yosefw's picture
Add new SentenceTransformer model
ae1be24 verified
metadata
language:
  - en
license: apache-2.0
tags:
  - sentence-transformers
  - sentence-similarity
  - feature-extraction
  - generated_from_trainer
  - dataset_size:62833
  - loss:MatryoshkaLoss
  - loss:MultipleNegativesRankingLoss
base_model: rasyosef/roberta-base-amharic
widget:
  - source_sentence: በናይጀሪያ 11ሚሊየን ህዝብ የከፋ የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው ድርጅቱ አስጠነቀቀ
    sentences:
      - >-
        በናይጀሪያ 11 ሚሊየን ህዝብ እጅግ የከፋ የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸዉ የዓለም የምግብ እና የእርሻ ድርጅት
        አስጠነቀቀ ፡፡ድርጅቱ የምርት ወቅት በሆነዉ ከሰኔ እስከ ነሐሴ ባሉት ጊዜያት በሰሜናዊ ናይጀሪያ የሚገኙ አካባቢዎች
        ለዚህ ችግር እንደሚጋለጡ ይጠበቃል ነው ያለው ።በዚህ ክፉኛ ሊጠቁ እንደሚችሉ ከሚገመቱት ቦታዎችም ቦኮ ሃራም
        የተመሠረተባት ቦርኖ 65 በመቶ የሚሆነዉ ርሃብ የሚያሰጋዉ ዜጋ የሚገኝባት ግዛት ናት ።ቦኮ ሃራም በፈጠረዉ
        ያለመረጋጋት ምክንያት 120 ሺ የሀገሪቱ ዜጎች አደገኛ ለሆነ የረሃብ አደጋ እንዲጋለጡ ማድረጉን ጨምሮ አመልክቷል
        ።የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች በበኩሉ እንደገለጸው ፤በዚህ ስፍራ ልጆች እየሞቱ ስለሆነ አፋጣኝ እርዳታ ካላገኙም
        በሚሊየን የሚገመቱት ይኸዉ ዕጣ ያሰጋቸዋል።ሙስና እና በመንግሥት እና በእርዳታ ድርጅቶች መካከል ያለዉ ዉዝግብም
        ችግሩን እያወሳሰበዉ መሆኑም ተገልጿል።ባለስልጣናት የአካባቢዉ መንግሥታት የእርዳታ እህሉን ይሰርቃሉ የሚለዉን ክስ
        እያጣሩ መሆኑን አሶሼየትድ ፕረስ ዘግቧል።የናይጀሪያ መንግሥት ለእርሻ የሚያደርገዉን ድጋፍ ከፍ ማደርጉን ቢገልጽም፤
        ሀገሪቷ የምግብ እጥረት ያለባት መሆኗን ነው የተመለከተው ።
      - >-
        የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶንዮ ጉተሬዥ ትላንት በኒው ዮርክ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ
        ሪፖብሊክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ጋር ተገናኝተው መነጋገራቸውን የደርጅቱ ቃል አቀባይ
        አስታወቁ።ዋና ጸሐፊ ጉተሬዥ እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ በዚሁ በውይይታቸው በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ
        ቀንድ እየተካሄዱ ስላሉ አዎንታዊ ለውጦችና በአካባቢው የቀሩትን ፈታኝ ችግሮች ማስወገድ በሚቻሉባቸው መንገዶች ላይ
        ሃሳብ ተለዋውጠዋል። በቅርቡ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የሰላም ሥምምነት መፈረሙን በደስታ እንደተቀበሉት ገልፀው
        ለአካባቢው ሰላምና መረጋጋት ጠቃሚ ነው ብለዋል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ የዓለሙ
        ድርጅት ለእነዚህ በጎ ጥረቶችና ኢትዮጵያ በጂቡቲና ኤርትራ መካከል የሰላም ንግግር እንዲጀመር በማመቻቸቷ ሙሉ ድጋፍ
        እንደሚስጥ በድጋሚ አረጋግጠዋል።
      - "የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የሁለተኛ የውድድር ዘመን አጋማሽ ጨዋታዎች ቅዳሜ ተደርገው ሀላባ ከተማ መሪነቱን ሲያጠናክር ደቡብ ፖሊስ እና ጅማ አባ ቡና ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል አስመዝግበዋል።ጅማ አባ ቡና 3-0 ቤንች ማጂ ቡና(በቴዎድሮስ ታደሰ)ጅማ ስታድየም ላይ ቤንች ማጂ ቡናን ያስተናገደው ጅማ አባቡናን 3-0 በማሸነፍ\_ ደረጃውን አሻሽሏል። ጨዋታው ሳቢ ያልነበረ ሲሆን ቤንች ማጂዎች ሙሉ ለሙሉ መከላከል እና ጉልበት ላይ ያመዘነ ጨዋታን ተከትለው ለመጫወት ተገደዋል። አባቡናዎች ምንም እንኳን የመጀመርያውን አጋማሽ በተመስገን ደረሰ 34ኛው ደቂቃ ባስቆጠራት ጎል በመምራት ቢያጠናቅቁም በእንቅስቃሴ ረገድ ባልተሳኩ ቅብብሎች እና ያልተደራጀ የጨዋታ እንቅስቃሴ እንዲሁም የቤንች ማጂን የተከላካይ መስመር ማለፍ ሲቸገሩ ተመልክተናል።\nከእረፍት መልስ በይበልጥ በሽኩቻዎች ታጅቦ ቤንች ማጂ ተጫዋቾች እያንዳንዱን የዳኛ ውሳኔ ሲቃወሙ እና አላስፈላጊ ንትርክ ውስጥ ሲገቡ ተስተውለዋል። በ50ኛው ደቂቃ ብዙዓየሁ እንደሻው አባቡናን መሪነት ወደ 2-0 መሪነት ከፍ ያደረገች ግብ ካስቆጠረ በኋላ ከመጀመርያው አጋማሽ አንፃር አባቡናዎች ወደግብ ቶሎ ቶሎ በመድረስና የኳስ ቁጥጥር ከመጀመርያው አጋማሽ በተሻለ ሁኔታ መንቀሳቀስ ችለዋል። በ68ኛው ደቂቃ ብዙአየሁ እንደሻው ፍፁም ቅጣት ምት ክልል ውስጥ መጠለፉን ተከትሎ የመሀል ዳኛው የሰጡትን ፍፁም ቅጣት ምት በመቃወም ከዳኛው ጋር ግብግብ የገጠሙት የቤንች ማጂ ተጫዋቾች ጌታሁን ገላዬ እና አበራ አየለ ከሜዳ በቀይ ካርድ እንዲወጡ ተደርጓል። በሁኔታው ጨዋታው ለ10 ደቂቃዎች ተቋርጦ ከቀጠለ በኋላ የተሰጠውን ፍፁም ቅጣት ምት ብዙአየሁ አስቆጥሮ አባቡናን 3-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ያስቻለውን ውጤት አስመዝግቧል።ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ቤንች ማጂ የቡድን አባላት ሜዳ በመግባት የእለቱ አልቢትሮች ላይ ጥቃት ለመፈፀም ቢሞክሩም በእለቱ በነበሩበት የፀጥታ አካላት ርብርብ አርቢትሮች ላይ ጉዳት ሳይደርስ የቀረ ሲሆን የግብ ጠባቂው አሰልጣኝ ታፈሰ አጃ ቀይ ካርድ ተመልክቷል። ከሁሉም በላይ አስገራሚው ግብ ጠባቂው አብዱልሃፊዝ መኪ ከዳኛው አልፍ ተርፎ ፀጥታ በማስከበርና ለዳኞች ከለላ ለሰጠው የኮማንድ ፖስት አባል የሆነው የፌዴራል ፖሊስ ላይ ጥቃት በመሰንዘሩ ነገሮች አቅጣጫዎችን በመቀየር ጨዋታው ከተጠናቀቀ በኃላ ለረጅም ደቂቃዎች በፀጥታ አካላት እና በእለቱ የጨዋታ ኮሚሽነር ዩሀንስ ስለሺ አሸማጋይነት ከቆዩ በኃላ በኮሚሽነሩ ጥረትና የፀጥታ አስከባሪ አካላት ሁኔታውን በማብረዳቸው በህግ ቁጥጥር ስር ሳይውል ቀርቷል፡፡\nሌሎች ጨዋታዎች(በአምሀ ተስፋዬ)ሀላባ ላይ በ10:00 ድሬዳዋ ፖሊስን ያስተናገደው ሀላባ ከተማ በ23ኛው ደቂቃ ስንታየሁ መንግስቱ በፍፁም ቅጣት ምት ባስቆጠረው ጎል 1-0 አሸንፏል። በዚህም ውጤት መሰረት ሀላባ ከተማ በ31 ነጥቦች የምድብ ለ መሪነትን ማጠናከር ችሏል።\nደቡብ ፖሊስ በሜዳው በግብ መንበሽበሹን ቀጥሎ ከመቂ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ 4-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል። በ10ኛው ደቂቃ ብሩክ ኤልያስ ቀዳሚውን ጎል ሲያስቆጥር በ18ኛው ደቂቃ አበባየው ዮሐንስ ሁለተኛውን ግብ አስቆጥሮ ወደ ዕረፍት አምርተዋል። በ53ኛው ደቂቃ ኤሪክ ሙራንዳ በፍፁም ቅጣት ምት 3ኛውን ሲያክል በ82ኛው ደቂቃ አራተኛ ግብ አስቆጥረዋል። በዚህ ውጤት መሰረት ደቡብ ፖሊስ ደረጃውን ወደ ሁለተኛ ከፍ ማድረግ ችሏል።\nቦንጋ ላይ ካፋ ቡና ሻሸመኔ ከተማን አስተናግዶ በሀቁ ምንይሁን ገዛኸኝ የ5ኛው ደቂቃ ብቸኛ ግብ 1-0 ማሸነፍ ችሎል። ነገሌ ላይ ነገሌ ከተማ ቡታጅራ ከተማን 1-0 ሲያሸንፍ ድሬዳዋ ላይ ረፋድ 04:00 ናሽናል ሴሜንት በሳሙኤል ዘሪሁን ጎሎች ወልቂጤ ከተማን 2-1 መርታት ችሏል። በደረጃ ሰንጠረዡ ሁለተኛ ላይ የነበረው ዲላ ከተማ ደግሞ ወደ ዱራሜ ተጎዞ ከሀምበሪቾ ጋር ያለጎል አቻ በመለያየት ከደረጃው ለመንሸራተት ተገዷል።"
  - source_sentence: >-
      በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በአፍሪካ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያው ዓመት ህይዎታቸው ሊያልፍ ይችላል – የዓለም ጤና
      ድርጅት
    sentences:
      - >-
        አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ከ83 ሺህ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ
        ሳቢያ በመጀመሪያው ዓመት ብቻ ህይዎታቸው ሊያልፍ እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ።ድርጅቱ ትናንት ባወጣው
        መግለጫ በአፍሪካ ሃገራት ቫይረሱን ለመከላከል የወጡ መመሪያና ህጎች ተግባራዊ እየተደረጉ አለመሆኑን እና እየተወሰዱ
        ያሉ እርምጃዎችም በቂ አለመሆናቸውን አስታውቋል።ቫይረሱ ወደ አህጉሪቱ ዘግይቶ ቢገባም ለበርካታ ጊዜ የሚቆይ
        ወረርሽኝ ሊሆን ይችላልም ነው ያለው።በተጨማሪም ቫይረሱን በፍጥነት በቁጥጥር ስር ማዋል ካልተቻለ ከ29 እስከ 44
        ሚሊየን ሰዎችን ሊይዝ እንደሚችልም ነው ያስጠነቀቀው።የአሁኑ የድርጅቱ መረጃ በ47 የአፍሪካ ሀገራት የሰራውን ጥናት
        መሰረት አድርጎ የወጣ ነው ተብሏል።ከሃገራቱ መካከል ደቡብ አፍሪካ፣ አልጄሪያ እና ካሜሩን በቫይረሱ ክፉኛ ሊጠቁ
        የሚችሉ ሃገራት ይሆናሉ በሚልም ስጋቱን አስቀምጧል።በጥናቱ ግብጽ፣ ሊቢያ፣ ቱኒዚያ፣ ሞሮኮ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን፣
        ሶማሊያ እና ጂቡቲ አልተካተቱም።በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በ47 ሃገራት ከ35 ሺህ በላይ ሰዎች ሲያዙ፥ ከ1
        ሺህ 200 በላይ ደግሞ ሕይወታቸው ማለፉን ድርጅቱ ገልጿል።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ
        ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ
        8111 OK ብለው ይላኩ።
      - >-
        በወልቂጤ ከተማ ከሳምንታት በፊት ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ
        ለቀድሞ ክለቡ ሲዳማ ቡና ለመፈረም ተስማማ፡፡የቀድሞው የሻሸመኔ እና ሰበታ ከተማ ተጫዋች ለኢትዮጵያ ከ17 ዓመት
        በታች ብሔራዊ ቡድን ተሰልፎ ከተጫወተ በኃላ ነበር 2010 ላይ ወደ ሲዳማ ቡና ተቀላቅሎ መጫወት የጀመረው። ተጫዋቹ
        በውሰት ለአዳማ ከተማም በመሄድ የተጫወተ ሲሆን በ2011 በሲዳማ ቤት ባሳየው መልካም እንቅስቃሴ መነሻነት ዘንድሮ
        ወደ ወልቂጤ ሄዶ ከክለቡ ጋር መልካም የውድድር ዓመትን ሊጉ እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ያሳየ ሲሆን ውሉ በመጠናቀቁ
        ከሳምንታት በፊት በወልቂጤ ለመቀጠል ቢስማማም በድጋሚ ለቀድሞው ክለቡ ሲዳማ የሁለት ዓመት ውል ለመፈረም
        ተስማምቷል፡፡
      - >-
        ማክሰኞ መጋቢት 15 ቀን 2012 ዓ.ም. ማለዳ ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ኢትዮጵያዊያንን ጭኖ ሲጓዝ በነበረ የጭነት
        ተሽከርካሪ ኮንቴይነር ውስጥ፣ 64 ኢትዮጵያዊያን ሞተው መገኘታቸውን የሞዛምቢክ ባለሥልጣናት አስታወቁ፡፡ ሰነድ
        አልባ ስደተኞቹ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሸጋገር ጉዞ የጀመሩ እንደሆኑ ታውቋል፡፡በስደት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ
        የጭነት ተሽከርካሪውን ተሳፍረው የነበሩት 78 ኢትዮጵያውያን እንደነበሩ፣ 14 ኢትዮጵያውያን ግን በሕይወት
        መገኘታቻው ተሰምቷል፡፡ ለ64 ኢትዮጵያውያን ሕይወት ማለፍ ምክንያቱ በአየር ማጣት መታፈን ሊሆን እንደሚችል
        ተገልጿል፡፡ በሞዛምቢክ ሰሜናዊ ምዕራብ ቴቴ በተባለ ሥፍራ በሚገኝ ሙሳካና በተባለ የክብደት መመዘኛ ጣቢያ
        ተሽከርካሪው በኢሚግሬሽን ሠራተኞች እንዲቆም ተደርጎ ፍተሻ ሲካሄድ፣ 64 ሟቾች በሕይወት ከተረፉት ጋር መገኘታቸውን
        አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የሆስፒታል ምንጭ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡የሞዛምቢክ ሰሜን ምዕራብ ግዛት ባለሥልጣናት ከጭነት
        ተሽከርካሪው ላይ አስከሬናቸው የተገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ሕይወታቸው በምን ምክንያት እንዳለፈ ምርመራ እየተደረገ
        መሆኑን መግለጻቸው ታውቋል። በሌላ በኩል ኢትዮጵያውያኑ ሕይወታቸው ያለፈው በኮንቴይነር ውስጥ ታፍነው ሊሆን
        እንደሚችል በሞዛምቢክ ባለሥልጣናት የተገለጸ ሲሆን፣ የሞዛምቢክ ብሔራዊ ኢሚግሬሽን አገልግሎት ቃል አቀባይ አሜሊያ
        ደሪዬሮ ሟቾቹን አሳፍሮ የነበረው የጭነት ተሽከርካሪ ሾፌር እንዲቆም ሲጠየቅ ፈቃደኛ እንዳልነበረ መናገራቸውን ቢቢሲ
        ዘግቧል።እንደ ቃል አቀባይዋ ማብራሪያ የኢሚግሬሽን ሠራተኞች በተሽከርካሪው ውስጥ ድምፅ በመስማታቸው፣ ስደተኞች
        በውስጡ ሊኖሩ ይችላሉ የሚል ጥርጣሬ አድሮባቸው እንዲቆም ሲያደርጉ ሟቾችን አግኝተዋል።ወደ ደቡብ አፍሪካ በስደት
        የሚጓዙ ሰነድ አልባ ስደተኛ ኢትዮጵያዊያን ኬንያን፣ ታንዛኒያን፣ ማላዊና ሞዛምቢክን ለመሸጋገሪያነት የሚጠቀሙባቸው
        እንደሆነ፣ የዛምቢያ ሰሜን ምዕራብ ግዛትም ዋናው የሰነድ አልባ ስደተኞች መተላለፊያ መሆኑን የተለያዩ ሚዲያዎች
        ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡ በሕይወት የተረፉት 14 ኢትዮጵያዊያን የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንደ ተደረገላቸው ቃል
        አቀባይዋ መናገራቸውን ቢቢሲ በዘገባው አካቷል።
  - source_sentence: የአውሮፓና አፍሪካ መሪዎች የሊቢያን የባሪያ ንግድ በፍጥነት ለማስቆም ተስማሙ
    sentences:
      - >-
        በትናንትናው ዕለት የትግራይ ቴሌቪዝንና ድምፂ ወያነ ቴሌቪዥን ጣብያዎች የሳተላይት ስርጭት መቋረጡ ታውቋል።የሁለቱ
        መገናኛ ብዙሃን ጣብያዎች ሥራ አስኪያጆች ጉዳዩን ለቢቢሲ ያረጋገጡ ሲሆን የትግራይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ
        የሆኑት አቶ ተሻለ በቀለ የቴሌቪዥኑ ጣብያ የሳተላይት ስርጭት እንዲቋረጥ የተደረገው በኢትዮጵያ መንግሥት ነው ሲሉ
        ለቢቢሲ ተናግረዋል።"መንግሥት የሳተላይት ስርጭቱ እንዲቋረጥ አድርጓል። ስለተፈጠረው ነገር ለማወቅ ሳተላይቱን ወደ
        አከራየን ድርጅት ስንደውል የኢትዮጵያ መንግሥትና የፈረንሳይ መንግሥት ተነጋግረው በሰጡት ትዕዛዝ መሰረት
        አቋርጠነዋል የሚል ምላሽ ነው የሰጡን፤ ምክንያቱን ስንጠይቅም የፈረንሳይ መንግሥት ያለውን መፈፀም አለብን ነው
        ያሉት።" በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ወንድወሰን አንዷለም ለቢቢሲ
        በሰጡት ቃል "እስካሁን ባለኝ መረጃ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ሚዲያዎችን የመዝጋት እርምጃ አልወሰደም
        "ብለዋል።የትግራይ ቴሌቪዥን ሥራ አስኪያጅ ስርጭታቸው እስከ መቼ ድረስ ተቋርጦ እንደሚቀጥል ያውቁ እንደሆን
        ተጠይቀው ይህንን ጥያቄ ስርጭቱን ላቋረጠው ድርጅት ማቅረባቸውን ይገልፃሉ።እነርሱም እስከመቼ ድረስ እንደተቋረጠ
        እንደማያውቁ እና "ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ተነጋገሩ" ማለታቸውን ገልፀዋል።ሥራ አስኪያጁ አቶ ተሻለ አክለውም ወደ
        ኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን መደወላቸውንና ስልካቸውን የሚመልስላቸው አለማግኘታቸውን ተናግረዋል።አቶ ተሻለ
        ለቢቢሲ ጨምረው እንደተናገሩት መቋረጡን የሚገልጽ ደብዳቤ ከድርጅቱ አለመጻፉን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።  በትግራይ
        ክልል የሚገኘው የቢቢሲ ሪፖርተር የሁለቱ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭት እየተላለፈ አለመሆኑን አረጋግጧል።አቶ አበበ
        አስገዶም፣ የድምፂ ወያነ ቴሌቪዥን ጣብያ ሥራ አስኪያጅ ለሪፖርተራችን እንዳረጋገጡት፣ በበኩላቸው ስርጭታቸው
        እንደተቋረጠ ፈረንሳይ አገር ወደ ሚገኘው የሳተላይት አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት መደወላቸውንና የቴክኒክ ክፍል
        ኃላፊው የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲቋረጥ ማድረጉን እንደነገራቸው ገልፀዋል።ባለፈው ሳምንት ድምፂ ወያነ በአዲስ አበባ
        የሚገኘው ቢሮው አቃቤ ሕግ በሚያደርግበት ምርመራ የተነሳ ፍተሻ እንደተደረገለት መዘገቡ ይታወሳል።የብሮድካስት
        ባለስልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ወንድወሰን እነዚህ ሁለት ድርጅቶች የእርምት እርምጃ እንዲወስዱ ጥብቅ
        ማስጠንቀቂያ መጻፋቸውን አስታውሰዋል።ቢሆንም ግን የጣቢያዎቹ ስርጭት እንዲቋረጥ ባለስልጣኑ የወሰደው ምንም አይነት
        እርምጃ እንደሌለ ለቢቢሲ ገልጸዋል። 
      - "የአውሮፓ እና አፍሪካ መሪወች የሊቢያ የባሪያ ንግድን አስመልክቶ በአይቪሪኮስት ባካሄዱት ስብሰባ ስደተኞችን ከሊቢያ በፍጥነት \_ለማስቆም \_በሚያስችላቸው መንገድ ላይ ከስምምነት ላይ\_ ደረሱ ፡፡የአውሮፓ ህብረት ፣የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚታወቁ ህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ንብረት እንዳይንቀሳቀስ እንዲሁም ማንኛውም የፋይናንስ ምንጫቸው ሙሉ በሙሉ እንዲቋረጥ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡በዚህ ዘመን የባሪያ ንግድ በሊቢያ ይካሄዳል ሲባል የሰማ የዓለም ህዝብ ቁጣውን ገልጿል፡፡ ለጉዳዩ ፈጣን ምላሽ በመሥጠት ችግሩን ለመቅረፍ የአውሮፓ እና አፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ ኮቲዲቫር ባደረጉት ስብሰባ ስደተኞቹ ከሊቢያ ባፋጣኝ እንዲወጡ ይደረጋል ብለዋል፡፡በዚህም ስምምነት የአውሮፓ ህብረት ፣የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጋራ የአስቸኳይ እቅድ በማውጣት የህገወጥ አዘዋዋሪዎችን መረብ በመበጣጠስ አደገኛ የሰብአዊ ቀውስ ላይ ያሉ በሊቢያ የሚገኙ ስደተኞችን የመታደግ ተልዕኮ አንግበዋል ተብሏል፡፡የአውሮፓዊያን ህብረት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ቱስክ የባሪያ ንግዱ ሪፖርት በስብሰባዎች ወቅት ያሰማን መረጃዎች የሚያስደነግጡ ነበሩ በማለት ለችግሩ እልባት ለማምጣት የአፍሪካ እና አውሮፓ መንግስታት ንቁ በሆነ መልኩ በጋራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ስደተኞችን ለመታደግ በሚቋቋመው ግብረ ኃይል የአፍሪካ እና አውሮፓ ፖሊሶች ተሳታፊ ይሆናሉ ብለዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ስደተኞችን በፍጥነት ለማውጣት በሚደረገው ተልዕኮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ህገወጥ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ሥር ለማዋል፣ የባሪያ ሽያጭ የሚካሄድበት ድብቅ ትስስራቸውን ማቋረጥ እንዲሁም በተለዩ ባንኮች የሚያደርጉትን የባንክ ገንዘብ ዝውውር ማስቀረት ቅድሚያ ከሚሰሩ ጉዳዮች መካከል መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡በአምስተኛው የአውሮፓ ህበረት እና አፍሪካ ህበረት የአቢጃን ስብሰባ ላይ የቀረበው እቅድ በዋናነት ቻድ ኒጀር\_ ሞሮኮ\_ ኮንጎ እና ሊቢያ ያረቀቁት ሲሆን\_ የፈረንሳይም እጅ አለበት፡፡አውሮፓ ለመግባት በሚያደርጉት ጥረት ሊቢያ ላይ ለባሪያ ንግዱ እየተጋለጡ ያሉትም አብዛኛው ከምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የሚነሱ ስደተኞች ቢሆኑም መነሻቸውን ከሌሎች የአፍሪካ ቀጠናዎች ያደረጉም ቁጥራቸው በቀላል የሚገመት\_ እንዳልሆነ\_ ዘገባዎች ያመላክታሉ፡፡እስካሁን ስደተኞችን ለመመለስ በተሠራው የሀገራቱ ሥራ ናይጄሪያ ከ240 በላይ ዜጎቿን ከሊቢያ ስታስወጣ ጋና 100 አይቬሪኮስት ደግሞ ከ155 በላይ ዜጎቿን\_ ከሊቢያው ከባድ ሰብአዊ ቀውስ ታድገዋል ያለው ሮይተርስ ነው፡፡ \_\_\_"
      - >-
        ሃና ጋዜጠኛ ናት። የቴሌቪዥን ሪፖርተር ሆና ሠርታለች። ነገር ግን ከአንድ ዓመት ከግማሽ በፊት የራሷን መንገድ
        መከተል መረጠች። ከቴሌቪዥን ሪፖርተርነት ራሷን ካገለለች ወዲህ በኅብረተሰብ አገልግሎት ሥራ ላይ ተሰማርታ
        ትገኛለች። 


        ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ጥቁር አሜሪካውያን ላይ የሚደርሰውን ጭቆና በመቃወም የመብት ተሟጋችነት መድረክን
        ተቀላቅላለች። ከዚያም አልፎ ለእናትና ለአባቷ አገራት ኢትዮጵያና ኤርትራ የተለያዩ የእርዳታ ሥራዎችን እንደምትሰራ
        ትናገራለች። በአሁኑ ወቅት በዩትዩብና ፌስቡክ ገፆቿ ሥራዎቿን ታስተዋውቃለች።


        ሃና ከጥቂት ሳምንታት በፊት በኮሮናቫይረስ የቅርብ ዘመዷን እንዳጣች በትዊተር ገጿ ላይ አስፍራ ነበር። ከዚህም
        አልፎ እሷም ተመርምራ ኮቪድ-19 እንዳለባት ማወቋን በይፋ በመናገር ሌሎች በእሷ ዕድሜ ያሉ ወጣቶች ራሳቸውን
        እንዲጠብቁ በተደጋጋሚ መክራለች። 


        ለመሆኑ ሃና ኮሮናቫይረስ እንዴት ሊያገኛት ቻለ? 


        የበሽታውምልክት


        የበሽታው ምልክት የጀመረኝ ሰኔ 23 [ጁን 30] ገደማ ነው። ከዚያ በፊት ባሉት ሳምንታት የተለያዩ የተቃውሞ
        ሰልፎች ላይ ስሳተፍ ነበር። ነገር ግን በዚህ ወቅት ምንም ዓይነት የቫይረሱ ምልክት አልታየብኝም። ሁሌም የአፍና
        የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እጠቀም ነበር። ሳኒታይዘርም ይዤ ነበር የምንቀሳቀሰው። 


        ምልክቱ መጀመሪያ ሲጀምረኝ መካከለኛ የሚባል ነበር። ከዚያ ግን ወዲያው በጣም እየከፋ መጣ። የመጀመሪያው ምልክት
        ራስ ምታት ነበር። በጣም ከባድ ራስ ምታት። ከዚያ ያቅለሸልሸኝ ጀመር። ጥርሴን ለመፋቅ ብሩሽ ስጠቀም ይሁን አሊያም
        ምግብ ልመገብ ስል ወደላይ ይለኛል ግን አያስመልሰኝም። ይህ ሁሉ ስሜት የተሰማኝ በአንድ ሌሊት ነው። 


        ከዚያ በኋላ ባሉት ቀናት የተለያዩ ስሜቶችን አስተናግጃለሁ። ሌላኛው ስሜት ደግሞ መፍዘዝ ነበር፤ በጣም ይደክመኝም
        ነበር። የምግብ ፍላጎቴም እጅጉን ቀንሶ ነበር። አስታውሳለሁ ቁጭ ብዬ ምግብ እየላሁ ከትንሽ ጉርሻ በኋላ የምግቡ
        ጣዕም እየጠፋብኝ መጣ።


        ከእነዚህ ሁሉ ምልክቶች ግን የከፋ የነበረው ድንገት ሌሊት ላይ የጀመረኝ ምልክት ነው። ይህም የትንፋሽ ማጠር ነው።
        በጣም ያስደነገጠኝ እሱ ነበር። 


        ይህን ጊዜ ነው ወደ ሕክምና ተቋም ሄጄ የተመረመርኩት። 


        ከዚያ በፊት ግን የተለያዩ ተቃውሞዎች ላይ ተሳትፌ ስለነበር ምልክቱ ባይኖረኝም ጥቂት ጊዜያት ተመርምሬ ነበር።
        በዚህኛው ዙር ግን ከተመርመርኩ በኋላ ራሴን አግልዬ ተቀመጥኩ። ይህንን ያደረግኩት ከሰኔ 24 ጀምሮ ነው። 


        ውጤትጥበቃ


        ከተመረመርኩ በኋላ ያለው ጊዜ በጣም አስጨናቂ ነበር። በተለይ ውጤቱ መጠበቅ እጅግ ግራ አጋቢ ስሜት ነበረው። ምንም
        እንኳ በሽታው እንደሚኖርብኝ ብጠረጥርም፤ ቢኖርብኝስ የሚል ጥያቄ ሃሳብ ደጋግሞ ይመጣብኛል። ከየት ይሆን ያገኘሁት?
        ለሰው አስተላልፌውስ ቢሆን? አለብሽ ከተባልኩ ምን እሆናለሁ? ብቻ የተለያዩ ሃሳቦች ወደ አእምሮዬ ይመጡ ነበር። 


        የበሽታው ምልክት ሳይታይብኝ የተመረመርኩ ጊዜ ውጤት የመጣልኝ ወዲያው ነበር። ነገር ግን በሁለተኛው ዙር ይመስለኛል
        ከአምስት ቀናት በኋላ ነው ውጤቴን የሰማሁት። 


        በጆርጂያ ግዛት ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀንም እየጨመረ መጥቶ
        ነበር። 


        በስተመጨረሻ የተመረመርኩ ጊዜ ውጤቴን በፅሑፍ መልዕክት የነገሩኝ ከዘጠኝ ቀናት በኋላ ነው። ደውለው ውጤትሽ
        'ፖዘቲቭ' ነው እና ራስሽይን አግልይ አሉኝ። እንግዲህ ይሄ የሆነው እኔ ራሴን አግልዬ ከቆየሁ በኋላ ነው።


        ቫይረሱ ሊይዘኝ ይችላል ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ? ብባል፤ መልሴ "አዎ" ነው። ምክንያቱም በየትኛውም ጊዜ ከቤቴ
        ከወጣሁ ሊይዘኝ እንደሚችል አስባለሁ። 


        እንዲያውም ወረርሽኙ የገባ ሰሞን ለሦስት... 
  - source_sentence: የእሁዱ የፋሲል ከነማ ጨዋታ የቴሌቪዥን ሽፋን ያገኛል
    sentences:
      - >-
        አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሚድሮክ ግሩፕ የተገነባው ባለ 25 ፎቅ ህንጻ ስራ ጀምረየአዲስ
        አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ÷በሚድሮክ ግሩፕ በከተማችን ውብ ሆኖ
        ተገንብቶ ለ13 አመታት ያለ ስራ ቆሞ የነበረውን ባለ 25 ፎቅ ሚና ህንጻን ዛሬ ስራ በማስጀመራችን ደስ ብሎኛል
        ብለዋል።በሚና ህንጻ አዲስ የተከፈተውን የተለያዩ የሃገራችንን ምርቶች በአንድ ቦታ ለሸማቾች እንዲቀርብ እየሰራ
        ያለውን ኩዊንስ ሱፐር ማርኬትንም መርቀናል ነው ያሉት።ከንቲባዋ አያይዘውም የእንደዚህ አይነት የዘመናዊ የችርቻሮ
        አውታር መብዛትና መስፋፋት የነዋሪያችን የገበያ ፍላጎት በማሟላት በአምራችና ሸማች መሃከል ያለውን የግብይት
        ሰንሰለት ያሳጥራል ሲሉ ገልጸዋል።ይህም የኑሮ ውድነት እና የዋጋ ንረትን በመቀነስ እንዲሁም የስራ እድልን በመፍጠር
        ረገድ ትልቅ ሚና አለውም ነው ያሉት።በጦር ሃይሎች አካባቢ የተከፈተውን ተመሳሳይ የገበያ ማዕከል ከወር በፊት
        ጎብኝተናል በሌሎች አካባቢም እንዲከፈቱ ባቀረብነው ጥያቄ መሰረት ተግባራዊ ምላሽ ስለሰጡ የሚድሮክ ግሩፕ አመራሮችን
        ከልብ አመሰግናለሁ ብለዋል።አሁንም እንዲህ አይነት የህዝቡን ኑሮ መደጎም የሚችሉ ኢንቨስትመንቶችን እናበረታታለንም
        ነው ያሉት።
      - "ግብፅ ወደ ናይል ትብብር ማዕቀፍ ለመቀላቀል ያቀረበችውን ጥያቄ የትብብር ማዕቀፍ አባል ሃገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውድቅ ማድረጉ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስትር አስታወቀ ።ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ ጌታሁን እንደገለጹትበመጋቢት ወር በዩጋንዳ ኢንተቤ በተደረገው የሚኒስትሮች ጉባኤ ግብፅ ወደ ትብብር ማዕቀፉ ለመመለስ ያቀረበችው ጥያቄ ውድቅ ሆኗል።የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ ጌታሁን፤ ግብፅ በ1959 የቅኝ ግዛት ዘመን ስምምነት መሰረት የውሃ አጠቃቀም ተግባራዊ ሊደረግ ይገባል የሚል ሀሳብ ይዛ መቅረቧ ጥያቄው ውድቅ እንዲሆን እንዳደረገው ነው ያስታወቁት።የግብጽ ሃሳብ ኢትዮጵያ እንደሃገር የማትቀበለውና የትብብር ማዕቀፉ የቆመላቸውን ምሰሶዎች የሚያፈርስ መሆኑንም ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተፋሰሱ ሀብት ያልተጠቀሙ ሃገራትን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ የትብብር ማዕቀፉ ሲዘጋጅ እንደ ሃገር የተደረገው ክርክርም ይህን ለማስቀረት ያለመ እንደነበርም አንስተዋል።በታላቁ ህዳሴ ግድብ የውሃ አያያዝ፣ አለቃቀቅና ማህበራዊ ተፅዕኖን አስመልክቶ ቀጣይ ጥናት እንዲያካሂዱ የተመረጡት ሁለቱ የፈረንሳይ ኩባንያዎችም፤ ጥናቱን በምን መልኩ ለማካሄድ እንደተዘጋጁ ለሶስቱ ሃገራት ሪፖርታቸውን አቅርበው ሃገራቱ ምላሻቸውን ለኩባንያዎቹ ማቅረባቸውን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።ኢትዮጵያም በጥናቱ ከግድቡ አሉታዊ ተፅዕኖዎች ባለፈ ያለውን አወንታዊ ተፅዕኖና ጠቀሜታ በጥናቱ እንዲካተት ሃሳቧን አቅርባለችም ነው ያሉት።ባለፈው ወር በግብፅ፣ ትናንት ደግሞ በአዲስ አበባ ሶስቱ ሃገራት በጉዳዩ ዙሪያ ውይይት ካደረጉ በኋላ ስምምነት በተደረገባቸው ጉዳዮች ላይ ኩባንያዎቹ ጥናት ማካሄድ ጀምረዋል።የናይል ተፋሰስ ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት የተፈጥሮ ሀብትን በጋራና በፍትሃዊነት ለመጠቀም ኢትዮጵያ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ፣ ብሩንዲ፣ ኬኒያ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን የተስማሙበት እንደሆነም አብራርተዋል ።ኢትዮጵያን ጨምሮ አምስቱ አባል ሃገራት ስምምነቱን በምክር ቤቶቻቸው ሲያፅድቁ ሌሎች አባል ሃገራት በሂደት ላይ ይገኛሉ።የትብብር ማዕቀፉን አንቀጾች ባለመቀበል ግብፅ ከትብብሩ ብትርቅም ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት የትብብሩ አንቀጾች እየተቀበለች መምጣቷን የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ጠቅሰዋል።ባለፉት ጥቂት ወራት ግብፅ ወደ ናይል ትብብር ማዕቀፍ ለመመለስ ጥያቄ አቅርባም ከአባል ሃገራቱ በተዋቀረው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተመረጡ የሱዳን፣ ሩዋንዳና ዩጋንዳ ሚኒስትሮች ጉዳዩን ሲመረምሩ ቆይተዋል ብለዋል ።በሁለቱ ውይይቶች ስምምነት ባልተደረሰባቸው ጉዳዮች ደግሞ በቀጣይ በካርቱም የሶስትዮሹ ውይይት የሚቀጥል ይሆናል።ሚኒስትሩ ከግድቡ ግንባታ ጋር ተያይዞ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን ላይ 58 ነጥብ 4 በመቶ ተጠናቋል-(ኤፍ ቢ ሲ) ።\_"
      - >-
        በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ፋሲል ከነማ ከታንዛንያው አዛም ጋር የሚያደርገው ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት
        እንደሚያገኝ ታውቋል።ሃዋሳ ከተማን በመለያ ምት በማሸነፍ ወደ አህጉራዊ ውድድሮች በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ያመሩት
        ፋሲል ከነማዎች እሁድ ከታንዛኒያው ክለብ አዛም ጋር የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በባህር ዳር
        ዓለምአቀፍ ስታዲየም የሚደረገው ይህ ጨዋታም በአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት (አማራ ቲቪ) በቀጥታ እንደሚተላለፍ
        ታውቋል። ከተቋሙ ባገኘነው መረጃ መሰረት ጨዋታውን ለማስተላለፍ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው ሲገለፅ መቀመጫውን
        ታንዛኒያ ያደረገው አዛም ቲቪም ከቴሌቪዥን ጣቢያው (አማራ ቲቪ) ጋር ተስማምቶ ጨዋታውን ለማስተላለፍ እንደተወሰነ
        እና መከፈል ያለበትን ክፍያ ለጣቢያው እንደፈፀመ ተነግሯል።በተያያዘ ዜና ጨዋታውን የሚመሩት ሱዳናዊው ዳኞች ባህር
        ዳር መግባታቸው ተረጋግጣል። ሶከር ኢትዮጵያም ጨዋታውን በቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት ለስፖርት ቤተሰቡ እንደሚያደርስ
        ለማሳወቅ ይወዳል።
  - source_sentence: ኤም  ኤን ለአልቃይዳና ታሊባን ጉቦ በመስጠት ተወነጀለ
    sentences:
      - >-
        ኩባንያው ለእነዚህ ቡድኖች ገንዘብ የሰጠው አፍጋኒስታን ውስጥ የሚገኝና ትልቅ ኢንቨስትመንት ያደረገባቸው 
        የኔትዎርክ ታዎሮች ላይ ጥቃት እንዳይደርስበት ለጥበቃ ነው ተብሏል።


        በውንጀላው መቀመጫቸውን አሜሪካ ያደረጉ ሌሎች አምስት ኩባንያዎችም ያሉ ሲሆን ክሱ የቀረበው አፍጋኒስታን ውስጥ
        በተገደሉ የአሜሪካ ዜጎች ስም ነው።


         ጃዋር ኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስን መቀላቀሉ ተረጋገጠ


         ሱዳን በ29 ግለሰቦች ላይ የሞት ፍርድ አስተላለፈች


         "ሙስና ለመጣው ፖለቲካዊ ለውጥ አንድ ምክንያት ነው" 


        በቀረበው ክስ እንደተባለው ሁለቱ አሸባሪ ቡድኖች ከኤም  ኤን ያገኙትን ገንዘብ እንደ አውሮፓውያኑ ከ2009 እስከ
        2017 አፍጋኒስታን ውስጥ ላካሄዷቸው የጥቃት ዘመቻዎች ተጠቅመውበታል።


        ይህ ደግሞ የአሜሪካን የፀረ ሽብር አዋጅን የሚፃረር ነው፤ ስለዚህም ኤም  ኤን ይህን ህግ ተላልፏል ተብሏል።


        ኩባንያው ግን በየትኛውም ቦታ ስራውን የሚያካሂደው  ሃላፊነት በተሞላበት መንገድ እንደሆነ ገልጿል።


        ኤም  ኤን በአፍሪካ ግዙፉ፤ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ከስምንት ትልልቅ ኩባንያዎች አንዱ ነው። ከ240 ሚሊዮን
        ተጠቃሚዎች በላይም አለው ተብሎ ይታመናል።


        በ2015 ያልተመዘገቡ ሲም ካርዶችን ባለመሰረዝ በናይጄሪያ ባለስልጣናት በቀረበበት ክስ 5 ቢሊዮን ዶላር እንዲቀጣ
        ተፈርዶበት፤ ከረዥም ክርክር በኋላ እንዲሁም የያኔው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጃኮም ዙማ በጉዳዩ ጣልቃ ገብተው
        ቅጣቱ ወደ 1.7 ቢሊዮን ዶላር እንደወረደለት የሚታወስ ነው።


        የዛሬ ዓመትም በኢራን የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኤምቲኤን ኢራን ውስጥ እንዲሰራና  31.6 ቢሊዮን ዶላር
        ፕሮጀክት እንዲያሸንፍ ጉቦ ተቀብለዋል በሚል መታሰራቸውም ይታወሳል።

         
      - >-
        አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፈረንሳይ በሀገሪቱ ዳግም እያገረሸ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ
        ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት ፓሪስን ጨምሮ በስምንት ከተሞች የሰዓት እላፊ ልትጥል ነው።
      - "ባለፉት 20 አመታት ዴሞክራሲን በማስረፅ ረገድ የህዝቦችን ተሳትፎ የቃኘ ጥናት ይፋ በሆነበት ወቅት እንደተገለፀው፤ በርካታ የሚዲያ ተቋማት የዴሞክራሲ እሴቶችን አጉልቶ በማውጣት ረገድ ሰፊ ውስንነቶች ታተውባቸዋል፡፡ባለፉት ዓመታት\_በርካታዎቹ \_የስነ-ምግባር መርሆዎችን ሳይጠብቁ \_የመዘገብ ዝንባሌ ነበራቸው ተብሏል፡፡በኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢኒስቲትዩት በተካሄደውና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተወከሉ ዜጎች በተሳተፉበት አውደ ጥናት በዋናነት በዴሞክራሲ ስርፀት ዙሪያ የዜጎችን ምልከታ፣ አተገባበርና ተፅእኖን በመገምገም መፍትሄን ማመላከት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ሙሉ በሙሉ በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ትኩረቱን ባደረገው በዚህ ጥናት ፖለቲከኞች ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ሀሳብ ከማመንጨት ይልቅ በግላዊ ጥቅሞቻቸው ላይ ማተኮራቸው ሀላፊነታቸውን በአግባቡ እንዳይወጡ ማድረጉ ተነስቷል፡፡ዜጎችም ቢሆኑ \_ነገሮችን በሰከነ ሁኔታ ከማጤን ይልቅ በስሜታዊነት ወደ አላስፈላጊ ግጭቶች የማምራት ሁኔታ ሲስተዋልባቸው እንደነበር ያመላከተው\_ጥናቱ፤ ይህም ዴሞክራሲ ስር እንዳይሰድ የራሱን ተፅዕኖ ማሳደሩን ተነስቷል፡፡በመንግስት በኩል የታዩ ክፍተቶችንም ጥናቱ ያመላከተ ሲሆን፤ በተለይም ለአሰራር ምቹ ያልሆኑ አደረጃጀቶችን ያለመተቸት ችግር፣ በፓርቲዎች የግል አቋም ጣልቃ መግባትን ጨምሮ የዴሞክራሲ ተቋማትን ተናበውና ተቀናጅተው እንዲሰሩ ያለማድረግ ችግሮች ተስተውለዋል፡፡በመሆኑም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ለዴሞክራሲ ስርፀጥ ሚናውን በአግባቡ እንዲወጣ በመድረኩ ጥሪ ቀርቧል፡፡"
pipeline_tag: sentence-similarity
library_name: sentence-transformers
metrics:
  - cosine_accuracy@1
  - cosine_accuracy@3
  - cosine_accuracy@5
  - cosine_accuracy@10
  - cosine_precision@1
  - cosine_precision@3
  - cosine_precision@5
  - cosine_precision@10
  - cosine_recall@1
  - cosine_recall@3
  - cosine_recall@5
  - cosine_recall@10
  - cosine_ndcg@10
  - cosine_mrr@10
  - cosine_map@100
model-index:
  - name: BERT Amharic Text Embedding Small
    results:
      - task:
          type: information-retrieval
          name: Information Retrieval
        dataset:
          name: dim 768
          type: dim_768
        metrics:
          - type: cosine_accuracy@1
            value: 0.6271545207136378
            name: Cosine Accuracy@1
          - type: cosine_accuracy@3
            value: 0.7704868460840641
            name: Cosine Accuracy@3
          - type: cosine_accuracy@5
            value: 0.8197762322346538
            name: Cosine Accuracy@5
          - type: cosine_accuracy@10
            value: 0.8681584517689749
            name: Cosine Accuracy@10
          - type: cosine_precision@1
            value: 0.6271545207136378
            name: Cosine Precision@1
          - type: cosine_precision@3
            value: 0.25682894869468803
            name: Cosine Precision@3
          - type: cosine_precision@5
            value: 0.16395524644693077
            name: Cosine Precision@5
          - type: cosine_precision@10
            value: 0.0868158451768975
            name: Cosine Precision@10
          - type: cosine_recall@1
            value: 0.6271545207136378
            name: Cosine Recall@1
          - type: cosine_recall@3
            value: 0.7704868460840641
            name: Cosine Recall@3
          - type: cosine_recall@5
            value: 0.8197762322346538
            name: Cosine Recall@5
          - type: cosine_recall@10
            value: 0.8681584517689749
            name: Cosine Recall@10
          - type: cosine_ndcg@10
            value: 0.7480381874875834
            name: Cosine Ndcg@10
          - type: cosine_mrr@10
            value: 0.7095181697313536
            name: Cosine Mrr@10
          - type: cosine_map@100
            value: 0.714010546555165
            name: Cosine Map@100
      - task:
          type: information-retrieval
          name: Information Retrieval
        dataset:
          name: dim 256
          type: dim_256
        metrics:
          - type: cosine_accuracy@1
            value: 0.6280616873299063
            name: Cosine Accuracy@1
          - type: cosine_accuracy@3
            value: 0.7659510130027215
            name: Cosine Accuracy@3
          - type: cosine_accuracy@5
            value: 0.812216510432416
            name: Cosine Accuracy@5
          - type: cosine_accuracy@10
            value: 0.8645297853039008
            name: Cosine Accuracy@10
          - type: cosine_precision@1
            value: 0.6280616873299063
            name: Cosine Precision@1
          - type: cosine_precision@3
            value: 0.2553170043342405
            name: Cosine Precision@3
          - type: cosine_precision@5
            value: 0.16244330208648322
            name: Cosine Precision@5
          - type: cosine_precision@10
            value: 0.08645297853039008
            name: Cosine Precision@10
          - type: cosine_recall@1
            value: 0.6280616873299063
            name: Cosine Recall@1
          - type: cosine_recall@3
            value: 0.7659510130027215
            name: Cosine Recall@3
          - type: cosine_recall@5
            value: 0.812216510432416
            name: Cosine Recall@5
          - type: cosine_recall@10
            value: 0.8645297853039008
            name: Cosine Recall@10
          - type: cosine_ndcg@10
            value: 0.7451815055453228
            name: Cosine Ndcg@10
          - type: cosine_mrr@10
            value: 0.7071115382953912
            name: Cosine Mrr@10
          - type: cosine_map@100
            value: 0.7115421529604137
            name: Cosine Map@100
      - task:
          type: information-retrieval
          name: Information Retrieval
        dataset:
          name: dim 128
          type: dim_128
        metrics:
          - type: cosine_accuracy@1
            value: 0.6068944662836407
            name: Cosine Accuracy@1
          - type: cosine_accuracy@3
            value: 0.7529482915028727
            name: Cosine Accuracy@3
          - type: cosine_accuracy@5
            value: 0.8037496220139099
            name: Cosine Accuracy@5
          - type: cosine_accuracy@10
            value: 0.8524342304203205
            name: Cosine Accuracy@10
          - type: cosine_precision@1
            value: 0.6068944662836407
            name: Cosine Precision@1
          - type: cosine_precision@3
            value: 0.2509827638342909
            name: Cosine Precision@3
          - type: cosine_precision@5
            value: 0.160749924402782
            name: Cosine Precision@5
          - type: cosine_precision@10
            value: 0.08524342304203204
            name: Cosine Precision@10
          - type: cosine_recall@1
            value: 0.6068944662836407
            name: Cosine Recall@1
          - type: cosine_recall@3
            value: 0.7529482915028727
            name: Cosine Recall@3
          - type: cosine_recall@5
            value: 0.8037496220139099
            name: Cosine Recall@5
          - type: cosine_recall@10
            value: 0.8524342304203205
            name: Cosine Recall@10
          - type: cosine_ndcg@10
            value: 0.7300476268331216
            name: Cosine Ndcg@10
          - type: cosine_mrr@10
            value: 0.6908470968268363
            name: Cosine Mrr@10
          - type: cosine_map@100
            value: 0.6957837674950399
            name: Cosine Map@100

BERT Amharic Text Embedding Small

This is a sentence-transformers model finetuned from rasyosef/roberta-base-amharic on the json dataset. It maps sentences & paragraphs to a 768-dimensional dense vector space and can be used for semantic textual similarity, semantic search, paraphrase mining, text classification, clustering, and more.

Model Details

Model Description

  • Model Type: Sentence Transformer
  • Base model: rasyosef/roberta-base-amharic
  • Maximum Sequence Length: 510 tokens
  • Output Dimensionality: 768 dimensions
  • Similarity Function: Cosine Similarity
  • Training Dataset:
    • json
  • Language: en
  • License: apache-2.0

Model Sources

Full Model Architecture

SentenceTransformer(
  (0): Transformer({'max_seq_length': 510, 'do_lower_case': False}) with Transformer model: XLMRobertaModel 
  (1): Pooling({'word_embedding_dimension': 768, 'pooling_mode_cls_token': False, 'pooling_mode_mean_tokens': True, 'pooling_mode_max_tokens': False, 'pooling_mode_mean_sqrt_len_tokens': False, 'pooling_mode_weightedmean_tokens': False, 'pooling_mode_lasttoken': False, 'include_prompt': True})
  (2): Normalize()
)

Usage

Direct Usage (Sentence Transformers)

First install the Sentence Transformers library:

pip install -U sentence-transformers

Then you can load this model and run inference.

from sentence_transformers import SentenceTransformer

# Download from the 🤗 Hub
model = SentenceTransformer("yosefw/roberta-amharic-embed-base-v4")
# Run inference
sentences = [
    'ኤም ቲ ኤን ለአልቃይዳና ታሊባን ጉቦ በመስጠት ተወነጀለ',
    'ኩባንያው ለእነዚህ ቡድኖች ገንዘብ የሰጠው አፍጋኒስታን ውስጥ የሚገኝና ትልቅ ኢንቨስትመንት ያደረገባቸው  የኔትዎርክ ታዎሮች ላይ ጥቃት እንዳይደርስበት ለጥበቃ ነው ተብሏል።\n\nበውንጀላው መቀመጫቸውን አሜሪካ ያደረጉ ሌሎች አምስት ኩባንያዎችም ያሉ ሲሆን ክሱ የቀረበው አፍጋኒስታን ውስጥ በተገደሉ የአሜሪካ ዜጎች ስም ነው።\n\n• ጃዋር ኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስን መቀላቀሉ ተረጋገጠ\n\n• ሱዳን በ29 ግለሰቦች ላይ የሞት ፍርድ አስተላለፈች\n\n• "ሙስና ለመጣው ፖለቲካዊ ለውጥ አንድ ምክንያት ነው" \n\nበቀረበው ክስ እንደተባለው ሁለቱ አሸባሪ ቡድኖች ከኤም ቲ ኤን ያገኙትን ገንዘብ እንደ አውሮፓውያኑ ከ2009 እስከ 2017 አፍጋኒስታን ውስጥ ላካሄዷቸው የጥቃት ዘመቻዎች ተጠቅመውበታል።\n\nይህ ደግሞ የአሜሪካን የፀረ ሽብር አዋጅን የሚፃረር ነው፤ ስለዚህም ኤም ቲ ኤን ይህን ህግ ተላልፏል ተብሏል።\n\nኩባንያው ግን በየትኛውም ቦታ ስራውን የሚያካሂደው  ሃላፊነት በተሞላበት መንገድ እንደሆነ ገልጿል።\n\nኤም ቲ ኤን በአፍሪካ ግዙፉ፤ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ከስምንት ትልልቅ ኩባንያዎች አንዱ ነው። ከ240 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች በላይም አለው ተብሎ ይታመናል።\n\nበ2015 ያልተመዘገቡ ሲም ካርዶችን ባለመሰረዝ በናይጄሪያ ባለስልጣናት በቀረበበት ክስ 5 ቢሊዮን ዶላር እንዲቀጣ ተፈርዶበት፤ ከረዥም ክርክር በኋላ እንዲሁም የያኔው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጃኮም ዙማ በጉዳዩ ጣልቃ ገብተው ቅጣቱ ወደ 1.7 ቢሊዮን ዶላር እንደወረደለት የሚታወስ ነው።\n\nየዛሬ ዓመትም በኢራን የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኤምቲኤን ኢራን ውስጥ እንዲሰራና የ 31.6 ቢሊዮን ዶላር ፕሮጀክት እንዲያሸንፍ ጉቦ ተቀብለዋል በሚል መታሰራቸውም ይታወሳል።\n\n ',
    'ባለፉት 20 አመታት ዴሞክራሲን በማስረፅ ረገድ የህዝቦችን ተሳትፎ የቃኘ ጥናት ይፋ በሆነበት ወቅት እንደተገለፀው፤ በርካታ የሚዲያ ተቋማት የዴሞክራሲ እሴቶችን አጉልቶ በማውጣት ረገድ ሰፊ ውስንነቶች ታተውባቸዋል፡፡ባለፉት ዓመታት\xa0በርካታዎቹ \xa0የስነ-ምግባር መርሆዎችን ሳይጠብቁ \xa0የመዘገብ ዝንባሌ ነበራቸው ተብሏል፡፡በኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢኒስቲትዩት በተካሄደውና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተወከሉ ዜጎች በተሳተፉበት አውደ ጥናት በዋናነት በዴሞክራሲ ስርፀት ዙሪያ የዜጎችን ምልከታ፣ አተገባበርና ተፅእኖን በመገምገም መፍትሄን ማመላከት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ሙሉ በሙሉ በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ትኩረቱን ባደረገው በዚህ ጥናት ፖለቲከኞች ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ሀሳብ ከማመንጨት ይልቅ በግላዊ ጥቅሞቻቸው ላይ ማተኮራቸው ሀላፊነታቸውን በአግባቡ እንዳይወጡ ማድረጉ ተነስቷል፡፡ዜጎችም ቢሆኑ \xa0ነገሮችን በሰከነ ሁኔታ ከማጤን ይልቅ በስሜታዊነት ወደ አላስፈላጊ ግጭቶች የማምራት ሁኔታ ሲስተዋልባቸው እንደነበር ያመላከተው\xa0ጥናቱ፤ ይህም ዴሞክራሲ ስር እንዳይሰድ የራሱን ተፅዕኖ ማሳደሩን ተነስቷል፡፡በመንግስት በኩል የታዩ ክፍተቶችንም ጥናቱ ያመላከተ ሲሆን፤ በተለይም ለአሰራር ምቹ ያልሆኑ አደረጃጀቶችን ያለመተቸት ችግር፣ በፓርቲዎች የግል አቋም ጣልቃ መግባትን ጨምሮ የዴሞክራሲ ተቋማትን ተናበውና ተቀናጅተው እንዲሰሩ ያለማድረግ ችግሮች ተስተውለዋል፡፡በመሆኑም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ለዴሞክራሲ ስርፀጥ ሚናውን በአግባቡ እንዲወጣ በመድረኩ ጥሪ ቀርቧል፡፡',
]
embeddings = model.encode(sentences)
print(embeddings.shape)
# [3, 768]

# Get the similarity scores for the embeddings
similarities = model.similarity(embeddings, embeddings)
print(similarities.shape)
# [3, 3]

Evaluation

Metrics

Information Retrieval

Metric dim_768 dim_256 dim_128
cosine_accuracy@1 0.6272 0.6281 0.6069
cosine_accuracy@3 0.7705 0.766 0.7529
cosine_accuracy@5 0.8198 0.8122 0.8037
cosine_accuracy@10 0.8682 0.8645 0.8524
cosine_precision@1 0.6272 0.6281 0.6069
cosine_precision@3 0.2568 0.2553 0.251
cosine_precision@5 0.164 0.1624 0.1607
cosine_precision@10 0.0868 0.0865 0.0852
cosine_recall@1 0.6272 0.6281 0.6069
cosine_recall@3 0.7705 0.766 0.7529
cosine_recall@5 0.8198 0.8122 0.8037
cosine_recall@10 0.8682 0.8645 0.8524
cosine_ndcg@10 0.748 0.7452 0.73
cosine_mrr@10 0.7095 0.7071 0.6908
cosine_map@100 0.714 0.7115 0.6958

Training Details

Training Dataset

json

  • Dataset: json
  • Size: 62,833 training samples
  • Columns: anchor and positive
  • Approximate statistics based on the first 1000 samples:
    anchor positive
    type string string
    details
    • min: 3 tokens
    • mean: 15.86 tokens
    • max: 106 tokens
    • min: 32 tokens
    • mean: 305.41 tokens
    • max: 510 tokens
  • Samples:
    anchor positive
    የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት መማር ጀመሩ። ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 10/2013 ዓ.ም (አብመድ) በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ የ12ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት መስጠት መጀመሩን መምሪያው አስታውቋል፡፡በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ለ12ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ሀገራዊና ሀገር አቀፍ ዜና ፈተና ከመወስዳቸው በፊት ለ45 ቀናት የሚቆይ የማካካሻ ትምህርት ከጥቅምት 09/2013 ዓ.ም ጀምሮ መስጠት መጀመሩን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ መላክ ጀመረ ተናግረዋል፡፡“ዛሬ ተቀብለን ማስተማር የጀመርነው የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል የተጠቀሙ ተማሪዎችን ብቻ ነው፡፡ ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከው ጭምብል እስከዛሬ ባይደርሰንም ወላጆች ለልጆቻቸው በገዙት ተጠቅመን ነው ማስተማር የጀመርነው” ብለዋል አቶ መላክ። መማርም ሆነ ማስተማር የሚቻለው ጤና ሲኖር ብቻ ስለሆነ ተማሪዎች ያለማንም ክትትል ጭምብል እንዲጠቀሙም ጥሪ አቅርበዋል፡፡በሚቀጥለው ሳምንት ከ1ኛ ክፍል በስተቀር ሁሉም ትምህርት ቤቶች ለሦስት ሳምንታት የማካካሻ ትምህርት እንደሚወስዱ የተናገሩት ምክትል መምሪያ ኃላፊው ከማካካሻው ትምህርት በኋላ የ2013 ትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንደሚቀጥል አስገንዝበዋል፡፡ወረርሽኙን ለመከላከል ሲባል ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከአንድ እስከ ሦስት ፈረቃ እንዲሁም የግል ትምህርት ቤቶች ደግሞ በአንድ እና ሁለት ፈረቃ ብቻ ማስተማር እንደሚቀጥሉ አቶ መላክ ጠቁመዋል፡፡
    በክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች ላይ ተሳትፈዋል በተባሉ 1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ በተለያዩ ክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች ላይ ተሳትፈዋል በተባሉ 1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ።በ2011 በጀት ዓመት በተለያዩ ክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች ተሳትፈዋል በተባሉ 1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ 1 ሺህ 229 ሰዎች ህይዎት ያለፈ ሲሆን በ1 ሺህ 393 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ19 ሰዎች ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተደራጁ ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፍቃዱ ፀጋ ገልፀዋል፡፡በግጭቶቹ ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የዜጎች ንብረት የወደመ ሲሆን፤ 1.2 ሚሊዮን ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸውና ከአካባቢያቸው ተፈናቅለዋል፡፡ከተከሳሾቹ መካከል 645 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ሲሆን 667 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ደግሞ በቁጥጥር ስር አልዋሉም፡፡የ10 ተጠርጣሪዎች ክስም በምህረት መነሳቱን ዳይሬክተሩ አክለዋል፡፡በመጨረሻም አቶ ፍቃዱ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል በሚደረግ እንቅስቃሴ ዙሪያ የሚስተዋለው ክፍተት አስመልክቶ መፍትሔ ያሉትን ሀሳብ ሲጠቁሙ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ህብረተሰቡና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከፍትህ አካላት ጎን በመቆምና ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ በመስጠት በኩል በጉዳዩ ላይ በባለቤትነት ስሜት ሊሰሩ እንደሚገባ አጽእኖት ሰጥተው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡በሌላ በኩል በአማራ ክልል በጃዊ ወረዳና በመተክል ዞን፤ በጎንደርና አካባቢው በተፈጠረ ሁከትና ብጥብጥ፤ በሰሜን ሸዋ አስተዳደር እንዲሁም በቤንሻጉል ጉምዝ ክልል ከማሻ ዞን ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎችና የዚሁ ዞን አጎራባች በሆነው በኦሮሚያ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ወለጋ ዞን በተለያዩ ቀ...
    ከሽመና ሥራ ---- እስከ ሚሊየነርነት! “ይቅርታ መጠየቅ ጀግንነት እንጂ ሽንፈት አይደለም”የኮንሶው ተወላጅ አቶ ዱላ ኩሴ፤ቤሳቤስቲን አልነበራቸውም፡፡ ለብዙ ዓመታት በሽመና ስራ ላይ ቆይተዋል፡፡ በብዙ ልፋትና ትጋት፣ወጥተው ወርደው፣ ነው ለስኬት የበቁት፡፡ ዛሬበሚሊዮን ብሮች የሚንቀሳቀሱ የንግድ ድርጅቶች ባለቤት ሆነዋል፡፡ ባለጠጋ ናቸው፡፡ የ50 ዓመቱ ጎልማሳ አቶ ዱላ፤በልጆችም ተንበሽብሸዋል፡፡ የ17 ልጆች አባት ናቸው፡፡ በቅርቡበሚዲያ የሰጡት አንድ አስተያየት የአገሬውን ህዝብ ማስቆጣቱን የሚናገሩት ባለሃብቱ፤አሁን በሽማግሌ እርቅ ለመፍጠር እየተሞከረ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ባለሃብቱ ከህዝቡ ጋር ቅራኔውስጥ የከተታቸው ጉዳይ ምን ይሆን? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ማህሌት ኪዳነወልድ፤ ከአቶ ዱላ ኩሴ ጋር ይሄን ጨምሮ በስኬት ጉዟቸውና በንግድ ሥራቸው ዙሪያ አነጋግራቸዋለች፡፡መቼ ነው የሽመና ሥራ የጀመሩት?በ13 ወይም በ14 ዓመቴ ይመስለኛል፡፡ ለቤተሰቤ አራተኛ ልጅ ነኝ፡፡ ለ10 ዓመታት ያህል በሽመና ስራ ላይ ቆይቻለሁ፡፡ ስራዎቼንም የምሸጠው እዛው በአካባቢው ላሉ ሰዎች ነበር፡፡ ቀጣዩ ሥራዎስ ምን ነበር?ወደ ጅንካ በመሄድ ለ4 ዓመታት ያህል ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ላይ ሽያጩን ቀጠልኩ፡፡ በኋላም ወደ ወላይታ ተመልሼ፣ ማግና ሰዴቦራ /ብርድ ቦታ የሚለበስ የጋቢ አይነት/ መሸጥ ጀመርኩ፡፡ ለ3 ዓመታትም ቦዲቲ እየወሰድኩ ሸጫለሁ፡፡ እንግዲህ አቅም እየጠነከረ፣ ገንዘብ እየተሰበሰበ ሲመጣ፣ አነስተኛ ሸቀጣ ሸቀጥ ሱቅ ከፈትኩኝ፡፡ የቤት እቃና ልብስ መሸጥ ጀመርኩኝ፡፡ ብዙም ሳልቆይ ወደ ከተማ ወርጄ፣ ወደ ሆቴል ስራ ገባሁ፡፡ ተቀጥረው ነው ወይስ የራስዎን ሆቴል?የራሴን ነው፡፡ ኮንሶ እድገት ሆቴል ይባላል፡፡ በ91 ዓመተ ምህረት ነበር ሆቴሉን አነስ አድርጌ የከፈትኩት፡፡ በኋላም የሸቀጣሸቀጥ ገበያው እየተቀዛቀዘ በ...
  • Loss: MatryoshkaLoss with these parameters:
    {
        "loss": "MultipleNegativesRankingLoss",
        "matryoshka_dims": [
            768,
            256,
            128
        ],
        "matryoshka_weights": [
            1,
            1,
            1
        ],
        "n_dims_per_step": -1
    }
    

Training Hyperparameters

Non-Default Hyperparameters

  • eval_strategy: epoch
  • per_device_train_batch_size: 32
  • per_device_eval_batch_size: 64
  • gradient_accumulation_steps: 4
  • num_train_epochs: 5
  • lr_scheduler_type: cosine
  • warmup_ratio: 0.1
  • fp16: True
  • load_best_model_at_end: True
  • optim: adamw_torch_fused
  • batch_sampler: no_duplicates

All Hyperparameters

Click to expand
  • overwrite_output_dir: False
  • do_predict: False
  • eval_strategy: epoch
  • prediction_loss_only: True
  • per_device_train_batch_size: 32
  • per_device_eval_batch_size: 64
  • per_gpu_train_batch_size: None
  • per_gpu_eval_batch_size: None
  • gradient_accumulation_steps: 4
  • eval_accumulation_steps: None
  • torch_empty_cache_steps: None
  • learning_rate: 5e-05
  • weight_decay: 0.0
  • adam_beta1: 0.9
  • adam_beta2: 0.999
  • adam_epsilon: 1e-08
  • max_grad_norm: 1.0
  • num_train_epochs: 5
  • max_steps: -1
  • lr_scheduler_type: cosine
  • lr_scheduler_kwargs: {}
  • warmup_ratio: 0.1
  • warmup_steps: 0
  • log_level: passive
  • log_level_replica: warning
  • log_on_each_node: True
  • logging_nan_inf_filter: True
  • save_safetensors: True
  • save_on_each_node: False
  • save_only_model: False
  • restore_callback_states_from_checkpoint: False
  • no_cuda: False
  • use_cpu: False
  • use_mps_device: False
  • seed: 42
  • data_seed: None
  • jit_mode_eval: False
  • use_ipex: False
  • bf16: False
  • fp16: True
  • fp16_opt_level: O1
  • half_precision_backend: auto
  • bf16_full_eval: False
  • fp16_full_eval: False
  • tf32: None
  • local_rank: 0
  • ddp_backend: None
  • tpu_num_cores: None
  • tpu_metrics_debug: False
  • debug: []
  • dataloader_drop_last: False
  • dataloader_num_workers: 0
  • dataloader_prefetch_factor: None
  • past_index: -1
  • disable_tqdm: False
  • remove_unused_columns: True
  • label_names: None
  • load_best_model_at_end: True
  • ignore_data_skip: False
  • fsdp: []
  • fsdp_min_num_params: 0
  • fsdp_config: {'min_num_params': 0, 'xla': False, 'xla_fsdp_v2': False, 'xla_fsdp_grad_ckpt': False}
  • fsdp_transformer_layer_cls_to_wrap: None
  • accelerator_config: {'split_batches': False, 'dispatch_batches': None, 'even_batches': True, 'use_seedable_sampler': True, 'non_blocking': False, 'gradient_accumulation_kwargs': None}
  • deepspeed: None
  • label_smoothing_factor: 0.0
  • optim: adamw_torch_fused
  • optim_args: None
  • adafactor: False
  • group_by_length: False
  • length_column_name: length
  • ddp_find_unused_parameters: None
  • ddp_bucket_cap_mb: None
  • ddp_broadcast_buffers: False
  • dataloader_pin_memory: True
  • dataloader_persistent_workers: False
  • skip_memory_metrics: True
  • use_legacy_prediction_loop: False
  • push_to_hub: False
  • resume_from_checkpoint: None
  • hub_model_id: None
  • hub_strategy: every_save
  • hub_private_repo: None
  • hub_always_push: False
  • gradient_checkpointing: False
  • gradient_checkpointing_kwargs: None
  • include_inputs_for_metrics: False
  • include_for_metrics: []
  • eval_do_concat_batches: True
  • fp16_backend: auto
  • push_to_hub_model_id: None
  • push_to_hub_organization: None
  • mp_parameters:
  • auto_find_batch_size: False
  • full_determinism: False
  • torchdynamo: None
  • ray_scope: last
  • ddp_timeout: 1800
  • torch_compile: False
  • torch_compile_backend: None
  • torch_compile_mode: None
  • dispatch_batches: None
  • split_batches: None
  • include_tokens_per_second: False
  • include_num_input_tokens_seen: False
  • neftune_noise_alpha: None
  • optim_target_modules: None
  • batch_eval_metrics: False
  • eval_on_start: False
  • use_liger_kernel: False
  • eval_use_gather_object: False
  • average_tokens_across_devices: False
  • prompts: None
  • batch_sampler: no_duplicates
  • multi_dataset_batch_sampler: proportional

Training Logs

Click to expand
Epoch Step Training Loss dim_768_cosine_ndcg@10 dim_256_cosine_ndcg@10 dim_128_cosine_ndcg@10
0.0204 10 26.6521 - - -
0.0407 20 20.32 - - -
0.0611 30 11.6877 - - -
0.0815 40 5.7974 - - -
0.1018 50 3.9109 - - -
0.1222 60 2.7736 - - -
0.1426 70 2.7784 - - -
0.1629 80 2.1015 - - -
0.1833 90 2.1309 - - -
0.2037 100 1.9329 - - -
0.2240 110 1.8643 - - -
0.2444 120 1.5911 - - -
0.2648 130 1.563 - - -
0.2851 140 1.3423 - - -
0.3055 150 1.2152 - - -
0.3259 160 1.3059 - - -
0.3462 170 1.3073 - - -
0.3666 180 1.4815 - - -
0.3870 190 1.2755 - - -
0.4073 200 1.2296 - - -
0.4277 210 1.3343 - - -
0.4481 220 1.0669 - - -
0.4684 230 1.1869 - - -
0.4888 240 1.2204 - - -
0.5092 250 1.1993 - - -
0.5295 260 1.3709 - - -
0.5499 270 1.2322 - - -
0.5703 280 1.4511 - - -
0.5906 290 1.1533 - - -
0.6110 300 1.0419 - - -
0.6314 310 1.2443 - - -
0.6517 320 1.0324 - - -
0.6721 330 0.8502 - - -
0.6925 340 0.8562 - - -
0.7128 350 1.0465 - - -
0.7332 360 0.9976 - - -
0.7536 370 0.9004 - - -
0.7739 380 1.2672 - - -
0.7943 390 1.1765 - - -
0.8147 400 0.9426 - - -
0.8350 410 0.9515 - - -
0.8554 420 0.8596 - - -
0.8758 430 0.8086 - - -
0.8961 440 0.9838 - - -
0.9165 450 0.7964 - - -
0.9369 460 0.8728 - - -
0.9572 470 0.7537 - - -
0.9776 480 1.0507 - - -
0.9980 490 0.906 - - -
1.0 491 - 0.6602 0.6436 0.6141
1.0183 500 0.616 - - -
1.0387 510 0.4716 - - -
1.0591 520 0.5157 - - -
1.0794 530 0.5335 - - -
1.0998 540 0.4373 - - -
1.1202 550 0.5983 - - -
1.1405 560 0.4305 - - -
1.1609 570 0.5538 - - -
1.1813 580 0.5466 - - -
1.2016 590 0.5017 - - -
1.2220 600 0.5158 - - -
1.2424 610 0.4729 - - -
1.2627 620 0.5261 - - -
1.2831 630 0.6933 - - -
1.3035 640 0.3087 - - -
1.3238 650 0.4613 - - -
1.3442 660 0.3936 - - -
1.3646 670 0.4616 - - -
1.3849 680 0.509 - - -
1.4053 690 0.3781 - - -
1.4257 700 0.4978 - - -
1.4460 710 0.3553 - - -
1.4664 720 0.4319 - - -
1.4868 730 0.4459 - - -
1.5071 740 0.398 - - -
1.5275 750 0.584 - - -
1.5479 760 0.4798 - - -
1.5682 770 0.4918 - - -
1.5886 780 0.2924 - - -
1.6090 790 0.4018 - - -
1.6293 800 0.5067 - - -
1.6497 810 0.4342 - - -
1.6701 820 0.4451 - - -
1.6904 830 0.373 - - -
1.7108 840 0.4748 - - -
1.7312 850 0.3719 - - -
1.7515 860 0.5115 - - -
1.7719 870 0.3054 - - -
1.7923 880 0.4036 - - -
1.8126 890 0.3275 - - -
1.8330 900 0.4252 - - -
1.8534 910 0.6154 - - -
1.8737 920 0.258 - - -
1.8941 930 0.318 - - -
1.9145 940 0.3463 - - -
1.9348 950 0.3635 - - -
1.9552 960 0.3489 - - -
1.9756 970 0.4549 - - -
1.9959 980 0.3479 - - -
2.0 982 - 0.7055 0.6903 0.6702
2.0163 990 0.2365 - - -
2.0367 1000 0.224 - - -
2.0570 1010 0.1695 - - -
2.0774 1020 0.2483 - - -
2.0978 1030 0.1962 - - -
2.1181 1040 0.237 - - -
2.1385 1050 0.2044 - - -
2.1589 1060 0.1506 - - -
2.1792 1070 0.1762 - - -
2.1996 1080 0.2617 - - -
2.2200 1090 0.1586 - - -
2.2403 1100 0.1841 - - -
2.2607 1110 0.2287 - - -
2.2811 1120 0.1744 - - -
2.3014 1130 0.1538 - - -
2.3218 1140 0.1394 - - -
2.3422 1150 0.1565 - - -
2.3625 1160 0.1616 - - -
2.3829 1170 0.1446 - - -
2.4033 1180 0.2185 - - -
2.4236 1190 0.2489 - - -
2.4440 1200 0.2159 - - -
2.4644 1210 0.2468 - - -
2.4847 1220 0.1523 - - -
2.5051 1230 0.2284 - - -
2.5255 1240 0.1964 - - -
2.5458 1250 0.2369 - - -
2.5662 1260 0.1571 - - -
2.5866 1270 0.1848 - - -
2.6069 1280 0.1565 - - -
2.6273 1290 0.1873 - - -
2.6477 1300 0.2442 - - -
2.6680 1310 0.2562 - - -
2.6884 1320 0.2143 - - -
2.7088 1330 0.2525 - - -
2.7291 1340 0.2015 - - -
2.7495 1350 0.166 - - -
2.7699 1360 0.1741 - - -
2.7902 1370 0.1088 - - -
2.8106 1380 0.171 - - -
2.8310 1390 0.1583 - - -
2.8513 1400 0.1667 - - -
2.8717 1410 0.1626 - - -
2.8921 1420 0.1702 - - -
2.9124 1430 0.1555 - - -
2.9328 1440 0.211 - - -
2.9532 1450 0.1944 - - -
2.9735 1460 0.1355 - - -
2.9939 1470 0.1605 - - -
3.0 1473 - 0.7386 0.7296 0.7112
3.0143 1480 0.0854 - - -
3.0346 1490 0.1737 - - -
3.0550 1500 0.0967 - - -
3.0754 1510 0.1181 - - -
3.0957 1520 0.145 - - -
3.1161 1530 0.138 - - -
3.1365 1540 0.1612 - - -
3.1568 1550 0.1218 - - -
3.1772 1560 0.1006 - - -
3.1976 1570 0.0996 - - -
3.2179 1580 0.0883 - - -
3.2383 1590 0.1404 - - -
3.2587 1600 0.0977 - - -
3.2790 1610 0.0934 - - -
3.2994 1620 0.114 - - -
3.3198 1630 0.1196 - - -
3.3401 1640 0.155 - - -
3.3605 1650 0.0944 - - -
3.3809 1660 0.1063 - - -
3.4012 1670 0.1558 - - -
3.4216 1680 0.1462 - - -
3.4420 1690 0.1369 - - -
3.4623 1700 0.0987 - - -
3.4827 1710 0.1123 - - -
3.5031 1720 0.1443 - - -
3.5234 1730 0.1267 - - -
3.5438 1740 0.0879 - - -
3.5642 1750 0.1133 - - -
3.5845 1760 0.13 - - -
3.6049 1770 0.1184 - - -
3.6253 1780 0.1208 - - -
3.6456 1790 0.1545 - - -
3.6660 1800 0.1235 - - -
3.6864 1810 0.1232 - - -
3.7067 1820 0.0897 - - -
3.7271 1830 0.085 - - -
3.7475 1840 0.0937 - - -
3.7678 1850 0.1345 - - -
3.7882 1860 0.0811 - - -
3.8086 1870 0.0852 - - -
3.8289 1880 0.1017 - - -
3.8493 1890 0.1163 - - -
3.8697 1900 0.1664 - - -
3.8900 1910 0.171 - - -
3.9104 1920 0.1195 - - -
3.9308 1930 0.0672 - - -
3.9511 1940 0.1578 - - -
3.9715 1950 0.1144 - - -
3.9919 1960 0.1079 - - -
4.0 1964 - 0.7457 0.7404 0.7267
4.0122 1970 0.0811 - - -
4.0326 1980 0.0613 - - -
4.0530 1990 0.0774 - - -
4.0733 2000 0.0684 - - -
4.0937 2010 0.0831 - - -
4.1141 2020 0.1076 - - -
4.1344 2030 0.1004 - - -
4.1548 2040 0.1703 - - -
4.1752 2050 0.0645 - - -
4.1955 2060 0.1087 - - -
4.2159 2070 0.0584 - - -
4.2363 2080 0.0764 - - -
4.2566 2090 0.1099 - - -
4.2770 2100 0.1218 - - -
4.2974 2110 0.1104 - - -
4.3177 2120 0.0556 - - -
4.3381 2130 0.0626 - - -
4.3585 2140 0.0716 - - -
4.3788 2150 0.0662 - - -
4.3992 2160 0.0771 - - -
4.4196 2170 0.1447 - - -
4.4399 2180 0.0739 - - -
4.4603 2190 0.0558 - - -
4.4807 2200 0.0765 - - -
4.5010 2210 0.0848 - - -
4.5214 2220 0.0904 - - -
4.5418 2230 0.1136 - - -
4.5621 2240 0.0993 - - -
4.5825 2250 0.0692 - - -
4.6029 2260 0.0801 - - -
4.6232 2270 0.0645 - - -
4.6436 2280 0.075 - - -
4.6640 2290 0.0834 - - -
4.6843 2300 0.0599 - - -
4.7047 2310 0.0901 - - -
4.7251 2320 0.0945 - - -
4.7454 2330 0.056 - - -
4.7658 2340 0.0658 - - -
4.7862 2350 0.0418 - - -
4.8065 2360 0.087 - - -
4.8269 2370 0.0932 - - -
4.8473 2380 0.057 - - -
4.8676 2390 0.0719 - - -
4.8880 2400 0.0359 - - -
4.9084 2410 0.0583 - - -
4.9287 2420 0.0803 - - -
4.9491 2430 0.0927 - - -
4.9695 2440 0.0612 - - -
4.9898 2450 0.1212 - - -
5.0 2455 - 0.748 0.7452 0.73
  • The bold row denotes the saved checkpoint.

Framework Versions

  • Python: 3.10.12
  • Sentence Transformers: 3.4.1
  • Transformers: 4.49.0
  • PyTorch: 2.6.0+cu124
  • Accelerate: 1.2.1
  • Datasets: 3.3.2
  • Tokenizers: 0.21.0

Citation

BibTeX

Sentence Transformers

@inproceedings{reimers-2019-sentence-bert,
    title = "Sentence-BERT: Sentence Embeddings using Siamese BERT-Networks",
    author = "Reimers, Nils and Gurevych, Iryna",
    booktitle = "Proceedings of the 2019 Conference on Empirical Methods in Natural Language Processing",
    month = "11",
    year = "2019",
    publisher = "Association for Computational Linguistics",
    url = "https://arxiv.org/abs/1908.10084",
}

MatryoshkaLoss

@misc{kusupati2024matryoshka,
    title={Matryoshka Representation Learning},
    author={Aditya Kusupati and Gantavya Bhatt and Aniket Rege and Matthew Wallingford and Aditya Sinha and Vivek Ramanujan and William Howard-Snyder and Kaifeng Chen and Sham Kakade and Prateek Jain and Ali Farhadi},
    year={2024},
    eprint={2205.13147},
    archivePrefix={arXiv},
    primaryClass={cs.LG}
}

MultipleNegativesRankingLoss

@misc{henderson2017efficient,
    title={Efficient Natural Language Response Suggestion for Smart Reply},
    author={Matthew Henderson and Rami Al-Rfou and Brian Strope and Yun-hsuan Sung and Laszlo Lukacs and Ruiqi Guo and Sanjiv Kumar and Balint Miklos and Ray Kurzweil},
    year={2017},
    eprint={1705.00652},
    archivePrefix={arXiv},
    primaryClass={cs.CL}
}