ዱምቦንግ ፣ ኮሎራ essሰል ፣ ማርዮ ስhenንበርግ ፣ ዮሴ ሊዬስ ሎፔስ ፣ ሊዮፖልድ Nachbin ፣ ፓውሎ ሪቢቦይም ፣ ካሳ ላቲስ ፣ አንድሪያ ፓvelል ፣ ኔሊዮ ጆሴ ኒኮላይ ፣ ኔልሰን ቤርዲን ፣ ቫል ብሬል ፣ ካርሎስ ቻግስ ፣ ኦስዋዋሮ ክሩዝ ፣ ሄሪኬክ ዴ ሮቻ ሊማ ፣ ሞሪኮዮ ሮቻ ኢ ሲልቫ እና ዩሪሲሊሌስ ዘሪቢኒ ናቸው። የጨጓራ በሽታ የብራዚል ምግብ የአገሬው ተወላጅ እና የስደተኛ ሕዝብ ድብልቅን የሚያንፀባርቅ ከክልል ወደ ክልል በጣም ይለያያል ፡፡ ይህ የክልላዊ ልዩነቶችን ጠብቆ ለማቆየት ብሔራዊ gastronomi ን ገል definedል ፣ ከእነዚህ መካከል በጣም ጥሩ ከሆኑት መካከል Feijoada ፣ ብሄራዊ ምግብ ነው ፣ vatapá ፣ moqueca ፣ polenta እና acarajé። ብራዚል እንደ ብጊጋሬሮ እና ቤይጂንሆ ያሉ ብዙ የተለያዩ ጣፋጮች አሏት ፡፡ ብሄራዊ መጠጦች ቡናማ እና ካካዋ ናቸው ፣ በመጀመሪያ ከብራዚል የመጣ ሩቅ መጠጥ ፡፡ ይህ መጠጥ ከስኳር ዘንግ ይርቃል እናም የብሔራዊ ኮክቴል ፣ የካያፊሪንሃ ዋና ንጥረ ነገር ነው። የተለያዩ ምግቦች ቢኖሩም አንድ የተለመደው የብራዚል ምግብ ከበቆሎ ጋር ከበሰለ ባቄላ ጋር ፣ የበሬ ወይም የአሳማ ሥጋ እንዲሁም ሰላጣ ፣ ወይንም የተቀቀለ ወይንም የተጠበሰ እንቁላል ፣ የፈረንሣይ ፍሬዎች ወይም ከፋራ የተሰራ ዱቄት ፡፡ ካሳቫ እና ጨው ያለበት ሲሆን በመሠረቱ እሱ ኦርጋንኖ ፣ የተጠበሰ ሽንኩርት እና የተጠበሰ በርሜል ሊኖረው ይችላል፡፡በአብዛኛው ክልል ውስጥ ለሚኖረው ሞቃታማ የአየር ጠባይ ምስጋና ይግባቸው እንደ ‹ማንጎ› ያሉ በርካታ ፍራፍሬዎች ይበቅላሉ ፡፡ ፣ ፓፓያ ፣ አራኪ ፣ ኩባያ ፣ ብርቱካናማ ፣ ኮኮዋ ፣ cashew ፣ ጉዋቫ ፣ የፍሬ ፍራፍሬ እና አናናስ። ከእነዚህ ፍራፍሬዎች ሁሉ ጭማቂዎች እና ቅመማ ቅመሞች ለቾኮሌት ፣ ለሻማ ፣ ለ አይስክሬም እና ለሌሎች ጣውላዎች ለማምረት አገልግሎት ላይ የሚውሉ ናቸው፡፡በኢንዱስትሪ በበለፀጉ አገራት ሁሉ ፈጣን ምግብ የሚሰጡ ብዙ ኩባንያዎች መገኘታቸው እየጨመረ ነው ፡፡ በተለይም በከተሞች ውስጥ የብራዚል ህዝብ አመጋገብ እና የአመጋገብ ስርዓት ለውጦችን ያስከትላል ፡፡ ፓውሎ ሪቢቦይም ፣ ካሳ ላቲስ ፣ አንድሪያ ፓvelል ፣ ኔሊዮ ጆሴ ኒኮላይ ፣ ኔልሰን ቤርዲን ፣ ቫል ብሬል ፣ ካርሎስ ቻግስ ፣ ኦስዋዋሮ ክሩዝ ፣ ሄሪኬክ ዴ ሮቻ ሊማ ፣ ሞሪኮዮ ሮቻ ኢ ሲልቫ እና ዩሪሲሊሌስ ዘሪቢኒ ናቸው። ስፖርት ኗሪዎቹ ለእግር ኳስ ያላቸው ፍቅር አይበለጠም። ብዙ ሚሊዮን አድናቂዎች አሉት። የማወቅ ጉጉቶች ሊግ ኦፍ አፈ ታሪክ ተጫዋቾች ከህዝብ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ታግደዋል። ብራዚል
1,733
ብራዚል በደቡብ አሜሪካ በመሬት ስፋትም ሆነ በሕዝብ ብዛት አንደኛዋ ትልቅ አገር ነች። በአለም አንደኛ ቡድን በእግር ኳስ አላት። ቋንቋዎች ይፋዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝ ሲሆን መነጋገሪያው ግን በፖርቱጋል ከሚነገረው መደበኛ ፖርቱጊዝ እንደ ቀበሌኛ ትንሽ ይለያል። ከዚያ በቀር ብዙ የጥንታዊ ኗሪዎች ልሳናት የሚችሉ ጎሣዎች ይገኛሉ። አንዳንድ ማህበረሠብ ደግሞ ጀርመንኛን ወይንም ጣልኛን ይናገራል።
2054
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A9%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8B%B3
ሩዋንዳ
ሩዋንዳ (ኪኛሯንዳ፦ /እርጓንዳ/) ወይም በይፋ የሩዋንዳ ሪፐብሊክ በምሥራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የምትገኝ አገር ናት። ሩዋንዳ ከዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጋር ድንበር ትጋራለች። በአገሩ ትልቁ ሀይማኖት ክርስትና ሲሆን ዋናው ቋንቋ ኪኒያሩዋንዳ ነው። የሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ሲሆኑ ወደ ስልጣን የወጡት በ2000 እ.ኤ.አ. ነው። ሩዋንዳ በሙስና ዘንድ ከአጎራባች አገራት የተሻለች ብትሆንም በሰብዓዊ መብት ረገጣ በሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ትተቻለች። ሩዋንዳ በ2006 እ.ኤ.አ. በተዋቀሩ አምስት ክልሎች ተከፍላለች። መካከለኛ አፍሪቃ ምሥራቅ አፍሪቃ
70
ሩዋንዳ (ኪኛሯንዳ፦ /እርጓንዳ/) ወይም በይፋ የሩዋንዳ ሪፐብሊክ በምሥራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የምትገኝ አገር ናት። ሩዋንዳ ከዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጋር ድንበር ትጋራለች። በአገሩ ትልቁ ሀይማኖት ክርስትና ሲሆን ዋናው ቋንቋ ኪኒያሩዋንዳ ነው። የሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ሲሆኑ ወደ ስልጣን የወጡት በ2000 እ.ኤ.አ. ነው። ሩዋንዳ በሙስና ዘንድ ከአጎራባች አገራት የተሻለች ብትሆንም በሰብዓዊ መብት ረገጣ በሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ትተቻለች።
2057
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%99%E1%8B%9A%E1%89%83
ሙዚቃ
ሙዚቃ ድምጸቱ ልዩ ዉበት ያለውና በስው ልቡና ውስጥ ሰርስሮ ሊገባ የሚችል ኃይል አለው። ሙዚቃን ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ያሬድ እንደፈለሰፈው ይነገርለታል። ሙዚቃ እከሌ ፈጠረው የሚባል አይደልም በመሳሪያ ተደግፎ ወይንም በድምጥ ውስጣዊ ስሜትን መግልጫ አንጉርጉሮ ወይም ደምጥ ነው። ቅዱስ ያሬድ የቤተክርስቲያን ዜማን ይፈለሰፈ ታላቅ መንፈሳዊ አባት ነው። የኢትዮጵያ ሙዚቃ የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎች ቴዲ አፍሮ አርባ ልጆች ሙሉቁን መለሠ ዘፈን ሠውነቷ ታሪክ አዝማሪቤት ሙዚቃና በቪዲዮ www.AzmariBet.com የኢትዮጵያ ሙዚቃና ቀልድ በቪዲዮ በያይነቱ እዚህ ይመልከቱ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በያይነቱ ሙዚቃ
75
ሙዚቃ ድምጸቱ ልዩ ዉበት ያለውና በስው ልቡና ውስጥ ሰርስሮ ሊገባ የሚችል ኃይል አለው። ሙዚቃን ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ያሬድ እንደፈለሰፈው ይነገርለታል። ሙዚቃ እከሌ ፈጠረው የሚባል አይደልም በመሳሪያ ተደግፎ ወይንም በድምጥ ውስጣዊ ስሜትን መግልጫ አንጉርጉሮ ወይም ደምጥ ነው። ቅዱስ ያሬድ የቤተክርስቲያን ዜማን ይፈለሰፈ ታላቅ መንፈሳዊ አባት ነው። የኢትዮጵያ ሙዚቃ የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎች ቴዲ አፍሮ አርባ ልጆች ሙሉቁን መለሠ ዘፈን ሠውነቷ ታሪክ
2060
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%8D%95%E1%89%B6%E1%8D%95
ላፕቶፕ
ላፕቶፕ ኮምፒውተር እንዲሁም ኖት ቡክ በመባልም የሚጠራው ተንቀሳቃሽ የኮምፒዩተር አይነት ሲሆን ብዙውን ጊዜ ከ 1 እስከ 3 ኪሎ ግራም (ከ2 እስከ 7 ፓውንድ) ክብደት ያለው ለጉዞ የሚመች ትንሽ የግል ኮምፒውተር ነው። ለመሸከም የቀለለ እንዲሁም የባትሪ መያዝ አቅሙ ከ 4 እስከ 8 ሰአት ገደማ ሲሆን ዋጋውም ውድ የሆነ መሣርያ ነው። አንድ ላፕቶፕ ጥሩ የሆነ አቅም የሚኖረው ኮር አይ ፭ ወይም አይ ፯ ሲሆን ነው። ኮምፒዩተር
64
ላፕቶፕ ኮምፒውተር እንዲሁም ኖት ቡክ በመባልም የሚጠራው ተንቀሳቃሽ የኮምፒዩተር አይነት ሲሆን ብዙውን ጊዜ ከ 1 እስከ 3 ኪሎ ግራም (ከ2 እስከ 7 ፓውንድ) ክብደት ያለው ለጉዞ የሚመች ትንሽ የግል ኮምፒውተር ነው። ለመሸከም የቀለለ እንዲሁም የባትሪ መያዝ አቅሙ ከ 4 እስከ 8 ሰአት ገደማ ሲሆን ዋጋውም ውድ የሆነ መሣርያ ነው። አንድ ላፕቶፕ ጥሩ የሆነ አቅም የሚኖረው ኮር አይ ፭ ወይም አይ ፯ ሲሆን ነው።
2062
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AB%20%28%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D%29
አማራ (ክልል)
አማራ (ክልል 3) ከዘጠኙ የኢትዮጵያ ክልሎች አንዱ ሲሆን ከ 1994 በፊት አራት የሀገሪቱን ዋና ወና ክፍለ ሀገራት የ ካትት ነበር እነሱም በጌምድር ጐጃም ወሎና ሸዋ ነበሩ ።የአማራ ብሔራዊ ክልል ጅኦግራፊያዊ አቀማመጥ በ8° 45 እስከ 13° 45 ሰሜን የኬንትሮስ እና በ35° 46 እስከ 40° 25 ምስራቅ የኬንትሮስ መስመር ውስጥ ይገኛል። በምስራቅ የአፋር፣ በምዕራብ ሱዳን እና ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል፣ በሰሜን የትግራይ ክልልና ኤርትራ በደቡብ የኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል። የቆዳ ስፋቱ ፻፶፯ሺ፸፮ ካሬ ሜትር ሲሆን ከአገሪቱ አሥራ አምስት በመቶ ድርሻ ይይዛል። የክልሉ ሕዝብ ብዛት ደግሞ በ፳፻፪ ዓ/ም 20,875,456 እንደነበር የተገመተ ሲሆን ከአገሪቱ ጠቅላላ ሕዝብ 33.9% አካባቢ ድርሻ ይይዛል ተብሎ ይገመታል። ክልሉ በ፲ ዞኖችና በ፻፷፮ የገጠርና የከተማ ወረዳ አስተዳደሮች የተከፋፈለ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ፴፰ የሚሆኑት የከተማ አስተዳደሮች ናቸው።የአማራ፣የአገው፣የኦሮሞና የሌሎች ብሔረሰቦች በጋራ የሚኖሩበት ክልል ነው።እንዲሁም የአማራ ክልል አሁን ላይ የክልል ከተማው ባህር ዳር ነው አማራ ማለት ጀግና የጀግና ልጅ ነው ለምሳሌነት አጤ ቴዎድሮስ፣በላይ ዘለቀ፣እምየ ምኒልክ፣ንጉሥ ሚካኤል እነዚህ በዋናነት ይጠቀሳሉ እንጂ ብዙዎችን ማውሳት ይቻላል የተፈጥሮ ሀብት በክልሉ አልፎ አልፎ ከሚታዩ የመንግሥትና የማኅበራት ደኖች፣ በደሴቶች፣በአብያተ ክርስቲያናት፣ በወንዞች ዳርቻና ሰው ሊደርስባቸው በማይችሉ ገደላማና ተራራማ ስፍራዎች ከሚገኙ ጥቂት ደኖች በስተቀር ሊጠቀስ የሚችል ከፍተኛ የደን ሀብት ጋር በቅርብ የተያያዘ ነው። በዚህ ረገድ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንደ ቀይ ቀበሮ፣ ዋልያ፣ ጭላዳ ዝንጀሮ እንዲሁም በምዕራባዊው የክልሉ አካባቢ ዝሆን አንበሳና ነብር፣ ሰጐንና የተለያዩ አዕዋፋት በስተቀር ከፍተኛ የዱር እንስሳት ክምችት ካለመኖሩም በላይ በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ጥቂት የደን ቅሪቶችና ዋሻዎች የነበሩት አነስተኛ ቁጥር ያላቸው አራዊቶችም ለዘመናት በደረሰው የደን መጨፍጨፍና መራቆት ምክንያት ከክልሉ ወደ ሌላ አካባቢ እንደተሰደዱ ይታወቃል። 2.የክልሉን የማዕድን ሀብት አስመልክቶ በሚገባ የተጠናከረ ጥናት ባይኖርም ከክልሉ ስነ-ምድራዊ ሁኔታዎችና ከተካሄዱ አንዳንድ ጠቋሚ ጥናቶች መረዳት እንደሚቻለው በክልሉ ውስጥ የተለያዩ ማዕድናት እንደአሉ ይገመታል። በዚህም መሠረት በሰሜን ሸዋ የኦፓል ማዕድን፣ በሰሜን ጐንደር፣ በጭልጋና በደቡብ ወሎ በአምባሰል ወረዳ የድንጋይ ከሰል ክምችት እንዳሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከዚህም በተጨማሪ ለግንባታ ሥራ የሚውል በቂ የድንጋይ፣ የኖራ ድንጋይ፣የሸክላ አፈር፣ ጅኘሲየም፣ የጌጣጌጥ ማዕድናት እንዲሁም በዓባይ ሸለቆ የዕብነ በረድ ሐብቶች እንዳሉ ጥናቶች ይጠቁማሉ። ይሁን እንጅ በውል የሚታወቀው ሐብትም ቢሆን በበቂ ሁኔታ አልለማም። የውሀ ሀብት ክልሉ የትልልቅ ወንዞች ባለቤት ሲሆን በአጠቃላይ በሦስት ዋና ዋና ተፋሰሶች ተከፋፍሎ ሊታይ የሚችል ነው። እነርሱም የዓባይ፣ የየጀማ፣የተከዜ እና የአዋሽ ተፋሰስ ናቸው። ወደነዚህ ተፋሰሶች የሚገቡና ዓመቱን በሙሉ የማይደርቁ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ ትልልቅ ወንዞች ያሉ ሲሆን በክልሉ በጥቅም ላይ ያልዋለ ሰፊ የውሐ ሀብት መኖሩን ያመለክታሉ። ከነዚህ በተጨማሪ እንደ ጣናና አርዲቦ የመሳሰሉ ሐይቆችም በክልሉ ውስጥ ይገኛሉ። በአጠቃላይ በክልሉ ውስጥ ባሉ ትልልቅ ወንዞችና መጋቢ ወንዞች የመስኖ ልማት ለማካሄድ የሚያስችል ከፍተኛ የውሐ ሐብት ክምችት እንዳለ መገንዘብ ይቻላል። ይሁን እንጅ እስከ አሁን ጥቅም ላይ የዋለው በጣም አነስተኛ ነው። ምጣኔ ሀብት በአመዛኙ አብዛኛው የክልሉ ምጣኔ ሀብት በግብርና እና ከብት እርባታ ላይ የተመሠረተ ነው። በአጠቃላይ ክልሉ ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ቁጥር፣ ለእርሻና ለእንስሳት እርባታ ተስማሚ የሆነ መሬት፣ የአየር ንብረት እና የውሐ ሀብቶች ያሉት በመሆኑ በተለይም የሰብል እና የእንስሳት ሀብት ልማት ለማካሄድ የማይናቅ አቅም አለው። በዝናብም ሆነ የመስኖ እርሻ ልማት በማስፋፋት በክልሉ በገበያ የሚውሉ የተለያዩ የአገዳ፣ የጥራጥሬ፣ የቅባት፣የአትክልትና ፍራፍሬ ሰብሎችን ማምረት ይቻላል። ጤፍ፣ ገብስ፣በቆሎ፣ ማሽላ፣ዳጉሣ፣ ስንዴ፣አተር፣ ባቄላ፣ ሽምብራ፣ ጓያ፣ምስር፣ሰሊጥ፣ ጥጥ፣ ተልባ፣ ወዘተ የመሳሰሉት በክልሉ ውስጥ ከሚመረቱ ሰብሎች መካከል ዋና ዋናዎቹ ናቸው። በእንስሳት ሀብት ረገድም በወተት ምርታማነታቸው የታወቁ የፎገራ ዝርያዎችና በፀጉር ምርት የታወቁት የመንዝ በግ ዝርያዎች በክልሉ ይገኛሉ። የጎብኚዎች መስሕብ በቱሪዝም የሥራ መስክ ሊበለጽጉ ፣በሰፊው አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ እና በዓለም የቅርስ መዝገብ የሰፈሩት የጐንደር ቤተ መንስግት ህንፃዎች፣ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት፣ የሾንኬ ጥንታዊ መንደር እና መስጊድ፣ የጥሩሲና መስጊድ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ እንዲሁም ልዩ ልዩ የቱሪዝም መስሕቦች አሉት፣ ይሁን እንጅ ክልሉ ሰፊ የሆነ የቱሪዝም እምቅ ሀብት ያለው ቢሆንም በሚፈለገው መጠን በጥቅም ላይ ውሏል ማለት አያስደፍርም። በዚህ ረገድ፤አካባቢዉ የብዙ ታሪካዊ ገዳማትና የታሪካዊ ቅርሶችም ባለሀብት ነው። ለምሳሌ ከሚጠቀሱት መኃል ፦ አደል ሚካኤል፡ ይስር ፏፏቴ፡ ባንጃ ተራራው ወዘተ... ዋቢ ምንጭ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ድረ-ገጽ፤ «የክልሉ አጠቃላይ ገጽታ» በ21 Dec 2012 እ.ኤ.አ. የተቃኘ የኢትዮጵያ ክልሎች
580
አማራ (ክልል 3) ከዘጠኙ የኢትዮጵያ ክልሎች አንዱ ሲሆን ከ 1994 በፊት አራት የሀገሪቱን ዋና ወና ክፍለ ሀገራት የ ካትት ነበር እነሱም በጌምድር ጐጃም ወሎና ሸዋ ነበሩ ።የአማራ ብሔራዊ ክልል ጅኦግራፊያዊ አቀማመጥ በ8° 45 እስከ 13° 45 ሰሜን የኬንትሮስ እና በ35° 46 እስከ 40° 25 ምስራቅ የኬንትሮስ መስመር ውስጥ ይገኛል። በምስራቅ የአፋር፣ በምዕራብ ሱዳን እና ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል፣ በሰሜን የትግራይ ክልልና ኤርትራ በደቡብ የኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል። የቆዳ ስፋቱ ፻፶፯ሺ፸፮ ካሬ ሜትር ሲሆን ከአገሪቱ አሥራ አምስት በመቶ ድርሻ ይይዛል። የክልሉ ሕዝብ ብዛት ደግሞ በ፳፻፪ ዓ/ም 20,875,456 እንደነበር የተገመተ ሲሆን ከአገሪቱ ጠቅላላ ሕዝብ 33.9% አካባቢ ድርሻ ይይዛል ተብሎ ይገመታል። ክልሉ በ፲ ዞኖችና በ፻፷፮ የገጠርና የከተማ ወረዳ አስተዳደሮች የተከፋፈለ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ፴፰ የሚሆኑት የከተማ አስተዳደሮች ናቸው።የአማራ፣የአገው፣የኦሮሞና የሌሎች ብሔረሰቦች በጋራ የሚኖሩበት ክልል ነው።እንዲሁም የአማራ ክልል አሁን ላይ የክልል ከተማው ባህር ዳር ነው አማራ ማለት ጀግና የጀግና ልጅ ነው ለምሳሌነት አጤ ቴዎድሮስ፣በላይ ዘለቀ፣እምየ ምኒልክ፣ንጉሥ ሚካኤል እነዚህ በዋናነት ይጠቀሳሉ እንጂ ብዙዎችን ማውሳት ይቻላል የተፈጥሮ ሀብት በክልሉ አልፎ አልፎ ከሚታዩ የመንግሥትና የማኅበራት ደኖች፣ በደሴቶች፣በአብያተ ክርስቲያናት፣ በወንዞች ዳርቻና ሰው ሊደርስባቸው በማይችሉ ገደላማና ተራራማ ስፍራዎች ከሚገኙ ጥቂት ደኖች በስተቀር ሊጠቀስ የሚችል ከፍተኛ የደን ሀብት ጋር በቅርብ የተያያዘ ነው። በዚህ ረገድ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንደ ቀይ ቀበሮ፣ ዋልያ፣ ጭላዳ ዝንጀሮ እንዲሁም በምዕራባዊው የክልሉ አካባቢ ዝሆን አንበሳና ነብር፣ ሰጐንና የተለያዩ አዕዋፋት በስተቀር ከፍተኛ የዱር እንስሳት ክምችት ካለመኖሩም በላይ በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ጥቂት የደን ቅሪቶችና ዋሻዎች የነበሩት አነስተኛ ቁጥር ያላቸው አራዊቶችም ለዘመናት በደረሰው የደን መጨፍጨፍና መራቆት ምክንያት ከክልሉ ወደ ሌላ አካባቢ እንደተሰደዱ ይታወቃል። 2.የክልሉን የማዕድን ሀብት አስመልክቶ በሚገባ የተጠናከረ ጥናት ባይኖርም ከክልሉ ስነ-ምድራዊ ሁኔታዎችና ከተካሄዱ አንዳንድ ጠቋሚ ጥናቶች መረዳት እንደሚቻለው በክልሉ ውስጥ የተለያዩ ማዕድናት እንደአሉ ይገመታል። በዚህም መሠረት በሰሜን ሸዋ የኦፓል ማዕድን፣ በሰሜን ጐንደር፣ በጭልጋና በደቡብ ወሎ በአምባሰል ወረዳ የድንጋይ ከሰል ክምችት እንዳሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከዚህም በተጨማሪ ለግንባታ ሥራ የሚውል በቂ የድንጋይ፣ የኖራ ድንጋይ፣የሸክላ አፈር፣ ጅኘሲየም፣ የጌጣጌጥ ማዕድናት እንዲሁም በዓባይ ሸለቆ የዕብነ በረድ ሐብቶች እንዳሉ ጥናቶች ይጠቁማሉ። ይሁን እንጅ በውል የሚታወቀው ሐብትም ቢሆን በበቂ ሁኔታ አልለማም።
2063
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%AD-%E1%8B%B3%E1%88%AD
ባሕር-ዳር
ባሕር ዳር በድሮ ስሙ ባሕር ዳር ጊዮርጊስ በሰሜን-ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትኾን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባሕር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል(ልዩ) ዞን ናት። በማእከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ሕዝብ ከነሱም መኻከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች። መገኛ ባሕር ዳር ከአዲስ አበባ 565 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎሜትር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባሕር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቦታዎች እና ታሪካዊ እና ጥንታዊ ግዳማት መግኛ ቦታ ናት። ባሕር ዳር ከተማ የምትገኘዉ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍል፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ከአዲስ አበባ በ 565 ኪሜ ርቀት ላይ ነው፡፡ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋ በ 11º 38’ በሰሜን ላቲቲውድ እና በ37º15’ ምሥራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡ አመሠራረት በአፈ ታሪክ እንደሚነገረው የባሕር-ዳር ስያሜን ያወጡት አፄ ሠርጸ ድንግል ሲሆኑ እሳቸውም ይሕን ታቦት የት እናስቀምጥ ተብለው በተጠየቁ ጊዜ "ከባሕሩ-ዳር" አድርጉ የተባሉ ሰወች ለመንደሩ ባሕር-ዳር ብለው ስያሜ አወጡለት ይባላል። ባሕር-ዳር ከተማ የተቆረቆረችው በ1915 ዓ.ም ነው ፡፡ ባሕር-ዳር በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንድዋ ስትሆን፤ የከተማ አስተዳደር፣ 3 ሜትሮፖሊታን ክ/ከተማዎች፣ የከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት፣ 9 የከተማ ቀበሌዎችና 4 የገጠር ቀበሌዎች አሏት፡፡ ከተማዋ በ1998 ዓ.ም የተቀናጀ ልማት ፕላን አላት፡፡ የተቆረቆረችበትን ዓመት፣ የቆረቆሩትን ቀደምት ሠዎች፣ የሠፈሮችን ስሞች፣ ለባሕር-ዳር የተገጠሙትና የተዘፈኑ ታሪካዊ ግጥሞችና ስነ ቃሎች፣ ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከጎጆ ቤት ወደ አሁኑ ይዞታው አመጣጥ (ባሕር-ዳርን ስናስብ ጊዮርጊስን ሚካኤልን እና ገበያውን ከገበያው አካባቢ የነበረውን ፍርድ ቤት ነጣጥሎ ማየት አይቻልም የሚል አስተያየት ስላለ ነው)፣ ባሕር-ዳር እንደባሕር ዳርነቱ ከመቆርቆሩ በፊት በሚካኤል እና በሽመምብጥ ሠፈር አካባቢ ስለነበረው አሰፋፈር፣ ስለማዘጋጃቤቱ፣ ስለ አውቶቡስ ተራው፣ ስለ ድባነቄ ተራራ፣ እና ስለ መሳሉት፣ ስለፖሊቴክኒክ፣ ስለዓባይ ወንዝና ድልድዩ፣ ስለዓባይ ወንዝና ስለጣና ሐይቅ መገናኛ እና ስለሌሎችም ቁልፍ ነገሮችን ማቅረብ የሚችሉ አፈታሪኮች አሉ። የኢትዮጵያ ከተሞች
287
ባሕር ዳር በድሮ ስሙ ባሕር ዳር ጊዮርጊስ በሰሜን-ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትኾን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባሕር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል(ልዩ) ዞን ናት። በማእከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ሕዝብ ከነሱም መኻከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች። ባሕር ዳር ከአዲስ አበባ 565 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎሜትር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባሕር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቦታዎች እና ታሪካዊ እና ጥንታዊ ግዳማት መግኛ ቦታ ናት።
2065
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A3%E1%8A%93%20%E1%88%90%E1%8B%AD%E1%89%85
ጣና ሐይቅ
ጣና ሐይቅ (ቀደምት ባሕረ ጎጃም) በጎጃም ክፍለሃገር ውስጥ ሲገኝ ቅዱሱ ሐይቅም ይባላል።ጣና ሃይቅ በጥንታዊ ቋንቋ (ግእዝ) አገላለጽ ‹‹ጻና ሐይቅ›› ይባላል፡፡ድንግል ማርያም በገዳሙ የነበራትን ቆይታ አጠናቃ ስትመለስ “ፀአና በደመና” በደመና ጫናት የተባለው በጊዜ ብዛት ለአሁኑ የሐይቁ መጠሪያ ስም “ጣና” መሠረት ሆኖታል ነው የሚባለው።በክርስቶስ ልደት ገደማ ስለግብጽ ብዙ ምርምር ያደረገው ስትራቦ ዓባይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኝ ትልቅ ሐይቅ እንደሚነሳ ያውቅ ነበር ይባላል፡፡ የሐይቁን ስምም ስትራቦ “ሴቦ” ብሎታል፡፡ የሁለተኛው ዘመን የግብጽ መልክዓ ምድር ተመራማሪ ገላውዲዮስ ፕቶሎሚ ደግሞ “ኮሎ” ይለዋል፡፡ የአቴናው ድራማ ጸሐፊ አስክለስ “መዳብ የተቀባው ሐይቅ የኢትዮጵያ ጌጥ” ብሎታል፡፡ ባለቅኔው ሆሜርም “ከሌሎች የተለየና ጥርት ያለ የውኃ ባለቤት ነው” ብሎ ጠርቶታል፡፡ ከኢትዮጵያ አንደኛ እና ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። ጣና በአጠቃላይ በውስጡ ከ37 በላይ ደሴቶች ሲኖሩት 27 ገዳማትን አቅፎ ይዟል።ገዳማቶች በ14ኛ ምእት ዓመት አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ባመነኮሷቸው ‹‹ሰባቱ ከዋክብት›› ተብለው በሚጠሩት ቅዱሳን አባቶች የተመሠረቱ ናቸው።ከገዳማቶች መካከል፦ •••ደብረ ማርያም •••ክብራን ገብርኤል •••ዑራ ኪዳነምህረት •••መሀል ዘጌ ጊዮርጊስ •••አቡነ በትረ ማርያም •••አዝዋ ማርያም •••ዳጋ ኢስጢፋኖስ •••ይጋንዳ ተለሃይማኖት •••ናርጋ ስላሴ •••ደብረ ሲና ማርያም •••ማንድባ መድኃኒዓለም •••ጣና ቂርቆስ •••ክርስቶስ ሳምራ ገዳም •••ራማ መድሕኒ ዓለም •••ኮታ ማርያም…እና ሌሎችም ገዳማቶች ይገኙበታል። ••• ሰባቱ ከዋክብት የሚባሉት አኩስም አቅራቢያ የሚገኘው የደብረ በንኮል ገዳም መሥራች አቡነ መድኅነ እግዚእ ደቀ መዛሙርት ናቸው።እነርሱም፦ 1.አቡነ ታዴዎስ~ደብረ ማርያም መሥራች 2.አቡነ ዘዮሐንስ~የክብራን እና የእንጦስ ገዳም መሥራች 3. አቡነ በትረማርያም~የዘጌ ጊዮርጊስ መሥራች 4. አቡነ  ኂሩተ አምላክ~የዳጋ እስጢፋኖስ መሥራች 5.አቡነ ኢሳይ~የመንዳባ መድኃኔዓለም መሥራች 6.አቡነ ዘካርያስ~ደብረ ገሊላ መሥራች 7.አቡነ  ፍቁረዮሐንስ~ጣና ቂርቆስ መሥራች ናቸው። ታሪካዊ የጣና ክፍሎች ጣና ቂርቆስ ጣና ቂርቆስ በጣና ሀይቅ ውስጥከሚገኙት ጥንታዊና ታሪካዊ ገዳማት አንዱና ቀዳማዊዉ ሢሆን የተመሠረተው ከክርስቶሥ ልደት በፊት 982 ሲሆን የንጉስ ሰለሞን ልጅ ቀዳማዊ ምኒልክ ከእሥራየል ታቦተ ጽዮንን አጅበው በታቦተ ጽዮን መሪነት በፈቃደ እግዚአብሔር የመኳንንት ልጆችና ታቦተ ጽዮንን የሚያገለግሉ ካህናት እዲሁም ከሌዋዉያን በጠቅላላ ብዙ ሽህ ህዝብ አሥከትሎ ወደ ደሤቱ በመምጣት ይህንን ታላቅ ገዳም መሠረተው፡፡ የቦታውንም ስም ሳፍ ጽዮን መካነ ሣህል በማለት ሠይመውታል፡፡ እስራኤላውያን ካህናት ታቦተ ጽዮንን ከዚህ ገዳም ሲያሥቀምጡ አብሮ የመጣውን ህዝብ ከባህር ውጭ ባለው ሥፍራ ሥላሠፈሩት እስከ ዛሬ ድረስ አከባቢው ነገደ እስራኤል በመባል ይታወቃል፡፡ ከመጡት እስራኤላውያን ካህናት መካከል የሊቀ ካህኑ የሣዶቅ ልጅ አዛርያሥ ይገኝበታል፡፡ ካህኑ አዛርያስ አምልኮተ እግዚአብሔርንና መሠዋተ ኦሪትን ካስፋፋ በሇላ ከዚህ አለም በሞት ሲለይ በጣና ቂርቆስ ደሴት ነበር መካነ መቃብሩ ያረፈው፡፡ መካነ መቃብሩ የቃል ኪዳኑ ታቦት ድንኳን ካረፈበት ምስራቅ አቅጣጫ በሁለት የድንጋይ ቋጥኞች መካከል ይገኛል፡፡ የጣና ቂርቆስ ቤተ-ክርስቲያን ከገዳሙ ከፋተኛ ቦታ ላይ የተሰራ ሁኖ የቃል ኪዳኑ ታቦት (ጽላተ ሙሴ) ካረፈችበት ቦታ ምዕራብ አቅጣጫ በቅርብ እርቀት ላይ ይገኛል፡፡ የቤተ-ክርስቲያኑ ቅርጽ አራት ማዕዘን የሆነበት ምክኒያት የቃል ኪዳኑ ታቦት ድንኳን አምሳያ እንደሆነ መነኮሣት ይገልፃሉ፡፡ ህገ ኦሪትናአዲስ ኪዳን ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰበከበትና የጽላተ ሙሴ ማደሪያ የሆነው ሣፋ ጽዮን ደብረ ሣህል ወይም የዛሬው ጣና ቂርቆስ አንድነት ገዳም እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በስደት ዘመኗ አረጋዊ ዮሴፋንና ቅድስት ሶሎሜን አስከትላ በመላኩ ዑራኤል መሪነት ከዚህ ታላቅ ገዳም 3ወር ከ10 ቀን ከልጇ ጋር ተቀምጣበታለች፡፡ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ታላቅ ገዳም ሳለች ይመራ የነበረዉ መላዕክ ለዮሴፍ በህልሙ "ሄሮድሥ ስለሞተ ህፃኑንና እናቱን ይዘህ ተመለስ" በማለት ሲነግረው ዮሴፍም ወደ ህፃኑ በመቅረብ /ፀአና በደመና/ በደመና ጫናት በማለቱ የገዳሙና የሀይቁ መጠሪያ ስም ጣና በመባል እደቀረ ይነገራል፡፡ የኢትዮጵያ ብርሀን ተብለው የሚጠሩት አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሀንከነገሥታቱ ጋር ወደ ዚህ ቦታ በመምጣት የመጀመሪያውን የክርስትና እምነት ግዝረትን ሽረው ጥምቀትን፡ መሠዋዕተ ኦሪትን ሽረዉ አማናዊዉንየክርስቶስ ስጋና ደም በመሠዋት የክርስትና እምነትን አፅንተውበታል፡፡ አቡነ ሰላማ ጥምቀትን ብቻ ሳይሆንአምልኮተ እግዚአብሔር የሚፈፀምበትንታቦተ ህግ በቦታው አራት ጽላት በመቅረፅ በዛን ጊዜ እምነቱ ይስፍፍባቸው ወደ ነበሩት ሀገራት በትግራይ አክሱም ፅዮን፡ በጎጃም መርጦ ለማርያም እና ጣና ቂርቆስ፡ በወሎ ተድባበማርያምን በማስተከል ሁሉንም ታቦታት ታቦተ ፅዮን በማለት እንደሰየሙአቸው በቦታው ያለው ታሪክ ያትታል፡፡ አቡነ አረጋዊና አፄ ገብረ መስቀል ወደዚህ ታላቅ ገዳም በመምጣት በረከትን አግኝተዎል፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በገዳሙ ለአምስት አመታት በመቀመጥ ምልክት የሌለውን ድጓ ጽፎ ለገዳሙ አበርክቷል፡፡ ብዙ ቅዱሳን አባቶቻችንና ቅዱሳት አንስት እናቶቻችን በምነና እና በጸሎት ፀጋ እግዚአብሔር አግኝተውበታል፡ የተለያዩ ነገስታት አፄ የተባሉባቸውን ዘውዶች፡ አክሊሎች፡ የማዕረግ ልብሶች ጌጣጌጦች እዲሁም ሌሎች የከበሩ ዕቃወች እስከ ዛሬ ተጠብቀው የሚኖሩበት የሀይማኖት ማዕከልና የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪክ ማህደርና መሠረት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሐይቆች ጣና.
613
ጣና ሐይቅ (ቀደምት ባሕረ ጎጃም) በጎጃም ክፍለሃገር ውስጥ ሲገኝ ቅዱሱ ሐይቅም ይባላል።ጣና ሃይቅ በጥንታዊ ቋንቋ (ግእዝ) አገላለጽ ‹‹ጻና ሐይቅ›› ይባላል፡፡ድንግል ማርያም በገዳሙ የነበራትን ቆይታ አጠናቃ ስትመለስ “ፀአና በደመና” በደመና ጫናት የተባለው በጊዜ ብዛት ለአሁኑ የሐይቁ መጠሪያ ስም “ጣና” መሠረት ሆኖታል ነው የሚባለው።በክርስቶስ ልደት ገደማ ስለግብጽ ብዙ ምርምር ያደረገው ስትራቦ ዓባይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኝ ትልቅ ሐይቅ እንደሚነሳ ያውቅ ነበር ይባላል፡፡ የሐይቁን ስምም ስትራቦ “ሴቦ” ብሎታል፡፡ የሁለተኛው ዘመን የግብጽ መልክዓ ምድር ተመራማሪ ገላውዲዮስ ፕቶሎሚ ደግሞ “ኮሎ” ይለዋል፡፡
2067
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%81%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD
ጥቁር አባይ
የጥቁር አባይ ወንዝ (ደግሞ ግዮን፥ ከእንግሊዝኛም ብሉ ናይል) ከጣና ሐይቅ ይመነጫል። ካርቱም፥ ሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር ተገናኝቶ ከዚያ አባይ ወንዝ (ናይል) በግብጽ በኩል ወደ ሜዲትራኒያን ባሕር ይፈሳል። የኢትዮጵያ ወንዞች
30
የጥቁር አባይ ወንዝ (ደግሞ ግዮን፥ ከእንግሊዝኛም ብሉ ናይል) ከጣና ሐይቅ ይመነጫል። ካርቱም፥ ሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር ተገናኝቶ ከዚያ አባይ ወንዝ (ናይል) በግብጽ በኩል ወደ ሜዲትራኒያን ባሕር ይፈሳል።
2068
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD
አባይ
HISTORY /ታሪክ ስያሜ ሀገሬው አባይ ብሎ ይጠራዋል፣ አባይ(Abay) ማለት ታላቅ ማለት ነው። ከወንዞች ሁሉ አብይ ነው። የበኩር ልጅን አባይነህ ይሉታል ታላቅ ነህ ማለታቸው ነው። አባይ ከወንዞች ሁሉ ታላቁ ነው። የቀዬው ሰው አባይ ብሎ በአክብሮት ይጥራው እንጂ፣ ስሙ ግዮን ነው። ግዮን በመፅሐፍ ቅዱስ በዘፍጥረት ምዕራፍ ሁለት ቁጥር 10 እና 13 ላይ ከኤደን ገነት ከሚወጡት አራት ወንዞች አንዱ ሆኖ ተፅፏል። ይህ ወንዝ የኢትዮጵያን ምድር ይከብባል ሲልም ይናገራል። ghion meaning ግዮን (Ghion) ግዮን የሚለው ቃል የግዕዝ ሲሆን በዕብራይስጥ ጊሖን፣በፅርዕ (ግብፅ) ጌዖን ይባላል። ትርጓሜውም “ ዘየሐውር፡ በኃይል፡ ወይርም በድምፀ ማዩ ዐቢይ ወግሩም ማለት ነው።” ወደ አማርኛ ሲገለበጥ “ የውሃውን ብዛት፣ የመልካውን(የወንዙን) ስፋት፣ያካሄዱን ኅይል፣የጩኸቱን ግርማ፣ፏፏቴውንና ተመማውን(አፈሳሰሱ)፣ድምፁ እንደ ነጎድጓድ መሆኑን ያሳያል።” አባይ ወንዝ ኒል ይባላል(ምናልባት ናይል የሚለውን ከዚህ ወስደው ይሆናል) በግዕዝ ሰማያዊ አይነት፣ወይንም ኑግ ቀለም ኒል ይባላል። nil meaningተሰማ ኃብተ ሚካኤል ግፀው፣ ከሣቴ ብርሀን በተባለ በ1947 ዓ.ም. በአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት በታተመ መዝገበ ቃላታቸው በገፅ 685 ላይ “ ኒል (NIL) ሰማያዊ ቀለምን መስሎ ከጎጃም ምድር መንጭቶ፣ ጎጃምን አካቦ ወርዶ ሱዳንንም አቋርጦ አራት ሺህ ማይል ዐልፎ፣ ከሜዲትራኒያን ባሕር የሚቀላቀል ኒል፣ ዐባይ” ሲሉ ፅፈዋል። ምንም እንኳን ነጮቹ ናይል የሚለው ስም Neilos ከሚለው ከግሪክ ቃል መጣ ቢሉም፣ ኒል፣ blue ከሚለው ጋር ይስማማልና ዐባይ፣ ግዮን፣ ኒል፣ እኛ ያወጣንለት ስም መሆኑን እንመሰክራለን። የዓባይ(Abay) ሸለቆ የትውልድ ሐረግ ይህ ነው። Blue-Nile-River-Ethiopia Eonile፣ Palenileን ወለደ፣ Palenile፣ Prinileን ወለደ፤ Prinileም የአባይን እናት፣ ታላቁን የአባይ ገደላማ ሸለቆን Neonileን ወለደ። ባለፉት 6 ሚሊዮን ዓመታት በተለያዩ የመሬት ነውጦች ምክንያት የአባይ ሸለቆ ብዙ ጊዜ ተቀያይሯል። Eonile የተፈጠረው ከ5.4 ሚሊዮን ዓመት ገደማ የሜዲትራኒያን ባሕር ተኖ ኃይለኛ ዝናብ በመከሰቱ ምክንያት በወረደው ዝናብ ነው። ወደ ሕንድ ውቅያኖስ ይፈስ የነበረው አባይንኳ ከ 5 ሚሊዮን ዓመታት በፊት በተከሰተ የመሬት መናድ ምክንያት አቅጣጫውን ቀይሮ ወደሰሜን መፍሰስ ጀምሯል።የጣና ሐይቅን የፈጠረው እሳተ ገሞራም የዛሬ 2.6 ሚሊዮን ዓመት የተከሰተ ነበር። Palenile ከ1.8 ሚሊዮን ዓመት በፊት የነበረ ሲሆን ከሰሜን ተራሮች ዝቃጮችን እየጠራረገ ታላቁን ገደል ለአባይ ያሰናዳበት ወቅት ነው። Prinile የአባይ አያት ሲሆን ከ400 000 ዓመታት በፊት ነበረ። Neonile፣ የዛሬ 12 500 ዓመት ገደማ Prinileን ተከትሎ የመጣ የአባይ እናት እንደማለት ነው። ከዚህም በኋላ የበረዶ ዘመን ሲጠናቀቅ ለ 6000 ዓመታት የቆየ የዝናብ ዘመን ተከስቶ ነበር።በዚህ ዘመን የነበረው ዶፍ ዝናብ፣ በኢትዮጵያ ከፍታማ ስፍራዎች ቁልቁል መሬቱን እየሸረሸረ አፈሩን እያጠበ፣ኮረቱን እየጠራረገ፣ ቋጥኞችን እየቦረቦረ፣በዘመናት ብዛት የአባይን ወንዝ ከታላቁ የአባይ ሸለቆ ጋር የሚያገናኝ ሸለቆን ፈጠረ። የአባይ ውኃስ ከየት መጣ? Semien_Mountains_01 ከሕንድ ውቅያኖስ የሚነሳው እርጥበታማ አየር በኢትዮጵያ ተራራማ ክፍል ሲያልፍ የሙቀትgishen መጠኑ እየቀዘቀዘ ይመጣል። ጉም ምድርን እንደሚያጠጣ፣ ያም ከሕንድ ውቅያኖስ የነፈሰው እርጥበት አዘል አየር፣ ሳይዘንብ የግሸንን ተራራን ያጠጣል። ከግሸ ተራራ ስር፣ ከሰቀላ ወረዳ የፈለቀው ምንጭ በግሸን ሜዳ ላይ ግልገል አባይን ሆኖ ይፈሳል። ግልገል አባይ, በግሸ ሜዳ ላይ ሮጦ ከጣና ሐይቅ ሲስርግ በጣና ተውጦ አይቀርም። በጣና ላይ ተንሳፎ፣ ወደ አባይ ሸጥ ይንደረደራል። አባይ (Abay) ከጣና ወጥቶ አርባ ኪሎ ሜትር ከተጓዘ በኋላ የአባይ ፏፏቴጋ ሲደርስ 37 ሜትር ቁልቁል Blue-Nile-River-Ethiopiatisisatቋጥኝ ላይ ይፈጠፈጥና ሽቅብ አየሩ ላይ ተበትኖ ዳግም ቁልቁል ይወርድና ጥልቀቱ 1200 ሜትር፣ ስፋቱ 24ኪ.ሜ ወደሆነው የአባይ ሸለቆ ውስጥ ይገባና በታላቁ የአባይ ገደላማ ሸለቆ፣ በእናቱ በኢትዮጵያ ሆድ ውስጥ 800 ኪሎ ሜትር ይጓዛል። ይህ ዑደት ላለፉት 5000 ዓመታት አልተለወጠም። የአባይ መነሾን ፍለጋ በ460 ታሪክ ፀሐፊው ሔረዶቱስ አባይ ከሁለት ትላልቅ ተራሮች እንደሚፈልቅ ያምን ነበር። በኋላም ንጉሠ ነገሥት ኔሮ፣ አሽከሮቹ የአባይን ወንዝ እንዲከተሉ ትዕዛዝ ሰጥቷቸው መልዕክተኞቹ የሱዳን ከተማ የሆነችው ሲናር ሲቲ ከሚገኘው የሱድ ማጥ ደርሰው አባይ ከዛ ነው የሚመነጨው የሚል መልስ ይዘው ተመለሱ። ከአራተኛው እስከ አሥራ ሰባተኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ የኢትዮጵያ ተራሮች የአባይ መፍልቂያ መሆናቸውን የገመተ የውጭ ዜጋ አልነበረም። padez perezበ17ኛው ክፍለ ዘመን ፖርቱጋል ክርስትናን ለመታደግ ሚሲዮናውያንንና ወታደሮችን ወደ ኢትዮጵያ በላከችበት ወቅት ለመጀመሪያ ጊዜ ፓድሬ ፔሬዝ የተባለ ሚሲዮናዊ፣ ጢስ እሳትንና የላይኛውን አባይን ለማየቱ ምስክርነቱን ሰጠ። James_Bruce በ18ኛው ክፍለ ዘመን ጄምስ ብሩስ የተባለ የስኮትላንድ ተወላጅ ከካይሮ እስከ ጣና ተጉዞ ለመጀመሪያ ጊዜ የአባይ መነሾ ጣና ሐይቅ ነው በማለት አወጀ።እስከዚያ ጊዜ ድረስ ማንም የውጭ ዜጋ አባይ (Abay) ከጣና እንደሚነሳ አያውቅም ነበር። samuel bakerሳሙኤል ቤከር(1821-1893) ሪቻርድ በርተን(1821-1890)ጆን ሀኒንግ ስፔክ (1827-1864) የአባይን መነሻ ፈልገው ወደ ታንጋኒካ ሐይቅ አመሩ እንጂ አንዳቸውም ወደ ኢትዮጵያ አልመጡም። በ1937 ቡክሀርት ባልደክኼር፣የተባለ የጀርመን ተወላጅ፣ የአባይን ምንጭ ከኢትዮጵያ ተራሮች ስር ማግኘቱን ለአለም አበሰረ።ታሪካችን በነ ባልድክኬርና በብሩስ ሲፃፍ ስታሮቹ እነሱ ናቸው።የታሪካችን ሞተር የሚንቀሳቀሰው በነሱ ነው። ቢሆንም በ1937 ጀርመናዊው ቡርክኸርት ወደ ኢትዮጵያ ሳይመጣ ኢትዮጵያዊው አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ “መፅሐፈ ሰዋሰው ወግስ፡ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ በሚለው በ1929 ባሳተሙት መፅሐፍ በገፅ 313 313“ ከአፍሪቃ ወንዞች ተለይተው፣ ነጭ ኒል፣ ጥቁር ኒል የሚመስሉ፤ በኦሪትም ግዮንና ኤፌሶን የሚባሉ ነጭ አባይና ጥቁር አባይ ናቸው ይባላል። እሊህም ኹለቱ ወንድማማቾች ወንዞች ከየምንጮቻቸው በኅይል ተነስተው፣ ግርማቸውን ለብሰው፣ተሰልፈው፣በየፊታቸው ያለውን ሐይቅ እንደመርከብ ሠንጥቀው አልፈው ሠራዊታቸውን ከፊትና ከኋላ አስከትለው እንደ ኹለት ንጉሥ ካርቱም ላይ ሲገናኙ ሁለትነታቸው ይቀርና፣ አንድ ወንዝ ብቻ ይሆናሉ፤ ከካርቱም ደግሞ እስካትባራ ወርደው ከተከዜ ጋር ይገጥማሉ።ከዚያ በኋላ ግን የሌላ ወንዝ ውኃ ሳይጨምሩ ባንድነት መላ ምድረ ግብፅን ከላይ እስከታች አጠጥተው አጥግበው አርክተው፣ አልፈው ተርፈው ወደ ሰሜን ጎርፈው ሜዲተራኒ ከሚባለው ከታላቁ ባሕር ይገባሉ።” በማለት መፃፋቸውን ሳንጠቅስ አናልፍም። በ1995 ዓ.ም ግሼ ሜዳ ላይ ከብቶች የሚጠብቅ 11 ዓመት ያልሞላው የውልሰው የተባለ እረኛ አገኘሁና “የአባይ ምንጭ የት ነው ብዬ ስጠይቀው” መሬት ቸክሎ የተደገፈውን በትር ከመሬቱ ላይ ነቅሎ ወደ ግልገል አባይ እያሳየኝ ከዚህ ነዋ አለኝ። አባባሉ ስንት ፈረንጆች የአባይን ምንጭ አገኘን ብለው የቦረቁበት ግኝት አይመስልም። “ እንዴት አወቅክ?” ስለው “ከብቶቼን የማጠጣ ከዚሁም አይደል? የከተማ ሰው አላዋቂ ነውሳ!” ብሎ ሸረደደኝ። በሆዴ ፈረንጆቹ የአባይን ምንጭ ከአንተ በፊት አገኘን እንደሚሉ ባወቅክ ስል፣ ውስጤን ያነበበ ይመስል፣ “ለፈረንጅ ሁሉ የአባይን ምንጭ እጃቸውን ጎትተን የምናሳይ እኛም አይዶለን እንዴ?” ብሎ አስደመመኝ። ግልገል አባይ ጣና ገብቶ መውጣቱን ያጠኑት ፈረንጆች ካልነገሩት ይህ እረኛ በምን ያውቃል ብዬ በጥያቄ ላፋጥጠው፤ ግልገል አባይ ጣና ገብቶ አባይን ሆኖ መውጣቱን ማን ነገረህ? ስለው “ጣና” “ጣና ነገረኝ” ሲለኝ ያው የተለመደውን የጎጃምን ዘፈን “ነገረኝ ጣና ነገረኝ፡አባይ” የሚለውን ዘፈን ሊዘፍን መስሎኝ ነበር። ያ የጎጃም እረኛ “ ማስረጃህ ምንድነው?” ስለው በክረምት አባይ ሲደፈርስ ግልገል አባይ የደፈረሰ ውኃ ይዞ ጣና ይገባና ከጣና ተንሳፎ ሲወጣ ጥርት አርጎ ይታያል።” ብሎ እረኛው ጂኦሎጂስት አስገረመኝ። እዚህጋ ባለቅኔው ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን “ … የጎጃም እረኛ የት ሄዶ ነው እነሱ(ፈረንጆቹ) የአባይን ምንጭ የሚያገኙት?…” ማለቱን አንረሳም። የኛ ቀን ሲመጣ ልጆቻችን ታሪካቸውን ሲፅፉ፣ ጀምስ ብሩስን ወስዶ አባይጋ ያደረሰውን እረኛ ስሙን ይነግሩናል። እነሉሲ Eonile፣ Palenile፣ Prinile፣ Neonileን ምን ብለው ይጠሯቸው እንደነበረ የሚነግረኝ ኢትዮጲያዊው ታሪክ ፀሐፊ ሲመጣ እኔም የታሪክ ሀ ሁን እቆጥራለሁ። እስከዚያው በነአላን ሙር ሄድ ቋንቋ Eonile፣ Palenileን ወለደ፣ Palenile፣ Prinileን ወለደ፤ …. እያልን ወንድማችንን በፈረንጂኛ እንጠራለን። (Abay) http://www.abaynileghion.com/ አባይ ወንዝ (ናይል) ጥቁር አባይ ነጭ አባይ
962
HISTORY /ታሪክ ስያሜ ሀገሬው አባይ ብሎ ይጠራዋል፣ አባይ(Abay) ማለት ታላቅ ማለት ነው። ከወንዞች ሁሉ አብይ ነው። የበኩር ልጅን አባይነህ ይሉታል ታላቅ ነህ ማለታቸው ነው። አባይ ከወንዞች ሁሉ ታላቁ ነው። የቀዬው ሰው አባይ ብሎ በአክብሮት ይጥራው እንጂ፣ ስሙ ግዮን ነው። ግዮን በመፅሐፍ ቅዱስ በዘፍጥረት ምዕራፍ ሁለት ቁጥር 10 እና 13 ላይ ከኤደን ገነት ከሚወጡት አራት ወንዞች አንዱ ሆኖ ተፅፏል። ይህ ወንዝ የኢትዮጵያን ምድር ይከብባል ሲልም ይናገራል።
2070
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8C%AD%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD
ነጭ አባይ
ነጭ አባይ በአፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ሲሆን የናይል ወንዝ አንዱ ምንጭ ነው (ሌላው ጥቁር አባይ ወንዝ ነው)። ከቪክቶሪያ ሐይቅ ይጀምራል። ይህ ወንዝ ከድሮ ጅምሮ ሲፈስ የኖረ ነው። ይህም 7500 አመት በላይ የቆየ ነው። የአፍሪቃ ወንዞች ሱዳን de:Nil#Weißer Nil
38
ነጭ አባይ በአፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ሲሆን የናይል ወንዝ አንዱ ምንጭ ነው (ሌላው ጥቁር አባይ ወንዝ ነው)። ከቪክቶሪያ ሐይቅ ይጀምራል። ይህ ወንዝ ከድሮ ጅምሮ ሲፈስ የኖረ ነው። ይህም 7500 አመት በላይ የቆየ ነው።
2071
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9C%E1%8B%B5%E1%89%B5%E1%88%AB%E1%8A%92%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%AD
ሜድትራኒያን ባሕር
ሜድትራኒያን ባሕር አብዛኛው ክፍሉ በአፍሪካ ፣ አውሮፓ እና እስያ የተከበበ ባሕር ነው። 2.5 ሚሊዮን ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። «ሜድትራኒያን» የሚለው ስም ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ «ከአህጉሮች መካከል» ነው። በግዕዝ ደግሞ ስሙ «ባሕር ዐቢይ» (ታላቁ ባሕር) ይባላል። የሚያካልሉ ሀገሮች አውሮፓ ፦ ስፔን ፣ ፈረንሳይ ፣ ሞናኮ ፣ ጣልያን ፣ ማልታ ፣ ስሎቬንያ ፣ ክሮሺያ ፣ ቦስኒያ እና ሄርዜጎቪና ፣ ሞንቴኔግሮ ፣ አልባኒያ ፣ ግሪክ ፣ ቱርክ ፣ ቆጵሮስ እስያ ፦ ቱርክ ፣ ሶርያ ፣ ሊባኖስ ፣ እስራኤል ፣ ጋዛ ፣ ግብፅ አፍሪካ ፦ ግብፅ ፣ ሊቢያ ፣ ቱኒዚያ ፣ አልጄሪያ ፣ ሞሮኮ የውሃ አካል
91
ሜድትራኒያን ባሕር አብዛኛው ክፍሉ በአፍሪካ ፣ አውሮፓ እና እስያ የተከበበ ባሕር ነው። 2.5 ሚሊዮን ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። «ሜድትራኒያን» የሚለው ስም ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ «ከአህጉሮች መካከል» ነው። በግዕዝ ደግሞ ስሙ «ባሕር ዐቢይ» (ታላቁ ባሕር) ይባላል።
2072
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ትግራይ ክልል
ትግራይ ከ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ መቐለ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተሞች ውቅሮ፣ ዛላምበሳ፣ ዓብዪዓዲ ፣ዓድዋ፣ ሑመራ፣ ነበለት፣ ሸራሮ፣ዓዲግራት፣ አኽሱም፣ ሽረ እንዳስላሰ፣ ማይጨው፣ ኮረም፣ ኣላማጣ ናቸው። የሕዝብ ብዛት በ1999 ህዝብ እና ቤት ቆጠራ መሰረት 7.9 ሚልዮን ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ፣ ፅበት እና ወርሐት በትግራይ ሀገር ያሉ ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ትግራይ በርካታ ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ ሃብቶች የታደለ ሀገር ነው። የ3000 ዓመት የሓ ጥንታዊ ቤተ መቅደስ፣ የ2000 ዓመት የአክሱም ጥንታዊ ሃውልቶች፣ከ4ኛው እስከ 15ኛው ክ/ዘመን እንደተሰሩ የሚታወቀው ከ120 በላይ የሚሆኑ ከኣለት ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩ ውቅር ኣብያተክርስትያናትና ገዳማት እንዲሁም ሌሌች በርካታ ታሪካዊና ኣርኪኦሎጂካዊ ስፍራዎች የሚገኙበት ሀገር ነው። ትግራይን በባህልና በታሪካዊ ኣመጣጥ ከኤርትራ ነጥሎ ማየት ኣይቻለም። የዳኣማትና የአክሱም ግእዛዊ ሥልጣኔ ባለቤት ናት። ዓድዋ ትግራይ
114
ትግራይ ከ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ መቐለ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተሞች ውቅሮ፣ ዛላምበሳ፣ ዓብዪዓዲ ፣ዓድዋ፣ ሑመራ፣ ነበለት፣ ሸራሮ፣ዓዲግራት፣ አኽሱም፣ ሽረ እንዳስላሰ፣ ማይጨው፣ ኮረም፣ ኣላማጣ ናቸው። የሕዝብ ብዛት በ1999 ህዝብ እና ቤት ቆጠራ መሰረት 7.9 ሚልዮን ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ፣ ፅበት እና ወርሐት በትግራይ ሀገር ያሉ ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ትግራይ በርካታ ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ ሃብቶች የታደለ ሀገር ነው። የ3000 ዓመት የሓ ጥንታዊ ቤተ መቅደስ፣ የ2000 ዓመት የአክሱም ጥንታዊ ሃውልቶች፣ከ4ኛው እስከ 15ኛው ክ/ዘመን እንደተሰሩ የሚታወቀው ከ120 በላይ የሚሆኑ ከኣለት ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩ ውቅር ኣብያተክርስትያናትና ገዳማት እንዲሁም ሌሌች በርካታ ታሪካዊና ኣርኪኦሎጂካዊ ስፍራዎች የሚገኙበት ሀገር ነው። ትግራይን በባህልና በታሪካዊ ኣመጣጥ ከኤርትራ ነጥሎ ማየት ኣይቻለም። የዳኣማትና የአክሱም ግእዛዊ ሥልጣኔ ባለቤት ናት። ዓድዋ ትግራይ
2074
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%A6%E1%8C%A6
እንጦጦ
እንጦጦ የአዲስ አበባ ከፍተኛ ቦታ ነው። ዳግማዊ ምኒልክ አዲስ አበባን ሲቆረቁሩ ከአንኮበር መጥተው ያረፉበት እና ቤተ መንግስታቸውን የስሩበት ታሪካዊ ቦታም ነው። እንጦጦ የእንጦጦ ሰንሰለታማ ተራራ አንዱ ክፍል ሲሆን ርዝመቱ ከባህር ወለል በላይ 3200 ሜትር ይደርሳል። የኢትዮጵያ ተራሮች አዲስ አበባ
39
እንጦጦ የአዲስ አበባ ከፍተኛ ቦታ ነው። ዳግማዊ ምኒልክ አዲስ አበባን ሲቆረቁሩ ከአንኮበር መጥተው ያረፉበት እና ቤተ መንግስታቸውን የስሩበት ታሪካዊ ቦታም ነው። እንጦጦ የእንጦጦ ሰንሰለታማ ተራራ አንዱ ክፍል ሲሆን ርዝመቱ ከባህር ወለል በላይ 3200 ሜትር ይደርሳል።
2075
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%89%80%E1%88%8C
መቀሌ
መቐለ (አማርኛ፦ መቀሌ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ300,000 አስከ 350,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቋ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ አጼ ዮሐንስ ፬ኛ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተመሠረተችው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ ዓለም አቀፋዊ አየረ ማረፊያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ ሌሎች ፋብሪካዎችና መቐለ ዩኒቨርሲቲ የመሳሰሉ ትላልቅ ተቋማት በከተማዋ ይገኛሉ። የኢትዮጵያ ከተሞች መቀሌ
81
መቐለ (አማርኛ፦ መቀሌ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ300,000 አስከ 350,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቋ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ አጼ ዮሐንስ ፬ኛ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተመሠረተችው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ ዓለም አቀፋዊ አየረ ማረፊያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ ሌሎች ፋብሪካዎችና መቐለ ዩኒቨርሲቲ የመሳሰሉ ትላልቅ ተቋማት በከተማዋ ይገኛሉ።
2077
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8D%AC%E1%8A%9B
ዮሐንስ ፬ኛ
ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ስኹል ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፰፻፳፱ ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲፰፻፷፫ ዓ/ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲፫ ቀን፲፰፻፷፬ ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ። አፄ ዮሐንስ 4ኛ ከእንግሊዝ ንግስት ጋር በመፃፃፍ ነግስናቸውን አጠናክረዋል፡፡ ይህም ተቀናቃኛቸው የነበሩት አፄ ሚኒለክን ለማስገበር ተሳክቶላቸዋል ፡፡ ከአፃ ሚኒሊክ ጋር የነበራቸውን የስልጣን ሽሚያ ለመከላከል ሲባል ደብረ ብርሃን ድረስ በመሄድ ድርድር በማድረግ የነበራቸውን ባላንጣነት አስወግደው ሚኒሊክ ንጉስ እንድባልና አፄ የሐንስ ርዕሰ ብሔር እንድሆን ተስማምተዋል ፡፡ ከዛም ደርቡሾች ጋር መተማ አካባቢ ገጥመው አፄ ዮሐንስ በጥይት ቆስለው በመውደቃቸው መሐድስቶች አንገታቸዉን ቆርጠው ለግብፅ ማስፈራሪያእንዳደረጉት ይነገራል፡፡ ይህ የሆነው አፄ ዮሐንስ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ በመሆናቸው የደሴና ቦሩ ሜዳ አካባቢዎች ሙስሊሞችን በሀይል ወደ ክርስትና በማቀየራቸው ነው ፡፡ መሐድስቶችም ከዮሐንስ ጋር ጦርነት የገጠሙት ሙስሊሞችን ለመርዳት እንደሆነ በታሪክ ይነገራል ከዚህ በፊት ግን ከግብፅፆች ጋር ጉራና ጉንዳ ጉንድ በተባሉ ቦታዎች ገጥመው ማሸነፋቸውና የሀገርን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ መጣጣራቸን በታሪክ ይወሳል፡፡ ዋቢ ምንጮች Zewde, Bahru, "A History of Modern Ethiopia 1855-1991, AA University Press (2001) መሪ ራስ አማን በላይ "የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ" (1985 ዓ/ም) ዮሐንስ ፬ኛ 8
210
ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ስኹል ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፰፻፳፱ ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲፰፻፷፫ ዓ/ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲፫ ቀን፲፰፻፷፬ ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ።
2079
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%89%B5
አዲግራት
አዲግራት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል። አዲግራት ከመቀለ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። ምንጮች የኢትዮጵያ ከተሞች ትግራይ
53
አዲግራት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል። አዲግራት ከመቀለ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
2080
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%93%E1%8D%8C
ሰናፌ
ሰናፌ በኤርትራ ውስጥ የምትገኝ የገበያ ከተማ ናት። በኤርትራና ኢትዮጵያ ጦርነት ተጐድታለች። በዙሪያው የሚኖሩት ሳሆና ትግሬ ሕዝብ አሉ። የሰናፌ መጀመርያ ስም ሀኪር ነበረ። አካባቢው የመተ የመጠራ ታሪካዊ ቦታና እንዲሁም የደብረ ሊባኖስ ገዳም(ኤርትራ) በመያዙ ይታወቃል። ታሪካዊ ቦታ ሲባል የመጀመርያዎቹ (በ6ተኛው ክፍለ-ዘመን)ብብዛት መጥተው እያስተማሩ እስከ ሞቃድሾ የደረሱ ጻድቃናት ለመጀመርያ መጠራ እንዳረፉ ትክክለኛው ታሪክ ያረጋግጠዋል። ከዚያም ኣልፎ የበለው ከለው ቤተ መንግስት ነበር ሲሆን ከልደተ ክርስቶስ በፊት በጥሩ ሁኔታ ተገንብቶ የነበረ እስክ ኣሁን ቅርሱ ያልተደመሰሰ ግን ደግመ ታሪካዊ ቦታ ከመባል ኣልፎ ምርምር ያልተካሄደለት ቦታ ከሰናፌ 3 ኪ.ሜትር ርቆ ይገኛል። ብኣጠቃላይ ሰናፌና ዙርያዋ የታሪክና የጥንታዊ ኣድባራት መሆኑ በእርግጠኝነት መነገር ይቻላል። የኤርትራ ከተሞች
96
ሰናፌ በኤርትራ ውስጥ የምትገኝ የገበያ ከተማ ናት። በኤርትራና ኢትዮጵያ ጦርነት ተጐድታለች። በዙሪያው የሚኖሩት ሳሆና ትግሬ ሕዝብ አሉ። የሰናፌ መጀመርያ ስም ሀኪር ነበረ። አካባቢው የመተ የመጠራ ታሪካዊ ቦታና እንዲሁም የደብረ ሊባኖስ ገዳም(ኤርትራ) በመያዙ ይታወቃል። ታሪካዊ ቦታ ሲባል የመጀመርያዎቹ (በ6ተኛው ክፍለ-ዘመን)ብብዛት መጥተው እያስተማሩ እስከ ሞቃድሾ የደረሱ ጻድቃናት ለመጀመርያ መጠራ እንዳረፉ ትክክለኛው ታሪክ ያረጋግጠዋል። ከዚያም ኣልፎ የበለው ከለው ቤተ መንግስት ነበር ሲሆን ከልደተ ክርስቶስ በፊት በጥሩ ሁኔታ ተገንብቶ የነበረ እስክ ኣሁን ቅርሱ ያልተደመሰሰ ግን ደግመ ታሪካዊ ቦታ ከመባል ኣልፎ ምርምር ያልተካሄደለት ቦታ ከሰናፌ 3 ኪ.ሜትር ርቆ ይገኛል። ብኣጠቃላይ ሰናፌና ዙርያዋ የታሪክና የጥንታዊ ኣድባራት መሆኑ በእርግጠኝነት መነገር ይቻላል።
2088
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AE%E1%88%AE%E1%8A%9B
ቮሮኛ
ቮሮኛ (võro kiil´), የቮሮ ሕዝብ ቋንቋ ነው። በፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ቤተሰብ ወስት ያለ በደቡብ ኤስቶኒያም የሚገኝ ቋንቋ ነው። የፊንላንድኛ፣ የኤስቶንኛ ቅርብ ዘመድ ነው። በ70,000 ሰዎች ይናገራል። የቋንቋው ስፋት በጣም ትንሽ በመሆኑ፣ በኤስቶኒያ ውስጥ በ26 ትምህርት ቤቶች ከሳምንቱ በ1 ቀን ብቻ ያስተምሩታል። አንድ ጋዜጣ በቮሮኛ አለ፤ በየወሩ 2 ጊዜ የወጣል። የሥነ-ጽሑፉ መጀመርያ በ1679 ዓ.ም. የታተመው አዲስ ኪዳን ትርጉም ነበር። የሚጻፍበት በላቲን ፊደል ሲሆን በቮሮኛ ተራ የሆነ 'q' የሚያመለክተው በጉሮሮ ውስጥ የሚሰማ እንደ 'አሊፍ የሆነ ድምጽ ይመስላል። አንዳንዴ የራሱ ቋንቋ ሳይሆን እንደ ኤስቶንኛ ቀበሌኛ ይቆጠራል። ነገር ግን ከኤስቶንኛ ያለው ልዩነት ብዙ ነው። ለምሳሌ፦ ፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋዎች ኤስቶኒያ
93
ቮሮኛ (võro kiil´), የቮሮ ሕዝብ ቋንቋ ነው። በፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ቤተሰብ ወስት ያለ በደቡብ ኤስቶኒያም የሚገኝ ቋንቋ ነው። የፊንላንድኛ፣ የኤስቶንኛ ቅርብ ዘመድ ነው። በ70,000 ሰዎች ይናገራል። የቋንቋው ስፋት በጣም ትንሽ በመሆኑ፣ በኤስቶኒያ ውስጥ በ26 ትምህርት ቤቶች ከሳምንቱ በ1 ቀን ብቻ ያስተምሩታል። አንድ ጋዜጣ በቮሮኛ አለ፤ በየወሩ 2 ጊዜ የወጣል።
2097
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B3%E1%8D%B0
ነሐሴ ፳፰
ነሐሴ ፳፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፯ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች 1862 - የፕሩሲያ (ጀርመን) ሠራዊት 3ኛ ናፖሊዎንን ከ100,000 ጭፍሮች ጋር በሰዳን ውግያ አሸነፈ። 1890 - በኦምዱርማን ውግያ ሱዳንን የእንግሊዝ ሠራዊት ድል በማድረግ ቅኝ አገር አደረጉት። 1935 - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት ኢጣልያ በጓደኞቿ ሃያላት (በጀርመን ኃይል) ተወረረች። 1946 - የቻይና ኃያላት የደቡብ ኮርያ ደሴቶችን በቦምብ ደበደቡ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም በቡሩንዲ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሻለቃ ፒዬር ቡዮያ የአገሪቱን ፕሬዚደንት ዣን ባፕቲስት ባጋዛን ከሥልጣን አስወረዱ። ልደት ፲፱፻፵ ዓ/ም ሦስተኛው የዛምቢያ ፕሬዚደንት ሌቪ ምዋናዋሳ ዕለተ ሞት 1997 - ዊልየም ረንኲስት - የአሜሪካ ዋነኛ ችሎት ዳኛ ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_3 ዕለታት
117
ነሐሴ ፳፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፯ ዕለታት ይቀራሉ። 1862 - የፕሩሲያ (ጀርመን) ሠራዊት 3ኛ ናፖሊዎንን ከ100,000 ጭፍሮች ጋር በሰዳን ውግያ አሸነፈ። 1890 - በኦምዱርማን ውግያ ሱዳንን የእንግሊዝ ሠራዊት ድል በማድረግ ቅኝ አገር አደረጉት። 1935 - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት ኢጣልያ በጓደኞቿ ሃያላት (በጀርመን ኃይል) ተወረረች። 1946 - የቻይና ኃያላት የደቡብ ኮርያ ደሴቶችን በቦምብ ደበደቡ።
2098
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B3%E1%8D%AF
ነሐሴ ፳፯
ነሐሴ ፳፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፰ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፮፻፶፰ ዓ/ም ለሦስት ቀናት የጋየውና አስር ሺህ ሕንጻዎችን ያወደመው የሎንዶን ትልቁ እሳት ተነሳ። ፲፯፻፵፬ ዓ/ም የምዕራብ አውሮፓ አገራት ዘመን አቆጣጠራቸውን በለወጡ በሁለት መቶ ዓመታቸው፣ ብሪታንያ የጎርጎራዊ ዘመን አቆጣጠርን ተቀበለች። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - በጠላት ወረራ ዘመን የሸዋ አርበኞች ቡልጋ ላይ ተሰባስበው የልጅ ኢያሱን ልጅ መልአከ-ፀሐይ ኢያሱን አነገሡ። አዲሱ 'ንጉሥ' ወዲያው የአርበኞች መሪ ለነበሩት ባላምባራስ አበበ አረጋይ የራስነት ማዕርግ ሰጠ። መልአከ-ፀሐይ ኢያሱ መስከረም ፳፬ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ/ም አረፎ አንኮበር አካባቢ በሚገኘው ዞማ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቀብሯል። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጃፓን በተሸናፊነቷ እጇን ሰጠች። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ነጻነትን አስከትሎ በጃዋሃርላል ኔህሩ ምክትል ፕሬዚደንትነት የሚመራ የሕንድ ጊዜያዊ መንግሥት ተመሠረተ። ፲፱፻፺ ዓ/ም የርዋንዳን ፍጅት አስከትሎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያቋቋመው የወንጀለኛ ፍርድ ቤት ጃን ፖል አካዬሱ የተባለውን የቀድሞ ከንቲባ ላይ ፍርዱን የወንጀለኛነት ፍርድ ፈረደበት። ልደት ፲፱፻፲፮ ዓ/ም የኬንያ ሁለተኛው ፕሬዚደንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ዕለተ ሞት ፲፭፻፴፪ ዓ/ም መቶ ሰማንያ ስድስተኛው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ልብነ ድንግል (ስመ መንግሥት፡ ወናግ ሰገድ) ፲፱፻፳፱ ዓ/ም ዘመናዊውን የኦሊምፒክ ውድድር የመሠረቱት የፈረንሳይ ዜጋ ባሮን ፒዬር ደ ኩበርታ በሰባ አራት ዓመታቸው አረፉ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም የቪዬትናም ፕሬዚደንት የነበሩት ሆ ቺ ሚን ፲፱፻፺፫ ዓ/ም በቀዶ ጥገና ጥበብ የመጀመሪያውን የሰው ልብ የቀየሩት የደቡብ አፍሪቃው ዶክቶር ክርስቲያን ባርናርድ አረፉ። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_2 ዕለታት
222
ነሐሴ ፳፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፰ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፮፻፶፰ ዓ/ም ለሦስት ቀናት የጋየውና አስር ሺህ ሕንጻዎችን ያወደመው የሎንዶን ትልቁ እሳት ተነሳ።
2099
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8A%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%88%8B
ሊንጋላ
ሊንጋላ (Lingala) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚናገርበት በተለይ በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ስሜን-ምዕራብ ክፍል፣ በኮንጎ ሪፑብሊክም፣ እንዲሁም በአንጎላና በመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነው። ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው። የሊንጋላ መነሻ ቦባንጊ በተባለ ቋንቋ ነበር። ከኮንጎ ነጻ መንግሥት አስቀድሞ ቦባንጊ የአከባቢው መደበኛ ቋንቋ ይሆን ነበር። የቤልጅክ ንጉስ አገሩን ከያዙ በኋላ የቀኝ አገሩ መንግሥት ለማስተዳደርና ለመሰበክ ቋንቋውን ጠቃሚ ሆኖ አገኙት። ካለፈው ቦባንጊ እንዲለይ የአዲሱን ቋንቋ ስም ባንጋላ ብለው ጠሩት። ሚስዮናዊዎቹ ወዲያ (1900 አ.ም.) ባንጋላን ዳግመኛ ሲያሻሽሉ "ሊንጋላ" እንዲህ ተፈጠረ። ሊንጋላ ከፈረንሳይኛ ብዙ ቃሎች ተበድሮ ደግሞ ከፖርቱጊዝ ተጽእኖ አለ (ለምሳሌ "ማንቴካ" = ቅቤ፤ "ሜሳ" = ጠረጴዛ፤ "ሳፓቱ" = ጫማ) ከእንግሊዝኛም ተጽእኖ አለ ("ሚሊኪ" = ወተት፤ "ቡኩ" = መጽሐፍ)። ምሳሌ የጌታ ጸሎት በሊንጋላ ታታ ዋ ቢሶ፣ ኦዛላ ኦ ሊኮሎ፣ ባቶ ባኩሚሳ ንኮምቦ ያ ዮ፣ ባንዲማ ቦኮንዚ ቧ ዮ፣ ምፖ ኤሊንጎ ዮ፣ ባሳላ ያንጎ ኦ ንሴ፣ ሎኮላ ባኮሳላካ ኦ ሊኮሎ ፔሳ ቢሶ ለሎ ቢሌይ ብያ ሞኮሎ ና ሞኮሎ፣ ሊምቢሳ ማቤ ማ ቢሶ፣ ሎኮላ ቢሶ ቶኮሊምቢሳካ ባኒንጋ። ሳሊሳ ቢሶ ቶንዲማ ማሰንጊኛ ቴ፣ ምፔ ቢኪሳ ቢሶ ኦ ማቤ። ባንቱ ቋንቋዎች
161
ሊንጋላ (Lingala) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚናገርበት በተለይ በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ስሜን-ምዕራብ ክፍል፣ በኮንጎ ሪፑብሊክም፣ እንዲሁም በአንጎላና በመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነው። ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው። የሊንጋላ መነሻ ቦባንጊ በተባለ ቋንቋ ነበር። ከኮንጎ ነጻ መንግሥት አስቀድሞ ቦባንጊ የአከባቢው መደበኛ ቋንቋ ይሆን ነበር። የቤልጅክ ንጉስ አገሩን ከያዙ በኋላ የቀኝ አገሩ መንግሥት ለማስተዳደርና ለመሰበክ ቋንቋውን ጠቃሚ ሆኖ አገኙት። ካለፈው ቦባንጊ እንዲለይ የአዲሱን ቋንቋ ስም ባንጋላ ብለው ጠሩት። ሚስዮናዊዎቹ ወዲያ (1900 አ.ም.) ባንጋላን ዳግመኛ ሲያሻሽሉ "ሊንጋላ" እንዲህ ተፈጠረ።
2133
https://am.wikipedia.org/wiki/2003%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
2003 እ.ኤ.አ.
1 January 2003 - 11 September 2003 እ.ኤ.ኣ. = 1995 አ.ም. 12 September 2003 - 31 December 2003 እ.ኤ.ኣ. = 1996 አ.ም.
22
1 January 2003 - 11 September 2003 እ.ኤ.ኣ. = 1995 አ.ም. 12 September 2003 - 31 December 2003 እ.ኤ.ኣ. = 1996 አ.ም.
2135
https://am.wikipedia.org/wiki/2004%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
2004 እ.ኤ.አ.
1 January 2004 - 10 September 2004 እ.ኤ.ኣ. = 1996 አ.ም. 11 September 2004 - 31 December 2004 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም.
22
1 January 2004 - 10 September 2004 እ.ኤ.ኣ. = 1996 አ.ም. 11 September 2004 - 31 December 2004 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም.
2136
https://am.wikipedia.org/wiki/1992%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1992 እ.ኤ.አ.
1 January 1992 - 10 September 1992 እ.ኤ.ኣ. = 1984 አ.ም. 11 September 1992 - 31 December 1992 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም.
22
1 January 1992 - 10 September 1992 እ.ኤ.ኣ. = 1984 አ.ም. 11 September 1992 - 31 December 1992 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም.
2137
https://am.wikipedia.org/wiki/2006%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
2006 እ.ኤ.አ.
1 January 2006 - 10 September 2006 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም. 11 September 2006 - 31 December 2006 እ.ኤ.ኣ. = 1999 አ.ም.
22
1 January 2006 - 10 September 2006 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም. 11 September 2006 - 31 December 2006 እ.ኤ.ኣ. = 1999 አ.ም.
2138
https://am.wikipedia.org/wiki/1975%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1975 እ.ኤ.አ.
1 January 1975 - 11 September 1975 እ.ኤ.ኣ. = 1967 አ.ም. 12 September 1975 - 31 December 1975 እ.ኤ.ኣ. = 1968 አ.ም.
22
1 January 1975 - 11 September 1975 እ.ኤ.ኣ. = 1967 አ.ም. 12 September 1975 - 31 December 1975 እ.ኤ.ኣ. = 1968 አ.ም.
2141
https://am.wikipedia.org/wiki/1987%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1987 እ.ኤ.አ.
1 January 1987 - 11 September 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1979 አ.ም. 12 September 1987 - 31 December 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1980 አ.ም.
22
1 January 1987 - 11 September 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1979 አ.ም. 12 September 1987 - 31 December 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1980 አ.ም.
2142
https://am.wikipedia.org/wiki/1955%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1955 እ.ኤ.አ.
1 January 1955 - 11 September 1955 እ.ኤ.ኣ. = 1947 አ.ም. 12 September 1955 - 31 December 1955 እ.ኤ.ኣ. = 1948 አ.ም.
22
1 January 1955 - 11 September 1955 እ.ኤ.ኣ. = 1947 አ.ም. 12 September 1955 - 31 December 1955 እ.ኤ.ኣ. = 1948 አ.ም.
2143
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%8B%E1%88%AD%20%28%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D%29
አፋር (ክልል)
አፋር ክልል (ክልል 2) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። በአሁኑ ጊዜ ዋና ከተማው ሰመራ ሲሆን የቀድሞዋ ከተማ ግን አሳይታ ነበረች። 96,707 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሸፍን በ1999 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 1,188,000 ነው። የድንቅ ነሽ ወይም ሉሲ አጽም በአፋር ክልል ውስጥ በ, 1967 (Nov. 24, 1974 እ.ኤ.አ.) ነው የተገኘው። በማርች 5, 2005 ደግሞ ሌላ 3.8 ሚሊዮን ዓመት የሚገመት አጽምም በዚሁ ክልል ተገኝቷል። የኢትዮጵያ ክልሎች የአፋር ክልል በኢትዮጵያ ዉስጥ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች ዉስጥ አንዱ ሲሆን ክልሉ 6 የአስተዳደር ዞኖች 39 ወረደዎችና በ425 በቀበሌ በማዋቅሮች የተከፋፈላ የዞኖች ስም 1. ዞን 1 (አዉሲ ረሱ) ዋና ከተማ አይሰኢታ 2. ዞን 2 (ክልበቲ ረሱ) ዋና ከተማ አብኣላ 3. ዞን 3 (ገቢ ረሱ) ዋና ከተማ አንዶልታሊ (በረታ) 4. ዞን 4 (ፈንቲ ረሱ) ዋና ከተማ ከሉዋን 5. ዞን 5 (ሀሪ ረሱ) ዋና ከተማ ዳሌፋጌ 6. ዞን 6 (ያንጉዲ ረሱ) ዋና ከተማ ያንጉዲ በመባል ይታወቃል ። ..... ይቀጥላል
139
አፋር ክልል (ክልል 2) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። በአሁኑ ጊዜ ዋና ከተማው ሰመራ ሲሆን የቀድሞዋ ከተማ ግን አሳይታ ነበረች። 96,707 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሸፍን በ1999 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 1,188,000 ነው። የድንቅ ነሽ ወይም ሉሲ አጽም በአፋር ክልል ውስጥ በ, 1967 (Nov. 24, 1974 እ.ኤ.አ.) ነው የተገኘው። በማርች 5, 2005 ደግሞ ሌላ 3.8 ሚሊዮን ዓመት የሚገመት አጽምም በዚሁ ክልል ተገኝቷል።
2146
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%8B%E1%88%AD%20%28%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD%29
አፋር (ብሔር)
አፉር ዘቃና ብሔረሰብ''' በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ ይገኛሉ፣አፋሮች የጅቡቲን ግማሽ የሕዝብ ብዛት ይሰራሉ። አፋር (ብሔር) የኢትዮጵያ ኩሽ ህዝብ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
23
አፉር ዘቃና ብሔረሰብ''' በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ ይገኛሉ፣አፋሮች የጅቡቲን ግማሽ የሕዝብ ብዛት ይሰራሉ።
2147
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%8B%E1%88%AD%E1%8A%9B
አፋርኛ
አፋርኛ በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ የሚነገር ቋንቋ ነው። የአፋር ብሔረሰብ ዋና የቋንቋው ተናጋሪ ነው። 1.5 ሚሊዮን የሚገመቱ ተናጋሪዎች አሉት። ኩሺቲክ ቋንቋዎች ኢትዮጵያ ኤርትራ
24
አፋርኛ በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ የሚነገር ቋንቋ ነው። የአፋር ብሔረሰብ ዋና የቋንቋው ተናጋሪ ነው። 1.5 ሚሊዮን የሚገመቱ ተናጋሪዎች አሉት።
2152
https://am.wikipedia.org/wiki/1953%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1953 እ.ኤ.አ.
1 January 1953 - 10 September 1953 እ.ኤ.ኣ. = 1945 አ.ም. 11 September 1953 - 31 December 1953 እ.ኤ.ኣ. = 1946 አ.ም.
22
1 January 1953 - 10 September 1953 እ.ኤ.ኣ. = 1945 አ.ም. 11 September 1953 - 31 December 1953 እ.ኤ.ኣ. = 1946 አ.ም.
2153
https://am.wikipedia.org/wiki/1951%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1951 እ.ኤ.አ.
1 January 1951 - 11 September 1951 እ.ኤ.ኣ. = 1943 አ.ም. 12 September 1951 - 31 December 1951 እ.ኤ.ኣ. = 1944 አ.ም.
22
1 January 1951 - 11 September 1951 እ.ኤ.ኣ. = 1943 አ.ም. 12 September 1951 - 31 December 1951 እ.ኤ.ኣ. = 1944 አ.ም.
2154
https://am.wikipedia.org/wiki/1993%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1993 እ.ኤ.አ.
1 January 1993 - 10 September 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም. 11 September 1993 - 31 December 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም.
22
1 January 1993 - 10 September 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም. 11 September 1993 - 31 December 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም.
2155
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8C%83%E1%88%AB%E1%89%B2
ጉጃራቲ
ጉጃራቲ (ગુજરાતી) በህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ የሚገኝ ቋንቋ ነው። በዓለሙ ውስጥ በ46 ሚልዮን ሰዎች ይናገራል፤ ከነዚህም 45.5 ሚልዮን በህንደኬ፣ 250,000 በታንዛኒያ፣ 150,000 በዩጋንዳ፣ 100,000 በፓኪስታንና 50,000 በኬንያ አሉ። በሕዝብ ብዛት የዓለሙ 23ኛ ቋንቋ ነው። በምእራብ ህንደኬ ያለው የጉጃራት ክፍላገር ይፋዊ ቋንቋ ነው። ታሪክ የጉጃር ሕዝብ ወደ ህንደኬ የደረሱ በ5ኛው መቶ ዘመን ሲሆን በ6ኛው መቶ ዘመን ዛሬ ጉጃራት በሚባለው አገር ሰፈሩ። የራሳቸውን ቋንቋ ቶሎ ትተው እንደ አገሩ ሰዎች ሳንስክሪት ለመናገር ጀመሩ። በ12ኛው ክፍለ ዘመን ግን ሳንስክሪት ተለውጦ ብዙ አዲስ ቋንቋዎች ተወለዱ። ከነዚሁም አንድ ጉጃራቲ ነበር። አብዛኛው ተናጋሪዎቹ የህንድ ሃይማኖት ተከታዮች ቢሆኑም ለረጅም ዘመን የእስላም ገዢዎች ስለነበሩባቸው ብዙ ቃላት የተወሰዱ ከፋርስ ሆኗል። ከዚያ በላይ በንግድ ምክንያት ብዙ ቃሎች ከፖርቱጊዝ ወይም ከእንግሊዝኛ ተበደሩ። የሚጻፍበት በራሱ ጉጃራቲ ፊደል ነው፤ ይህም ከላይኛ መስመር በማጣቱ በስተቀር የህንዲ ደቫናጋሪ ፊደል ይመስላል። ምሳሌዎች የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ በመሆኑ፣ ጉጃራቲ ለእንግሊዝኛ ሩቅ ዘመድ ይባላል። ስለዚህ ለአንዳንድ ቃል ትንሽ ተመሳሳይነት አላቸው። ጉጃራቲ - አማርኛ: ሐጥ - እጅ ሞዱ - አፍ ግር - ቤት ሢህ - አንበሳ ጊድ - አሞራ ኒሻል - ትምርት ቤት ናረንጊ - ብርቱካን ሊሎ - አረንጓዴ ናማስተ - ሰላምታ ገም ጮ? - ደህና ነዎት? በረቫድ - እረኛ አድያፑክ - አስተማሪ ዲቨስ - ቀን ሞሂኖ - ወር ሰቫር - ጧት ጋዲ - መኪና ዋቢ ድረገጽ እንግሊዝኛ-ጉጃራቲ መዝገበ ቃላት (ከነድምፁ) ህንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች ሕንድ
202
ጉጃራቲ (ગુજરાતી) በህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ የሚገኝ ቋንቋ ነው። በዓለሙ ውስጥ በ46 ሚልዮን ሰዎች ይናገራል፤ ከነዚህም 45.5 ሚልዮን በህንደኬ፣ 250,000 በታንዛኒያ፣ 150,000 በዩጋንዳ፣ 100,000 በፓኪስታንና 50,000 በኬንያ አሉ። በሕዝብ ብዛት የዓለሙ 23ኛ ቋንቋ ነው። በምእራብ ህንደኬ ያለው የጉጃራት ክፍላገር ይፋዊ ቋንቋ ነው። የጉጃር ሕዝብ ወደ ህንደኬ የደረሱ በ5ኛው መቶ ዘመን ሲሆን በ6ኛው መቶ ዘመን ዛሬ ጉጃራት በሚባለው አገር ሰፈሩ። የራሳቸውን ቋንቋ ቶሎ ትተው እንደ አገሩ ሰዎች ሳንስክሪት ለመናገር ጀመሩ። በ12ኛው ክፍለ ዘመን ግን ሳንስክሪት ተለውጦ ብዙ አዲስ ቋንቋዎች ተወለዱ። ከነዚሁም አንድ ጉጃራቲ ነበር።
2157
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
አሪዞና
አሪዞና (Arizona) በምዕራባዊ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ኒው ሜክሲኮ ፣ ዩታህ ፣ ኔቫዳ ፣ ካሊፎርኒያ እና ኮሎራዶ ያዋስኑታል። መንግሥት የአሪዞና ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ የ30 ሰው ሴኔት እና የ60 ሰው ምክር-ቤት አለው። የሪፑብሊካን ፓርቲ በስቴቱ ዋነኛው ፓርቲ ነው። በ2002 እ.ኤ.አ. የአሪዞና ስቴት ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ በጀት 14.3 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በጀት ደግሞ 13.8 ቢሊዮን ዶላር ነው። የስቴቱ ሴኔተሮች እና ምክር-ቤት ተወካዮች ለሁለት-ዓመት ጊዜ ላልተወሰነ ብዛት ይመረጣሉ። ከ4 ጊዜ በላይ በተካካይ መመረጥ ግን አይችሉም። የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በአስተዳዳሪ የሚመራ ሲሆን ለ4 ዓመት ሥልጣን ላይ ይቆያል። ያልተወሰነ ጊዜ መወዳደር ሲቻል ከሁለት ጊዜ በላይ ግን በተካካይ መመረጥ አይፈቀድም። መልከዓ-ምድር ልክ በደቡብ-ምዕራብ እንደሚገኙ ሌሎች ስቴቶች በረሃማ ነው። ክልሎች (ካውንቲዎች) ኢኮኖሚ ባንድ ጊዜ አሪዞና ከአሜሪካ ትልቁ የጥጥ አምራች ነበረ። ህዝብ በ2004 እ.ኤ.አ. አሪዞና 5,743,834 የሚገመት የሕዝብ ብዛት አላት። የዘር ክፍልፍል፦ 63.8% ነጭ 25.3% ላቲን 5% ቀይ-ህንድ 3.1% ጥቁር 1.8% ኤስያን 2.9% ክልስ ቋንቋ ክፍልፍል (እንደ 2000 እ.ኤ.አ.)፦ 74.1% እንግሊዝኛ 19.5% ስፓኒሽ 1.6% ናቫሖ 0.6% ሌሎች ቀይ-ሕንድ ቋንቋዎች 0.5% ጀርመንኛ ጾታ፦ 49.9% ወንድ 50.1% ሴት ሃይማኖት፦ ክርስቲያን - 80% ፕሮቴስታንት - 42% ባፕቲስት - 9% ሜቶዲስት - 5% ሉተራን - 4% ሌላ - 24% ሮማን ካቶሊክ - 31% ሞርሞን - 6% ሌላ ክሪስቲያን - 1% ሌላ ሃይማኖት - 2% ሃይማኖት-የለሽ - 18% ኮሌጆችና ዩኒቨርስቲዎች ስቴት ዩኒቨርስቲዎች አሪዞና ስቴት ዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ ኦፍ አሪዞና ሰሜን አሪዞና ዩኒቨርስቲ አሪዞና
209
አሪዞና (Arizona) በምዕራባዊ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ኒው ሜክሲኮ ፣ ዩታህ ፣ ኔቫዳ ፣ ካሊፎርኒያ እና ኮሎራዶ ያዋስኑታል። መንግሥት የአሪዞና ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ የ30 ሰው ሴኔት እና የ60 ሰው ምክር-ቤት አለው። የሪፑብሊካን ፓርቲ በስቴቱ ዋነኛው ፓርቲ ነው። በ2002 እ.ኤ.አ. የአሪዞና ስቴት ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ በጀት 14.3 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በጀት ደግሞ 13.8 ቢሊዮን ዶላር ነው። የስቴቱ ሴኔተሮች እና ምክር-ቤት ተወካዮች ለሁለት-ዓመት ጊዜ ላልተወሰነ ብዛት ይመረጣሉ። ከ4 ጊዜ በላይ በተካካይ መመረጥ ግን አይችሉም። የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በአስተዳዳሪ የሚመራ ሲሆን ለ4 ዓመት ሥልጣን ላይ ይቆያል። ያልተወሰነ ጊዜ መወዳደር ሲቻል ከሁለት ጊዜ በላይ ግን በተካካይ መመረጥ አይፈቀድም።
2221
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%8A%95%E1%89%B5%20%E1%8C%86%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ሴንት ጆንስ፥ አሪዞና
ሴንት ጆንስ (St. Johns) በአፓቼ ካውንቲ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. 3,269 የሚቆጠር ሕዝብ አላት። ከተማዋ የአፓቼ ካውንቲ መቀመጫ ናት። መልከዓ-ምድር ሴንት ጆንሰ በ 34°307" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°22'18" ምዕራብ ኬንትሮስ ትገኛለች። 17.1 ካሬ ኪ.ሜ. የመሬት ስፋት ሲኖረው ምንም በውሃ የተሸፈነ ቦታ የለም። የሕዝብ እስታትስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 3,269 ሰው ፣ 989 ቤቶች እና 805 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 190.9 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች አፓቼ ካውንቲ፥ አሪዞና
72
ሴንት ጆንስ (St. Johns) በአፓቼ ካውንቲ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. 3,269 የሚቆጠር ሕዝብ አላት። ከተማዋ የአፓቼ ካውንቲ መቀመጫ ናት። መልከዓ-ምድር ሴንት ጆንሰ በ 34°307" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°22'18" ምዕራብ ኬንትሮስ ትገኛለች። 17.1 ካሬ ኪ.ሜ. የመሬት ስፋት ሲኖረው ምንም በውሃ የተሸፈነ ቦታ የለም።
2224
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A2%E1%88%B5%E1%89%A2%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ቢስቢ፥ አሪዞና
ቢስቢ (Bisbee) በኮቻይስ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። ከቱሣን 132 ኪ.ሜ. ወደ ደቡብ-ምሥራቅ ይገኛል። በ1910 እ.ኤ.አ. 9,9019 ሰዎች፣ በ1940 - 5,853 ሰዎች እና በ2000 6,090 ሰዎች ይኖሩ ነበር። ከተማው የኮቻይስ ካውንቲ መቀመጫ ነው። መልከዓ-ምድር ቢስቢ በ31°25'6" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°53'52" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። 12.5 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ምንም በውሃ የተሸፈነ ቦታ የለም። የሕዝብ እስታትስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 6,090 ሰዎች፣ 2,810 ቤቶች እና 1,503 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 488.8 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ኮቻይስ ካውንቲ፥ አሪዞና
79
ቢስቢ (Bisbee) በኮቻይስ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። ከቱሣን 132 ኪ.ሜ. ወደ ደቡብ-ምሥራቅ ይገኛል። በ1910 እ.ኤ.አ. 9,9019 ሰዎች፣ በ1940 - 5,853 ሰዎች እና በ2000 6,090 ሰዎች ይኖሩ ነበር። ከተማው የኮቻይስ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ቢስቢ በ31°25'6" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°53'52" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። 12.5 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ምንም በውሃ የተሸፈነ ቦታ የለም።
2226
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%8B%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8D%8D%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ፍላግስታፍ፥ አሪዞና
ፍላግስታፍ (Flagstaff) በኮኮኒኖ ካውንቲ፥ ሰሜን አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. ከተማው 52,894 ሕዝብ ሲኖረው የሰሜን አሪዞና ዩኒቨርስቲ አዚሁ ከተማ ይገኛል። መልከዓ-ምድር ፍላግስታፍ በ35°11'57" ሰሜን ኬክሮስ እና 111°37'52" ምዕራብ ይገኛል። የከተማው ጠቅላላ የመሬት ስፋት 164.8 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን ከዚሁ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. በውሃ የተሸፈነ ነው። የሕዝብ እስታትስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 52,894 ሰዎች ፣ 19,306 ቤቶች እና 11,602 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 321.2 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ኮኮኒኖ ካውንቲ፥ አሪዞና
73
ፍላግስታፍ (Flagstaff) በኮኮኒኖ ካውንቲ፥ ሰሜን አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. ከተማው 52,894 ሕዝብ ሲኖረው የሰሜን አሪዞና ዩኒቨርስቲ አዚሁ ከተማ ይገኛል። መልከዓ-ምድር ፍላግስታፍ በ35°11'57" ሰሜን ኬክሮስ እና 111°37'52" ምዕራብ ይገኛል። የከተማው ጠቅላላ የመሬት ስፋት 164.8 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን ከዚሁ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. በውሃ የተሸፈነ ነው።
2228
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%88%8E%E1%89%A5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ግሎብ፥ አሪዞና
ግሎብ (Globe) በሒላ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ። ከተማው የሒላ ካውንቲ መቀመጫ ነው። መልከዓ-ምድር ግሎብ በ33°23'59" ሰሜን ኬክሮስ እና 110°46'54" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። ከተማው 46.7 ካሬ ኪ.ሜ ቦታ ይሸፍናል። የሕዝብ እስታትስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች ፣ 2,814 ቤቶች እና 1,871 ቤተሰቦች ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 160.4 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ሒላ ካውንቲ፥ አሪዞና
62
ግሎብ (Globe) በሒላ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ። ከተማው የሒላ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ግሎብ በ33°23'59" ሰሜን ኬክሮስ እና 110°46'54" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። ከተማው 46.7 ካሬ ኪ.ሜ ቦታ ይሸፍናል።
2230
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8D%8E%E1%88%AD%E1%8B%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ሳፎርድ፥ አሪዞና
ሳፎርድ (Safford) በግራህም ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 9,232 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ። ከተማው የግራህም ካውንቲ መቀመጫ ነው። መልከዓ-ምድር ሳፎርድ በ32°49'24" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°42'53" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። ከተማው 20.6 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ሲኖረው ከዚህ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው። የሕዝብ እስታትስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 9,232 ሰዎች ፣ 3,331 ቤቶችና 2,394 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 450.1 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ግራህም ካውንቲ፥ አሪዞና
68
ሳፎርድ (Safford) በግራህም ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 9,232 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ። ከተማው የግራህም ካውንቲ መቀመጫ ነው። ሳፎርድ በ32°49'24" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°42'53" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። ከተማው 20.6 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ሲኖረው ከዚህ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው።
2236
https://am.wikipedia.org/wiki/1946%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1946 እ.ኤ.አ.
1 January 1946 - 10 September 1946 እ.ኤ.ኣ. = 1938 አ.ም. 11 September 1946 - 31 December 1946 እ.ኤ.ኣ. = 1939 አ.ም.
22
1 January 1946 - 10 September 1946 እ.ኤ.ኣ. = 1938 አ.ም. 11 September 1946 - 31 December 1946 እ.ኤ.ኣ. = 1939 አ.ም.
2237
https://am.wikipedia.org/wiki/1950%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1950 እ.ኤ.አ.
1 January 1950 - 10 September 1950 እ.ኤ.ኣ. = 1942 አ.ም. 11 September 1950 - 31 December 1950 እ.ኤ.ኣ. = 1943 አ.ም.
22
1 January 1950 - 10 September 1950 እ.ኤ.ኣ. = 1942 አ.ም. 11 September 1950 - 31 December 1950 እ.ኤ.ኣ. = 1943 አ.ም.
2238
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%8A%AD%20%E1%8D%92%E1%88%B2%E1%8A%95
ቶክ ፒሲን
ቶክ ፒሲን (Tok Pisin) በስሜን ፓፑዋ ኒው ግኒ የሚናገር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ዲቃላ ነው። ከእንግሊዝኛ ስዋሰው በጣም ተለውጧልና ዛሬ እንደ ራሱ ቋንቋ ይቆጠራል። የፓፑዋ ኒው ግኒ መደበኛ ቋንቋ ሆኖ በ120,000 ያሕል ተናጋሪዎችና በ4 ሚሊዮን እንደ 2ኛ ቋንቋ ይነገራል። የቶክ ፒሲን አጀማመር በፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች ላይ የሚኖሩ የተላያዩም ልሣናት የሚችሉ ሰራተኞች አንድላይ ለአትክልት ስፍራዎች ሲሰሩ ነበር። ብዙ ጊዜ የእነዚህ ሰራተኞች የጋራ ቋንቋ ጥቂት ቀላል እንግሊዝኛ ቃሎች ብቻ ነበር። ስለዚህ አዲስ "የቋንቋ ዲቃላ" ተወለደ። ከእንግሊዝኛ ብቻ ሳይሆን ብዙ ቃላት የተወሰዱ ከደሴተኞቹ ቋንቋዎች፣ ከጀርመንኛ፣ ወይም ከፖርቱጊዝ ነበር። ይህ ቋንቋ "ፕጅን" ተብሎ አሁን ሶስት ተወላጆች አሉት፣ እነሱም ቢስላማ (በቫኑዋቱ) ፒጂን (በሰሎሞን ደሴቶች) እና ቶክ ፒሲን ይባላሉ። ቶክ ፒሲን በአንዳንድ ትምህርት ቤት የትምህርት ቋንቋ ነው። ስዋሰው -im = የተሻጋሪ ግስ መነሻ። luk (ሉክ) - መመልከት፣ lukim (ሉኪም) - ማየት (ነገር ግን አንዳንድ ግስ ያለዚህ መነሻ ተሻጋሪ ሊሆን ይችላል፦ ካይካይ kaikai - መብላት) ባይ bai = ወደፊት ጊዜ ቢን bin = ያለፈ ጊዜ ስታፕ stap = ተራማጅ ጊዜ ኤም ባይ ካይካይ = ይበላል። ኤም ቢን ካይካይ = በላ። ኤም ካይካይ ስታፕ = እየበላ ነው። ለስም ቁጥር የለም፣ ለተውላጠ ስም ግን 3 አለ። በአንዳንድ ቀበሌኛ ደግሞ "የሶስት ሰዎች ቁጥር" -tripela (-ትሪፔላ) በሚለው መነሻ ይሰራል። ለቅጽል ሁሉ -pela (ፔላ) መነሻ ነው። ይህ ቁጥር አያመልክትም። ለ "liklik" (ሊክሊክ = ትንሽ) ግን -pela የለም። ይህ ቃል ደግሞ እንደ ተውሳከ ግሥ ሊሆን ይችላል። ቃላት ባጋራፒም - መስበር ባጋራፕ - ሰባራ ካማፕ - መድረስ ኪሲም - መያዝ ማንጊ - ሰው ማንሜሪ - ሕዝብ ሜሪ - ሴት ፒኪኒኒ - ልጅ ፓፓ ጎድ - እግዚአብሔር ራውስ - መውጣት፣ ራውሲም - ማውጣት ሳቬ - ማወቅ ታሶል - ብቻ ምሳሌ የአባታችን ጸሎት፦ Papa bilong mipela Yu stap long heven. Nem bilong yu i mas i stap holi. Kingdom bilong yu i mas i kam. Strongim mipela long bihainim laik bilong yu long graun, olsem ol i bihainim long heven. Givim mipela kaikai inap long tude. Pogivim rong bilong mipela, olsem mipela i pogivim ol arapela i mekim rong long mipela. Sambai long mipela long taim bilong traim. Na rausim olgeta samting nogut long mipela. Kingdom na strong na glori, em i bilong yu tasol oltaim oltaim. Tru. ፓፓ ቢሎንግ ሚፔላ ዩ ስታፕ ሎንግ ሄቬን ነም ቢሎንግ ዩ ኢ ማስ ኢ ስታፕ ሆሊ ኪንግዶም ቢሎንግ ዩ ኢ ማስ ኢ ካም ስትሮንጊም ሚፔላ ሎንግ ቢሃይኒም ላይክ ቢሎንግ ዩ ሎንግ ግራውን ኦልሴም ኦል ኢ ቢሃይኒም ሎንግ ሄቬን ጊቪም ሚፔላ ካይካይ ኢናፕ ሎንግ ቱዴ ፕኦጊቪም ሮንግ ቢሎንግ ሚፔላ ኦልሴም ሚፔላ ኢ ፕኦጊቪም ኦል አራፔላ ኢ ሜኪም ሮንግ ሎንግ ሚፔላ ሳምባይ ሎንግ ሚፔላ ሎንግ ታይም ቢሎንግ ትራይም ና ራውሲም ኦልጌታ ሳምቲንግ ኖጉት ሎንግ ሚፔላ ኪንግዶም ና ስትሮንግ ና ግሎሪ ኤም ኢ ቢሎንግ ዩ ታሶል ኦልታይም ኦልታይም ትሩ ቋንቋዎች
426
ቶክ ፒሲን (Tok Pisin) በስሜን ፓፑዋ ኒው ግኒ የሚናገር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ዲቃላ ነው። ከእንግሊዝኛ ስዋሰው በጣም ተለውጧልና ዛሬ እንደ ራሱ ቋንቋ ይቆጠራል። የፓፑዋ ኒው ግኒ መደበኛ ቋንቋ ሆኖ በ120,000 ያሕል ተናጋሪዎችና በ4 ሚሊዮን እንደ 2ኛ ቋንቋ ይነገራል። የቶክ ፒሲን አጀማመር በፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች ላይ የሚኖሩ የተላያዩም ልሣናት የሚችሉ ሰራተኞች አንድላይ ለአትክልት ስፍራዎች ሲሰሩ ነበር። ብዙ ጊዜ የእነዚህ ሰራተኞች የጋራ ቋንቋ ጥቂት ቀላል እንግሊዝኛ ቃሎች ብቻ ነበር። ስለዚህ አዲስ "የቋንቋ ዲቃላ" ተወለደ። ከእንግሊዝኛ ብቻ ሳይሆን ብዙ ቃላት የተወሰዱ ከደሴተኞቹ ቋንቋዎች፣ ከጀርመንኛ፣ ወይም ከፖርቱጊዝ ነበር። ይህ ቋንቋ "ፕጅን" ተብሎ አሁን ሶስት ተወላጆች አሉት፣ እነሱም ቢስላማ (በቫኑዋቱ) ፒጂን (በሰሎሞን ደሴቶች) እና ቶክ ፒሲን ይባላሉ። ቶክ ፒሲን በአንዳንድ ትምህርት ቤት የትምህርት ቋንቋ ነው።
2240
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%8A%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8A%95%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ክሊፍተን፥ አሪዞና
ክሊፍተን (Clifton) በግሪንሊ ካውንቲ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 2,596 ይኖራሉ። የግሪንሊ ካውንቲም መቀመጫ ናት። መልከዓ-ምድር ክሊፍተን በ33°2'26" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°18'3" ምዕራብ ትገኛለች። ከተማዋ 38.8 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ስትሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.3 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 2,596 ሰዎች ፣ 919 ቤቶች እና 685 ቤተሰቦች አሉ። አሪዞና ከተማዎች ግሪንሊ ካውንቲ፥ አሪዞና
57
ክሊፍተን (Clifton) በግሪንሊ ካውንቲ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 2,596 ይኖራሉ። የግሪንሊ ካውንቲም መቀመጫ ናት። ክሊፍተን በ33°2'26" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°18'3" ምዕራብ ትገኛለች። ከተማዋ 38.8 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ስትሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.3 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው።
2242
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%93%E1%88%AD%E1%8A%A8%E1%88%AD%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ፓርከር፥ አሪዞና
ፓርከር (Parker) በላ ፓዝ ካውንቲ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 3,140 ይኖራሉ። የላ ፓዝ ካውንቲም መቀመጫ ናት። ፓርከር በ1908 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተችው። መልከዓ-ምድር ፓርከር በ34°8'41" ሰሜን ኬክሮስ እና 114°17'23" ምዕራብ ትገኛለች። ከተማዋ 57.0 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ስትሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 3,140 ሰዎች ፣ 1,064 ቤቶች እና 791 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 55.2 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ላ ፓዝ ካውንቲ፥ አሪዞና
72
ፓርከር (Parker) በላ ፓዝ ካውንቲ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 3,140 ይኖራሉ። የላ ፓዝ ካውንቲም መቀመጫ ናት። ፓርከር በ1908 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተችው። ፓርከር በ34°8'41" ሰሜን ኬክሮስ እና 114°17'23" ምዕራብ ትገኛለች። ከተማዋ 57.0 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ስትሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው።
2261
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AA%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ኪንግማን፥ አሪዞና
ኪንግማን (Kingman) በሞሃቬ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 20,069 ነበር። ከተማው የሞሃቬ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ኪንግማን በ1882 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተው። ከተማው የተሰየመው ከሊዊስ ኪንግማን በኋላ ነው። መልከዓ-ምድር ኪንግማን በ35°12'30" ሰሜን እና 114°1'33" ምዕራብ ይገኛል። 1,036.32 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል። 77.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ የለውም። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 20,069 ሰዎች ፣ 7,854 ቤቶች እና 5,427 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 258.5 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ሞሃቬ ካውንቲ፥ አሪዞና
83
ኪንግማን (Kingman) በሞሃቬ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 20,069 ነበር። ከተማው የሞሃቬ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ኪንግማን በ1882 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተው። ከተማው የተሰየመው ከሊዊስ ኪንግማን በኋላ ነው። ኪንግማን በ35°12'30" ሰሜን እና 114°1'33" ምዕራብ ይገኛል። 1,036.32 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል። 77.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ የለውም።
2264
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%86%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%A9%E1%8A%AD%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ሆልብሩክ፥ አሪዞና
ሆልብሩክ (እንግሊዘኛ: Holbrook) በናቫሖ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 4,917 ነበር። ከተማው የናቫሖ ካውንቲ መቀመጫ ነው። መልከዓ-ምድር ሆልብሩክ በ34°54'26" ሰሜን እና 110°9'46" ምዕራብ ይገኛል። 40.0 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 4,917 ሰዎች ፣ 1,626 ቤቶች እና 1,195 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 122.9 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ናቫሖ ካውንቲ፥ አሪዞና
68
ሆልብሩክ (እንግሊዘኛ: Holbrook) በናቫሖ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 4,917 ነበር። ከተማው የናቫሖ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ሆልብሩክ በ34°54'26" ሰሜን እና 110°9'46" ምዕራብ ይገኛል። 40.0 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም።
2266
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%8E%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ፍሎረንስ፥ አሪዞና
ፍሎረንስ (Florence) በፒናል ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 17,054 ነበር። ከተማው የፒናል ካውንቲ መቀመጫ ነው። የአሪዞና ስቴትም ትልቁ ወህኒ-ቤት በፍሎረንስ ይገኛል። መልከዓ-ምድር ፍሎረንስ በ33°2'32" ሰሜን እና 111°23'4" ምዕራብ ይገኛል። 21.5 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 17,054 ሰዎች ፣ 2,226 ቤቶች እና 1,540 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 794.3 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ፒናል ካውንቲ፥ አሪዞና
73
ፍሎረንስ (Florence) በፒናል ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 17,054 ነበር። ከተማው የፒናል ካውንቲ መቀመጫ ነው። የአሪዞና ስቴትም ትልቁ ወህኒ-ቤት በፍሎረንስ ይገኛል። ፍሎረንስ በ33°2'32" ሰሜን እና 111°23'4" ምዕራብ ይገኛል። 21.5 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም።
2268
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%96%E1%8C%8B%E1%88%8C%E1%88%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ኖጋሌስ፥ አሪዞና
ኖጋሌስ (Nogales) በሳንታ ክሩዝ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 20,878 ነበር። ከተማው የሳንታ ክሩዝ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ኖጋሌስ፥ አሪዞና ከኖጋሌስ፥ ሶኖራ ፥ ሜክሲኮ ጋር ትዋሰናለች። መልከዓ-ምድር ኖጋሌስ በ31°21'14" ሰሜን እና 110°56'21" ምዕራብ ይገኛል። 53.9 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 20,878 ሰዎች ፣ 5,985 ቤቶች እና 4,937 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 387.0 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ሳንታ ክሩዝ ካውንቲ፥ አሪዞና
78
ኖጋሌስ (Nogales) በሳንታ ክሩዝ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 20,878 ነበር። ከተማው የሳንታ ክሩዝ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ኖጋሌስ፥ አሪዞና ከኖጋሌስ፥ ሶኖራ ፥ ሜክሲኮ ጋር ትዋሰናለች። ኖጋሌስ በ31°21'14" ሰሜን እና 110°56'21" ምዕራብ ይገኛል። 53.9 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም።
2270
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%88%B5%E1%8A%AE%E1%89%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ፕሬስኮት፥ አሪዞና
ፕሬስኮት (Prescott) በያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 33,938 ነበር። ከተማው የያቫፓይ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ከ1863 እ.ኤ.አ. እሰከ 1867 ድረስ ወደ ቱሣን ከመለወጡ በፊት የአሪዞና ዋና ከተማ ነበር። በ1877 እ.ኤ.አ. ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ። በ1889 እ.ኤ.አ. ግን ዋና ከተማው ወደ ፊኒክስ፥ አሪዞና ተለወጠ። መልከዓ-ምድር ፕሬስኮት በ34°34'6" ሰሜን እና 112°27'41" ምዕራብ ይገኛል። 96.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.6 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። 1,645.92 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 33,938 ሰዎች ፣ 15,098 ቤቶች እና 8,968 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 353.5 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። ትምህርት እነዚህ የትምህርት ተቋሞች በፕሬስኮት ይገኛሉ፦ ያቫፓይ ኮምዩኒቲ ኮሌጅ ፕሬስኮት ኮሌጅ ኢምብሪ-ሪድል ኤሮናቲካል ዩኒቨርስቲ ምዕራብ ካምፓስ አሪዞና ከተማዎች ያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና
120
ፕሬስኮት (Prescott) በያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 33,938 ነበር። ከተማው የያቫፓይ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ከ1863 እ.ኤ.አ. እሰከ 1867 ድረስ ወደ ቱሣን ከመለወጡ በፊት የአሪዞና ዋና ከተማ ነበር። በ1877 እ.ኤ.አ. ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ። በ1889 እ.ኤ.አ. ግን ዋና ከተማው ወደ ፊኒክስ፥ አሪዞና ተለወጠ። ፕሬስኮት በ34°34'6" ሰሜን እና 112°27'41" ምዕራብ ይገኛል። 96.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.6 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። 1,645.92 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል።
2272
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A9%E1%88%9B%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ዩማ፥ አሪዞና
ዩማ (Yuma) በዩማ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 77,515 ነበር። ከተማው የዩማ ካውንቲ መቀመጫ ነው። መልከዓ-ምድር ዩማ በ32°41'32" ሰሜን እና 114°36'55" ምዕራብ ይገኛል። 276.4 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.2 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 77,515 ሰዎች ፣ 26,649 ቤቶች እና 19,613 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 280.6 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። አሪዞና ከተማዎች ዩማ ካውንቲ፥ አሪዞና
68
ዩማ (Yuma) በዩማ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 77,515 ነበር። ከተማው የዩማ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ዩማ በ32°41'32" ሰሜን እና 114°36'55" ምዕራብ ይገኛል። 276.4 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.2 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል።
2281
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8C%E1%8A%92%E1%8B%A8%E1%88%B5%20%E1%8D%8B%E1%88%AD%E1%88%B3
ፌኒየስ ፋርሳ
ፌኒየስ ፋርሳ Fenius Farsa (ወይም Farsaid ፋርሳይድ) በአይርላንድ አፈ ታሪክ የእስኩቴስ ንጉስ ነበሩ። የኦጋም ጽሕፈትና የጎይደልክ ቋንቋ የፈጠሩ እንደ ነበሩ ይባላል። («ጎይደልክ» የአይርላንድና የስኮትላንድ ጥንታዊ ቋንቋ ነው።) በ11ኛ መቶ ዘመን በወጣው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን ዘንድ፣ ለናምሩድ የባቢሎን ግንብ ከሠሩት 72 አለቆች አንድ ሆነው ግንቡ ከወደቀ በኋላ ወደ እስኩቴስ ተጓዙ። ደግሞ በአውራከፕት ና ኔከሽ በተባለው ጥንታዊ መጽሐፍ ዘንድ ፌኒየስ ከጒደል ማክ ኤሆር፣ ከያር ማክ ኔማና ከ72 ሊቅውንት ጋራ ከእስኩቴስ ተጓዙ። በናምሩድ ግንብ በኩል የተደባለቁትን ልሣናት ለማጥናት ወደ ሰናዖር ሜዳ ደረሱ። ነገር ግን ከዚያ አስቀድሞ እንደ ተበተኑ አገኝተው፣ ፌኒየስ 72ቱን ሊቃውንት ቋንቋዎቻቸውን እንዲያጥኑ ወደ ተበተኑት ሕዝቦች ልከው በግንቡ ሥፍራ ቆይተው ሥራውን አስተባበሩ። ከ10 አመታት በኋላ ትንትናው ተፈጽሞ ከተደባለቁት ልሣናት የተሻለውን መርጠው «ምርጥ ቋንቋ» ፈጥሮ በጓደኛው ጒደል ስም ቋንቋውን «ጎይደልክ» አሉት። ደግሞ ኦጋም የሚባል ጽሕፈት ፈጠሩለት። አፈ ታሪክ አየርላንድ
127
ፌኒየስ ፋርሳ Fenius Farsa (ወይም Farsaid ፋርሳይድ) በአይርላንድ አፈ ታሪክ የእስኩቴስ ንጉስ ነበሩ። የኦጋም ጽሕፈትና የጎይደልክ ቋንቋ የፈጠሩ እንደ ነበሩ ይባላል። («ጎይደልክ» የአይርላንድና የስኮትላንድ ጥንታዊ ቋንቋ ነው።) በ11ኛ መቶ ዘመን በወጣው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን ዘንድ፣ ለናምሩድ የባቢሎን ግንብ ከሠሩት 72 አለቆች አንድ ሆነው ግንቡ ከወደቀ በኋላ ወደ እስኩቴስ ተጓዙ።
2286
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%88%B1%20%E1%8D%AD%E1%8A%9B
እያሱ ፭ኛ
እያሱ ፭ኛ (ልጅ እያሱ) (ጥር ፳፯ ቀን ፲፰፻፹፱ (Feb. 4, 1897) እስከ 1928 (Nov. 25, 1935)) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ። ደግሞ ይዩ፦ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ መሪዎች የኢትዮጵያ ታሪክ
32
እያሱ ፭ኛ (ልጅ እያሱ) (ጥር ፳፯ ቀን ፲፰፻፹፱ (Feb. 4, 1897) እስከ 1928 (Nov. 25, 1935)) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ።
2296
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%A8%20%E1%8C%88%E1%8C%BD
ድረ ገጽ
ድረ ገጽ በድረ ገጽ መረብ የሚገኝ ፋይል ነው። ይህ ድረ-ገጽ በተለያዩ የኮምፒውተር ፕሮግራም ቋንቋዎች መጻፍ ሲችል ኤች.ቲ.ኤም.ኤል. ግን ታዋቂው ነው። በድረ ገጾች ላይ ጽሁፎች እና ምስሎች ይገኛሉ። እነዚህ ጽሁፎችና ምስሎች ወደ ሌላ ድረ ገጽ ሊያገናኙ ይችላሉ። በድረ ገጽ ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ፦ ጽሁፍ ምስል ድምጽ መልታይ-ሚዲያ አፕሌት ድረ ገጾች ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ ግን አይታዩም፦ ስክሪፕቶች ሜታ ታግ ካስኬዲንግ ስታይል ሺት አስተያየቶች በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የተሰባሰቡ ድረ ገጾች ዌብሳይት ይባላሉ። ዌብሳይቶች አብዛኛው ጊዜ index የሚባል የማውጫ ገጽ አላቸው። የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ (ምሳሌ፦ www.wikipedia.org) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል። ድረ ገጾችን ማየት ድረ ገጾችን ለማየት ብዙ መንገዶች ሲኖሩ ድረገጽ ቃኚ ግን ዋነኛው ነው።website ድረ ገጾችን መፍጠር ድረ ገጾችን ለመፍጠር አንድ ጽሁፍ መጻፊያ ሶፍትዌር ወይም ድረ ገጽ መጻፊያ ሶፍትዌር ያስፈልጋል። ኢንተርኔትማይ ክሮነር
123
ድረ ገጽ በድረ ገጽ መረብ የሚገኝ ፋይል ነው። ይህ ድረ-ገጽ በተለያዩ የኮምፒውተር ፕሮግራም ቋንቋዎች መጻፍ ሲችል ኤች.ቲ.ኤም.ኤል. ግን ታዋቂው ነው። በድረ ገጾች ላይ ጽሁፎች እና ምስሎች ይገኛሉ። እነዚህ ጽሁፎችና ምስሎች ወደ ሌላ ድረ ገጽ ሊያገናኙ ይችላሉ። በድረ ገጽ ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ፦ ጽሁፍ ምስል ድምጽ መልታይ-ሚዲያ አፕሌት
2309
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8A%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%81%E1%8A%AD
ዊንድሁክ
ቪንድሁክ (Windhoek) የናሚቢያ ዋና ከተማ ናት። የሚኖርበት ሕዝብ በዛቷ 221,000 - 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማዋ ዋና የበግ ቆዳ መሸጫ ማዕከል ናት። የሄሬሮ ጎሣ የሥፍራው መጀመርያ ኗሪዎች ሲሆኑ በቋንቋቸው ኦቾሞይዝ ተባለ። ከዚያ የናማ ሕዝብ ቦታውን አይጋምስ አሉት። የአሁኑ ከተማ በ1883 ዓ.ም. በጀርመኖች ተሠራ። የከተማዋ ከንቲቫ አሁን (በ1999 ዓ.ም.) ማቲውስ ሺኮንጎ ነው። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአፍሪካ ከተሞች
58
ቪንድሁክ (Windhoek) የናሚቢያ ዋና ከተማ ናት። የሚኖርበት ሕዝብ በዛቷ 221,000 - 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማዋ ዋና የበግ ቆዳ መሸጫ ማዕከል ናት። የሄሬሮ ጎሣ የሥፍራው መጀመርያ ኗሪዎች ሲሆኑ በቋንቋቸው ኦቾሞይዝ ተባለ። ከዚያ የናማ ሕዝብ ቦታውን አይጋምስ አሉት። የአሁኑ ከተማ በ1883 ዓ.ም. በጀርመኖች ተሠራ።
2312
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8A%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%81%E1%8A%AD%20%E1%88%86%E1%8B%9C%20%E1%8A%A9%E1%89%B3%E1%8A%AE%20%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%A0%E1%89%80%E1%8D%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%8D%E1%88%AE%E1%8D%95%E1%88%8B%E1%8A%95%20%E1%88%9B%E1%88%A8%E1%8D%8A%E1%8B%AB
ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ
ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (Windhoek Hosea Kutako International Airport) የናሚቢያ ዋና ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው። አውሮፕላን ማረፊያው 45 ኪሜ ከዊንድሁክ ወጣ ብሎ ይገኛል። በየዓመቱ ከ400 ሺህ በላይ መንገደኞችን ያስተናግዳል። የሀገር ውስጥ በረራዎች ወደዚህ አውሮፕላን ማረፊያ አይመጡም፤ ምክንያቱም እነዚህ በረራዎች በዊንድሁክ ኢሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ይስተናገዳሉ። አፍሪቃ የአውሮፕላን ማረፊያዎች
49
ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (Windhoek Hosea Kutako International Airport) የናሚቢያ ዋና ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው። አውሮፕላን ማረፊያው 45 ኪሜ ከዊንድሁክ ወጣ ብሎ ይገኛል። በየዓመቱ ከ400 ሺህ በላይ መንገደኞችን ያስተናግዳል። የሀገር ውስጥ በረራዎች ወደዚህ አውሮፕላን ማረፊያ አይመጡም፤ ምክንያቱም እነዚህ በረራዎች በዊንድሁክ ኢሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ይስተናገዳሉ።
2315
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8C%8D%E1%88%8D
ጉግል
ጉግል (Google) በ1998 እ.ኤ.አ. የግለሰብ ድርጅት ሆኖ ነው የጀመረው። የጉግል ፍለጋ ዌብሳይትን የሰራው እና የሚያስተዳድረው ይሄው ድርጅት ነው። የጉግል ዓላማ የዓለምን መረጃ ለማሰናዳት ፣ ለማቅረብና ጠቃሚ ማድረግ ነው። ታሪክ መጀመሪያ ጉግል እንደ ፕሮጀክት ሆኖ በጃኑዋሪ 1996 እ.ኤ.አ. በላሪ ፔጅ እና ሰርጂ ብሪን በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ነው የጀመረው። የፕሮጀክቱ ሀሳብ የድረ ገጾችን ግንኙነት በማጥናት የተሻለ የፍለጋ አገልግሎት መሰጠት መቻል ነበር። ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ ኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ። በእዚያ ጊዜ ፍለጋውን የሚያስተናግደው የስታንፎርድ ዌብሳይት ነበር። አድራሻውም http://google.stanford.edu ነበር። ያሁኑ አድራሻቸው google.com በ, 1990 (Sep. 15, 1997 እ.ኤ.አ.) ነው የተመዘገበው። በማርች 1999 እ.ኤ.አ. ድርጅቱ ወደ 165 ዩኒቨርስቲ አቬኑ, ፓሎ አልቶ መስሪያ ቤቱን አዛወረ። ከዚያ በኋላ ሌሎች ሁለት ቦታዎች ቢቀያይሩም በ2003 እ.ኤ.አ. 1600 አምፊቲያትር ፓርክዌይ, ማውንቴን ቪው ወደ ሚገኙ ሕንጻዎች አረፉ። አብዛኛው በዚህ ጊዜ ይጠቀምበት የነበረው የኮምፒዩተር ዕቃዎች ከኢንቴል እና አይቢኤም የተለገሡ ነበሩ። በፍጥነት የሚያድገው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ጉግልን ማድነቅ ጀመሩ። ተጠዋሚዎች ወደ ዌብሳይቱ ቀላል እና ዓይን የሚስብ ዲዛይን ተሳቡ። በ2000 እ.ኤ.አ. በፍለጋ ቃላት ላይ የተመሠረቱ ማስታወቂያዎችን ማሳየት ጀመሩ። ነጻ የዌብሳይት ዲዛይን አንዲኖርና የዌብሳይቱን የመጫን ጊዜ ፈጣን እንዲሆን ማስታወቂያዎቹ የምስል ሳይሆን የጽሁፍ ብቻ ናቸው። ሌሎች ተወዳዳሪዎቹ እየወደቁ ሲመጡ ጉግል ግን እያደገ እና እየታወቀ መጣ። በ, 1993 (Sep. 4, 2001 እ.ኤ.አ.) የዩናይትድ ስቴትስ ፓተንት ቢሮ የፔጅራንክ ዘዴን ፓተንት ለስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ሰጠ። በፌብሩዋሪ 2003 እ.ኤ.አ. ጉግል ፓይራ ላብስ የሚባለውን የብሎገር ባለቤት ገዛ። በ2004 እ.ኤ.አ. መጀመሪያ ጉግል በወርልድ ዋይድ ዌብ ከነበረው የፍለጋ ጥያቄዎች 84.7 በመቶውን በራሱ ዌብሳይትና በሌሎች ጓደኛ ዌብሳይቶች ያስተናግድ ነበር። በፌብሩዋሪ 2004 እ.ኤ.አ. ያሁ! ከጉግል ጋር የነበረውን ጓደኝነት አቆመ። በበዓል ቀናት፣ የአንድ ነገር መታሰቢያ ቀናት እና ልዩ ቀኖች የጉግል ዌብሳይት አስቂኝ ነገሮችን ይይዛል። ከነዚህም ታዋቂው የድርጅቱን አርማ መለወጥ ነው። ይህም 'ጉግል ዱድልስ' ይባላል። በየጊዜው አዲስ ነገር ከጉግል ይመነጫል። ጉግል ላብስ የሚባለው የዌብሳይቱ ክፍል አዲስ በሙከራ ያሉ ውጤቶችን ይይዛል። ይህም የተጠቃሚዎችን አስተያየት ስለሚያስገኘው ከተጠቃሚዎች ጋር ያለውን ግንኙነት ያዳብራል። ይህም አዲሶቹን ምርቶች አሰራር ያሻሽላል። የአርማ ለውጥ በዓመታት ውስጥ የጉግል አርማ ተለውጧል። የጉግል አርማዎችን ስብስብ ለማየት የጉግል አርማዎችን ያለቅጥ የሚያሳይ ዌብሳይትም አለ ይህ ዌብሳይት ደግሞ ሰዎች በጉግል የሰሩትን የውሸት አርማዎች ያሳያል የቃል አመሠራረት ጉግል (Google) የሚለው ቃል ጉጎል (Googol) ከሚለው የመጣ ነው። ጉጎል የሚባለው ቃል የተፈጠረው በሚልተን ሲሮታ በ1938 እ.ኤ.አ. በዘጠኝ ዓመቱ ነው። ሚልተን ኤድዋርድ ካስነር የሚባል ማቲማቲሻን ወንድም/እሀት? ልጅ ነው። የቃሉ አጠቃቀም የጉግልን በኢንተርኔት የሚገኘውን ኢንፎርሜሽን ለማሰናዳት ያለውን ዓላማ ያንፀባራቃል። የጉግል ጠቃላይ መምሪያ ጉግልፕሊክስ (Googleplex) ይባላል። ዛሬ 'ጉግል' በአንዳንድ ቋንቋዎች እንደ ቃል ይወሰዳል። ትርጉሙም 'የዌብሳይት ፍለጋ ማድረግ' ነው። ፋይናንስ የጉግል የመጀመሪያ ዕርዳታ ከአንዲ ቤክቶልሸም የተጻፈ የ$100,000 ቼክ ነው። ዛሬ ጉግል እያደገ ሲመጣ ትልቅ ውድድር እየሳበ ይመጣል። አንድ ምሳሌ በጉግል እና ማይክሮሶፍት መሀል ነው። ማይክሮሶፍት ኤምኤስኤን ሰርች የሚባለውን የፍለጋ አገልግሎት በየጊዜው እየለወጠ ከጉግል ጋር የተወዳዳሪ ቦታ እንዲይዝ ይሞክራል። ከዚህም በላይ ሁለቱ ድርጅቶች አንድአይነት አገልግሎቶችን ማቅረብ ጀምረዋል። ጉግል በፍለጋ አገልግሎት መሪ ስለሆነ እንደ ያሁ! ያሉትን ተወዳዳሪዎች ለማሸነፍ ይጥራል። የጉግልና ያሁ ትኩረት የተለያየ ቢሆንም ጉግል ግን አዳዲስ አገልግሎቶችን እየከፈተ ነው። በጁን 21, 2005 እ.ኤ.አ. ጉግል እንደ ኢቤይ ያሉትን የንግድ ዌብሳይቶችን ለመወዳደር ያለውን ዕቅድ አሳውቋል። ሠራተኞች በጉግል የመጀመሪያ ዓመታት የሠራተኞች ደሞዝ ትንሽ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ግን ዩጉግል ሼር በከፍተኛ መጠን እያደገ ስለመጣ የሠራተኞች ደሞዝ በአንጻሩ ጨምሯል። ከደሞዝ ሌላ ታዋቂነት እና ሌሎች ጥቅሞች ብዙ አመልካቾችን ስቧል። ከአንድ ላነሰ የሥራ ቦታ አንድ ሺህ አመልካቾች እንዳሉ ተገምቷል። የድርጅቱ መሥራቾችና ሌሎች ዋና ሠራተኞች አንድ የአሜሪካን ዶላር እየተከፈላቸው ይሰራሉ። እነዚህ ሰዎች የድርጅቱን ብዙ ሼር ይይዛሉ። ማርች 31 2007 የተለቀቀው መረጃ እንደሚያመለክተው ጉግል 12238 ሰራተኞች አሉት። ቴክኖሎጂ የጉግል አገልግሎቶች በብዙ ሰርቨሮች ውስጥ በሚገኙ ተራ ኮምፕዩተሮች ላይ ነው ያሉት። ኮምፒዩተሮቹ የሊኑክስ ኮምፒዩተር ፕሮግራም ይጠቀማሉ። ድርጀቱ ስለሚጠቀመው ማሽኖች ብዙ ዝርዝር ባይሰጥም በ1996 ከ60,000 በላይ ኮምፒዩተሮችን እንደሚጠቀሙ ይገመታል። ፔጅራንክ ፔጅራንክ (PageRank) ጉግል የፍለጋ ገጾቹ ላይ የዌብሳይቶችን ቅድመተከተል ለማግኘት የሚጠቀመው ዘዴ ነው። በፔጅራንክ እያንዳንዱ ዌብሳይት ቁጥር አለው። ይህ ቁጥር ከፍ ባለ ጊዜ የዛ ዌብሳይት ደረጃ በፍለጋ ገጹ ላይ ይጨምራል። ይሄ ቁጥር የሚወሰነው ሌሎች ወደዚህ ዌብሳይት በሚያመለክቱ ዌብሳይቶች ነው። የእነዚህ ዌብሳይቶች ቁጥር ከፍተኛ ከሆነ የዚኛውም በአንጻሩ ይጨምራል። በኣንዳንድ ምክንያቶች የተነሳ ይህ ኣስተማማኝ ላይሆን ይችላል። የድርጅቱ ባሕል ፍልስፍና ጉግል የራሱ የተለያዩ ዕምነቶች አሉት። አንዱ 'መጥፎ ነገር ሳትሰራ ገንዘብ ማግኘት ትችላለህ' ይላል። ሊሎች ዋና ሀሳቦች እዚህ ይገኛሉ። 'ሃያ በመቶ' ጊዜ ሁሉም የጉግል ኢንጅነሮች 20 በመቶ የሥራ ጊዜያቸውን እነሱ በሚስባቸው ሥራ ላይ እንዲያሳልፉ ያበረታታል። ከእነዚህ ውስጥ አንዳንድ ሥራዎች የጉግል ሌላ አገልግሎት ይሆናሉ። ጉግልፕሌክስ የጉግል መጥላይ መምሪያ ጉግልፕሌክስ (Googleplex) ይባላል። ይህ ቦታ ለሠራተኞች የተለያዩ መዝናኛዎችን ያቀፈ ነው። ከነዚህም ውስጥ የአካል ማጎልመሻ ክፍል፣ የተለያዩ ስፖርቶች፣ የተለያዩ ምግብና መጠጦች ይጠቀሳሉ። የስራ ትብብር የሚከተሉት የሥራ አጋሮች ናቸው፦ ናሳ ሰን ማይክሮሲስተምስ ሞዚላ ዓለምአቀፍ ጉግል ከደርዘን በላይ በሚሆኑ ሀገሮች ቢሮዎች አሉት። የተለያዩ ሀገሮች የተለያየ ሕጎች ስላሏቸው ጉግል ሁሉንም ለማስማማት ይሞክራል። የፍለጋ ዓይነቶች ምስሎች (Images) - ይህ በኢንተርኔት ላይ ያሉ ምስሎችን ብቻ ለመፈለግ ያገለግላል የውይይት መድረኮች(Groups) - የመወያያ ግሩፖችን ለመፈለግ ዜና (News) - ከተለያዩ ምንጮች ዜናን ለማንበብ ፕሮዳክት ፍለጋ (Product Search) (የድሮ "ፍሩግል" Froogle) - ይህ ድረ-ገጽ ተጠቃሚዎች በኢንተርኔት ዕቃ እንዲገዙ ያስችላል። ፍሩግልን ይዩ ሎካል (Local) - በአቅራቢያዎ ያሉ ሱቆችንና ሌሎች የንግድ ቦታዎችን ለመፈለግ ያገለግላል እርዝ (Earth) - የዓለም የሳይተላይት ፎቶዎችን የሚያሳይ ፕሮግራም ወደ ኮምፒዩተሮ መጫን ይችላል ዴስክቶፕ (Desktop) - በኮምፒዩተሮ ላይ ያሉትን ሰነዶች (ፅሁፍ፣ ፎቶ፣ ድምፅ፣ ምስል) ለመፈለግ ቪዲዮስ (Videos) - በኢንተርኔት ላይ ያሉ ቪዲዮችን ለመፈለግ ብሎግስ (Blogs) - በኢንተርኔት ላይ ያሉ ብሎጎችን ለመፈለግ ስኮላር (Scholar) - ትምህርታዊ ጽሁፎችን ለመፈለግ ፋይናንስ (Finance) - የንግድ መረጃ፣ ዜና እና ሰንጠረዦች ለመፈለግ ካርታ (Maps) - ካርታዎችንና የመንጃ መመሪያዎችን ለማየት የውጭ መያያዣዎች http://www.google.com - የጉግል ዌብሳይት http://www.google.com/intl/am/ - የጉግል ዌብሳይት በአማርኛ ጉግል
846
ጉግል (Google) በ1998 እ.ኤ.አ. የግለሰብ ድርጅት ሆኖ ነው የጀመረው። የጉግል ፍለጋ ዌብሳይትን የሰራው እና የሚያስተዳድረው ይሄው ድርጅት ነው። የጉግል ዓላማ የዓለምን መረጃ ለማሰናዳት ፣ ለማቅረብና ጠቃሚ ማድረግ ነው። መጀመሪያ ጉግል እንደ ፕሮጀክት ሆኖ በጃኑዋሪ 1996 እ.ኤ.አ. በላሪ ፔጅ እና ሰርጂ ብሪን በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ነው የጀመረው። የፕሮጀክቱ ሀሳብ የድረ ገጾችን ግንኙነት በማጥናት የተሻለ የፍለጋ አገልግሎት መሰጠት መቻል ነበር። ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ ኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ። በእዚያ ጊዜ ፍለጋውን የሚያስተናግደው የስታንፎርድ ዌብሳይት ነበር። አድራሻውም http://google.stanford.edu ነበር። ያሁኑ አድራሻቸው google.com በ, 1990 (Sep. 15, 1997 እ.ኤ.አ.) ነው የተመዘገበው።
2347
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%98-%E1%88%B4%E1%88%9B%E1%8B%8A%20%E1%8C%BD%E1%88%95%E1%8D%88%E1%89%B5
ቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት
ለአለም ጽሕፈቶች ወላጅ ሆነው የሚታስቡ 2 ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ተገኝተዋል፣ እነሱም «ጥንታዊ የሲና ጽሕፈት»ና «የዋዲ ኤል ሖል ጽሕፈት» ይባላሉ። «ዋዲ ኤል ሖል» በ1999 እ.ኤ.አ. በግብፅ ተገኝቶ ዕድሜው ከክ.በ. 1800 ዓመት የሚገመት ሲሆን፣ የጥንታዊ ሲና ጽሕፈት በ1904 እ.ኤ.ኣ. በደብረ ሲና በኩል ተገኝቶ ከክ.በ. 1500 ዓመት የተጻፈ ይታመናል። ጥንታዊ የሲና ጽሕፈት ከሲና ልሣነ ምድር በላይ አሁን ለዚህ ጽሕፈት በርካታ ምሳሌዎች በከነዓን (የዛሬው እስራኤል) ደግሞ ተገኝተዋል። በተለይ የሚታወቀው ደብረ ሲና አጠገብ ካለ አረንጓዴ ፈርጥ ማዕድን ቦታ ነው። ነገር ግን አሁን ከተገኘ ከ100 አመት በኋላ የቋንቋ ሊቃውንት ስለ ተቀረጹት ቃላት ትርጉም በሙሉ እርግጠኛ አይደሉም። የዋዲ ኤል ሖል ጽሕፈት ይህ ጽሕፈት በግብጽ ውስጥ ተግኝቶ በሴማዊ ሠራተኞች እንደ ተቀረጸ ይታሰባል። የፊደሎቹ ቅርጽ ከግብጽኛ ስዕል ጽሕፈት (ሀይሮግሊፍ) ጋር ተመሳሳይ ነው። እንዲሁም ከጥንታዊ የሲና ጽሕፈት ጋርም ይመሳሰላል። ስለዚህ ሰራተኞቹ ስእሎቹን ተበድረው ከቋንቋቸው ጋር የሚስማማ ድምጽ እንደሰጡት ይታመናል። ለምሳሌ በጥንታዊ ግብጽኛ ቋንቋ እባብ ማለት «ጀት» ነበር። ስለዚህ በግብጽ ጽሕፈት «ጀ»ን ለማመልከት የእባብ ስዐል ጠቀመ። ነገር ግን በግብጽ ለኖሩት ሴማዊ ሰራተኞችና አገልጋዮች በቋንቋቸው የእባብ ስም በ «ነ» ስለሚጀምር የእባብ ምልክት ከ«ጀ» ወደ «ነ» ተቀየረ። እንዲሁም ውሃ በግብጽኛ «ነት» ስለነበር የውሃ ምልክት በድምጹ «ነ» ለመጻፍ ስራ ላይ ይውል ነበር። ደግሞ ለሴማውያን የውሀ ስም በ «መ» ስለሚጀምር (ማይ) የውሀ ምልክት በጽህፈታቸው «ነ» ሳይሆን «መ» እንዲሆን ተደረገ። ጽሕፈቶች ጥንታዊ ግብፅ ከነዓን
197
ለአለም ጽሕፈቶች ወላጅ ሆነው የሚታስቡ 2 ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ተገኝተዋል፣ እነሱም «ጥንታዊ የሲና ጽሕፈት»ና «የዋዲ ኤል ሖል ጽሕፈት» ይባላሉ። «ዋዲ ኤል ሖል» በ1999 እ.ኤ.አ. በግብፅ ተገኝቶ ዕድሜው ከክ.በ. 1800 ዓመት የሚገመት ሲሆን፣ የጥንታዊ ሲና ጽሕፈት በ1904 እ.ኤ.ኣ. በደብረ ሲና በኩል ተገኝቶ ከክ.በ. 1500 ዓመት የተጻፈ ይታመናል። ጥንታዊ የሲና ጽሕፈት ከሲና ልሣነ ምድር በላይ አሁን ለዚህ ጽሕፈት በርካታ ምሳሌዎች በከነዓን (የዛሬው እስራኤል) ደግሞ ተገኝተዋል። በተለይ የሚታወቀው ደብረ ሲና አጠገብ ካለ አረንጓዴ ፈርጥ ማዕድን ቦታ ነው። ነገር ግን አሁን ከተገኘ ከ100 አመት በኋላ የቋንቋ ሊቃውንት ስለ ተቀረጹት ቃላት ትርጉም በሙሉ እርግጠኛ አይደሉም።
2349
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9A%E1%8B%AB%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ኦሮሚያ ክልል
ኦሮሚያ ( በአፋን ኦሮሞ ፥ Oromiyaa ) በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ክልላዊ መንግስት እና የኦሮሞ ህዝብ መገኛ ነው ። የኦሮሚያ ክልል ዋና አዳማ በአሁኑ ወቅት ክልሉ 21 የአስተዳደር ዞኖችን ያቀፈ ነው ። በምስራቅ ከሶማሌ ክልል ጋር ይዋሰናል። የአማራ ክልል ፣ የአፋር ክልል እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰሜን; ድሬዳዋ በሰሜን ምስራቅ; የደቡብ ሱዳን የላይኛው አባይ ፣ የጋምቤላ ክልል ፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል እና የሲዳማ ክልል በምዕራብ፣ በደቡብ በኩል የኬንያ ምስራቃዊ ግዛት ; እንዲሁም አዲስ አበባ በማዕከሉ እና በሐረሪ ክልል ልዩ ዞን የተከበበች ከባቢ ነች በምስራቅ ሀረርጌ የተከበበ እንደ መንደርደሪያ ። እ.ኤ.አ. በነሀሴ 2013 የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የ2017 የኦሮሚያ ህዝብ ብዛት 11,467,001 ይሆናል ብሎ ተንብዮ ነበር። በሕዝብ ብዛት ትልቁ ክልላዊ መንግሥት ያደርገዋል። 353,690 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ( 136,560 ስኩዌር ማይል) የሚሸፍን ትልቁ ክልላዊ መንግስት ነው። ኦሮሚያ ከአለም 42ኛ በህዝብ ብዛት የምትገኝ ንዑስ ብሄረሰብ ነች ። እና በአፍሪካ ውስጥ በህዝብ ብዛት የሚገኝ ንዑስ ብሄራዊ አካል ነው። ታሪክ ኦሮሞዎች እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ሩብ ድረስ፣ ሉዓላዊነታቸውን እስካጡ ድረስ ነፃነታቸውን ጠብቀዋል። ከ1881 እስከ 1886 አፄ ምኒልክ በግዛታቸው ላይ ብዙ ያልተሳኩ የወረራ ዘመቻዎችን አካሂደዋል። የአርሲ ኦሮሞዎች ይህን የአቢሲኒያ ወረራ በመቃወም ጠንካራ ተቃውሞን አሳይተዋል፣ በአውሮፓ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ በታጠቀ ጠላት ላይ ጠንካራ ተቃውሞ አደረጉ። በመጨረሻ በ1886 ተሸንፈዋል። በ1940ዎቹ አንዳንድ የአርሲ ኦሮሞዎች ከባሌ ክፍለ ሀገር ተወላጆች ጋር በመሆን የሐረሪ ኩሉብ ንቅናቄን ተቀላቅለዋል ፣ የሱማሌ ወጣቶች ሊግ አጋር የሆነው የሐረርጌን የአማራ ክርስትያኖች የበላይነት ይቃወማል ። የኢትዮጵያ መንግስት እነዚህን የብሄር ተኮር ሀይማኖቶች በኃይል አፍኗል። በ1970ዎቹ አርሲ ከሶማሊያ ጋር ጥምረት ፈጠረ ። እ.ኤ.አ. በ1967 የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሜጫ እና ቱላማ ራስን አገዝ ማኅበር (MTSHA) የተባለውን የኦሮሞ ማኅበራዊ ንቅናቄ ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ በማውጣት በአባላቶቹ ላይ የጅምላ እስራትና ግድያ ፈጽሟል። ታዋቂ የጦር መኮንን የነበሩት የቡድኑ መሪ ኮሎኔል ጄኔራል ታደሰ ብሩ ከታሰሩት መካከል ይገኙበታል። የአገዛዙ ድርጊት በኦሮሞ ማህበረሰብ ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል በመጨረሻም በ1973 የኦሮሞ ነፃነት ግንባር እንዲመሰረት አድርጓል ። ኦሮሞዎች የአፄ ኃይለ ሥላሴን አገዛዝ እንደ ጨቋኝ አድርገው ይመለከቱት ነበር፣ ምክንያቱም ኦሮምኛ ቋንቋ ከመማር እና ከአስተዳደር ስራ ስለታገደ፣ ተናጋሪዎች በግል እና በአደባባይ ይሳለቁበት ነበር። የዐማራው ባህል በወታደራዊና በንጉሣዊ አገዛዝ ዘመን ሁሉ የበላይ ነበር። የንጉሠ ነገሥቱም ሆነ የደርግ መንግሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ድርቅ ለመቅረፍ የዛሬውን የኦሮሚያ ክልል ጨምሮ በርካታ አማሮችን ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ እንዲሰፍሩ አድርጓል። በተጨማሪም በመንግስት አስተዳደር፣ በፍርድ ቤት፣ በቤተክርስቲያን እና በትምህርት ቤት ሳይቀር የኦሮምኛ ጽሑፎች ተወግደው በአማርኛ ተተኩ። በደርግ መንግስት ተጨማሪ መስተጓጎል የመጣው የገበሬ ማህበረሰቦችን በግዳጅ ማሰባሰብ እና በጥቂት መንደሮች ውስጥ በማቋቋም ነው። የአቢሲኒያ ልሂቃን የኦሮሞ ማንነት እና ቋንቋዎች የኢትዮጵያን ብሄራዊ ማንነት መስፋፋት ይቃወማሉ ብለው ያምኑ ነበር። በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ህዝቦች ሪፐብሊክ በኢትዮጵያ ላይ ያለውን ቁጥጥር ማጣት ጀመረ ። ኦነግ በወቅቱ ከሌሎቹ ሁለቱ አማፂ ቡድኖች ማለትም ከህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሻዕቢያ) እና ከህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጋር ጠንካራ ቁርኝት መፍጠር አልቻለም። እ.ኤ.አ. በ1990 ህወሓት በኢትዮጵያ ውስጥ ለበርካታ አማፂ ቡድኖች የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ጃንጥላ ድርጅት ፈጠረ ። የኢህአዴግ የኦሮሞ ታዛዥ የሆነው የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ኦነግን ለመተካት ሲሞከር ታይቷል። ግንቦት 28 ቀን 1991 ኢህአዴግ ስልጣኑን ተቆጣጥሮ የሽግግር መንግስት አቋቋመ ። ኢህአዴግ እና ኦነግ በአዲሱ መንግስት ውስጥ አብረው ለመስራት ቃል ገቡ። ነገር ግን ኦነግ ኦህዴድን የኢህአዴግ ተጽኖ ለመገደብ የተደረገ ደባ አድርገው ስለሚቆጥሩት በአብዛኛው መተባበር አልቻሉም። እ.ኤ.አ. በ1992 ኦነግ “በአባላቶቹ ላይ በደረሰው ትንኮሳ እና ግድያ” ከሽግግሩ መንግስት እንደሚገለል አስታውቋል። በምላሹም ኢሕአፓ ወታደሮችን ልኮ OLAን ካምፖች አወደሙ። በኢህአዴግ ላይ የመጀመርያ ድሎች ቢጎናፀፉም ኦነግ በመጨረሻ በኢህአዴግ ከፍተኛ ቁጥርና መሳሪያ በመሸነፉ የOLA ወታደሮች ከባህላዊ ስልቶች ይልቅ የሽምቅ ውጊያ እንዲያደርጉ አስገደዳቸው። በ1990ዎቹ መገባደጃ ላይ አብዛኞቹ የኦነግ መሪዎች ከኢትዮጵያ አምልጠው መውጣታቸው የሚታወስ ሲሆን በመጀመሪያ በኦነግ ይተዳደር የነበረው መሬት አሁን በኢህአዴግ የሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት ተይዞ ነበር። የአሁኗ አዲስ አበባ ከመመስረት በፊት ቦታው በኦሮሞኛ ፊንፊኔ ይባል ነበር ፤ ይህ ስም ፍል ውሃ መኖሩን ያመለክታል። አካባቢው ቀደም ሲል የተለያዩ የኦሮሞ ጎሳዎች ይኖሩበት ነበር። በ2000 የኦሮሚያ ዋና ከተማ ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ ተዛወረ። ይህ እርምጃ በኦሮሞ ተማሪዎች መካከል ከፍተኛ ውዝግብ እና ተቃውሞ ስለፈጠረ የገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ጥምረት አካል የሆነው የኦሮሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ሰኔ 10 ቀን 2005 የክልሉን ዋና ከተማ ወደ አዲስ አበባ የመመለስ እቅድ እንዳለው በይፋ አስታውቋል። በኤፕሪል 25 ቀን 2004 የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም የተቀሰቀሰው ተቃውሞ በሴፕቴምበር 12 ቀን 2015 ቀጥሏል እና እ.ኤ.አ. እስከ 2016 ድረስ የቀጠለ ሲሆን አሁንም እንደገና የኦሮሚያ ክልልን ያማከለ በመላው ኢትዮጵያ ተቀስቅሷል። በተቃውሞው የመጀመሪያዎቹ ቀናት በደርዘን የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች የተገደሉ ሲሆን በብዙ የክልሉ አካባቢዎች የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል። በ2019 የኢሬቻ በዓል ከ150 ዓመታት እገዳ በኋላ በአዲስ አበባ ተከብሮ ነበር። በዐብይ አህመድ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ጊዜ አዲስ አበባና አካባቢዋ ሸገርን ማስዋብ ችለዋል ። ሸገር የአዲስ አበባ ቅጽል ስም ሲሆን ይህ ፕሮጀክት የከተማዋን አረንጓዴ ሽፋንና ውበት ለማሳደግ ያለመ ነው። እ.ኤ.አ. በ2018 አብይ የወንዞች ዳርቻን ከእንጦጦ ተራሮች እስከ አቃቂ ወንዝ ድረስ 56 ኪሎ ሜትር (35 ማይል) ለማስፋፋት ያቀደውን "ወንዝ ዳርቻ" የተሰኘ ፕሮጀክት አነሳ ። ጂኦግራፊ ኦሮሚያ የቀድሞውን የአርሲ ክፍለ ሀገርን ጨምሮ የቀድሞ ባሌ ፣ ኢሉባቦር ፣ ከፋ ፣ ሸዋ እና ሲዳሞ አውራጃዎችን ያጠቃልላል። ኦሮሚያ ከትግራይ ክልል በስተቀር በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች ማለት ይቻላል ድንበር ትጋራለች ። እነዚህ ድንበሮች በተለያዩ ጉዳዮች ሲከራከሩ ቆይተዋል በተለይም በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል መካከል ውዝግብ ተፈጥሯል ። በሁለቱ ክልሎች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት አንደኛው ሙከራ በጥቅምት 2004 በ12 ወረዳዎች በሚገኙ 420 ቀበሌዎች የተካሄደው ህዝበ ውሳኔ ነው።በሶማሌ ክልል አምስት ዞኖች። በህዝበ ውሳኔው ይፋዊ ውጤት መሰረት፣ 80% ያህሉ አጨቃጫቂ አካባቢዎች በኦሮሚያ አስተዳደር ስር ወድቀዋል፣ ምንም እንኳን በአብዛኛዎቹ የድምጽ መስጫ ግድፈቶች ክስ ቀርቦ ነበር። ውጤቱ በሚቀጥሉት ሳምንታት በእነዚህ ቀበሌዎች ውስጥ የሚገኙ አናሳዎች እንዲለቁ ጫና ሲደረግባቸው ቆይቷል። በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሀረርጌ ዞንና በምስራቅ ሀረርጌ ዞን በሚገኙት ሚኤሶ ፣ ዶባ እና ኤረር ወረዳዎች 21,520 ሰዎች ተፈናቃዮች መሆናቸውን ከአካባቢው ወረዳና ከቀበሌ ባለስልጣናት ባወጡት አሃዝ ይጠቁማል ።. የፌደራል ባለስልጣናት ይህ ቁጥር እስከ 11,000 ሊጨምር እንደሚችል ያምናሉ። በዶባ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የተፈናቃዮቹን ቁጥር 6,000 አድርሶታል። በተጨማሪም በሚኤሶ ከ2,500 በላይ ተፈናቃዮች አሉ። በተጨማሪም በሞያሌ እና ቦረና ዞኖች አዋሳኝ አካባቢዎች በዚህ ግጭት የተነሳ ሰዎች መፈናቀላቸውንም ተዘግቧል። በክልሉ ከሚገኙት ከተሞች መካከል አዳማ ፣ አምቦ ፣ አሰላ ፣ ባዴሳ ፣ ባሌ ሮቤ ፣ በደሌ ፣ ቢሾፍቱ ፣ ቤጊ ፣ ቡሌ ሆራ ፣ ቡራዩ ፣ ጭሮ ፣ ደምቢዶሎ ፣ ፍቼ ፣ ጊምቢ ፣ ጎባ ፣ ሀሮማያ ፣ ሆለታ ፣ ጅማ ፣ ኮዬ ፈጨ ፣ መቱ አርሲ ነቀምቴ , ሰበታ , ሻሸመኔ እና ወሊሶ ፣ ከብዙ ሌሎች ጋር። የስነ ሕዝብ ታሪካዊ ህዝብ አመት ህዝብ ±% በ1994 ዓ.ም 18,732,525 -     በ2007 ዓ.ም 26,993,933 + 44.1% 2015 33,692,000 + 24.8% ምንጭ ፡ በ2007 የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ባካሄደው የህዝብ ቆጠራ ወቅት የኦሮሚያ ክልል በአጠቃላይ 26,993,933 ህዝብ 13,595,006 ወንዶች እና 13,398,927 ሴቶች ነበሩት። የከተማ ነዋሪዎች 3,317,460 ወይም 11.3% የህዝብ ብዛት አላቸው። 353,006.81 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (136,296.69 ካሬ ማይል) የሚገመት የቆዳ ስፋት ያለው፣ ክልሉ የሚገመተው የህዝብ ብዛት 76.93 በካሬ ኪሎ ሜትር (199.2/ስኩዌር ማይል) ነበር። ለጠቅላላው ክልል 5,590,530 አባወራዎች ተቆጥረዋል, ይህም በአማካይ ከ 4.8 ሰዎች ለአንድ ቤተሰብ, የከተማ ቤተሰቦች በአማካይ 3.8 እና የገጠር ቤተሰቦች 5.0 ናቸው. ለ 2017 የታሰበው የህዝብ ብዛት 35,467,001 ነበር። በ1994 ዓ.ም በተደረገው ከዚህ ቀደም በተደረገው ቆጠራ፣ የክልሉ ህዝብ ቁጥር 17,088,136 ሆኖ ተገኝቷል። የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር 621,210 ወይም ከህዝቡ 14% ነው። እንደ ሲኤስኤ፣ ከ2004 ዓ.ም32 በመቶ የሚሆነው ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የነበረ ሲሆን ከነዚህም 23.7% የገጠር ነዋሪዎች እና 91.03% የከተማ ነዋሪዎች ናቸው። በ2005 የኦሮሚያን የኑሮ ደረጃን የሚያሳዩ ሌሎች የተዘገበ የጋራ አመለካከቶች እሴቶችየሚከተሉትን ያካትቱ: 19.9% ​​ነዋሪዎች ወደ ዝቅተኛው የሀብት ኩንታል ውስጥ ይወድቃሉ; የአዋቂዎች ማንበብና መጻፍ ለወንዶች 61.5% እና ለሴቶች 29.5%; እና የክልሉ የጨቅላ ህጻናት ሞት በ1,000 ህጻናት 76 የጨቅላ ህፃናት ሞት ሲሆን ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ በአማካይ ከ 77 ጋር ተመሳሳይ ነው. ከእነዚህ ሞት ውስጥ ቢያንስ ግማሽ ያህሉ የተከሰቱት በጨቅላ ሕፃናት የመጀመሪያ ወር ውስጥ ነው። ማመዛገቢያዎች
1,162
ኦሮሚያ ( በአፋን ኦሮሞ ፥ Oromiyaa ) በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ክልላዊ መንግስት እና የኦሮሞ ህዝብ መገኛ ነው ። የኦሮሚያ ክልል ዋና አዳማ በአሁኑ ወቅት ክልሉ 21 የአስተዳደር ዞኖችን ያቀፈ ነው ። በምስራቅ ከሶማሌ ክልል ጋር ይዋሰናል። የአማራ ክልል ፣ የአፋር ክልል እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰሜን; ድሬዳዋ በሰሜን ምስራቅ; የደቡብ ሱዳን የላይኛው አባይ ፣ የጋምቤላ ክልል ፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል እና የሲዳማ ክልል በምዕራብ፣ በደቡብ በኩል የኬንያ ምስራቃዊ ግዛት ; እንዲሁም አዲስ አበባ በማዕከሉ እና በሐረሪ ክልል ልዩ ዞን የተከበበች ከባቢ ነች በምስራቅ ሀረርጌ የተከበበ እንደ መንደርደሪያ ። እ.ኤ.አ. በነሀሴ 2013 የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የ2017 የኦሮሚያ ህዝብ ብዛት 11,467,001 ይሆናል ብሎ ተንብዮ ነበር። በሕዝብ ብዛት ትልቁ ክልላዊ መንግሥት ያደርገዋል። 353,690 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ( 136,560 ስኩዌር ማይል) የሚሸፍን ትልቁ ክልላዊ መንግስት ነው። ኦሮሚያ ከአለም 42ኛ በህዝብ ብዛት የምትገኝ ንዑስ ብሄረሰብ ነች ። እና በአፍሪካ ውስጥ በህዝብ ብዛት የሚገኝ ንዑስ ብሄራዊ አካል ነው።
2362
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8C%BD%E1%88%95%E1%8D%88%E1%89%B6%E1%89%BD
የዓለም ጽሕፈቶች
ዛሬውን በሰፊ ጥቅም ላይ ያሉት የዓለም ጽሕፈቶች በ5 ዋና መደቦች ሊካፈሉ ይችላሉ። እነዚህም፦ ሎጎግራም (የቃል ምልክቶች) አብጃዶች (የተናባቢ ምልክቶች) አልፋቤቶች (የተናባቢ እና የአናባቢ ምልክቶች) ሲላባሪ (ሌሎች የክፍለ-ቃል ምልክቶች) አቡጊዳዎች (ተመሳሳይ የክፍለ-ቃል ምልክቶች) ሎጎግራፊክ ጽሕፈቶች በሎጎግራፊክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ወይም ሎጎግራም ለአንድ ቃል ይቆማል። የግብጽ ሃይሮግሊፎች መጀመርያ ከሎጎግራም (ስዕሎች) ብቻ ተሠራ። ዕጅግ በጥንት ቅድመ-ታሪክ ዘመን ግን የተናባቢ ምልክቶች እና የክፍለ-ቃል ምልክቶች ተጨመሩለት። በሌሎቹ ጥንታዊ ሎጎግራም ጽሕፈቶች ደግሞ እያንዳንዱ ምልክት ለቃል ወይም ለክፍለ-ቃል ሆኖ ይጻፍ ነበር። ከነዚህም የትንሹ እስያ ሃይሮግሊፍ፣ ኩነይፎርም ጽሕፈት፣ የማያ ሃይሮግሊፍ አሉ። ኣሁን የቻይና ጽሕፈት እንዲሁም ከሎጎግራም ይሠራል። የቻይና ጽሕፈት ከቻይንኛ ጭምር ለሌሎች ልሳናት እንደ ቬትናምንኛ፣ ኮሪይኛ ቀድሞ ይጠቀም ነበር። ዛሬም የቻይና ምልክቶች በጃፓንኛ ጽሕፈት ደግሞ ይገኛሉ። በቻይና ዙሪያ ሌሎች ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ዪ ጽሕፈት፣ ታንጉት ጽሕፈት፤ የናቂ ጽሕፈት ይገኛሉ። ሲላቢክ ጽሕፈቶች በሲላቢክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ክፍለ-ቃል ይጠቅማል። በ'ጥሬ ሲላቢክ' ጽሕፈቶች፣ እነኚህ ምልክቶች ለአንድ ድምጽ አይመሳሰሉም። ስለዚህ «ቴ... ታ... ቶ...» የሚሉ ፊደላት ከቶ አይመሳሰሉም፣ ለምሳሌ በጃፓንኛ በሚጠቅመው «ካታካና» በሚባል ጽሕፈት፤ እነዚህ ድምጾች テ , タ, ト ይጻፋሉ። ጃፓንኛ ደግሞ ሌላ «ሂራጋና» በተባለ ሲላቢክ ጽሕፈት ሊጻፍ ይችላል። ሌሎች ጥሬ ሲላቢክ ጽሕፈቶች በጥንት የቆጵሮስ ጽሕፈት (Mycaenaean Greek Linear B) እና ኩነይፎርም፤ ዛሬም፦ የዩግቱን ጽሕፈት (በአላስካ ለሚገኘው ዩፒክ ቋንቋ) የጻላጊ ጽሕፈት (በአሜሪካ ለሚገኘው ጻላጊ ቋንቋ) የአፋካ ጽሕፈት (በሱሪናም ለሚገኘው ንድዩካ ቋንቋ) የኪካኩዊ ጽሕፈት (በሲዬራ ሌዎን ለሚገኘው መንዴ ቋንቋ) የክፔሌ ጽሕፈት (በላይቤሪያ ለሚገኘው ክፐሌ ቋንቋ) የቫይ ጽሕፈት (በላይቤሪያ ለሚገኘው ቫይ ቋንቋ) ዘመናዊ ዪ ጽሕፈት (በቻይና ለሚገኘው ዪ ቋንቋ) የኒው ሹ ጽሕፈት (በቻይና ለሚገኘው ያውኛ ቋንቋ) የኤስካያን ጽሕፈት (በፊልፒንስ ለሚገኘው ኤስካያን ቋንቋ) የዎሌያይ ጽሕፈት (በማይክሮኔዥያ ለሚገኘው ዎሌያይ ቋንቋ) አቡጊዳዎች በቋንቋ ጥናት በቅርቡ አቡጊዳ የሚለው ቃል ከኢትዮጵያ ልሳናት ተወስዶ ሌላ ትርጉም ተሰጥቶታል። በዚህ መደብ እያንዳንዱ ክፍለ-ቃል ለተመሳሳይ ድምጽ ተመሳሳይ ቅርጽ ኖሮት ይመሳሰላሉ። እያንዳንዱ ፊደል ከአንድ መሠረት ቅርጽ ጀምሮ በየአናባቢው ይለወጣል ማለት ነው። ስለዚህ ቴ... ቱ... ታ... (እንደ ግዕዝ ጽሕፈት) ሲመሳሰሉ ይታያሉ። በዚህም መደብ ውስጥ ከኢትዮጵያ ፊደሎች ጭምር በሕንድ ዙሪያ የተገኙት ብራህሚክ ጽሕፈቶች (ዴቫናጋሪ ወዘተ.) እና የካናዳ ኗሪዎች ጽሕፈት ይከተታሉ። አልፋቤቶች አብጃዶች በአብጃዶች እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ተናባቢ ይጠቅማል። አብጃዶች ከሁሉ አስቀድሞ የተለመደው የአልፋቤት አይነት ነበር። በመጀመርያ አብጃዶች አናባቢዎቹ አልተጻፉም ነበር። በዛሬው አብጃዶች ግን (የዕብራይስጥ አልፋቤት፣ የአረብኛ አልፋቤት ወዘተ...) አናባቢዎቹ በልዩ ልዩ ተጨማሪ ምልክታት ሊታዩ ይቻላል። አብጃዶች ለሴማዊ ቋንቋዎች የተፈጠሩ ናቸው። ከሌሎች አብጃዶች መካከል፦ የጽርዕ አልፋቤት (በሶርያ ለሚገኘው አራማያ ቋንቋ) የቲፊናቅ አልፋቤት (በኒጄር፣ ማሊ ለሚገኘው ታማሃቅ ቋንቋ) የጃዊ አልፋቤት (በማሌዢያ ለሚገኘው መላይኛ) በቀድሞውም፦ የኡጋሪት አልፋቤት - (ሶርያ) ቅድመ-ከነዓናዊ አልፋቤት (እስራኤል) የፊንቄ / ጥንታዊ ዕብራይስጥ አልፋቤት (እስራኤል) ጥንታዊ የአራማያ አልፋቤት (ሶርያ) የጳርቴ አልፋቤት (ፋርስ) የአቨስታ አልፋቤት (ፋርስ) የሶግድያናውያን አልፋቤት (ዑዝበክስታን) የማኒኬያውያን አልፋቤት (ፋርስ) የናባታውያን አልፋቤት (ዮርዳኖስ) የሳምራውያን አልፋቤት (እስራኤል) የሣባውያን አልፋቤት (የመን) ጥንታዊ የአግዓዝያን አልፋቤት (ኤርትራ) የጣሙዲክ አልፋቤት (አረብያ) ሙሉ ፊደላት በሙሉ ፊደላት (ባለ-አናባቢ አልፋቤቶች) እያንዳንዱ ምልክት ለተናባቢ ወይም ለአናባቢ ይጠቅማል። ስሙ ከግሪክ አልፋቤት መጀመርያ 2 ፊደላት አልፋ እና ቤታ መጣ። የላቲን አልፋቤት ደግሞ ሙሉ ፊደል ነው። ከሌሎቹም ዛሬ፦ የጅዮርጅኛ አልፋቤት የሞንጎልኛ አልፋቤት የቶዶ ቢቺግ አልፋቤት (ለሞንጎልኛ) የማንዳያውያን አልፋቤት (በፋርስ ለሚገኘው ማንዳያውያንኛ) የቅብጢ አልፋቤት (በግብጽ ለሚገኘው ቅብጥኛ) የአርሜንኛ አልፋቤት የቂርሎስ አልፋቤት የአብካዝ አልፋቤት (ለአብካዝኛ) አዲስ ቲፊናቅ አልፋቤት (በሞሮኮ ለሚገኘው ታማዚቅት ቋንቋ) የንኮ አልፋቤት (በማሊ፣ ጊኔ ለሚገኘው ማንዴ ቋንቋ) የኦል ቸመጥ አልፋቤት (በሕንድ ለሚገኘው ሳንታሊኛ) የምያው አልፋቤት (በቻይና ለሚገኘው ህሞንግ ቋንቋ) የሊሱ አልፋቤት (በቻይና ለሚገኘው ሊሱ ቋንቋ]]) የቫህ አልፋቤት (በላይቤሪያ ለሚገኘው ባሣ ቋንቋ) በጥንትም፦ የኦርኾን አልፋቤት - (ሞንጎልያ) ጥንታዊ ሀንጋርኛ አልፋቤት (ሀንጋሪ) የኡይጉር አልፋቤት (ቻይና) የማንቹ አልፋቤት (ቻይና) የትንሹ እስያ አልፋቤቶች (ቱርክ) የኩማይ አልፋቤት (ግሪክ፣ ጣልያን) የኤትሩስካውያን አልፋቤት (ጣልያን) የቬኔቲክ አልፋቤት (ጣልያን) የሩን አልፋቤት (ጀርመን) የፋሊስካን አልፋቤት (ጣልያን) የኦስካን አልፋቤት (ጣልያን) የሜሳፒክ አልፋቤት (ጣልያን) የግሪክ-ኢበራውያን አልፋቤት (እስፓንያ) የጎታውያን አልፋቤት (ዩክሬን) የግላጎሎቲክ አልፋቤት (ቡልጋሪያ) የአቡር አልፋቤት (ሳይቤሪያ) የኦጋም አልፋቤት (አይርላንድ) የበይጣ ኩክዩ አልፋቤት (አልባንያ) የኤልባሳን አልፋቤት (አልባንያ) የኦስማንያ አልፋቤት (ሶማልያ) የቦራማ አልፋቤት (ሶማልያ) የቦፖሞፎ አልፋቤት በታይዋን ለቻይንኛ ሲጠቀም በከፊል ሲላቢክ ነው። በድሮ በእስፓንያ የነበሩ ጽሕፈቶች (የተርቴሶስ አልፋቤት ወዘተ.) ሙሉ ፊደሎች ሳይሆኑ በከፊል ሲላቢክ ነበሩ። ደግሞ ይዩ ቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት የመርዌ ጽሕፈት ከቅድመ-ሴማዊ የደረሱት ጽሕፈቶች ትውልድ ጽሕፈቶች
605
ዛሬውን በሰፊ ጥቅም ላይ ያሉት የዓለም ጽሕፈቶች በ5 ዋና መደቦች ሊካፈሉ ይችላሉ። እነዚህም፦ ሎጎግራም (የቃል ምልክቶች) አብጃዶች (የተናባቢ ምልክቶች) አልፋቤቶች (የተናባቢ እና የአናባቢ ምልክቶች) ሲላባሪ (ሌሎች የክፍለ-ቃል ምልክቶች) አቡጊዳዎች (ተመሳሳይ የክፍለ-ቃል ምልክቶች)
2365
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%8B%B5%20%E1%88%95%E1%8A%95%E1%8C%BB
ዓለም ንግድ ሕንጻ
የዓለም ንግድ ሕንጻ (World Trade Center) በኒው ዮርክ ከተማ የነበሩ ሰባት ሕንጻዎች ነው። ሕንጻዎቹን የነደፈው ጃፓናዊ-አሜሪካዊው ሚኖሩ ያማሳኪ ነው። 110 ፎቅ ላላቸው መንታ ሕንጻዎቹ ይታወቃል። የ 1985 ዓ.ም. ጥቃት ቢቋቋምም በመስከረም 1 ቀን (ሴፕቴምበር 11) 1994 በደረሰበት ጥቃት ፈርሷል። መግለጫ ሕንጻዎቹ በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. የተገነቡ ሲሆን በ 1965 ነው የተከፈቱት። በማንኛውም ቀን 50 ሺህ ሠራተኞች ሲኖሩ 200 ሺህ ጎብኚዎችም በየቀኑ አሉ። ስሙ አንደሚገልጸው በዓለም አቀፍ ንግድ ለተሰማሩ ድርጅቶች የተሰራ ቢሆንም በመጀመሪያ ዓመቶቹ የመንግሥት ቢሮዎችን ነው በብዛት የያዘው። የግል ድርጅቶች ወደ ሕንጻው የገቡት ከ1980ዎቹ ጀምሮ ነው። የአሜሪካ ተባባሪ ክፍላገሮች ሥነ ህንጻ
89
የዓለም ንግድ ሕንጻ (World Trade Center) በኒው ዮርክ ከተማ የነበሩ ሰባት ሕንጻዎች ነው። ሕንጻዎቹን የነደፈው ጃፓናዊ-አሜሪካዊው ሚኖሩ ያማሳኪ ነው። 110 ፎቅ ላላቸው መንታ ሕንጻዎቹ ይታወቃል። የ 1985 ዓ.ም. ጥቃት ቢቋቋምም በመስከረም 1 ቀን (ሴፕቴምበር 11) 1994 በደረሰበት ጥቃት ፈርሷል። መግለጫ ሕንጻዎቹ በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. የተገነቡ ሲሆን በ 1965 ነው የተከፈቱት። በማንኛውም ቀን 50 ሺህ ሠራተኞች ሲኖሩ 200 ሺህ ጎብኚዎችም በየቀኑ አሉ።
2366
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD%20%E1%89%B3%E1%88%AA%E1%8A%AD
የፈጠራዎች ታሪክ
ከክርስቶስ ልደት በፊት 3125 ዓክልበ. ግድም፦ መኮትኮቻ፣ የኩል መኳያ፣ ናስ (በግብፅ) 2960 ዓክልበ. ግድም፦ መርከብ (ግብጽ) 2395 ዓክልበ. ግድም፦ ሠረገላ (በእስኩቴስ) 2350 ዓክልበ ግድም፦ ሐር (ቻይና) 2175 ዓክልበ. ግድም፦ ማረሻ (በሱመር) 1900 ዓክልበ. ግድም፦ የፈተና ድንጋይ (ሕንዱስ ሸለቆ ሥልጣኔ)፤ ብርሌ (ፊንቄ)፣ የብረት ቀለጣ (ሐቲ) 1520 ዓክልበ. ግድም፦ የውሃ ሰዓት (ግብፅ) 660 ዓክልበ. ግድም፦ መሀለቅ (ልድያ) 500 ዓክልበ. ግድም.፦ ሻማ (ሮሜ) 432 ዓክልበ.፦ እሳት ጣይ (ግሪክ) 300 ዓክልበ. ግድም፦ ዓረብ ብረት (ሕንድ) 214 ዓክልበ.፦ ጠድከል (ቻይና) 200 ዓክልበ. ግድም፦ እርካብ (በሕንድ)፤ ወረቀት (ቻይና) ከክርስቶስ ልደት በኋላ 134 ዓ.ም.፦ ጨው ባሩድ (በቻይና) 650 ዓ.ም. ግድም፤- የዕንጨት ማተሚያ (ቻይና) 664 ዓ.ም.፦ ግሪክ እሳት (ግሪክ) 700 ዓም ግድም፦ ርችት (ቻይና) 850 ዓም ግድም ፦ ባሩድ (ቻይና) 896 ዓ.ም. ፦ የባሩድ ፍላጻ (ቻይና) 950 ዓ.ም ግድም.፦ የነበልባል ጦር (ቻይና) 1016 ዓ.ም.፦ የወረቀት ገንዘብ (ቻይና) 1120 ዓ.ም ግድም፦ የእጅ መድፍ (ቻይና) 16ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ዓ.ም. 1502 ዓ.ም.፦ የኪስ ሰአት በፒተር ሀንላይን 1573 ዓ.ም.፦ ፔንዱለም በጋሊልዮ ጋሊሌ 1585 ዓ.ም.፦ ቴርሞሜትር በጋሊልዮ ጋሊሌ 17ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1664 ዓ.ም.፦ ትንሽ የእንፋሎት ተሽከርካሪ በፈርዲናንድ ፈርቢስት 18ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1761 ዓ.ም.፦ የእንፋሎት ጋሪ በኒኮላ-ዦሴፍ ኩንዮ 1770 ዓ.ም.፦ ክትባት በኤድዋርድ ጄነር 1776 ዓ.ም.፦ የእንፋሎት ሠረገላ በዊልያም ሙርዶክ 1796 ዓ.ም.፦ ባቡር በሪቻርድ ትሬቪሲክ 1797 ዓ.ም.፦ ማቀዝቀዣ በኦሊቨር ኤቫንስ 1797 ዓ.ም.፦ ክብሪት 1799 ዓ.ም.፦ የሃይድሮጅን ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን 19ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1800ዎቹ 1804 ዓ.ም.፦ ተግባራዊ የእንፋሎት ባቡር 1808 ዓ.ም.፦ ኤሌክትሪክ ቴሌግራፍ በፍራንሲስ ሮናልድ 1810ዎቹ 1818 ዓ.ም.፦ ፎቶግራፍ በኒሰፎር ኒየፕስ 1818 ዓ.ም.፦ የሃይድሮጅን ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን ጋሪ በሳሙኤል ብራውን 1820ዎቹ 1820 ዓ.ም.፦ የኤሌክትሪክ ሞቶር ተሽከርካሪ በአንዮስ የድሊክ 1822 ዓ.ም.፦ ሳር መቁረጫ በኤድዊን ቢርድ በዲንግ 1825 ዓ.ም.፦ ተግባራዊ ኤሌክትሪክ ቴሌግራፍ በባሮን ሺሊንግ 1827 ዓ.ም.፦ ሞርስ ኮድ በሳሙኤል ሞርስ 1828 ዓ.ም.፦ ስፌት መኪና በጆሴፍ ማደርስበርገር 1830ዎቹ 1834 ዓ.ም.፦ አንሰቴዢያ በክሮውፎርድ ሎንግ 1840ዎቹ 1850ዎቹ 1854 ዓ.ም.፦ ፋክስ ማሽን 1855 ዓ.ም.፦ «ሂፖሞቢል» የሃይድሮጅን ጋዝ ጋሪ በኤትየን ለኗር 1855 ዓ.ም. ግድም፦ ብስክሌት 1860ዎቹ 1862 ዓ.ም.፦ የቤንዚን ኤንጂን ጋሪ በሲግፍሪድ ማርኩስ 1868 ዓ.ም. - ስልክ በአሌክሳንደር ግራም በል 1870ዎቹ 1871 ዓ.ም.፦ መጀመርያ ተግባራዊ አምፑል በቶማስ ኤዲሶን 1876 ዓ.ም.፦ መትረየስ 1877 ዓ.ም.፦ «ቤንዝ ሞቶር-ጋሪ»፣ መጀመርያው ተግባራዊ መኪና በካርል ቤንዝ 1880ዎቹ 1880 ዓ.ም.፦ ሲኒማ (ተንቀሳቃሽ ፊልም) በሉዊ ለ ፕረንስ 1889 ዓ.ም.፦ ራዲዮን 1890ዎቹ 1895 ዓ.ም.፦ አውሮፕላን 20ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1907 ዓ.ም.፦ ታንክ 1918 ዓ.ም.፦ ቴሌቪዥን 1928 ዓ.ም.፦ መጀመርያ ተግባራዊ ሄሊኮፕተር 1937 ዓ.ም.፦ ኑክሌያር ቦምብ 1965 ዓ.ም.፦ ነፋስ ስልክ 1973 ዓ.ም.፦ ኢ-ሜል፣ ኢንተርኔት 1983 ዓ.ም.፦ ድረ ገጽ ታሪክ ፈጠራዎች
375
ከክርስቶስ ልደት በፊት 3125 ዓክልበ. ግድም፦ መኮትኮቻ፣ የኩል መኳያ፣ ናስ (በግብፅ) 2960 ዓክልበ. ግድም፦ መርከብ (ግብጽ) 2395 ዓክልበ. ግድም፦ ሠረገላ (በእስኩቴስ) 2350 ዓክልበ ግድም፦ ሐር (ቻይና) 2175 ዓክልበ. ግድም፦ ማረሻ (በሱመር) 1900 ዓክልበ. ግድም፦ የፈተና ድንጋይ (ሕንዱስ ሸለቆ ሥልጣኔ)፤ ብርሌ (ፊንቄ)፣ የብረት ቀለጣ (ሐቲ) 1520 ዓክልበ. ግድም፦ የውሃ ሰዓት (ግብፅ) 660 ዓክልበ. ግድም፦ መሀለቅ (ልድያ) 500 ዓክልበ. ግድም.፦ ሻማ (ሮሜ) 432 ዓክልበ.፦ እሳት ጣይ (ግሪክ) 300 ዓክልበ. ግድም፦ ዓረብ ብረት (ሕንድ) 214 ዓክልበ.፦ ጠድከል (ቻይና) 200 ዓክልበ. ግድም፦ እርካብ (በሕንድ)፤ ወረቀት (ቻይና)
2367
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%9B%E1%88%8C%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ሶማሌ ክልል
የሶማሌ ክልል (ክልል 5) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ጅጅጋ ነው። 279,252 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 3,602,000 ነበር። ክልሉ በጣም ብዙ የሶማሌ ብሔረሰቦች ይገኙበታል። በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. ሶማሊያ ቦታውን በወውረር ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት አስነስታ ነበር። ከነዚህም ዋነኛው የኦጋዴን ጦርነት ነው። በአፕሪል 2005 እ.ኤ.አ. ከባድ ዝናብ በክልሉ እና ሶማሊያ ጎርፍ አስከትሏል። ይህም የሸበሌ ወንዝን አንዲሞላና አካባቢውን በውሃ እንዲያጥለቀልቅ አድርጓል። ይህ ደግሞ ከ100 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ሞት አስከትሏል። ማመዛገቢያዎች
71
የሶማሌ ክልል (ክልል 5) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ጅጅጋ ነው። 279,252 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 3,602,000 ነበር። ክልሉ በጣም ብዙ የሶማሌ ብሔረሰቦች ይገኙበታል። በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. ሶማሊያ ቦታውን በወውረር ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት አስነስታ ነበር። ከነዚህም ዋነኛው የኦጋዴን ጦርነት ነው። በአፕሪል 2005 እ.ኤ.አ. ከባድ ዝናብ በክልሉ እና ሶማሊያ ጎርፍ አስከትሏል። ይህም የሸበሌ ወንዝን አንዲሞላና አካባቢውን በውሃ እንዲያጥለቀልቅ አድርጓል። ይህ ደግሞ ከ100 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ሞት አስከትሏል።
2369
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%8C%85%E1%8C%8B
ጅጅጋ
ጅጅጋ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማው ከሐረር 80 ኪ.ሜ. ይርቃል። በቀድሞው ሐረርጌ ክፍለ-ሀገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን አሁን የሶማሌ ክልል ዋና ከተማ ነው። በ1994 እ.ኤ.አ. ከተማው 56,821 ሰዎች ነበሩት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲችስ ባለስልጣን እንደተመነው ጅጅጋ የ98,076 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 50,355 ወንዶችና 47,721 ሴቶች ይገኙበታል። ከተማው በ9°10' ሰሜን ኬክሮስ እና 42°48' ምስራቅ ኬክሮስ ይገኛል። የኢትዮጵያ ከተሞች [[ሶማሌ ክልል
58
ጅጅጋ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማው ከሐረር 80 ኪ.ሜ. ይርቃል። በቀድሞው ሐረርጌ ክፍለ-ሀገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን አሁን የሶማሌ ክልል ዋና ከተማ ነው። በ1994 እ.ኤ.አ. ከተማው 56,821 ሰዎች ነበሩት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲችስ ባለስልጣን እንደተመነው ጅጅጋ የ98,076 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 50,355 ወንዶችና 47,721 ሴቶች ይገኙበታል። ከተማው በ9°10' ሰሜን ኬክሮስ እና 42°48' ምስራቅ ኬክሮስ ይገኛል።
2370
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%9B%E1%88%8C%20%28%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD%29
ሶማሌ (ብሔር)
የሶማሌ ብሔር በአፍሪካ ቀንድ ይገኛሉ። ሱማሊኛ ቋንቋቸው ነው። ጠቅላላ ብዛታቸው ከ 28 እስከ 30 ሚሊዮን የሚገመት ሲሆን እነዚህም በሶማሊያ (ከ15 ሚሊዮን በላይ)፣ ኢትዮጵያ (ከ8 እስከ 10 ሚሊዮን)፣ ጅቡቲ (250,000)፣ ሰሜን-ምስራቅ ኬንያ (240,000)፣ እና በሌሎች ውጭ ሀገሮች ይገኛሉ። ዋና ሃይማኖታቸው ሱኒ እስልምና ነው። ሶማሌ (ብሔር) የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
49
የሶማሌ ብሔር በአፍሪካ ቀንድ ይገኛሉ። ሱማሊኛ ቋንቋቸው ነው። ጠቅላላ ብዛታቸው ከ 28 እስከ 30 ሚሊዮን የሚገመት ሲሆን እነዚህም በሶማሊያ (ከ15 ሚሊዮን በላይ)፣ ኢትዮጵያ (ከ8 እስከ 10 ሚሊዮን)፣ ጅቡቲ (250,000)፣ ሰሜን-ምስራቅ ኬንያ (240,000)፣ እና በሌሎች ውጭ ሀገሮች ይገኛሉ። ዋና ሃይማኖታቸው ሱኒ እስልምና ነው።
2400
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%8A%AA%E1%89%B6
ሚስኪቶ
ሚስኪቶ በማዕከል አሜሪካ የሚኖር ብሔር ነው። መሬታቸው ከካሜሮን ርእሰ ምድር ሆንዱራስ ጀምሮ እስከ ሪዮ ግራንዴ ወንዝ ኒካራጓ ድረስ ይዘረጋል። የራሳቸው ሚስኪቶ ቋንቋ አለ። ነገር ግን የእስፓንኛ እና የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ ተናጋሪዎች በትልቅ ወገን ይገኛሉ። የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ የመጣ ከእንግሊዞች ጋራ ብዙ ጊዜ በማገናኘታቸው ነበር። ብዙዎቹ ክርስቲያኖች ናቸው። በጊዜ ላይ ያመለጡ ባርዮች ከነሱ ጋር ስደት ስላገኙ ዘራቸው ተደባልቆ ክልስ ሆነ። መሬታቸውን ለመድረስ አስቸጋሪ በመሆኑ እስፓንያውያን ሰፊ አገሩን ሲወረሩ ለሚስኪቶዎቹ ብዙ ውጤት አልነበረም። የሚስኪቶ ባሕላዊ ኅብረተሠብ በጣም የተደራጀ ነውና የተወሰነ ፖለቲካዊ ሥራዓት አለው። ንጉስ ቢኖሯቸውም ሙሉ ሥልጣን ግን አልነበራቸውም። ከነገስታታቸው ብዙዎች የሚታወቁ ከአፈታሪክ ስለሆነ የነሱ ታሪካዊ መረጃ ሁልጊዜ ግልጽ አይደለም። መንግሥታቸው ከ1617 ዓ.ም. በፊት ጀምሮ በታሪኩ መጀመርያ የተመዘገቡት ንጉሳቸው ኦልድማን ነበሩ። በአባታቸው ዘመን ከእንግሊዞች ተገናኝተው ኦልድማን ወደ እንግሊዝ አገር ተልከው ከእንግሊዝ ንጉስ ከ1ኛ ቻርልስ ጋር ተዋወቁ። በ1732 ዓ.ም. የሚስኪቶ ንጉሥ የወዳጅነት ውል ከእንግሊዝ ጋራ ተፈራርመው በ1741 ዓ.ም. በእንግሊዝ መከታ ውስጥ ገብተው "ኗሪ ተቆጣጣሪ" ተሾመላቸው። ሥልጣን በንጉሱና በአገረ ገዥ በሻለቃ ከ1740ዎቹም ጀምሮ በባሕር ኃይል አለቃ መካከል ተከፋፍሎ ነበር። በአሜሪካ ነጻነት ጦርነት ጊዜ (1767-1775) የሚስኪቶ መንግሥት በእንግሊዞች ዘንድ አገልግሎ በስፓንያ ቅኝ አገሮች ላይ አደጋ በመጣል ብዙ ድል አገኘ። ነገር ግን በ1775 ዓ.ም. እንግሊዝ ድል ስለሆነ በፓሪስ ሰላም ቃል ኪዳን ውል የባሕር ዳር ክልል መልቀቅ ነበረበት። በ1779 ዓ.ም. እንግሊዞች በሙሉ ወጥተው ጨርሰው ስፓንያውያን መጀመርያ በሚስኪቶ መሬት ቢደርሱም ሚስኪቶዎቹ ግን ስለ ቁጥራቸውና ስለ አርበኞቻቸው አውራጃቸውን ከማሰልጠናቸው አልተዉም። እንግሊዞች ቢወጡም የሚስኪቶ አገር ይፋዊ ባልሆነው መከታ ወስጥ ቀረችና ብዙ ጊዜ ከእስፓንያውያን ጋር ሲከራክሩ ብሪታኒያ በጉዳዩ ውስጥ ጥልቅ ብላ ገብታለች። እንግሊዝ አገር በማዕከል አሜሪካ በተለይም በቤሊዝ የምጣኔ ሀብት ሀሳብ ስለነበራት ሚስኪቶዎቹ ጠመንጃ እና ሌሎች አዲስ መሣሪያዎች ሊያገኙ ቻሉ። ከዚያ በኋላ ሚስኪቶዎቹ "ዛምቦ" ከሚባሉት ክልሶች ጋር በስፓንያውያን መስፈርያዎች በሆንዱራስ ላይ አደጋ በመጣል የተማረኩትን ኗሪዎች በባርነት ወደ አውሮፓ ሳይወሰዱ ያድኗቸው ነበር። ደግሞ የሌሎቹን ጐሣዎች ሰዎች ሲማርኩ ወደ ጃማይካ ይሸጧቸው ወይም ሴቶቻቸውን ያግቧቸው ነበር። ከዚህ የተነሣ በባሕላቸውም ካንድ የበለጠ ሚስት ማግባት ስለ ተፈቀደ ቁጥራቸውን ቶሎ አበዙ። ፖለቲካዊ ሥራዓታቸው በስፓንያውያን ግዛት ዘመንና በማእከል አሜሪካ አገሮች ፌዴራሲዮን አገዛዝ ዘመን ላይ ሚስኪቶዎች ነፃነታቸውን እንዲጠብቁ አስቻላቸው። ከ1851 ጀምሮ የእንግሊዝ መንግሥት መከታ ለሆንዱራስ በሚከተለውም አመት ለኒካራጓ ተሰጠ። የሚስኪቶ መንግሥት ራስ-ገዥ ሁኔታ ምንም ቢሰጥም ኒካራጓ ግን ወደፊት ንጉሶቻቸውን አልተቀበለችም። በ1886 ዓ.ም. ምድራቸው በኒካራጓ መንግሥት ተያዘ። በኒካራጓ መንግሥት መቸም አልተሰለጠኑምና እስከ ዛሬ ድረስ ብዙዎች የኒካራጓ ዜጎች መሆናቸውን እራሳችውን አይቆጠሩም። በ1970ዎቹና 1980ዎቹ, የኒካራጓ ኰሙኒስት ሳንዳኒስታ መንግሥት በጦርነት 8500 ሚስኪቶዎች ከቤቶቻቸው ሲያሳድዱ እስከ መቶ መንደሮችም ድረስ ሲያጥፉ ሚስኪቶዎቹ ከጎረቤቶቻቸው ከራማና ሱሙ ጐሣዎች ጋራ ሲያባብሩ ሚሱራሳታ የሚባል ግምባር አቆሙ። ይህ ጸረ-መንግሥት ወገን የኮንትራዎች ወንበዶች ክፍል ነበረ። የሞስኪቶ ንጉሶች 1617-1679 - ኦልድማ 1679-1710 1ኛ ጀረሚ የሞስኪቶ ንጉስ 1710-1721 2ኛ ጀረሚ የሞስኪቶ ንጉ 1721-1731 1ኛ ፒተር 1731-1747 1ኛ ኤድዋርድ 1747-1768 1ኛ ጆርጅ 1768-1793 2ኛ ጆርጅ ፍሬደሪክ 1793-1816 1ኛ ጆርጅ ፍሬደሪክ አውግስጦስ 1816-1834 ሮበርት ቻርለስ ፍሬደሪክ 1834-1857 2ኛ ጆርጅ አውግስጦስ ፍሬደሪክ ወራሽ አለቆች 1857-1871 ዊሊያም ሄንሪ ክላረንስ 1871-1880 ጆርጅ ዊሊያም አልበርት ሄንዲ 1880-1881 አንድረው ሄንዲ 1881-1882 ጆናታን ቻርልስ ፍሬደርክ 1882-1900 ሮበርት ሄንሪ ክላረንስ 1900-1920 ሮበርት ፍሬደሪክ ከ1970 ጀምሮ ኖርቶን ከስበርት ክላረንስ የስሜን አሜሪካ ኗሪ ብሔሮች ኒካራጓ
461
ሚስኪቶ በማዕከል አሜሪካ የሚኖር ብሔር ነው። መሬታቸው ከካሜሮን ርእሰ ምድር ሆንዱራስ ጀምሮ እስከ ሪዮ ግራንዴ ወንዝ ኒካራጓ ድረስ ይዘረጋል። የራሳቸው ሚስኪቶ ቋንቋ አለ። ነገር ግን የእስፓንኛ እና የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ ተናጋሪዎች በትልቅ ወገን ይገኛሉ። የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ የመጣ ከእንግሊዞች ጋራ ብዙ ጊዜ በማገናኘታቸው ነበር። ብዙዎቹ ክርስቲያኖች ናቸው። በጊዜ ላይ ያመለጡ ባርዮች ከነሱ ጋር ስደት ስላገኙ ዘራቸው ተደባልቆ ክልስ ሆነ። መሬታቸውን ለመድረስ አስቸጋሪ በመሆኑ እስፓንያውያን ሰፊ አገሩን ሲወረሩ ለሚስኪቶዎቹ ብዙ ውጤት አልነበረም።
2401
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%8A%95%20%E1%8A%A6%E1%89%A6%E1%89%B4
ሚልተን ኦቦቴ
አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ (ከ 1917 / Dec. 28, 1924 እስከ 1998 / Oct. 10, 2005) - ከ 1962 እስከ 1966 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ጠቅላይ ሚኒስተር እና ከ1966-1971 እ.ኤ.አ./1980 - 1985 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ፕሬዝዳንት ነበሩ። በ1962 እ.ኤ.አ. ዩጋንዳን ከብሪታን ቅን ገዥ አመራር ነጻ ያወጡ ሰው ናቸው። የአፍሪካ መሪዎች
46
አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ (ከ 1917 / Dec. 28, 1924 እስከ 1998 / Oct. 10, 2005) - ከ 1962 እስከ 1966 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ጠቅላይ ሚኒስተር እና ከ1966-1971 እ.ኤ.አ./1980 - 1985 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ፕሬዝዳንት ነበሩ። በ1962 እ.ኤ.አ. ዩጋንዳን ከብሪታን ቅን ገዥ አመራር ነጻ ያወጡ ሰው ናቸው።
2403
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8C%8D%E1%88%8D%20%E1%8B%9C%E1%8A%93
ጉግል ዜና
ጉግል ዜና (Google News) በኮምፒዩተር ዜናዎችን የሚያቀርብ አገልግሎት ነው። ባለቤቱ ጉግል ድርጅት ነው። የዜና ዌብሣይቱ በአፕሪል 2002 እ.ኤ.አ. የቤታ ለቀቃ ሆኖ ነው የወጣው። በዌብሳይቱ የሚቀርቡት ዜናዎች እንዳሉ በኮምፕዩተር የሚመረጡ እና የሚደራጁ ሲሆን ምንም አይነት የሰው ግንኙነት የለም። አገልግሎቱ በአንድ ቋንቋ ውስጥ በ30 ቀናት ውስጥ የወጡ ዜናዎችን ያቀርባል። በእንግሊዝኛው ዕትም ውስጥ 4,500 የዜና ምንጮች አሉ። ጉግል ዜና የፍለጋ አገልግሎት ሲኖረው ውጤቶቹንም በቀንና በሰዓት መመደብ ይቻላል። ውጫዊ መያያዣዎች http://www.news.google.com ጉግል
68
ጉግል ዜና (Google News) በኮምፒዩተር ዜናዎችን የሚያቀርብ አገልግሎት ነው። ባለቤቱ ጉግል ድርጅት ነው። የዜና ዌብሣይቱ በአፕሪል 2002 እ.ኤ.አ. የቤታ ለቀቃ ሆኖ ነው የወጣው። በዌብሳይቱ የሚቀርቡት ዜናዎች እንዳሉ በኮምፕዩተር የሚመረጡ እና የሚደራጁ ሲሆን ምንም አይነት የሰው ግንኙነት የለም። አገልግሎቱ በአንድ ቋንቋ ውስጥ በ30 ቀናት ውስጥ የወጡ ዜናዎችን ያቀርባል። በእንግሊዝኛው ዕትም ውስጥ 4,500 የዜና ምንጮች አሉ። ጉግል ዜና የፍለጋ አገልግሎት ሲኖረው ውጤቶቹንም በቀንና በሰዓት መመደብ ይቻላል።
2406
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%8A%E1%8B%9D%E1%8A%9B
እንግሊዝኛ
እንግሊዝኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። በዓለም ላይ በብዙ አገራት ውስጥ ይነገራል። የመጀመሪያ ተናጋሪዎቹ ቁጥር 380 ሚሊዮን ያሕል ሲሆን በብዛት የምድር 3ኛው ቋንቋ ነው። ከዚህ በላይ እስከ 1 ቢሊዮን ሰዎች እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ይችሉታል። እንግሊዝኛ በእንግሊዝ አገር ጀመረ። አንግል እና ሴያክስ የተባሉ ጀርመናዊ ጐሣዎች መጀመርያ የተናገሩት ጥንታዊ እንግሊዝኛ ይባላል። ነገር ግን ይህ እንደ ዛሬው እንግሊዝኛ በጣም አልመሰለም። በ441 አ.ም. ጀምረው እነዚህ ጐሣዎች ከጀርመን ወጥተው በብሪታኒያ ደሴት ሰፈሩ። ቋንቋቸውም የተጻፈበት «ሩን» በተባለው ጽሕፈት ነበር። በ7ኛ መቶ ዘመን ክርስትና ከተቀበሉ በኋላ ግን ቋንቋው በላቲን ፊደል ሊጻፍ ጀመረ። ከ9ኛ መቶ ዘመን ጀምሮ ብዙ ሠራዊት ከዴንማርክና ከኖርዌ ወደ እንግሊዝ ስለ መጡ ተመሳሳይ ቋንቋ ስለነበራቸው ያን ጊዜ እንግሊዝኛ ከጥንታዊ ኖርስ አያሌ ቃሎች ተበደረ። በ1058 ዓ.ም. ዊሊያም 1 «አሸናፊ» ከነሠራዊቱ እንግሊዝ አገርን ወርሮ ንጉስ ከሆነ በኋላ አዲስ መንግሥት ለማቆም መኳንንቶቹን ከፈረንሳይ ከሱ ጋራ አመጣ። የእንግሊዝ መንግሥት ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን ለረጅም ጊዜ (300 አመቶች) እንግሊዝኛ ከትምህርት ቤቶች ተከለክሎ ቋንቋው ለጽሑፍ ሳይሆን እንደ መነጋገርያ ብቻ ስለ ቀረ በዚያን ጊዜ ጠባዩ ብዙ ተለወጠ። እንግሊዝኛ በዚሁ ዘመን እጅግ ብዙ ቃላት ከፈረንሳይኛ ስለተበደረ በፍጹም ሌላ መልክ ይዞ አሁን መካከለኛ እንግሊዝኛ ይባላል። ቻውሰር የተባለው አንድ ስመ ጥሩ የመካከለኛ እንግሊዝኛ ጸሐፊ ነበር። በ15ኛ መቶ ዘመን «ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ» በሚባለው ለውጥ ምክንያት፡ አናባቢዎቹ ተለውጠው የቋንቋው ድምጽ እንደገና ሌላ መልክ ያዘና ከዊሊያም ሼክስፒር ዘመን ጀምሮ «ዘመናዊ እንግሊዝኛ» ተብሏል። እንግሊዝኛ ከሌሎቹ ልሣናት ለምሳሌ ከቻይንኛ፥ ከህንዲ፥ ከጃፓንኛ እና ከእስፓንኛ አንዳንድ አዲስ ቃላት ከመውሰድ አላቋረጠም። ከተለያዩ አገሮች የነበሩት ሊቃውንት እርስ በርስ ለመነጋገር የቻሉ የጋራ ካወቁት ልሳናት ከሮማይስጥና ከግሪክ የጥናቶቻቸውን ቃሎች በመምረጥ ነበር። እነዚያ የተክኖሎጂ ቃሎች ደግሞ ወደ እንግሊዝኛ ገቡ፤ ለምሳሌ፣ photograph (ፎቶግራፍ) ከግሪክ photo- ፎቶ (ብርሀን) እና -graph ግራፍ (ሰዕል)፤ ወይም telephone (ተለፎን) ስልክ። ስለዚህ እንግሊዝኛ ከብዙ ቋንቋዎች ይሠራል ሊባል ይችላል። ትንትና ከሷዴሽ ዝርዝር 207 ዘመናዊ እንግሊዝኛ ቃላት፣ 161 ወይም 78% በቀጥታ ከጥንታዊ እንግሊዝኛ ቃላት ተደረጁ። ከተረፉትም 46 ቃላት መኃል፤ 11 ወይም 5% ከፈረንሳይኛ መጡ (animal, forest, fruit, flower, turn, push, count, river, mountain, round, because።) እንዲያውም "because" ከጥንታዊ እንግሊዝኛ bi + ፈረንሳይኛ cause የሚገኝ ውሁድ ነው። 10 ወይም 5% ከኖርስኛ መጡ (big, they, leg, wing, egg, stab, fog, sky, dirty, rotten) 2 ቃላት ወይም 1% ከሮማይስጥ መጡ (vomit, correct) 2 ቃላት ወይም 1% ከሆላንድኛ መጡ (split, rub) የተረፉት 21 ቃላት ወይም 10% የመጡ ከጥንታዊ እንግሊዝና ሲሆን፣ ከጥንታዊ እንግሊዝኛ አዲስ ትርጉም ተሰጡ። ደግሞ ይዩ :wikt:Wiktionary:የእንግሊዝኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - ሷዴሽ ዝርዝር ዩናይትድ ኪንግደም የአሜሪካ ተባባሪ ክፍላገሮች
367
እንግሊዝኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። በዓለም ላይ በብዙ አገራት ውስጥ ይነገራል። የመጀመሪያ ተናጋሪዎቹ ቁጥር 380 ሚሊዮን ያሕል ሲሆን በብዛት የምድር 3ኛው ቋንቋ ነው። ከዚህ በላይ እስከ 1 ቢሊዮን ሰዎች እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ይችሉታል። እንግሊዝኛ በእንግሊዝ አገር ጀመረ። አንግል እና ሴያክስ የተባሉ ጀርመናዊ ጐሣዎች መጀመርያ የተናገሩት ጥንታዊ እንግሊዝኛ ይባላል። ነገር ግን ይህ እንደ ዛሬው እንግሊዝኛ በጣም አልመሰለም። በ441 አ.ም. ጀምረው እነዚህ ጐሣዎች ከጀርመን ወጥተው በብሪታኒያ ደሴት ሰፈሩ። ቋንቋቸውም የተጻፈበት «ሩን» በተባለው ጽሕፈት ነበር። በ7ኛ መቶ ዘመን ክርስትና ከተቀበሉ በኋላ ግን ቋንቋው በላቲን ፊደል ሊጻፍ ጀመረ።
2411
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%8A%95%E1%88%BB%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%88%8D%20%E1%8C%89%E1%88%99%E1%8B%9D%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል
ቤንሻንጉል ጉሙዝ ከኢትዮጵያ 9 ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አሶሳ ነው። 50,248 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 523,000 ነበር። የኢትዮጵያ ክልሎች ማመዛገቢያዎች
24
ቤንሻንጉል ጉሙዝ ከኢትዮጵያ 9 ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አሶሳ ነው። 50,248 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 523,000 ነበር።
2412
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%B6%E1%88%B3
አሶሳ
አሶሳ (የቀድሞ ስሙ አቆልዲ) የቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1994 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 11,749 ሰዎች ሲሆን በ1997 ቆጠራ መሠረት 20,226 ሰዎች ነው። ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት በ 1933 ዓ.ም. የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጦርነት ጊዜ ኦነግ በወያኔ እርዳታ አሶሳን ከደርግ ሃያላት ያዘ። የኢትዮጵያ ከተሞች
50
አሶሳ (የቀድሞ ስሙ አቆልዲ) የቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1994 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 11,749 ሰዎች ሲሆን በ1997 ቆጠራ መሠረት 20,226 ሰዎች ነው። ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት በ 1933 ዓ.ም. የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ።
2413
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A1%E1%89%A5%20%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AE%E1%89%BD%20%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%A8%E1%88%B0%E1%89%A6%E1%89%BD%E1%8A%93%20%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A6%E1%89%BD%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (የድሮ ክልሎች 7,8,9,10,11) በኢትዮጵያ ከሚገኙ አስራአንድ ክልሎች አንዱ ነው። 105,887.18 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በምዕራብ በጋምቤላ፣ በደቡብ ምዕራብ ከደቡብ ሱዳን፣ ሰሜን ምሥራቅና ደቡብ ምሥራቅ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ከኬንያ ጋር ይዋሰናል። የክልሉ ዋና ከተማ ሃዋሳ ሲሆን ሌሎች ትልቅ ከተማዎች ወልቂጤ፣ ጉብርየ፣ አርባ ምንጭ፣ ሆሳዕና፣ቡታጂራ፣ ክብረመንግሥት፣ ያቤሎ፣ አላባ፣ አገረሠላም፣ አለታዎንዶ፣ ቦዲቲ፣ ወንዶ፣ ዲላ፣ ይርጋለም፣ ጂንካ፣ ሶዶ፣ ቦንጋ፣ ሚዛን ተፈሪ ናቸው። ክልሉ በ፲፫ ዞኖችና ፰ ልዩ ወረዳዎች በ፳፪ የከተማ አስተዳደሮች የተደራጀ ሲሆን በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. በተደረገው የሕዝብና ቤት ቆጠራ መሠረት 15,042,531 ሕዝብ የሚገኝበት ሲሆን ይህም ከአገሪቱ ጠቅላላ ሕዝብ 20.4% ይሸፍናል። ከዚህ በተጨማሪ በክልሉ ፶፮ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የሚኖሩ ሲሆን የእነዚህም ቋንቋዎች በአፍሮ እስያዊ (ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ ንዑስ ክፍሎችን ጨምሮ) እና ናይሎ ሳህራዊ የቋንቋ ቤተሰቦች ይመደባሉ። መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በኢትዮጵያ ካርታ ውስጥ ከ34° 88′ እስከ 39°14′ ምሥራቅ ኬንትሮስና ከ4°43′ እስከ 8° 58′ ሰሜን ኬክሮስ መካከል ይገኛል። ክልሉ 4207 ሜትር ከፍታ ካለው የጋሞ ጐፋው ጉጌ ተራራ እስከ 376 ሜትር ከባህር ጠለል በላይ ከፍታ ያለው የደቡብ ኦሞው ጨልባና ቱርካና ኃይቅ አካባቢ ያለው ዝቅተኛ ቦታን ጨምሮ በርካታ የተለያየ መልክዐ ምድራዊ አቀማመጥን ይዟል። በሐሩር፣ በቆላ፣ ወይናደጋና ደጋ የአየር ንብረትን የተከፋፈለ ሲሆን ለእርሻ ከብት እርባታ ምቹ የሆነና በደንም የተሸፈነ ክልል ነው። የአዋሣ የአባያ፣ ጫሞ፣ጨው ባህርና ቱርካና የመሳሰሉ ኃይቆች ኦሞ፣ጐጀብና ብላቴ ወንዞች ባለቤትና ከገናሌ-ዳዋ ከባሮ-አኮቦ፣ ከኦሞ-ግቤ፣ በአጠቃላይ 32% የሚደርሱ ተፋሰሶችንም ይጋራል። የአጆራ፣ሎጊታና ጋቺት ፏፏቴዎች የነጭ ሣር፣ኦሞ ማዜና የማጐና የጨበራ ጩጩራ ብሔራዊ ፓርኮች የሚገኙበት ነው። አስተዳደራዊ መዋቅር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የተዋቀረው በሕግ አውጭው፣ ሕግ አስፈፃሚውና የዳኝነት (ሕግ ተርጓሚ) አካላት ነው። ከሌሎች ክልሎች በተለየ መልኩ የክልሉ ፖርላማ በሁለት ምክር ቤቶች ተዋቅሯል። እነዚህም የክልሉ ምክር ቤትና የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ናቸው። የህግ አስፈፃሚው የመስተዳድር ምክር ቤት በርዕሰ መስተዳድሩ የሚመራ ሲሆን የዳኝነት አካል በጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ይመራል። የሁሉም አካላት አወቃቀር ከብሔረሰቦች ም/ቤት በስተቀር በተዋረድ በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ፲፫ ዞኖች፣ ፰ ልዩ ወረዳዎች በጠቅላላ የልዩ ወረዳዎችን ጨምሮ በ፻፴፬ ወረዳዎችና ፴፱፻፲፮ ቀበሌዎች ድረስ በተመሣሣይ ሁኔታ ተዋቅሯል። ተፈጥሯዊ ቦታዎችና ታሪካዊ ቅርሶች በጥናት ከተደረሰባቸው ታሪካዊ ቦታዎችና ቅርሶች ግንባር ቀደሙ በክልሉ በሁሉም ቦታ ተሠራጭቶ የሚገኝ ትክል ድንጋይ ሲሆን በአጠቃላይ ከ፲ሺህ በላይ እንደሆነ ይገመታል። ከእነዚህ ውስጥ አንድ ላይ ጥቅጥቅ ብለው በተለያዩ ሥነ ቅርጽና መልክ የተደረደሩትና የተተከሉት በጉራጌ ዞን የሚገኘው ጢያ በ1980 እ.ኤ.አ. በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት ተመዝግቧል። በክልሉ በርካታ ዋሻዎች ሲገኙ ከእነዚህ ውስጥ ሞቼ ቦራጐና አክርሳ ዋሻ /ወላይታ/ እና በጌዴኦ የሚገኙ የተቦረቦሩ ፭ የሥነ ድንጋይ ዋሻዎችና ቱቱ ፈላ ትክል ድንጋይ ግንባር ቀደሞቹ ናቸው። በሌላ በኩል በክልሉ በዓለም አቀፍ ደረጃ የታወቁ የፓሊዮ አንትሮፖሎጂ አርኪዮሎዲጂ ቦታዎች ይገኛሉ። ከእነዚህ ውስጥ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ አካባቢ /ሸንጋራ፣ ኡስኖ፣ ኪብሽና ሙርሲ አወቃቀሮ ች (formation) የታወቀ ነው። የታችኛው ኦሞ ሸለቆ በ1980 እ.ኤ.አ. በዓለም አቀፍ ቅርስነት የዩኔስኮ መዝገብ ዝርዝር ገብቷል። ኮንሶ አካባቢ፤ ፋጀጅና ወይጦ አጭቀሬ በደቡብ ኦሞ ቡርጂ ቁሊቾ በቡርጂ ሌሎቹ የፓሊዮ አንትሮፖሎጂ ቦታዎች ይገኛሉ። በደቡብ ከሚገኙ ብሔሮች ስም እና ቋንቋዎች ዝርዝር ይህ ዝርዝር የተሟላ አይደለም አላባ ጉራጌ ሶዶ ጉራጌ ሐዲያ ሐመር ከፊቾ ከምባታ ሙርሲ ሲዳማ ስልጤ ሱርማ ወላይታ ገለብ አሪ ጋሞ ጎፋ ዳውሮ ሰባት ቤት ጉራጌ ቸሀ ጉራጌ አማሮ ጌዴኦ ቡርጂ ዛይሴ ኾንሶ ኦይዳ ሸኮ ኢኮኖሚ የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ዋነኛ የኢኮኖሚ መሠረት ግብርና ነው። ዋና ዋና ምርቶችም በቆሎ፣ ስንዴ፣ ጤፍ፣ ጥራጥሬ፣ ድንች፣ እንሰት፣ ፍራፍሬዎችና የቅባት ሰብሎች ናቸው። ዋነኛው ምርት በእህል ራስን ለመቻል የሚያስችሉ ሲሆኑ ጐን ለጐን ገበያ ተኮር የሆኑ ቡና፣ ሻይ ቅጠል፣ ጐማ ተክል ወዘተ እንዲሁም ማንጐ፣ አኘል፣ አቦካዶ፣ አናናስ፣ ፓፓያና ሙዝ በስፋት ይመረታል። የቁም ከብቶች ወተትና የወተት ተዋፅኦም ይገኛል። ከግብርና በተጨማሪም በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በግንባታ፣ እንጨትና ብረታ ብረት፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት የተደራጁ ማኀበራት ይገኛሉ። ማኅበራዊ ጉዳዮች በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. የክልሉ አጠቃላይ ንፁህ የመጠጥ ውኃ ሽፋን 58% ደርሷል። ከዚህ ውስጥ የገጠሩ ሽፋን 57% ሲሆን በከተማ 66% እንዲሁም የተጠቃሚው ሕዝብ ብዛት 8.7 ሚሊዮን ድረስ እንደደረሰ መረጃዎች ያመለክታሉ። በክልሉ ያሉ ትምህርት ተቋማት ብዛት (ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል) 3,625፣ (ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) 144፣ የመሰናዶ (ከ9-12) 44 ነው። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ደረጃም 64 የመንግሥትና የግል ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛዎች፣ ኮሌጆች /16ቱ አዋሣ ከተማ ውስጥ የሚገኙ/ እንዲሁም 5 ዩኒቨርሲቲዎች ይገኛሉ። አጠቃላይ የትምህርት ተሣትፎ በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. መረጃ መሠረት 97.9% የደረሰ ሲሆን የሴቶች ተሣትፎ ወደ 84% አድጓል። የተማሪ መምህር ጥምርታ (1-4 ክፍል) 1፡66፣(5-8) 1፡60፣ (9-10) 1፡82፣ (1-12) 1፡42 ነው። የ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. የጤና ቢሮ መረጃ መሠረት በክልሉ 2,287 ጤና ኬላዎች 161 ጤና ጣቢያዎችና 16 ሆስፒታሎች ይገኛሉ። በአጠቃላይ የጤና ተሣትፎ ሽፋን 75% ደርሷል። መገናኛን በተመለከተ 2 ፖስታ ቤቶች፣ 2 ዋና ቅርንጫፍ ፖስታ ቤቶችና 44 ወኪል ፖስታ ቤቶች ሲገኙ ከ133 ከተሞች በላይ የዲጂታል አውቶማቲክና የሳተላይት ስልኮችን ይጠቀማሉ። በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. መረጃ መሠረት በክልሉ የሚገኙ 130 የሚደርሱ ከተሞች የኤሌክትሪክ መብራት ያገኛሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጡ ሲሆን እጅግ በጣም ጥቂቶቹ በዲዚል ሞተር የሚንቀሣቀሱ የ12 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጡ ናቸው፡፡ ሬድዮ፣ ቴሌቭዥንና ጋዜጣን በተመለከተ ሁለት የአካባቢ ሬድዮ ጣቢያዎች /«ፉራ ትምህርት ማሠራጫ ጣቢያ» እና «ወላይታ ሶዶ»/ እና በቅርቡ የተቋቋመው የደቡብ ድምፅ ሬድዮ ጣቢያ (FM 100.9) አዋሣ ይገኙበታል። ጋዜጦችን በሚመለከት «የደቡብ ንጋት» የተባለው የደቡብ ክልላዊ መንግሥት ጋዜጣ፣ በአዋሣ ከተማ ሽግግር አስተዳደር በአማርኛ የሚታተም «ዜና አዋሣ»፣ «ሚረር 3» የተባለ የግል ጋዜጣና በአርባ ምንጭ ከተማ የሚታተም «ትፍላሜ» የተባለውና በክልሉ ባህልና ማስታወቂያ የሚታተም «ማህደረ ደቡብ» የተባሉ ጋዜጦችና መጽሔቶች የሚታተሙ ሲሆን በየመ/ቤቱ የሚወጡ በርካታ ዓመታዊ መጽሔቶችም ይገኙበታል። በክልሉ መንግሥት እየተዘጋጀ በየቀኑ ከሰኞ እስከ እሁድ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የሚተላለፍ የአንድ ሰዓት የቴሌቢዥን ኘሮግራም ይገኛል። ማመዛገቢያዎች የኢትዮጵያ ክልሎች
804
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (የድሮ ክልሎች 7,8,9,10,11) በኢትዮጵያ ከሚገኙ አስራአንድ ክልሎች አንዱ ነው። 105,887.18 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በምዕራብ በጋምቤላ፣ በደቡብ ምዕራብ ከደቡብ ሱዳን፣ ሰሜን ምሥራቅና ደቡብ ምሥራቅ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ከኬንያ ጋር ይዋሰናል። የክልሉ ዋና ከተማ ሃዋሳ ሲሆን ሌሎች ትልቅ ከተማዎች ወልቂጤ፣ ጉብርየ፣ አርባ ምንጭ፣ ሆሳዕና፣ቡታጂራ፣ ክብረመንግሥት፣ ያቤሎ፣ አላባ፣ አገረሠላም፣ አለታዎንዶ፣ ቦዲቲ፣ ወንዶ፣ ዲላ፣ ይርጋለም፣ ጂንካ፣ ሶዶ፣ ቦንጋ፣ ሚዛን ተፈሪ ናቸው። ክልሉ በ፲፫ ዞኖችና ፰ ልዩ ወረዳዎች በ፳፪ የከተማ አስተዳደሮች የተደራጀ ሲሆን በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. በተደረገው የሕዝብና ቤት ቆጠራ መሠረት 15,042,531 ሕዝብ የሚገኝበት ሲሆን ይህም ከአገሪቱ ጠቅላላ ሕዝብ 20.4% ይሸፍናል። ከዚህ በተጨማሪ በክልሉ ፶፮ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የሚኖሩ ሲሆን የእነዚህም ቋንቋዎች በአፍሮ እስያዊ (ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ ንዑስ ክፍሎችን ጨምሮ) እና ናይሎ ሳህራዊ የቋንቋ ቤተሰቦች ይመደባሉ።
2415
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8B%E1%88%9D%E1%89%A4%E1%88%8B%20%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A6%E1%89%BD%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ጋምቤላ ሕዝቦች ክልል
የጋምቤላ ሕዝቦች (ክልል 12) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ጋምቤላ ነው። 25,369 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 206,000 ነበር። ጋምቤላ ትልቅ የነዳጅ ሀብት አንዳላት ይታመናል። የክልሉ ዋና ብሄር የ[[1ኛ አኝዋክ ፤2ኛ ኑዌር ፤3ኛ ማጃንግ ፤ 4ኛ ኮሞ ፤ 5ኛ ኦፖ ] ብሄርስቦችናቸው። የኢትዮጵያ ክልሎች ማመዛገቢያዎች
50
የጋምቤላ ሕዝቦች (ክልል 12) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ጋምቤላ ነው። 25,369 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 206,000 ነበር። ጋምቤላ ትልቅ የነዳጅ ሀብት አንዳላት ይታመናል። የክልሉ ዋና ብሄር የ[[1ኛ አኝዋክ ፤2ኛ ኑዌር ፤3ኛ ማጃንግ ፤ 4ኛ ኮሞ ፤ 5ኛ ኦፖ ] ብሄርስቦችናቸው።
2416
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%A8%E1%88%AA%20%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A5%20%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D
ሐረሪ ሕዝብ ክልል
የሐረሪ ክልል (ክልል 13) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ሐረር የክልሉ ዋና ከተማ ናት። 374 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 154,000 ነበር። ማመዛገቢያዎች የኢትዮጵያ ክልሎች
27
የሐረሪ ክልል (ክልል 13) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ሐረር የክልሉ ዋና ከተማ ናት። 374 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 154,000 ነበር።
2417
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%AC%E1%8B%B3%E1%8B%8B
ድሬዳዋ
ድሬ ዳዋ ከሁለቱ የኢትዮጵያ አስተዳደር አካባቢዎች አንዷ ናት (ሌላዋ አዲስ አበባ ናት)። በ1994 እ.ኤ.አ. የድሬዳዋ ሕዝብ ብዛት 164,851 ነበር። አቶ መርሻ ናሁሰናይ የድሬዳዋ ቆርቋሪና የመጀመሪያ አስተዳዳሪ (1894 - 1898 እንድ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) (1902 - 1906 እንድ አውሮጳ አቆጣጠር) ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት የኢትዮጵያ ከተሞች
44
ድሬ ዳዋ ከሁለቱ የኢትዮጵያ አስተዳደር አካባቢዎች አንዷ ናት (ሌላዋ አዲስ አበባ ናት)። በ1994 እ.ኤ.አ. የድሬዳዋ ሕዝብ ብዛት 164,851 ነበር። አቶ መርሻ ናሁሰናይ የድሬዳዋ ቆርቋሪና የመጀመሪያ አስተዳዳሪ (1894 - 1898 እንድ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) (1902 - 1906 እንድ አውሮጳ አቆጣጠር)
2423
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%92%E1%8A%AB%E1%88%AB%E1%8C%93%20%E1%88%9D%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%89%B5%20%E1%89%8B%E1%8A%95%E1%89%8B
የኒካራጓ ምልክት ቋንቋ
የኒካራጓ ምልክት ቋንቋ (ISN, Idioma de Señas de Nicaragua ወይም Idioma de Signos Nicaragüense) በ1970ዎቹና በ1980ዎቹ በምዕራብ ኒካራጓ የመስማት መሳን ባለባቸው ተማሪዎች የተለማ የምልክት ቋንቋ ነው። የተለማው ከቆዩት እጅ ቋንቋዎች ሳይሆን በተማሪዎች እራሳቸው በድንገት ነበር። ስለዚህ ለቋንቋ ሊቃውንት "የመነጋገር ልደት" ወይም የመንስኤው ሁኔታ ለማጥናት ያስችላል። ከ1969 ዓ.ም. በፊት በመስማት የተሳናቸው ሰዎች ኅብረተሠብ አልነበራቸውም። ከቤተሠቦቻቸው ጋራ ለመነጋገር ይቻሉ ቀላል በሆነ እጅ ንቅናቄ ብቻ ነበር። በ1969 ዓ.ም. ግን ጆሯቸው ለማይስማ ተማሪዎች ልዩ ተምህርት ቤት በዋና ከተማ በማናጓ ስለ ተመሠረተላቸው 50 ተማሪዎች ወዲያው ትምህርታቸውን ጀመሩ። የሳንዲኒስታ አብዮት በሆነበት ወቅት (1971 ዓ.ም.) መቶ ተማሪዎች ነበሩ። በ1972 ሁለተኛ ልዩ ትምህርት ቤት ተከፍቶ በ1975 ዓ.ም. የተማሪዎች ቁጥር 400 ደረሰ። በመጀመርያ ትምህርት ቤቶቹ የከንፈር ማንበብና የጣት ፊደል ብቻ ለማስተማር አስበው ይህ ዘዴ ግን አልተከናወንም። ዳሩ ግን ተማሪዎቹ በትርፍ ጊዜያቸው በቤተሠቦቻቸው የተጠቀሙትን እጅ ምልክቶች እርስ በርስ ስለተማማሩ በትንሽ ጊዜ የራሳቸውን ቋንቋ ፈጠሩ። የትምህርት ቤት አስተማሪዎች ግን ስለዚህ ልማት አላወቁም ነበር። የእጅ ምልክቶቻቸው እንደ ጨዋታ ብቻ መስሏቸው እስፓንኛ መማር ስለማይችሉ ይሆናል በማሰብ ገመቱ። እንዲግባቡ ከቶ ስላልቻሉ በመጨረሻ በ1978 ዓ.ም. ከአሜሪካ አንዲት የአሜሪካ ምልክት ቋንቋ መምህር ጁዲ ኬግል አስመጥተው እሷ ምልክቶቻቸውን በድንብ ለማጥናት ወሰነች። ያልታወቀ አዲስ ቋንቋ መሆኑን የገለጠች እርሷ ሆነች። ቋንቋዎች ኒካራጓ
183
የኒካራጓ ምልክት ቋንቋ (ISN, Idioma de Señas de Nicaragua ወይም Idioma de Signos Nicaragüense) በ1970ዎቹና በ1980ዎቹ በምዕራብ ኒካራጓ የመስማት መሳን ባለባቸው ተማሪዎች የተለማ የምልክት ቋንቋ ነው። የተለማው ከቆዩት እጅ ቋንቋዎች ሳይሆን በተማሪዎች እራሳቸው በድንገት ነበር። ስለዚህ ለቋንቋ ሊቃውንት "የመነጋገር ልደት" ወይም የመንስኤው ሁኔታ ለማጥናት ያስችላል። ከ1969 ዓ.ም. በፊት በመስማት የተሳናቸው ሰዎች ኅብረተሠብ አልነበራቸውም። ከቤተሠቦቻቸው ጋራ ለመነጋገር ይቻሉ ቀላል በሆነ እጅ ንቅናቄ ብቻ ነበር።
2443
https://am.wikipedia.org/wiki/1926%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1926 እ.ኤ.አ.
1 January 1926 - 10 September 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1918 አ.ም. 11 September 1926 - 31 December 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1919 አ.ም.
22
1 January 1926 - 10 September 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1918 አ.ም. 11 September 1926 - 31 December 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1919 አ.ም.
2444
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%8B%8D%E1%88%A9%E1%8A%9B
ናውሩኛ
ናውሩኛ (Dorerin Naoero) ናውሩ በተባለው ደሴት አገር በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚናገር ቋንቋ ነው። የተናጋሪዎቹ ብዛት 7000 ሰዎች ይህም የደሴቲቱ ግማሽ እንደሚሆን ይገመታል። ከነዚህ ውስጥ ሁላቸው እንግሊዝኛ ደግሞ ይችላሉ። አውስትሮኔዚያን ቋንቋዎች
29
ናውሩኛ (Dorerin Naoero) ናውሩ በተባለው ደሴት አገር በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚናገር ቋንቋ ነው። የተናጋሪዎቹ ብዛት 7000 ሰዎች ይህም የደሴቲቱ ግማሽ እንደሚሆን ይገመታል። ከነዚህ ውስጥ ሁላቸው እንግሊዝኛ ደግሞ ይችላሉ።
2451
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%8A%A6%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%8B%B6%E1%8A%AD%E1%88%B5%20%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%88%95%E1%8B%B6%20%E1%89%A4%E1%89%B0%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው። ጌታ በአገራችን፣ ጥር ፲ ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው በዝማሬና በሆታ ይሄዳሉ። እዚያም በተዘጋጀ አቡነ ባስልዮስ ከእስክንድርያ ፓትርያርክ አቡነ ዮሳብ 2ኛ የጵጵስና ማዕረግ ተቀበሉ። ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች። ወደ ፶፭-፷ ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው። በታሪክ መሠረቶች «ተዋሕዶ» ከልሣነ ግእዝ የመነጨ ቃል ሲሆን፣ ትርጒሙም "አንድ ሆኖ" ማለት ነው። ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በተዋሕዶ ከበረ ማለት ነው። ለዚሁም በዐረብኛ ተመሳሳይ ቃል "ታውሒድ" ሲባል፣ በአንድ አምላክ ብቻ ማመን የሚለውን ፅንሰ ኣሳብ ያመለክታል። በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ቃሉ የሚነካ የክርስቶስ ባሕርይ በ"ሰብዓዊ" እና በ"መለኮታዊ" ተለይቶ ሳይሆን አንድ ብቻ እንደሆነ የሚለው ጽኑ እምነት ነው። በ443 ዓ.ም. (451 እ.ኤ.አ.) በሮማው ንጉሥ መርቅያን ዘመነ መንግሥት ፮፻፶ ኤጲስ ቆጶሳት በተገኙበት የተሰበሰበው የኬልቄዶን ጉባኤ ከሮማው ሊቀ ጳጳሳት ቀዳማዊ ልዮን "ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ ባሕርያት አሉት" የሚል ጽሑፍ አቅርቦላቸው ነበር። ዳሩ ግን የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ "ጌታ ሁለት ባሕርያት አሉት" የሚለው ትምሕርት ስሕተት ነው ብሎ ልዮንን አወገዘው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት በእምነት ተለያዩ። የቅዱስ ዲዮስቆሮስን ትምሕርት የሚከተሉ ዛሬ የአርሜኒያ፣ የሕንደኬ፣ የግብፅ፣ የሶርያ፤ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት ጌታችን መድኃኒታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ከሁለት አካል አንድ አካል በመንሳት ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ማለት ነው። የቤተ ክርስቲያን መመስረት በኢትዮጵያ የተጀመረው በወንጌል ሰባኪ ቅዱስ ፊልጶስ መሆኑ ይታወሳል (ሐዋርያት ምዕራፍ ፰)፦ «እነሆም፥ ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘቧም ሁሉ የሰለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው ሊሰግድ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር...» በዚህ ንባብ ዘንድ ፊልጶስ ጃንደረባውን የትንቢተ ኢሳይያስ ክፍል እንዲገባው አስረድቶት በክርስትና አጠመቀው። ንግሥት ግርማዊት ህንደኬ ፯ኛ ከ፴፬ ዓ.ም. እስከ ፵፬ ዓ.ም. ገደማ በኢትዮጵያ የነገሡ ናቸው። በ፬ኛው ምዕት ዘመን በወንድማማቾቹ በንጉሥ ኤዛና እና በንጉሥ ሳይዛና ዘመን በፍሬምናጦስ አማካይነት ክርስትና የግዛቱ ይፋዊ ሃይማኖት ሆነ። ይህ ፍሬምናጦስ በኢትዮጵያ «አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን» ተብሎ ይታወቃል። በወጣትነት ዕድሜው ከአጎቱ ከፈላስፋው ከመሮፔዎስ እና ከወንድሙ ከሲድራኮስ ጋራ መርከባቸው ስለሰመጠች ከወንድሙ ጋር ከሞት ተርፈው ምጽዋ አጠገብ ተገኙ። ወደ ነገሥታቱም ግቢ አመጧቸውና ቀስ በቀስ ከፍተኛ ተጽእኖ ያለበትን ደረጃን አገኙ። ንጉሥ ኤዛናን ደግሞ ወደ ክርስትና ለውጠው እንዲጠመቁ አደረጉ። ኤዛና ፍሬምናጦስን ለኢትዮጵያ አቡን እንዲሾም ለመጠየቅ ወደ እስክንድርያ ላኳቸውና የእስክንድርያ ጳጳስ አትናቴዎስ ፍሬምናጦስን ሾሞ ላከው። ፍሬምናጦስ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ሲሆን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ደግሞ ፻፲፩ኛው መሆናቸው ነው። መካከለኛ ዘመን እስላሞች ወደ ግብጽ ከገቡ በኋላ ከእስክንድርያ ጋር የነበረው ግንኙነት ቀጥሏል። ጸሐፊው አቡ ሳሊኅ በ፲፪ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን እንደ ገለጸው፣ ፓትርያርኩ በየዓመቱ ፪ ደብዳቤዎች ለኢትዮጵያና ለኖቢያ ነገሥታት ይጽፉ ነበር። ይህንን አደራረግ ግን አቡ ሃኪም አስቀረ። ፷፯ኛው ፓትርያርክ ቂርሎስ እንደ ኤጲስ ቆሞስ የላኩት ሰቨሩስ ሲሆኑ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ሁሉ እንዲያስጠበቁ ታዘዙ። በ፲፬፻፴፩ ዓ.ም. በዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን አባ ጊዮርጊስ ከአንድ ፈረንሳዊ ጐብኚ ጋራ ስለ ሃይማኖት ስለተነጋገሩ አንድ ተልዕኮ ወደ ሮማ ተላከ። በ፲፭፻ ዓ.ም. ደግሞ ኢትዮጵያ ከአዳል ጋር ስትታገል ማቴዎስ የተባለ አንድ አርሜናዊ ወደ ፖርቱጋል ተልኮ የፖርቱጋል ንጉሥ እርዳታን ለመነ። ስለዚህ በ፲፭፻፲፪ ዓ.ም. የፖርቱጋል ሚሲዮን በኢትዮጵያ ደረሰ። በሚከተለው ክፍለ ዘመን ከፖርቱጋል ኢየሱሳውያን የተባሉ ሚሲዮኖች ቤተ መንግሥቱን ወደ ሮማ ካቶሊክ ሃይማኖት ለማዞር ብዙ ጣሩ። በመጨረሻ በ፲፮፻፲፯ ዓ.ም. ንጉሥ ሱስንዮስ ወደ ሮማ ካቶሊክ እምነት ተቀየሩ። ዳሩ ግን የሮማ ሃይማኖት በተዋሕዶ ፈንታ ይፋዊ መሆኑን ሕዝቡ በጣም አልወደደምና በ፲፮፻፳፭ ዓ.ም ሱስንዮስ ዘውዳቸውን ለልጃቸው ለፋሲለደስ እንዲሰጡ ተደረጉ። ፋሲለደስ ወዲያው አገሩን ወደ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መለሱ። ከዚህ በላይ በ፲፮፻፳፮ ዓ.ም ፋሲለደስ ኢየሱሳውያን አገሩን ለቅቀው እንዲሄዱ አዘዙ። በ፲፮፻፶፰ ዓ.ም. መፃሕፍታቸውም እንዲቃጠሉ አዘዙ። ልዩ ባሕርይ የሚቀበሉ ቅዱሳን መጻሕፍት ኢትዮጵያ ብሉይ ኪዳንን እና ሐዲስ ኪዳንን በሙሉ (ከነዲዩትሮካኖኒካል መፃሕፍት ጋር) በመቀበል ብቸኛ ሃገር ናት። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምትቀበላቸው ቅዱሳት መፃሕፍት ቁጥራቸው ፹፩ ሲሆን እነዚህም ፴፭ የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትና ፵፮ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ናቸው። ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥር በቀኖና በ፫፻፲፰ቱ አበው ሊቃውንት የኒቂያ ገባኤ ተደንግጓል። ልሳነ ቅዳሴና ልሳነ ስብከት ሥነ ሕንፃ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሥነ ሕንፃ የቤተክርስቲያናት ትውፊታዊ የሥነ ሕንጻ ጥበቧ አምስት ዓይነት ነው። እነርሱም ክብ፥ መስቀል ቅርፅ፥ ዋሻ፥ ፍልፍል እና ስቀልማ ናቸው። ክብ ሕንጻ አብያተ ክርስቲያናት በብዛት በገጠሪቷ ኢትዮጵያ የሚገኙ ሲሆን፣ መስቀል ቅርጽ ያላቸው ደግሞ በከተማ አካባቢ ይገኛሉ። ዋሻ አብያተ ክርስቲያናት በብዛት በተራራማ አካባቢዎች ሲገኙ፣ ፍልፍል አብያተክርስቲያናት ደግሞ ከአንድ ቋጥኝ ተፈልፍለው የተዘጋጁ ናቸው። ሰቀልማ የሚባለው እንደ ጎንደሩ ደብረ ብርሃን ሥላሴ ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው። ታቦት ትምህርት ሃይማኖት (የሃይማኖት ትምህርት) በሁለት ይከፈላል። ይኸውም፦ 1ኛ) ዶግማ፣ 2ኛ) ቀኖና በሚል ነው። 'ዶግማ' ቃሉ የግሪክ ሲሆን ፍችውም እምነት ማለት ነው። 'ቀኖና' ደግሞ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ሥርዓት ማለት ነው። ከእነዚህ ከሁለቱ ዶግማ ወይም እምነት አይጨመርበትም፤ አይቀነስበትም፤ አይሻሻልም፤ ችግርና ፈተናም ቢመጣ እስከ ሞት ድረስ አጥብቀን የምንይዘው ነው። ለምሳሌ ያህል፣ ይህን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረ፤ ቢመረምር እንጂ የማይመረመር ሁሉን ቻይ አምላክ፤ የሚሳነው ነገር የሌለ ፈጣሪ፤ የሰማይና የምድር ባለቤት፣ የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔር (ፈጣሪ) የአካል ሦስትነት አለው። በመለኮት፣ በመፍጠር፣ በሥልጣን፣ በአገዛዝ፣ በፈቃድ እና በመሳሰሉት ግን አንድ ነው። በሦስትነቱ አብ፥ ወልድ፥ መንፈስ ቅዱስ ሲባል፣ በአንድነቱ አንድ መለኮት፥ አንድ እግዚአብሔር ይባላል። በአዳም ምክንያት ከመጣው የዘለዓለም ሞትና ከዲያብሎስ ባርነት ነፃ የወጣነው ከሦስቱ አካላት በአንደኛው አካል ማለትም በወልድ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህ ዶግማ ወይም እምነት ይባላል። ቀኖና ግን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ያደጉ ክርስቲያኖች የሚመሩበት ሥርዓት ስለሆነ፣ በሃይማኖት አባቶች ወይም በቅዱስ ሲኖዶስ አማካኝነት እንደጊዜው ሁኔታ የሚሻሻል በመሆኑ የሚጨመርበት፣ የሚቀነስለት ነው። ለምሳሌ ያህል እኛ ኦርቶዶክሳውያን የምንጠመቀው ሴት በተወለደች በሰማንያ ቀን፣ ወንድ በተወለደ በአርባ ቀን ነው። የተወለዱ ሕፃናት፣ ሴቷ ሰማንያ ወንዱም አርባ ቀን ሳይሞላቸው ቢታመሙና በሽታው አስጊ ቢሆን የግድ የተባለው ቀን ሳይጠበቅ በ10፣ በ20፣ በ30…ቀናቸው መጠመቅ ይችላሉ ቀኖና ነውና። በቤተ ክርስቲያናችን የቀዳስያን ብዛት መነሻው አምስት ነው። ምናልባት ከአምስቱ አንዱ፣ ሁለቱ፣ ሦስቱ ቢታጡና ሌላም ተፈልጎ እስከ መጨረሻ የማይገኝ ከሆነ፣ ከአቅም በላይም የሆነ ችግር ከገጠመ፣ ሁለቱ ወይም አንዱ ብቻ ቀድሰው ማቁረብ ይችላሉ፤ ቀኖና ነውና። በቤተ ክርስቲያናችን ታቦት ሲከብር ቤተ ክርስቲያኑን የሚዞረው ሦስት ጊዜ ነው፥ ችግር ካለ አንድ ጊዜ ብቻ ዑደት ተፈጽሞ ሊገባ ይችላል። ቀኖና ነውና፤ ስለቀኖና (ስለሥርዓት) ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ እንዲህ ሲል ጽፏል። 1. "ነገር ግን ሁሉን በአግባብና በሥርዓት አድርጉ" 1ኛ ቆሮ. 14፥40። 2. "ወንድሞች ሆይ በሠራንላቸው ሥርዓት ሳይሆን በተንኮል ከሚሄዱት ወንድሞችን ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዝዛችኋለን። እኛን ልትመስሉ እንደሚገባችሁ እኛም በእናንተ መካከል ያለ ሥራ እንዳልኖርን ራሳችሁ ታውቃላችሁ" 2ኛተሰ. 3፥6-7። ቀኖና (ሥርዓት) የሚወሰነው በሃይማኖት አባቶች እንደሆነና ወንጌልን የሚያስተምር ሰው ለሚያስተምራቸው ክርስቲያኖች በሃይማኖት አባቶች የተወሰነ ቀኖና ማስተማርና ትምህርት መሰጠት እንዳለበት መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ ሲል ያስረዳል። "በየከተማውም ሲሄዱ፣ ሐዋርያትና ቀሳውስት በኢየሩሳሌም ያዘዙትን (የወሰኑትን) ሥርዓት አስተማሯቸው። አብያተ ክርስቲያናትም በሃይማኖት ፀኑ፤ ዕለት ዕለትም ቁጥራቸው ይበዛ ነበር" ይላል የሐዋ. 16፥4-5። በዚህ የእግዚአብሔር ቃል መሠረት ቅዱስ ጳውሎስ ደርቤንና ልስጥራን በተባሉ ቦታዎች ለነበሩ ክርስቲያኖች ወንጌልን ከሰበከ በኋላ ሐዋርያት የወሰኑትን ቀኖና (ሥርዓት) እንደሰጣቸው እንረዳለን። ስለዚህ ቀኖና ወይም ሥርዓት ቤተ ክርስቲያንን ይጠቅማል እንጂ አይጎዳም። በመሆኑም ዶግማንና ቀኖናን ወይም እምነትንና ሥርዓትን ጎን ለጎን ይዞ መጓዝ ሐዋርያትን መከተል እንጂ ወደ ኋላ ተመልሶ አይሁድን መከተል አይደለም። እንግዲህ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን የሚቃወሙ ሰዎች ሁሉ፣ የሚቃወሙት በቀኖና (በሥርዓት) የሚመሩትን ክርስቲያኖች ሳይሆን የእግዚአብሔር ቃል የሆነ መፅሐፍ ቅዱስን በመሆኑ እንዳይሳሳቱ አደራ እንላለን። አሁን እንግዲህ የዶግማንና የቀኖናን ልዩነት ከተረዳን በቀጥታ ወደ ታቦቱ ጥያቄ እንሄዳለን። ጥያቄ 1፦ ዛሬ በእኛ ቤተ ክርስቲያን ያለው ታቦት ነው? ወይስ በታቦትና በጽላት መካከል ልዩነት አለ? መልስ፦ ታቦት የጽላት ማደሪያ ነው፤ ዘዳ 40፥20። ጽላት ደግሞ ቅዱስ ቃሉ የተጻፈበት ሰሌዳ ማለት ነው፤ ዘዳ 34፥27-28። ስለዚህ እነዚህ ሁለት ነገሮች ዛሬም በሐዲስ ኪዳን አሉ። ሆኖም ግን አሠራሩ ሙሉ በሙሉ በዘጸ 25፥10-18 ያለውን የሙሴን ሕግ የተከተለ አይደለም። ምክንያቱም፦ 1ኛ፦ ታቦት እንደሙሴ ሕግ የሚዘጋጀው ከግራር እንጨት ሆኖ፣ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፣ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፣ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን ይልና፣ በውስጥና በውጭም በጥሩ ወርቅ ለብጠው፣ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አድርግለት ይላል። ደግሞም ታቦቱን የሚሸከሙት ከወርቅ በተሠሩ መሎጊያዎች አራት ሰዎች እንደሆኑ እንረዳለን። በአጠቃላይ የብሉይ ኪዳን የታቦት አሠራር እጅግ ከባድ በመሆኑ በሁሉም ዘንድ አይቻልም ነበር። ምናልባት አንዳንድ የቤተ ክርስቲያን ፍቅር የነበራቸው ነገሥታትና ዛሬም ፍቅረ ቤተ ክርስቲያን ያላቸው አንዳንድ ምዕመናን ይችሉት እንደሆነ ነው እንጂ ቀላል ኣይደለም። 2ኛ፦ ጽላት እንደሙሴ ሕግ ከሆነ መዘጋጀትና መጠረብ ያለበት ከከበረ ድንጋይ ነው። በአንድ ታቦት ውስጥም መቀመጥ ያለባቸው ሁለት ጽላቶች ናቸው፤ ዘዳ 34፥1። በአጠቃላይ እንደ ብሉይ ኪዳኑ ሕግና ሥርዓት ከባድ ነው። የብሉይ ኪዳኑ ሥርዓትም ለሐዲስ ኪዳኑ ሥርዓት ጥላ ሆኖ አልፏል፤ 2ኛ ቆሮ 3፥7-11፤ ቆላ 2፥17፤ ዕብ 10፥1። እንግዲህ እዚህ ላይ የሐዲስ ኪዳኑ ታቦትና ጽላት የብሉይ ኪዳኑን የታቦት አሠራርና ሥርዓት ጠንቅቆና ተከትሎ የማይሄድ ከሆነ፣ "ይህ የብሉይ ኪዳኑን የታቦትና የጽላት አቀራረጽ ሥርዓት ጠንቅቆ ያልሄደ የሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ከየት መጣ?" የሚል ጥያቄም ሳያስነሳ አይቀርም። አንባብያን ሆይ በቀጥታ ወደ ጥያቄው ከመግባታችን በፊት በዚህ ፅሑፍ ስለዶግማና ቀኖና ማብራሪያ የሰጠነው ይህን ለመሰለው ጥያቄ እንዲጠቅም ነው። አሁን ወደ ሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ስንሄድ ቁም ነገሩ እንደሚከተለው ነው። የሐዲስ ኪዳን የታቦትና የጽላት አቀራረጽም ሆነ አጠቃቀሙ የተወሰነውና የሚወሰነው በቀኖና ነው። ቀኖና ደግሞ እንደ ሁኔታው የሚሻሻል ነው። ሲቻል ይጨመርበታል፣ ሳይቻል ደግሞ ይቀነስለታል። እንግዲህ በቤተ ክርስቲያናችን ቀኖና ካበረከታቸው ነገሮች አንዱ የሐዲስ ኪዳን የታቦትና የጽላት አቀራረጽንና አጠቃቀምን ነው። ስለዚህ በሐዲስ ኪዳን ታቦትን ለመቅረጽ የግራር እንጨት ባይገኝ በዘፍ 1፥31 ላይ "እግዚአብሔርም የፈጠረውን (ያደረገውን) ሁሉ እጅግ መልካም እንደሆነ አየ" ስለሚልና፣ እግዚአብሔር የፈጠረውን ስለማይንቅ፣ ከግራር ሌላ ከማይነቅዝ እንጨት መቅረጽ እንችላለን። ቁመቱ፣ ወርዱና ዙሪያውም እንደችሎታችን ይሆናል። በውስጥና በውጭ ስለሚሆነው የወርቅ ክብርም እንደችሎታችን ይወሰናል። ከሌለንም ወርቁ ይቀራል፣ ቀኖና ነውና። ስለጽላቱም እንደዚሁ ነው፥ ከቻልን ከከበረ ድንጋይ፣ ከዕብነ በረድ መቅረጽ እንችላለን፤ ካልቻልን ጽላቱን ከማይነቅዝ እንጨት መቅረጽ እንችላለን። በሌላ በኩልም ከቻልን እንደ ብሉይ ኪዳኑ በአንድ ታቦት ሁለት ጽላት ማስቀመጥ እንችላለን፤ ካልቻን በአንድ ታቦት አንድ ጽላት ብቻ ይሆናል። በተጨማሪም ጽላቱን ማስቀመጫ ታቦት ባይኖረን፣ ጽላቱን ታቦት ብለን በመጥራት በጽላቱ ብቻ መጠቀም እችላለን፥ ቀኖና ነውና። በተጨማሪም በኤር 31፥31፤ 2ኛ ቆሮ 3፥1-3፤ በዕብ 8፥8-13፣ የእኛ አካልና ልቡና የርሱ ታቦትና ጽላት ናቸውና "በሐዲስ ኪዳን ለምን ታቦትና ጽላት አስፈለገ? ለምንስ ይህ ሁሉ ተፈጠረ?" የሚሉ አሉ። የክርስቲያኖች አካልና ልቡና በክርስቶስ ደም ታቦት፤ ጽላት፤ ቤተ መቅደስ መሆኑን እናምናለን። ቢሆንም፣ በሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ያስፈለገበት ምክንያት፣ ስለአምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነትና ክብር ሲባል ነው። ምክንያቱም በብሉይ ኪዳን ክብሩን የገለጠበት፣ ቃሉን ያሰማበት፣ ሙሴን እንደባልንጀራ ያነጋገረበት የክብሩ ዙፋን ሆኖ፣ ታቦቱ በውስጡ ለሚቀመጠው ለጽላቱ ማደሪያ በመሆኑ፣ በሐዲስ ኪዳንም የሥጋውና የደሙ የክብር ዙፋን እንዲሆን ሲሆን ስለእኛ በዚህ ዓለም መከራ የተቀበለውን መድኃኔዓለም ክርስቶስን ለማክበር ሲባል ነው። ጥያቄ 2፦ በዘዳ 31፣18፣ 32፣ 15፣ 134፥1-5፣ 2ኛ ዜና 5፥10 ያሉትን ጥቅሶች በመጥቀስ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው ሁለት ጽላቶችን ብቻ ነው። ነገር ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እነዚህን እልፍ አእላፋት ጽላት ከየት አመጣቻቸው? አራብታችሁ ቅረጹ የሚል አለ ወይ? መልስ፦ በዘዳ 32፥19 ስንመለከት እግዚአብሔር ራሱ አዘጋጅቶ ለሙሴ የሰጠውን ሁለቱን ጽላት እሥራኤል ጣዖት ሲያመልኩ ስላገኛቸው ሙሴ ተበሳጭቶ ሰብሯቸዋል። ነገር ግን ቸርነቱ ለዘለዓለም የሆነ እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ የመጀመሪያዎቹን አስመስሎ እንዲሠራ ነገረው፤ ሙሴም አስመስሎ ሠራ። በዘዳ 34፥1-5 መሥራት ብቻ ሳይሆን ኣሥሩን የቃል ኪዳን ቃላትም በጽላቱ ላይ እንዲፅፍ ሙሉ ሥልጣን ከእግዚአብሔር ተሰጠው። ሙሴም ተፈቅዶለታልና አሥሩን ቃላት በጽላቱ ላይ ጻፈ። ዘዳ 34፥27-28 ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ጽላትንም ሆነ ታቦትን እያስመሰሉ ለመሥራት ሙሉ ሥልጣንን አግኝተናል። ይህን በተመለከተ አንዳንድ አባቶች፦ "አዳም እንኳን በደለ አዳም ባይበድል ኖሮ አምላክ ሰው ሆኖ በቀራንዮ ስለእኛ የመሰቀሉን፣ ስለኛ የመሞቱን የፍቅር ምስጢር አናውቀውም ነበር" ይላሉ። "እስራኤልም በጥጃ ምስል ጣዖት አምልከው እንኳን በደሉ፣ እሥራኤል ባይበድሉ፣ ሙሴ በእግዚአብሔር የተዘጋጁት ሁለቱ ጽላት፣ የሰው ልጅም እግዚአብሔር የሠራቸውን የፊተኞቹን አስመስሎ ለመሥራት ስልጣን ባልኖረውም ነበር፥ ቢሠራም ለምን ሠራህ ለሚለው መረጃ ባላቀረበም ነበር" ይላሉ። ያም ሆነ ይህ ጽላትን አስመስለን፣ አባዝተን፣ አራብተን ለመሥራት መሠረታችን፣ ሥልጣኑ ለኛ ለልጆቹ የተላለፈልን ከአባታችን ከሙሴ ነው። "ሙሴ የተሰበሩትን አስመስለህ ሁለት ጽላት ቅረጽ ከሚል በቀር ጽላትን አብዝታችሁ፣ አራብታችሁ ተጠቀሙ የሚል ቀጥተኛ ቃል አምጡ" ለሚለው ግን ነገሩ እንዲህ ነው። በብሉይ ኪዳን የጽላትም ሆነ የቤተ መቅደስ ሥርዓት፣ የመስዋዕቱ፣ የዕጣኑ አገልግሎት፣ በኢየሩሳሌም ብቻ ስለነበረና፣ የሌላውም አገር ሕዝብ የሚከተለው የጣዖትን ሥርዓት እንጂ የሙሴን ሥርዓት ባለመሆኑ፣ ጽላቱ ተባዝቶ፣ ተራብቶ ለሌላው አገር ሕዝብ አልተሰጠም። እግዚአብሔርም ከኢየሩሳሌም ውጭ አልፈቀደም፥ የተቀደሰውን ጣዖታውያኑ አሕዛብ ያረክሱታልና። ስለዚህ ስግደቱም፣ የቤተመቅደስ ሥርዓቱም በኢየሩሰሳሌም ብቻ ነበር፤ ዮሐ 4፥18-24። በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ አሕዛብም "ሰሎሞን ያሠራው ታላቁ ቤተ መቅደስና ሁለቱ ጽላት አንሰውናል፤ በርቀት የምንገኝ እኛ የመንገድ ድካም በዝቶብናል፥ ስለዚህ በያለንበት ቤተ መቅደስ ሠርተን፣ ጽላቱን አክብረን መገልገል እንፈልጋለን እና ይፈቀድልን" ብለው ጠይቀው፣ ከሁለቱ ጽላት በቀር ሌላ አልተፈቀደም ብሎ መልስ የተሰጠበት ቦታ የለም። ያም ሆነ ይህ በሐዲስ ኪዳንም በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው በአብ፤ በወልድ፤ በመንፈስ ቅዱስ ስም ተጠምቀው፤ ሁለተኛ የድኅነት ልደት ተወልደው፣ የእግዚአብሔር ልጆች እንዲሆኑ ሥልጣን ሰጣቸው። ለክርስቲያኖችም ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ እንደሚበዙና በአዲስ ኪዳን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ንጹሕ የሆነውን ቍርባን ከኢየሩሳሌም ውጭ በየቦታው ለእግዚአብሔር ማቅረብ እንደሚችሉ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል። 1. "ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ይከበራልና፤ በየስፍራው ለስሜ ዕጣን ያጥናሉ፤ ንጹሕንም ቍርባን ያቀርባሉ፤ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና ይላል ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር" ሚል 1፥11። 2. "ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎ የለምን? እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ አስተማራቸው" ማር11፥17፤ ኢሳ 56 ፥ 7፤ ኤር 7፥11። ይህ ትንቢት በቀጥታ ለሐዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች መሆኑ ግልጥ ነው። ምክንያቱም በብሉይ ኪዳን ቤተ መቅደስም ሆነ የዕጣን፣ የቁርባን አገልግሎት እንኳን ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ ላሉ አሕዛብ፣ በኢየሩሳሌም ከሚኖሩ የእግዚአብሔር ሕዝብ በቀር ለእስራኤል ጎረቤት አገሮች እንኳ አልተፈቀደምና። ነቢዩ ሚልክያስ ንጹሕ ዕጣን ያለው በማቴ 2፥11 ወንጌል እንደተናገረው፣ ከአሕዛብ ወገን የሆኑ ሰብአ ሰገል፣ በቤተልሔም ዋሻ ለክርስቶስ ካቀረቡት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በዓለም ያለን ክርስቲያኖች በክርስቶስ ስም ለክርስቶስ የምናቀርበው ቅዱስ ዕጣን ነው። ንጹሕ ቍርባን የሚለውንም በማቴ 26፥26 ጌታ ኅብስቱን አንሥቶ "ነገ የሚቆረሰው ሥጋዬ ይህ ነው፤ ወይኑንም አንሥቶ ነገ ስለብዙዎች ኃጢአት የሚፈስሰው ደሜ ይህ ነው" ብሎ ለሐዋርያት የሰጣቸው የክርስቶስ ሥጋና ደም ነው። ንጹሕ የተባለው ርሱ በባሕርዩ ንጹሕ ሆኖ የእኛን የኃጢአት እድፍ ስለሚያነጻ ነው። በብሉይ ኪዳን በኢየሩሳሌም ብቻ መሆን የሚገባቸው ቤተ መቅደሱ፤ ዕጣኑ፣ ቁርባኑ፣ በክርስቶስ ደም በአዲስ ሕይወት፣ በአዲስ ተፈጥሮ፤ በአዲስ ሥርዓት፣ ክርስቲያኖች ለሆንን ለዓለም ሕዝብ በየሥፍራው (በያለንበት) እንድንጠቀምባቸው ከተፈቀዱልን፣ በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት ሁለቱ ጽላት ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ተባዝተው በዓለም ያለን ክርስቲያኖች በያለንበት በየቤተ መቅደሳችን ለሥጋውና ለደሙ የክብር ዙፋንነት ብንገለገልባቸውና የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ብናከብርባቸው ምን የሚጎዳ ነገር ተገኘ? የሚያስደነግጠውስ ምኑ ነው? ስህተቱስ የቱ ላይ ነው? እንዲሁም ኣሥርቱ ትእዛዛት የተጻፉባቸው ሁለቱ ጽላት መባዛት፣ መራባት የለባቸውም ከተባለ፣ "በጽላቱ ላይ የተጻፉት ኣሥርቱ ትእዛዛት መባዛት የለባቸውም፣ ከኢየሩሳሌምም መውጣት የለባቸውም" ማለት አይደለምን? ትእዛዛቱም ተከለከሉ ማለት ነውና። በጽላቱ ላይ የተጻፉት ትእዛዛት በእግዚአብሔር ፈቃድ ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ በሚገኙ ክርስቲያኖች እጅ ገብተዋል። ይህም ያስደስታል እንጂ አያሳዝንም። ይህ ከሆነ ለሥጋውና ለደሙ (ለክርስቶስ) ክብር ሲባል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ጽላት ምን በደል አስከተሉ? እግዚአብሔር ለቀደሙ አባቶቻችን በታቦቱ አድሮ የሠራላቸውን ድንቅ ሥራ እያስታወስን፣ እግዚአብሔርን ከማመስገን ውጭ? ደግሞም ጌታ ስለ ጸሎት ሲያስተምረን "አባታችን ሆይ!..." በሚለው ጸሎት ውስጥ "ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች፣ እንዲሁም በምድር ትሁን..." በሉ ብሏል። በዚህ መሠረት፣ በዮሐንስ ራዕይ 11፥19 ላይ ታቦቱን በሰማይ አሳይቶናል። ስለዚህ የሙሴ የቃል ኪዳኑ ታቦት በሰማይ እንዲገኝ፣ በሰማይ እንዲሆን፣ በሰማይ እንዲታይ ፈቃዱ ከሆነ፣ በምድርም እንዲሆን ፈቃድህ ይሁን ብለን ብንጠቀምበት ስህተቱ ምንድን ነው? ጥያቄ 3፦ የሰሎሞን ቤተ መቅደስ እስኪሠራ ድረስ፣ በርግጥ ታቦቱ ከቦታ ወደ ቦታ ይዘዋወር ነበር፤ ቤተ መቅደሱ ተሠርቶ ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደሱ ከገባ በኋላ ግን ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው ስለመውጣታቸው መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም። ታዲያ ዛሬ ክርስቶስ ደሙን ካፈሰሰ በኋላ፣ በብሉይም ሆነ በሐዲስ ኪዳን መመሪያ ሳይኖር፣ ከየት አምጥታችሁ ነው ታቦትን በየጊዜው በማውጣት የክርስቲያኖች ኅሊና ሁሉ ወደተሰቀለው ክርስቶስ መሆኑ ቀርቶ ወደ ታቦቱ የሆነው? መልስ፦ በብሉይ ኪዳን እንኳን አይወጣም ነበር ማለት አንችልም። ምክንያቱም በችግራቸው ጊዜ ለችግራቸው መፍትሔ ያገኙ ዘንድ ከነበረበት ከድንኳኑም ቢሆን ያወጡት ነበርና ለምሳሌ፦ 1. በሙሴ ምትክ የተመረጠ ኢያሱ ሕዝበ እስራኤልን እየመራ ወደ ምድረ ርስት ሲሄድ፣ ድንገት የዮርዳኖስ ወንዝ ሞልቶ ባገኘው ጊዜ፣ ወንዙን ከፍሎ ሕዛቡን ለማሻገር ከእግዚአብሔር በተነገረው መሠረት፣ ካህናቱ ታቦቱን ከነበረበት ቦታ ተሸክመው ወደ ወንዙ በመሄድ፣ ታቦቱን የተሸከሙት ካህናት እግር ወንዙን ሲረግጥ፣ ወንዙ ተከፍሎ ሕዝቡ ሁሉ በሰላም መሻገራቸውን እናገኛለን፤ ኢያሱ 3፥1-17። 2. እስራኤል ምድረ ርስት በደረሱ ጊዜ፣ ምድረ ርስት (ኢያሪኮ) በጠላት እጅ በጽኑዕ ግንብ ታጥራ አገኟት። በዚህም ጊዜ ይህን የጠላት የግንብ አጥር ለማፍረስና ርስታቸውን በእጃቸው ለማድረግ፣ እግዚአብሔር የገለጠላቸው ጥበብ፣ ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው፣ ሕዝቡም እየተከተሉ ሰባት ጊዜ ግንቡን እንዲዞሩት ነው። የታዘዙትን አደረጉ ግንቡም ፈረሰላቸው፤ ኢያሱ 6፥1-17። 3. እስራኤል ጠላት በበረታባቸው ጊዜ ጠላትን ለማሸነፍ ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው ይወጡ ነበር፤ 1ሳሙ 5፥1-ፍ። ስለዚህ በብሉይ ኪዳን ካህናቱ ታቦቱን ከቦታ ወደ ቦታ ሲንቀሳቀሱ ካልሆነ በቀር ለሚፈልጉት ዓላማ ታቦቱን ካለበት ቦታ ተሸክመው አያወጡትም ነበር ማለት አንችልም። ሰሎሞን ቤተ መቅደሱን ሠርቶ ካስገባው በኋላ ቢሆንም ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው እንዳያወጡ የሚል ሕግም የለም። እግዚአብሔር የሠራው ሥራ፣ በብሉይ ኪዳን የተፈጸመው አገልግሎት ሁሉ ሙሉ በሙሉ በመጽሐፍ ቅዱስ አልተጻፈም። በመጽሐፍ ቅዱስም ያልተጻፈ ብዙ ነገር እንዳለ እናምናለን፣ ከዚህ በመነሳት ነው እኛ በሐዲስ ኪዳን ታቦትን ተሸክመን የምናወጣው፦ በብሉይ ኪዳን በእግዚአብሔር ቸርነት (ትእዛዝ) ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው እንዲወጡ ተደርጎ ካህናቱም ታቦቱን ተሸክመው በመውጣት በታቦቱ ያደረ ኃይለ እግዚአብሔር ለሕዝበ እስራኤል ያደረገውን ድንቅ ሥራ ለማሰብና እግዚአብሔርን ለማመስገን ነው። ዛሬም ለሥጋና ለደሙ የክብር ዙፋን የሆነውን፣ ቅዱስ ስሙም የተጻፈበትን ቅዱስ ታቦት በምናወጣበት ጊዜ፣ በደሙ የባረከን መድኅነ ዓለም ክርስቶስ አሁንም የሥጋውና የደሙ ዙፋን በሆነው በታቦቱ ረቂቅ ኃይሎች በማስተላለፍ በረከቱን ያበዛልናል ብለን በማመን ነው። የተሰቀለው አምላክ መክበሩና መንገሡ ቀርቶ በየጊዜው ታቦት ወጣ እየተባለ፣ ታቦቱ ብቻ ነገሠ፣ ከበረ፣ ሕዝቡም ወደ አምልኮ ባዕድ ኮበለለ ስለሚለው ግን አንድ ሕዝብ የንጉሡን ዙፋን ሲያከብርና ሲፈራ ንጉሡን ማክበሩና መፍራቱ እንደሆነ መዘንጋት የለበትም። እኛ የምናምነው ቅዱስ ስሙ የተጻፈበትን የክርስቶስ ሥጋና ደም፣ የክብር ዙፋን የሆነውን ታቦት ማክበራችን. በኪሩቤል ዙፋን የሚቀመጥ መድኅነ ዓለም ክርስቶስን ማክበራችን መሆኑን ነው። በታቦቱ ፊት መስገዳችንም በታቦቱ ለተጻፈው ለቅዱስ ስሙ ነው። በታቦት ፊት ለእግዚአብሔር ስም ይሰግዱ የነበሩ ኢያሱና የእስራኤል ሽማግሌዎች በረከት አገኙበት እንጂ አልተጎዱበትምና ነው፤ ኢያ 7፥6፣ ዘዳ 33፥10። በሐዲስ ኪዳንም "ድል ለነሣው ስውር መናን እሰጠዋለሁ፤ የብርሃን መጽሐፍንም እሰጠዋለሁ፤ በዚያ መጽሐፍ ውስጥ ላይ ከተቀበለው በቀር ማንም የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎበታል" ራዕ 2፥17። ለዚህ ስም ደግሞ ጉልበት ሁሉ መንበርከክ እንደሚገባው መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦ "ይህም በሰማይና በምድር፣ በቀላያትና ከምድርም በታች ያለ ጉልበት ሁሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይሰግድ ዘንድ ነው። አንደበትም ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስ በእግዚአብሔር አብ ክብር፣ ጌታ እንደሆነ ያምን ዘንድ ነው"፤ ፊልጵ 2፥10-11። በዚህ መሠረት ቅዱስ ስሙ በተጻፈበት (ከነጭ ድንጋይ፣ ከእብነ በረድ፣ ከእንጨት በተሠራው) በጽላቱ ፊት ለቅዱስ ስሙ መስገድ ታላቅ የመንፈስ ጥበብ እንጂ ሞኝነት አይደለም። ምናልባት ስለታቦት፣ ስለጽላት ባለማወቅ ባጠቃቀሙ በኩል የሚሳሳቱ አባቶችን፣ እናቶችን፣ ወንድሞችንና እህቶችን በተገቢው መንገድ ማስተማር ተገቢ ነው። ከዚህ በላይ ስለ ታቦት ከቤተ መቅደስ መውጣትና አለመውጣት መፅሐፍ ቅዱሳዊ ከመሆኑም በተጨማሪ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሆኑ መታወቅ አለበት። ብዙዎች በሐዲስ ኪዳን ታቦትን ለመቃወም በኤር 3፥16 የተጻፈውን ጠቅሰው “በዚያ ዘመን፦ የእስራኤል ቅዱስ፣ እግዚአብሔር፣ የቃል ኪዳኑ ታቦት፣ እነኋት እያሉም በአፋቸውም አይጠሯትም፣ ከእንግዲህ ወዲህ አይሿትም” ተብሏልና ታቦት አያስፈልግም በማለት ያስተምራሉ። እንደተባለው ታቦት ብሎ መጥራት ካላስፈለገ፣ በኤርምያስ 31፥34 ደግሞ፦ እያንዳንዱ ሰው ባልንጀራውን፣ እያንዳንዱም ወንድሙን፦ "እግዚአብሔርን ዕወቅ ብሎ አያስተምርም” ተብሎ ስለተጻፈ፣ እንግዲህ ሰው ሁሉ በየዘመኑ እግዚአብሔርን እንዲያውቅ ማስተማር አያስፈልግም ማለት ነዋ! ደግሞም ጌታችን በማቴ 28፥19 “እንግዲህ ሒዱና በአብ፣ በወልድና፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው አሕዛብን ሁሉ አስተምሩ” ብሎ መናገሩ ስህተት መሆኑ ነዋ! በአጠቃላይ እንዲህ ነው ብሎ ከመናገር አስቀድሞ በመጽሐፍ የተጻፈው ነገር ለምንና እንዴት ባለ ሁኔታና ጊዜ መፃፉን ማጥናትና መልእክቱን (ምስጢሩን) መመርመር ይገባል እንላለን። በመጨረሻ ግን በኢትዮጵያ ኦርቶኮክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማርያም፣ የቅዱሳን፣ የሰማዕታት፣ የመላዕክት፣ ወዘተርፈ ታቦት እየተባለ የተሰየመበት ምክንያቱና የዚህ ስያሜ ከየት ነው የመጣው? ምንድን ነው? የሚሉ ጥያቄዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ እርግጥ ነው። እንዲህ ተብሎ መሰየሙ በትንቢተ ኢሳይያስ 56፥46 በተገለጸው መሠረት የእግዚአብሔርን ሰንበቱን ለሚጠብቁ፣ ደስ የሚያሰኘውንም ለሚመርጡ፣ ቃል ኪዳኑንም ለሚይዙ ጃንደረቦች (ስለእግዚአብሔር መንግሥት ራሳቸውን ጃንደረባ ያደረጉ ቅዱሳን) ማቴ 19፥12 በእግዚአብሔር ቤትና በቅጥሩ የዘለዓለም መታሰቢያ እንደሚደረግላቸው የተገለጠ በመሆኑ፣ ይህን አብነት በማድረግ ጌታ ሥጋውና ደሙ የሚከብርበት ሆኖ ለቅዱሳኑም መታሰቢያ ለማድረግ ነው፤ (መዝ 111፥7)። እንዲሁም የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነውና፤ ምሳ 10፥7። በዚህ ምክንያት እንጂ በታቦቱ የሚከብረው መድኃኒተ ዓለም ክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ሊሆን ያስፈልጋል። እግዚአብሔር አስተዋይ ልቡና ይስጠን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን። አለባበስ “ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ፣ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ፣ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው” ዘዳ. 22፡5። ስለ አለባበሳችን እንወያያለን። ዛሬም እህቶቻችን ላይ እናተኩራለን፥ ምነው እኛ ላይ ብቻ እንደማትሉኝ ተስፋአለኝ። ስለአለባበስ መነጋገር ያስፈለገን እውነተኛ ክርስቲያን በአነጋገሩ፣ በአረማመዱ፣ በአመጋገቡ፣ በአለባበሱ፣ ብቻ በሁሉ ነገሩ የተለየ መሆን ስላለበት ነው። ይኸውም ሁሉን በአግባብና በሥርዓት ስለማድረግ ነው። እህቶቻችን ላይ ማተኮር ያስፈለገው ደግሞ፦ በአብዛኛው በዚህ ረገድ ትችት የሚበዛው በእነርሱ ላይ ስለሆነ ነው። እነሆ ውድድሩ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረና እየከፋ ነው። ለመልካም ነገር መወዳደር ባልከፋ፣ ነገር ግን በከተማችን በተለይም በዋና ዋና መንገዶች ላይ የምናየው የእህቶቻችን አለባበስ፣ አንዷ ከሌላዋ ልቃና በልጣ ለመታየት የሚደረግ ግብግብ እንደሆነ መገመት አያዳግትም። እናቶች ይህንን ጊዜ አታሳየን ብለው ሲጸልዩ በርግጥ እህቶቻችን በዚህ እንደማይስማሙ እናውቃለን፤ አብዛኞቹም ስለተመቸኝና የምወደው ዓይነት አለባበስ ስለሆነ ነው እንዲህ የምለብሰው ይሉናል። ይሁን እንጂ እውነቱ ሌላ ይመስላል ምክንያቱም፦ ብርድ ልብስ ለብሰን እንኳን በማንቋቋመው የብርድ ወቅት ሰውነትን በቅጡ የማይሸፍን ብጣሽ ጨርቅ ጣል አድርጎ መውጣት እንዴት ያለ ምቾት ነው? እጅግ አስጨናቂ ሙቀት ባለበት ሰዓት ሰውነት ላይ ተጣብቆ ሌላ ጭንቀት የሚፈጥር አለባበስ እንደምን ብሎ ያስደስታል? ዓላማችን ምንም ይሁን ርሱ ላይ የመከራከር ፍላጎት የለንም። ነገር ግን አለባበሳችንን እንደ ክርስቲያን እንፈትሸው ዘንድ ይገባልና መሰልጠን ይሁን ወይስ መሰይጠን? ልንለየው ይገባናል። አብዛኞቹ ሴቶች ይህን ተግባር ስልጣኔ እንጂ ስህተት ነው ብለው አያምኑም። ለእነዚህ ሴቶች ከሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ከባሕላችን ጭምር ያፈነገጠውን የምዕራባውያንን አለባበስ መልበስ ዘመናዊነት ነው። ☛ላንቺስ?☚ መጽሐፍ ቅዱስስ ምን ይላል? ማንኛዋም ሴት የሰውነቷን ቅርፅ የሚያሳይ ወይም ክፍትፍት ልብስ ለብሳ በመሄዷ የሁሉንም ወንዶች ስሜት መፈታተኗ ርግጥ ከመሆኑም በላይ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት ደካማ የሆኑትን ደግሞ ለኃጢኣት አጋልጦ ይሰጣል። እዚህ ላይ የተሳሳተው በራሱ ደካማነት ነው ብሎ ምክንያት መስጠት አይቻልም። እግዚአብሔር የሚጠይቀው "በማን ተሰናከለ?" የሚለውን ጭምር ነውና። በክርስትና ደግሞ ሰውን ማሰናከል እጅግ የከፋ ኃጢኣት ነው። “ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ይሻለው ነበር” ማቴ 18፥6። አንዳንድ ሴቶች እግዚአብሔር "ምን ሠራሽ?" እንጂ "ምን ለበስሽ?" አይለኝም፣ ይላሉ። እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፦ “እንግዳ ልብስ የሚለብሱትንም ሁሉ እቀጣለው” ትን ሶፎ 1፥18። እንግዲህ የሴቶቹን እንቀበል? ወይስ የእግዚአብሔርን? ምርጫው ያንቺው ነው እህቴ። መፅሐፍ ግን እንዲህ ይላል፦ “ከስው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል” የሐዋ 5፥29። በሴቶችና በወንዶች መካከል የአለባበስ ልዩነት ሊኖር ይገባል። “ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ፣ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ፣ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው” ዘዳ 22፥5። ታዲያ ቀሚስን የወንድ፣ ሱሪን የሴት ማን አደረገው? ይህ የሰነፍና ለስህተታቸው ምክንያትን የሚሹ ሴቶች የሚያነሱት ጥያቄ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የእግዚአብሔርን ቃል ዓውቀን ልንፈፅመው እንጂ በቃሉ ላይ የምንፍቅና ጥያቄ እናነሳ ዘንድ ተገቢ አይደለም። ግን ደግሞ ተፈጥሯችንን ብቻ በማየት ኅሊናችን ራሱ ቢናገር ሱሪ የሴት ነውን? ቀሚስስ የወንድ ነው እንዴ? “ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁምን?" 1ኛ ቆሮ 11፥14። “ዳሩ ግን ማንም ሊከራከር ቢፈቅድ እኛ ወይም የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት እንዲህ ያለ ልማድ የለንም” 1ኛ ቆሮ 11፥16። ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለው ስህተት መሆኑን መናገር እንጂ መከራከር አያስፈልግም፣ ክርስትና በምርጫ ነውና። “በፊትህ እሳትና ውኃን አኑሬአለው፥ ወደ ወደድኸው እጅህን ክተት” ሲራ 15፥15። ከዚህ ላይ ግን ቀሚስ ሲባል ከውስጥ ሱሪ የማይሻለውን ብጣሽ ጨርቅ እንዲሁም ቁመቱ ረዥም ሆኖ ከሰውነት ጋር የሚጣበቀውን ዓይነት አለባበስ ማለት እንዳልሆነ ልብ እንበል። እህቶቻችን ሆይ ማስተዋልን ትላበሱ ዘንድ እንለምናችኋለን። መሰልጠንን እና መሰይጠንንም ትለዩ ዘንድ ይሁን። ሰውነትሽ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነውና፣ ሁሉን በአግባብና በሥርዓት አድርጉለት። ደግሞም ክርስትና ራስ ወዳድነትን አብዝታ ትጠላለች፥ ምንም ነገር ስናደርግ ስለ ሌላው ሰው ልናስብ ያስፈልገናል። እኛስ ሰውን ወደ ዝሙት ሊያመራው ስለሚችል አለባበሳችን እጅግ ተጨነቅን፣ ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ ወንድማችንን ስለማሰናከል ምን አለ? “መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘለዓለም ከቶ ሥጋ አልበላም” 1ኛ ቆሮ 8፥13። እንግዲህ ክርስትና እዚህ ድረስ ነው፥ ስለራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለ ወንድሞችና እህቶች የምናስብባት። ለእነርሱም መሰናከያ እንዳንሆን እየተጠነቀቅን ሁሉን በአግባብና በሥርዓት የምናደርግባት፤ እምነታችንን በምግባር የምንገልጽባት ናት። “በእውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን፣ ነብር ዝንጉርጉርነቱን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?" ትን ኤር 13፥27። እህቴ ሆይ አንቺም ኤርምያስ እንዳለው ኢትዮጵያዊነትሽን ጠብቂ። የምዕራባውያን በዓል ከሆነው አለባበስም ሆነ የምንዝር ጌጥ ራስሽን አርቀሽ በሚያኮራው ኢትየጵያዊ ባሕላችን ትዋቢ ዘንድ እግዚአብሔር ይርዳሽ። ስለእውነት አሁን ማን ነው ተጠያቂ፣ የጡት ካንሰር ቢይዘን? አረ እንዲያው ለመሆኑ ስንቶቻችን የጡት ካንሰር፣ የዲስክ መንሸራተት፣ የማኅፀን ካንሰር፣ እንዲሁም ሌሎች የበሽታ ጠንቆች የሚመጡብን በዚህ አለባበሳችን እንደሆነ አስበነው እናውቅ ይሆን? ሕገ ኦሪት ለምንድነው ኤዲት የሚደረገው ፊደል የውጭ መያያዣዎች እና ዋቢ መጻሕፍት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንይፋዊ EOTC ድረ-ገፅ (እንግሊዝኛና አማርኛ)የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ''' ከሉሌ መልአኩ፤ ሦስተኛ እትም - ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. ኢትዮጵያ ተዋህዶ
3,607
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው። ጌታ በአገራችን፣ ጥር ፲ ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው በዝማሬና በሆታ ይሄዳሉ። እዚያም በተዘጋጀ አቡነ ባስልዮስ ከእስክንድርያ ፓትርያርክ አቡነ ዮሳብ 2ኛ የጵጵስና ማዕረግ ተቀበሉ። ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች። ወደ ፶፭-፷ ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው።
2458
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%8B%AB%E1%8A%95
ደራስያን
ጸጋዬ ገብረ መድህን ሃዲስ አለማየሁ ዳኛቸው ወርቁ ሰሎሞን ዴሬሳ ከበደ ሚካኤል ብርሃኑ ዘሪሁን መንግስቱ ለማ መስፍን ሃብተማርያም ሙሉጌታ ጉደታ ማሞ ውድነህ ስብሃት ገብረ እግዚአብሄር በዓሉ ግርማ ሲሳይ ንጉሱ አቤ ጉበኛ አዳም ረታ አረፈዓይኔ ሐጐስ አበራ ለማ አማረ ማሞ አንዳርጌ መስፍን ጃርሶ ሞትባይኖር ኪሩቤል ሰርቅ ዳንኤል ተስፋዬ ገብረአብ ተስፋዬ ገሰሰ [[ኢሳይያስ ልሳኑ ወርቅ አፈራሁ ከበደ ዓለማየሁ ማሞ አፈንዲ ሙተቂ ሙሉጌታ ሉሌ ማዕረጉ በዛብህ ጳውሎስ ኞኞ አሰፋ ገብረ ማርያም አጥናፍሰገድ ኪዳኔ በእውቀቱ ስዩም ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል (ብላቴን ጌታ) ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም (ፊታውራሪ ) ማሞ ለማ (ሻለቃ ) አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ እንዳለጌታ ከበደ አለማየሁ ገላጋይ እስማኤል ኃይለማርያም ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) አለቃ ገብረሃና ገብረማሪያም አርአያ ጌታሁን ተክለአቢብ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
114
ጸጋዬ ገብረ መድህን ሃዲስ አለማየሁ ዳኛቸው ወርቁ ሰሎሞን ዴሬሳ ከበደ ሚካኤል ብርሃኑ ዘሪሁን መንግስቱ ለማ መስፍን ሃብተማርያም ሙሉጌታ ጉደታ ማሞ ውድነህ ስብሃት ገብረ እግዚአብሄር በዓሉ ግርማ ሲሳይ ንጉሱ አቤ ጉበኛ አዳም ረታ አረፈዓይኔ ሐጐስ አበራ ለማ አማረ ማሞ አንዳርጌ መስፍን ጃርሶ ሞትባይኖር ኪሩቤል ሰርቅ ዳንኤል ተስፋዬ ገብረአብ ተስፋዬ ገሰሰ [[ኢሳይያስ ልሳኑ ወርቅ አፈራሁ ከበደ ዓለማየሁ ማሞ አፈንዲ ሙተቂ ሙሉጌታ ሉሌ ማዕረጉ በዛብህ ጳውሎስ ኞኞ አሰፋ ገብረ ማርያም አጥናፍሰገድ ኪዳኔ በእውቀቱ ስዩም ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል (ብላቴን ጌታ) ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም (ፊታውራሪ ) ማሞ ለማ (ሻለቃ ) አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ እንዳለጌታ ከበደ አለማየሁ ገላጋይ እስማኤል ኃይለማርያም ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) አለቃ ገብረሃና ገብረማሪያም አርአያ ጌታሁን ተክለአቢብ
2459
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%98%E1%8A%9B%20%E1%88%98%E1%8B%88%E1%88%90%E1%8B%B5
የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ
የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ (Deutsche Wiedervereinigung ዶይቸ ቪድርፈራይንገንግ) በ 1983 ዓ.ም. (Oct. 3, 1990 እ.ጎ.አ.) የሆነው የጀርመን ዴሞክራቲክ ሬፑብሊክ (ወይም ምስራቅ ጀርመን) ወደ የጀርመን ፌዴራል ሬፑብሊክ (ወይም ምዕራብ ጀርመን) ሲጨመር ነበር። GDR መጀመርያ ጊዜ እውነተኛ ምርጫ (ማለት ከአንድ ወገን በላይ መምረጥ) ከተደረገው ከ 1982 (Mar. 18) በኋላ ሁለቱ መንግሥታት የመወሐድ ውል ተፈራርመው ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት ቀጥሎ ባለሥልጣን በሆኑት ሀያላት ተፈቅደው አንድ መንግሥት ፈጠሩ። ይህ የተወሐደ ጀርመን አገር የተባባሪ መንግሥታትና የናቶ አባል ሆኖ ቆየ። ዳግመኛ መወሐድ የሚባለው በ1863 ዓ.ም. መጀመርያ መወሐድ ስለተደረገ ነው። ጀ
82
የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ (Deutsche Wiedervereinigung ዶይቸ ቪድርፈራይንገንግ) በ 1983 ዓ.ም. (Oct. 3, 1990 እ.ጎ.አ.) የሆነው የጀርመን ዴሞክራቲክ ሬፑብሊክ (ወይም ምስራቅ ጀርመን) ወደ የጀርመን ፌዴራል ሬፑብሊክ (ወይም ምዕራብ ጀርመን) ሲጨመር ነበር። GDR መጀመርያ ጊዜ እውነተኛ ምርጫ (ማለት ከአንድ ወገን በላይ መምረጥ) ከተደረገው ከ 1982 (Mar. 18) በኋላ ሁለቱ መንግሥታት የመወሐድ ውል ተፈራርመው ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት ቀጥሎ ባለሥልጣን በሆኑት ሀያላት ተፈቅደው አንድ መንግሥት ፈጠሩ። ይህ የተወሐደ ጀርመን አገር የተባባሪ መንግሥታትና የናቶ አባል ሆኖ ቆየ። ዳግመኛ መወሐድ የሚባለው በ1863 ዓ.ም. መጀመርያ መወሐድ ስለተደረገ ነው።
2460
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%8A%92%E1%8A%95
ቤኒን
ቤኒን ወይም በይፋ የቤኒን ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ከምዕራብ ቶጎን፣ ከምሥራቅ ናይጄሪያን እና ከሰሜን ቡርኪና ፋሶና ኒጄርን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ ፖርቶ ኖቮ ሲሆን የመንግሥቷ መቀመጫ ግን ኮቶኑ ከተማ ናት። የቤኒን የቆዳ ስፋት ወደ 110,000 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን የሕዝቧ ብዛት ደግሞ ወደ 9.05 ሚሊዮን ይገመታል። የቤኒን ይፋ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን እንደ ፎንና ዮሩባ የመሳሰሉት የሀገሪቷ ባህላዊ ቋንቋዎች ሰፊ ተናጋሪ አላቸው። የሮማ ካቶሊክ ክርስትና ብዙ ተከታዮች ሲኖሩት እስላሞች፣ ፕሮቴስታኖችና የቩዱ ተከታዮችም ይገኛሉ። ቤኒን የተባበሩት መንግሥታት፣ የአፍሪካ ሕብረት እናም ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ናት። ከ17ኛው እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን እ.ኤ.አ. የሀገሪቱ መሬት በዳሆሚ መንግሥት ነበር የሚመራው። በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የአትላንቲክ የባሪያ ንግድ በአካባቢው ሰፍቶ ስለነበር ቦታው የባሪያ ጠረፍ ይባል ነበር። በ1892 እ.ኤ.አ. ፈረንሳይ አካባቢውን በመቆጣጠር የፈረንሳይ ዳሆሚ ብላ ሰየመችው። በ1960 እ.ኤ.አ. ዳሆሚ ነፃነቷን በማግኘት ለ፲፪ ዓመታት በዴሞክራሲያዊ መንግሥት ተመርታለች። ከ1972 እስከ 1990 እ.ኤ.አ. ሀገሪቷ በማርክሲስት ሌኒኒስት አቋም የቤኒን ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ተብላ ተሰመች። በዚህ ጊዜ በሀገሪቷ የኢኮኖሚ ውድቀት ተከስቶ ነበር። በ1991 እ.ኤ.አ. የቤኒን ሪፐብሊክ ተመሠረተ። ቤኒን ወደ ውጭ የሚልከው ዋንኛ ምርት ጥጥ ሲሆን ከዚህ በላይ ካሸው ለውዝ (Anacardium occidentale)፣ ኮኮነት፣ ዓሳ፣ እንጨት ወደ ውጭ ይላካሉ። ፔትሮሊየምና ወርቅም ይላካሉ። ባለፉት ዓመታት ውስጥ ቤኒን ለተግባራዊ ሳይንስ ምርመራ ጥናት አንጋፋ ማዕከል ሆናለች። በደቡብ ቤኒን ባሕላዊ አበሳሰል፣ በተለይ የበቆሎ ዳቦ በኦቾሎኒ ወጥ ወይም በቲማቲም ወጥ ይጠቀማል። አሳ እና ዶሮ ከሁሉ ተራ ሥጋዎች ናቸው፣ በሬ፣ ፍየልና የጫካ አይጥ ደግሞ ይበላሉ። በስሜን ቤኒን ባሕላዊ አበሳሰል፣ በተለይ ኮቴሃሬ በበቆሎው ፈንታ ይጠቀማል። ቤሬ ወይም አሳማ በጥብስ ወይም በወጣወጥ፣ ፎርማጆ፣ ኩስኩስ፣ ሩዝ፣ ባቄላ፣ ፍራፍሬ በሰፊው ይጠቀማሉ። እግር ኳስ ከሁሉ የሚወድ እስፖርት ሲሆን፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ቤስቦል ወደ ቤኒን ገብቷል። ማጣቀሻ ምዕራብ አፍሪቃ
254
ቤኒን ወይም በይፋ የቤኒን ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ከምዕራብ ቶጎን፣ ከምሥራቅ ናይጄሪያን እና ከሰሜን ቡርኪና ፋሶና ኒጄርን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ ፖርቶ ኖቮ ሲሆን የመንግሥቷ መቀመጫ ግን ኮቶኑ ከተማ ናት። የቤኒን የቆዳ ስፋት ወደ 110,000 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን የሕዝቧ ብዛት ደግሞ ወደ 9.05 ሚሊዮን ይገመታል። የቤኒን ይፋ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን እንደ ፎንና ዮሩባ የመሳሰሉት የሀገሪቷ ባህላዊ ቋንቋዎች ሰፊ ተናጋሪ አላቸው። የሮማ ካቶሊክ ክርስትና ብዙ ተከታዮች ሲኖሩት እስላሞች፣ ፕሮቴስታኖችና የቩዱ ተከታዮችም ይገኛሉ። ቤኒን የተባበሩት መንግሥታት፣ የአፍሪካ ሕብረት እናም ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ናት።
2461
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A1%E1%89%B2
ጅቡቲ
ጅቡቲ በይፋ የጅቡቲ ሪፐብሊክ በአፍሪካ ቀንድ የምትገኝ ሀገር ናት። ከሰሜን በኤርትራ፣ ከምዕራብና ደቡብ በኢትዮጵያና ከደቡብ ምሥራቅ በሶማሊያ ትዋሰናለች። ታሪክ የጅቡቲ ታሪክ የሺህ ዓመታት ነው። የአካባቢው ነዋሪዎች ከግብፅ፣ ሕንድና ቻይና የተለያዩ ሽቶዎችና ቅመማትን በእንስሳ ቆዳ ይገዙ ነበር። ከአረብ ልሳነ ምድር አቅራቢያ ስለነበሩ ሱማሌዎችና አፋሮች ወደ እስልምና በድሮ ጊዜ ከተለወጡት ሕዝቦች መካከል ይገኛሉ። የአመራር ክልሎች ጅቡቲ በአምስት ክልሎችና አንድ ከተማ ተከፍላለች። እነዚህም፦ ታጁራ ክልል አሊ ሳቤህ ክልል አርታ ክልል ኦቦክ ክልል ዲክል ክልል ጅቡቲ (ከተማ) ምሥራቅ አፍሪቃ
75
ጅቡቲ በይፋ የጅቡቲ ሪፐብሊክ በአፍሪካ ቀንድ የምትገኝ ሀገር ናት። ከሰሜን በኤርትራ፣ ከምዕራብና ደቡብ በኢትዮጵያና ከደቡብ ምሥራቅ በሶማሊያ ትዋሰናለች። ታሪክ የጅቡቲ ታሪክ የሺህ ዓመታት ነው። የአካባቢው ነዋሪዎች ከግብፅ፣ ሕንድና ቻይና የተለያዩ ሽቶዎችና ቅመማትን በእንስሳ ቆዳ ይገዙ ነበር። ከአረብ ልሳነ ምድር አቅራቢያ ስለነበሩ ሱማሌዎችና አፋሮች ወደ እስልምና በድሮ ጊዜ ከተለወጡት ሕዝቦች መካከል ይገኛሉ።
2462
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8A%E1%8A%94-%E1%89%A2%E1%88%B3%E1%8B%8D
ጊኔ-ቢሳው
ጊኔ-ቢሣው የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነው። የጊኔ-ቢሣው ብሄራዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝኛ ሲሆን ፉላኒኛ፣ ባላንታኛ እና ማንዲንግኛ በብሔሮቻቸው ይነገራሉ። የጊኔ ቢሣው ፖርቱጊዝኛ ክሬዮል መደበኛ ነው። ከሀገሩ ኗሪዎች 45% ያህል የእስልምና ተከታዮች (በተለይ ሱኒ)፣ 22% ያህል የክርስትና አማኞች (በተለይ ካቶሊክ)፣ 31 % አካባቢ ኗሪ አረመኔ እምነቶችን ይከተላሉ። በጊኔ-ቢሳው ባሕል በርካታ የሙዚቃ ስልቶች በተለይም ጉምቤ የሚባለው ስልት አሉ። የሀገሩ ባሕላዊ አበሳሰል ሩዝ፣ ጥቁር-ዓይን አተር፣ ኮቴሃሬ፣ ስኳር ድንች፣ ካሳቫ፣ ሽንኩርት፣ ቲማቲም፣ ሙዝ ጥብስ፣ ኮረሪማ ይመርጣል። እግር ኳስ ከሁሉ የተወደደው እስፖርት ነው። ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ ዓሣ፣ ኦቾሎኒና ሌላ ለውዝ አይነቶች፣ እንጨት ናቸው። ጊኔ-ቢሳው
89
ጊኔ-ቢሣው የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነው። የጊኔ-ቢሣው ብሄራዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝኛ ሲሆን ፉላኒኛ፣ ባላንታኛ እና ማንዲንግኛ በብሔሮቻቸው ይነገራሉ። የጊኔ ቢሣው ፖርቱጊዝኛ ክሬዮል መደበኛ ነው። ከሀገሩ ኗሪዎች 45% ያህል የእስልምና ተከታዮች (በተለይ ሱኒ)፣ 22% ያህል የክርስትና አማኞች (በተለይ ካቶሊክ)፣ 31 % አካባቢ ኗሪ አረመኔ እምነቶችን ይከተላሉ። በጊኔ-ቢሳው ባሕል በርካታ የሙዚቃ ስልቶች በተለይም ጉምቤ የሚባለው ስልት አሉ። የሀገሩ ባሕላዊ አበሳሰል ሩዝ፣ ጥቁር-ዓይን አተር፣ ኮቴሃሬ፣ ስኳር ድንች፣ ካሳቫ፣ ሽንኩርት፣ ቲማቲም፣ ሙዝ ጥብስ፣ ኮረሪማ ይመርጣል። እግር ኳስ ከሁሉ የተወደደው እስፖርት ነው።
2463
https://am.wikipedia.org/wiki/1999%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1999 እ.ኤ.አ.
1 January 1999 - 11 September 1999 እ.ኤ.ኣ. = 1991 አ.ም. 12 September 1999 - 31 December 1999 እ.ኤ.ኣ. = 1992 አ.ም.
22
1 January 1999 - 11 September 1999 እ.ኤ.ኣ. = 1991 አ.ም. 12 September 1999 - 31 December 1999 እ.ኤ.ኣ. = 1992 አ.ም.
2471
https://am.wikipedia.org/wiki/1994%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1994 እ.ኤ.አ.
1 January 1994 - 10 September 1994 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም. 11 September 1994 - 31 December 1994 እ.ኤ.ኣ. = 1987 አ.ም.
22
1 January 1994 - 10 September 1994 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም. 11 September 1994 - 31 December 1994 እ.ኤ.ኣ. = 1987 አ.ም.
2472
https://am.wikipedia.org/wiki/2005%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
2005 እ.ኤ.አ.
1 January 2005 - 10 September 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም. 11 September 2005 - 31 December 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም.h
22
1 January 2005 - 10 September 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም. 11 September 2005 - 31 December 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም.h
2473
https://am.wikipedia.org/wiki/1960%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1960 እ.ኤ.አ.
1 January 1960 - 10 September 1960 እ.ኤ.ኣ. = 1952 አ.ም. 11 September 1960 - 31 December 1960 እ.ኤ.ኣ. = 1953 አ.ም.
22
1 January 1960 - 10 September 1960 እ.ኤ.ኣ. = 1952 አ.ም. 11 September 1960 - 31 December 1960 እ.ኤ.ኣ. = 1953 አ.ም.
2474
https://am.wikipedia.org/wiki/2002%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
2002 እ.ኤ.አ.
1 January 2002 - 10 September 2002 እ.ኤ.ኣ. = 1994 አ.ም. 11 September 2002 - 31 December 2002 እ.ኤ.ኣ. = 1995 አ.ም.
22
1 January 2002 - 10 September 2002 እ.ኤ.ኣ. = 1994 አ.ም. 11 September 2002 - 31 December 2002 እ.ኤ.ኣ. = 1995 አ.ም.
2475
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%89%B5%E1%88%90%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%A5%E1%89%B5
ፍትሐ ነገሥት
ፍትሐ ነገሥት በ1240 አካባቢ በግብጽ አገር ቅብጡ አቡል ፋዳዒል እብን አል-አሣል በአረብኛ የጻፉት ሕገ መንግሥት ነው። እብን አል-አሣል ሕጎቹን የወሰዱት በከፊል ከሃዋርያት ጽህፈቶችና በከፊል ደግሞ ከድሮ ቢዛንታይን ነገስታት ሕጎች ነበር። አንደኛው ክፍል ስለ ቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ሲሆን የቤተክርስቲያን ስነሥርዐትና ምስጢራትን ይገልጻል። የተለቀሙት መጻሕፍት መጽሐፍ ቅዱስ የአበው ለምሳሌ የአቡሊድስና የባስሌዮስ ጽሕፈቶችና በኒቂያ ጉባኤ ወይም አንጥያኮስ ጉባኤ የተወሰኑ ሥርዓቶች ናቸው። ሁለተኛው ክፍል ተራ ምዕመናንን (ካህን ያልሆኑ) የሚነካ ጉዳይ ያስረዳል፣ ይህም ማለት የቤተሠብ፣ የእዳና የብሔራዊ አስተዳደር የመሳሰሉትን ሕገጋት ያጠቃልላል። ይህ ክፍል ደግሞ እላይ ከተጠቀሱት ምንጮች ቢለቀምም ሌሎቹ በብዛት የተጠቀሙት መጻሕፍት «4 የነገስታት ቀኖና» የተባሉት ናቸው። አንዳንድ ሊቃውንት እነዚህን መጻሕፍት በአርእስት አሳውቀዋል:- «ፕሮቀይሮስ ኖሞስ» - በ866 ዓ.ም. አካባቢ በባይዛንታይን ንጉሥ ባሲሌዮስ መቄዶናዊ የተዋጀ ሕግ መጽሐፍ በ472 ዓ.ም. ያሕል በግሪክ የተጻፈ «የሶርያ-ሮማውያን ሕግ መጽሐፍ» (አረብኛ ትርጉም) «ኤክሎጋ» - በ718 ዓ.ም. በባይዛንታይን ንጉሥ ሌዮ ኢሳውራዊ እና በልጁ የተዋጀ ሌላ ሕግ መጽሐፍ (አረብኛ ትርጉም) «የብሉይ ኪዳን ደንቦች» - ስሙ ባልታወቀ ክሪስቲያን የተጻፈ የሕገ ኦሪት መግለጫና ትርጓሜ ናቸው። ከነዚህ መሃል ሦስቱ ምንጮች የባይዛንስ ንጉስ የዩስጢኒያኖስ ሕገ መንግሥት ጽኑ ተጽኖ ስላላቸው የእብን-አሣል ሥራ በተለይ እንደ ሮማ ሕጎች ይመስላል። መጀመርያ «የቀኖና ክምችት» ተባሎ ዛሬ የአረብኛ እትም «የእብን አል-አሣል ቀኖና» ይባላል። ሲጽፉት ለቅብጦች ጥቅም እንዲህን አስበው እነሱም ትልቅ ሥልጣን እንዳለው ሰነድ አከበሩት። መጽሐፉ በግዕዝ ተተርጉሞ ወደ ኢትዮጵያ የገባበት ወቅት በዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን በ1450 ዓ.ም. አከባቢ እንደነበር የሚል ታሪካዊ መዝገብ አለ። ቢሆንም መጀመርያ እንደ ሕገ ምንግሥት መጠቀሙን የተመዘገበው በዓፄ ሠርፀ ድንግል ዘመን (ከ1555 ዓ.ም. ጀምሮ) ነው። የግእዝ ትርጉም በጴጥሮስ አብዳ ሳዒድ ስም ተደርጎ ለአረብኛው ሁልጊዜ ትክክለኛ አልነበረም፣ በአንዳንድም ስፍራ ቋንቋው ለአስተርጓሚው ሲያስቸግራቸው በፍጹም የተለየ ንባብ ይሰጣል። መጀመርያው ክፍል (ቤተክርስቲያን የሚነካ) ከዚህ በፊት ሲኖዶስ ተብሎ በኢትዮጵያ እንደታወቀ ሊቃውንት ገልጸዋል። ሁለተኛው ክፍል ብቻ ለኢትዮጵያ አዲስ ስለሆነ ስሙ «ፍትሐ ነገስት» የተወሰደው ከዚሁ ክፍል ነበር ይላሉ። ፍትሐ ነገስት እስከ 1923 ዓ.ም. የብሄሩን ዋና ሕግ ሆኖ ቆየ። ያንጊዜ ዘመናዊ ሕገ መንግሥት በአጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የታወጀ ቢሆንም ቀድሞ በ1922 ዓ.ም. በፍትሐ ነገሥት መሠረት አዲስ የወንጀል ሕግ ተሰጠ። ደግሞ በ1914 ዓ.ም. ንጉሥ ሳይሆኑ እንደራሴ በሆኑበት ወቅት በፍትሐ ነገስት የተገኙት ጨካኝ ቅጣቶች ሁሉ (ለምሳሌ ለስርቆት እጅ መቆረጥ) ፈጽሞ እንዲተዉ አስደርገው ነበር። ምሳሌ ጥቅስ 810) «... በጣዕሙ ፡ በመዓዛው ፡ በአለሳለሱ ፡ በሚያስት ፡ መልኩ ፡ እንዳይደሰቱ ፡ መሆን ፡ ይገባቸዋል። ሥጋ ፡ ለጥቂት ፡ ወራት ፡ ይቆም ፡ ዘንድ ፡ ለሚበቃ ፡ ያህል ፡ ይመገቡ ፡ እንጂ። ለብዙዎች ፡ ሰዎች ፡ በዘመናቸውና፡ በቦታቸው ፡ የተገኘውን ፡ ይመገቡ ፡ እንጂ። ጌታችንም ፡ እንዲህ ፡ ብሏል ። በዚህ ፡ ዓለም ፡ ለብዙ ፡ ሥራ ፡ መዘጋጀትና ፡ መጨነቅ ፡ ምንድን ፡ ነው? ለእርሱስ ፡ የሚያሻው ፡ ጥቂት ፡ ነው። ያውም ፡ አንድ ፡ ነው ፡ አለ። (ማቴ ፡ ፲፮ ፡ ፳፮። ሉቃ ፡ ፲ ፡ ፵፩ ፡ ፵፪።)» ዋቢ መጽሐፍ ፍትሐ ነገሥት በግዕዝና በአማርኛ የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት የኢትዮጵያ ታሪክ ሕገ መንግሥታት የኢትዮጵያ ሥነ-ጽሁፍ ግዕዝ
434
ፍትሐ ነገሥት በ1240 አካባቢ በግብጽ አገር ቅብጡ አቡል ፋዳዒል እብን አል-አሣል በአረብኛ የጻፉት ሕገ መንግሥት ነው። እብን አል-አሣል ሕጎቹን የወሰዱት በከፊል ከሃዋርያት ጽህፈቶችና በከፊል ደግሞ ከድሮ ቢዛንታይን ነገስታት ሕጎች ነበር። አንደኛው ክፍል ስለ ቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ሲሆን የቤተክርስቲያን ስነሥርዐትና ምስጢራትን ይገልጻል። የተለቀሙት መጻሕፍት መጽሐፍ ቅዱስ የአበው ለምሳሌ የአቡሊድስና የባስሌዮስ ጽሕፈቶችና በኒቂያ ጉባኤ ወይም አንጥያኮስ ጉባኤ የተወሰኑ ሥርዓቶች ናቸው።
2479
https://am.wikipedia.org/wiki/1985
1985
1985 አመተ ምኅረት - መይ ካሮል ጀሚሶን መጀመርያ ጥቁር አሜሪካዊት በጠፈር ሆነች። - ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ የአንጎላ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆናስ ሳቪምቢን አሸነፈ። - ቢል ክሊንተን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆርጅ ቡሽን አሸነፈ። ታኅሣሥ 23 ቀን - ቸኮስሎቫኪያ ተከፋፍሎ ቼክ ሪፑብሊክ እና ስሎቫኪያ ተለይተው 'ፍች' አደረጉ። የካቲት 19 ቀን - ዓለም ንግድ ሕንጻ መጀመርያ ጥቃት ተቋቋመ። ግንቦት 16 ቀን - ኤርትራ አገር ሆነች። 1980ዎቹ: 1980 1981 1982 1983 1984 1985 1986 1987 1988 1989 አመታት
74
1985 አመተ ምኅረት - መይ ካሮል ጀሚሶን መጀመርያ ጥቁር አሜሪካዊት በጠፈር ሆነች። - ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ የአንጎላ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆናስ ሳቪምቢን አሸነፈ። - ቢል ክሊንተን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆርጅ ቡሽን አሸነፈ። ታኅሣሥ 23 ቀን - ቸኮስሎቫኪያ ተከፋፍሎ ቼክ ሪፑብሊክ እና ስሎቫኪያ ተለይተው 'ፍች' አደረጉ። የካቲት 19 ቀን - ዓለም ንግድ ሕንጻ መጀመርያ ጥቃት ተቋቋመ። ግንቦት 16 ቀን - ኤርትራ አገር ሆነች።