query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
7
297
category
stringclasses
6 values
passage
stringlengths
137
5.93k
link
stringlengths
28
740
4e547525f60f7151138b36b1389e07b4
f3c2bf04e45f466bc28f84bdffc14338
ግብፅ ከሱዳን ጋር ያላትን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትፈልግ ፕሬዚዳንት አል ሲሲ ገለጹ
ፖለቲካ
ግብፅ ከሱዳን ጋር ያላትን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትፈልግ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ገለጹ፡፡የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በትናንትናው ዕለት ግብፅ ካይሮ የገቡ ሲሆን፣ ከግብጹ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ጋር በሀገራቱ የሁለትዮሽና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።በውይይታቸውም ሀገራቱ  በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ ያላቸውን ግንኙነት በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል መስማማታቸውን የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስማን አብደላህ አስታውቀዋል።በተጨማሪም መሪዎቹ በቀጠናው ስላለው የጸጥታ ሁኔታ፣ ሱዳን አሸባሪዎችን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ በምትወጣበት ሁኔታ እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል።ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ግብፅ የቅርብ ጎረቤት ሀገር ከሆነቸው ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ቃል ገብተዋል።በዚህም በአሁኑ ወቅት በሱዳን ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠልና በቀጠናው የሚስተዋለውን የሽብር ጥቃት በጋራ ለመከላከል ከሱዳን ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩም ገልጸዋል።ሀገራቱ በግብርና፣ በኤሌክትሪክ ሃይል፣ በመሰረት ልማት ግንባታ እና በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ያላቸውን ስምምነት ወደ ተግባር ለመቀየርም ቀጣይ ውይይቶች የሚደረጉ እንደሆነ የሱዳን ትሪቡን ዘገባ ያመለክታል፡፡
https://waltainfo.com/am/33338/
5e2a696765ce709ab0c95c47ce9f3136
ffacda160bf579f9b0f633cd7e537409
የኢሬቻ የጎዳና ሩጫ የፊታችን እሁድ ይካሄዳል
ሀገር አቀፍ ዜና
“የሆራ ፊንፊኔ” የኢሬቻ ሩጫ እሁድ መስከረም 11 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።ሩጫው መስከረም 24 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚካሄድ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች ይሳተፉበታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አድማሱ ዋቅጋሪ ለኢዜአ ተናግረዋል። እንደ አቶ አድማሱ ገለጻ የሩጫው ቲ-ሸርት በፌዴራልና በክልሉ በመሰራጨት ላይ ያለ ሲሆን፣ ሽያጩም አንዱ ቲ-ሸርት በ250 ብር እየተካሄደ ይገኛል።የቲ-ሸርቱ የመሸጫ ቦታዎች በፌዴራልና በክልሉ መስሪያ ቤቶች የሚገኙ ሰራተኞች እንዲሁም በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞንና በአዲስ አበባ የሚገኙ ነዋሪዎች ከኦሮሞ ባህል ማዕከል ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል።በክልሉ ሌሎች ዞኖች የሚገኙ ነዋሪዎች ደግሞ በዞን እና በወረዳ እንዲሁም በሁሉም ከተሞች ባሉት የባህልና ቱሪዝም ቢሮዎች ማግኘት ይችላሉ ብለዋል። 
https://waltainfo.com/am/32737/
f733ada59b037dc0071da0cf52db94fd
c56a445992ccb830fb5712a2f1493ca0
በባሕር ዳር ከተማ በርካታ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ
ፖለቲካ
የአማራ ክልል አድማ ብተና 2ኛ ሻለቃ 1ኛ ሻምበል ምክትል ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ታለማ ዳኛ ለአብመድ እንደተናሩት፤ በ20 ጆንያዎች የተቋጠረ 497 ሽጉጥ እና ወደ 46 ሺህ የሚገመት ጥይት በባሕር ዳር ከተማ በቁጥጥር ሥር ውሏል፡፡ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነትና ከኅብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ መሠረት ከነዳጅ ጋር ተቀላቅሎ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ በገባ የነዳጅ ማመላለሻ ቦቴ ውስጥ ሲጓጓዝ ነው ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያው በቁጥጥር ስር የዋለው፡፡ከትናንት ምሽት ጀምሮ በተደረገ ክትትል ነው ባሕር ዳር ከተማ ጣና ክፍለ ከተማ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያው በቁጥጥር ስር የዋለው፡፡አሽከርካሪው ለማምለጥ ሙከራ አድርጎ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ያስታወቁት ምክትል ኢንስፔክተር ታለማ ነዳጁ ከባሕር ዳር አልፎ የሚሄድ እንደነበርና ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያውን ከቦቴው ለማውጣት የሚያገለግል ብረት ከተሽከርካሪው መገኘቱን አመልክተዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/31352/
da0fc6a18c7042cbb9a72b8fb34f6d10
27511f1eaec4f963c9520d3357fbaecb
2ኛው የኢጋድ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
ፖለቲካ
ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት/ኢጋድ/ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ስብሰባውም በዋናነት በቀጠናው አገራት ያለውን የስደተኞች ጉዳይ በተመለከተ በተደረሰው የናይሮቢ ስምምነት አፈፃፀም ላይ ያተኮረ ነው፡፡ስምምነቱ የቀጠናው አገራት ስደተኞችን መንከባከብ፣ ስደተኞች ላይ የሚደርሱ ችግሮችን በማስቀረትና ወደ ነበሩበት እንዲመለሱ የሚያደርግ ነው ተብሏል፡፡ስደተኞች የሚሄዱባቸው አገሮችን ጫና ለመቀነስም የሚሰሩ የጋራ ስራዎች መኖራቸው ተነግሯል፡፡የሚኒስትሮቹ ስብሰባ ሰደተኞች ወደ ነበሩበት ከመመለስ ጀምሮ በዘላቂነት እንዲቋቋሙ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያለመ እንደሆነም ተመልክቷል፡፡በኢትዮጵያ ከተለያዩ የጎረቤት አገራት የተወጣጡ 1 ሚሊዮን ስደተኞች እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
https://waltainfo.com/am/31354/
08b08821eab77f7bd1c32acb035d59e1
481c63b322e661d7f2930d6e3e84b729
ቬንዙዌላ ቀንደኛ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪን ፈታች
ፖለቲካ
ቬንዙዌላ ቀንደኛ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የነበሩትን ኤድጋር ዛምብራኖን ከእስር መፍታቷን አስታውቃለች፡፡ኤድጋር ከሌላው የተቃዋሚ መሪ ሁዓን ጉአይዶ ጋር በመሆን  የቬንዙዌላ መንግስትን ለመገልበጥ ወታደራዊ አመፅን ቀስቅሰዋል በሚል ላለፉት አራት ወራት በእስር ቆይተዋል፡፡የሀገሪቱ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ታሬክ ዊሊያም ሳዓብ ከብሄራዊ ተቃዋሚ ፓርቲ ጋር በተወሰኑ ነጥቦች ዙሪያ ከስምምነት መደረሱን ተከትሎ መንግስት ግለሰቡ እንዲፈቱ መወሰኑን ተናግረዋል፡፡ይሁንና የኤድጋር ዛምብራኖን የክስ መዝገብ አለመዘጋቱንና ከሀገር እንዳይወጡ የተቀመጠው ክልከላ አለመነሳቱን ነው የቢቢሲ ዘገባ ያመለከተው፡፡ዛምብራኖ መፈታቱን ተከትሎ ከእርሱ ጋር የነበሩ አራት ጓደኞቹን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ጠይቋል፡፡ሁዓን ጉአይዶ በበኩሉ የዛምብራኖ ከእስር መፈታት የአለምአቀፉ ማህበረሰብ የፈጠረው ጫና ውጤት እንደሆነ በትዊተር ገፁ አስፍሯል፡፡እ.አ.አ በ2018 ወርሃ ግንቦት በቬንዝዌላ የተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተዓማኒነት የጎደለው ነው የሚል ዘመቻ መጀመሩን ተከትሎ ሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ገብታ ቆይታለች፡፡  ምንጭ፦ አልጀዚራ  
https://waltainfo.com/am/34001/
a3c2384f1ad35ba0a2486a27f5a0c7a3
bef16be666598a4d964788f3b0c339c1
3ኛው የሰላም ጉዞ በድሬዳዋ ከተማ ይደረጋል
ፖለቲካ
ሶስተኛው የሰላም ጉዞ በድሬዳዋ ከተማ እንደሚደረግ ተገለጸ፡፡ ስለ ሰላም፣ መቻቻል፣ ፍቅር እና አንድነት የሚሰብክ የሰላም ጉዞ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ድሬዳወ የሚደረግ ሲሆን፤ በጉዞው አንጋፋ የኪነጥበብ ሰዎች የሚሳተፉበት ይሆናል ተብሏል።መስከረም 17 ቀን 2012 ዓ.ም በሚካሄደው የሰላም ጉዞ መርሃግብር የእግር ጉዞ፣ የደም ልገሳ፣ ችግኝ የመንከባከብ እና የኪነጥበባት ስራዎች የሚቀርቡ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪም የሃገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና የኃይማኖት አባቶች የሚሳተፉበት ውይይት ይደረጋል ተብሏል፡፡በተለያዩ ጊዜያት የሚካሄደው የሰላም ጉዞው የህብረተሰቡን ፍቅር እና ሰላም እንዲሁም አብሮነቱን ለማጠናከር የሚደረግ መርሃግብር እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ደም በመለገስ ወገኖችን ከሞት ለመታደግና አንድነትን ለማጠናከር፣ ችግኞችን በመትከል በተፈጥሮ ፀጋ ለሌሎች መትረፍ እና ሌሎች የህብረተሰቡን አብሮነት ሊያጠናክሩ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ስለሰላም የሚሰበክበት መድረክ ስለመሆኑ ጉዞዉን የሚመሩ አርቲስቶች ተናግረዋል፡፡  አርቲስቶቹ ሁሉም የህብረሰተብ ክፍል ለሰላም እና ለአንድነትን በመረዳዳትና በመነጋገር መስራት እንዳለበት ተናግረዋል፡ይህ የሰላም ጉዞ ከዚህ ቀደም በቡታጅራ እና ሚዛን ቴፒ ከተሞች ተካሂዶ ውጤታማ እንደነበርም ተጠቁሟል፡፡ በቀጣይም አስራ አራት የሀገር ውስጥ እና አስር ከሀገር ውጭ ተመሳሳይ ጉዞዎች ይደረጋሉም ተብሏል፡፡    
https://waltainfo.com/am/31353/
859c5d91a8a942dbba441eb1341b33a3
06b0957fc7cb6c3442b971a5c0a7a007
ጠ/ሚ ዐብይ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት እና መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተወካዮችና ከኢትዮጵያ እስልምና መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከሁለቱም ወገኖች ጋር መወያየታቸው ተገልጿል፡፡አባላቱ የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታይ እህትና ወንድሞቻቸውን ለማክበር ከመስቀል በዓል በፊት በሚደረግ ጽዳት ላይ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡ምንጭ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት
https://waltainfo.com/am/32736/
a47ee6c642b164559c681092444897a0
c0548678be255afc91461582db8dfdae
የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ እሴት መጨመር ላይ ትኩረት ይደረጋል ተባለ 
ቢዝነስ
የኢንቨስትመንት ዘርፉን ዉጤታማ ለማድረግና  የዉጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ የሚያስችል ስራዎችን  በጋራ ለመስራት የሚያሥችል የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ  ነዉ፡፡የዱባይ የዲስፖራ ቢዝነስ ልዑክ ከኢትዮጵያ ባለሃብቶች ጋር እያካሄደ ያለው ምክክር የኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የንግድ ትስስርን በማጠናከር በጋራ ለመስራት እንደሚያስችላቸዉ  የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ምስጋኑ አረጋ ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለማጠናከርና በሀገራቱ የሚገኙ ባለሃብቶች የልምድ ልውውጥ እንዲያካሂዱ በር የሚከፍት ነው ብለዋል፡፡ሚኒስቴር ዲኤታዉ አክለዉም በኢትዮጵያ በኩል የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ምርትን እሴት ጨምሮ ለመላክ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራም ነው የገለፁት፡፡ምርቶችን በአይነትና በጥራት ማሳደግና  እሴት መጨመርም  የተሻለ ገቢን ከማስገኘት ባለፈ በርካታ ባለሃብቶች በኢንቨስትመንት ሂደቱ ላይ እንዲሳተፉ እገዛው ላቅ ያለ መሆኑን  ሚኒስትር ድኤታው አንስተዋል፡፡በዚህ ረገድ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ሀገሪቱ ልምድ ልምድ ለመቅሰም ዝግጁ ናት ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ የኢትዮጵያና የተባበሩት አራብ ኢምሬቶች አምባሳደር ሙሃመድ ሳሌም አል ረሺድ በበኩላቸው ፤ የቢዝነስ ፎረሙ የንግድ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከርና ልምድና ተሞክሮዎችን ለመውሰድ ጥሩ አማራጭ ነው ብለዋል፡፡“ወደ ብልፅግና የሚያመራውን ድልድይ መገንባት” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው ይህ  ፎረም  ፤ የሃገራቱ ባለሃብቶች እንዲተዋወቁና ልምድ እንዲለዋወጡ በማድረግ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ ይረዳል ተብሏል፡፡  
https://waltainfo.com/am/23962/
51e0e5341279e92cf9d8c342d01bf932
431de2db8389f5bc604c8d7cd3c7907c
11 ባለኮከብ ሆቴሎች በመዲናዋ ሊገነቡ ነው
ቢዝነስ
አዲስ አበባ ከእቅድ በላይ የኢንቨስትመንት ፍስት እየታየባት መሆኗን እና በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ያስቀመጣቸውን ግቦች ማሳካት መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ከሚሽን አስታወቀ።የ11 ባለኮከብ ሆቴሎች ግንባታ ወደ ትግበራ እንዲገባ የከተማዋ ካቢኔ ውሳኔ ማሳለፉንም ገልጿል።ሆቴሎቹን የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ከውጭ ባለሀብቶች ጋር በሽርክና የሚገነቧቸው እንደሆነም ኮሚሽነር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ በተለይ ለአዲስ ዘመን ገልፀዋል፡፡የእነዚህ ሆቴሎች ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ትግበራ እንዲገባ ካቢኔው ውሳኔ ማሳለፉንና የካፒታል መጠናቸውም በጣም ብዙ መሆኑን አመልክተዋል።ለአንድ ሆቴል ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የካፒታል መጠን የቀረበበት ሁኔታ እንዳለም የጠቀሱት ኮሚሽነሩ፤ ይህም የሆቴል ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳድገው ይጠበቃል ብለዋል፡፡በአጠቃላይ ባለፈው ዓመት ብቻ ከ2 ሺህ 500 በላይ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ኮሚሽነሩ ጠቅሰው ፤ ወደ 40 ሺህ ኢንቨስተሮች በኢንቨስትመንቱ ዘርፍ እየሰሩ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።
https://waltainfo.com/am/23963/
c5f51bcea77b9a8a3e2db3a13a62e1a2
236df580670b93736174971503e3dd3b
ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን የቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ማህበር ተወካዮችን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
ቢዝነስ
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ማህበር ተዎካዮችን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።የቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ማህበር አባላት ካካበቱት ሙያ እና ልምድ አንፃር በቀጣይ በዘርፉ ሃገራዊ አቅም መሆን በሚችሉበት ጉዳዮች ዙሪያ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ጋር ተወያይተዋል። መረጃው የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ነው፡፡
https://waltainfo.com/am/23964/
33e116fb24d5cb69b9baa3e88b2b0838
895002016cf776256c4c805ff2963bd9
አሜሪካ ሳዑዲ ላይ የተቃጡት ጥቃቶች መነሻቸው ከኢራን መሆናቸውን ገለጸች
ፖለቲካ
አሜሪካ ሳዑዲ ላይ የተቃጡት የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶች መነሻቸው ከኢራን ስለመሆኑ ደርሼበታለው ማለቷ ተገለጸ፡፡አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ መንግሥት ባለስልጣን ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማትን ዒላማ አድርገው ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱት ጥቃቶች መነሻቸው ከደቡባዊ ኢራን ነው።ኢራን በበኩሏ ከጥቃቶቹ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለኝም ስትል ቆይታለች።በየመን የሚንቀሳቀሱት እና በኢራን ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን በሳዑዲ ጥቃቱን ያደረስነው እኛ ነን ቢሉም ሰሚ አላገኙም።የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ማይክ ፖምፔዮ ''የድሮን ጥቃቱ ከየመን ስለመነሳቱ የሚያሳይ ምንም አይነት ማስረጃ የለም። ሁሉም መንግሥታት ኢራን በዓለም የኢኔርጂ ምንጭ ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ማውገዝ አለባቸው'' ለማለት ጊዜ አልወሰደባቸውም ነበር።ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ መንግሥት ባለስልጣን ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት፤ ጥቃቱ የተሰነዘረበት አቅጣጫ እና ስፋት ከግምት ውስጥ ሲገባ የሁቲ አማጽያን ፈጽመውታል ብሎ ለማሰብ ይከብዳል።የሁቲ አማጽያን ከዚህ ቀደም ወደ ሳዑዲ የድሮን ጥቃቶችን አድርሰዋል፤ ሚሳዔሎችንም አስወንጭፈዋል። የአሜሪካ ባለስልጣናት ይህን ጥቃት ግን የሁቲ አማጽያን መፈጸም የሚያስችል ቁመና የላቸውም፤ እንዲሁም ጥቃቶቹ የተሰነዘሩት በየመን የሁቲ አማጽያን ከሚቆጣጠሩት ስፍራም አይደለም።በሳዑዲ ላይ ጥቃቱ ከተሰነዘረ በኋላ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ጨማሪ ማሳየቱ ይታወሳል።የሳዑዲ አረቢያ ኢነርጂ ሚኒስትር ትናንት በነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማቱ ላይ የደረሰው ጉዳት ተጠግነው ወደ ቀደመ የማምረት አቅማቸው በዚህ ወር መጨረሻ ላይ ይመለሳሉ ብለዋል።
https://waltainfo.com/am/34000/
c2e96187d7ddd9e2b1c5602671f088ca
81743968920c0539e6be96efe9194932
ደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያን ይቅርታ ጠየቀች
ሀገር አቀፍ ዜና
ደቡብ አፍሪካ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ ከደረሰው ጥቃት ጋር በተያያዘ ናይጄሪያን ይቅርታ መጠየቋ ተነግሯል፡፡በደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያውያንን ጨምሮ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ በተሰነዘረ ጥቃት ህይወት ጠፍቷል፤ በርካታ ንብረትም ተዘርፏል፡፡በዚህ ሳቢያ ሁለቱ አገራት ግንኙነታቸው ሻክሮ ከቆየ በኋላ አሁን ደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያን ይቅርታ ጠይቃለች፡፡የደቡብ አፍሪካ ልዮ መልዕክተኛ ጄፍ ራዴቤ የፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳን የይቅርታ ደብዳቤ ለናይጄሪያው መሪ ሙሐመዱ ቡሐሪ አድርሰዋል፡፡ደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያውያንን ጨምሮ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ ጥቃቱን በሰነዘሩ ሰዎች ላይ እርምጃ መውሰዷን ልዮ መልዕክተኛው ተናግረዋል፡፡በአገሪቱ በተከሰተው ግጭት የ10 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ተፈናቅለዋል፤ ንብረታቸውም ተዘርፏል ነው የተባለው፡፡ሁለቱ አገራት በተፈጠረው ችግር የሻገረ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል እየሰሩ ቢሆንም ናይጄሪያ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ እያስወጣች ትገኛለች፡፡(ምንጭ፦ ቢቢሲ)
https://waltainfo.com/am/33475/
8c70888c5fc6969c2f6c7a7b421c8966
d2a6c0a77ecde34c838681f416c7179a
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የዲሞክራሲ ሽልማትን አሸነፉ
ፖለቲካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የአፍሪካ ዴሞክራሲ ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስተሩ ለሽልማቱ የበቁት ዴሞክራሲን እና መልካም አስተዳደርን በአፍሪካ ለማረጋገጥ ባደረጉት ጥረት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል፡፡ሽልማቱ በአዲስ አበባ በተካሄደው በአራተኛው የአፍሪካ የፖለቲካ የምክክር መድረክ ላይ ነው የተበረከተላቸው፡፡ከመላው አፍሪካ የተውጣጡ ከፍተኛ የፖለቲካ አማካሪዎች የሽልማቱ አዘጋጆች መሆናቸውን መረጃው አመልክቷል፡፡የአዘጋጅ ኮሚቴው ፕሬዚዳንት ኪንዴ ባሚግበታን ሽልማቱ በአህጉሪቱ ዴሞክራሲንና መልካም አስተዳደርን በማስፋፋት ተምሳሌታዊ ተግባር ላከናወኑ ሰዎች እውቅናን የሚቸርና ቀጣይነት ባለው ሁኔታ የሚሰጥ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በተጨማሪ ናይጄሪያዊው ቦላ ቲኒቡ የዚህ ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል፡፡ምንጭ ፦ፖለቲክስ ናይጄሪያ 
https://waltainfo.com/am/31351/
00fa3f4c60529ba6b3010a4bea46d400
bcfab06d0d49d59126fe8ef8d694e771
ቱኒዚያዊያን ለሁለተኛ ጊዜ ነጻ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫቸውን አከናወኑ
ፖለቲካ
በቱኒዚያ እ.አ.አ. በ2011 በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ ፕሬዝዳንት ቤን አሊ ከስልጣናቸው ከተነሱ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ ነጻ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተካሂዷል።በምርጫው 26 ተፎካካሪዎች የተሳተፉ ሲሆን፣ ሁለቱ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል።ምርጫው ከተጠናቀቀ በኋላ በግላቸው የሚወዳደሩት ካይስ ሳይድ በመጀመሪያው ዙር ምርጫ የተሻለ ድምጽ ሳያገኙ እንዳልቀረ ተገምቷል። የመራጮች ቁጥር ግን በእጅጉ ዝቅተኛ መሆኑም ተገልጿል።ከአጠቃላይ የቱኒዚያ ህዝብ 45 በመቶ ብቻ የሚሆነው ለምርጫው የወጣ ሲሆን፤ ምንም እንኳን ወጣቶች በምርጫው እንዲሳተፉ ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ቢቆዩም አብዛኛዎቹ ጎልማሶችና እድሜያቸው የገፋ ዜጎች መሆናቸው ታውቋል።በቱኒዚያ ታሪክ ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ከአምስት ዓመት በፊት የተመረጡት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ቤጂ ኬይድ ኢሴብሲ ባሳለፍነው ሰኔ ወር ላይ ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ ነው ሃገሪቱ ምርጫ ለማካሄድ ደፋ ቀና ስትል የነበረው።ቤጂ ኬይድ ኢሴብሲ በ92 ዓመታቸው የሞቱ ሲሆን፣ ህይወታቸው ያለፈው የዓለማችን በእድሜ የገፉ በስልጣን ያሉ ፕሬዝዳንት ነበሩ።ነገር ግን ወጣቱ ማህበረሰብ በምርጫው ላይ በብዛት አለመሳተፉ ሌላ ፈተና ሊሆን እንደሚችል እየተገለጸ ነው።"ወጣቶቹ የት ሄደው ነው? ሃገሪቱ እኮ የእነሱ ናት። የወደፊቱ ተረካቢዎች እነሱ ናቸው'' ሲል አንድ ለምርጫ የወጡ የ60 ዓመት አዛውንት ለኤኤፍፒ ዜና ወኪል ተናግረዋል።ይፋዊ የሆነው የምርጫ ውጤት ማክሰኞ ዕለት እንደሚገለጽ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ማን ያሸንፋል የሚለው ጥያቄ እጅግ ከባድና ለመገመት አስቸጋሪ መሆኑ እየተዘገበ ነው።በምርጫው አብላጫ ድምጽ ያገኘ ተወዳዳሪ የሚያሸንፍ ይሆናል። ነገር ግን የትኛውም ተወዳዳሪ አብላጫ ድምጽ ማግኘት ካልቻለ ካሉት ተወዳዳሪዎች ከፍተኛውን ድምጽ ማግኘት የቻሉት ሁለት ተወዳዳሪዎች በቀጣዩ ዙር ይፎካከራሉ።አሸናፊው ተወዳዳሪ ደግሞ ለአምስት ዓመታት ሃገሪቱን የሚያስተዳድር ይሆናል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
https://waltainfo.com/am/33337/
da28f1b69ecb8efa1b1dde0cdf467175
a24bd78b3196dda1097758f380cc2cec
ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀሚል አብዱላህ ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀሚል አብዱላህ ጋር ተወያዩ።ሚኒስትሯ ከአምባሳደሩ ጋር በሁለትዮሽና ለስራ ወደ ሳዑዲ በሚሄዱ ሰራተኞች ዙሪያ የደረሷቸውን ስምምነቶች ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸው ነው የተገለጸው።በዚህ ወቅትም አምባሳደሩ ተቋርጦ የነበረው የውጭ ሃገር የስራ ስምሪት ዳግም እንዲጀመር ላደረጉት ጥረት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።አምባሳደር ሳሚ ጀሚል በበኩላቸው፣ ሚኒስቴሩ ህገ ወጥ የስራ ስምሪትን በመከላከል ህጋዊ የስራ ስምሪት እንዲኖር ያደረገውን ጥረት አድንቀዋል።አያይዘውም ሀገራቸው ኢትዮጵያውያን ዜጎች በሳዑዲ ህጋዊ ሆነውና ደህንነታቸው ተጠብቆ እንዲሰሩ ድጋፍ ማድረጓን አብራርተዋል።ከውይይቱ በኋላም ሀገራቱ ለስራ ወደ ሳዑዲ በሚሄዱ ዜጎች አጠቃላይ ሁኔታ በጋራ ለመስራትና መረጃ ለመለዋወጥ መስማማታቸውን ከሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
https://waltainfo.com/am/32734/
44a69ab6a4a10f2264fc2e0f252f0738
5013a8d8b37a8f2bf68f79cf70ce7f81
40 ሺህ ቬንዙዌላውያን ወደ ትሬኔዳድ እና ቶቤጎ ተሰደው አስቸጋሪ ህይወት እየመሩ ነው- ቢቢሲ
ሀገር አቀፍ ዜና
4 ሚሊየን ቬንዙዌላውያን ሀገሪቱ በገጠማት የኢኮኖሚ እና ፖለቲካዊ ቀውስ ሀገራቸውን ጥለው መሰዳዳቸው ተነገረ፡፡40 ሺህ የሚሆኑት ትሬኔዳድ እና ቶቤጎ ወደተባሉት የካሪቢያን ደሴቶች ተሰደው አስቸጋሪ ህይወት እየመሩ እንደሚገኝ ተነግሯል፡፡የአከባቢው ማህበረሰብ ተሳዶቹን በክፉ አይን ማየታቸው ሀገራቸውን ጥለው ለወጡት የቬንዙዌላ ዜጎች  አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንዲወድቁ ማድረጉን በስፍራው ቅኝት ያደረገችው የቢቢሲ ዘጋቢ ተናግራለች፡፡ከመከራ ወደ መከራ ነው የተሸጋገርነው የሚሉት ስደተኞቹ፤ ምግብ ለማብሰል አልጋቸውን እስከመማገድ መድረሳቸውን ገልጸዋል፡፡በሌሎቹም ወሳኝ የማህበራዊ ግልጋሎቶች በሚኖሩባቸው የካሪቢያን ደሴቶች እየተገለሉ መሆኑን ስደተኞቹ ገልፀዋል፡፡ቬንዙዌላ ከአለም የመጀመሪያዋ ነዳጅ ላኪ ለመሆን ስታደርገው የነበረው ጥረት ከሀያ አመት ወዲህ በመንግስት አባክኝነት የተነሳ ወደ ኢኮኖሚው ቀውስ ገብታለች፡፡ከዚህ ባለፈ በሀገሪቱ የተንሰራፋው ከፍተኛ የሙስና ቅሌት አሁን ላይ 94 በመቶ የሀገሪቱን ህዝብ በድህነት እንዲኖር አስገድዷል፡፡
https://waltainfo.com/am/34134/
7ff9fa8460beffc23a4ba7c3058b23db
76b86d168cbc2e29cdffe76debeb83c7
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የኖርዌይ የውጭ እና የመከላከያ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ
ፖለቲካ
የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ዛሬ መስከረም 5 ቀን 2011 ዓም የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ እና የመከላከያ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አኒከን ሁይትፈልድት እና ልኡካቸውን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።ሁለቱ ወገኖች በሁለትዮሽ፣ በቀጠናዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል።ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት አንደገለጹት ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ረጅም ዘመናትን የስቆጠረ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸው፤ ግንኙነቱን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እየተሰራ ነው ብለዋል።በኖርዌይ የልማት ትብብር አማካኝነት ኖርዌይ በኢትዮጵያ በማህበራዊና በኢኮኖሚው ዘርፍ እያደረገች ያለውን ጉልህ እንቅስቃሴ በተመለከተ አቶ ገዱ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን አጠቃላይ ሪፎርም በተመለከተ ገለጻ በማድረግ ኖርዌ ለሪፎርሙ መሳካት ድጋፏን አጠናክራ እንድትቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል።ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍንና ኢኮኖሚያዊ ውህደት እንዲመሰረት እየተጫወተች ያለውን ሚና በተመለከተም ሚኒስትሩ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል። ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ በዓለም አቀፍ መድረኮች በአየር ንብረት ለውጥ እና ተያያዥ ጉዳዮች ጠንካራ ግንኙነት እንደላቸውና በትብብር እየሰሩ መሆኑንም ሚኒስትሩ አብራርተዋል።የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ እና የመከላከያ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አኒከን ሁይትፈልድት በበኩላቸው በኢትዮጵያ እተካሄደ ያለውን አጠቃላይ ሪፎርም ኖርዌ እንደምታደንቅ ገልጸዋል።ኢትዮጵያ ለሴቶች እኩልነት በሰጠችው ትኩረት በርካታ ሴቶች ተጠቃሚ መሆናቸውን እንደተገነዘቡም ገልጸዋል። በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት ገልህ ሚና እንደሚጫወት እምነታቸው መሆኑንም አብራርተዋል።ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ በቀጠናው እየተጫወተች ያለውን አጠቃላይ እንቅስቃሴም አድንቀዋል። ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮችም ጉልህ ሚና የምትጫወት አገር መሆኗን በማንሳት በዚህ በኩል ከኖርዌይ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንድምትቀጥል እምነታቸው መሆኑንም አኒከን ሁይትፈልድት በንግግርቸው አንስተዋል።የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖንን ለመቋቋም ኢትዮጵያ በደን ተከላ እያደረገች ያለውን ከፍተኛ አንቅስቃሴም አድንቀዋል።በኢትዮጵያ ጉብኝት በማደረግ ላይ የሚገኙው የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ እና የመከላከያ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኖርዌይ ፓርላማ ውስጥ መቀመጫ ካላቸው የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወከሉ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፓርላማ የውጭ እና የመከላከያ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በመወየት የልምድ ልውውጥ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረቱት በ1939 ዓም ሲሆን፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያ ስቶክሆልም በሚገኘው ኤምባሲዋ በኩል ከኖርዌይ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ በመቀጠል ላይ ትገኛለች።በተመሰሰይ ኖርዌይ በ1984 ዓም በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን በመክፈት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግኑኝነት አጠናክራ በማስቀጠል ላይ እንደሚትገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
https://waltainfo.com/am/31350/
d827d41e17b978bb0223f78a3411cd71
60e9e67fb9d2b2117dff8ace314078c2
የኢጋድ አባል አገራት የሚጠቀሙበት የካንሰር ህክምና ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት /ኢጋድ/ የተወሰነዉ የካንሰር ህክምና ማእከል በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ለሚኖሩ 260 ሚሊዮን ሰዎችን ማእከሉ ተጠቃሚ እንደሚያደርግም ታዉቋል፡፡ማእከሉ በአዉሮፓዉያኑ ዘመን አቆጣጠር 2020 ጥር ወር ላይ የመሰረት ድንጋይ እንደሚጣልና ግንባታዉም በ450 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ወጪ እንደሚከናወን ተገልጿል፡፡ለማእከሉ ግንባታ በከተማ አስተዳደሩ መሬት የተዘጋጀ እንደሆነና በኢትዮጵያ መንግስት በኩል አስፈላጊዉን ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኗን የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን ገልፀዋል፡፡ዶ/ር አሚር በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል እየተደረገ ባለዉ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ ተገኝተዉ ማእከል ግንባታ እዉን ከማድረግ አኳያ ለቀጣናዉ አባል ሃገራት ከፍተኛ መሪዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ግንባታው በሁለት አመት ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ የቀጠናዉ አባል ሃገራት መሪዎችና ኢጋድ እንዲሁም የአዉስትራሊያ፣ የጀርመን እና ሌሎች ሃገራት የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋሉ ተብሏል፡፡ለማእከሉ ግንባታ የሚያስፈልገዉ ወጪ በማሰባሰብ ጊዜ እንዳይፈጅና ግንባታዉ ተጠናቆ ቶሎ ወደ ስራ እንዲገባ ለማስቻል የኢትዮጵያ መንግስትም የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል፡፡በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ የተገኙት የሳዉዲ አረቢያ አምባሳደር በኢትዮጵያ አምባሳደር ሳሚ አብዱላሂ በበኩላቸዉ፣ ለማእከል ግንባታው አስፈላጊዉን ድጋፍ ለማድረግ በመንግስታቸዉ በኩል በሙሉ ፍቃደኝነት ድጋፋቸዉን እንደሚያደርጉ ገልፀዋል፡፡የካንሰር በሽታ በአሁኑ ወቅት በአለምአቀፍ ደረጃ በገዳይነቱ ቁጥር አንድ ከሚባሉ ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ግንባር ቀደም መሆኑ ይገለፃል፡፡በዚህም በኢትዮጵያ በአሁን ወቅት የካንሰር በሽታ በሁሉም የእድሜ ክልል እና ፆታ በሽታዉ ቁጥሩ ከፍ እያለ እንደመጣ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
https://waltainfo.com/am/32735/
e765ee41b282489a33cc24d51956211c
ba5405ed56b0a40d82ac3795a3cc93ee
3 ሚሊየን የሶሪያ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው
ፖለቲካ
3 ሚሊየን የሶሪያ ስደተኞች ደህንነታቸው በተሻለ ሁኔታ እንዲጠበቅ ያስችላል ወደ ተባለ ሰሜናዊ የሃገሪቱ ክፍል ሊመለሱ እንደሚችሉ የቱርኩ ፕሬዝዳንት አስታወቁ።የቱርኩ ፕሬዚዳንት ራሲፕ ጣይፕ ኤርዶሃን እንዳሉት ከማንኛውም አይነት አደጋ ነጻ የሆነው አካባቢ ከአሜሪካመንግስት  ጋር  በመተባባር የተዘጋጀ መዘጋጀቱንና ደህንነቱን አስተማማኝ ለማድረግ ጊዜ መውሰዱን ገልጸዋል፡፡በአሜሪካ የሚደገፉት የኩርድ ተዋጊዎች ቀደም ብሎ በቱርክ ድንበር በኩል ካለው የሶሪያ ሰርጥ ለቅቀው መሄዳቸው የሚታወስ ነው። ቱርክ ደግሞ የኩርድ ተዋጊዎችን በአሸባሪነት ፈርጃቸዋለች።የፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ዕቅድ ይፋ የሆነው አንካራ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና ከኢራኑ ፕሬዝዳንት ሃሳን ሮሃኒ ጋር ውይይት ካደረገች በኋላ መሆኑ ታውቋል።ምንም እንኳን የኩርድ ተዋጊዎች ስለፕሬዝዳንቱ አስተያየት ያሉት ነገር ባይኖርም አምርረው እንደሚቃወሙት ግልጽ ነው ብሏል የቢቢሲው የሶሪያ ዘጋቢ አላን ጆንስተን፡፡በያዝነው ወር መጀመሪያ ላይ ቱርክ ስደተኞቹን ወደ ሃገራቸው ለመመለስ በምታደርገው ጥረት ዓለማ አቀፍ ድጋፍ የማታገኝ ከሆነ ስደተኞቹ ወደ አውሮፓ አልፈው እንዲሄዱ ድንበሯን ክፍት እንደምታደርግ ገልጻ ነበር።ቱርክ በድንበሯ በኩል ስደተኞች ወደ አውሮፓ ለመግባት እንዳይሞክሩ ጠበቅ ያለ ጥበቃ ማድረግ እንዳለባት እ.አ.አ በ2016 ከአውሮፓ ህብረት ጋር በተደረሰ ስምምነት መሰረት ስምምነት ተደርሷል፡፡ቱርክ ይህንን በማድረጓና ከሶሪያ የሚመጡ ስደተኞችን በማስተናገዷ ከአውሮፓ ህብረት 6.6 ቢሊየን ዶላር እንደምታገኝ ቃል ተገብቶላት ነበር። ነገር ግን ፕሬዝዳንት ኤርዶአን ቃል ከተገባው ገንዘብ ግማሽ የሚሆነው ብቻ ነው የደረሰን ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።የአውሮፓ ህብረት በበኩሉ 6 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚሆነውን ገንዘብ ለቱርክ አስረክቢያለሁ ብሏል።ቱርክ በ2011 የተጀመረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ሸሽተው የወጡ ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ስደተኞችን በተለያዩ ማቆያዎች ይዛለች።በቱርክ ድንበር በኩል የምትገኘው ኢድሊብ ግዛት በአማጺያን እና ኢስላማዊ ጂሃዲስቶች ቁጥጥር ስር በመሆኗ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች ከቅያቸው ወደ ሰሜናዊ ሶሪያ ተሰድደዋል።
https://waltainfo.com/am/33999/
22c34da5d5c0cadf412b0249240fd714
c1fd46772a954bb95851257217bcb0d1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ከቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በዛሬው ዕለት ከካፋ ዞን ነዋሪዎች ጋር በቦንጋ ከተማ ተወያይተዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር ለስራ ጉብኝት ካፋ ዞን፣ ቦንጋ ከተማ ሲገቡ በከተማዋ  ስታዲየም ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡መንግስት ዜጎች ተከባብረው የሚኖሩባት ታላቋን ኢትዮጵያን ለመፍጠር የሚያደርገውን ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በውይይቱ ወቅት አረጋግጠዋል፡፡የካፋ ህዝብ እንደ ህዝብ ከሰው ብቻ ሳይሆን ከተፈጥሮ ጋር ተስማምቶ የኖረ አስተዋይ ህዝብ እንደሆነ ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ ከቂም፣ ተንኮልና ባለፈ ታሪክ መነታረክ ከድህነት ውጪ የሚያሥገኘው ጥቅም አይኖርም ብለዋል፡፡በትብብርና በመደመር በመሥራት ኢትዮጵያን ለማበልጸግ ጊዜው አሁን መሆኑን በንግግራቸው አፅንዎት የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር  ዐብይ መንግስት አቅም በፈቀደ መጠን የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡የክልል አደረጃጀት ለውጥ የሁሉም ጥያቄ መልስ አይሆንም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ተያያዥነት ያላቸው አማራጭ አሰራሮች መፈተሽ እንደሚያስፈልግ አንስተዋል።በውይይቱ ነዋሪዎቹ በክልል ከመሰረተ ልማት፣ ከጤና ተቋም ግንባታ እንዲሁም ከመደራጀት መብት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን ያነሱ ሲሆን፤ ዞኑ ባለው እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ እንዲሆን ኢንቨስትመንት እንዲመቻች ጠይቀዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳም እና የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በውይይቱ ተሳትፈዋል።
https://waltainfo.com/am/734/
37f24f0850a971bc18b7424445b4ccc8
c9facd844d5e4b9f3a98c93828f20165
የብሔራዊ አንድነት ቀን በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
የብሔራዊ አንድነት ቀን በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው ፡፡መደመር ለብሔራዊ አንድነት በሚል መርህ ቃል ዛሬ በመላው ሀገሪቱ የብሔራዊ አንድነት ቀን እየተከበረ ይገኛል፡፡በአዲሱ አመት በአንድነትና በአብሮነት መንፈስ የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ አብረን እንገንባ የሚል መልዕክት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በፌስቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል።የዘንድሮ ጳጉሜን ቀናት በተለያዩ ዝግጅቶችና ርዕሰ ጉዳዮች እየተከበሩ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
https://waltainfo.com/am/737/
58376cf865fb833118db14bc1e6f003b
c631619f0d33b95224c60572c28166ca
የሀይማኖት አባቶች ለዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላ
ሀገር አቀፍ ዜና
አዲስ የዘመን መለወጫ  ተብሎ የሚነገርለት ዕለት አዲስ ሊሆን የሚችለው በዋናነት ልቦና ሲታደስ ነው ያሉት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁእ አቡነ ማትያስ፤ በአስተሳሰብ፣ በስራና በአኗኗር ሁሉ ከልብ የሆነ መታደስ ከሁሉም ይጠበቃል ብለዋል፡፡“የኢትዮጵያን ህዳሴን እናበስራለን” የሚለው መልካም ምኞት ከቃላት ባለፈ  በይቅርታና እውነተኛ መግባባት በሁሉም ወገኖች መከናወን እንዳለበት በመጥቀስ፤ በሃሳብ መቀራረብና በሰጥቶ መቀበል መርህ እየተቻቻሉ መሄድን እንደአዋጭ ባህል አድርገን መጓዝ ይኖርብናል ብለዋል፡፡ይህ ታላቅና ባለታሪክ ህዝብ ለዘመናት ተንከባክቦ ያቆየው ሃይማኖቱን፣ ታሪኩን፣ ባህሉንና አንድነቱን አሁንም ፣ነገም ሆነ ከነገ በኋላ ጠብቆ እንዲጓዝ መሰናክል አናብዛ ያሉት ብፁዕነታቸው፤ ይህን በማድረግ በእግዚአብሄርና በታሪክ ፊት በደል ከመፈፀም እንጠንቀቅ ብለዋል፡፡አዲሱ ዓመት የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የአንድነት፣ የስምምነትና የይቅርታ ዘመን ማድረግ የምንችለው ከእግዚአብሄር በታች እኛው በመሆናችን ልዩነቶችን ወደ መቀራረብ ብሎም ወደ ፍፁም  መተማመን በማምጣት ሀገሪቱንና ህዝቦቿን ወደ ላቀ ህዳሴ  እናሸጋግር ሲሉ አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡በአዲሱ 2012 ዓመት መልካም ነገርን ለማቀድና ለመስራት ልባችንን ከፍተን በፍቅር፣ በይቅርታ፣ በአንድነትና በህብረት መንፈስ ልንጀምረው ያስፈልጋል ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀዻዻሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ናቸው፡፡
https://waltainfo.com/am/740/
32425892d6e8e1bed82b9dcc8f0d6c05
6da69a96abcc895ce8d1d5b24f9d2e23
በሳዑዲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ አሳየ
ቢዝነስ
በሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ በየዓለም የነዳጅ ዘይት ዋጋ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ።ቅዳሜ ዕለት በሁለት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ቦታዎች ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ለዓለም የሚቀርበው የነዳጅ መጠን አምስት በመቶ ቀንሷል።በዚህም ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ከ15 እስከ 19 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። በድሮን ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት ወደ ቀደመ ስራቸው ለመመለስ ሳምንታት ያስፈልጋል ተብሏል።ቅዳሜ ዕለት ጥቃት የተሰነዘረባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት በዓለማችን እጅግ ዘመናዊ እና ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግላቸው የነዳጅ ማቀነባበሪያዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸው።በኢራን ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን የድሮን ጥቃቱን የፈጸምነው እኛ ነን ቢሉም አሜሪካ ግን ሳዑዲ ላይ ለደረሰው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርጋለች።የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ማይክ ፖምፔዮ ቅዳሜ ዕለት የሳዑዲ ነዳጅ ማውጫ ተቋማት ላይ ለተሰነዘረው የድሮን ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርገዋል።ከምዕራባውያን መንግሥታት ድጋፍ የሚያገኘው ሳዑዲ መራሹ ኃይል በየመን እየተደረገ ባለው ጦርነት ለየመን መንግሥት ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን፤ ኢራን ደግሞ ለሁቲ አማጽያን ድጋፍ ታደርጋለች።የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊው ማይክ ፖምፔዮ ''የድሮን ጥቃቱ ከየመን ስለመነሳቱ የሚያሳይ ምንም አይነት ማስረጃ የለም። ሁሉም መንግሥታት ኢራን በዓለም የኢኔርጂ ምንጭ ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ማውገዝ አለባቸው'' ብለዋል።ፕሬዝዳንት ትራምፕ በበኩላቸው ለጥፋቱ ማን ተጠያቂ እንደሆነ ስለምናውቅ "አቀባብለን" የሳዑዲ መንግሥት ምክረ ሃሰብ ምን እንደሆነ እየጠበቅን ነው ብለዋል።የሳዑዲ ባለስልጣናት ጥቃቱ በሰው ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም በማለት የድሮን ጥቃቱ ስላደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ ቀርተዋል። የተሰነዘረው ጥቃት የሳዑዲ አረቢያን የድፍድፍ ነዳጅ የማምረት አቅም በግማሽ መቀነሱ ግን ተረጋግጧል።ሳዑዲ አረቢያ የዓለማችን ቁጥር አንድ ነዳጅ አምራች ስትሆን፣ በየቀኑ ወደ 7 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ውጪ ሃገራት ትልካለች። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
https://waltainfo.com/am/33561/
68b9dc951330e69288bee9d8a746bf2d
415691af8b31a405e5e3cb1c123c79eb
በዴሞክራቲክ ኮንጎው ጀልባ ሰጥሞ 34 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
በዴሞክራቲክ ኮንጎ፤ በኮንጎ ወንዝ ላይ መንገደኞችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ጀልባ ሰጥሞ ቢያንስ የ34 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ።ፖሊስ እንዳስታወቀው ከአደጋው 76 ተሳፋሪዎች በህይወት መትረፍ የቻሉ ሲሆን፣ በወቅቱ ጀልባው ከአቅሙ በላይ በጣም ብዙ ሰው ሳይጭን እንዳልቀረ ተገምቷል።ጀልባው ከሀገሪቱ ዋና ከተማ ኪንሻሳ በመነሳት ማይ ንዶምቤ ወደተባለችው ሰሜናዊ ግዛት እየተጓዘ ነበር።የአደጋው መንስኤ እስካሁን እንዳልታወቀ የገለጸው ፖሊስ ተሳፋሪዎቹ የውሃ ላይ መንሳፈፊያ ጃኬቶችን አድርገው ነበር ብሎ ለማሰብ እጅግ አስቸጋሪ ነው ብሏል።በዴሞክራቲክ ኮንጎ የውሃ ላይ ጉዞ በጣም የሚዘወተር ሲሆን፣ ጀልባዎች የተለያዩ ጭነቶችና ተሳፋሪዎች ከአቅም በላይ ጨነው ሲጓዙ መመልከት የተለመደ ነው።እስከ 40 ሜትር የሚደርስ ከፍታ ያላቸውና አንዳንዴም ባለሁለት ክፍል ትልልቅ ጀልባዎች ግልጋሎት ላይ ሲውሉ ይስተዋላል። ሁሉም ተሳፋሪዎች ደግሞ ውሃ ዋና ይችላሉ ብሎ ማሰብ ከባድ ነው።የዴሞክራቲክ ኮንጎ የአስፋልት መንገዶች በጣም የተበላሹና ከጥቅም ውጪ በመሆናቸው ብዙ የሀገሬው ሰዎች በጀልባ የሚደረጉ ጉዞዎችን ምርጫቸው ያደርጋሉ። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
https://waltainfo.com/am/33474/
81ed5d0027bb0cacbe6756ca6c1b776b
5035efe6d3e69ca2df5779bcb1af3c50
የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የሶስትዮሽ የሚኒስትሮች ስብሰባ በካይሮ እየተካሄደ ነው
ቢዝነስ
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ የኢትዮጵያ፣ የግብጽ እና የሱዳን የሶስትዮሽ የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በግብጽ ካይሮ መስከረም 4 ቀን 2012 ዓ.ም በመካሄድ ላይ ነው።ስብሰባው በዋናነት የሶስቱ ሀገራት የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባለፈው ዓመት መስከረም እና የካቲት 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ካደረጉት እና የግድቡን የውሃ አሞላል እና አለቃቅ በተመለከተ ከተደረገው ውይይት የቀጠለ ነው።በስብሰባው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢፌዲሪ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያ በቅን ልቦና እና በመተባበር ፍላጎት ያደረገችውን ጥረት ገልጸዋል።የዚህ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል በጉዳዩ ላይ የሚደርሰው መግባባት የሶስቱንም ሀገራት እኩል ጥቅም ለማስከበር ወሳኝ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።ሚኒስትሩ በዚህ ስብሰባ ሶስቱ ሀገራት በቀሪ ቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ በሶስቱ ሀገራት ሳይንቲስቶች ቡድን የቀረቡለትን ሪፖርት እና ምክረ-ሃሳቦች ተመልክቶ የወደፊት አቅጣጫ ለማስቀመጥ እንደሆነ አመላክተዋል።በዚህም ረገድ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረጉ ትብብሮች እና የሚቀርቡ ሃሳቦች በሶስቱ ሀገራት የተቋቋሙትን የትብብር ማዕቀፎች ጠብቀው መሄድ እንዳለባቸው አስገንዝበው ሶስቱ አገራት በተናጠል የሚያቀርቧቸው የመፍትሄ ሃሳቦችም ይህንኑ መስመር ተከትለው መቅረብ እንዳለባቸው ገልጸዋል።የአባይ ወንዝ ዋነኛው የኢትዮጵያ የውሃ ምንጭ እንደመሆኑ የውሃው አጠቃቀም የአገሪቱ የህልውና ጉዳይ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያ በጉዳዩ ላይ የምትከተለው አቅጣጫ የራሷን መብት እንዲሁም የጎረቤት አገራትን ህዝቦች ጥቅም የጠበቀ እንዲሆን ከፍተኛ ትኩረት ሰጥታለች ብለዋል፡፡የህዳሴው ግድብን አስመልክቶ በሱዳን፣ ግብጽ እና ኢትዮጵያ መካከል የሚደረገው የሶስትዮሽ ምክክር የተፋሰሱን ሀገራት በውሃው የመልማት እና የመጠቀም መብትም የሚያረጋገጥ እና ትብብርንም የሚያጎለብት መሆኑን ሚኒስትሩ አብራርተዋል።ሚኒስትሩ የህዳሴ ግድብ ከተጀመረ ጀምሮ ሶስቱ ሀገራት የመጡበት መንገድ ስኬት የተመዘገበበትና በሀገራቱ መካከል ይበልጥ መቀራረብን እንደፈጠረ ገልጸዋል።የግብጹ የውሃ ሚኒስትር ዶ/ር ሞሐመድ አብድል አቲ በበኩላቸው ባደረጉት ንግግር፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሚደረገው ትብብር ለሌሎች አገራትም አርአያ እንደሚሆን ያላቸውን ተስፋ ገልጸዋል፡፡ሚኒስትሩ በህዳሴው ግድብ አሞላል እና የውሃ አለቃቀቅ ላይ የሚደረግ ውይይት የሶስቱንም አገራት ጥቅም መሰረት ያደረገ እንዲሁም ሶስቱም ወገኖች አሸናፊ የሚሆኑበት እንዲሆን መስራት እንደሚገባ አመላክተዋል፡፡ሚኒስትሩ ባለፉት ስምንት አመታት በህዳሴው ግድብ ላይ የተደረጉት ውይይቶች የሚጠበቀውን ያህል ውጤት እንዳላመጡ ገልጸው አዲስ ሃሰቦችን ማስተናገድ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል፡፡የሱዳኑ የውሃ እና መስኖ ሚኒስትር ፕሮፌሰር ያሲር ሞሐመድ አባስ በበኩላቸው፣ በሱዳን እና ኢትዮጵያ ባልደረቦቻቸው ስለቀረበላቸው የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት ምስጋና አቅርበው ከሚኒስትርነት ሹመታቸው በፊት ያከናውኗቸው የነበሩ የድንበር ተሻጋሪ የውሃ ሃብቶች አስተዳደር ስራዎች በሶስቱ እህትማማች አገራት ውይይት ላይ ገንቢ አስተዋጽኦ ለማድረግ እንደሚያግዛቸው ተናግረዋል፡፡ሚኒስትሩ በተግባር ከሚያውቋቸው የሌሎች የድንበር ተሻጋሪ ወንዝ አገራት ትብብር ጋር ሲነጻጸር የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የጀመሩት ትብብር ስኬታማ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጸዋል፡፡ሚኒስትሩ ይህ የሶስቱንም አገራት ጥቅም የሚያስጠብቅ ስኬታማ የትብብር ማዕቀፍ በተጀመረው መልኩ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ እንዲቀጥል አገራቸው የሚጠበቅባትን እንደምትወጣ ገልጸዋል፡፡ (ምንጭ:- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)
https://waltainfo.com/am/23961/
cd3d39887424b91dc9ad1b610fbf4996
48b2337e373aec62202a63a4de7b2782
ብራዚል የአማዞን እሳትን ለማጥፋት ወታደር ልትልክ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
የብራዚል ፕሬዘዳንት ጃዬር ቦልሶናሮ፤ በአማዞን ደን የተነሳውን እሳት ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት የአገሪቱ ወታደራዊ ኃይል ድጋፍ እንዲሰጥ ትዕዛዝ አስተላለፉ።በፕሬዘዳንቱ ውሳኔ መሰረት በጥብቅ ተፈጥሯዊ ሥፍራና በድንበር አካባቢ ወታደሮች ይሰማራሉ። ውሳኔው ይፋ ከመደረጉ አስቀድሞ የአውሮፓ መሪዎች ብራዚል ላይ ከፍተኛ ጫና እያደረጉ ነበር።“ወታደር እንደመሆኔ የአማዞን ጫካን እወደዋለሁ፤ ልታደገውም እፈልጋለሁ” ሲሉ ፕሬዘዳንቱ ንግግር አድርገዋል።ወታደሮቹ ይሠማራሉ የተባለው ለአንድ ወር ሲሆን፤ የመከላከያ ሚኒስትሩ ፈርናንዶ አዜቬዶ ኤ ሲልቫ ሂደቱን ያስፈጽማሉ ተብሏል።ብራዚል በአማዞን ጫካ የተከሰተውን እሳት ለማጥፋት ያላሰለሰ ጥረት ካላደረገች ፈረንሳይና አየርላንድ ከሰሜን አሜሪካ ጋር ሊያደርጉት የነበረውን የንግድ ስምምነት እንደማያጸድቁ ተናግረዋል።የብራዚል ፕሬዘዳንት በበኩላቸው መሪዎቹ “በአማዞን ደን የተነሳውን እሳት አስታከው ማዕቀብ መጣል አይችሉም” ሲሉ ተችተዋል።በአሁን ወቅት የአውሮፓ ሕብረት ካውንስል መሪ የሆነችው ፊንላንድ የገንዘብ ሚኒስትር፤ የአውሮፓ ሕብረት የብራዚል የሥጋ ምርት ላይ ማዕቀብ እንዲጥል ጠይቀዋል።የተፈጥሮ ጥበቃ ላይ የሚሠሩ ቡድኖች ባሳለፍነው አርብ በመላው ብራዚል ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ነበር። በተለያዩ አገሮች የሚኖሩ ብራዚላዊያንም ተቃውሟቸውን እያሰሙ ይገኛሉ።የዓለም ግዙፉ ደን እንዲሁም “የዓለም ሳምባ” እየተባለ የሚሞካሸው አማዞን የሙቀት መጠን መጨመር ጋብ እንዲል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።አማዞን የአንድ ሚሊየን ሰዎች መኖሪያ ከመሆኑ በተጨማሪ ከሦስት ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ እጽዋትና እንስሳት መገኛም ነው።የጀመርኗ መራሔተ መንግሥት አንግላ መርኬል፣ የፈረንሳዩ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን እሳቱን “ዓለም አቀፍ ቀውስ” ብለውታል።አንግላ እና ኢማኑኤል በ ጂ-7 ውይይት ላይ የአማዞን ደን እሳት ለውይይት መቅረብ እንዳለበትም ገልጸዋል።የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶንዮ ጉቴሬዝ በትዊት ገጻቸው ላይ “ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ ቀውስ ውስጥ በምትገኝበት በዚህ ወቅት፤ ቀዳሚ የኦክስጅን ምንጫችን የሆነው የአማዞን ደን አደጋ ውስጥ መውደቅ አይገባውም” የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
https://waltainfo.com/am/706/
eae4eeb52de6b3c7ae52a84bfe4e9288
6fdf11fff497b0d943063ec1fd7eebc9
ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ የስንብት ፕሮግራም ላይ ተሳተፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባለፈው ሳምንት ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩት በቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ የስንብት ፕሮግራም ላይ ተሳትፈዋል፡፡በሀራሬ በሚገኘው ብሄራዊ የስፖርት ስታዲየም በተካሄደው ስነ ስርዓት ላይ የሀገራትና የመንግስታት መሪዎች እንዲሁም የቀድሞ ፕሬዝዳንቶችና በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ተገኝተዋል፡፡ኢትዮጵያ በሺዎች የሚቆጠሩ የነጻነት ታጋዮችን በማሰልጠን ዚምባብዌ ከቅኝ ግዛት እንድትላቀቅ የራሷን ሚና መጫወቷ ይታወቃል፡፡ይህ ሁኔታ ሮበርት ሙጋቤ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ቁርኝት ጥብቅ እንዲሆን የራሱን አስተዋፅዖ አድርጓል፡፡ምንጭ፡- የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት
https://waltainfo.com/am/32733/
3c87b76441befb7016343580597fc82f
fb39e493c7b39cf4ba2c06ff7f762278
ናይጄሪያ በደቡብ አፍሪካ ለሚገኙ የሀገሪቱ ዜጎች ነፃ የአውሮፕላን ትኬት አቀረበች
ዓለም አቀፍ ዜና
በደቡብ አፍሪካ በውጭ ሀገራት ዜጎች ላይ ያተኮረ ጥቃት መቀስቀሱን ተክትሎ ናይጀሪያ በሀገሪቱ በመኖርና በመስራት ላይ የሚገኙ ዜጎች ወደ ናይጄሪያ ይመለሱ ዘንድ  ነፃ የአውሮፕላን ትኬት አቅርባለች ፡፡የናይጄሪያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው ፤ከደቡብ አፍሪካ ወደ ሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉ ዜጎች የነፃ የአውሮፕላን ጉዞ ትኬትን ተዘጋጅቶላቸዋል፡፡የሰላም አየርመንገድ ሃላፊ አለን ኦኦንይማ ከነገ ዓርብ ጀምሮ ከደቡብ አፍሪካ ወደ ናይጄሪያ መመለስ ለሚሹ ዜጎች በነፃ ዜጎችን የሚያመላልስ አውሮፕላን ደቡብ አፍሪካ  እንደሚላክና  ፈቃደኛ ለሆኑ ናይጄሪያውያን የነፃ የአየር ትራንስፖርት ግልጋሎት እንደሚሰጥ አስታውቀዋል፡፡ወደ ሀገራቸው የመመለስ ፍላጎቱ ያላቸው ዜጎች በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶርያ የናይጀሪያ ከፍተኛ ኮሚሽን መረጃዎችን መውሰድ እንዳለባቸውም ተገልጿል፡፡ከዚህ አስቀድሞ የናይጄሪያ ልዩ መልዕክተኛ ቡድን በዛሬው ዕለት በወቅታዊ የደቡብ አፍሪካ ሁኔታ ዙሪያ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ ጋር እንደሚወያይም ነው የሲጂቲኤን ዘገባ ያመለከተው፡፡በደቡብ አፍሪካ በውጭ ሀገራት ዜጎች ላይ ያተኮረ ጥቃት መቀስቀሱን ተከትሎ በርካታ ሀገራት ዜጎቻቸው አስፈላጊውን የደህንነት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማስጠንቀቂያዎችን ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/725/
03998aaa266f899f59ecd4f180e53ee2
5b4e46917e7f50d7d7a0e68e48226e48
የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ደቡብ አፍሪካን ሊጎበኙ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
በቀጣዩ ወር የሚደረገው የፕሬዚዳንቱ ይፋዊ ጉብኝት  የሀገራቱን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ስለመሆኑ የሲጂቲኤን ዘገባ ያመለክታል፡፡ ቀደም ሲል የናይጄሪያ ልዩ ልዑክ ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ጋር በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ የመከረ ሲሆን፤ የፕሬዚዳንት ቡሃሪ ጉብኝትም የተጀመረውን የሁለትዮሽ ምክክር ይበልጥ መስመር ለማስያዝ እንደሚያስችል ይጠበቃል፡፡ ይሁንና የደቡብ አፍሪካው ኤምቲኤን ግሩፕ እና በሱፐርማርኬት የሚታወቀው ሾፕራይት በናይጄሪያ የሚገኙ ቅርንጫፎቻቸውን ዘግተዋል፡፡ ተቋማቱ በናይጄሪያ ቢሮዎቻቸው የሚሰሩ ሰራተኞች ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ተከትሎ ነው ከዚህ እርምጃ ላይ የደረሱት ተብሏል፡፡ስጋት ላይ ናቸው በሚል ናይጄሪያ ነፃ የአውሮፕላን ትኬት ማቅረቧ ይታወሳል፡፡ በደቡብ አፍሪካ በውጪ ሀገራት ዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት በርካታ ሀገራት ማውገዛቸውም አይዘነጋም፡፡
https://waltainfo.com/am/731/
bc5d421609a0b1a7e3466aeb05569a86
7d3f0920a2acd400b2b88c3ae0302757
27 ሚሊዮን ብር የሚገመት አደንዛዥ ዕፅ ወደ አገር ውስጥ ሊገባ ሲል ተያዘ
ቢዝነስ
የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በቦሌ አለም አቀፍ አየርመንገድ በኩል ወደ አገር ሊገባ የነበረ 27 ሚሊዮን ብር የሚገመት 10 ነጥብ 8 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ ዕፅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።የጉምሩክ ተቆጣጣሪዎች ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ስር ያዋሉት ሄሮይን እና ኮኬን የተባሉ አደንዛዥ እፆችን ነው፡፡አደንዛዥ እፆቹን አንድ ናይጄሪያዊ ዜጋ በያዘው ቀላል ሻንጣ ውስጥ ደብቆ ለማለፍ ሲሞክር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የቦሌ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ተገኔ ደረሰ በተለይ ለኢቢሲ ገልፀዋል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ህገ ወጥ ንግድን ለመከላከል እየሰራው ባለው ስራ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎች በመያዝ ላይ ይገኛሉ።
https://waltainfo.com/am/23959/
99c9194bc7cb2cbff4162b5a3645c20d
9bafaee8e8aba78442640274903df8c2
17 የምግብ ዘይት ምርቶች መሰረታዊ ችግር ስላለባቸው ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ተገለጸ
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ባደረገው የገበያ ጥናት 17 የምግብ ዘይት ምርቶች ላይ መሰረታዊ ችግር በመስተዋሉ ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው አሳስቧል፡፡ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባደረገው የገበያ ጥናት የዘይት ምርቶቹ የሚመረቱበት ቦታና የተመረተበት ሃገር ፣የምርት መለያ ቁጥር ፣የአምራች አድራሻ የሌላቸው፣የገላጭ ጽሁፍ ችግርና ለጤና ጠቀሜታ እንዳለው ተደርጎ የተቀመጠ፣የመጠቀሚያ ጊዜና ማብቂያ ቀን የሌላቸው እንዲሁም የሀገሪቱን የደረጃ ምልክት ያለጠፉና ደረጃውንም የማያሟሉ መሆናቸው በተደረገው ጥናት መረጋገጡን አስታውቋል፡፡ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው የተባሉት የምግብ ዘይት ምርቶችም ሉሉ ዘይት፣ አርሲ ዘይት፣አሃዱ ዘይት፣ድሬ ንጹህ የምግብ ዘይ፣አሚን ንጹህ የምግብ ዘይት፣ሮያል የምግብ ዘይት፣ዳግም የተጣራ የኑግ ዘይት፣ጄጃን የምግብ ዘይት፣ውብ የተጣራ የኑግ ዘይት፣ለማ የኑግ ዘይት፣ኑድ ንጹህ የምግብ ዘይት፣ገበታ የምግብ ዘይት፣ዘመን ዘይት፣አጋር ዘይት፣አናጅና ዘይት ናቸው፡፡በመሆኑ ህብረተሰቡ የትኛውንም የምግብ ምርት ከገበያ ሲገዛ የተመረተበትና የመጠቀሚያ የአገልግሎት ጊዜው ትክክለኛነት ፣ያልተፋቀና ያልተሰረዘ መሆኑን ፤የአምራች ድረጀቱ ስምና ሙሉ አድረሻ፣የምርት መለያ ቁጥር ያለው መሆኑን በማረጋገጥ እንዲገዛ የተጠየቀ ሲሆን ፤የምርት ገላጭ ጹሁፍ ይዘቶችን ያላሟላ ምርት ህብተሰቡ መግዛት እንደሌለበት ተገልጿል፡፡ተመሳሳይ ምርቶች በሌሎች አካባቢ የመገበያያ ስፍራዎች ሊኖሩ ስለሚችሉም ህብረተሰቡ በአቅራቢያው ለሚገኝ የጤና ተቆጣጣሪ ፣ለፖሊስ አካላት ወይም በፌደራል ደረጃ ለባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በነጻ ስልክ መስመር በ8482 በመጠቆም እንዲያሳውቅ ጠይቋል፡፡በማያያዝም የክልል ተቆጣጣሪዎችና በየደረጃው የሚገኙ የቁጥጥር አካላት ምርቶቹን ከገበያ ላይ በአፋጣኝ የመሰብሰብ ስራውን እንዲሰሩ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጥሪውን አቅርቧል፡፡ 
https://waltainfo.com/am/23960/
cc62cb98bf786df12f7887b3e390d8b8
df1224872f647e1869939a5304ee2002
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው 2011 ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንትን በመሳብ ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ሆነች
ሀገር አቀፍ ዜና
በተጠናቀቀው ዓመት 2011 ኢትዮጵያ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንትን በመሳብ ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ሆናለች፡፡ኢዋይ የተሰኘ አለምአቀፍ የፋይናንስ አማካሪ ተቋም ይፋ ያደረገው ጥናት እንዳመለከተው፤ ሀገሪቱ በዚህ ዓመት ከ258 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ የሆነ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንትን መሳብ ችላለች፡፡ይህ አሀዝም ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር አድርጓታል ነው ያለው፡፡ኢትዮጵያን ተከትሎ ኬንያ 74 ሚሊየን ዶላር  ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንትን መሳብ የቻለች ሀገር ሆናለች፡፡ታንዛኒያ በበኩሏ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንትን የመሳብ አቅሟ 36 ሚሊየን ዶላር በላይ በመድረሱ  ከቃጣናው የሶስተኝነት ደረጃን አሰጥቷታል፡፡ኢትዮጵያ በተጠቀሰው ዓመት በ29 ፕሮጀክቶች ከ16 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር የቻለች ሲሆን በአንፃሩ ኬንያ ከ64 ፕሮጀክቶች መፍጠር የቻለችው የስራ ዕድል 6 ሺህ ነው፡፡ታንዛኒያ በምታንቀሳቅሳቸው 19 ፕሮጀክቶች ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠር ችላለች፡፡ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት አመቺ አካባቢዎችን ማዘጋጀት መቻሏ እና ተወዳዳሪ የገበያ እድል መኖሩ ተመራጭ እንዳደረጋት  ነው በሪፖርቱ የተመለከተው፡፡በተለይም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ለውጪ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማመቻቸት በሩን ለኢንቨስትመንት ክፍት መድረጋቸው ለሀገሪቱ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት መጨመር በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
https://waltainfo.com/am/693/
319f17856168df0953fb496c9de09952
245580567f86298dae5caeb5fe4dbc3a
የሮበርት ሙጋቤ አስከሬን ከሲንጋፖር ወደ ዚምባቡዌ ተሸኘ
ዓለም አቀፍ ዜና
ከቀናት በፊት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ አስከሬን ከሲንጋፖር ወደ ሀገሩ ዚምባቡዌ በአውሮፕላን ተሸኝቷል።ላለፉት ወራት በሲንጋፖር  ሕክምናቸውን ሲከታተሉ  የቆዩት ፕሬዚዳንቱ በ95 ዓመታቸው ነበር ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት፡፡የቀብር ስነስርዓታቸውም የፊታችን እሁድ የሚፈፀም ሲሆን፤  ከዚህ አስቀድሞ 60 ሺህ ተመልካቾችን ያስተናግዳል በተባለ ስታዲየም ይፋዊ የስንብት  ይከናወናል ተብሏል፡፡የቀብሩ ቦታን በተመለከተ ግን እስካሁን ከስምምነት አለመደረሱም ነው ቢቢሲ በዘገባው  ያመለከተው፡፡በወቅቱ የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ አስተዳደር እና በሙጋብዌ ቤተሰቦች መካከል  ቀብሩ የት ይፈፀም በሚለው ጉዳይ ላይ ከመግባባት አልተደረሰም ተብሏል፡፡
https://waltainfo.com/am/696/
a1a76bcfadec3b1a18d4c02242ce853f
89db1d5981ae7e142ace41e1a5451c90
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከታሊባን ጋር የነበረውን የሰላም ስምምነት መሰረዛቸውን አስታወቁ
ዓለም አቀፍ ዜና
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከታሊባን ጋር የነበረውን የሰላም ስምምነት መሰረዛቸውን አስታወቁ።ትራምፕ በትዊተር ገጻቸው ላይ የአፍጋኒስታኑን ፕሬዝዳንት አሽራፍ ጋህኒ እና የታሊባን መሪዎችን ለማግኘት ቀጠሮ ይዘው እንደነበር አስታውቀዋል።ይሁን እንጂ ሐሙስ ዕለት በአፍጋኒስታን መዲና ካቡል በተፈጸመው እና ታሊባን ኃላፊነቱን በወሰደው ጥቃት አንድ የአሜሪካ ወታደር መገደሉን ተከትሎ ትራምፕ የሰላም ስምምነቱን ሰርዘዋል።ሁለቱ አካላት ከሰላም ስምምነት እንዲደርሱ የአሜሪካ መንግሥት እና የታሊባን ተወካዮች በኳታር ዶሃ ከዘጠኝ ጊዜ በላይ ተገናኝተው መክረዋል። የሰላም ስምምነቱ አደራዳሪዎች ከቀናት በፊት አሜሪካ እና ታሊባን ‘በመርህ ደረጃ’ ከሰላም ስምምነት ደርሰዋል ብለው ነበር።ታሊባን ፈጽሜዋለሁ ባለው ጥቃት አንድ የአሜሪካ ወታደር ከተገደለ በኋላ፤ ትራምፕ በትዊተር ገጻቸው ላይ “በአስቸኳይ ውይይቶቹ እና የሰላም ድርድሩ እንዲቆም አዝዣለሁ” ብለዋል።የሰላም ስምምነቱ ተፈጻሚ ቢሆን ኖሮ አሜሪካ ወደ አፍጋኒስታን ካዘመተቻቸው ወታደሮች መካከል 5400 የሚሆኑት በ20 ሳምንታት ውስጥ ልታስወጣ ነበር።በአሁኑ ሰዓት አሜሪካ በአፍጋኒስታን ከ14 ሺህ በላይ ወታደሮች አሏት። ሐሙስ ዕለት በካቡል መኪና ላይ የተጠመደ ቦምብ ፈንድቶ አሜሪካዊውን ወታደር ጨምሮ 12 ሰዎች ተገድለዋል።ታሊባን በምፈጽማቸው ጥቃቶች ዒላማ የማደርገው የውጪ ሀገር ኃይሎችን ነው ይበል እንጂ በጥቃቶቹ ለከፍተኛ ጉዳት የሚዳረጉት ንጹሐን የአፍጋኒስታን ዜጎች ናቸው።አሜሪካ እ.አ.አ. 2001 ላይ አፍጋኒስታንን ከወረረች ወዲህ ከ3500 በላይ የውጪ ሀገራት ጥምር ኃይሎች ተገድለዋል። ከእነዚህም መካከል 2300 የሚሆኑት አሜሪካውያን ናቸው።ባለፉት 18 ዓመታት ምን ያክል የአፍጋኒስታን ሲቪሎች፣ የመንግሥት ወታደሮች እና ታጣቂ ሚሊሻዎች ህይወታቸውን እንዳጡ በውል አይታወቅም።ከወራት በፊት የተባበሩት መንግሥታት ባወጣው ሪፖርት መሰረት ከ32 ሺህ በላይ ሲቪሎች የተገደሉ ሲሆን፣ ሌሎች ተቋማት በበኩላቸው የውጪ ኃይሎችን ሲፋለሙ የነበሩ ከ42 ሺህ በላይ ሚሊሻዎች መገደላቸውን ይጠቁማሉ። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
https://waltainfo.com/am/699/
24fb1732e7ca631a4709c7be03a6c2e4
371145c4021ef287b34c93d6abdaaadf
በግማሽ አመት የኦንላይን ግብይት የቻይና ኢኮኖሚ እምርታ ማሳየቱ ተገለጸ
ዓለም አቀፍ ዜና
በግማሽ አመት የኦንላይን ግብይት የቻይና ኢኮኖሚ እምርታ ማሳየቱ  ተገለጸ፡፡የኦንላይን ግብይት ለሀገሪቱ ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት ከፍተኛ ድርሻ እየተጫወተ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ባለፉት ሁለት ተከታታይ ሳምንታት የኦንላይን ግብይት የግማሽ አመት የቻይና ኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅኦ እንደነበር የሲጂቲኤን ዘገባ አመላክቷል፡፡የአለም ሁለተኛዋ ባለ ግዙፍ ምጣኔ ሃብት ባለቤት ቻይና ለኢኮኖሚዋ እድገት የሃገሪቱ ግዙፍ የማኑፋክቸሪንግ አምራች ሴክተሮች ድርሻ ከፍተኛ እንደሆነም ተነግሯል፡፡ አሁን ደግሞ በሃሪቱ ያሉት የኦላንይን የኢ-ኮሜርስ ኩባንያዎች ለሃገሪቱ የምጣኔ ሃብት እድገት ከፍተኛ ድርሻ እንዳበረከቱ መረጃዎች አሳይተዋል፡፡ከእነዚህ የኢ-ኮሜርስ ወይም የድረገፅ መገበያያ ተቋማት ዉስጥ ግዙፉ የአሊባባ ኩባንያ ተጠቃሽ ነዉ፡፡ የአሊባባ ኦንላይን ግብይት ቸርቻሪ የሆነዉ ቲ ሞል የ150 ሚሊዮን ሸማቾች ትእዛዝ ተቀብሏል፡፡የስታስቲክስ መረጃ እንደሚያመላክተዉ ከ8 ኦንላይን የግብይት ጥያቄዎች አንዱ የኤሌክትሮኒክስ ምርቶች ሲሆን ሽያጩም ከ40 የተለያዩ መለያ ያላቸዉ ምርቶች ከ100 ሚሊየን በላይ የቻይና ዩአን ገቢ አስገኝተዋል፡፡በባለፉት ዓመታት በፍጥነት በማደግ ላይ የነበረው የቻይና ኢኮኖሚ በዚህ በኢንተርኔት ኦንላይን መገበያያ ተመራጭ የግብይት ዘዴ መደገፉም ይነገራል፡፡እንደ አፕል ያሉ ታዋቂ መለያ ያላቸዉ ምርቶች 170 በመቶ ዓመታዊ እድገት እያሳዩ መምጣታቸዉ ለሃገሪቱ ምጣኔ ሀብት ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል፡፡ የሃገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር ባወጣዉ የግማሽ አመት ኢ ኮሜርስ መረጃ ገጠራማ የቻይና አካባቢዎች የታየዉ የንግድ እንቅስቃሴ 1.3 ትሪሊዮን ዩአን የደረሰ ሲሆን በየአመቱ የ30.4 በመቶ እድገት እያስመዘገበ መጥቷልም፡፡በቻይና ያሉ የኢ ኮሜርስ ኩባንያዎች በአጠቃላይ ባሳለፍነዉ ግማሽ አመት 31.36 ትሪሊዮን ዩአን ገቢ አስገኝተው፤ 8.5 በመቶ የእድገት መጠንም አሳይተዋል፡፡በ2019 መጨረሻ በተያዘዉ ግብ ቢያንስ 10 ሚሊዮን ዜጎችን ከድህነት ለማላቀቅ ሃገሪቱ አቅዳ እየሰራች እንደሆነም የ ሲ ጂቲኤን ዘገባ ያሳያል፡፡
https://waltainfo.com/am/702/
cf9e23257ccbef88848d997c8fd143c7
720add4e06d7da4ac0a42163da04044f
ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የልብ ማዕከልን ጎበኙ
ሀገር አቀፍ ዜና
ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የሚገኘውን የልብ ማዕከል ጎበኙ፡፡በማዕከሉ ህክምናቸውን በመከታተል ላይ ያሉ ልጆችንም ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ፕሬዝዳንቷ አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግም ለልጀቹ ስጦታ አበርክተዋል፡፡ከተመሰረተ አስር አመታት ገደማ የሆነው ማዕከል እስካሁን ድረስ ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ልጆች ነጻ የልብ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ማዕከሉ የሚያደርጋቸው የስራ እንቅስቃሴዎች የሚያስደስቱ መሆናቸውን ያመለከቱት ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያውያን ከተባበርን ምን አይነት ታላቅ ስራ መስራት እንደምንችል ያየንበት ነው ብለዋል፡፡ምንጭ:- የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት
https://waltainfo.com/am/32728/
a4584187e2c33f55e1c9f2f335eaf561
127764a1538b7cc3e75d7c036b094ee9
ኢትዮጵያና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት የቲቢ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
ሀገር አቀፍ ዜና
ኢትዮጵያና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት/ዩኤስ አይ ዲ/ የቲቢ በሽታን ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት ለማደስ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡የጤና ሚኒስቴር ለቀጣይ 5 ዓመት የሚቆየውን አዲስ ስምምነትን በዩኤስ አይ ዲ በኩል ነው የተፈራረመው ።ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) ዳይሬክተር ሲን ጆንስ ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ ዩ ኤስ አይ ዲ ዓለም ላይ የቲቢ በሽታን ለማጥፋት የሚተገብረው ፕሮግራም አካል ሲሆን በ2035 የቲቢ በሸታን ለመጥፋት "ግሎባል አክስሌተር ቱ ኢንድ ቲቢ" በሚል መርህ እየተሰራ ይገኛል ።በተጨማሪም ስምምነቱ እ.አ.አ በ2022 ዓለም ላይ ለ40 ሚሊየን የበሽታው ተጠቂዎች ህክምና ለማድረስ የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ ያለመ ነው ተብሏል፡፡የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ላይ የቲቢ በሽታን ለማጥፋት በትብብር  እየሰራ ከሚገኝባቸው 30 ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ መሆኗን ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
https://waltainfo.com/am/32729/
c5ebfc1d974aa1927720d4152b7111d5
5aef73c054c9e540acb33e56323297c3
የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
ሀገር አቀፍ ዜና
ሀገር አቀፉ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤትን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።ይፋ በተደረገው ውጤት መሰረት ከተፈታኞቹ መካከል ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎች አራት ነጥብ ማምጣታቸው ታውቋል።75 ነጥብ 5 በመቶ ያህል ተፈታኞች ደግሞ ሁለት ነጥብ እና ከዚያ በላይ እንዳመጡ ነው የተገለጸው።ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የዘንድሮውን የ10ኛ ክፍል ፈተና መፈተናቸውን ኤጀንሲው አስታውቋል።ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገጽ  ወይም  እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
https://waltainfo.com/am/32730/
bef6c7d786e7dc483fc6b603b2e80048
dc6f3a173c174db0927591553698b47a
መስከረም 4 ቀን ሊካሄድ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ተራዘመ
ሀገር አቀፍ ዜና
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4፣ 2012 ዓ.ም  ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ወደ ጥቅምት 30 ተራዘመ።የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፤ መንግስት በጉዳዩ ዙሪያ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ተጨማሪ ውይይቶችን ለማድረግ ሲባል ሰልፉ ወደ ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን  አስታውቀዋል።አስተባባሪዎቹ  ከድሬዳዋና ሐረሪ ክልሎች ውጪ የፌደራል መንግስትን ጨምሮ ከቀሪዎቹ ክልሎች ጋር መወያየታቸውን አስታውሰው፤  የተለያዩ የመንግስት ተቋማትና ሃላፊዎች ሰልፉ እንዲራዘም በመጠየቃቸው ሰልፉን ሊራዘም መቻሉን ተናግረዋል።አስተባባሪዎቹ አክለውም በየጊዜው ከመንግስት ጋር የሚደረጉ ውይይቶችን በየ15 ቀኑ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።
https://waltainfo.com/am/32731/
635573cffbb8577dd5405a70bad18354
b2889388e2f512177ace4d2bd94b876b
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የደቡብ ሱዳን አቻቸውን አነጋገሩ
ፖለቲካ
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደቡብ ሱዳን አቻቸው አዉት ዴንግ አኩዊልን ትናንት ማምሻውን ተቀብለው አነጋግረዋል።በውይይታቸው በደቡብ ሱዳን ጁባ በቅርቡ በፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር እና በዶክተር ሪክ ማቻር መካከል ውይይት መካሄዱ ለደቡብ ሱዳን ብሎም ለአካባቢው ሠላም ያለው ፋይዳ እጅግ የላቀ መሆኑን አቶ ገዱ ገልጸዋል።የሁለቱ መሪዎች ፊት ለፊት ተገናኝቶ መወያየትም በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በተቀናቃኝ ወገኖች የተቀመጠውን የሰላም ፍኖተ ካርታ ለመተግበር ወሣኝ ምዕራፍ መሆኑንመም ነው የተናገሩት።የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዉት ዴንግ አኩዊል በበኩላቸው በደቡብ ሱዳን እየታየ ያለው ፈጣን የፖለቲካ ለውጥ በአፍሪካ ቀንድ እየነፈሰ ካለው የተስፋና የሰላም አየር ጋር አብሮ የሚሄድ መሆኑን አንስተው፥ በለውጡ የደቡብ ሱዳን ህዝብ እጅግ ደስተኛ መሆኑን ገልፀዋል።የሁለቱ መሪዎች ውይይትም በደቡብ ሱዳን የደህንነትና የፖለቲካ ሁኔታዎች ዙሪያ ለመመካከር መልካም አጋጣሚን መፍጠሩን ነው ያመለከቱት።ለቀጣዩ ሂደትም ጎረቤት ሃገሮችና ኢጋድ የድጋፍ ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ማቅረባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
https://waltainfo.com/am/31349/
ab24fc9c59af26726becef6e173f62bd
76e3202b90feeaee0a2f197448905719
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የአልባሳት ስጦታና የምሳ ግብዣ አደረጉ
ሀገር አቀፍ ዜና
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አዲሱን ዓመት 2012 ምክንያት በማድረግ ከተለያዩ የህፃናት ማሳደጊያዎች ለተውጣጡ ታዳጊዎች የአልባሳት ስጦታ እና የምሳ ግብዣ አደረጉ፡፡ቀዳማዊት እመቤቷ ከ18 የህፃናት ማሳደጊያዎች ለመጡ 650 ለሚሆኑ ታዳጊዎች የአልባሳት ድጋፍ በማድረግ ታዳጊዎቹ መተሳሰብ፣ መረዳዳት እና አብሮነትን እንዲላመዱ ለማስቻል በቤተ-መንግስት አዲስ ዓመት ዋዜማን በሚኒሊክ አዳራሽ አክብረዋል፡፡ታዳጊዎቹም በቤተመንግስት ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተሰራ ያለውን የእድሳት ስራና ታሪካዊ አሻራዎችን ጎብኝተዋል፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተዘጋጀው ክብረ በዓል ላይ የቁርስ እና የምሳ ግብዣ ለህፃናቱ የተደረገ ሲሆን ህፃናቱም የተለያዩ ትዕይንቶችን አቅርበዋል።ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከዚህ በፊት ከ400 በላይ ለሚሆኑ ህፃናት በተመሳይ ድጋፍ አድርገው በዓሉን በጋራ አክብረዋል፡፡ 
https://waltainfo.com/am/32725/
ebe168ed86f127ca4bfe585e63d3e166
eba7ee985bd1cdd165db68526d0cc133
በአዲሱ ዘመን በኢትዮጵያ የታላቅነት የጉዞ ብስራት የሚታወጅበት ይሆናል- ም/ጠ/ ሚ ደመቀ መኮንን
ሀገር አቀፍ ዜና
የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አዲሱ ዘመን በኢትዮጵያ የታላቅነት ጉዞ ብስራት የሚታወጅበት እና የብልፅግና መሰረት በጋራ የሚጣልበት እንደሚሆን በአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ገለጹ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2012 ዓ. የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክተው ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመልክታቸው በአዲሱ ዘመን በሃገራችን የታላቅነት ጉዞ ብስራት የሚታወጅበት እና የብልጽግና መሰረት በጋራ የምንጥልበት ይሆናልም ብለዋል።በአሮጌው ዓመት ከድህነት የሚመነጩ እና ወደ ፊት የማያራምዱ እኩይ አስተሳሰቦችን አራግፈን መሻገር ይኖርብናል በማለት የብሩህ ተስፋ መልዕክት የሰነቀ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።“ማቅ አውልቀን ግምጃ እንልበስ!” በሚል ቅን እሳቤ ለኢትዮጵያ ስኬት እጅ ለእጅ ተያይዘን መረባረብ እንደሚገባም አመልክተዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲሱ ዘመን ለሁላችንም የሰላም፥ የስራ፥ የአንድነት፥ የትብብርና የብልጽግና እንዲሆን ተመኝተዋል።የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጽህፈት ቤትም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።ዘመኑ የሰላም የደስታና የብልጽግና እንዲሆንም ተመኝቷል።በ2011 ዓ.ም በኢኮኖሚ፣ፖለቲካ፣ ማህበራዊና የውጭ ግንኙነት መስኮች ጉልህና ወሳኝ ስኬቶች የተመዘገቡበትና አገራዊ ፈተናዎች የተመዘገቡበት መሆኑም ፅህፈት ቤቱ አስታውሷል።ያለፈውን ዓመት መለስ ብሎ በመቃኘት ለመጪው ዘመን ለኢትዮጵያ ብልጽግና ከመላው ኢትዮጵያውን ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑንም ፅህፈት ቤቱ አረጋግጧል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም የ2012 ዓ.ም የዘመን መለወጫን አስመልክቶ በአገር ውስጥም በውጭም ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን ዘመኑ የሰላምና የስኬት እንዲሆን ተመኝቷል።የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣ የመንግስት ድርጅቶችና ተቋማት፣ የግል ድርጅቶችና ታዋቂ ግለሰቦች የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መግለጫቸውን ማስየተላለፋቸውን ጠቅሶ የዘገበው ኢዜአ ነው። 
https://waltainfo.com/am/32727/
6b0649662aa86179db430346693ad425
5194bb49052f5ecab09f12dbbad82941
በሶማሊያ 2 ሚሊየን ሰዎች ለርሃብ መጋለጣቸውን ተመድ አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
በሶማሊያ 2 ሚሊየን ሰዎች ለርሃብ አደጋ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡የተባበሩት መንግስታት የዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሃፊ ማርክ ሎውኮክ ከሶማሊያ የሁለት ቀናት ጉብኝት በኋላ 2 ሚሊየን ሰዎች ለርሃብ አደጋ መጋለጣቸውን አስውቀዋል፡፡ባለፉት ተከታታይ አመታት ድርቅ ክፉኛ በተደጋጋሚ በጎበኛት ሶማሊያ በሚቀጥለው ወር 6 ሚሊየን ሰዎች የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ገልጸዋል፡፡ከዚህ አሃዝ አንድ ሶስተኛ ያህሉ ለከፋ የምግብ እጥረት ችግር የሚጋለጥ እንደሆነም ነው ያስጠነቀቁት፡፡ምንጭ፦ አልጀዚራ
https://waltainfo.com/am/33473/
fff3b3deb43dae804f9e8b07dbd77767
67c0f13605cccf894f4d5233f5da8906
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር  እስራኤል ኋይት ኃውስን ትሰልላለች የሚለውን ዘገባ አስተባበሉ
ፖለቲካ
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ፤ አገራቸው አሜሪካን ትሰልላለች ተብሎ የወጣውን ዘገባ አስተባብለዋል።እስራኤልን አሜሪካን በመሰለል የሚወነጅለው ዘገባ በአሜሪካ በሚገኝ 'ፖለቲኮ' በተሰኘ የዜና ድረ ገፅ ላይ የወጣው ሐሙስ ዕለት ነበር።'ፖለቲኮ' የተሰኘው ይህ የዜና ድረ ገፅ፤ ሦስት የቀድሞ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጠቅሶ፤ ዋይት ኃውስ አቅራቢያ ተገኘ ካለው የመከታተያ መሣሪያ ጀርባ እስራኤል ትኖርበታለች ሲል ዘግቧል።ነገር ግን ከጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ቢሮ የወጣው መግለጫ እንደሚያስረዳው ውንጀላው ነጭ ውሸት ነው።በአሜሪካ በየትኛውም የስለላ ተግባር ላለመሳተፍ ረዥም ጊዜ ፀንቶ የቆየ መግባባት አሠራር አለ ይላል መግለጫው ።ሐሙስ ዕለት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዜጠኞች ስለ ሪፖርቱ ሲጠየቁ፤ እስራኤል አሜሪካን ትሰልላለች ብለው እንደማያምኑ ተናግረው ነበር።እጅጉን ለማመን ተቸግሬያለሁ፤ ከእስራኤል ጋር ያለኝ ግንኙነት በጣም ጥሩ የሚባል ነው ያሉት ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ ከኢራን ጋር ያለው የኒውክሌር ስምምነት ማብቃቱንና አሜሪካ በእስራኤል የሚገኘውን ኢምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም ለማዞር የወሰነችበትን አወዛጋቢ ውሳኔ በአስረጅነት ጠቅሰዋል።ይህንን ወሬ አላምነውም፤ አይሆንም ማለት ፤ ግን አልችልም ብለዋል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
https://waltainfo.com/am/33998/
34574c5ca78dfc734ea973a7342182b0
6db098498c3210d3a96a9083e5877640
በቡራዩ ከተማ በፖሊስ ካምፕ ላይ ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ፖለቲካ
ትናንት ምሽት 1:30 ገደማ በቡራዩ ከተማ በኦሮሚያ ፖሊስ ማረፊያ ቦታ ላይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት 9 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡ጥቃት ከደረሰባቸው 9 ሰዎች መካከል አንዱ ሕክምና ተደርጎለት ወደ ቤት የተመለሰ ሲሆን፣ ስምንቱ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ተልከው ሕክምና እያገኙ ነው ተብሏል፡፡ጥቃት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ አንዷ ለፖሊሶች ምግብ የምታዘጋጅ እንደሆነች ተገልጿል፡፡በቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የሸኔ ሽፍታ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ማንነታቸውን ከሚገልጹ መረጃዎች ጋር እንደተያዙ ነው ከኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ የሚያመለክተው፡፡
https://waltainfo.com/am/31348/
cb35448825dc8f58ef3edd55ce26c788
70e9bf641dcf8e2a650c73234f1d4fde
የሀይማኖት አባቶች  ለዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
የ2012 የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሀይማኖት አባቶች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡አዲስ የዘመን መለወጫ  ተብሎ የሚነገርለት ዕለት አዲስ ሊሆን የሚችለው በዋናነት ልቦና ሲታደስ ነው ያሉት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁእ አቡነ ማትያስ፤ በአስተሳሰብ፣ በስራና በአኗኗር ሁሉ ከልብ የሆነ መታደስ ከሁሉም ይጠበቃል ብለዋል፡፡“የኢትዮጵያን ህዳሴን እናበስራለን” የሚለው መልካም ምኞት ከቃላት ባለፈ  በይቅርታና እውነተኛ መግባባት በሁሉም ወገኖች መከናወን እንዳለበት በመጥቀስ፤ በሃሳብ መቀራረብና በሰጥቶ መቀበል መርህ እየተቻቻሉ መሄድን እንደአዋጭ ባህል አድርገን መጓዝ ይኖርብናል ብለዋል፡፡ይህ ታላቅና ባለታሪክ ህዝብ ለዘመናት ተንከባክቦ ያቆየው ሃይማኖቱን፣ ታሪኩን፣ ባህሉንና አንድነቱን አሁንም ፣ነገም ሆነ ከነገ በኋላ ጠብቆ እንዲጓዝ መሰናክል አናብዛ ያሉት ብፁዕነታቸው፤ ይህን በማድረግ በእግዚአብሄርና በታሪክ ፊት በደል ከመፈፀም እንጠንቀቅ ብለዋል፡፡አዲሱ ዓመት የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የአንድነት፣ የስምምነትና የይቅርታ ዘመን ማድረግ የምንችለው ከእግዚአብሄር በታች እኛው በመሆናችን ልዩነቶችን ወደ መቀራረብ ብሎም ወደ ፍፁም  መተማመን በማምጣት ሀገሪቱንና ህዝቦቿን ወደ ላቀ ህዳሴ  እናሸጋግር ሲሉ አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡በአዲሱ 2012 ዓመት መልካም ነገርን ለማቀድና ለመስራት ልባችንን ከፍተን በፍቅር፣ በይቅርታ፣ በአንድነትና በህብረት መንፈስ ልንጀምረው ያስፈልጋል ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀዻዻሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ናቸው፡፡በዚህ ርዕሰ ዐውደ ዓመት ሁሉም ባለው አቅም ከየአካባቢው የተፈናቀሉትን የተቸገሩትንና አቅመ ደካሞችን በመርዳት በጎ ነገሮችን ሁሉ በፍቅር እንዲያደርግና በዓሉን በጋራና በአንድነት እንዲያከብር ጥሪ አቅርበዋል፡፡አዲሱ ዓመትም የሰላ ፣ የፍቅር የትዕግስትና የመግባባት ዘመን እንዲሆን ተመኝተዋል፡፡የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ እየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዩናስ ይገዙ በበኩላቸው ፤ ጊዜ የሰው ልጅ ለኑሮ የሚበጀውን እንዲያከናውን ከእግዚአብሄር የተሰጠ ስጦታ እንደመሆኑ ለተሰጠን የጊዜ ስጦታ ታማኝ ባለአደራ በመሆን ለበጎ ተግባር ብቻ ልንጠቀመው ይገባል ብለዋል፡፡በዚህ የበዓል ወቅትም ሆነ በሌሎች ጊዜያት በመካከላችን ያሉና ድጋፍ የሚያሻቸውን ወገኖች በቸርነት ማሰብ እንደሚገባ ያሳሰቡት ቄስ ዮናስ ፤ አዲሱ ዓመት የደስታ ፣ የህብረትና የበረከት ይሆን ዘንድ ተመኝተዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32721/
b356b846bf0581d9fd74aa80eca104ce
cc31c9d9f573ccedd08889c23cc32bd3
አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለአዲሱ ዓመት የእንኳን ደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ም/ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ አዲሱን ዓመት በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት 2012 ዓ.ም የህዝባችንን ተጠቃሚነት በይበልጥ የምናረጋግጥበት ዘመን ይሆናል ብለዋል፡፡የኦሮሞ ህዝብ የክረምቱ ዝናብና ጨለማ አልፎ ወደ ጸደይ ብርሃን ሲገባ፣ ጨለማውን አሳልፎ ብርሃኑን ላሳየው ዋቃ ምስጋናን ያቀርባል፣ ለሰራው መልካም ሥራዎች ምስጋና ያደርሳል፣ የጎደለውን ለመሙላት ወደፊት ያልማል ብለዋል አቶ ሽመልስ ባስተላለፉት መልዕክት፡፡አዲሱ ዘመን እንደ ብረት በጠነከረው አንድነት የህዝቡን ሕይወት ለመቀየር ሌት ተቀን በመትጋት የህዝቡ ፍላጎት የሚሟላበት ዘመን ይሆን ዘንድም ተመኝተዋል፡፡አቶ ሽመልስ “አዲሱ አመት በጎ በጎውን አስበንና ሰርተን የህዝባችንን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት የምንለዉጥበትና ብሩህ ተስፋን የምንሰንቅበት ዘመን ይሁንልን” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32722/
c92d9c5f9545818fd74ccd687d4c8a9a
36991b942e49a618ebe6b2fcb8f58230
በሶማሌ ክልል የተጀመሩ የልማት ስራዎች በአዲሱ ዓመትም ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል- አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ
ሀገር አቀፍ ዜና
በሶማሌ ክልል የተጀመሩ የህግ የበላይነት ማስከበርና የልማት ስራዎች በአዲሱ ዓመትም ተጠናክረው ህዝቡ ባገኘው ነፃነት እንዲጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ አስታወቁ።የዘመን መለወጫን በዓልን አስመልክተው ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለጹት በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በክልሉን ሆነ በሀገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች ግጭትና የዜጎች አለመረጋጋት የተከሰተበት ጊዜ ነበር።ችግሩን በመንግስትና ህዝቡ ጥረት በፍጥነት ማስተካክል መቻሉን ተናግረዋል።“ዓመቱ በሀገሪቱ የዴሞክራሲ ተቋማት መገንባት የተቻለበት ዓመት ነበር ፤በዚህም ክልሉም ሆነ ሀገሪቱ በለውጥ ጎዳና ላይ ይገኛሉ፤ የህግ የበላይነት የበለጠ የሚጠናክሮበት ዓመት ይሆናል ብለን እንጠብቃልን” ብለዋል።አቶ ሙስጠፌ እንዳሉት ባለፈው ዓመት መጀመሪያ አከባቢ በጅግጅጋ የነበረው ችግር ተወግዶ አሁን ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በአንድነት በፍቅር የሚኖርበት ከተማ መሆኗንና ይሀው በቀጣይ አጠናክሮ ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል።“አዲሱ ዓመት የህብረተሰቡን የልማት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት የተያዙ እቅዶች የምንተገበርበትና ህዝቡ ያገኘውን ነፃነት የበለጠ የሚጠቀሚበት ይሆናል” ብለዋል።የክልሉ መንግስት ሰላምና አንድነት እንዲጠናክር እንደሚሰራ አመልክተው ህዝቡም የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።አቶ ሙስተፌ ሙሁመድ ለክልሉና ለሌሎችም ኢትዮጵያዊያን አዲሱ ዓመት የጤና፣ የብልጽግና የስኬት ዘመን እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል።ምንጭ ፦ኢዜአ
https://waltainfo.com/am/32723/
4d0d0eaa163ae92b1103a774663210ea
1c23e9be4485a0ba64a86ccf512911b3
የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስራው እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥልም ኮሚሽኑ ጥሪውን አቅርቧል፡፡የ2012 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር ለወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ተግባሩ ልዩ ትኩረት በመሥጠትና ሙሉ የሰው ሃይሉን በማሰማራት ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር ተቀናጅቶ ወደ ተግባር መግባቱን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እንዳሉት በበዓላት ወቅት የሰው እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ከወትሮው በተለየ መልኩ ስለሚጨምር ይህንን ታሳቢ በማድረግ በገበያና በመዝናኛ ስፍራዎች እንዲሁም በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰትና ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ኮሚሽኑ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡፡ህብረተሰቡ የፀጥታ ጉዳይ የጋራ ጉዳይ መሆኑን ተገንዝቦ አስፈላጊውን ትብብር እያደረገ እንደሚገኝና ከዚህ ቀደም የተከበሩ ሃይማኖታዊ እና ብሄራዊ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ኮሚሽኑ አስታውሶ አሁንም እንደተለመደው ራሱን ከወንጀል እና ከትራፊክ አደጋ በመጠበቅ ለፀጥታ ሃይሉ የሚያደርገውን ትብብርና የሚሰጠውን ጥቆማ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አቅርቧል፡፡ህብረተሰቡ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘትም ሆነ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት መረጃ ለመስጠት በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 816 ወይም በ011-1-11-01-11 መጠቀም እንደሚችል ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32724/
1621d0b946b3415fd47c8b010d307404
64926d19e4aaf9db74bea5c5372a7fde
ፕ/ት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለመላው ኢትዮጵያዊያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለመላው ኢትዮጵያዊያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉየኢፌዲሪ ፕ/ት ሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱን ዓመት አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፤ አዲሱ ዓመት የጤና፣ የሰላም፣ የብልጽግና እና የአገሪቷን አንድነት በማጠናከር እንደ ሐገር በስኬት የምንረማመድበት እንዲሆን ተመኝተዋል።ከአንዱ ዘመን ወደ ሌላኛው የሚደረገው ሽግግር ቀን ቀጥሮ አሮጌውን ከመሸኘት እና አዲሱን ዓመት ከመቀበል ያለፈ አንድምታ አለው ያሉት ፕሬዝዳንቷ፤ አዲሱ ዓመት ተስፋን ሰንቀን ወደ ተሻለ ህይወት ራሳችንን የምናዘጋጅበት እና ወደፊት አሻግረን ለምናየው ህልማችን የብርሃን ወጋገን የሚሰጥልን የጥንካሬያችን ምንጭ ሲሉ ገልጸውታል።በአሮጌው ዓመት ችግሮች እንዳሉ ሆኖ በብዙ መለኪያዎች የተለየ ዓመት እንደነበር ያወሱት ፕሬዝዳንቷ፤ ዜጋው በሃገሩ ጉዳይ ተሳታፊ እንዲሆን መንገዱን የሚጠርጉ የፖለቲካ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መስኮች መሰረት የጣሉ ስራዎችም የተከናወኑበት ዓመት ነበር ብለዋል።ዓመቱ በአገሪቷ የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ በር የተከፈተበት መሆኑን በመግለጽ፤ ከጥቂት ወራት በፊት ማንም በማያስበው ሁኔታ ለሴቶች የይቻላል መንፈስን የፈጠሩ ሁኔታዎች የተከሰቱበት እንደነበርም በማሳያ ጠቅሰዋል።በአመለካከታቸው የተነሳ ተራርቀው የነበሩ ወገኖች በአገር ጉዳይ ላይ በጠረንጼዛ ዙሪያ ለመቀመጥና ለመወያየት መብቃታቸው በማውሳት፤ በአመለካከት እና በእምነት መለያያት ቢኖርም የጋራ ጉዳያችንን መሳት አይገባውም በማለት፤ የሚያስተሳስረን ገመድ ኢትዮጵያዊነት ነው ብለዋል።በአገራችን ሁኔታ ሊያስተሳስረንና ሊያግባባን የሚገባው ጉዳይ ወገኖቻችንን ከድህነት ማላቀቅ፣ መሰረታዊ ፍላጎቶታቸውንና መብቶቻቸውን ማስከበር ሊሆን እንደሚገባውም ጠቅሰዋል።አገሪቷ የተያያዘችው የለውጥ ሂደት ካለፉት ብዙ የተለየ የሚያደርገው የነበረውን ጠራርጎ "ሀ" ብሎ የጀመረ ሳይሆን ለአገሪቷ እድገትና ብልጽግና እሰለፋለሁ የሚለውን ሁሉ አስተባብሮ ለመጓዝ የተነሳ መሆኑን በመጥቀስ፤ ይህ ደግሞ የራሱ የሆኑ አዳዲስ መሰናክሎች ያመጣ መሆኑን ከመግለጽ አልተቆጠቡም።በተለይም ባለፉት ጊዜያት ያየናቸው አስከፊ ሁኔታዎች በሀገሪቷ እንዳይከሰቱ የማድረግ ሃላፊነት የመንግስት ወይንም የተወሰኑ አካላት ላይ ብቻ የሚጣሉ አይደሉም ያሉት ፕሬዝዳንቷ፤ የአገሪቷ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም የልማት ጉዳይ ለይደር የሚተው አለመሆኑን ገልጸዋል።ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ለግል ወይም ለቡድን ፍላጎት ብቻ ብሎ ለአንድ ወቅት የፖለቲካ ጥቅም የሚደረጉ ቀይ መስመር ያለፉ ተግባራት በስተመጨረሻ ልንመልሰው ወደማንችለው መቀመቅ እንዳይከተን ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።ቀጣዩ አዲስ ዓመት አገርን በጽኑ መሰረት ላይ የምናስቀምጥበት፤ ተቋሞቻችንንና ተቋማዊ አሰራሮቻችንን፤ አንድነታችንን የምናጠናክርበት ምዕራፍ እናድርግ በማለት መልክታቸውን አስተላልፈዋል።አባቶቻችንና እናቶቻችን ያስተማሩን በችግሮቻችን ተውጠን ከስመን መቅረትን ሳይሆን ከችግሮች መካከልም የማይደበዝዙ ድንቅ ተግባራት በመፈጸም በሁለት እግር መቆም እንደምንችልም ጭምር ነው ያሉት ፕሬዝዳንቷ፤ በመጪው ዓመት ሰላሟና ደህንነቷ የተረጋገጠ አገር እንደሚፈጠር ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።  
https://waltainfo.com/am/32726/
1033972eca91c2c98928f759f95cfb30
9071a095df9ced619cda2098cbda50e9
ጠ/ሚ ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከዌስት ባንክ ይዞታ ከፊሉን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ማቀዳቸውን የአረብ አገራት ተቹ
ፖለቲካ
የአረብ አገራት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከዌስት ባንክ ይዞታ ከፊሉን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ማቀዳቸውን ተችተዋል።የሚቀጥለው ሳምንት የሚካሄደውን የእስራኤል ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ፤ እቅዱ እንደሚተገበር ጠቅላይ ሚንስትሩ ተናግረዋል። የጆርዳን፣ የቱርክ እና የሳዑዲ አመራሮች እቅዱን በጥብቅ ተችተዋል።ጠቅላይ ሚንስትሩ በእቅዳቸው የጠቀሷቸው ጆርዳን ቫሊ እና ዴድ ሲ የዌስት ባንክ አንድ ሦስተኛ ይዞታ ሲሆኑ፣ የአረብ ሊግ እቅዱን "አደገኛ" እና "ኃይል የተሞላው" ሲል ኮንኖታል። ከዓለም አቀፍ ሕግ ጋር የሚጻረር እቅድ ነውም ብለዋል።የፍልስጤሙ ዲፕሎማት ሳዒብ ኤራካት "ይህ እርምጃ ወንጀል ነው፤ የሰላም ጭላንጭልን ያዳፍናል" ብለዋል።እስራኤል ከጎርጎሮሳውያኑ 1967 ጀምሮ ዌስት ባንክን ይዞታዋ ብታደርግም በቁጥጥር ሥር ግን አልዋለም ነበር። ፍልስጤም ነፃ አገርነቷን ስታውጅ ይህ ቦታ ግዛቷ እንደሚሆን ትገልጻለች።እሰራኤል ደህንነቷን ለመጠበቅ ስትል በጆርዳን ያላትን ይዞታ እንደማትለቅ ጠቅላይ ሚንስትሩ መናገራቸው ይታወሳል።ጠቅላይ ሚንስትሩ እቅዳቸውን ይፋ ያደረጉት ከምረጡኝ ቅስቀሳቸው ጋር በተያያዘ ነው። የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤልና በፍልስጤም መካከል የሰላም ስምምነት እንዲፈረም ካደረጉ በዌስት ባንክ ያሉ የአይሁዳውያን ሰፈራዎችን እንደሚጠቀልሉም ገልጸዋል።ኔታንያሁ የሚመሩት ፓርቲ ከተቀናቃኝ ፓርቲዎች ጋር ከፍተኛ ፉክክር እያደረገ ይገኛል። የቢቢሲ የመካከለኛው ምስራቅ ተንታኝ ቶም ቤትማን እንደሚለው፤ የጠቅላይ ሚንስትሩ እቅድ የቀኝ ዘመሞችን ድጋፍ ለማግኘት ያለመ ነው።ከኔታንያሁ ፓርቲ በተቃራኒው ያለው የ 'ብሉ' እና 'ዋይት' ፓርቲዎች ጥምር መሪ ያሪ ላፒድ "እቅዱ ያለመው ድምፅ ለማግኘት እንጂ ግዛት ለማግኘት አይደለም" ብለዋል።የጆርዳን ጠቅላይ ሚንስትር አይማን ሳፋዲ እቅዱ "አካባቢውን ዳግመኛ ወደ ቀውስ የሚወስድ ነው" ብለዋል።የቱርክ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ሜቩልት ካቩስጎሉ እቅዱን "ዘረኛ" ሲሉ ኮንነውታል።የሳዑዲ አመራሮችም እቅዱን ተችተው የ'ኦርጋናይዜሽን ኦፍ ኢስላሚክ ኮኦፕሬሽን' 57 አባል አገራትን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
https://waltainfo.com/am/33997/
dcc72288fa7a16d5662a8a9c7115fa09
2011ecb30a7eaa664ceeebb5eeb2ad45
2011 ዓ.ም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ከማጠናከር ጀምሮ የተለያዩ ክስተቶች ተመዝግበውበታል ሲሉ ዶ/ር ደብረጽዮን ገለጹ
ፖለቲካ
በተጠናቀቀው 2011 ዓ.ም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ማጠናከርን ጨምሮ የተለያዩ ክስተቶች የተስተናገዱበት ነበረ ሲሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ።ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የአዲስ አመት መልካም ምኞታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት እንዳትስታወቁት፤ በተጠናቀቀው አመት በሀገሪቱ በርካታ በጎና በጎ ያልሆኑ ክስተቶች ተስተናግደዋል።ለሀያ አመታት ተራርቀው በነበሩ የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝቦች መካከል ታሪካዊ ምእራፍ የተሰራበት አመት ሆኖ መጠናቀቁንም ዶክተር ደብረጽዮን ተናግረዋል።በሁለቱም ህዝቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረው ጥላቻ መወገድ የተጀመረበትና አንዱ ሌላኛውን እንደሚያስፈልገው እምነት የጣሉበት አመት እንደነበር ገልጸዋል።ከድንበር አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ችግሮች በዘላቂነት ተፈትተው የሁለቱ ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ መንግስት ፍላጎት መሆኑንም አመልክተዋል።“ክልሉ በጥናት ላይ የተመሰረተ አዲስ የቀበሌ ቋሚ አስተዳደሮች የተመደቡበት አመት በመሆኑ ህብረተሰቡ ለበርካታ አመታት ያነሳው የነበረ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማቃለል ጅምር ስራዎች የተከናወኑበት ነው” ብለዋል።የወረዳ አስተዳደሮችም ያላቸውን ሃብት መሰረት ያደረገ አዲስ የወረዳ አወቃቀር ጥናት ተጠናቅቆ ወደ ህዝብ ውይይት መቅረቡንም ተናግረዋል።ይህም በህዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ጥናትን መሰረት ያደረገ መልስ ከመስጠት ባለፈ ለልማት የሚያግዝ የሰው ሀይል አመዳደብ እንዲኖር የሚያስችል መሆኑንም ጠቁመዋል።የተጠናቀቀው ዓመት በራያ ዐዘቦና ራያ አላማጣ ወረዳዎች ለአስር አመታት የህዝብ ጥያቄ የነበሩ ከ100 በላይ ጥልቅ የውሀ ጉድጓዶች ወደ ልማት ለማስገባት ጥረት የተጀመረበት እንደነበረም አስታውሰዋል።ዓመቱ ከመንገድ ርቀው የነበሩ 149 ቀበሌ ገበሬ ማህበራት ወደ መንገድ ለማስገባት ህዝብና መንግስት በጋራ የተረባረቡበት መሆኑንም ጠቅሰው እየተንከባለሉ የመጡ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ ጥረት መጀመሩንም ተናግረዋል።በአንጻሩ የተለያዩ ሀይሎች ክልሉን አደጋ ውስጥ ለመክተት በርካታ እንቅስቃሴዎች ያደረጉበት ዓመት እንደነበረ ያመለከቱት ዶክተር ደብረጽዮን አዲሱ አመት የሰላምና የብልጽግና አመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።መጪው አመት በርካታ ውዝፍ ስራዎች የሚጠናቀቁበት ከመሆኑም ባለፈ እንደ ሀገር አንድነትን ጠብቆ ለማቆየት ወሳኝ ስራ የሚከናወንበት መሆኑንም ጠቁመው ምርጫ 2012 ዓ.ም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ የሁሉንም ተሳትፎ እንደሚጠይቅም አመልክተዋል። (ምንጭ፡-ኢዜአ)
https://waltainfo.com/am/31347/
3d0519650beaebc932b43f6f68e728a7
23df6ce8f253287e6bb77fa4e0209a6c
የዘንድሮው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ነጥብ ይፋ ተደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
የዘንድሮው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ነጥብ በተፈጥሮ ሳይንስ ለወንዶች 176፣ ለሴቶች 166 እንዲሆን ተወስኗል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ለወንዶች 174፣ ለሴቶች 164 እንዲሆን ተወስኗል፡፡ለታዳጊ ክልሎች የመግቢያ ነጥቡ በተፈጥሮ ሳይንስ ለወንዶች 166፣ ለሴቶች 156፤ በማህበራዊ ሳይንስ ለወንዶች 164፣ ለሴቶች 154 እንዲሆን ተወስኗል፡፡ለአካል ጉዳተኞች ደግሞ መስማት ለተሳናቸው በተፈጥሮና በማህበራዊ ሳይንስ ለወንዶች 120፣ ለሴቶች 115፣ ለአይነ ስውራን በማህበራዊ ሳይንስ ለወንዶች 110፣ ለሴቶች 105 እንዲሆን መወሰኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ 
https://waltainfo.com/am/32718/
75e6c6b77bdde8410dea8867be65647a
42451f8cff1237191d629b10dbcd2795
ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው በግንባታ ላይ የሚገኘውን የቁስቋም የህፃናት ክብካቤ ማዕከል ጎበኙ
ሀገር አቀፍ ዜና
ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው የቁስቋም የህፃናት ክብካቤ ማዕከል የግንባታ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡በቀዳማዊት እመቤቷ የተጎበኘው የቁስቋም የህፃናት ክብካቤ ማዕከል ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑም ተገልጿል፡፡ማዕከሉ ግንባታ ሲጠናቀቅ ለወ/ሮ ዘውዴ የህፃናት ክብካቤ ማዕከል ተላልፎ እንደሚሰጥም ነው ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ የሚያመለክተው፡፡ 
https://waltainfo.com/am/32719/
ede4bb49de6ee57c802ef039369f6141
bcc1a9a2a64429617a860fd9ed2e26b5
በዘመን መለወጫው ደንበኞች የውሃ ችግር እንዳያጋጥማቸው እየሰራ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
በዘመን መለወጫው በዓል ደንበኞች የውሃ ችግር እንዳያጋጥማቸው እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ከጳጉሜ 1 እስከ መስከረም 5 የሚቆይ በማዕከል እና በስምንቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ጊዜያዊ ኮሚቴ በማቋቋም እስከ ምሽቱ 5 ሰዓት ድረስ እየሰራሁ ነው ብሏል ባለስልጣኑ፡፡የውሃ እጥረቱን ለመቅረፍ እንዲቻል በየዕለቱ 14 ሺህ ሜትር ኪዩብ ተጨማሪ ውሃ እየተመረተ እንደሚገኝም ባለስልጣኑ ገልጿል፡፡የኤሌትሪክ ሀይል መቆራረጥ ሲያጋጥም ከመደበኛው እንቅስቃሴ በተለየ መልኩ የጄነሬተር ቡድን በማሰማራት በቀን እስከ አምስት ሺህ ሊትር ነዳጅ እየተሞላ ነው ብሏል፡፡የከፋ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ውሃን ለማድረስ የባለሥልጣኑ 24 የውሃ ቦቴዎች ዝግጁ ሆነው እየተጠባበቁ መሆናቸውም ተገልጿል፡፡ 
https://waltainfo.com/am/32720/
7280948e8b1310f8a359a5a037facf96
678a6a206ab9a8fc58e02476ac285cad
ማህበራቱ ከቤተክርስቲያኗ ጋር በተያያዘ መስከረም 4፤2012 ዓ.ም የሚካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ አስመለክተው መግለጫ ሰጡ
ሀገር አቀፍ ዜና
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራት መስከረም 4፤2012 ዓ.ም የሚካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ አስመለክተው መግለጫ ሰጡ፡፡መግለጫውን የሰጡት የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴዎች በቤተክርስቲያን እየደረሰ ያለውን የመቃጠል፣ የካህናት መገደልና ሌሎች በቤተክርስቲያንቱ ላይ የተቃጣውን ጥቃት ለማውገዝ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ሰልፉን በማስመልከት ዝርዝር መግለጫዎችን በመስከረም 2፤2012 ዓ.ም እንደሚሰጥ የገለጸው ኮሚቴ፣ የነበራቸው ጥያቄዎች ዙሪያ ከመንግስት አካላት ጋር ውይይት እየተደረገ እንደሆነና በውይይቱ አጥጋቢ መልስ ካገኙ ሰልፉ ሊቀር እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡ማህበራቱ የሰላማዊ ሰልፍ መካሄድ አለመካሄዱንም በቀጣይ መስከረም 2 በሚኖረው ድጋሚ መግለጫ እንደሚያሳውቁ ገልጸዋል፡፡በሌላ በኩል ሰልፉ ከኦሮሚያ ክልል ቤተክህነት ምስረታ ጋር የተያያዘ እንዳልሆነ በመጠቆም ከኦሮሚያ ቤተ ክህነት ምስረታ ጋር በተያያዘ በጉዳዩ ዙሪያ በቅርቡ ሲኖዶሱ የሰጠው መግለጫ በቂ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ሰልፉን ለማዘጋጀት ከባለፈው አንድ ወር ጀምሮ እየተንቀሳቀሱ እንደቆዩም የጠቆሙ ሲሆን፤ የሰልፉ አላማም በሰላማዊ መንገድ በቤተክርስቲያኒቷ ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለማውገዝ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የታቀደው ሰልፍ ሰልፍ  በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሆንና  ህዝበ ክርስቲያኑ ከቤተክርስቲያንቷ ጎን እንዲቆሙም ጠይቀዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32716/
9a6458ebdff9a1526db318430056a4de
687646b4b6fa6f3fb7d8a81c84d6b94e
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ
ፖለቲካ
የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርገይ ላቭሮቭ ጋር ሞስኮ በሚገኘው የሩሲያ ፌደሬሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት በሁለቱ ሀገራት ሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ እና ሩሲያ 121 ዓመታት ያስቆጠረ እና ከአድዋ ድል ማግስት በተጀመረ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መሠረቱ የተጣለ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን፤ ሩሲያ በጠላት ወረራ ጊዜ ከኢትዮጵያ ጎን ከተሠለፉ ወዳጆች አንዷ መሆኗን አስታውቀዋል።በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መስክም ታዋቂው ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን ትውልደ ኢትዮጵያዊ እና ሩሲያዊ መሆኑ እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በሩሲያ ነጻ የከፍተኛ ትምህርት ዕድል ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ መደረጉ ሌላው የግንኙነቱ ጠንካራነት መገለጫዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።ይህንን በጠንካራ መሠረት ላይ የተገነባ ወዳጅነት በቴክኖሎጂ፣ በአቪየሽን ኢንዱስትሪ እና በባህል መስኮች ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ሁለቱ አገሮች በመጪው ጥቅምት ወር በሚያካሄዱት የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በትኩረት እንደሚሰራ አቶ ገዱ ገልጸዋል። አቶ ገዱ የሩሲያ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተፈጠረው ምቹ ንግድና ኢንቨስትመንት ሁኔታ እንዲሳተፉም ጥሪያቸውን አቅርበዋል።ሩሲያ በኢትዮጵያ የምታደርገው እንቅስቃሴ ወደ አፍሪካ ገበያ ለመግባት መንደርደሪያና ኢትዮጵያም የአፍሪካ ደጃፍ መሆኗን በመጥቀስ፤ ሩሲያ በዕድሉ ልትጠቀም እንደሚገባ አቶ ገዱ አመላክተዋል።ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ለማምጣትና የኢኮኖሚ ትስስር የሚጎለብትበትን አማራጮች የማጠናከር ሥራ እየሠራች መሆኑን፤ በቅርቡም በሱዳን የተጫወተችው ዲፕሎማሲያዊ ሚና ለዚሁ ማረጋገጫና ዓይነተኛ ማሣያ መሆኑን ሚኒስትር አቶ ገዱ ገልጸዋል።የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በበኩላቸው የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ታሪካዊ ግንኙነት እንደሚያደንቁ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሩሲያ ቁልፍ አጋር ሀገር እንደሆነች በመግለጽ፤ በሁለቱ ሀገሮች መካከል በየጊዜው የሚደረጉ የሁለትዮሽ ውይይቶች ትብብሩን ወደ ላቀ ከፍታ እንደሚወስደው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።በባለ ብዙ ወገን ግንኙነት መስክ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምታራምደው ኃላፊነት የተሞላው የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ እንደሚያደንቁና ከሩሲያ ጋርም በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ በጋራ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚበረታታ መሆኑን ሰርጌ ላቭሮቭ ገልጸዋል።የሩሲያ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በሽያጭ መስክ ብቻ ሳይሆን በተሽከርካሪ መገጣጠሚያ መስክ ያላቸውን ሠፊ ልምድ ይዘው መግባት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።የሩሲያ ሳይንስ አካዳሚ ከኢትዮጵያ ጋር በባዮሎጂ መስክ የሚያደርጉትን ትብብር ለማጠናከር ያላቸውን ፍላጎት አስታውቀዋል።ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አኳያም በሩሲያ የዲፕሎማቲክ አካዳሚ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች የሚሠለጥኑበትን ሆኔታ እንደሚያመቻቹ አስታውቀዋል።በውይይቱ ላይ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሣ በቀጣይ በሁለቱ ሀገራት መካከል በመከላከያ መስክ ትብብሮች ለማድረግ መልካም አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመዋል።የሩሲያ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለይ በማዕድን ፍለጋና ልማት ለሁለቱም ሃገራት የጋራ ጥቅም መሥራት እንደሚችሉ ገልጸዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትኩረት እንዲሠጥባቸው ለቀረቡት የትብብር መስኮች የቅርብ ክትትል በማድረግ ለውጤታማ ትብብር እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።(ምንጭ ፦ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)
https://waltainfo.com/am/31344/
f9dcb78a470cc8648242428d725100ee
5a7e9d9722a09c6e6f29c62cc4cdee0a
የ2012 የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል 
ቢዝነስ
የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ በነገው ዕለት ይፋ እንደሚደረግ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በ2011 ዓ.ም የዩኒቨርስቲ መግቢያ ማለትም /የ12ኛ ክፍል ፈተና / ለመውሰድ ከተመዘገቡት 322 ሺህ 717 ተማሪዎች መካከል 319 ሺህ 264 የሚሆኑት ፈተናውን ወስደዋል፡፡የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች መግቢያ የሚወሰነው በአራት መሰረታዊ የትምህርት አይነቶች ውጤት መሠረት አድርጎ እንደሆነ መገለፁ ይታወሳል፡፡ይህ የሆነውም የተጋነነ የፈተና ውጤት በመታየቱ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴርና የክልል የትምህርት ቢሮ ከቀናት በፊት በጋራ በሰጡት መግለጫ  መናገራቸውም አይዘነጋም፡፡ 
https://waltainfo.com/am/23956/
916bca1a97eedf8e824fdd799f2d3e38
58310ec278291705af2a6777c95f218a
ባለፉት ሰባት ቀናት ግምታዊ ዋጋቸው ከ34 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
ቢዝነስ
ባለፉት ሰባት ቀናት በገቢና ወጭ ኮንትሮባንድ ግምታዊ ዋጋቸው 34 ሚሊየን 345 ሺህ 944 ሚሊየን ብር የሚገመት ዕቃ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እና የገቢዎች ሚኒስቴር ባሉት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶችና ኬላዎች አማካይነት በዚህ ሳምንት ኮንትሮባንድንና ህገወጥ ንግድን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተለያዮ ስራዎችን መሰራታቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።በዚህም ባለፉት ሰባት ቀናት በገቢ ኮንትሮባንድ 23 ሚሊየን 460 ሺህ 355 ብር የሚገመት ዕቃ መያዙን ገልጿል።ከነዚህ መካከል አዳዲስ አልባሳት፣ ምግብና መጠጦች፣ ሲጋራና ትንባሆ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የጦር መሳሪያ እና የተሸከርካሪ መለዋወጫዎች ይገኙበታል።እንዲሁም በሰባቱ ቀናት በወጪ ኮንትሮባንድ 10 ሚሊየን 885 ሺህ 589 ብር የሚገመት ዕቃ የተያዘ ሲሆን፥ ገንዘብ፣ ምግብና መጠጦች፣ ጫት እና ሌሎች ከተያዙት ዕቃዎች ጥቂቶቹ ናቸው።በሳምንቱ ውስጥ በህገ-ወጥ መልኩ ወደ ሀገር ሊገባ የነበረ 26 ሽጉጥ፣50 የክላሽ ጥይትና 43 የክላሽ ካዝና መያዙንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል። 
https://waltainfo.com/am/23957/
9602af08e7aedbc416bf69ce5360bb33
82d69233bf92d2e40739712d8c14b531
ፍትህ የነገሰባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ሁሉም የሚጠበቅበትን ሃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
የፍትህ ቀን  “ፍትህን ማረጋገጥ ይደር የማንለው ስራችን ነው!”በሚል መሪ ቃል በመላው ሀገሪቱ በተለያዩ መርሃ-ግብሮች በዛሬው ዕለት ተከብሯል፡፡ በተለይም የፍትህ ቀን በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ በተከበረበት ወቅት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በአንድ ሀገር የፍትህ ስርዓቱን ለማስተካከል የሚደረግ የትኛውም እንቅስቃሴ መላውን ህብረተሰብ ማካተት እንደሚገባው ገልፀው ፤ የቱን ያህል ምርጥ ስትራቴጂ ቢኖር የትም መድረስ አይቻልም ብለዋል፡፡ፍትህ የሚጀምረው ከግለሰብ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ፤ ግዴታውን በአግባቡ ተወጥቶ መብቱን የሚጠይቅ ዜጋ ባልተፈጠረበት ሃገር ፍትህ ብሶት የምታስተናግድ እንጂ እንባ የምታብስ ልትሆን አትችልም ነው ያሉት፡፡በመሆኑም የሀገሪቱን የፍትህ ስርዓት ለማስተካከልና በአስተማማኝ መሰረት ላይ ለማቆም የሚደረጉ ጥረቶች አሳታፊ በሆነ መንገድ ሊተገበሩ እንደሚገባም ነው የተናገሩት፡፡“ፍትህ የጠፋ ዕለት እኔም ሆነ ሀገሬ የለንም” ብሎ የሚያምን ማህበረሰብ መፍጠር ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባም በንግግራቸው አንስተዋል፡፡በመጨረሻም ፍትህ የነገሰባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚጠበቅበትን እንዲወጣ  ጥሪ አቅርበዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32717/
4b16169e686639d654bca765ca809190
00a1dda0c44ebfd0599f8fb9cf3a342a
በአዲሱ ዓመት ለሰላም እና ለኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል- አቶ ተመስገን ጥሩነህ
ፖለቲካ
በአዲሱ ዓመት ለሰላም እና ለኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ፡፡በአመቱ ለሰላም፣ ለቱሪዝም፣ ለኢንቨስትመንት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ እና ለግብርና ዘርፎች ትኩረት ይደረጋል ነው ያሉት፡፡ርዕሰ መስተዳድሩ ለመላው የአማራ ህዝቦች፣ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመትን ተመኝተዋል፡፡አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መረጃ ባለፈው ዓመት የአማራ ክልል ሠላም አሳሳቢ ሁኔታ ላይ የደረሰበት፣ በርካታ ዋጋ የተከፈለበት ወቅት እንደነበር፣ ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ ግን አንፃራዊ የሰላም ሁኔታ መታየቱን ተናግረዋል፡፡በ2012 የሥራ ዘመን ለሰላም፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ፣ ለኢንቨስትመንት እና ለቱሪዝም ዘርፎች ልዩ ትኩረት በመስጠት እንደሚሠሩ አቶ ተመስገን አስታውቀዋል፡፡ሰላም ለማኅበራዊ፣ ለፖለቲካዊ እና ለሁለንተናዊ ልማቶች ቁልፍ በር በመሆኑ ከየትኛው ጊዜ በላይ ሕግ የማስከበር ሥራውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የገለጹት አቶ ተመስገን፤ ኅብረተሰቡም ጥያቄዎቹ እንዲመለሱ ሰላም የማስከበር ሥራው ላይ ተባባሪ እንዲሆን ጠይቀዋል፡፡በሥራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ክልሉ በ2012 የሥራ ዘመን በገጠር እና በከተማ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ እየሠሩ መሆናቸውንም ነው የገለጹት፡፡በኢንቨስትመንት ዘርፍ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች እንዲጠናቀቁ ትኩረት አድርገው እንደሚሠሩ፣ በተለይም የሀገር ውስጥ የዘይት ፍላጎትን የሚሸፍነው በክልሉ ውስጥ እየተገነባ ያለው የዘይት ፋብሪካ ሥራ እንደሚጀምር ርዕሰ መስተዳድሩ አስታውቀዋል፡፡በሌላ በኩል የቱሪዝም ዘርፉ እስካሁን ያልተሠራበት፤ ነገር ግን የተሻለ ገቢ የሚገኝበት እንደነበር ገልጸው፣ ሰላምን እና ቱሪዝምን በማስተሳሰር ቅርሶችን በመጠገን፣ ባሕልን በማስተዋወቅ እና መዳረሻዎችን በማስፋፋት ገቢን ለመጨመር ትኩረት እንደሚደረግ አቶ ተመስገን ተናግረዋል፡፡ መረጃው የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ነው፡፡
https://waltainfo.com/am/31345/
69fdbae7b70437edd30b6b406b590106
cbdc4002a5a50c370e2a9eaa08193a7d
በደቡብ ክልል የሰፈነውን ሰላም ለማስጠበቅ ህብረተሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ
ፖለቲካ
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል አሁኑ ወቅት የሰፈነውን አንጻራዊ ሰላም ለማስጠበቅ የህብረተሰቡ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ጥሪ አቀረቡ።አቶ ርስቱ ይርዳው የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ እንዳሉት፣ የክልሉ ህብረተሰብ ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን ባበረከቱት አስተዋጽኦ የአካባቢው ሰላም ወደ ቀድሞው ሁኔታ እየተመለሰ ነው።ሰላሙ ዘላቂ እንዲሆን ህዝቡ የአካባቢውን ደህንነት መከታተል በተለይ ወጣቶች ለክልሉ ደህንነት ከመንግስት ጎን በጽናት ሊቆሙ እንደሚገባ አመልክተዋል።የደቡብ ክልል እንደሚታወቀው አቃፊ ህብረ ብሄራዊና ዛሬ በክልሉ ለተገኙ ድሎች አብሮ የሰራ እንደመሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች የኃይማኖት አባቶች ሰላምን በማስጠበቅ የህዝቦችን አንድነትና አብሮነት ለማጠናከር መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል።በክልሉ በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ለወጣቱ የስራ ዕድል በተገቢው መንገድ መፍጠር እንዳልተቻለ ጠቁመው የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴውና የአገልግሎት ዘርፉ በተለይ ቱሪዝም የተዳከመ መሆኑን ገልጸዋል።ይህንን ወደነበረበት ለመመለስና የህዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንዲቻል በትብብር መስራት ያስፈልጋል።አቶ ርስቱ እንዳመለከቱት ፍትህን ለማስፈንና የኑሮ ውድነትን ለማስተካከል የሚቻለው ሰላም ሲኖር በመሆኑ ለዚህም ቅድሚያ መስጠትና ትልቅ ዋጋ መስጠት ይገባል።በአዲሱ ዓመት በመንግስት በኩል የነበሩ የአሰራር ክፍተቶችና ከአደረጃጀት ጋር በየአካባቢው የሚነሱ ቅሬታዎች በአግባቡ በመፈተሽ ምላሽ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።“ ለሁሉም የክልሉ ህዝብ በፍትሀዊነት ህግን የማስከበር ስራ እንዲሰራ ይደረጋል “ብለዋል።“በዚህ ተግባር ምሁራንን ፣ ወጣቶችና ሴቶችን ጨምሮ ሁሉም የክልሉ ህብረተሰብን ከጎናችን አድርገን እንሰራለንም “ብለዋል።ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ እንደገለጹት አዲሱ ዓመት በግብርናው መስክ ለገበሬው ልዩ ድጋፍና የቴክኖሎጂ አቅርቦት በማድረግ ባለፉት ዘመናት በጸጥታ ችግር ምክንያት የታጣውን ለማካካስ የሚሰራበት ይሆናል።በተያዘው የመኽር ወቅት ቀሪ ጊዜያት ምርታማነትን መጨመር በሚያስችሉ ስራዎች ላይ ርብርብ እንደሚደረግ አስታውቀዋል።በ2012 ዓ.ም ባለፉት ዓመታት በሀገሪቱ ብሎም በክልሉ የተጀመሩ የለውጥ ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉበት እንደሚሆነም አመልክተዋል።“ ወደኋላ የሚጎትቱ በተለይ አንድነታችንን እና አብሮነታችንን የሚሸረሽሩ አስተሳቦችን ለማስወገድ በትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅት ክልል የሰፈነው አንጻራዊ ሰላም ለማስጠበቅ ህብረተሰቡ እንቀድሞው ሁሉ በአዲሱ ዓመትም ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጠል ጥሪ አቅርበዋል።በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት የክልሉ ህዝቦች ስጋት ላይ የወደቁበት ሁኔታ እንደነበር አስታውሰው መጪው ዘመን የህዝብ ጥያቄዎችና ፍላጎቶች በሰከነና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ምላሽ እንዲያገኙ መንግስት ጥረት እንደሚያደርግ አመልክተዋል።አዲሱ ዓመት የሰላም የፍቅር የአንድነትና አብሮነት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።(ምንጭ፡-ኢዜአ)
https://waltainfo.com/am/31341/
ff071acd5c1e46f977e039761e5deb70
8e6be9bbf44b01e71e2e8ae33cea50a8
የሮሂንጊያ ማህበረሰብ መንደር ሙሉ በሙሉ ለመንግስት የልማት ተቋማት መዋሉ ተገለፀ
ፖለቲካ
በማይናማር የሮሂንጊያ ማህበረሰብ መንደር ሙሉ በሙሉ ለመንግስት የልማት ተቋማት መዋሉን ቢቢሲ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ባንድ ወቅት የሮሂንጊያ ማህበረሰብ መኖሪያ የነበረው አካባቢ ሙሉ በሙሉ ፈርሶ የመንግስት የልማት ተቋማት እንደተገነቡባቸው በሳተላይት ምስሎች ማረጋገጡን ነው  ቢቢሲ የገለፀው፡፡አካባቢው አሁን ላይ የፖሊስ ፅህፈትቤት፣ የስደተኞች ማቆያን በመሳሰሉ የማይናማር መንግስት ግንባታዎች  መሞላቱም ተገልጿል፡፡ ምንም እንኳን የአካባቢው ባለስልጣናት ግንባታውን ቢያስተባብሉም፡፡እ.አ.አ በ2017 በማይናማር የሚገኙ ከ700 ሺህ በላይ የሮሂንጊያ ማህበረሰብ አባላት ከቀያቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል፡፡የተባበሩት መንግስታት ሀገሪቱ በሮሂንጊያ ማህበረሰብ አባላት ላይ ከበቂ በላይ ወታደሮችን በመጠቀም ግድያ በመፈፀም የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ማድረጉም አይዘነጋም፡፡በአብዛኛው የቡድሂት እምነት ተከታዮች የሚገኙባት ማይናማር በአንድ ወቅት በዚሁ ማህበረሰብ ላይ በዘር ማጥፋት ተጠያቂ ተደርጋ የነበር ሲሆን አሁን ደግሞ ስደተኞችን እንደገና ለመቀበል ዝግጁ መሆኗን በጸደጋጋሚ እየገለፀች ትገኛለች፡፡ምንም እንኳን ከ3 ሺህ በላይ የሮሂንጊያ ማህበረሰብ አባላት ወደ ቀደመ ቀያቸው ለመመለስ ያደረጉት ጥረት ባይሳካም፡፡
https://waltainfo.com/am/33996/
30a65524427f1ea1c0dd464bdf86383b
05507f9b919c3fe2aeac0fff835c26df
አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ቀልጣፋና በቂ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የቄራዎች ድርጅት አስታወቀ
ቢዝነስ
የአዲስ አበባ ከተማ ቄራዎች ድርጅት የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግለህብረተሰቡ ቀልጣፋና በቂ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ዝግጅቱን አስመልክቶ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የቄራዎች ድርጅት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አታክልቲ ገብረሚካኤል፤ ድርጅቱ በቀን በአማካኝ ከ1600 በላይ ከብቶችና እስከ 1500 የሚሆኑ በግና ፍየሎች የእርድ አገልግሎት የመስጠት አቅም ያለ መሆኑን ገልጸዋል። በተለይ በበዓላት  እስከ 5000 እንስሳት የእርድ አገልግሎት ይሰጣል ብለዋል፡፡በአዲሱ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ እስከ 3000 ከብቶችና 2000 በግና ፍየሎች የእርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡ሆኖም ግን ድርጅቱ ህገወጥ የእርድ አገልግሎቶች ፈተና እንደሆነበት ገልጸው፣ በዚህም ከተማዋ እስከ ግማሽ ቢሊየን ብር ግብር እንደምታጣ አቶ አታክልቲ ተናግረዋል፡፡ህገወጥ እርድ በተለይ የኢኮኖሚ ቀውስ፣ የጤና ችግር፣ አካባቢን የመበከልና ሌሎች ሰፊ ችግሮችን የሚያስከትል በመሆኑ ህብረተሰቡ እርድ በሚያከናውንበት ወቅት በህጋዊነት በቄራዎች ድርጅት በኩል እንዲያደርግም ገልጸዋል፡፡የጭነት መኪናዎች በቀን በከተማዋ እንዳይንቀሳቀሱ ህግ የወጣ ቢሆንም፣ ድርጅቱ ግን አገልግሎቱ በበዓላት ቀናት ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ውይይት በማድረግ ፍቃድ ማግኘቱንም አቶ አታክልቲ አስታውቀዋል፡፡ድርጅቱ ከተቋቋመበት ከ1949 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን፣ በቀጣይ 2012 ዓ.ም የሚያጋጥመውን የአገልግሎት ውስንነት ለመቅረፍ አዲስ ቄራ ለመገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩም ተገልጿል፡፡ግንባታው በ2012 ዓ.ም ይጀመራል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ግንባታው ሲጠናቀቅ በቀን እስከ 26 ሺህ እንስሳት የእርድ አገልግሎት የመስጠት አቅም ይኖራል ተብሏል፡፡  
https://waltainfo.com/am/23955/
39b5ea1a2b9e1ca4212ce19022eff3e3
5536cc2e4e0a34f142bfc5782c2da8ca
የኢፌዴሪ አየር ሃይል ለ735 አባላቱ የማእረግ እድገት ሰጠ
ፖለቲካ
የኢፌዴሪ አየር ሃይል ለ735 አባላቱ የማእረግ እድገት የሰጠ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 10ሩ ከመስመር መኮንንነት ወደ ከፍተኛ መኮንንነት የማእረግ እድገት ያገኙ ናቸው፡፡በተቋሙ ውስጥ ለረጅም አመታት ላገለገሉ እንዲሁም ሀገራቸውን እና ህዝባቸውን አገልግለው ጡረታ ለወጡ 56 የቀድሞ አባላቶቹም የእውቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷል።በአየር ሃይል ደረጃ በተለያዩ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላስመዘገቡ የተለያዩ የስራ ክፍሎችም ማበረታቻ ሰርተፍኬት መሰጠቱ ተገልጿል።በተጨማሪም የኢፌዴሪ አየር ሃይል ከመላው ሰራተኞች የሰበሰበውን 200 ሺህ ብር ለኢትዮጵያ ልብ ህሙማን መርጃ ማእከል መለገሱን ኢቢሲ ዘግቧል።
https://waltainfo.com/am/31342/
c188493f5b4c249283681ed50213bfb1
053bc96f7932e8e5044bc53f1890fd58
ኮሚሽኑ በበዓል ወቅት ህብረተሰቡ ከእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ አሳሰበ
ሀገር አቀፍ ዜና
በዘመን መለወጫ በዓል ህብረተሰቡ ከእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን  አሳስቧል፡፡በበዓሉ ወቅት ከእሳ ፍጆታ መጨመርና ሰፊ የመዝናናት ስሜት ጋር ተያይዞ ሊፈጠር የሚችለውን የእሳት ቃጠሎና ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎችን ትኩረት በመስጠት መከላከል እንደሚቻልም ነው ኮሚሽኑ የገለፀው፡፡በመሆኑም በመኖሪያ ቤት እንደ ጧፍ፣ የጋዝና ኤሌክትሪክ ምድጃዎችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል ብሏል፡፡በተለይም በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሰሩ መሳሪያዎችን በአንድ ሶኬት ደራርቦ ከመጠቀም መቆጠብ፣ ከኤሌክትሪክ አጠቃቀም ችግር እሳት ቢነሳ በውሃ ለማጥፋት መሞከር አይገባም ነው ያለው፡፡ከበዓሉ ጋር ተያይዞ ካምፕ ፋየር የእሳት አደጋ በማያስከትል መልኩ በጥንቃቄ መዘጋጀት እንዳለበትና በተለይ አስጊ በሆኑት እንደ ነዳጅ ማደያ ባሉ አካባዎች ግን ፈፅሞ መዘጋጀት እንደሌለበት አሳስቧል፡፡ጠጥቶ ከማሽከርከር በመቆጠብ ሊደርስ የሚችለውን የህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት አስቀድሞ መገንዘብና ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም አሳስቧል፡፡ከአቅም በላይ በሆነ ሁኔታ የእሳትና ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች ቢከሰቱ  በሚከተሉት የስልክ ቁጥሮች መጠቀም እንደሚቻል አስታውቋል ፡፡ለዋናው ማዕከል 0111555300 ወይም 0111568601 ወይም በነፃ የሥልክ ጥሪ 939 መጠቀም እንደሚቻል ነው የገለፀው፡፡ኮሚሽኑ በዘጸኙም ቅርንጫፍ ፅህፈትቤቶቹ የ24 ሰዓት አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱንም ለዋልታ ቴሌቭዥን በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡  
https://waltainfo.com/am/32715/
e6d7d31e6c3f91c78e8f47ea1be1ecf7
f93e9d798057ba2fcd95e3dcc6ccdfab
የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ሲሰራቸው የነበሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ማጠናቀቁን አስታወቀ
ፖለቲካ
የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ሲሰራቸው የነበሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ኮሚሽኑ በዋናነት ከወሰን አስተዳደር፣ ራስን በራስ ከማስተዳደርና ከማንነት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ላይ በጥናት ላይ የተመሰረቱ የውሳኔ ምክረ ሀሳቦችን ለማቅረብ ታስቦ የተቋቋመ እንደሆነ ይታወቃል፡፡እስካሁንም በቅድመ ዝግጅት ስራው የአደረጃጀት፣ የግብዓት፣ የሰው ሀይል የሟሟላት፣ የአባላት ስነ-ምግባርና ስትራቴጂክ እቅድ የማዘጋጀት ስራዎች መስራቱን የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶክተር ጣሰው ገብሬ እና ምክትል ኮሚሽነሩ ኡስታዝ አቡበክር አህመድ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡በስትራቴጂክ እቅዱ የማንነትና የወሰን አስተዳደር፣ ራስን የማስተዳደርና የተቋማት ግንባታ መሰረት ያደረጉ ዋና ዋና ጉዳዮች ተካተውበታል ተብሏል፡፡በ2012 በጀት ዓመትም በማንነትና በወሰን አስተዳደር እንዲሁም ራስን በማስተዳደር ችግሮች አሉባቸው ተብሎ በተለዩ ቦታዎች ላይ ንኡሳን ኮሚቴዎችን በማቋቋም የሚሰራ እንደሆነም ተነግሯል፡፡ኮሚሽኑ በእነዚህም ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በተለይ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጋር ተባብሮ እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡
https://waltainfo.com/am/31343/
2146602034c8ffc8da599d3e36939673
5191d15bdfd445595fbaeeb2be52590b
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሞስኮ ገቡ
ፖለቲካ
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ሞስኮ ገብተዋል።ሚኒስትሩ በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ለቭሮቭ ጋር ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡በዚሁ ጉብኝት የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ከሩሲያ ወገን ጋር በሚደረግ ዉይይት እንደሚሣተፉም ይጠበቃል።ጉብኝቱ የሁለቱን አገሮች የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የልማት ትብብር እንዲሁም የሣይንስና ቴክኖሎጂ ትብብር እንደሚያሳድግ እምነት ተጥሎበታል፡፡ሚኒስትሮቹ ሞስኮ ሲደርሱ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሃላፊ አምባሳደር ጆርጂ ቶድዋ፣ በሩሲያ የኢፌዲሪ አምባሳደር አቶ ዓለማየሁ ተገኑ እንዲሁም የኤምባሲው ባልደረቦች አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ቃልአቀባይ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በፈረንጆቹ 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል።
https://waltainfo.com/am/31338/
7b8e87965c449577de410dff82429d40
1352cf10d1997a36de345a57babc86b9
አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 87 ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 87 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ገልፀዋል፡፡አቶ ብርሃኑ እንዳሉት አዲሱ አመት 2012ን ምክንያት በማድረግ  በይቅርታ  የሚለቀቁት ከሁሉም የፌደራል ማረሚያ ቤቶች የተውጣጡ ታራሚዎች ናቸው ፡፡በይቅርታ ከሚለቀቁት ውስጥ 439 ከሸዋሮቢት ፣ 367 ከቃሊቲ፣ 28ቱ ደግሞ ከዝዋይ  ማረሚያ ቤቶች  መሆናቸውንም ነው የገለፁት።አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ በይቅርታ የሚለቀቁ ታራሚዎች በህግ ይቅርታ የማይጠየቅባቸው ወንጀሎችን ፈፅመዋል ተብለው በማረሚያ ቤት የቆዩ መሆናቸውን የኤፍቢሲ ዘገባ  ያመለክታል።
https://waltainfo.com/am/32714/
5ea8e08b6e9bd72a535cfdc62be0837e
ef9e7b131d42433f77dc021aafa0f60d
ናይጄሪያ 600 ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ ልታስወጣ ነው
ፖለቲካ
ናይጄሪያ በደቡብ አፍሪካ እየደረሰ ያለውን መጤ ጠል ጥቃት ተከትሎ 600 ዜጎቿን ልታስወጣ መሆኗን አስታወቀች።ሁለቱ ሀገራት እየደረሰ ያለውን ጥቃት ተከትሎ ውጥረት ውስጥ መግባታቸው ይታወሳል።የተወሰኑ ናይጄሪያውያን ረቡዕ ዕለት በሁለት አውሮፕላን እንደሚወጡ በጆሀንስበርግ የሚገኘው የናይጄሪያ ቆንጽላ ቢሮ ለቢቢሲ አስታውቋል።ባለፈው ሳምንት በከተማዋ የውጪ ሀገራት ዜጎች የንግድ ተቋማት ላይ በደቦ በተፈፀመ ጥቃት አስር ሰዎች ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ ከሟቾቹ መካከል ሁለቱ የውጪ ዜጎች መሆናቸው ታውቋል።ጥቃቱ የተጀመረው የዕቃ ጫኝ መኪና አሽከርካሪዎች ከሌላ ሀገራት የመጡ ግለሰቦች ስራችንን እየነጠቁ ነው በሚል የስራ ማቆም አድማ ካደረጉ በኋላ ነው።ደቡብ አፍሪካ ባላት የስራ እድል የተነሳ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ወጣቶች የሚፈልሱባት ሀገር ናት።ምንም እንኳ የሀገሪቱ ምጣኔ ኃብት ቢያድግም በደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ የሆነ የሥራ አጥ ቁጥር አለ፤ ለዚህም አንዳንድ የሀገሪቱ ዜጎች ከሌላ ሀገር የመጡ ግለሰቦች ሥራቸውን እየነጠቋቸው እንደሆነ ያስባሉ።የናይጄሪያ ቆንፅላ ጄነራል ጎድዊን አዳማ እንዳሉት ከሆነ በመጤ ጠል ጥቃቱ የተነሳ ስጋት የገባቸውና ሀገሪቱን ለቅቀው መሄድ የሚፈልጉ ብቻ እንደሚሄዱ ተናግረዋል።በዚህ መካከል የናይጄሪያ ዲያስፖራ ኮሚሽን አቢኬ ዳቢሪ ከደቡብ አፍሪካ ለሚወጡ ዜጎች መንግሥታቸው የገንዘብ ድጋፍ እንደማያደርግ አስታውቀዋል።አቡጃ ውስጥ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፣ ናይጄሪያ የደቡብ አፍሪካ መንግሥትን ተጠያቂ ለማድረግ እንደሚሠራ ገልጸው ለተጎጂዎች ካሳ መክፈልም አለበት ብለዋል።በጆሀንስበርግ እሁድ እለትም ሌላ ግጭት ተቀስቅሶ የነበረ ሲሆን፣ ለግጭቱ መቀስቀስ ምክንያት የነበረው የተቃዋሚ ፓርቲው መሪ ያደረጉት ንግግር ነው ተብሏል።በግጭቱ ወቅት መኪኖች ተሰባብረዋል ህንፃዎች ላይ ጥቃት ደርሷል። የደቡብ አፍሪካውያን ንብረት የሆኑ ሱቆችም ላይ ውድመት መድረሱ ተገልጿል።ከዚህ ቀደም ብሎ "መጤዎች ወደ መጣችሁበት ሂዱ" የሚል መፈክር የያዙ ሠልኞች እየዘመሩ ሰልፍ ማድረጋቸውንና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪው ንግግር ወደሚያደርጉበት ስፍራ ማምራታቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል።ጥቃቱን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ያወገዙት ሲሆን ሚሊዮኖች ደቡብ አፍሪካውያን በሚኖሩባት ከተማ ሥርዓት አልበኝነት እንዲሰፍን እንደማይፈቅዱ ተናግረዋል።አክለውም በሀገሪቱ የሚገኙ የሌላ ሀገራት ዜጎች አብዛኞቹ ሕግ አክብረው የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።ባለፈው ሳምንት የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሐመዱ ቡሀሪ ናይጄሪያውያን በደቡብ አፍሪካ እየደረሰባቸው ባለው እንግልትና ጥቃት የተፈጠረባቸውን ቅሬታ ለመግለጥ የልዑካን ቡድን ልከዋል።ከፕሬዝዳንቱ የወጣው መግለጫ እንደሚያሳየው የደቡብ አፍሪካ መንግስት ተጨባጭ እርምጃ በመውሰድ አፍሪካውያን ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት እንዲያስቆም ይጠይቃል።ባለፈው ሳምንት የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ 420 ነውጠኞችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የገለጸ ሲሆን፣ ከእሁዱ ግጭት ጋርም በተያያዘ 16 ሰዎች መያዛቸውን አስታውቋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
https://waltainfo.com/am/33336/
41139473c79a0ce4c0171e8dc170d588
1865accc9e7de2422e81f4d50c650d17
የውጪ ሃገራት ገንዘቦችን በህገ ወጥ መንገድ ሲመነዝሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ቢዝነስ
የውጪ ሃገራት ገንዘቦችን በህገ ወጥ መንገድ ሲመነዝሩ ከነበሩ ግለሰቦች ላይ  7 ሚሊየን 600 ሺህ የኢትዮጵያ ብር በላይ እና 53 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡በኮሚሽኑ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዲቪዚዮን ከህዝብ በደረሰው ጥቆማ መሰረት የማረጋገጥና የመከታተል ስራ በመስራትና ከፍርድ ቤት የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ጳጉሜ 3 ቀን 2011 ዓ.ም በተጠርጣሪዎቹ ቤት ባደረገው ድንገተኛ ፍተሻ ነው የተጠቀሰው ገንዘብ የተገኘው፡፡7 ሚሊየን 608 ሺህ የኢትዮጵያ ብር እና 53 ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንዲሁም የተለያዩ ሃገራት ገንዘቦችን ከገንዘብ መቁጠሪያ ማሽን ጭምር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዲቪዚዮን ሃላፊ ኮማንደር አወል አህመድ አስታውቀዋል፡፡  ተጠርጣሪዎቹ የውጪ ሃገራት ዜጎች የሚበዙባቸውን አካባቢዎች በጥናት በመለየትና ቪላ ቤቶችን በመከራየት በህገ ወጥ መንገድ የውጪ ሃገራት ገንዘቦችን የመመንዘር ተግባር ሲያከናውኑ እንደነበርም ተብራርቷል፡፡ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ደላሎችን ጨምሮ 10 ግለሰቦች ተይዘው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑንና  የምርመራው ውጤቱ የደረሰበትን ደረጃ በቀጣይ ለህብረተሰቡ ይፋ እንደሚደረግ ኮማንደር አወል ገልፀዋል፡፡  በድብቅ የሚከናወኑ መሰል ህገ ወጥ ተግባራት የሃገርን ኢኮኖሚ የሚያዳክሙና ጤናማ የገበያ ስርዓትን የሚጎዱ በመሆናቸው ህብረተሰቡ ጥቆማ መስጠቱን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም ነው ኮማንደሩ አክለው የገለፁት፡፡
https://waltainfo.com/am/23954/
b03e64c4697d5eb65a96277ee0e8d506
0e4b3ca75cdcd046b3e4d3fdbef4fa9b
የክልሉን ፖሊስ ለማዘመን እንደሚሰራ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
ፖለቲካ
 የፖሊስ ኃይሉን ወቅቱን በሚመጥን መልኩ ለማደራጀት እና ለማዘመን ማቀዱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡የአማራ ክልል መንግስት ያለ ሠላም ልማት እንደማይኖር በመረዳት የክልሉን የጸጥታ ኃይል ወቅቱን በሚመጥን መልኩ ለማደራጀት ማቀዱን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ለአብመድ አስታውቀዋል፡፡የማዘመን ሥራውም የሕዝቡ ቁጥር መጨመርን፣ የኢንዱስትሪዎች፣ የከተሞች እና የትምህርት ተቋማት መስፋፋትን፣ የሆቴሎች እንዲሁም የጎብኝዎች ቁጥር መጨመርን ጋር ታሳቢ እንደሚያደርግ ነው ኮሚሽነሩ የገለጹት፡፡በዚህም ከክልሉ አልፎ ሀገር ሊጠብቅ የሚችል የጸጥታ ኃይል በአዲስ መልክ ለመገንባት ዕቅድ መያዙን፣ ተግባራዊ ለማድረግም ጥናቱ መጠናቀቁን አስታውቀዋል፡፡በጥናቱ መሠረትም የኢንዱስትሪ፣ የቱሪዝም፣ የእሳት አደጋ እና የባሕር ኃይል ፖሊስ በመገንባት ለሀገሪቱ አዲስ አሠራር ለማሳየት ታቅዷል፡፡ የቱሪዝም ፖሊስ ጎብኝዎች ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲጎበኙ የማድረግ ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡በባሕር ዳር ከተማ የኢንዱስትሪ ፖሊሶች ሥራ ጀምረዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ባሉበት ሌሎች የክልሉ አካባቢዎች በማስፋትም ፋብሪካዎችን ከጥቃት እንዲከላከል ይሠራል፡፡ በ2012 ዓ.ም ጀምሮ ይህንን ለማድረግ እንደሚሠራም ነው ኮሚሽነር አበረ የተናገሩት፡፡የክልሉን የጸጥታ ኃይል የደንብ ልብስ፣ የደሞዝ እና የጥቅማጥቅም ልዩነት ለማስተካከል ሲሰራ መቆየቱን የገለፁት ኮሚሽነሩ በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ሥራ የሚሆነውም ይህንን ማስተካከል እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ዓለማቀፍ ገጽታ ያለውን ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር ለማስቆም እየተሰራ ስለመሆኑም ኮሚሽነር አበረ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ምሁራን፣ የኃይማኖት አባቶች እና መላው የክልሉ ሕዝብ ከጸጥታ ኃይሉ ጎን መቆም ህግን እንዲያስከብርም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/31339/
23007cc26a14fa23173d6fbe03a8688f
2abc33d312a74544651804d0754ae755
ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የፍትህ ቀን ይከበራል
ፖለቲካ
ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የፍትህ ቀን “መደመር ለፍትህ” በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ “የህግ ተገዢ ነኝ!” በሚል መሪ ቃል ሲከበር የቆየው የፍትህ ወር ማጠናቀቂያ ዝግጅትም በዛሬው ዕለት ይካሄዳልም ተብሏል።ፍትህን ማረጋገጥ ለነገ ይደር የማይባል ስራ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በማህበራዊ ድረገፁ አስታውሷል፡፡ቀኑን ምክንያት በማድረግ ከ15 ሺህ በላይ ተሳታፊዎች የሚገኙበት ዝግጅት ከቀኑ ከ8፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከናወናል፡፡የዘንድሮ ጳጉሜን ቀናት በተለያዩ ዝግጅቶችና ርዕሰ ጉዳዮች እየተከበሩ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
https://waltainfo.com/am/31340/
f7aa2a3f26aee6ba5e5b9481a6163261
e6088bc90497f4ddef1bbdb7f4a85d96
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው
ቢዝነስ
ከልማት አጋሮችና ከዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከልማት አጋሮችና ከዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የውይይት መድረክን በንግግር ከፍተዋል፡፡ኢኮኖሚያዊ ገጽታውን ለመለወጥ የተሰሩትን ቁልፍ ክንውኖች ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያን በ2030 የአፍሪካ ብልጽግና ምልክት እንድትሆን የሚያስችለውን የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡  ይህንኑም ለማሳካት የልማት አጋሮች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ማቅረባቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡  
https://waltainfo.com/am/23951/
05ee0ffd6170ba78510003331f55c186
3888713e1bcf1897a94b66ab391b3fbc
የዴሞክራሲ ቀን እየተከበረ ነው
ፖለቲካ
የዴሞክራሲ ቀን በመላ ሃገሪቱ እየተከበረ ነው።ቀኑ በተለይም በሸራተን አዲስ ሆቴል “በመደመር እሳቤ ጠንካራ እና ዘላቂ ዴሞክራሲን ለመገንባት እንነሳ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ ይገኛል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ፥ አሁን ላይ የፍትህና የዴሞክራሲ ተቋማትን ለማጠናከር ማሻሻያዎች እየተደረጉ መሆኑን ተናግረዋል።ተቋማቱ ገለልተኛ እንዲሆኑ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝም ነው ምክትል አፈ ጉባኤዋ የተናገሩት።አያይዘውም መንግስት እየወሰደ ያለውን ማሻሻያ እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና መጠናከር መስራት ይገባልም ነው ያሉት።ምክትል አፈ ጉባኤዋ የሁሉም የሆነች ሃገር ለመገንባትና የዜጎችን ተሳትፎ ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፥ ለዚህ ስኬት ሁሉም ህብረተሰብ የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ብለዋል።የሃሳብ ልዩነትን ማስተናገድ ይገባል ያሉት ምክትል አፈ ጉባኤዋ ሁሉም ህብረተሰብ ለዴሞክራሲ ስርዓት መጎልበት የድርሻውን እንዲወጣም ጥሪ አቅርበዋል።በስነ ስርአቱ ላይ የዴሞክራሲ ፅንሰ ሃሳብን የሚዳስሱ የስነ ፅሁፍ ስራዎችና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ትምህርት ክፍል ተማሪዎች አማካኝት ሙዚቃዊ ተዉኔት ቀርቧል፡፡በተጨማሪም በዴሞክራሲ ላይ የሚያጠነጥን ዘጋቢ ፊልም ለታዳሚዎች ተሰራጭቷል፡፡ 
https://waltainfo.com/am/31337/
dc76cc230fefafa8e140b57c99cc9ea1
8e92f49213e5be390db2c68917382e40
ተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያና ጂፒኤስ ሳይገጠምላቸው ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ የተዘጋጀው መመሪያ ተግባራዊ መሆን ጀመረ
ቢዝነስ
ተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ እና ጂፒኤስ ሳይገጠምላቸው ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ያዘጋጀውን መመሪያ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡መመሪያው ታህሳስ ፣2011 ዓ.ም አጋማሽ የፀደቀ ቢሆንም ተግባራዊ መሆን የጀመረው  ከሀምሌ 2011 ዓ.ም አጋማሽ ጀምሮ ነው ተብሏል፡፡መመሪያው ከመውጣቱ በፊት የግዥ ጥያቄ ያቀረቡና የግዥ ሂደት የጀመሩ የተሸከርካሪ አስመጪዎች  መመሪያው አይመለከታቸውም ተብሏል፡፡አዲሱ ቴክኖሎጂ በትራፊክ አደጋ ምክንያት እየተከሰተ ያለውን የሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ውድመት ለመከላከል እንደሚረዳ የትራንስፖርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ሙሴ ይሄይስ ገልጸዋል፡፡በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመከላከል መንግስት ግንዛቤ ማስጨበጥን ጨምሮ መሳሪያውን በፍጥነት ወደ ስራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑንም ነው አቶ ሙሴ የገለፁት፡፡መንግስት ከባለሀብቶች ጋር በመተባበር የፍጥነት መገደቢያ እና ጂፒኤስ ቴክኖሎጂው ተገጥሞ ወደ ሃገር ለማስገባት እየሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ባለሃብቶች የፍጥነት መገደቢያና ጂፒኤስ መሳሪያውን በተሽከርካሪዎች ላይ አስገጥመው በማስገባት በተመጣጣኝ ክፍያ ደንበኞቻቸውን የሚያስከፍሉበት ሁኔታ ላይ መግባባት ላይ ተደርሶ ወደ ስራ መገባቱም አቶ ሙሴ መናገራቸውን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡
https://waltainfo.com/am/23952/
9003062b180e66b30c0e6aa59e63a108
0dd6550676ad56f0ef310a50fabda82e
ኤጀንሲው ፈቃድ ወይም የእውቅና ፈቃድ እድሳት ሪፖርት ባልወጣለት የትምህርት ተቋም ቀድሞ መመዝገብ እንደማይቻል ገለፀ
ቢዝነስ
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የ201 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የእውቅና ፈቃድ ሙሉ መረጃ ይፋ አድርጓል፡፡መረጃው በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመዝግበው መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች የሚያገለግል መሆኑንም ነው ኤጀንሲው የገለፀው፡፡ወቅታዊ መረጃው እስከ 2011 ዓ.ም መጨረሻ ያለውን የሚያካትት ሲሆን በሂደት ላይ ያሉትን ተከታትሎ እንደሚያሳውቅም ገልጿል፡፡ይደርሳል በሚል የእውቅና ፈቃድ ወይም የእውቅና ፈቃድ እድሳት ሪፖርት ባልወጣለት የትምህርት ተቋም ቀድሞ መመዝገብ ክልክል እንደሆነም ነው ኤጀንሲው ያስታወቀው፡፡  
https://waltainfo.com/am/23953/
4caaf3a1553f7504cdca06f868e3086a
dee9c734f5ee3449bda0dd9e479c98b7
የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ሊወያዩ ነው
ፖለቲካ
የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ሊወያዩ ነው።ማቻር ከሳልቫ ኪር ጋር ለሚያደርጉት ውይይት ዛሬ ጁባ የገቡ ሲሆን፣ ለሁለት ቀናት በሚኖራቸው ቆይታም ሳልቫ ኪርን ጨምሮ ከሌሎች ተቀናቃኝ ሃይሎች ጋር በተደረሰው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት ዙሪያ እንደሚወያዩ ተገልጿል፡፡የአሁኑ የማቻር ጉብኝት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ለሚደረገው ጥረት ተስፋን ሰጪ ነው የሚል እምነት ተጥሎበታል።በፈረንጆቹ 2011 ከሱዳን ተነጥላ ሉዓላዊ ሀገር የሆነችው ደቡብ ሱዳን ሁለት አመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ወደ እርስ በርስ ግጭት ገብታ ሰላም ከራቃት ሰንብታለች።በወቅቱ ለተፈጠረው ግጭት ሳልቫ ኪር ሪክ ማቻርን ከስልጣን ማንሳታቸው መሆኑም ይነገራል።ይህን ተከትሎ የተፈጠረውን ቀውስ እልባት ለመስጠት ከአንድ አመት በፊት የሰላም ስምምነት ቢደረስም እስካሁን ተፈጻሚ ሳይሆን ቆይቷል።ለዚህ ደግሞ ሳልቫ ኪር ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታትና ሂደቱን ተፈጻሚ ለማድረግ የገንዘብ አቅም የለኝም የሚል ምክንያት ያቀርባሉ ነው የተባለው፡፡ (ምንጭ፡-ሬውተርስ)
https://waltainfo.com/am/33335/
7ef9c76d8caef168fe0d144482f17f96
a6a17a8b1a9e08db5921eaeb20b2c80a
በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና  ከ27 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ለርሃብ አደጋ ተጋልጧል
ቢዝነስ
የአየር ንብረት ለውጥ፣ ግጭት እና ምጣኔ ሀብታዊ አለመረጋጋት በአፍሪካ ቀንድ ከ27 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ለርሃብ አደጋ እንዲጋለጥ ምክንያት መሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ባለፈው ሳምንት በኬንያ ናይሮቢ በአደጋ መከላከል ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል፡፡በውይይቱ መጨረሻ ባወጣው መግለጫም አለም አቀፉ ማህበረሰብ አፋጣኝ ምላሽ ካልሰጠ በቀጣናው ተጨማሪ 20 ሚሊየን ሕዝብ ለርሃብ አደጋ ይጋለጣል ሲል ስጋቱን አስቀምጧል፡፡ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን እና ኢትዮጵያም በከፍተኛ ደረጃ የምግብ እጥረቱ ተጠቂ ሀገራት ሊሆኑ ይችላሉ ነው የተባለው፡፡በቀጣናው እ.አ.አ በ2018 የተስተዋለው የዝናብ እጥረት፣ ግጭትና ምጣኔ ሀብታዊ አለመረጋጋት በ2019  እንደቀጠለ ነው ያለው ኢጋድ፤ ይህም የሀገራቱን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ፈታኝ እንደሚያደርገው አስጠንቅቋል፡፡አሁን ያለው ሁኔታ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በሱዳን እና በደቡብ ሱዳን ችግሩ የከፋ ነው፡፡ዘ ኢስት አፍሪካን ጠቅሶ ሲጂቲኤን እንደዘገበው ችግሩን ለመቋቋም ዓለም አቀፉ ግብረ ሰናይ ድርጅት ፈጣን ምላሽ እንዲሰጥ ኢጋድ ጠይቋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32906/
e74064cee7002a98ab4e9da9dbd85ba3
d48a22bab738b4458bfc9cc3a31b8c48
ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ለጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እድሳት ድጋፍ ላደረጉ ባለሃብቶች እውቅና ሰጡ
ቢዝነስ
 ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በክረምት ለተደረገለት እድሳት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ ባለሃብቶች እውቅና ሰጥተዋል።ሌሎችም የነዚህን በጎ ፈቃደኞች አርአያነት በመከተል ህዝብን በነፃ የማገልገልና የመደገፍ ተግባርን ባህል እንዲያደርጉ ዶ/ር ዐቢይ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጴጥሮስ ሆስፒታል ያስገነባውን አዲስ ህንፃም በዛሬው እለት  መርቀዋል።የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን እንዳሉትም በጥቁር አንበሳ የተደረገው በጎ ተግባር ለሌሎች ሆስፒታሎችም በጥሩ ተሞክሮነት የሚወሰድ ነው።በቀጣይ ሌሎች ሆስፒታሎችም እድሳት እንዲደረግላቸው ሚኒስቴሩ ከባለ ሃብቱና ከማህበረሰቡ ጋር በትብብር እንደሚሰራ ማረጋገጣቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
https://waltainfo.com/am/23950/
d9421afc46bb157034a872d648c23278
f92e25a5bd9dca3c3277cacd58500e5c
የብሄራዊ ኩራት ቀን በመስቀል አደባባይ በድምቀት ተከበረ
ሀገር አቀፍ ዜና
የብሄራዊ ኩራት ቀን "አዲስ አበባ ቤቴ ፤ ኢትዮጵያዊነት ኩራቴ!" በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በድምቀት ተከበረ፡፡በስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ  ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ኢትዮጵያ ለብዙ ዓመታት በህዝቦቿ አንድነት መቆየቷን ጠቅሰው ፤ይህ አንድነት የሀገሪቱ ብሄራዊ ኩራት ነው ብለዋል፡፡አዲስ አበባ የሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች መኖሪያ፣ የሁሉም ባህል መገለጫ  ዋና ከተማ እንደመሆኗ የዛሬውን ብሄራዊ የኩራት ቀን በዚህ መልኩ ነዋሪዎቿ  በድምቀት በማክበራቸው ክብር ይገባቸዋል ነው ያሉት፡፡የብሄራዊ የኩራት ቀን ብሄራዊ እሴቶችን  አጉልቶ በሚያሳይና ለነገ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እንዲተባበር መነቃቃትን መፍጠር በሚያስችል መልኩ በከተማችን በተለያዩ መርሃ-ግብሮች ይከበራል፡፡ከ250 ሺህ በላይ ሰው ተሳታፊ የሆነበት ህዝባዊ ትእይንት በመስቀል አደባባይ ከጠዋቱ 12፡30 ጀምሮ ተካሂዷል፡፡የመከላከያ ሰራዊት የወታደራዊ እና የአየር ሃይል ትርዒት ያቀረበ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች እና የበረራ ሰራተኞች ጨምሮ ብሄራዊ ኩራት የሆኑ ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ተቋማት የሚወከሉበት ትርዒት ቀርቧል፡፡በበዓሉ ላይ ከፍተኛ የፌደራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ሃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32710/
6691349e9ffb95856a388d408608a13e
6ba4536a9a59560c33ed539c86a420f5
ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ድጋፍ የሚደረግላቸው ህፃናትና ወጣቶችን በብሔራዊ ቤተ መንግስት ምሳ ጋበዙ
ሀገር አቀፍ ዜና
ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የ2012 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችና በጎ አድራጊዎች ድጋፍ ለሚደረግላቸው ህፃናት እና ወጣቶችን በብሔራዊ ቤተ መንግስት የምሳ ግብዣ አድርገውላቸዋል፡፡ፕሬዚዳንቷ  ዓመቱ የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅርና የብልፅግና እንዲሆንላቸውም መመኘታቸውን ከፕሬዚዳንት ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
https://waltainfo.com/am/32712/
63c72ea2669abeb5a47fc9b3f3253d4d
8ff5d1c7c161b1aef007915d50cfeebd
የብሄራዊ ኩራት ቀን በሚሊኒየም አዳራሽ ተከበረ
ሀገር አቀፍ ዜና
የብሄራዊ ኩራት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ “አዲስ አበባ ቤቴ ኢትዮጵያዊነት ኩራቴ” በሚል መሪ ቃል በሚሊኒየም አዳራሽ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል፡፡የፌደሬሽን ምክርቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በዚሁ ወቅት አንዱ ብሄር ለሌላው ብሄር ክብር እና የኩራት ምንጭ መሆኑን ተናግረዋል፡፡አንዱ ሀይማኖት ለሌላው ሀይማኖት ኩራትና ክብሩ ነው ያሉት አፈጉባኤዋ፤  ሁሌም እንደኮራንና እንደተከባበርን እንድንቀጥል ሁሉም ኢትዮጵያዊ  ህብረ-ብሄራዊነቱንና አንድነቱን  እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርበዋል፡፡አፈ ጉባኤዋ አክለውም ኢትዮጵያ የምትባል የገናና ታሪክ ባለቤት፣ የስልጣኔ መሰረትና ተምሳሌት የሆነች የሀገር ያለችን ኩሩ ህዝብ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ተከባበረንና ተደጋግፈን ማደግ እንደምንችል በተግባር ለዓለም ህዝብ አሳይተናል ብለዋል።ቀጣዩ የ2012 አዲስ ዓመትም የሁሉም የሀገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ሰላምና ደህንነት ተጠብቆ ዓመቱ የደስታና የኩራት ጊዜ እንዲሆን ተመኝተዋል።በርካታ የአዲስ አበባና አካባቢዋ ነዋሪዎችም  በዚህ በዓል ላይ ታዳሚ ሆነዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32713/
41dc8431e1d2deae1c50348a4dd258c8
f18a06bd120a9b1178494803cb967d31
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በሮበርት ሙጋቤ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
ሀገር አቀፍ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በሮበርት ሙጋቤ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀው፤ ለዚምባቡዌ ህዝብና መንግስት መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ የቀድሞው የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ጋብሬል ሙጋቤን የአፍሪካ የነፃነት መሪ ሲሉ ገልጸዋቸዋል፡የቀድሞ የዝምባቡዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ በ95 ዓመታቸው በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል፡፡ህልፈታቸውን ተከትሎም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች የተሰማቸውን ሀዘን በመግለፅ ላይ ናቸው፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚምባቡዌ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ብሄራዊ የሀዘን ቀን የታወጀ ሲሆን፤  የሀገሪቱ አንጋፋ ፓርቲ ዛኑ ፒኤፍም የጀግና ክብር ሰጥቷቸዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/32708/
312189809bd2838144999acda083391c
e79455de99e85d0afc9f4b57bebb9276
የአፍሪካ ህብረት በሱዳን የህበረቱ አባልነት ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታወቀ
ፖለቲካ
የአፍሪካ ህብረት በሱዳን የህበረቱ አባልነት ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታወቀ፡፡የአፍሪካ ህብረት የሱዳን ወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤት ስልጣኑን ለሲቪል ማጋራት አለበት በሚል በሳለፍነው የአውሮፓዊያኑ ሰኔ ወር ከህብረቱ አባልነት ማገዱ የሚታወስ ነው፡፡.የህብረቱ የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት በትላትናው እለት በአዲስ አበባ ባካሄደው ስብሰባ በሱዳን አሁን ላይ እየታየ ያለውን ለውጥ ተከትሎ አገዳውን ማንሳቱን ይፋ አድርጓል፡፡ህብረቱ እገዳውን በጣለበት ወቅት የህብረቱ የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ በሀገሪቱ ያለው የስልጣን ሽግግር ሁሉን አሳታፊና ሙያዊ ምክክር እንዲካሄድበት የመፍትሄ ሀሳብ አቅርቦ እንደነበር ይታወቃል፡ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤቱ ስልጣኑን ለሲቪሎች አሳልፎ እንዲሰጥ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ግፊት ሲደረግ ከቆየ በኋላ ከወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤቱ እና ከሲቢሎች የተውጣጣ ሉዓላዊ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል፡፡በዚሁ ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስተርነት የተሰየሙት አብደላ ሃማዶክ አዲሱን ካቢኒያቸውን በዚህ ሳምንት ማቋቋማቸው ይታወቃል፡፡፡፡ለበርካታ ወራቶች በሱዳን በተካሄደው ተቃውሞ ሀገሪቱን ለ30 አመታት ያስተዳደሯት ኦማር ሀሰን አል በሽር ከስልጣን መነሳቸው የሚታወስ ነው። (ምንጭ፡-ሲጂቲኤን) 
https://waltainfo.com/am/33333/
b7a49332077573483989f8de4de5d8a5
58a01c5c1eb80a5b1fef40210b9d750e
ሀገር አቀፍ የሰላም ቀን የእግር ጉዞ ተካሄደ
ሀገር አቀፍ ዜና
ሀገር አቀፍ የሰላም ቀን የእግር ጉዞ በዛሬው ዕ2ለት ተከበረ፡፡ጳጉሜ 2 ቀን በመላ ሀገሪቱ የሰላም ቀን ሆኖ እየተከበረ ሲሆን፣ የሰላም ሚኒስቴርም ከተለያዩ አጋሮች ጋር በመሆን ቀኑን በእግር ጉዞ አስቧል፡፡እለቱ የኢትዮጵያ የሰላም ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ የመጣል ፕሮግራም እና የፖናል ዉይይት እና የቲያትርና የሙዚቃ ፌስቲቫሎች ይከበራል።የእግር ጉዞው “ሰላምን እተክላለሁ ለሀገሬ” በሚል መሪ ሃሳብ ከወሎ ሰፈር አደባባይ እስከ ጊዮን ሆቴል ድረስ በፌዴራል ፖሊስ ማርሽ ባንድ ታጅቦ ነዉ የተካሄደው። (ምንጭ፡-የሰላም ሚኒስቴር) 
https://waltainfo.com/am/32709/
21fc34c697dc323143073e31762e47d8
6d1d08e9ac81693af5063102b7d12832
ህዝቡ አንድነቱን በማጠናከር ለየትኛውም ፈተና ሳይንበረከክ ለስኬት ሊሰራ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
ፖለቲካ
ህዝቡ አንድነቱን በማጠናከር ለየትኛውም ፈተና ሳይንበረከክ ለስኬት ሊሰራ እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ።አቶ ሽመልስ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አዲሱን አመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን፥ በ2012 ዓ.ም ለተሻለ ተጠቃሚነት ይሰራል ብለዋል።በ2011 ዓ.ም የተገኙ ስኬቶችን በማጠናከርም ለ2012 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ህብረተሰቡ የድርሻውን ሊወጣ ይገባልም ነው ያሉት።በቀጣዩ በጀት አመትም መንግስት ህዝቡን የተሻለ ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራም አንስተዋል።አዲሱ አመት ስኬታማ ስራዎች የሚሰሩበት፣ ሰላም የሚረጋገጥበት፣ የህግ የበላይነት ለማስከበር የሚሰራበት፣ ህዝቡን ከድህነት ለማውጣት የተጀመሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን የምናስቀጥልበት እና ስራ አጥ ዜጎች የተሻለ ስራ የሚያገኙበት እንደሚሆንም ተናግረዋል።በፖለቲካው ዘርፍም በ2011 ዓ.ም የታዩ መልካም ስራዎችን በማስቀጠል ስኬታማ ስራዎች እንደሚሰሩም ገልጸዋል።እንደ ኤፍ ቢ ሲ ዘገባ የህብረተሰቡ ኑሮ እንዲሻሻልም በኢኮኖሚው ዘርፍ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉም ነው ያሉት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ።በየደረጃው ያለ የመንግስት አመራር የተያዙ እቅዶችን ለማስፈጸም በተጠያቂነት እንዲሰራም አሳስበዋል።ባለፉት ሁለት የክረምት ወራት በዜግነት አገልግሎት የችግኝ ተከላን ሳይጨምር ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ስራ መሰራቱንም አስረድተዋል።በዚህም የህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሰው፥ ህብረተሰቡ ላደረገው ተሳትፎም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።ይህ የህብረተሰቡ ተሳትፎ በ2012 በጀት አመት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ጠቅሰዋል።
https://waltainfo.com/am/31335/
01a0373accfefff7509bf6992d8ab9bb
f832105c4dc836dd1c558acc4118c28c
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 74ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
ፖለቲካ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 74ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።ምክር ቤቱ በሆርቲካልቸር፣ የቁም እንስሳት እና ቆዳና ሌጦ ዘርፎች ግብይትን በተመለከተ በአስፈጻሚ አካላት ስልጣንና ተግባር አዋጅ ላይ ለውጥ ለማድረግ በተዘጋጀ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቷል።በዚህም ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ተሰጥተው የነበሩ የሆርቲካልቸር ዘርፍ ልማትና ግብይትን የተመለከቱ ስልጣንና ተግባራት ለግብርና ሚኒስቴር እንዲሰጡ ወስኗል።እንዲሁም ለግብርና ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ የቁም እንስሳት የቆዳና ሌጦ ግብይትን የሚመለከቱ ስልጣንና ተግባራት ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እንዲሰጡም ተወስኗል።ከዚህ ባለፈም በሰላም ሚኒስቴር በቀረበውና በሳይበር ሰራዊት ማፍረሻ ረቂቅ ደንብ ላይም ተወያይቶ ረቂቅ ደንቡ ተግባራዊ እንዲሆን ውሳኔ አሳልፏል።ኢንስቲቲዩቱ እንዲያከናውናቸው የተዘረዘሩ ተግባራት በሌሎች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሊከናወኑ የሚችሉ መሆኑና በኢንስቲቲዩት ደረጃ መቋቋሙና ትምህርትን በዚህ ደረጃ መስጠቱ ሀገሪቱ ላይ የበጀት ጫና የሚፈጥር መሆኑ ለኢንስቲቲዩቱ መፍረስ ምክንያት ነው ተብሏል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በቀረበውና የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የገቢ ማስገኛ ድርጅቶችን ለማስተዳደር በተዘጋጀ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ማሻሻያ በማከል እንዲጸድቅ ወስኗል፡፡በመጨረሻም ምክር ቤቱ በማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር በቀረቡት አባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማህበር ከፍተኛ ደረጃ የሸክላ አፈር፣ የጂፕሰም እና ላይምስቶን ማዕድን ማምረት ፈቃድ ስምምነቶች ላይ በመወያየት ስምምነቶቹ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኩል እንዲፈረሙ ይሁንታ ሰጥቷል። መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ነው፡፡
https://waltainfo.com/am/31336/
6f18dc8ab0d698f8a52b62c5b698bc5b
bbf8804e0b5c93e0513e0c746a04e351
የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ለጉብኝት ክፍት ሆነ
ፖለቲካ
የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ዛሬ ለጉብኝት ክፍት ሆኗል፡፡ከዛሬ ጳጉሜ 1 ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 4 ቀን 2011 ዓ.ም. እሥር ቤቱ ለሕዝብ እይታ ክፍት እንደሚሆን ነው የተገለጸው፡፡መንግስት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲፈፀምበት እንደነበረ በማመን እንዲዘጋ ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ እና ሌሎች የፍትህ ዘርፍ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የቀድሞው እስር ቤት ለሕዝብ እይታ የበቃው።
https://waltainfo.com/am/31334/
f7349b548379f7bd3fbc28dd32bd2168
6f62dd35ab212133d8d265feca3ebd5a
አዲሱ የትምህርት ፍኖተ ካርታ በ2012 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ስራ ላይ በሚውልበት አግባብ ላይ ገለጻ ተደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች ጋር ባካሄደው የጋራ መድረክ አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ፍኖተ ካርታ በ2012 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ስራ ላይ በሚውልበት አግባብ ላይ ገለጻ ተደርጓል፡፡የዓለም ነባራዊ የቴክኖሎጂ ደረጃ ጋር የሚጓዝ ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚደርጉት ድጋፍ የሚጠበቅ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማሪያም ገለጹ፡፡በትምህርቱ ዘርፍ የሚስተዋለውን ክፍተት ለመድፈን ሲባል መንግስት ከመጀመሪያ ደረጃ ጀምሮ እያደረገ ያለው ማሻሻያ እና ክለሳ እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንደሚዘልቅም በፍኖተ ካርታው ተዳሷል፡፡ከግል የትምህርት ተቋማት ጋር በተደረገው የምክክር መድረግ እንደተብራራዉም ዓለም ባሁኑ ወቅት ወደ ተሸጋገረችበት የአራተኛው የቴክኖሎጂ ዘመን የሚጠይቀውን ብቃትና አቅም ለማዳበር ተማሪዎች ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ጋር እንዲራመዱ ይፈለጋል፡፡ሃገሪቱ ባለፉት 20 ዓመታት በትምህርቱ ዘርፍ ተደራሽነት ላይ የሰራቻቸው ጉልህ ስኬቶች ተጠቃሽ ቢሆኑም በጉዞው ላይ የገጠሙ የጥራት ጉድለቶች በትኩረት ሊሰራባቸው የሚገባ ስለመሆኑ ነው የተብራራው፡፡የተማሪዎች የሳይንስ ትምህርት ውጤት እጅጉን አሽቆልቁሎ ተስተውሏል፡፡ ብቃት ያላቸው መምህራን የማፍራት ችግር ደግሞ ለዚህ ጉልህ ሚናን ተጫውቷል ነው የተባለው፡፡ ለአብነትም ከ2006-2009 በተደረገው ጥናት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከተወዳደሩት መምሀራን የተሰጠዉን ፈተና ከ50 ከመቶ በላይ ማስመዝገብ የቻሉት የተፈታኞቹ 11 በመቶ ብቻ መሆኑም በጥናቱ ተጠቅሷል፡፡ለዚሁ ክፍተት እንደማቃለያነት የተለያዩ መፍትሄዎች ተወስደዋል፡፡ ለአብነትም የተማሪዎች የተግባቦት አቅም፣ የማገናዘብ እና የግብረገብነት አቅማቸውን በሚያበለጽግ መልኩ የተቃኙ አዳዲስ ኮርሶች ተቀርጸው ከአዲሱ የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የከፍተኛ ት/ት ተቋማት መሰጠት እንደሚጀመርም በመድረኩ ይፋ ሆኗል፡፡እስካሁን በተደረገውና በመድረኩም የቀረበው ጥናት እንደሚያመለክተዉ የመንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከግሉ ዘርፍ ጋር ሲነጻጸር የተሻለ አቅም ያላቸው ተማሪዎችን እንደሚያበቁ ነው የተገለጸው፡፡ ይሁንና የግሉ ዘርፍ በተደራሽነትም ሆነ በጥራቱ ማሻሻያ ከፍተኛ ስራ የሚጠበቅበት መሆኑን በመግለጽ ጥናቱ የመፍትሄ ሃሳቦችን በማመላከት በተሳታፊዎች ተመክሮበታል፡፡ዋልታ ያነጋገራቸው የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች በበኩላቸው በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ ካርታ ላይ በየደረጃው ሲመክሩበት መቆየታቸውን ገልጸው፤ ዘርፉ የታለመለትን ጥራት ያለው የሰው ኃይል ለኢንዱስትሪው እንዲያቀርብ ከወዲሁ ትስስሮች እንዲፈጠሩ ጠይቀዋል፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ለግሉ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዘርፍ እገዛ እንደሚያደርግ ነው ያስታወቀው፡፡ 
https://waltainfo.com/am/32704/
acdf0f29e08ec0572753e07b9668e09a
bbe71e0c5100c7e253dca75e0059b5c4
ሱዳን  አዲሱ  ካቢኔዋን  በጠቅላይ ሚኒስትሯ በኩል ይፋ አደረገች
ፖለቲካ
ሱዳን የሽግግር መንግስት ካቢኔ ማዋቀሯን ጠቅላይ ሚኒስትር አብድላ ሃምዶክ አስታውቀዋል፡፡የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ የተቋቋመ የመጀመሪያ ካቢኔ መሆኑም ተገልጿል፡፡አዲሱ ካቢኔ 18 ሚኒስትሮችን ያካተተ ሲሆን ፤ ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ሴቶች ናቸው፡፡ይሁንና የመሰረተልማትና ትራንስፖርት እንዲሁም እንስሳትና ዓሳ ሃብት ሚኒስትሮች ስም እስካሁን ይፋ አልሆነም፡፡የቀድሞው የዓለም ባንክ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ኢብራሂም ኤልባድዊ የገንዘብ ሚኒስትር በመሆን ተሰይመዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት የሱዳን መንግስት ካቢኔውን በማሳወቁ እና በተለይም የሴቶች የካቢኔ ተሳትፎን ለማሳደግ የደረሰበትን ውሳኔ  አድንቀዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/33332/
079c90f0a5885bd40db426479ff74053
70e77db86d6331e97501fd7b4cca6927
የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ለ152ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች እዉቅና ሰጠ
ቢዝነስ
በእውቅና ስነስረአቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ "ግብርን በመደበቅ ሰላማችሁን የምታጡ ነጋዴዎች ግብርን በመክፈል ሰላማችሁን ግዙ"ብለዋል፡፡የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን በ2011 ዓ.ም በታማኝነት በግንባር ቀደም ግብራቸዉን በአግባቡ ክፍሏል ያላቸዉን ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮችና የግብር አምባሳደሮች ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል እዉቅናና ሽልማት ሰቷቸዋል፡፡ በመድረኩ ላይ ተገኝተዉ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮቹ ንግግር ያደረጉት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሚያ በርካታ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ያለበትና ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ጥያቄ ያለበት ክልል እንደመሆኑ በክልሉ በሚመረተዉ ኢኮኖሚ ልክ ገቢ እየተሰበሰበ አይደለም ብለዋል፡፡ግብር ለአንድ አካል የሚከፈል ሳይሆን ለህዝብ የሚከፈል በመሆኑ መሰረተ ልማትን ለማሟላትና ለዜጎቻችሁ በግብራችሁ ትምህርት ቤትና ጤና ጣቢያ የምትገነቡ ስለሆናችሁ ኩራት ሊሰማችሁ ይገባል፤ብለዋል፡፡ በታማኝነት ግብርና ታክስን በአግባቡ የምትከፍሉ ታማኝ ግብር ከፋዮች ወደ የትኛዉም የክልሉ ቢሮዎች ለአገልግሎት ስትመጡ ቅድሚያ እንደሚሰጣቸዉና የክልሉ መንግስት ለሚፈልጉት አገልግሎት ተገቢዉን ድጋፍ እንደሚያደርግላቸዉ ገልጧል፡፡ የክልሉ የገቢዎች ባለስልጣን ሃላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ በበኩላቸዉ አገራችን በአፍሪካ ካሉ አገራት ግብርን በመስብስበ በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፤ ከአገሪቱ እድገት አንፃር ተገቢዉ ግብር እየተሰበሰበ ባለመሆኑ ለግብር ትኩረት ተሰቶ ሊሰራ ይገባል ብለዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የገቢዎች ሚኒስቴር ምኒስትር ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ አባ ገዳዎች ፤ታዋቂ አትሌቶችና አርቲስቶች ተገኝተዋል፡፡
https://waltainfo.com/am/23949/
073b7f184bb1b4f3034f682bf08e1e03
529f998863a3b33a9d90b85b276a8a66
ደስታ መሰል የእንሰሳት በሽታን እ.ኤ.አ እስከ 2027 ለማጥፋት ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
ኢትዮጵያ በጎችና ፍየሎችን የሚያጠቃዉን ደስታ መሰል የእንሰሳት በሽታ እ.ኤ.አ በ2027 ለማጥፋት እቅድ አዉጥታ እየሰራች መሆኗን አስታወቀች፡፡የግብርና ሚኒስቴር እንደገለፀዉ እቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በ2011 ዓ.ም በ72 ሚሊዮን ብር በጀት ድንበር ዘለል የእንሰሳት በሽታን ለማጥፋት ነጻ የክትባት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ የበሽታዉን መድሀኒትም በሀገር ዉስጥ እየተመረተ ነው፡፡ይህ ደስታ መስል የበጎችና ፍየሎች በሽታ ከእንሰሳት ወደ እንሰሳት በቫይረስ የሚተላለፍ ሲሆን በሰዉ ላይ የሚያደርሰዉ ጉዳት እንደሌለ ተገልጿል፡፡ሀገሪቱ ከእንሰሳት ሀብት ሽያጭ የምታገኘዉ የዉጭ ገቢ ላይ በሽታዉ ተፅዕኖ እንደሚኖረዉ ተነግሯል፡፡የአዉሮፓ ህብረትንና የአለም የምግብ ድርጅትን የመሳሰሉ መንግታዊ ያልሆኑ አለም አቀፍ ተቋማት ኢትዮጵያ በሽታዉን ለማጥፋት የምታደርገዉን ጥረት እየደገፉ ይገኛሉ፡፡ደስታ መሰል የበጎችና ፍየሎች በሽታን ለማጥፋት ቁጥጥር የሚያደርግ ፕሮጀክት እ.ኤ.አ ከ2016 ጀምሮ ሲተገበር ቆይቷል፡፡ በፕሮጀክቱ የተከናወኑ ስራዎችን የሚያሳይ የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
https://waltainfo.com/am/32706/
4903b3488854ba77106bd5cf96703152
d21c6a5d579725210a176decc91d3702
ጠ/ሚ ዐቢይ በ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማዕከል ግንባታ አበረከቱ
ሀገር አቀፍ ዜና
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማዕከል ግንባታ አበረከቱ።ለሰባት ተከታታይ ዙር በዚህ ክረምት በሃዋሳ በአገልጋይ እና በመልካም ወጣት ፕሮጀክት መሪ ዮናታን አክሊሉ አስተባባሪነት ሲካሄድ የነበረው መርሃ ግብር የመዝጊያ ስነ ስርዓት በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል።በስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዝግጅቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት መልካም ወጣት ማለት ከማስመሰል ወደ መምሰል የሚያድግ መሆኑን ተናግረዋል።ይህም ማለት ወደ እውቀት፣ ጥበብና ፍቅር ወደ መስጠት ማደግ መሆኑን ጠቅሰዋል።ሱስ ሀሺሽ ብቻ አደለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ዘርን ከዘር እና ሀይማኖትን ከሃይማኖት ማባላትም ሱስ ነው ብለዋል።የውሸት፣ የዘረኝነት እና የዳተኝነት ብዙ ሱሰኛ ባሉበት ሀገር እናንተ ለማስተማሪያነት ተመርጣችኋል ብለዋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ክብር ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ አሁን የፖለቲካ እና የዘር አጀንዳችን መጠቀሚያ እያደረግናት ነው ብለዋል።የፕሮቴስታንት አምነት ተከታዮች የኦሮቶዶክስ ሀይማኖትን ማክበር እና መውደድ የምርጫ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ግዴታችሁም ነው ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።ቤተክርስቲያኗ በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ አሻራ ማስቀመጧን በማንሳት፥ ቤተክርስቲያኗ ከእነ ክብሯ እንድትቀጥል እንፈልጋለን ነው ያሉት።ሲያጠቃልሉም መልካም ወጣቶችም ሆኑ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ካሉበት የከፍታ ስፍራ እንዳይለቁ አሳስበዋል።የመልካም ወጣት ማዕከል ግንባታ ሀሳብ እንዳስደሰታቸው የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በቅርቡ ኬሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለማዕከሉ ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በበኩላቸው እንዲህ ዓይነቱ በራስ ተነሳሽነት የነገን ባለ ተስፋዎች እና የሀገር ሀብት የሆኑትን ወጣቶች በማሰባሰብ ከወራት በላይ በጎ መምከር እና በጎ ማስታጠቅ በፈጣሪም በፅድቅ ትልቅ ቦታ እንዳለው እና ለሀገርም ትልቅ ታሪክ ሰሪነት መሆኑን ገልጸዋል።ሁሉም በየደረጃው በዚህ በመቅናት እና በመመኘት የራሱን ታሪክ መስራት እንዳለበትም አንስተዋል።እንዲህ ይቅርታና ፍቅርን የሚያስተምሩ ሺዎች ከተሰለፉ ወደ ሚሊዮኖች አድገን በአጭር ጊዜ ራዕያችንን እናሳካለን ብለዋል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።2009 ዓመተ ምህረት ላይ በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት በየክረምቱ ሲከናወን ቆይቷል።
https://waltainfo.com/am/32707/
29f8da47d4402a72e9d7f54dcc927e0a
860a6cb25581b641146bf2aa68407ca2
የወጪ ንግድ ኮንትራት ክህደት በሚፈጽሙ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ መሆኑ ተገለጸ
ቢዝነስ
የወጪ ንግድ ኮንትራት ክህደት የሚፈጽሙ ነጋዴዎች ላይ የንግድ ፈቃድ እስከ ማገድ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ በ2012 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ የተሻለ ገቢ ለማግኘት የሀገሪቱን አቅም መነሻ ያደረገ እቅድ አዘጋጅቶ እና የቁጥጥርና አመራር ስርዓት ዘርግቶ እየተሰራ መሆኑን በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ማስፋፊያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናግረዋል፡፡በሚኖረው ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል በትክክል  የተቀመጠውን ህጋዊ አሰራር ተከትለው የሚሰሩ ነጋዴዎችን በመለየትና በመደገፍ ጥረት እንደሚደረግ የተመለከተ ሲሆን፤ በህገ-ወጥ ተግባር ተሰማርተው በተገኙት እና የገቡትን የኮንትራት ውል በሚክዱ ነጋዴዎች  ላይ የንግድ ፈቃድ እስከ ማገድ የሚደርስ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል።ሚኒስቴር ዴኤታው አምባሳደር ምስጋኑ በተያዘው በጀት ዓመት የግብይት ሰንሰለቱን በማሳጠር፣ ህገ-ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድን በመከላከል እንዲሁም የወጪ ንግድ ምርቶች የግብይት ማዕከላትን አሰራር በማቀላጠፍ ህጋዊ ለሆነው የንግዱ ማህበረሰብ ምቹ ሁኔታ ይፈጠራል ብለዋል፡፡በተለይ በአስገዳጅነት በምርት ገበያ የሚያልፉ ቡና፣ ሰሊጥ፣ ነጭ ቦሎቄ፣ ቀይ ቦሎቄ፣ አኩሪ አተር፣ ማሾ እና ኑግ ምርቶች የኮንትራት አስተዳደር ስርዓት ተዘርግቶላቸው ነጋዴዎች በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ በሚሆኑበት አሰራር ውስጥ እንዲያልፉ ይደረጋል ብለዋል ሚኒስትር ዴኤታው።በወጪ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች የገንዘብ ትርፍ ከማግኘት በተጨማሪ ለውጭ ምንዛሪ ግኝትና ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት የሚሰሩ መሆኑን አውቀው በታማኝነት መስራት እንዳለባቸውም መናገራቸውን ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል። 
https://waltainfo.com/am/23948/
57f84f5361bdfb3abc413831751e733c
d6954887d51e1784c3c923f9a10dd8cf
ጠ/ሚ ዐቢይ በቻይና ነፃ የትምህርት እድል ላገኙ 288 ተማሪዎች ሽኝት አደረጉላቸው
ሀገር አቀፍ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቻይና ነፃ የትምህርት እድል ላገኙ ተማሪዎች በተዘጋጀ የመሸኛ ዝግጅት ላይ ተገኝተው ሽኝት አደረጎላቸዋል፡፡እነዚሁ በሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ መርሀግብር ለመሰልጠን የተመረጡ ተማሪዎች በቻይና የንግድ ሚኒስትር መሪነት ሀገሪቱ ከሌሎች ሀገራት ጋር የሚኖራትን ተግባቦትና ትብብር ለማጠናከር ባቀደው ሞፍኮም በሚባለው የነፃ ትምህርት እድል የታቀፉ ናቸው::ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቻይና መንግስት ግለሰቦችን ለማስተማር የምታደርገውን ድጋፍ በማድነቅ ተማሪዎቹም በሁለቱ ሀገራት መካከል እንደ ድልድይ ሆነው እንደሚያገለግሉ ገልፀዋል::ተማሪዎቹም የኢትዮጵያን ችግሮች ለማቃለል ቁልፉ እውቀት መሆኑን በመገንዘብ ሲመለሱ ሀገራቸው ብዙ እንደምትጠብቅባቸው አስታውሰዋቸዋል::ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት ትኩረት በመስጠትና የነፃ ትምህርት እድሎችን በማመቻቸት ላይ ትገኛለች:: በሞፍኮም ፕሮግራም ከ800 በላይ ከሁሉም የፌዴራል ሚኒስትር መስሪያ ቤቶችና የክልል መንግስታት የተውጣጡ ባለሙያዎች አጫጭር ስልጠናዎችን ወስደዋል::በተጨማሪም እስከ አሁን ከ400 በላይ የሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በዚህ አመት ብቻ 228 ግለሰቦች የከፍተኛ ትምህርታቸውን በቻይና ለመከታተል እድል አግኝተዋል:: መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ነው፡፡
https://waltainfo.com/am/32703/
f7416dd2acda4240c8c2f326995ab784
c2efaeacb2ac5f424946360bea7467b1
የቀድሞ ዝምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
የቀድሞ የዝምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ለሶስት አስር አመታት ዝምባቢዌን የመሩት ሙጋቤ፣ በፈረንጆቹ ህዳር 2017 በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ነው ከስልጣናቸው የተነሱት፡፡ሙጋቤ በሕመም ላይ ቆይተው ማረፋቸውንም ቤተሰቦቻቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል፡፡የዝምባብዌ የትምህርት ሚኒስትር ፋድዛይ ማሂር እረፍታቸውን አስመልክቶ በትዊተር ገጻቸው በኩል የነፍስ ይማር መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
https://waltainfo.com/am/33470/
b902121cdadc4e5b9e6b529ac3476805
6d89bc8a7833d6b43a4ce17c9aca9bfd
ደቡብ አፍሪካ በናይጄሪያ የሚገኘው ኤምባሲዋን ዘጋች
ሀገር አቀፍ ዜና
ደቡብ አፍሪካ በናይጄሪያ የሚገኘው ኤምባሲዋን ለመዝጋት የተገደደችው በደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያውያን ላይ እየደረሰ ባለው ጥቃት ምክንያት በናይጄሪያ በሚገኘው ኤምባሲዋ ላይ የአፀፋ ጥቃት በመሰንዘሩ ነው።ባለፈው ሳምንት እሁድ የጀመረው በሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ዜጎች ላይ ያነጣጠረው ጥቃት  ቀጥሎ የብዙዎች ንብረት ተዘርፏል ፤ ድብደባ ተፈፅሟል፡፡ድርጊቱን የናይጀሪያ መንግሥት ያወገዘው ሲሆን፤ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው  ተግባሩን አሳፋሪ ብለውታል።በናይጄሪያ መዲና አቡጃ የሚገኘውን የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ ለመዝጋት የተገደዱት በኤምባሲው በሚሰሩ ሰራተኞች ላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ከደረሰባቸው በኋላ እንደሆነ ሚኒስትሯ ለሮይተርስ መናገራቸውን የዘገበው ቢቢሲ ነው፡፡
https://waltainfo.com/am/33471/
06e28d7ee30491dc1e082fb3b56aa73d
6218fbcd81eebcb292cdb1e422ea5a19
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ዛሬ ጠዋት በቢሯቸው ነው የተወያዩት፡፡የቤተ ክርስቲያኒቱ ቅዱስ ሲኖዶስ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት በተደረገው ውይይት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከለውጡ ወዲህ መንግሥት ቤተ ክርስቲያንን በተመለከተ ያለውን አቋምና ያከናወናቸውን ተግባራት አውስተዋል፡፡ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስና ሌሎችም ሊቃነ ጳጳሳት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ ለሀገርና ለቤተክርስቲያን የተከናወኑ በጎ ተግባራትን በመዘርዘር ምስጋና አቅርበዋል፡፡በለውጡ ሂደት እያጋጠሙ ያሉ ፈተናዎች በውይይቱ ላይ የተነሡ ሲሆን፣ በአንዳንድ አካላት እየተፈጸሙ ያሉ ጥፋቶችን በማንሣት ጳጳሳቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩም የእርሳቸውም ሆነ የመንግሥታቸው ፍላጎት የተጠናከረች፣ ለሀገር ግንባታ የሚቻላትን ሁሉ የምታደርግና አንድነቷ የተጠበቀ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ማየት መሆኑን ገልጸዋል፡፡የኢትዮጵያ የእምነት ተቋማት መጠናከርና አንድ መሆን ጥቅሙ ለእምነት ተቋማቱ ብቻ ሳይሆን ለሀገር ጭምር መሆኑንም ተናግረዋል፡፡የቀረቡት ችግሮች በለውጥ ውስጥ ካጋጠሙት ተግዳሮቶች መካከል መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያነሱ ሲሆን፣ ዓይነታቸው ቢለያይም የተለያዩ የእምነት ተቋማት በለውጡ ሂደት ፈተና አጋጥመዋቸዋል፣ በመሆኑም ዕንቅፋት የሚፈጥሩትን አካላት መታገል ያለብን በጋራ ነው ብለዋል፡፡የቀረቡትን ችግሮች በዝርዝር በማጥናትና በየደረጃው ካሉ አመራሮች ጋር በመነጋገር በጋራ እንደሚፈቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡በሀገር ላይ የሚደርሱ ጥፋቶች በሁሉም ላይ የሚደርሱ በመሆናቸው መንግሥትና የእምነት ተቋማት በጋራ በመሥራት መፍታት እንዳለባቸውም ገልጸዋል፡፡በመጨረሻም የተፈጠሩትን ችግሮች የጋራ በማድረግ የቤተ ክርስቲያኒቱን አንድነትና ክብር በጠበቀ መልኩ በጋራ ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)
https://waltainfo.com/am/32705/
0843e0a2857f01b92ea1bc9e182ea5dd
30eaf8f9cf794347d3dfa97ba5f3edee
የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ምክር ቤታቸው አማካኝነት በምርጫ ህጉ ላይ ሳንወያይ ህጉ ጸድቋል ያሉት ተቀባይነት የለውም-ቦርዱ
ፖለቲካ
የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ምክር ቤታቸው አማካኝነት በምርጫ ህጉ ላይ ሳንወያይ ህጉ ጸድቋል ያሉት ተቀባይነት የለውም-ቦርዱየፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ምክር ቤታቸው አማካኝነት በምርጫ ህጉ ላይ ሳንወያይ ህጉ ጸድቋል ያሉት ተቀባይነት የለውም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የክልል ምርጫ ቦርድ አደረጃጀትን እና የክልል የምርጫ ሃላፊዎች ምልመላ በተመለከተ እና የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ ሂደትን አስመልክቶ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ምክር ቤታቸው አማካኝነት በምርጫ ህጉ ላይ ሳንወያይ ህጉ ጸድቋል ያሉት ተቀባይነት የሌለው መሆኑን፤ ህጉ በተከታታይ ጊዜ ውይይት የተደረገበት መሆኑን በመጠቆም ነው፡፡በመግለጫቸውም በቅርቡ የፓለቲካ ፓርቲዎች ቅሬታ ያቀረቡበት የምርጫና የፓለቲካ ፓርቲዎች ህግ ገዥውን ፓርቲ ጨምሮ በሀገሪቱ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ፓርቲዎች በተገኙበት ሶስት ጊዜ አስፈላጊው ውይይት የተካሄደበት መሆኑን ገልፀዋል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዋና መስሪያ ቤት ደረጃ የጀመረውን ውስጣዊ አደረጃጀት ሪፎርም በክልል ደረጃ በማስፋት በ9 ክልሎች የሚገኙት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶቹን እንደአዲስ እያደራጀ እንደሚገኝም በማስታወቅ፤ ቦርዱን እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ 1133/2011 መሰረት የክልል የምርጫ ቦርድ ሃላፊ ለመሆን የሚፈልጉ መሰፈርቱን በማሟላት መወዳደር ሚችሉ መሆኑም ገልጿል፡፡ቦርዱ የሲዳማ ዞን ህዝበ ውሳኔ አፈጻጸምን በማስመልከት የስራ እቅድ እና በጀት ያዘጋጀ መሆኑን ገልጸው፤ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር የሚያደርገውንም ውይይት ከነሃሴ 30/2011 አ.ም ጀምሮ በተከታታይ የሚያከናውን መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ከሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር ተያይዞ የሀዋሳ ከተማን ጨምሮ የሀብት ክፍፍልን በተመለከተ የህግና አስተዳደር ጉዳዮች ከመስከረም 22 ቀን 2012 በፊት እንዲቀርብ ስምምነት መደረሱን ተናግረዋል።በሀገሪቱ ለሚካሄደው ምርጫ 250 ሺህ የምርጫ አስፈፃሚዎች እንደሚመለመሉ የሚጠበቅ ሲሆን ይህንን ገለልተኛ ለማድረግ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ጠቁመው፤ በቀጣይ በአገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው ምርጫ ከ50 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይመርጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ሰብሳቢዋ ተናግረዋል።
https://waltainfo.com/am/31332/