query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
negative_passages
listlengths
16
16
da54815d2460eb1169b867068cb5da9a
1ae0d45982aa378c6d843c1e57120b26
"የ13 ዓመት ልጄን በነጭ ፖሊስ ልትገደል ትችላለህ ማለት ልብን ይሰብራል" ሶማሊያዊቷ እናት በአሜሪካ
ከተቃውሞዎቹ ባሻገር ለጥቁር፣ ቀደምት አሜሪካውያንና ከነጭ ውጭ ላለው ማህበረሰብ ደግሞ ንዴትን ብቻ ሳይሆን ፍራቻንም አንግሷል። በተለይም በነጭ ፖሊሶች እጅ የሚገደሉት ታዳጊዎች ጭምር መሆናቸው ቤተሰቦች ላይ የሚፈጥረው ጭንቀትና ፍራቻ ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ይከብዳል። በማያቋርጥ ፍራቻ ከሚኖሩት መካከል ሶማሊያዊቷ ኢፍራህ ኡድጉን ትገኝበታለች። በኦሃዮ የሳይንስ መምህር ስትሆን ወደ አሜሪካም የሄደችው ገና በአስራ ሁለት አመቷ ነው። የሶማሊያን እርስ በርስ ጦርነት ሽሽት ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም ሌላ መከራ ዘረኝነት ተቀብሏቸዋል። በአሁኑ ሰአት የ13 አመት ታዳጊ ልጅ ያላት ሲሆን የዘር ክፍፍል በነገሰበት፣ የነጭ የበላይነት በሚቀነቀንበትና ጥቁሩ ማህበረሰብ መዋቅራዊና የፖሊስ የጭካኔ በትር በሚያርፍበት ሃገር ልጅ ማሳደግ ልብ እንደሚሰብር አልደበቀችም። ቀደምት አሜሪካውያንን ከሃገራቸው በማፈናቀልና በመጨፍጨፍ የተመሰረተችው አሜሪካ ለበርካታ ስደተኞች ህልምም ቅዠትም ትሆንባቸዋለች። ኢፍራህና ቤተሰቦቿ የእርስ በርስ ጦርነቱን ሸሽተው ወደ አሜሪካ ሲመጡ ቢያንስ ደህና እንሆናለን፣ በጦርነት ከመታመስም እንተርፋለን በሚል ነበር። ቢያንስ ልጆቻችንን በተሻለና ደህንነቱ በተጠበቀ ከባቢም እናሳድጋለን የሚል ተስፋን ሰንቀው የነገንም አልመው ነበር፤ ሆኖም በእንዲህ አይነት ስር በሰደደ ዘረኝነት ውስጥ ማሳደግም ቀላል አይደለም። ለኢፍራንም በአሁኑ ወቅት የሰፈነው ዘረኝነት ከዘመናት ሲንከባለል የመጣና የአሜሪካ ታሪክም ዋና አካል መሆኑን ታስረዳለች። "አሁን እየተፈፀሙ ያሉት የፖሊስ ግድያዎች ዝም ብለው በአንዳንድ መጥፎ ፖሊሶች የሚፈፀሙ ሳይሆን ከአገሪቱ ህግ፣ ምስረታ፣ ፖሊሲዎች ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያላቸው ናቸው። ይህንን ሁኔታ መረዳት ለወላጅም ልብ የሚሰብር ነገር ነው። ልጄን መጠበቅ እንደማልችና ከኔ ቁጥጥር ውጭ ባሉ ሁኔታዎች ጉዳት እንደሚደርስበት ማሰብም ሆነ ህይወቱ ሊቀጠፍ እንደሚችል ማሰብ ከጭንቅላት በላይ ነው" ትላለች። በአሜሪካ ውስጥ በባለፉት በርካታ አመታት እንደ ትሬይቮን ማርቲን የመሳሰሉት ታዳጊ ጥቁሮች በነጭ ፖሊሶች መገደል የነጭና የጥቁር ህፃናት አለም የተለያየ ስለመሆኑ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ለኢፍራንም ይህ ሁኔታ በጣም ያስፈራታል፤ ህፃናት ልጆች ወይም ታዳጊዎች እንደ ህፃን በማይታዩበት ሁኔታ ልጅ ማሳደግ ሌላ ገፅታ አለው። "ልጄ ህፃን እንደመሆኑ መጠን ሌሎችም እንደ ህፃን ያዩታል የሚለው ነገር አይሰራም። እያደገ ነው። ቁመቱም እየረዘመ ነው፤ ይህ ሁኔታ በከፍተኛ ሁኔታም ያስፈራኛል። እና ጎረምሳ መምሰሉ ባለው ስርአት እንዲህ በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ለኔ እንደ ጥቁር እናት የጥቁር ታዳጊዎች ህይወት ከቁብ በማይቆጠርበት አገር ማሳደግም አስፈሪ ነው" ትላለች። ለታዳጊ ልጇም አሜሪካ እንደ ስርአት ጥቁር ሰዎችን እንደማትወድ፤ ምንም ያላጠፋ ልጅ አንተንም ሊገድሉህ ይችላሉ ብሎ ማስረዳትም ከባድ ነው። ኢፍራን ግን ከልጇ ጋር ይህ ቀላል የማይባለውን ውይይት ማድረግ ይጠበቅባታል። "ይሄ ደግሞ ሌላ ልብ የሚሰብር ጉዳይ ነው። ዘረኝነትን መጋፈጥ እንዲሁም ስለ ዘረኝነትም ሆነ የፖሊስ ጭካኔ ከህፃናት ጋር ማውራት በጣም አሳዛኝ ነው። እንደ ወላጅ እነሱን ለመጠበቅ ማንኛውንም ነገር ማድረግ አለመቻላችንን ስረዳ የካድናቸው ያህል ይሰማኛል። ልጅነታቸውንም ሆነ የልጅነታቸውን ንፅህና መስረቅ ነው። ሌላ ምን አማራጭ አለ ? ለልጄ ስለ ፖሊስ ጭካኔም ሆነ ዘረኝነት ማስረዳት አለብኝ። የ13 ዓመት ልጄን በነጭ ፖሊስ ልትገደል ትችላለህ ማለት ልብን ይሰብራል ግን ምንም እንዳልተፈጠረ ማስመሰል አልችልም" በማለት ለቢቢሲ ተናግራለች። ልጇ የሚኖርበትን አለም እውነታ ገና...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5001773759218506, "passage": "ሶማሊያዊቷን ታዳጊ ደፍረው የገደሉት በሞት ተቀጡ\\nታዳጊዋ የአስራ አራት አመት ልጅ ነበረች ተብሏል።\n\nየመድፈርና ግድያ ወንጀሉን የፈፀሙት መሃመድ አብዲ ፋራይና አብደራህማን መሃመድ አይዛክ የሚባሉ ግለሰቦች ናቸው። በባለፈው አመት በቦሳሶ ከተማ አግተው እንደወሰዷትና ወንጀሉንም እንደፈፀሙ ተናዘዋል።\n\nበሶማሊያ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች መጨመር በርካቶችን ስጋት ላይ ጥሏል።\n\nበተለይም በቅርብ ወራት ውስጥ እንዲህ አይነት ጥቃቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑንም መረጃዎች ያሳያሉ። \n\nፖሊስም በርካታ የመደፈር ወንጀሎችንና መገደሎችንም እየመረመረ ይገኛል። ባለፈው ወር በሶማሊያዋ መዲና ሞቃዲሾ የ19 አመት ግለሰብ በቡድን ተደፍራ ተገድላለች። ግለሰቧ ከስድስት ፎቅ ላይ ወርውረዋት ነው ህይወቷ የጠፋው። ፖሊስም ይህንን ወንጀልም እየመረመረም እንዳለ ተገልጿል።\n\n", "passage_id": "1be463cf640d2154910c9d6a6e2f7d71" }, { "cosine_sim_score": 0.49989203524950243, "passage": "ከዚያ በኋላ የእርሷን እንዲሁም የሌሎች ህይወትን መስመር የሚቀይር ትምህርት ሰማች።\n\nመስከረም ሙለታ ትባላለች። ሴት ልጅን መግረዝ ጉዳት እንዳለው ያወቀችው ያኔ የአካባቢያቸው ፖሊስ አባላት ትምህርት ቤታቸው መጥተው ባስተማሩበት ወቅት ነው። ትምህርቱን የሰጠው ፖሊስ \"ሴት ልጅን መግረዝ ጣታችሁን ከእጃችሁ ላይ ቆርጦ እንደመጣል ነው\" ሲል ማስተማሩንም ታስታውሳለች።\n\nየተወለደችው በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ክልል ማረቆ አካባቢ፣ ሐሙስ ገበያ በምትባል መንደር ውስጥ ነው።\n\nአሁን እድሜዋ 17 የሆነው መስከረም በማረቆ በሚገኘው ቆሼ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ነች።\n\nከሁለት ዓመት በፊት ስለ ሴት ልጅ ግርዛት አስከፊነት የሰማችው ትምህርት ሥራ ላይ የሚውልበት ቀን ሩቅ አልነበረም። \n\nእናቷ አንድ ቀን ልታስገርዛት እየተዘጋጀች እንደሆነ አወቀች።\n\n\"የሰፈሩ ልጆች ሁሉ ተገርዘው አንቺ ከቀረሽ ቀልቃላ ትሆኛለሽ፤ እቃ ትፈጂያለሽ\" ማለታቸውን ታስታውሳለች።\n\nስለዚህም እናቷ የሚገርዘውን ሰው ለማምጣት ማሰባቸውን ሲናገሩ ሰማች።\n\nበዚህ ጊዜም ትምህርት ቤት ሴት ልጆች ከተገረዙ በወሊድ ጊዜ ብዙ ደም እንደሚፈስሳቸው። ከፍም ሲል በርካታ ደም ከመፍሰስ ጋር ተያይዞ ሊሞቱ እንደሚችሉ መማሯን ለእናቷ ተናገረች።\n\nአክላም ድርጊቱ ኋላ ቀር ልማዳዊ ድርጊት ነው በማለት ለእናቷ አስረዳች።\n\nእናቷ ግን በአቋማቸው ፀንተው ባለሙያውን ለማምጣት እንደወሰኑ ስታውቅ \"እምቢ ብለሽ ካመጣሽው እከስሻለሁ\" ስትል ማስፈራራቷን ታስታውሳለች።\n\nይሁን እንጂ የተፈራው አልቀረም። አንድ ቀን ከትምህርት ቤት ስትመለስ 'ባለሙያ' የተባለው ግለሰብ ካፖርቱን ደርቦ፣ ባርኔጣ ደፍቶ፣ ምላጭ ይዞ ከቤት ጠበቃት።\n\nመስከረም፣ እናቷና ግለሰቡ ሲጨዋወቱ ትንሿን እህቷን ይዛ ከአካባቢው ጠፋች።\n\nከዚያም እርሱ ከሄደ በኋላ ወደ ቤት መመለሳቸውን ታስታውሳለች። እናትየው በመስከረም እምቢተኝነት ተስፋ ቢቆርጡም ታናናሾቿ ግን ገና በጨቅላነታቸው መገረዝ እንዳለባቸው ወሰኑ።\n\nየመስከረም ታናናሽ እህቶች የስምንት እና የስድስት ዓመት ልጆች ናቸው።\n\n\"እንዳንቺ ሳያድጉ መገረዝ አለባቸው፤ ቁስሉም ቶሎ ይደርቅላቸዋል\" እናቷ በማለት መጀመራቸውን ትናገራለች።\n\nከዚያ በመስቀል በዓል ላይ ድግስ ተደግሶ፣ ለልጆቹ ስጦታ እየመጣላቸው የግርዛት ሥነ ሥርዓቱ ሊፈፀም መሰናዶው መጀመሩን አስተዋለች።\n\nግርዛቱን የሚያከናውነው ግለሰብም ቤት መምጣቱን የምትናገረው መስከረም፤ የስድስት እና የስምንት ዓመት የነበሩት እህቶቿን በመውሰድ ሰው ቤት መደበቋን ትናገራለች።\n\nከዚያም ወደ ቤት በመመለስ ለግለሰቡ ድርጊቱ ትክክል እንዳልሆነ ስትናገር \"የዚህ ዘመን ልጆች ለሰው ክብር የላቸውም\" በማለት መቆጣቱን ታስታውሳለች።\n\nግለሰቡ የምትለውን አልሰማ ሲልም የአገር ሽማግሌዎች እና የማኅበረሰብ መሪዎች ኋላ ቀር ድርጊትን ሊፈጽም እንደሆነ በመግለጽ ተቃውሞዋን ገለፀች።\n\nበኋላም የመስከረም ጩኸት ሰሚ አግኝቶ፣ ሽማግሌዎቹ ከድርጊቱ የማይቆጠብ ከሆነ እንደሚከሰስ በመናገራቸው ትቶ ሄደ።\n\nመስከረም ወደ ሰባተኛ ክፍል ስትዘዋወር ግን ሌላ ተግዳሮት ገጠማት። ሰባተኛ ክፍል የምትማርበት ትምህርት ቤት ከመኖሪያ አካባቢዋ ርቆ ስለሚገኝ እንደ ሁልጊዜው መንደሯ ውስጥ የሚከናወነውን ሁሉ በንቃት መከታተል አላስቻላትም።\n\nየአካባቢዋ ሰዎችም ሴት ልጆቻቸውን ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች እወሰዱ ማስገረዝን እንደ ብልሃት መጠቀም ጀመሩ።\n\nይህንን ያወቀችው መስከረም ከምትማርበት አካባቢ ወደ መንደሯ ስትመለስ ታዳጊዎቹን በመሰብሰብ መገረዝ እንደሌለባቸው ትመክራቸው ነበር።\n\nአብረዋት በአንድ ክፍል ውስጥ ከሚማሩ ተማሪዎች መካከል ሊገረዙ መሆኑን በመጥቀስ ምክር ሲጠይቋት፣ አልገረዝም እንዲሉና... ", "passage_id": "79e2fd9d168f97fcd54ff43abf5a1555" }, { "cosine_sim_score": 0.4892579006081011, "passage": "አንበሳዋ እናት ኖኩቦንጋ ኳምፒ\n\nነገሩ የጀመረው እኩለ ሌሊት ላይ የስልክ ጥሪ ኖኩቦንጋን ከእንቅልፍ ሲቀሰቅሳቸው ነበር። የደወለችውም ሴት ኖኩቦንጋ ሲፎካዚ የተባለችው ሴት ልጃቸው በሚያውቋቸው ሦስት ወንዶች መደፈሯን በዚያ ሌሊት ነበር የነገረቻቸው።\n\n• አደጋው ስፍራ በየቀኑ እየሄዱ የሚያለቅሱት እናት ማን ናቸው? \n\nኖኩቦንጋ የመጀመሪያ እርምጃቸው ፖሊስ መጥራት ነበር፤ ነገር ግን የፖሊሶቹ ስልክ አይመልስም። በጊዜው ልጃቸውን መርዳት የሚችሉት እራሳቸው ብቻ ነበሩ።\n\n\"በጣም ፈርቼ ነበር ግን ልጄ ናት፤ መሄድ ነበረብኝ\" ይላሉ እናት ኖኩቦንጋ።\n\n\"እዚያ እስክደርስ ትሞታለች ብዬ አስቤ ነበር። ምክንያቱ ደግሞ እኛን ስለሚያውቁን እንዳትናገር ፈርተው በሕይወት አይለቋትም ብዬ አስቤ ነው።\"\n\nበጊዜው ሲፎካዚ ጓደኞችዋን ለማግኘት ነበር እግሯን ወደዛች መንደር የመራቸው። በቆይታዋም ጓደኞችዋ በተኛችበት ለብቻዋ ጥለዋት በወጡበት አጋጣሚ ነበር የጠጡት ወንዶች ከተኛችበት ገብተው ጥቃት ያደረሱባት።\n\n• \"በመጨረሻ ላይ ሳትስመኝ መሄዷ ይቆጨኛል\" እናት \n\n\"ቢላ ይዤ የሄድኩት እራሴን እዚያ እስክደርስ ባለው መንገድ ላይ ለመከላከል ብዬ ነበር\" ሲሉ ኖኩቦንጋ ሁኔታውን ያስታውሳሉ። \"ከቢላው ጋር ስልኬን ለብርሃን ብዬ ይዤ ነበር።\"\n\nልጃቸው ወደ ነበረችበት ቤት ሲደርሱ ስትጮህ ሰሟት፤ ቤት ውስጥ ሲገቡም አንዱ ወንድ ልጃቸውን ሲደፍራትና ሌሎቹ ሁለት ወንዶች ደግሞ ሱሪያቸው ወልቆ ተራቸውን ሲጠባበቁ እንዳኟቸው ይናገራሉ።\n\n\"በጣም ስለፈራሁ በር ላይ ቆሜ ምን እያደረጉ እንደሆነ ጠየኳቸው። እኔ እንደሆንኩ ሲያውቁ በቁጣ ተንደርድረው ወደ እኔ መጡ፤ ያኔ ነው እራሴን መከላከል እንዳለብኝ የገባኝ።\" \n\nክሱን ሲከታተል የነበረው ዳኛ ኖኮቦንጋ ልጃቸው ስትደፍር በአይናቸው ማየታቸው \"በጊዜው በጣም ስሜታዊ\" አድርጓቸዋል ብለዋል።\n\n• ከተለያየ አባት የተወለዱት መንትዮች\n\nኖኩቦንጋም በጊዜው ይዘውት የነበረውን ቢላ በመጠቀም አንዱን ደፋሪ ገድለው ሌሎቹን በቆሰሉበት ትተው ልጃቸውን በቅርብ ወደ ሚገኝ ጎረቤት ወሰዷት። \n\nፖሊሶችም ከቦታው ደርሰው ቦኩቦንጋን በቁጥጥር ስር ካደረጓቸው በኋላ በአቅራቢያ ወደ ሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ወሰደወቸው።\n\n\"ስለ ልጄ እያሰብኩ ነበር፤ ካዳንኳት በኋላ ስለእሷ ምንም አልሰማሁም። በጣም አስጨናቂ ጊዜ ነበር\" ይላሉ።\n\nልጅና እናት\n\nእናትዋ ወደ እስር ቤት ሲወሰዱ ሲፎካዚ ሆስፒታል ሆና ስለእናትዋ እያሰበች ነበር። \"በፍርድ ቤት ተወስኖባት ለዓመታት የምትታሰር ከሆነ እኔ ቅጣቷን እቀበልላታለሁ እያልኩኝ አስብ ነበር\" ትላለች።\n\nሲፎካዚ በጊዜው ስለተፈጠረው ነገር እናትዋ ከነገሯት ነገር ውጪ ምንም አታስታውስም ነበር። በጊዜውም እናትና ልጅ አንዳቸው የአንዳቸው ደጋፊ ነበሩ።\n\nቡህሌ ቶኒስ የኖኩቦጋ ጠበቃ ስትሆን ከጥቃቱ አንድ ሳምንት በኋላ ስታገኛቸው እናትና ልጅ በጣም ተስፋ ቆርጠው እንደነበር ታስታውሳለች።\n\n\"ኖኩቦንጋ በጭንቀት ውስጥ ነበረች\" ትላለች። \n\n\"በጣም ድሃ የሆኑ ሰዎችን ስታገኚ ገንዘብ ስለሌላቸው እናትየዋ ወደ እስር ቤት የምትሄድ ይመስላቸዋል። ይህ ደግሞ ጥብቅና የሚቆምላቸው ሰው አለ ብለው ሰለማያስቡ ነው።\"\n\nቡህሌ ኖኩቦነጋ ክሱን ማሸነፍ እንደምትችል እርግጠኛ ብትሆንም ቀላል እንደማይሆን ገምታለች። ሁለቱም ግን ያልጠበቁት ነገር ቢኖር የማህበራዊ ሚዲያ የሚያደርግላቸውን ድጋፍ ነበር።\n\nበደቡብ አፍሪካ የአስገድዶ መድፈር ጥቃቶች ብዙም የማህበራዊ ሚዲያ ሽፋን አይሰጣቸውም፤ ነገር ግን የኖኩቦንጋ ድርጊት እናት ልጇን ለመከላከል ያላትን አቋም ማሳያ ነው በማለት የማህበራዊ ሚዲያውን ቀልብ ሳበ።\n\nየልጃቸውን ማንነት ላለመግለፅ ሲባል የኖኩቦንጋን ስም መጥቀስ ባልተቻለበት ጊዜ አንድ... ", "passage_id": "edc96cd6aa76a9a00b7a663866a8a0ab" }, { "cosine_sim_score": 0.4858192376177774, "passage": "ነገሩ እንዲህ ነው፤ ፔኒናህ ባሃቲ የተሰኘችው ይህች ሴት ነዋሪነቷ በባሕር ዳርቻዋ የሞምባሳ ከተማ ነው። ፔኒናህ የስምንት ልጆች እናት ናት። ነገር ግን ባለቤቷ መሞቱ ኑሮን አክብዶባታል።\n\nይባስ ብሎ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሰውን ከሰው መለየቱ የእሷንም ኑሮ ከድጡ ወደማጡ አድርጎታል።\n\nከዚያ በፊት በየሰዉ ቤት እየተዘዋወረች ልብስ በማጠብ ነበር የልጆቿን አፍ የምታረጥበው። ስምንት ልጆቿ እራት አይቀርብም ወይ እያሉ ሲወትወቷት ግን አንድ መላ ፈየደች። እራት እስኪቀርብ ጋደም በሉ ትላቸውና ብረት ድስት ውስጥ ድንች መሳይ ነገር ትከት ጀመር።\n\nበወቅቱ ረሃብ ያንገላታቸው ልጆቿ በሚበስለው 'ድንጋይ' ተዘናግተው እንቅልፍ በቀላሉ ሊወስዳቸው እንዳልቻለ እናት ፔኒናህ ተናግራለች። \n\n\"'እየዋሸሽን ነው' ሲሉ ወቀሱኝ። እኔ ግን ምንም የማበላቸው ነገር ስላልነበር የማደርገው ጠፋኝ።\"\n\nየፔኒናህ ጎረቤት የስምንቱን ሕፃናት ለቅሶ ሰምታ ነው ጉዳዩን ለማጣራት ብቅ ያለችው። \n\nይህን ጉድ ያስተዋለች ጎረቤት ናት ጉዳዩን ለመገናኛ ብዙሃን ሹክ ያለችው። \n\nየፔኒናህ ታሪክ ኤንቲቪ በተሰኘው የቴሌቪዥን ጣብያ ላይ ከቀረበ በኋላ ኬንያውያን ለእርዳት እጃቸውን ከመዝርጋት አላመነቱም። የሞባይል ስልኳ አስሬ ይንቃጨል ጀመር [በሞባይል ባንኪንግ በሚገባላት እርዳታ] አልፎም ፔኒናህ መፃፍና ማንበብ ስለማትችል በጎረቤቷ ስም በተዘጋጀ የባንክ አካውን ወገኖቿ \"አለንልሽ\" እያሏት ነው።\n\nያለ ውሃና መብራት ባለሁለት ክፍል ቤት ውስጥ ከስምንት ልጆቿ ጋር የምትኖረው ፔኒናህ የወገኖቿን እርዳታ 'ተዓምር' ስትል ነው የገለፀችው።\n\n'ኬንያዊያን እንዲህ ዓይነት ፍቅር ይለግሱኛል ብዬ አስቤ አላውቅም። ከሁሉ አቅጣጫ ነበር እየደወሉልኝ እንዴት እናግዝሽ ሲሉኝ የነበረው' ብላለች። \n\nየኬንያ መንግሥት በኮሮናቫይረስ ምክንያት ከእጅ ወደ አፍ የሆነ ኑሮ እንኳን መምራት ላልቻሉ ዜጎቹ ነፃ የምግብ እርዳታ አቅርቧል። ነገር ግን ይህ እርዳታ ከፔኒናህ ደጃፍ አልደረሰም። \n\nየፔኒናህ ባልና የስምንት ልጆቿ አባት ባለፈው ዓመት ነበር በአመፀኛ ወጣቶች ሕይወቱን ያጣው። \n\nየፔኒናህ ጎረቤት ወገኖቿንና የኬንያ ቀይ መስቀልን ለእርዳታቸው አመስግናለች። ዕድሜ ለፔኒና አሁን ሞምባሳ ውስጥ ያሉ ራሳቸውን መመገብ ያልቻሉ ኬንያዊያን እርዳታ እየተደረገላቸው ነው። \n\nየኬንያ መንግሥት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በሚል ሞምባሳን ጨምሮ ወደ ሌሎች ዋና ዋና ከተሞች መግባትም ሆነ መውጣት ከልክሏል። አልፎም በመላ አገሪቱ ከምሽት 1 ሰዓት እስከ ንጋት 11 ሰዓት የሚቆይ ሰዓት እላፊ ታውጇል። \n\nበርካታ ድርጅቶች በራቸውን ዘግተዋል። የተቀሩት ደግሞ በአነስተና ሠራተኛ ለመንቀሳቀስ ተገደዋል። ይህ ደግሞ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ኬንያዊያን ከሥራ ውጪ አድርጓቸዋል። \n\nለኮሮናቫይረስ ምርመራ እንዲሆን ከዓለም ባንክ ወፈር ያለ ዶላር የተቀበለው የአገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ገንዘቡን በሻይ፣ ብስኩትና በሞባይል ካርድ ነው የጨረሰው የሚል ሪፖርት ወጥቷል። ይህ ዜና ከፔኒናህ ታሪክ ጋር መግጠሙ ኬንያዊያንን አስቆጥቷል።\n\nማኅበራዊ ድር-አምባዎች ላይ ገዥውን መንግሥት በወቀሳና ስድብ የጠራረጉትም አልጠፉም። \n\nኬንያ 395 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ያረጋገጠች ሲሆን 17 ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸው አልፏል። \n\n ", "passage_id": "16c6476bef2d77dd27abd8feb3cdbb91" }, { "cosine_sim_score": 0.4822623755195202, "passage": "የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ደጋፊ ስለሚሆን መሞት እንዳለበት የነገሯት ታራሚም ተስፋ ባለመቁረጥ ሆስፒታል ውሰዱኝ ስትላቸው ምላሻቸው ሳቅ እንደነበር ትናገራለች።\n\n\"ተጨማሪ ውሀም ሊሰጡኝም አልቻሉም\" ትላለች። እዚያው አስር ቤት በአስቸጋሪ ሁኔታ የተገላገለችው አያን የልጁንም እትብት ለመቁረጥ ስለት ያለው ብረት ከአካባቢያቸው መፈለግ ነበረባቸው። \n\nይህ የአያን ታሪክ የተወሰደው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነው ሂውማን ራይት ዋች \"ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ\" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ካወጣው ሪፖርት ሲሆን በሶማሌ ክልል ኦጋዴን እስር ቤት የሚደርሰውን የዘፈቀደ እስራት፣ መደብደብ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልትን ያጋለጠ ነው።\n\nጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስቸኳይ ምርመራ እንዲጀምሩ የሚጠይቀው ሪፖርቱ የክልሉን የፀጥታ ኃይሎች እንዲቆጣጠሩና ባለሥልጣናቱም ተጠያቂነት ሊኖራቸው የሚያስችል ሥርዓት እንዲዘረጋና እርምጃ እንዲወስዱም አፅንኦት ይሰጣል።\n\nበዚህ 88 ገፅ ባለው ሪፖርት እስረኞች የሚደርስባቸውን ስቃይ፣ እንግልት፣ መደፈር በተጨማሪ የህክምና እጦት፣ ረሃብ እንዲሁም ቤተሰብም ሆነ ጠበቃዎቻቸው እንዳያዩዋቸው እንደተደረጉም እስረኞቹ ለድርጅቱ እንደገለፁ ሪፖርቱ ያስረዳል። \n\nበሪፖርቱ መሰረት ይህንን ሲፈፅሙ የነበሩት የእስር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎች፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸው። \n\nእነዚህ ቡድኖች በሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ ኦማር ስር የሚገኙ ሲሆን ብዙዎቹም ከኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስቃይ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል። \n\nግንባሩ በኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁ ቡድኖች መካከል አንዱ መሆኑ የሚታወስ ነው። \n\nመንግሥት አድርጎ በማያውቀው ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በእስረኞች ላይ ስለሚደርሰው እንግልትና ስቃይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ማስረዳታቸው የሚታወስ ነው። \n\nበሶማሌ ክልል እየደረሰ ስላለው እንግልትም ሆነ ተጠያቂነት ስለሚረጋገጥበትም ሆነ ስለተጠቂዎቹ ፍትህ ዝርዝር ጉዳይ ግን አልተናገሩም።\n\nይህ ሪፖርት ሂውማን ራይትስ ዋች በሶማሌ ክልል የሚገኙ 100 የፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና በባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ስቃይና እንግልት የደረሰባቸውን 70 ግለሰቦችን መጠይቅ አድርጎ ያጠናቀረው ነው። \n\n\"ለሦስት ዓመታት በጨለማ ቤት ተዘግቶብኝ ነው የኖርኩት\" የሚለው የቀድሞ እስረኛ \"በየቀኑ ማታ ማታ እደበደባለሁ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ያላደረሱብኝ ነገር የለም የዘር ፍሬዬን በኤሌክትሪክ ማቃጠልና በኤሌክትሪክ ሽቦ መጠፈር፣ በጭንቅላቴም ላይ በርበሬ ጨምረው በፌስታል ያፍኑኛል። እንዳልጮህም በጨርቅ አፌን ይጠቀጥቁት ነበር\" ብሏል።\n\nራቁታቸውን በእስረኞች መካከል እንዲረማመዱ ማድረግ፣ እስረኞን ማደባደብና የሚያሸማቅቁ ተግባራትን እንዲያከናውኑ እንደሚያደርጓቸውም ታራሚዎቹ ተናግረዋል። \n\n\"በአንድ ወቅት በሁሉም እስረኞች መካከል ራቁቴን በጭቃ ላይ እንድንከባለል አዘዙኝና በዱላ ይደበድቡኝ ጀመር\" የምትለው የ40 ዓመቷ ሆዳን ስትሆን ያለምንም ክስ አምስት ዓመታትን በእስር አሳልፋለች።\n\n\"በሌላ ጊዜም እንዲሁ አንድ በእድሜ ሸምገል ያሉ ሰውዬን ከሴት ልጃቸው ጋር ራቁታቸውን እንዲቆሙ አድርገዋቸዋል። በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው\" ትላለች። \n\nእስረኞቹ እንደሚሉት የእስር ቤቶቹ ኃላፊዎች፣ የልዩ ፖሊስ ከፍተኛ ኃላፊዎች እንግልቱን፣ መደፈሩን፣ ምግብ ክልከላውን ከማዘዝ በተጨማሪ ተሳታፊም ነበሩ ይላሉ። \n\nበተጨናነቁት በእነዚህ እስር ቤቶች ውስጥ በሚፈጠር ረሃብ፣ በሽታና ስቃይ ምክንያት ብዙዎችም ለሞት እንደተዳረጉ ሪፖርቱ ጨምሮ ያትታል። \n\n ", "passage_id": "d1c49612d60b278d8978e4174e01fc98" }, { "cosine_sim_score": 0.47996657567960593, "passage": "ሕፃኑ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ ሕይወቱ በዚያው ያለፈው ባለፈው አርብ ዕለት ነበር። የግዛቲቱ ባለሥልጣናት ትውልደ ጋናዊያን ናቸው የተባሉት የሕፃኑ ወላጆች ላይ ምርመራ መጀመራቸውን አስታውቀዋል።\n\nባለፈው የአውሮፓውያኑ ዓመት መጨረሻ ላይም በጣልያን መዲና ሮም በሚገኝ የስደተኞች መጠለያ የሁለት ዓመት ሕፃን በተመሳሳይ የግርዛት ሙከራ ሕይወቱ አልፏል።\n\n• \"አደጋውን ስሰማ ክው ነበር ያልኩት...\" አቶ ተወልደ ገ/ማርያም\n\nበጣልያን በዓመት በአማካይ አምስት ሺህ ግርዛቶች የሚካሄዱ ሲሆን ከአንድ ሦስተኛ በላይ የሚሆነው በህገወጥ መንገድ የሚካሄድ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ።\n\nበካቶሊካዊቷ ጣልያን የግርዛት አገልግሎት በሕዝብ የጤና ተቋማት አይሰጥም። በአገሪቱ የሚገኙ በርካታ ስደተኞች ደግሞ ግርዛት በተለምዶ ከሚካሄድባቸው እስልምናን ከሚከተሉ አገራት የሄዱ ናቸው።\n\nምንም እንኳ ግርዛት ቀላል የሚባል ህክምና ቢሆንም ሙሉ በሙሉ ግን አደጋን የማያስከትል አደለም።\n\n• የገጠር አስተማሪው አንድ ሚሊዮን ዶላር አሸነፉ\n\n ", "passage_id": "d85840d5c23507a8ab6dc01f03f0cf32" }, { "cosine_sim_score": 0.4778234898482066, "passage": "ሶማሊያ፡ ታዳጊዋን ደፍረው ለህልፈት የዳረጉት በጥይት ተደብድበው ተገደሉ\\nየፑንት ላንድ ነዋሪ የሆነችው አይሻ ኢልያስ አደን ጋልካዮ ከሚባለው አካባባቢ ቁጥራቸው የማይታወቅ ወንዶች ጠልፈው ከወሰዷት በኋላ በቡድን ደፍረው የጣሏት ቤቷ አካባቢ ነበር።\n\nሁኔታው ከፍተኛ ድንጋጤንና ቁጣን ያስከተለ ሲሆን ብዙዎች በሰልፍ ሃገሪቷን አጥለቅልቀውት ነበር።\n\n•‘በአስራ አራት ዓመቴ ስደፈር የሚያሳይ ቪዲዮ በወሲብ ፊልም ድረገፅ ላይ ነበር' \n\n• የአስገድዶ መደፈር ክሷን ለመከታተል የሄደችው ወጣት በእሳት ተቃጠለች \n\n• የተነጠቀ ልጅነት \n\nአስር ተጠርጣሪዎች ታዳጊዋን በመድፈር ተይዘው የነበረ ሲሆን የአካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሶስቱን ጥፋተኛ ሆነው አግኝቷቸዋል። \n\n ግለሰቦቹን ለመጀመሪያ ጊዜ የዲኤንኤ (ዘረ መል) ማስረጃን በመጠቀም ጥፋተኛነታቸው መረጋገጡን አቃቤ ህግጋትም አሳውቀዋል።\n\nጥፋተኛ ሆነው የተገኙት አብዲፈታህ አብዱራህማን ዋርሳሜና አብዲሻኩር ሞሃመድ ዲጌ፣ ቦሳሶ በሚገኝ አደባባይ ላይ በተኳሽ ቡድን በትናንትናው እለት በጥይት እንደተገደሉ ዘ ጋሮዌ የተባለው ድረገፅ አስነብቧል።\n\n•በህንድ በቡድን ተደፍራ የተገደለችው ዶክተር ጉዳይ ከፍተኛ ቁጣን ቀሰቀሰ \n\nሶስተኛ ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘው አብዲሰላም አብዲራህማን በሞት የተቀጣው የአብዲፈታህ ወንድም ሲሆን ምንም እንኳን የሞት ፍርድ ቢፈረድበትም ቅጣቱ ተግባራዊ ሳይደረግበት ቀርቷል። \n\nየታዳጊዋ አይሻ አባት ኢልያስ አደን ለፑንት ላንድ መንግሥታዊ ጣቢያ እንደተናገሩት የአብዲሰላምን ቅጣት ሁኔታው እንደገና እስኪገመገም ፍርድ ቤቱ ለአስር ቀናት እንዲያዘገየው መጠየቃቸውን ነው።\n\n\"እንዲህ አይነት አይቀጡ ቅጣት በተለይ የሞት ፍርድ የማያዳግም ምክር ያስተላልፋል። የሶማሊያ ሴቶችም ደህንነታቸው የተጠበቀ ይሆናል\" ብለዋል አቶ አደን።\n\nመደፈርና ሌሎች ፆታዊ ጥቃቶች በሶማሊያ በቅርብ አመታት መበራከታቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ይናገራሉ። \n\n", "passage_id": "c7d8f223d432a3b8759d852cadfe2077" }, { "cosine_sim_score": 0.47295889299528115, "passage": "አኒታ ኢራንጃድ\n\nበቪድዮው የ12 ዓመቷ ታዳጊ እየሳቀችና እያለቀሰች \"ስሜ አኒታ ኢራንጃድ ነው። የተወለድኩት ሳራዳሳሀት ነው\" ትላለች።\n\nቪድዮው በትውልድ አገሯ ለሚዘጋጅ የአጭር ፊልም ውድድር የተዘጋጀ ነው። ቪድዮው ላይ አባቷ ከኋላ ሆኖ ሲያበረታታት ይሰማል።\n\n\"ተዋናይ መሆን እፈልጋለሁ\" ትላለች አኒታ በቪድዮው።\n\nቪድዮው ቤተሰባዊ መደጋገፍ፣ ተስፋ ይታይበታል።\n\nአባቷ ራሱል ልጁ ህልሟን እንድታሳካ ይመኛል። \n\nግን ቀዬያቸው የተጨቆነና በግጭት የሚናጥ ነው። በምዕራብ ኢራን ኩርዶች በብዛት የሚኖሩባት ሳራዳሳሀት ነው የተወለዱት።\n\nታዳጊዋ ቪድዮውን ለውድድር ካስገባች ከዓመት በኋላ አባቷና እናቷ ከሦስት ልጆቻቸው ጋር ወደ አውሮፓ ጉዞ ጀመሩ።\n\nአኒታ፣ የስድስት ወሩ አርሚን እና የ15 ወሩ አርቲን ከቤተሰቦቻቸው ጋር የጀመሩት አደገኛ ጉዞ ነበር።\n\nወደ ዩናይትድ ኪንግደም ይጓዝ የነበረው አነስተኛ መርከብ ጥቂት እንደተጓዙ ተገለበጠ። ተሳፋሪዎቹ ነፍስ አድን ጃኬት አላደረጉም ነበር።\n\nየትውልድ መንደራቸው በሕይወት ለመቆየት ከሚደረግ ትግል ባለፈ ህልም የሚሳካበት አይደለም።\n\nብዙዎች ሥራ አጥ ናቸው። ወደ ኢራቅ ኩርዲስታን ድንበር በሕገ ወጥ መንገድ ቁሳቁስ በማዘዋወር የሚተዳደሩም ብዙ ናቸው። ትርፋማ ግን አይደሉም።\n\nባለፉት ጥቂት ዓመታት በርካቶች በኢራን ድንበር ጠባቂዎች ተገድለዋል፤ የቆሰሉም አሉ።\n\n\"ሀዘን ልቤን ቢሰብረውም ኩርዲስታንን ትቼ ከመሄድ ውጪ አማራጭ የለኝም\"\n\nእአአ ከ1979ኙ የኢራን አብዮት ወዲህ በኢራን የጸጥታ ኃይሎች እና በታጣቂዎቹ ኩርዶች መካከል ግጭት አልቆመም።\n\nኩርዶች ለመብታችን እየታገልን ነው ሲሉ ኢራን ደግሞ በውጪ ኃይሎች የሚደገፉ ተገንጣዮች ትላቸዋለች።\n\nከኢራን 10 በመቶው ኩርዶች ናቸው። የተባበሩት መንግሥታት እንደሚለው፤ አብላጫውን ቁጥር የያዙት እስረኞች እነሱ ናቸው።\n\nአምና ጸረ መንግሥት ተቃውሞ ከተካሄደ በኋላ ከፍተኛ እርምጃ እየተወሰደ ነው።\n\nየአኒታ አባት ከእስር ለማምለጥ ነበር ጉዞውን የጀመረው።\n\nንብረታቸውን ሸጠው፣ ገንዘብ ከጓኞቻቸው ተበድረው፤ ወደ አውሮፓ ለሚያሻግሩ ሰዎች ከፍለው ነበር።\n\nህልማቸው ዩናይትድ ኪንግደም ደርሶ ጥገኝነት መጠየቅ ነበር። \n\nየራሱል ጓደኞች ለቢቢሲ የላኩት ቪድዮ ላይ ራሱል እየሰጠመ ሳለ በኩርድኛ ሲዘፍን ይታያል።\n\n\"ሀዘን ልቤን ቢሰብረውም ኩርዲስታንን ትቼ ከመሄድ ውጪ አማራጭ የለኝም\" እያለ ሲዘፍን ልጁ አርሚን ይስቅ ነበር። ጨቅላ ልጁ አርቲን ደግሞ ወደአባቱ እየዳኸ ይሄድ ነበር።\n\n\"ከተራራዎቹ ውጪ ወዳጅ የለንም\"\n\nኩርዶች \"ከተራራዎቹ ውጪ ወዳጅ የለንም\" የሚል አባባል አላቸው።\n\nየመጀመሪያው የዓለም ጦርነት አክትሞ፤ የኦቶማን ግዛት ከወደቀ በኋላ ኩርዶች ነጻ እንደሚወጡ በውጪ ኃይሎች ቃል ሲገባላቸው ነበር።\n\nበግዛቲቱ ግን ተቀባይነት አላገኘም።\n\nእንዲያውም የትውልድ ቀዬያቸው በሦስት የመካከለኛው ምሥራቅ ግዛቶች ተከፋፈለ።\n\nቤተሰቡ\n\nከዚያ በኋላ በኢራን፣ በቱርክ፣ በሶርያ እና በኢራቅ የሚኖሩ ኩርዶች የነጻነት ትግል ፍሬ አላፈራም።\n\nራሱል እና ባለቤቱ ሺቫ ወደ አውሮፓ ለመሻገር 24,000 ዩሮ ከፍለዋል።\n\nሦስት ልጆቻቸውን ይዘው ከቱርክ ወደ ጣልያን ከዚያም ወደ ሰሜን ፈረንሳይ መሻገር ነበር እቅዳቸው።\n\nሺቫን በዱንኪክ የእርዳታ መስጫ ያገኘቻት በጎ ፍቃደኛ አድራ \"በጣም ቀና ሰው ናት። ትንሽ ኩርድኛ አዋርቻት ስትስቅ ነበር\" ስትል ታስታውሳታለች።\n\nሺቫ እና ባለቤቷ በፈረንሳይ ጉዟቸው ሀብት ንብረታቸውን በአጠቃላይ ተዘረፉ።\n\nያኔ ለጓደኛዋ በላከችው የጽሁፍ መልዕክት፤ ለቀጣዩ የጉዟቸው ክፍል ለጭነት መኪና የሚሆን ገንዘብ እንደሌላቸው ገልጻ ነበር።\n\nከራሱል ጋር የነበረ ጓደኛው እንደሚለው፤ አዘዋዋሪዎቹ በቀጣዩ... ", "passage_id": "3694830c6ae1a404e58c2c564768b069" }, { "cosine_sim_score": 0.465519148727982, "passage": "የ28 አመቷ አታቲያና ጀፈርሰን ፎርት ወርዝ በሚባል የመኖሪያ ቦታ ከወንድሟ ልጅ ጋር ትኖር ነበር ተብሏል።\n\nጎረቤቷ የቤቷ በር መከፈቱን በማየት ደህንነቷን ለማረጋገጥ ይችሉ ዘንድ ወደ ፖሊስ መደወላቸውን አሳውቀዋል። \n\n•የመጀመሪያው ጥቁር የኦክስፎርድ ተማሪ \n\n•ታላቋ ፀሐፊ ቶኒ ሞሪሰን ስትታወስ \n\nፖሊስ ሁኔታውን ያሳያል ብሎ የለቀቀው ቪዲዮ ለሰኮንዶች የቆየን እሰጣገባን ያሳያል። \n\nቪዲዮው እንደሚያሳየው ፖሊሶች የመኖሪያ ቦታዋን ሲዞሩ የሚታይ ሲሆን በመስኮት በኩል ሰው ሲያዩ እጅ ወደላይ በማለት ከጮሁ በኋላ፤ አንደኛው ፖሊስ በመስኮቱ መስታወት በኩል ተኩሷል።\n\nየፎርት ወርዝ ፖሊስ ኃላፊ በመግለጫቸው ላይ እንዳሉት ነጩ ፖሊስ \"አደጋ ላይ እንዳለ ተሰምቶት\" ነው የተኮሰው ብሏል። \n\nምርመራው እስኪጠናቀቅም ድረስ ፖሊሱ ከስራው ለጊዜው መታገዱን ባለስልጣናቱ አስታውቀዋል።\n\nሟቿ አታቲያና ጄፈርሰን\n\nምንም እንኳን ቪዲዮው ኤዲት ቢደረግም በመስኮቷ በኩል ሲጠጉ ፖሊሶቹ ማንነታቸውን አልተናገሩም።\n\nከዚህም በተጨማሪም ፖሊስ በመኝታ ክፍሏ ውስጥ መሳሪያ አይተናል ቢሉም በቪዲዮው ላይ የሚታይ ነገር የለም። \n\nበሰዓቱም ግለሰቧ መሳሪያ ስለመያዝ አለመያዟ ፖሊስ ምንም ያላለ ሲሆን፤ በቴክሳስ ህግ መሰረት ከ18 አመት በላይ ያሉ ግለሰቦች መሳሪያ የመያዝ ፍቃድ አላቸው። \n\nፖሊስ አክሎም ከተተኮሰባት በኋላ ድንገተኛ እርዳታ ሊያደርጉላትም ቢሞክሩም ወዲያው ህይወቷ ማለፉ ተገልጿል። \n\n•\"ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም መድረክ ማምጣት ፈታኝ ነው\" ዘረሰናይ መሐሪ\n\nቪዲዮ ጌም ስትጫወት ነበር\n\nበወቅቱ ከወንድሟ ልጅ ጋር ቪዲዮ ጌም ስትጫወት የነበረችው ሟች ከቤቷ ውጭ ድምፅ ስትሰማ ጉዳዩን ለማጣራት ወደ መስኮቱ ቀረብ እንዳለች የቤተሰቧ ጠበቃ ተናግረዋል። \n\n\"እናቷ ታመው ቤት ውለዋል፤ እናም እሳቸውን ለመንከባከብና ቤቱንም ለመቆጣጠር ነበር የመጣችው፤ ህይወቷን በጣም የምትወድ ሰው ነበረች\" በማለት ጠበቃ ሊ ሜሪት በፌስቡክ ገፃችው አስፍረዋል \"ለመገደሏ ምንም ምክንያት የለም፤ ምንም፤ ፍትህን እንሻለን\" ብለዋል። \n\nሟቿ የዩኒቨርስቲ ምሩቅ ስትሆን የፋርማሲ ዕቃዎችን በመሸጥ ትተዳደር ነበር ተብሏል። \n\nበቅርቡም አንዲት ፖሊስ ቦታን ጂን የተባለ ጥቁር አሜሪካዊ መኖሪያ ቤት ውስጥ ገብታ ተኩሳ በመግደሏ ፍርድ ቤት የአስር አመት እስር ፈርዶባታል። \n\nበቴክሳስ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ዕጩ ፕሬዚዳንት ቤቶ ኦ ሮውርክ የቴክሳሱን ግድያ ተቃውመው ተናግረዋል።\n\n\"በአታቲያና ሞት የተሰማንን ሃዘን እየገለፅን ለሞቷ ኃላፊነት መውሰድ ያለባቸው አካላትን ልንጠይቅ ይገባል። ማንኛውም ቤተሰብ እንዲህ አይነት ሃዘን ላይ እንዳይወድቁ ቃል በመግባት ልንሰራ ይገባል\" በማለት በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል። \n\nለጥቁሮች ነፃነት የሚታገለው ኤንኤንኤሲፒ የተባለው ድርጅት ሞቷን \"ተቀባይነት የሌለው\" ብሎታል። \n\n•ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም \n\nየ62 አመቱ ጎረቤቷ ጄምስ ስሚዝ ለፖሊስ ከመደወላቸው በፊት አካባቢውን ተዘዋውረው እንዳዩና ምንም አይነት እንቅስቃሴ ባለማየታቸው ለፖሊስ እንደደወሉ አስረድተዋል። \n\n\"በቃላት መግለፅ ከምችለው በላይ ተናድጃለሁ፤ አዝኛለሁ፤ እየተንቀጠቀጥኩም ነው\" በማለት የተናገሩት ስሚዝ ደህንነቷን ለማረጋገጥ ለፖሊስ መደወላቸው ፀፀት ውስጥ እንደከተታቸው አስረድተዋል።\n\n\"ለፖሊስ ባልደውል እስካሁን በህይወት ትቆይ ነበር\" ብለዋል። \n\n ", "passage_id": "68c8ac7e2aa24b76f81066f40cf891b5" }, { "cosine_sim_score": 0.4552901872386144, "passage": "ለግል የደህንነት ጥበቃ ተቋም የሚሰራው አንቶኒ ቶማስ ኮክስ ላይ በሞቃዲሾ በሚገኘው ማዕከላዊ እስር ቤት ከተፈጸመው ጥቃት ጀርባ በእስር ቤቱ የሚገኙ ተጠርጣሪ የጽንፈኛ እስላማዊ ቡድን አባላት ይኙበታል ተብሏል። \n\n• የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ41 ዓመታት በኋላ ወደ ሶማሊያ በረራ ጀመረ\n\n• ለአካል ክፍላቸው ሲባል ህጻናት ተገድለው ተገኙ \n\nአንቶኒ ቶማስ ኮክስ ለእስር የተዳረገው ከአስር ቀናት በፊት ከሞቃዲሾ ወደ አዲስ አበባ ለመጓዝ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በተደረገ ፍተሻ ወቅት የአስለቃሽ ጋዝ ተተኳሾች ሻንጣው ውስጥ በደህንነት ባለስልጣናት ስለተገኘበት ነው። \n\nግለሰቡ የያዘውን ነገር ባለማሳወቁ የሕዝብን ደህንነት አደጋ ላይ በመጣል ወንጀል ይከሰሳል ተብሏል። \n\nየሞቃዲሾ ማዕከላዊ እስር ቤት ምክትል አስተዳዳሪ የሆኑት አብዲካሪም አሊ ፍራህ እንደተናገሩት፤ ታሳሪው ላይ ጥቃቱ በተፈጸመበት ጊዜ በአንገቱ ላይ ቀላል የመቆረጥ ጉዳት ደርሶበታል ብለዋል። \n\nአስተዳዳሪው ጨምረውም የእስር ቤቱ ጠባቂዎች ስለጥቃቱ ወዲያውኑ መረጃ በማግኘታቸው ግለሰቡን ከከፋ አደጋ ለማዳን ችለዋል ሲሉ ተናግረዋል።\n\n• በረከት ስምኦን ከየት ተነስተው እዚህ ደረሱ \n\n\"ከተጠርጣሪዎቹ አንዱ የግለሰቡን አንገት በምላጭ ለመቁረጥ ሲሞክር ልናስቆመው ችለናል። በዚህም መካከልም በጣም ቀላል ቁስለት ደርሶበታል። ነገር ግን አሁን ደህና ነው\" ሲሉ አፍራህ ለቢቢሲ ሶማሊኛ ተናግረዋል። \n\nበጥቃቱ ተሳትፈዋል የተባሉት ሁለት ግለሰቦች የእስላማዊ ታጣቂ በቡድኖች አባላት እንደሆኑ እንደሚጠረጠር የእስር ቤቱ ምክትል አስተዳዳሪ ተናግረዋል። \n\nአንደኛው የአል ሻባብ አባል እንደሆነ ሲታሰብ ሌላኛው ደግሞ የእስላማዊው መንግሥት (አይሲስ) አባል እንደሆነ ይታመናል። ሁለቱም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፈውን የሶማሊያ መንግሥት የሚወጉ ቡድኖች ናቸው። \n\nየኤምባሲ ባለስልጣናትና ግለሰቡ ይሰራበታል የተባለው የአሜሪካ የግል የደህንነት ተቋም የሆነው ባንክሮፍት ሰራተኞች እስር ቤቱን መጎብኘታቸው ተገልጿል። \n\n ", "passage_id": "0a90e59245ee39cc2017fe5f51e91ddd" }, { "cosine_sim_score": 0.4543213258063411, "passage": "አንዳንድ ጊዜ ግን ያው አስገዳጅ ሁኔታ መፈጠሩ አይቀርም እና በአንድ ምሽትም ግዴታ ፖሊስ ጋር የሚያስደውለው አጋጣሚ ተፈጠረ።\n\nበጣም መሽቷል ግን ጎረቤቱ ግን በሯ እንደተከፈተ ነው። ምን ሁና ይሆን? በሚል ፖሊስ ጋር ደወለ። ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ተኩስ ሰማ፤ ቀጥሎም የጎረቤቱ የ28 ዓመት ሴት ልጅ አስከሬን በቃሬዛ ሲወጣ አየ።\n\nበጣም ተረበሸ። ተናደደ፣ ደከመው፣ አመመው፤ ምን እንደሚያስብ ሁሉ ግራ ገባው። ከዚያ በኋላ ማንኛውም ጥቁር ሰው በፖሊስ ሲገደል አታቲና ጄፈርሰንን የተገደለችበትን መጥፎ ጊዜ ያስታውሰዋል።\n\n\"ከፀፀት ጋር አብሬ ነው የምኖረው፤ በሚቀጥሉት ዓመታትም መቼም ቢሆን ሊቀለኝ የማይችለውን ሸክም ተሸክሜ ነው የምኖረው፤ እንደ ሰማይ ያህልም ከብዶኛል\" በማለትም የሚናገረው ጄምስ ፖሊስ ጋር የደወለበትንም ምሽት ይረግማል።\n\nጥቅምት 12 ቀን፣ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ተኩል ነበር። የጎረቤቱ በር እንደተከፈተና መብራትም እየበራ ነው ብለው የቀሰቀሱት የእህቱና የወንድሙ ልጆች ናቸው።\n\nጎረቤቱና የቤቱ ባለቤት ዮላንዳ ካር የልብ ህመምተኛ ስትሆን፤ በቅርብ ጊዜም ወደ ፅኑ ህሙማን ክፍል በተደጋጋሚ ከመግባቷ አንፃር አንድ ነገር ሆና ይሆን በሚልም ተጨነቀ።\n\nከግቢው ወጥቶ መንገዱ ላይ ሆኖ ሲያይ በግቢዋ ውስጥ የአትክልት መኮትኮቻ ቁሳቁሶቹ በቦታቸው ናቸው፤ ሶኬቶቹም አለመነቀላቸው ግራ አጋብቶት ፖሊስ ደኅንነቷን እንዲያረጋግጥ በሚል ስልክ ደወለ። \n\nያሰበው ፖሊስ መጥቶ በሩን አንኳኩቶ ቤተሰቡ ደህና መሆናቸውን ይጠይቃል በሚልም ግምት ነበር። ጄምስ ያላወቀው ግን ጎረቤቱ ዮላንዳ በዚያ ምሽት ሆስፒታል ነበረች። እናም ልጇ አታቲያናና የልጅ ልጇ ቪዲዮ እየተጫወቱ እየጠበቋት ነበር። \n\nበፖሊስ የተገደለችው አታቲያና ጄፈርሰን\n\nፖሊስ ሲደርስም ጄምስ በቤቱ ትዩዩ ቆሞ ነበር።\n\nአሮን ዲን የተባለው አንደኛው ፖሊስ ሽጉጡን አውጥቶ ወደ በሩ ተጠጋ፣ በመቀጠልም ቤቱን በመዞር በአትክልት ስፍራው በኩል በጓሮ በር ወደ መስኮቱ ተጠጋ። ከጥቂት ሰኮንዶች በኋላ የተኩስ ድምፅ ተሰማ።\n\n\"ተኩሱ እንደተሰማም ' እንዳታስመልጣቸው ስትል ድምጿን ሰማሁት\" ብሏል ጄምስ። \n\nበመቀጠልም ምን እየተከናወነ እንደሆነም አልገባውም፤ ነገር ግን በርካታ ፖሊሶች መጥተው ጎዳናውን ሞሉት፤ በአካባቢውም ውር ውር ማለት ጀመሩ።\n\nተኩስ ከሰማ ከስድስት ሰዓታት በኋላ ነው ምን እንደተፈጠረ ያወቀው። የጎረቤቱ ልጅ አታቲያና ጄፈርሰን እንደተገደለችም ተረዳ። \n\nአስከሬኗን በቃሬዛ ይዘውት ወጡ። የጄምስ ቤተሰብና የዮላንዳ ጉርብትና በቅርብ ነው የጀመረው። ዮላንዳ ቤቱን የገዛችው ከአራት ዓመታት በፊት ሲሆን፤ በቤቷም በጣም ነበር የምትኮራው፤ ያለቻትን አጠራቅማ የገዛችው ቤት። የእሷንና የጄምስን ቤትም የሚለየው የአትክልት ቦታና መንገድ ነው።\n\nጄምስ በሰፈሩ ለረዥም ዘመናት ኖሯል። ልጆቹን እዚህ ነው ያሳደገው፤ የልጅ ልጆቹም እዚሁ ሰፈር ናቸው። \n\nከዚህም በተጨማሪ አምስት የቤተሰቡ አባላትም እንዲሁ በዚያው አካባቢ ነው የሚኖሩት። ዮላንዳ ለዚህ ሰፈር አዲስ ብትሆንም ከጄምስ ጋር እየተቀራረቡ ነበር። \n\nጄምስ ዮላንዳን ጠንካራ ሠራተኛ እንደሆነች ይናገራል \"በህይወቷ ውስጥ ብዙ ፈተና ቢያጋጥማትም ያንን ተወጥታዋለች። ለዚያም ነው ቤት መግዛቷን እንደ ትልቅ ድል የምታየው\" ብሏል። ልጇም አታቲያናም የእናቷን መታመም ተከትሎ ነው ልታስታምማት የመጣችው።\n\nእናቷን እንዲሁም የስምንት ዓመት የወንድሟን ልጅ ከመንከባከብ በተጨማሪ ለህክምና ትምህርት ቤትም የሚሆን ገንዘብ እየቆጠበች ነበር። \n\nከመገደሏ ጥቂት ቀናት በፊት አካባቢያቸው ባለው መንገድ ላይ የመኪና አደጋ ተከስቶ ነበር። አታቲያናም በሩጫ ልትረዳቸው ከቤት ወጣች፤ እናም አምቡላንሱ እስኪመጣ... ", "passage_id": "43db02d76a0cb5d345417c086fb57e4d" }, { "cosine_sim_score": 0.4533784745989603, "passage": " በማክሰኞው የአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ በማሸነፍ፣ ታሪክ ከሰሩት ሁለቱ ሙስሊም ስደተኛ ሴቶች አንዷ ናት - ትውልደ ሶማሊያዊቷ ኢልሃን ኡመር፡፡ የሶማሊያ የእርስ በእርስ ጦርነት በተፋፋመበት ወቅት፣ እናትና አባቷ ነፍሳቸውን ለማዳን ማቄን ጨርቄን ሳይሉ የ8 አመቷን ልጃቸውን ኢልሃንን አዝለው፣ ከቤትና ከአገራቸው ርቀው ተሰደዱ፡፡ከወላጆቿ ጋር አገሯን ጥላ የተሰደደቺው ኢልሃን ማረፊያዋ በአፍሪካ ግዙፉ የኬንያው ዳባብ የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ነበር፡፡ በአስከፊው ዳባብ የስደተኞች የመጠለያ ካምፕ አራት አመታትን የገፋቺው ኢልሃም፣ የ10 አመት ህጻን ሳለች ነበር ወደ አሜሪካ የተጓዘቺው፡፡ በወቅቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ባለማወቋ ለመግባባትና ለመማር ተቸግራ እንደነበር ይነገራል፡፡በሚኒያፖሊስ የማህበራዊ ንቅናቄ ስራዎችን በመስራት የምትታወቀው የ36 አመቷ ትውልደ ሶማሊያዊት ኢልሃም፤ በአፍሪካን አሜሪካን የሲቭል መብቶች ቡድን ውስጥም ንቁ ተሳትፎ ታደርግ ነበር፡፡ የትራምፕን የስደተኞች ፖሊሲ አጥብቃ በመቃወም የምትታወቀው ኢልሃም በዘንድሮው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ፣ ሚኒሶታ ላይ ዲሞክራቶችን ወክላ በመወዳደር፣ ታሪካዊ ድልን የተቀዳጀቺው ኢልሃን፤ በአሜሪካ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት የእስልምና እምነት ተከታይ፣ ጥቁር ስደተኛ የምክር ቤት አባል ሆና ስሟን በደማቅ ቀለም አስጽፋለች፡፡“በዚህች ምሽት እነሆ ወኪላችሁ ሆኜ ከፊታችሁ ቆሜያለሁ!... ከስሜ ጀርባ የተሸከምኩት ብዙ ኃይል አለኝ። ግዛታችንን ወክላ የምክር ቤት አባል የሆነች የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት፤ ሂጃብ ለብሰው በኩራት በምክር ቤት ውስጥ ለመሰየም ከታደሉት የመጀመሪዎቹ ሁለት ሴት ሙስሊም ስደተኞች አንዷ ነኝ!” ብላለች፤ ኢልሃም ታሪካዊውን ድል መጎናጸፏን ተከትሎ ለደጋፊዎቿ ባደረገቺው ንግግር፡፡", "passage_id": "cb090c26e4d34cea5cb0acd30927c37c" }, { "cosine_sim_score": 0.4499705986501624, "passage": "የሠላሳ አራት ዓመትዋ ኢልሃን ኦማር የመጀመሪያ ሶማሊያዊት አሜሪካዊት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባል ለመሆን በቅታ ታሪክ ሰርታለች።የእርሷ የስኬት ታሪክ በዓለም ዙሪያ ለሙስሊሞች በተለይም ለሙስሊም ሴቶች የተስፋ ቀንዲል ሆንዋል።ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "37688540f32a1ff1b6b8ef35a07ed662" }, { "cosine_sim_score": 0.4481580348348866, "passage": "ሙኒራ አብደላ የመኪና አደጋው ሲያጋጥማት የ32 ዓመት ወጣት የነበረች ሲሆን በወቅቱ እሷ ትጓዝበት የነበረው ተሽከርካሪ ከሕዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር ተጋጭቶ ከባድ የጭንቅላት ጉዳት አጋጥሟት ነበር።\n\nአደጋው ሲደርስ ወንድ ልጇን ከትምህርት ቤት ለመቀበል እየሄደች ነበር።\n\n• በህክምና ስህተት የመከነው ህፃን\n\n• የ7 ዓመቷ ህፃን መፀዳጃ ቤት አልሰራልኝም ስትል አባቷን ከሰሰች \n\nኦማር ዊቤር እናቱ የመኪና አደጋ አጋጥሟት ኮማ ውስጥ ስትገባ ገና የአራት ዓመት ጨቅላ ነበር። ተሽከርካሪው ውስጥ አብሯት ተቀምጦም ነበር። ነገር ግን እሱ በአደጋው ምንም ጉዳት ሳይደርስበት መትረፍ ችሏል።\n\n''እስከዛሬ ድረስ ተስፋ አልቆረጥኩም። አንድ ቀን እንደምትነቃ አስብ ነበር። የእናቴን ታሪክ ማጋራት የፈለግኩትም ሰዎች በምንም አይነት ሁኔታ ውስጥ ቢሆኑ ተስፋ መቁረጥ እንደሌለባቸው ለማስተማር በማሰብ ነው'' ይላል ኦማር።\n\n''እናቴ አደጋው በደረሰበት ወቅት እኔን ከአደጋው ለመከላከል በማሰብ ጥብቅ አድርጋ አቅፋኝ ነበር'' ሲልም ተናግሯል።\n\nሙኒራ አብደላ የደረሰባት ጉዳት እጅግ ከፍተኛ ስለነበር የተሻለ ህክምና እንድታገኝ በሚል ወደ እንግሊዝ መዲና ለንደን ተወስዳ ነበር። ነገር ግን ምንም አይነት ለውጥ ማሳየት ስላልቻለች ወደ ሀገሯ እንድትመለስ ተደረገ።\n\nበመጨረሻም በ2017 ከአቡዳቢ መንግሥት በተገኘ ድጋፍ ወደ ጀርመን ሄዳ ህክምናዋን እንድትከታተል ተደረገ። ጀርመን በነበረችበት ወቅትም የተለያዩ ህክናዎችን ብታደርግም ይሄ ነው የሚባል መሻሻል ሳይታይበት ቀርቷል።\n\nወደ ጀርመን ከተወሰደች ከአንድ ዓመት በኋላ ኦማር ከህክምና ባለሙያዎች ጋር አለመግባባት ውስጥ ይገባና ጭቅጭቅ ይነሳል። በዚህ መሃል እናቱ አንዳንድ የእንቅስቃሴ ምልክቶችን አሳየች።\n\n• ከሶስት ሰዎች የተወለደው ህጻን \n\n• የሙያውን ፈተና ለመጋፈጥ ከከተማ ርቆ የሄደው ሐኪም\n\n'' ከህክምና ባለሙያዎቹ ጋር አለመግባባት ሲፈጠር እኔ አደጋ ውስጥ እንደሆንኩ ተሰምቷታል። ለእዛም ነው እንቅስቃሴ ያደረገችው'' ሲል ኦማር ይናገራል።\n\nየነቃችበትን ቅጽበት ሲያስታውስም፤ ''ከሦስት ቀናት በኋላ የሆነ ሰው ስሜን ሲጠራ ከእንቅልፌ ነቃሁ። እናቴ ነበረች ስሜን የጠራችው። በደስታ ያደረግኩትን አላውቅም። ያንን ቀን ለብዙ ዓመታት ስጠብቀው ነበር። መጀመሪያ ያወጣችው ቃል ደግሞ የእኔ ስም ነው።''\n\nሙኒራ አብደላ አሁን 59 ዓመቷ ነው።\n\nወደትውልድ ከተማዋ አቡዳቢ የተመለሰች ሲሆን፤ የማገገሚያና የአጥንት እንዲሁም የሙሉ ሰውነት ማጠንከሪያ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ ትገኛለች።\n\n ", "passage_id": "74daca9d5461ab5eac8b11cfbc533758" }, { "cosine_sim_score": 0.43965476569045986, "passage": "ሲንቶያ ብራውን በአውሮፓውያኑ 2004 ዓ.ም. በ16 ዓመቷ በቀረበባት ክስ ጥፋተኛ ተብላ የነበረ ሲሆን በሰላሳ አመቷ ደግሞ ጥፋተኛ አይደለችም ተብላለች።\n\nበወቅቱ የ16 ዓመት ታዳጊ የነበረችው ብራውን በህገወጥ የሴቶች ዝውውር ተጠቂ የነበረችና እራሷን ለመከላከል ስትል ግለሰቡን ተኩሳ እንደገደለችው ጠበቆቿ ቢገልጹም፤ ፍርድ ቤቱ ግን ጥፋተኛ ናት በማለት የእድሜ ልክ እስራት በይኖባት ነበር።\n\n• ወሲባዊ ትንኮሳን የሚከላከል ካፖርት ተፈለሰፈ\n\n• ሴቶች በሰሜን ኮሪያ ሠራዊት ውስጥ \n\n''ወደቤቱ ከወሰደኝ በኋላ በሃይል ጥቃት ይሰነዝርብኝ ነበር፤ በመጨረሻም ከአልጋው ስር የሆነ ነገር ሊያወጣ ሲሞክር ሽጉጥ ሊሆን ይችላል ብዬ ስለፈራሁ እራሴን ለመከላከል ተኩሼ ገደልኩት'' ብላለች ብራውን ሁኔታውን ስታብራራ።\n\nየቴነሲ ግዛት ዋና አስተዳዳሪ ሰኞ እለት እንዳስታወቁት ብራውን ከመጪው ሃምሌ ወር ጀምሮ በነጻ እንድትሰናበት ማዘዛቸውን ገልጸዋል።\n\n• \"ሌሎች ሴቶች ላይ የአሲድ ጥቃት ሳይ ይረብሸኛል፤ ህመሜን ያስታውሰኛል\" ካሚላት መህዲ \n\nበማረሚያ ቤት ቆይታዋ ትምህርት በመከታተል የመጀመሪያ ዲግሪዋን ማግኘት የቻለችው ብራውን፤ ጥሩ ዜጋ በመሆን አስተዳዳሪውን ለማኩራት እንዳሰበችና ለእሷ መብት ሲታገሉ ለነበሩ በሙሉ ምስጋና ማቅረብ እንደምትፈልግ ገልጻለች።\n\n ", "passage_id": "756545ed88a9895f0237de7becc54307" }, { "cosine_sim_score": 0.43588279962350585, "passage": "ባለሙያዋ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሆስፒታል ብትገባም በቆዳ ቀለሟ ምክንያት ዶክተሮች ተገቢ እንክብካቤ እንዳላደረጉላት ስትናገር ቆይታለች።\n\nሱዛን ሙር የተሰኘችው ሐኪም ከኢንዲያና ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ውስጥ በለቀቀችው ቪድዮ ላይ እንክብካቤ ለማግኘት ዶክተሮችን 'ትለምን' እንደነበር ትናገራለች።\n\nሆስፒታሉ በሞቷ የተሰማውን ሃዘን ገልጿል።\n\nዩኒቨርሲቲው የቀረበበትን ክስ እንደሚመለክትም ተናግሯል። \n\nጥናቶች እንደሚያመለከቱት ጥቁሮች ከነጮች የበለጠ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የመሞት ዕድላቸው የሰፋ ነው።\n\nየ52 ዓመቷ ዶክተር ሙር ባለፈው እሁድ አንድ ሌላ ሆስፒታል ውስጥ ሳለች ነው ሕይወቷ ያለፈው።\n\nበያዝነው ወር መጀመሪያ አካባቢ ነበር በፌስቡክ ገጿ መልዕክቷን ያስተላለፈችው።\n\nምንም እንኳ እያለቀሰችና ትንፋሽ እያጠራት ቢሆንም ነጭ ነው ያለችው ዶክተር ምን ያክል ሕመሟን አንደሚያጣጥል በቪድዮ መልዕክቷ ትናገራለች።\n\n\"ሳንባዬን አላደመጠውም፣ በፍፁም ሊነካኝ ፈቃደኛ አልነበረም፣ ምንም ዓይነት አካላዊ ምርመራ አላደረገለኝም። ምን እንደሚሰማኝ ልትነግረኝ አትችልም ስል ነግሬው ነበር\" ትላለች። \n\nሆስፒታሉ 'ዘርን መሠረት ያደረገ እንክብካቤ መንፈግ እንደማይፈቅድ' አስታውቆ 'በቀረበው ክስ ላይ ምርመራ እንደሚያከናውን' በኦፌሴላዊ ምላሹ አስታውቋል።\n\nየመርሳት በሽታ ያለባቸው የዶክተሯ ወላጆችና የ19 ዓመት ወንድ ልጇ ከዩኒቨርሲቲ ሆስፔታሉ ወደ ሌላ ሆስፒታል እንድትዘዋወር ቢያደርጓትም ልትተርፍ አልቻለችም። \n\nየዶክተሯን ቤተሰቦች ወጭ ለመሸፈን የተቋቋመቀወ 'ጎፈንድሚ' የተሰኘው የበይነ መረብ ገንዘብ መሰብሰቢያ አስካሁን ድረስ 102 ሺህ ዶላር ተዋጥቶበታል። \n\nዶክተር ሙር ኮቪድ-19 ከያዛት በኋላ ከፍተኛ ትኩሳትና የመተንፈስ ችግር አጋጥሟት ነበር።\n\nየሕክምና ባለሙያ በመሆኗ ተገቢው መድኃኒትና እንክብካቤ እንዲሰጣት ብትጠይቅም ዶክተሯ ለዚህ ሕክምና እንደማትመጥን በመናገር ወደ ቤት እንድትሄድ ነግሯት ነበር። \n\n\"የሕክምና ባለሙያ እንደሆንኩ ያውቃል። የመድኃኒት ሱስ የለብኝም። እጅጉን እያመመኝ ነበር\" ብላለች በመልዕክቷ። \n\nዶክተር ሙር ከሆስታሉ ተገቢውን ሕክምና ሳታገኝ እንድትወጣ ከተደረገ በኋላ ባጋጠማት ሕመም ተመልሳ ገብታ ነበር። \n\n\"ሁሌም እለዋለሁ - ነጭ ብሆን ኖሮ ይሄ ሁሉ አይደርስብኝም ነበር።\"\n\nየዶክተሯ ሞት አሜሪካ ውስጥ ጥቁር አሜሪካዊያን ተገቢውን ሕክምና እንደማያገኙ የሚያሳይ ነው ያሉ ብዙዎች ድምፃቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። \n\nጥቁር አሜሪካዊያን በኮሮናቫይረስ የመሞት ዕድላቸው ከነጭ አሜሪካዊያን በሶስት እጥፍ የላቀ ነው። \n\n ", "passage_id": "6a2c39f6f8c5e802d90162a2e8377842" } ]
9e7aaab8187fef4f7b24195a31202efc
f58dc828e8e54bcc503fe309b08af336
ሲዳማ ቡና በቀጣይ ሳምንት የሚያደርገው ጨዋታ የቦታ ለውጥ እንዲደረግበት ጠየቀ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ከሚደረጉ ጨዋታዎች አንዱ የሆነው የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ ላይ የቦታ ለውጥ እንዲደረግ ሲዳማ ቡና ለፌዴሬሽኑ ደብዳቤ አስገብቷል፡፡ በቀጣዩ ሳምንት ሀሙስ ሶዶ ላይ እንዲከናወን የወጣው መርሐ ግብር በስፍራው ተገኝተን ማድረግ አንችልም የሚል ደብዳቤን ማስገባቱን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል። ክለቡ በደብዳቤው ” በሁለቱ ክለቦች መካከል የተፈጠረ ግጭት ባይሆንም ባለፉት ወራት በሲዳማ እና ወላይታ ዞኖች ተነስቶ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ገና የሁለቱ ህዝቦች በእርቅ ሒደት ላይ ስላሉ ችግሩ ሙሉ በሙሉ ተፈቶ ወደ ሠላማዊ መንገድ እስኪመጣ ድረስ ይህ ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲደረግልን እንጠይቃለን።” የሚል ይዘት ያለው ጥያቄ ነው ለፌዴሬሽኑ ያቀረበው። ክለቡ በሁለተኛው ዙር የሚደረገው ጨዋታም የተጋጣሚን አድቫንቴጅ በጠበቀ መልኩ ከሀዋሳ ይልቅ አዲስ አበባ ላይ ቢደረግ የሚል ምክረ ሐሳብ ማቅረቡ ተሰምቷል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/42501
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5557347461095303, "passage": "ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ በጊዜ ሰለዳ መሰረት ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልፆ የደቡብ ክልል መንግሥትና የሲዳማ ዞን አዘጋጅተው እንድያቀርቡ የተጠየቁትን አስተዳደራዊ ግንኙኝነት፥ የሃብት ክፍፍልና የሃዋሳ ከተማ ጉዳይ በተጠየቀው ወቅት አለማቅረባቸውን መግለፁ ተዘግቦ ነበረ።ፕሮጀክት ፅ/ቤቱ ሥራዎች አልተጓተቱም፣ ይልቁንስ በክልሉ የነበረው የፀጥታ ችግር ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን ገልፆ የክልሉ መንግሥት በቅድሚያ ሰላም ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።\n ", "passage_id": "7fcd35f5e8527911179930f8c5963595" }, { "cosine_sim_score": 0.5337123688920999, "passage": " በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን የመጀመርያ አጋማሽ አስገራሚ አቋም ያሳየው ሲዳማ ቡና ቡድኑን ከወዲሁ እያጠናከረ ይገኛል፡፡እንደ ስፖርት ፋና ዘገባ ከሆነ ሲዳማ ቡና የደቡብ ፖሊሱን አማካይ ሚካኤል ለማን አስፈርሟል፡፡ ተጫዋቹ ከሁሉም ክለቦች ቀድሞ ወደ ብሄራዊ ሊጉ ማጠቃለያ ውድድር ማለፉን ባረጋገጠው ደቡብ ፖሊስ ውስጥ ድንቅ አመት አሳልፏል፡፡ቡድኑ ከአርባምንጭ ከነማ 2 ተጫዋች ማስፈረሙም ታውቋል፡፡ ተከላካዩ አንተነህ ተስፋዬ እና አማካዩ ሙሉአለም መስፍን ወደ ሲዳማ ቡና ለማምራት እያንዳንዳቸው በ2 አመት ውስጥ 1.1 ሚልዮን ብር ሊከፈላቸው ተስማምተዋል ተብሏል፡፡የቡድኑ አምበል የሆነው ለአለም ብርሃኑም በቡድኑ የሚያቆየውን ኮንትራት በ2 አመት አራዝሟል፡፡ ሲዳ ለለአለም 1.3 ሚልዮን ብር ለመክፈል የተስማማ ሲሆን ይህም ከፍተኛው ተከፋይ ተጫዋች እንዲሆን አድርጎታል፡፡", "passage_id": "c0bf9920b83f2a084062b47ad4eb4e5f" }, { "cosine_sim_score": 0.5332128272709561, "passage": "ሲዳማ ቡና የስፖንሰር ስያሜው መጠናቀቂያ ዓመት ላይ በሆነው የደቡብ ካስቴል ዋንጫ ቻምፒዮን መሆን ችሏል።በአዳነ ግርማ እና እስራኤል አሸቱ ሙከራዎችን ለማድረግ የጣሩት ሀይቆቹ ደግሞ የተሳኩ ቅብብሎችን መከወን ተስኗቸው ውጤቱን ማጥበብ ሳይችሉ ወደ ዕረፍት አምርተዋል። \nበጨዋታው ሂደት ከታዩ ሌሎች ጉዳዮች መካከል የዕለቱ ዋና ዳኛ ባህሩ ተካ ሐብታሙ ገዛኸኝ በፍፁም ቅጣት ምት ክልል ውስጥ ጥፋት ተሰርቶበት ለራሱ ቢጫ ያሳዩበት ውሳኔ አነጋጋሪ ነበር።\n\nበቀጣይ የከፍተኛ ሊግ ክለቦች የካስቴል ዋንጫ ውድድር ከጥቅምት 18 ጀምሮ በዱራሜ ከተማ ከ10 በላይ ክለቦችን በማሳተፍ እንደሚጀምር ይጠበቃል። በተጨማሪም የክልሉ እግር ኳስ ፌድሬሽን ለመጀመሪያ ጊዜ በክልሉ የሚገኙ የሴቶች ቡድኖችን ጨምሮ ተጋባዥ የፕሪሚየር ሊግ ክለቦችን ተሳታፊ የሚያደርግ የአቋም መፈተሻ ውድድር የደቡብ ካስቴል የሴቶች ውድድር በሚል መጠሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማከናወን መዘጋጀቱን አቶ ወልደሚካኤል መስቀሌ የፌድሬሽኑ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "42029f5a3f6707d5628d513800a086c6" }, { "cosine_sim_score": 0.5152105493818598, "passage": "በደቡብ ክልል ምክር ቤት እኣካሄደው ባለው ጉባዔ ላይ የወላይታ ዞን ተወካዮች አለመሳተፋቸው ተሰምቷል። በክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ ላለመሳተፍ የወሰናችሁበትን ምክንያት እስቲ አስረዱኝ?ይህ ማለት ዞኑ ከአሁን በኋላ በደቡብ ክልል ምክር ቤት ውስጥ ወካይ የለውም ማለት ነው?የአባላቱ ቀጣይ እርምጃዎች ምንድን ነው የሚሆነው? በቅርቡ በተደረገ ስብሰባ የደቡብ ክልል እንደ አዲስ እንደሚራጅ ተሰምቷል። ይህ ውሳኔን እስከ መጨረሻው ታግሳችሁ ለመከታተል አላሰባችሁም ነበር? ስለዚህ አልተወያየንበትም እያሉኝ ነው?አዲስ አበባ ላይ በነበረው ስብሰባ ላይ ተገኝታችሁ የነበራችሁን ቅሬታ አስረድታችሁ ነበር?ወላይታ ዞንን ወክሎ በስብሰባው ላይ እንዲገኝ የተጋበዘ ነበር?ኮሮናቫይረስ በተስፋፋበት በዚህ ወቅት የእናንተን ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ እድል ይኖራል ብለው ያምናሉ?አገሪቱ የኮሮናቫይረስ ወረረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል በሚል የጣለችው የተለያዩ ገደቦች አሉ። በዚህ ገደብ ውስጥ ሆነው የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ሆነ የምርጫ ቦርድ የወላይታን ጥያቄ መመለስ ይቻላሉ ብለው ያምናሉ?እናንተ ሁላችሁም ከደቡብ ክልል ምክር ቤት ወጥታችኋል እንደነገሩኝ፤ በደቡብ ክልል የሚተላለፉ ውሳኔዎች ቢኖሩ ጥያቄዎች ተቃውሞዎች ቢኖሩ የወላይታ ሕዝብን ወክሎ የሚናገረው በምክር ቤት ውስጥ አሁን ማነው? ስለዚህ ከአሁን በኋላ ስለወላይታ የሚመለከተው የብሔሩ ምክር ቤት እንጂ የደቡብ ምክር ቤት አይደለም እያሉኝ ነው?ከስብሰባው ቀደም ብሎም በልዩ ስብሰባ ላይ ላለመሳተፍ መወሰናቸውን የወላይታ ዞን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አበበች እራሾ ለመገናኛ ብዙሃን ገልፀው ነበር።የወላይታ ዞን በደቡብ ክልል 39 መቀመጫዎች እንዳሉት የሚታወቅ ሲሆን የዞኑ ተወካይ የምክር ቤት አባላት ትናንት በተጀመረው የክልሉ ጉባኤ ላይ እንዳልተሳተፉ ገልፈዋል። በበምክር ቤቱ ጉባኤ ላይ የዞኑ ተወካዮች ላለመሳተፍ የደረሱበትን ውሳኔ ምከንያት ሲያስዱም የዞኑ ሕዝብ ለምክር ቤቱ ያቀረበው በክልልነት የመደራጀት ጥያቄ \"ተደማጭነት አላገኘም\" በሚል መሆኑን ገልፀዋል።የወላይታ ዞን ለደቡብ ክልል ምክር ቤት በራሱ ክልል ሆኖ ለመደራጀት ጥያቄውን ቢያቀርብም ሳይታይ በመቅረቱ የተነሳ ለፌሬሽን ምክር ቤት ይግባኝ ማለታቸውን ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወቅት አስረድተዋል። አፈ ጉባዔዋ ወ/ሮ አበበች እራሾ የወላይታ ሕዝብ ጥያቄውን በተገቢው መልኩ ለክልሉ ምክር ቤትም ሆነ ለፌደሬሽን ምክር ቤት ማቅረቡን አስረድተው፤ ከአሁን በኋላ የወላይታ ብሔን የሚመለከቱ አጀንዳዎች ቢኖሩ በብሔሩ ምክር ቤት ካልሆነ በፌደራል መስተናገድ አለባቸው እንጂ እኛ በሌለንበት በክልሉ ምክር ቤት መሆን የለበትም ብለዋል።ከቢቢሲ አማርኛ ጋር ያደረጉትን ቆይታ እነሆ፡የወላይታ ብሔርን በክልል የመደራጀት ጥያቄ በተመለከተ ከአንድ ዓመት በፊት ነው ለደቡብ ክልል ምክር ቤት ያቀረብነው። ያንን ጥያቄ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በሕገ መንግሥቱ መሰረት መመለስ ነበረበት፤ ሥልጣኑ እስከዚያ ድረስ ነው። ሪፍረንደም ማደራጀት ነው። አላደራጀም። ከዚህ የተነሳ በዞኑ ላይ በርካታ ውጥረቶች ነበሩ። ይመለሳል በሚል እምነትም ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄዎች በሕጋዊ መንገድ ይመለሳሉ የሚል ተስፋ ተጥሎ ስንከታተል እስከ ታህሳስ 10/2012 ድረስ አንድ ዓመት እስኪሆነው ጠብቀናል።እስከዚያ ድረስ የተመለሰ ምንም ምላሽ የለም። ስለዚህ እኛ የብሔሩ ተወካዮች በክልሉ ምክር ቤት ወደ 39 መቀመጫ ነው ያለው። ስለዘህ በተለያዩ ጊዜ በተገኙ አጋጣሚዎች፣ በተደረጉ መደበኛ ያልሆኑ ጉባኤዎች አስፈላጊ ጉዳዮች በሚካሄዱበት ሁሉ አጀንዳው እንዲቀርብ በጽሁፍ የአሰራር ደንቡ በሚፈቅደው መሰረት ጠይቀናል። አባላት ደግሞ በየጊዜው በጉባዔ ላይ ተገኝተን በሚሰጠው እድል ለመጠየቅ ተሞክሯል። የሕዝባችንን ድምጽ ለመስማት ፍላጎት የለም። ስለዚህ ከዚህ የተነሳ እኛ ቀጣይ ምንድን ነው ማድረግ ያለብን የሚለውን የብሔሩ ምክር ቤት አስተዳደር አስቸኳይ ጉባኤ ተጠርቶ ነው ይግባኝ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንዲሄድ ያደረገው።ስለዚህ ደቡብ ክልል ምክር ቤት ከአሁን በኋላ ለእኛ ምንም የሚሰጠው ምላሽ እንደሌለ ታምኖበት አባላት ቀጣይ በሚኖሩ ጉባዔዎች አንገባም የሚል አቋም ተይዞ ነው ያልገባነው።ተወካይ ቢኖር ባይኖር የሚተላለፉ ውሳኔዎች በአብላጫ ድምጽ ነው። የእኛ ጉዳይ የብሔሩ ፍላጎት እየታየ አይደለም። የውክልና ተግባር ሕዝብን እንጂ ግለሰብ እዚያ መቀመጫ ኖሮት፣ ቢገባም ባይገባም ያለው የአብላጫ ድምጽ ነው። ብሔሩ የራሱ ፍላጎት እየተጠበቀለት ስላይደለ የሌላው ፍላጎት ላይ ብቻ ውሳኔ እያስተላለፈ የሚመለስበት አሰራር ነው እስካሁን ድረስ ያየነው፤ ስለዚህ ይህ ለእኛ የሕዝቡን ክብር ማስጠበቅ ካልቻልን እዚያ ለሚቀጥሉት ጊዜያት መገኘት አስፈላጊ አይደለም።አሁን የተያዘው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕዝቡን ጥያቄ መመለስ አለበት የሚለውን የእኛን ጥያቄ ትኩረት እንዲያገኝ ለማድረግ ነው።ቀጣይ እምጃ የሚሆነው እኛ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ይግባኝ አስገብተናል። አሁን ከደቡብ ክልል ተከታትለን የምናገኘው ምላሽ የሚኖር አይመስለኝም። ስለዘህ ቀጣይ እርምጃው ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአፋጣኝ ከምርጫ ቦርድ ጋር ተነጋግሮ የብሔሩን ሪፍረንደም እንዲያደራጅ የመከታተል ሥራ ነው የምንሠራው። • አንደኛ እሱ ጉዳይ የእኛ ጥያቄ አይደለም። በዚህ መልኩ የደቡብ ክልል እንዲደራጅ የእኛ ጥያቄ እዚያ ውስጥ የለበትም። የጠየቅነው ራሱን ችሎ በክልል የመደራጀት ጥያቄ እና ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ ነው።ከዚያ ውጪ ያሉ ጥያቄዎች እና የሚወከሉ አካላትም ሕዝብ ተመራጮች ስላይደሉ በእርሱ ጉዳይ ውስጥ ብዙም ተሳትፊ አይደለንም። ለመሳተፍም አንፈልግም።እኛ ሕዝቡ የብሔሩ ጥያቄ እንዲመለስ ሕጋዊና ሕገመንግሥታዊ ጥያቄዎችን ነው ያቀረብነው። አሁን የተጀመረው ነገር የአገሪቱ መንግሥት በራሱ ተነሳሽነት የሚያድጋቸው ካልሆኑ በስተቀር ወደ ሕዝብ ቀርበው ሕዝብ ተችቶ ይመቸኛል ብሎ ሕዝብ የተቀበለው ነገር አይደለም።እኛ አልተወያየንም።እኛ ልንገኝም አንችልም። እኛ እኮ የሕዝቡን ጥያቄ፣ እኔ አሁን እንደ አፈ ጉባኤ የሕዝቡን ጥያቄ ነው የማስተባብረው እንጂ በዚያ ጉባኤ ላይ ልገኝም አልችልም። መገኘትም አልፈልግም። ምክንያቱን እርሱ አይደለም ጥያቄያችን። ስለዚህ በዚያ መልኩ ሊመለስ ከሆነ ራሱ አጀንዳውን አምጥቶ፣ ሕዝብ ሰብስቦ ማወያየት ያለበት ራሱ ነው። የኛ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሰረት እንዲመለስ ብቻ ነው የምንፈልገው። የተጋበዙ አካላት ይኖራሉ። ግን እርሱ ላይ እኔ አስተያየት መስጠት አልፈልግም።እኔ እንግዲህ ኮሮናቫይረስ በአገራችን ላይ ከተከሰተ ወራት አስቆጥሯል። አሁን የምናነሳው ጥያቄ የአንድ ዓመት እድል የነበረው ነው። ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሄደም ስድስት ወር ያስቆጠረው ነው። በፍጥነት ከምርጫ ቦርድ ጋር በመሆን ሪፍረንደም እንዲካሄድ የመስራት ጉዳዮች መስራት ከተቻለ እኮ የሁለት የሦስት ቀን ሥራ ነበር። ግን አልተሰራም። ይኼ ነገር አሁን በዚህ ወቅት ይመልሳሉ ወይ? አላውቅም። የራሳቸው የተሰጣቸው ስልጣን ስለሆነ በራሳቸው ስልጣን ገደብ ውስጥ ሆነው የሚሰጡትን ምላሽ እየተጠባበቅን ነው። የሚቻልባው መንገዶች አሉ። ካልተቻለም እኮ ለሕዝቡ መነገር አለበት። አልችልም ብሎ መንገር አለበት እንጂ ሰበቡ አሁን ስለመጣ፤ በሰበብ ውስጥ ሆኖ የሕዝቡን ጥያቄ ማፈን አይቻልም። የሚቀርቡ አጀንዳዎች ናቸው የሚወስኑት። በብሔሩ ጉዳይ ከአሁን በኋላ መወሰን የሚችለው የብሔሩ ምክር ቤት ነው የሚል እምነት አለኝ። በብሔሩ ጉዳይ ማንም ከእዚያ ወላይታ እንዲህ ይሁን ብሎ አንስቶ ሊናገርም፣ ሊወስንም አይችልም። ስለዚህ ብሔሩን የሚመለከቱ አጀንዳዎች ቢኖሩ በብሔሩ ምክር ቤት መመራት አለባቸው። ካልሆነ በፌደራል መስተናገድ አለባቸው እንጂ እኛ እዚያ ባልተገኘንበት እና በሌለንበት ሁኔታ ስለእኛ አንስቶ ማንም ሊያወራ አይችልም። አጀንዳው ያድር ይሆናል እንጂ የሚል እምነት ነው ያለኝ።በሕዝቡ ጉዳይ ላይ ማንም ሌላ አካል ሊወስን አይችልም። ግን በራሳው አጀንዳዎች፣ ብሔርን በማይመለከቱ፣ አገርን ለመምራት ሕዝብን ለመምራት የሚሆኑ አጀንዳዎች በሚኖሩበት ጊዜ በአብላጫ ድምጽ እየሰሩ መቆየት ይችላሉ።አዎ!", "passage_id": "ab4bc1767ab3fc1a2d2cb10af87ba147" }, { "cosine_sim_score": 0.5046836076706358, "passage": "ከዚህም በተጨማሪ ከቦርዱ የሚጠበቁ ተግባራትንና ሂደቱ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትም የሚጠበቅባቸውን ዝግጅት አስቀምጧል ምርጫ ቦርድ በመግለጫው። \n\nመግለጫው ያስቀመጣቸው ነገሮች \"ህጋዊ መሰረት የሌላቸው\" ናቸው የሚሉት የህግ ባለሙያው አቶ አብርሃም ቃሬሶ ናቸው።\n\nእንደ ምክንያትነት ከሚያነሷቸው ጉዳዮች መካከልም ምርጫ ቦርድ በአምስት ወራት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ አካሂዳለሁ ማለቱ በህገ መንግሥቱ መሰረት የለውም ይላሉ።\n\n•በሲዳማ ክልልነት ጉዳይ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የምርጫ ቦርድ ወሰነ \n\n•ለሲዳማ ክልልነት 'ይሁንታ ተሰጠ' በሚል በርካቶች ደስታቸውን እየገለጹ ነው\n\nእሳቸው እንደሚሉት ምክንያቱም ህዝበ ውሳኔው መካሄድ ያለበት ክልል ለመሆን የሚጠይቀው ምክር ቤት በወሰነ በአንድ አመት ውስጥ ነው። \n\n\"ህገ መንግሥቱ እንደሚለው ምርጫ ቦርድ ያለው ስልጣን የህዝቡ ውሳኔ ነው አይደለም የሚለውን በህዝበ ውሳኔ እንዲያጣራ ብቻ ነው።\" ይላሉ \n\n•'ከሕግ ውጪ' የተዋሃዱት አምስቱ ክልሎች \n\nከዚህ በተጨማሪ የህግ ባለሙያው ጥያቄ የሚያነሱበት ሌላኛው ጉዳይ የክልሉም የዞኑም አስተዳደር ዋና ከተማ ሆና የምታገለግለው የሀዋሳ ከተማ ህዝበ ውሳኔው የሲዳማን ክልልነት ካረጋገጠ፤ ሁለቱ አካላት የሚኖራቸውን መብትና፣ የሃብት ክፍፍል ጥያቄዎችን የሚያስተናግዱበት አሰራር አዘጋጅተው ለቦርዱ እንዲያሳውቁ የሚለው ነው።\n\n\"ምርጫ ቦርድ በዚህ ላይ ስልጣን የለውም፤ ምርጫ ቦርድ የተሰጠው ስልጣን የሲዳማ ህዝብ ክልል መሆን ይፈልጋል ወይስ አይፈልግም የሚለውን በህዝበ ውሳኔ ማጣራት ነው። እሱንም የደቡብ ክልል ማድረግ ስለማይችል እንዲደግፈው ነው\" ይላሉ\n\nበመግለጫው ላይ በሲዳማ ዞን የሚኖሩ የሌሎች ብሄር ብሔረሰብ አባላት ከህዝበ ውሳኔው በኋላ የሚኖራቸውን ህጋዊ የመብቶች ጥበቃ አስመልክቶ የደቡብ ክልል አስተዳደራዊና ህጋዊ ማእቀፍ በማዘጋጀት ለቦርዱ እንዲያሳውቅ የሚለውም የምርጫ ቦርድ ተግባር እንዳልሆነ የህግ ባለሙያው ያስረዳሉ። \n\n\"በመሰረቱ በሲዳማ ዞን እንደ ህዝብ የሚኖር ሌላ ብሄር የለም። ግለሰቦች ናቸው ያሉት። ነገር ግን ቢኖርም እንኳን በህጉ መሰረት ይህ የምርጫ ቦርድ ውሳኔ አይደለም።መግለጫው ምርጫ ቦርድ ከተሰጠው ስልጣን በላይ የሌለውን ስልጣን መጠቀሙን የሚያመላክት ነው\" በማለት ይደመድማሉ። \n\nፖለቲካዊ ውሳኔዎች የሚመለከቱት የደቡብ ምክር ቤትን ነው የሚሉት የህግ ባለሙያው የደቡብ ክልል አስፈፃሚዎችን እንጂ ምርጫ ቦርድን አይደለም። \n\nከዚህም በተጨማሪ የኤጀቶ አስተባባሪ ራሔል ኢሳያስ በበኩሏ በህግ ባለሙያው ሀሳብ ትስማማለች። ክልል የመሆን ጥያቄው ለዞኑ ከቀረበ አንድ አመት የሚሆነው ሐምሌ 11 ሲሆን ይህንንም ውሳኔ የሚመለከተው ምርጫ ቦርድን ሳይሆን ምክር ቤቱን ነው ትላለች። \n\n\"የክልል ጥያቄ ህገ መንግሥቱ እንደሚያዘው በምክር ቤቱ ከቀረበ በአንድ አመት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ ተካሂዶ ምላሽ ማግኘት አለበት\" ትላለች። \n\nበዚህም መሰረት የሲዳማ ክልል መሆንን በነገው ዕለት ሐምሌ 11፣2011 ዓ.ም እንደሚያውጁ ለቢቢሲ ገልፃለች። \n\n\"አምስት ወር ጠብቁ የሚለውን ሐሳብ አንስማባትም፤ እነሱ ናቸው እንጂ ህጉን ያላከበሩት እኛ በህጉ መሰረት እየተመራን ነው\" ትላለች። \n\nየሲዳማ ህዝብ ራሱን ለማስተዳደር በብዙ አመታት በሰላማዊ መንገድ የታገሉ መሆናቸውን የምትናገረው ራሔል \"እኛ ለውጥ አለ፣ዴሞክራሲ አለ ብለን ጥያቄያችንን በሰላማዊ መንገድ አቅርበናል። መንግሥትም እውነትም ዲሞክራሲ መኖሩን የተፃፈው ህግ እንደሚሰራ ያሳየን ነው የምለው። ሁከት አንፈልግም፤ አንድም ሰው እንዲሞት አንፈልግም\" በማለት ገልፃለች። \n\nከምርጫ ቦርድ ጋር ተቃርኖ ወይም ከፌደራል መንግሥት ውጭ የሚሆን አይደለም ወይ በሚል ከቢቢሲ... ", "passage_id": "62045f35fe42e17dc2ebc2f52a464863" }, { "cosine_sim_score": 0.49416774321313317, "passage": " - ለህዝበ ውሳኔው ከ75 ሚ. ብር በላይ በጀት ይመደባል- 8 ሺ 460 የምርጫ አስፈፃሚዎች ይመለመላሉ- 1 ሺ 692 የድምጽ መስጫ ጣቢያዎች ይደራጃሉ የሲዳማ የክልልነት ህዝበ ውሣኔ ህዳር 3 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲካሄድ የወሰነው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ የደቡብ ክልል ም/ቤት የሐዋሳን የወደፊት እጣ ፈንታና የሃብት ክፍፍል አስመልክቶ እስከ መስከረም 22 ቀን 2012 ዓ.ም ውሣኔ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ የህዝበ ውሣኔ ውጤቱም እስከ ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም ይታወቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልል ም/ቤት የሃዋሣን እጣ ፈንታ እንዲሁም የሃብት ክፍፍልና በሲዳማ ዞን የሚኖሩ ሌሎች ብሔረሰቦች ሲዳማ ክልል ሲሆን የሚኖራቸውን መብትና የመብት ጥበቃ አስመልክቶ የህግ ማዕቀፍ እንዲያዘጋጅ ምርጫ ቦርድ ቀደም ብሎ ጠይቆ የነበረ ቢሆንም፣ ም/ቤቱ የተጠየቀውን ለማከናወን ከህገ መንግስቱ በተጨማሪ አስተዳደራዊና ህጋዊ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት እንደሚያስፈልገው፣ ያንን ለማከናወን ዞኑ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ስለሚገኝ አመቺ አይደለም፤ ተለዋጭ ቀጠሮ ይሰጠኝ ባለው መሠረት፤ ቦርዱ እስከ መስከረም 22 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲያጠናቅቅ ጊዜ መስጠቱ ታውቋል፡፡ ቦርዱ ህዝበ ውሣኔውን ህዳር 3 ቀን 2012 ዓ.ም ለማስፈፀም፣ ከነሐሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም አንስቶ እንቅስቃሴ እንደሚጀምር ገልጿል፡፡ ቦርዱ፤ ከነሐሴ 30 ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት፣ ስምንት ሺህ አራት መቶ ስልሳ (8,460) ምርጫ አስፈፃሚዎችን የመመልመል፣ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ሁለት (1,692) የድምጽ መስጫ ጣቢያዎችን ማደራጀት፣ የህዝበ ውሣኔ መመሪያዎችን የማውጣትና የድምጽ መስጫ ወረቀቶችን የማተም ስራዎችን እንደሚያከናውን አስታውቋል፡፡ መስከረም 7 ቀን 2012 ዓ.ም የህዝብ ውሣኔ የፀጥታና ደህንነት ጥበቃ እቅድን ከፌደራል፣ ከክልልና ከዞን የፀጥታ አካላት ጋር በጋራ እንደሚያወሳ ቦርዱ አስታውቋል፡፡ ለዚህ ህዝበ ውሣኔ ማስፈፀሚያ የደቡብ ክልል ም/ቤት ሰባ አምስት ሚሊዮን ስድስት መቶ አስራ አምስት ሺህ አስራ አምስት (75,615,015) ብር በጀት አጽድቆ፣ ለቦርዱ እስከ መስከረም 12 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲያስረክብም ምርጫ ቦርድ በመግለጫው ያመለከተ ሲሆን የህዝበ ውሣኔ ሂደቱ ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅም አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "49819d7b4a5773b38f88887213f3cd20" }, { "cosine_sim_score": 0.49396653809740604, "passage": "በሲዳማ ክልልነት ጉዳይ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የምርጫ ቦርድ ወሰነ\\n ህዝበ ውሳኔውንም ለማካሄድ ዝግጅት መጀመሩንም ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።\n\n•ምርጫ ቦርድ በቀጣይ ለሚካሄደው ምርጫ 3.7 ቢሊዮን ብር ጠየቀ \n\nየምርጫ ቦርድ መግለጫ እንደሚያስቀምጠው፡\n\nከቦርዱ የሚጠበቁ ተግባራት፦ \n\n•የህዝበ ውሳኔ አካሄድ የሚመራበት የስነስርአት መመሪያ ማዘጋጀት\n\n• የህዝበ ውሳኔ አጠቃላይ ጊዜ ሰሌዳና በጀት ማዘጋጀት\n\n• በህዝበ ውሳኔ ዝግጅትና ድምፅ መስጠት ሂደት ስለሚኖረው የፀጥታ አጠባበቅ ሁኔታ ግብረ ሃይል ማደራጀትና ዕቅድ ማፅደቅ\n\n• ገለልተኛ የምርጫ አስፈፃሚዎች መመልመል፣ ማሰልጠንና ማሰማራት\n\n• ከባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ መድረክ ማዘጋጀት፣ የድርጊት መርሃ ግብር ማውጣት\n\n• በህዝበ ውሳኔ አፈፃፄም ሂደቱ ላይ የጋራ ምክክር መርሃ ግብሮችን አውጥቶ መተግበር\n\n• የሰነድና ቁሳቁስ ዝግጅትና ህትመት ስራዎች ማከናወን\n\n• ድምፅ መስጫ ወረቀቶችና ፖስተሮች ማዘጋጀት፣ ማሳተም፣ ማሰራጨት\n\n• ህዝበ ውሳኔ ድምጽ ማሰጠት \n\n• ቆጠራና ውጤት ማሳወቅ\n\nከሌሎች ባለድርሻ አካላት የሚጠበቁ ተግባራት፦ \n\n•ለሲዳማ ክልልነት 'ይሁንታ ተሰጠ' በሚል በርካቶች ደስታቸውን እየገለጹ ነው\n\nሲሆኑ በሌላ በኩል ሂደቱ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትም የሚጠበቅባቸውን ዝግጅት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡በዚህም መሰረት፦\n\n1. የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ከክልሉ መንግስትና ከዞኑ መስተዳደር ጋር በመመካከር በአሁኑ ወቅት የክልሉም የዞኑም አስተዳደር ዋና ከተማ ሆና የምታገለግለው የሀዋሳ ከተማ የህዝበ ውሳኔው ውጤት የሲዳማን ክልል መሆን የሚያረጋግጥ ቢሆን በከተማዋ ላይ ሁለቱ አካላት የሚኖራቸውን መብትና ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚነሱ የሃብት ክፍፍል ጥያቄዎችን የሚያስተናግዱበትን አሰራር አዘጋጅተው ለቦርዱ እንዲያሳውቁ\n\n2. በአዋጅ 532/1999 አንቀጽ 107 በተጠቀሰው የትብብር ድንጋጌ መሰረት የህዝበ ውሳኔው ጸጥታና ደህንነትን ( electoral security) ማስጠበቅን አስመልክቶ የፌደራል ፓሊስ፣ የክልሉ ፓሊስና የዞኑ ፓሊስ በትብብር የሚሰሩበትን ዝርዝር እቅድ እንዲያወጡና ከቦርድ ጋር ተባብረው እንዲሰሩ\n\n•ጃኮብ ዙማ የሞት ማስፈራሪያ እንደደረሳቸው አስታወቁ \n\n3. የደቡብ ክልል ምክር ቤት በሲዳማ ዞን የሚኖሩ የተለያዩ የሌሎች ብሄር ብሔረሰብ አባላት ከህዝበ ውሳኔው በኋላ የሚኖራቸውን ህጋዊ የመብቶች ጥበቃ አስመልክቶ ግልጽ አስተዳደራዊና ህጋዊ ማእቀፍ እንዲያዘጋጅና ለቦርዱ እንዲያሳውቅ ምርጫ ቦርድ የወሰነ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ የሚመለከታቸው አካላት ከላይ የተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ምላሽ እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2011 ዓ.ም በጽሁፍ እንዲያሳውቁ ወስኗል፡፡\n\nበዚህ አጋጣሚ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በህገ መንግስቱና በምርጫ አዋጁ የተሰጠውን ሃላፊነት አለም አቀፍ የምርጫ መሰረታዊ መርሆዎች ጋር በማጣመር ሃላፊነቱን ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ለመግለጽ ይወዳል፡፡\n\n", "passage_id": "e0b3cb635b98e1632e3c987c8eb6fdb1" }, { "cosine_sim_score": 0.4883660079954742, "passage": "የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ አስቸኳይ ጉባኤ የሲዳማ ክልል የሥልጣን ርክክብ አካሄደ።የደቡብ ክልሉ ምክር ቤት ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ አስቸኳይ ጉባኤ የውሳኔ ሃሳብ በማቅረብ ለሲዳማ ክልል ህገ መንግሥታዊ የሥልጣን ሽግግር ፈፅሟል።\n", "passage_id": "dae269bd218c0f66df90da889042693a" }, { "cosine_sim_score": 0.47327736602130455, "passage": " ጨዋታው ከ35 ደቂቃዎች መቋረጥ በኋላ ተጀምሯል፡፡ አዲስ ግደይ 14ኛው ደቂቃ በፍፁም ቅጣት ምት ጎል አስቆጥሮ በሲዳማ ቡና መሪነት እየተካሄደ ባለበት ሰዓት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በትሪቡኑ የቀኝ ቦታ አስለቃሽ ጪስ ተወርውሮ ጨዋታው ተቋርጧል። ጨወታውም ፍፁም ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እየተካሄደ ነበር። ", "passage_id": "0f0aadd4fafdd72f83778d5d58e77bd9" }, { "cosine_sim_score": 0.472467540398412, "passage": "በኢትዮጵያ ክልል ለመሆን መስፈርቱ ምንድን ነው ሲዳማ ክልል መሆንዋ ሳይታለም የተፈታ ነውና በዚህ ምክንያት ህገ መንግሥቱ መሻሻል ይኖርበታል?ከሌሎች የደቡብ ብሄር ብሄረሰብና ህዝቦች ዞኖችስ ጋር የሚኖራት ግንኙነት እንዴት ይሆን የሀዋሳ ከተማስ ዕጣ ፋንታ? የሚሉና ሌሎች በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ጥያቄዎችን በአ/አ ዩኒቨርስቲ የመካነ ልማት ጥናት ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሽፈራው ሙለታ መልስ ይሰጣሉ፡፡\n\n", "passage_id": "d7eba3a7037a993877288242bfac4e11" }, { "cosine_sim_score": 0.46905253876529107, "passage": "የዝውውር መስኮቱ ከተከፈተ ሁለት ተጨዋቾችን ብቻ በማስፈረም ተቀዛቅዞ የቆየው ሲዳማ ቡና የኋላ መስመሩ ላይ ያተኮረ የአምስት ተጨዋቾች ፊርማን አጠናቋል።ሰንደይ ሙቱኩ እና ተስፉ ኤልያስ ወደ ሲዳማ ካመሩ በኋላ ቡድኑ ከዝውውር ገበያው ገለል ብሎ ቆይቷል። ሲዳማ ምንም እንኳን በተጨዋቾች ሽምያው በሌሎቹ ክለቦች ፍጥነት እየተጓዘ ባይገኝም ዛሬ በተሰማው ዜና ተጨማሪ አምስት ተጨዋቾችን የበድኑ አካል አድርጓል። በአመዛኙም ትኩረቱ ከከፍተኛ ሊግ በተገኙ ተጨዋቾች እና የተከላካይ መስመሩን በማጠናከር ላይ የሆነ ይመስላል።\nከአምስቱ ፈራሚዎች መካከል በፕሪምየር ሊጉ የረጅም ጊዜ ልምድ ያለው ግርማ በቀለ ተጠቃሽ ነው። የአበበ ጥላሁንን ከክለቡ መለየት ተከትሎ በቦታው ተጨዋች ያስፈልጋቸው የነበሩት ሲዳማዎች ግርማን ምርጫቸው አድርገዋል። በ2009 የውድድር ዓመት መጀመሪያ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተቀላቅሎ የነበረው የመሀል ተከላካዩ ከቀድሞው ክለቡ ጋር ሁለት የውድድር ዓመታትን አሳልፏል። ከዚያ ቀደምም ያደገበት ሀዋሳ ከተማን ለረጅም ጊዜ አገልግሎ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግማሽ የውድድር ዘመን ቆይታ ማድረጉ ይታወሳል።ሌቸቹ ሁለት ፈራሚዎች ደግሞ ከከፍተኛው ሊግ የተገኙት ሚሊዮን ሰለሞን እና ዳግም ንጉሴ ናቸው። የግራ መስመር ተከላካይ የሆነው ሚሊዮን ሰለሞን በዓመቱ መጀመሪያ ሀምበርቾን ለቆ ዘንድሮ በአዲስ አበባ ከተማ ያሳለፈ ሲሆን ለሲዳማ ቡና ከተስፉ ኤልያስ ቀጥሎ ሁለተኛው የቦታው ፈራሚ ሆኗል። ከወላይታ ድቻ በመልቀቅ በኢኮስኮ አንድ የውድድር ዓመትን መቆየት የቻለው ሦስተኛው የሲዳማ ቡና ፈራሚ ዳግም ንጉሴም ወደ ፕሪምየር ሊጉ የመመለስ ዕድል አግኝቷል። በተያያዘ ዜናም ክለቡ ሌሎች ሁለት ተጨዋቾችን ከከፍተኛ ሊግ ቢያስፈርምም አሁን በሚገኙበት ቡድናቸው ውስጥ ወሳኝ ጨዋታዎች የሚጠብቋቸው በመሆኑ ስማቸውን ከመጥቀስ ተቆጥቧል።  ", "passage_id": "f392ee929382224315dd1cb71b300ae6" }, { "cosine_sim_score": 0.46824280317707884, "passage": "በ25ኛው እና 27ኛው ሳምንት ሳይካሄዱ የቀሩትን ሶስት ጨዋታዎች ለማከናወን የወጣው መርሀ ግብር ከኢትዮጵያ ቡና በኩል ተቃውሞ ገጥሞታል። ኢትዮጵያ ቡና በይፋዊ የፌስ ቡክ ገፁ ባስነበበው ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተላከ ደብዳቤ በመጪው ሰኞ ከሀዋሳ ከተማ ጋር እንዲያደርገው ቀን የተቆረጠለት ጨዋታ ላይ ነው ቅሬታውን ያሰማው። ከነገ በስትያ አርባምንጭ ላይ አርባምንጭ ከተማን በኢትዮጵያ ዋንጫ የሚገጥመው ክለቡ ከአራት ቀናት በኃላ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በተስተካካዩ የሊግ መርሀ ግብር እንዲጫወት መደረጉ አግባብ አለመሆኑን አስረድቷል። ቡድኑ ከሐሙሱ የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታ በኋላ አርብ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ በድጋሜ ደግሞ ለሰኞው ጨዋታ ቅዳሜ ወደ ሀዋሳ መጓዙ ለድካም የሚዳርገው እና በውጤቱ ላይም ተፅዕኖ እንደሚኖረው በደብዳቤው አስታውቋል።እንደ ክለቡ ሀሳብ ከሆነ በሁለቱ ጨዋታዎች መካከል እረፍት እና ልምምድ ለማድረግ የማያስችል የጊዜ ልዩነት ባለመኖሩ መርሀግብሩን ለመቀበል እንደሚቸገር ገልጿል።", "passage_id": "48b6a21dab73fd03568cf294d5ad5fde" }, { "cosine_sim_score": 0.4596076040553328, "passage": "– የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ለቦርዱ የቀረበው የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ህዝበ ውሳኔ ለማከናወን የመጀመሪያ ደረጃ ዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ። ቦርዱ የሲዳማ ዞን ክልል የመሆን ጥያቄን ህዝበ ውሳኔ አስመልክቶ በተሰጠው መግለጫ፣ የሲዳማ ዞን የክልልነት ህዝበ ውሳኔ የማደራጀት ጥያቄ ከክልሉ ምክር ቤት ለቦርዱ የደረሰው ህዳር 12/2011 ዓ.ም መሆኑና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 47/3/ለ/ ለክልሉ የተሰጠው “ጥያቄው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በአንድ አመት” የሚለው የማደራጀት ጊዜ ገደብ በቦርዱም ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን አስታውቋል። በዚሁ መሰረትም በህገ መንግስቱ የተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ በቀሩት አምስት ወራት ጊዜ ውስጥ ህዝበ ውሳኔውን ለማከናወን የመጀመሪያ ደረጃ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አመልክቷል። በህገ መንግስቱና በምርጫ አዋጁ የተሰጠውን ሃላፊነት ዓለም አቀፍ የምርጫ መሰረታዊ መርሆዎች ጋር በማጣመር ሃላፊነቱን ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርግም ገልጿል።ቦርዱ በመግለጫው ህዝበ ውሳኔ የሚከናወነው የህዝብን ፍላጐትና ውሳኔ ህጋዊ እና ነፃ በሆነ አግባብ መሰጠቱን ለማረጋገጥ እንደሆነና ቦርዱ ተገቢና በቂ ዝግጅት አድርጐ ህዝበ ውሳኔውን ማካሄድ የሚያስችለውን ዝግጅትም እንደሚያደርግ ጠቅሶ፣ ከዝግጅቶቹም የህዝበ ውሳኔ አካሄድ የሚመራበት የሥነሥርዓት መመሪያ፣ የህዝበ ውሳኔ አጠቃላይ ጊዜ ሰሌዳና በጀት ማመቻቸት፣ በህዝበ ውሳኔ ዝግጅትና ድምፅ መስጠት ሂደት ስለሚኖረው የፀጥታ አጠባበቅ ሁኔታ ግብረ ሃይል ማደራጀትና ዕቅድ ማፅደቅ እንደሚጠቀሱ አስረድቷል።ቦርዱ ተሟልቶ\nስራ በጀመረበት ባለፈው\nአንድ ወር በእንጥልጥል\nየሚገኙ እና አስቸኳይ\nናቸው ያላቸው ጉዳዮች\nላይ ውሳኔ በመስጠት\nላይ እንደሆነ በመግለጫው\nጠቁሞ፣ ስራ ከጀመረ\nአንስቶ የሲዳማ ዞን ክልልነትን\nየሚመለከቱ በተለያዩ ጊዜያት\nየቀረቡትን ጥያቄዎች ከመመልከቱም\nበላይ ከክልሉና የዞን\nመስተዳድር አመራሮች ጋር በጉዳዩ\nላይ ውይይት ማድረጉን\nእንዲሁም የህዝብ ተወካዮች\nምክር ቤት ሰኔ 06 ቀን\n2011 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ\nስብሰባ ተጨማሪ አራት\nየቦርድ አባላት ሹመት\nተከናውኖ ቦርዱ አባላት\nተሟልተውለት ስራውን እንደጀመረ\nአስታውሷል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 11/2011", "passage_id": "d8cd8de0d411f63121d46f22c268cb3b" }, { "cosine_sim_score": 0.45830327965694745, "passage": "በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ክልል ውስጥ “ራሳችንን ችለን ክልል እንሁን” የሚሉ ጥያቄዎች  እየተበራከቱ መምጣታቸው ታውቋል፡፡ በ13 ዞኖች በ8 ልዩ ወረዳዎችና በ22 የከተማ አስተዳደሮች የተደራጀውና 56 ብሔር ብሔረሰቦችን በያዘው በዚህ ክልል ውስጥ እስካሁን የሲዳማ፣ የወላይታና የከፋ ክልል የመሆን ጥያቄዎችና የውሳኔ ሃሳቦች ቀርበዋል፡፡ የከንባታ ጠንባሮ ዞንም “የክልል ጥያቄ” ማቅረቡን የጠቆሙ ምንጮች፤ በሌላ በኩል በዚሁ በከንባታ ጠንባሮ ዞን ውስጥ “ጠንባሮ ለብቻው ዞን ይሁን” የሚል ጥያቄም መቅረቡን አመልክተዋል፡፡  የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ በሲዳማ ዞን ም/ቤት በሙሉ ድምፅ ከፀደቀ በኋላ ለክልሉ ም/ቤት ቀርቦ ተቀባይነት ማግኘቱ የታወቀ ሲሆን ከሰሞኑ የወላይታ “ክልል እንሁን” ጥያቄም በወላይታ ዞን ም/ቤት ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ የከፋ ዞን ም/ቤትም “ከፋ ራሱን ችሎ ክልል መሆን አለበት” የሚለውን የውሳኔ ሃሳብ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ አፅድቋል፡፡ የከንባታ ጠንባሮ ዞን ም/ቤትም በዞኑ “ክልል ልሁን” ጥያቄ ላይ የውሳኔ ሃሳብ አቅርቦ ለመወያየት ማቀዱን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በቅርቡ በክልሉ የዞን፣ የልዩ ወረዳና የወረዳ አወቃቀር ላይ የህዝቡን ጥያቄ በሚመልስ መልኩ ተዘጋጅቷል የተባለው ጥናት፤ ለክልሉ ም/ቤት ቀርቦ ውይይት እንደተደረገበት ይታወሳል፡፡", "passage_id": "86fd94f62291611525e7a3564a4e3244" }, { "cosine_sim_score": 0.4558441375031211, "passage": "በነገው ዕለት በብቸኝነት የሚደረገው የሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል።ካለፉት አምስት የሊጉ ጨዋታዎች በአራቱ ተሸንፈው በአንዱ ብቻ ያሸነፉት ሲዳማ ቡናዎች ከአስከፊው ጉዟቸው ለመውጣት ሦስት ነጥብን አልመው የነገውን ጨዋታ ይጠባበቃሉ።በፈጣን የፊት መስመር ተጫዋቾቻቸው መሰረት ያደረገ አጨዋወት የሚከተሉት ሲዳማዎች ባለፉት ጨዋታዎች የከፋ እንቅስቃሴ ባያሳዩም የቡድኑ ግብ ማስቆጠር አቅም ማነስ እና የተከላካዮች ስህተት ለውጤት መዋዠቁ እንደዋነኛ ምክንያቶች ይጠቀሳሉ። ባለፈው የውድድር ዓመት ውጤታማ የነበረው የቡድኑ የመስመር አጨዋወት የሚፈጥራቸው ንፁህ የግብ ዕድሎች መመናመንም ቡድኑ እንደሚፈለገው ግብ እንዳያስቆጥር አድርጎታል።ባለፉት ጨዋታዎች እንደ አማካይ ተጫዋቾቻቸው ምርጫ የሚቀያየር አጨዋወት መርጠው የገቡት አሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ በነገው የሜዳቸው ጨዋታ ኳስን ተቆጣጥሮ በመስመሮች ለማጥቃት አልመው ወደ ጨዋታው ይቀርባሉ ተብሎ ሲጠበቅ ቡድኑ በመከላከል ላይ ያለው ደካማ ጎንም ፈቶ ወደ ጨዋታው መቅረብ ይጠበቅበታል።ሲዳማ ቡናዎች በነገው ጨዋታ መሳይ አያኖ በልምምድ ላይ በደረሰበት ጉዳት እና ረጅም ጊዜ ጉዳት ላይ የሚገኙት ወንድሜነህ ዓይናለም እና ሚልዮን ሰለሞንን አገልግሎት አያገኙም።\nየአጥቂው ሙሉቀን ታሪኩ መሰለፍም አጠራጣሪ ነው።ባለፉት ጨዋታች የወጥነት ችግር የታየባቸው ወልዋሎዎች ከደረጃው ሰንጠረኙ አናት ላለመራቅ ከዚህ ወሳኝ ጨዋታ ነጥብ ይዘው መውጣት ይጠበቅባቸዋል።በተጫዋቾች ጉዳት ስብስባቸው የተመናመነው ቢጫ ለባሾቹ ከቋሚ አሰላለፋቸው አራት ተጫዋቾች በጉዳት ማጣታቸው ለአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ መጥፎ ዜና ነው። ጠባብ የተጫዋቾች ምርጫ ያላቸው ሲሆን ምንም እንም እንኳ በመሰረታዊ የቡድኑ አጨዋወት ላይ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ ባይጠበቅም በወሳኝ ተጫዋቾቹ ጉዳት ምክንያት በቋሚ አሰላለፋቸው ለውጦች ለማድረግ ይገደዳሉ።ከጥቂት ጊዜያት በኃላ ባልተለመደ መልኩ ከሜዳቸው ውጭ በሚያደጓቸው ጨዋታዎች ከጠጣሩ አቀራረብ ወጥተው በቀጥተኛ አጨዋወት ወደ ማጥቃት ያዘነበለ ቡድን ይዘው በመቅረብ የሚገኘት አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ በነገው ጨዋታም በአጨዋወቱ ብዙም ለውጥ ሳያደርጉ በተሻጋሪ ኳሶች የግብ ዕድሎች ይፈጥራሉ ተብሎ ሲጠበቅ ፈጣኖቹን የሲዳማ አጥቂዎች እንቅስቃሴ ለመግታት ከባለፉት ጨዋታዎች በተሻለ ለተከላካይ ክፍሉ ሽፋን ይሰጣሉ ተብሎ ይገመታል።ወልዋሎዎች በነገው ጨዋታ ዓብዱልዓዚዝ ኬታ ፣ አይናለም ኃይሉ ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ፍቃዱ ደነቀን በጉዳት አያሰልፉም።እርስ በርስ ግንኙነት – በሊጉ አራት ጊዜ ተገናኝተው ሲዳማ ቡና ሁለቱን ሲያሸንፍ በሁለቱ አቻ ተለያይተዋል። ሲዳማ አምስት ሲያስቆጥር ወልዋሎ አንድ ማስቆጠር ችሏል።ፍቅሩ ወዴሳዮናታን ፍሰሃ – ሰንደይ ሙቱኩ – ግርማ በቀለ – ተስፉ ኤልያስዳዊት ተፈራ – ዮሴፍ ዮሐንስ – አበባየሁ ዮሐንስ –አዲስ ግደይ – ይገዙ ቦጋለ – ሀብታሙ ገዛኸኝጃፋር ደሊልምስጋናው ወልደዮሐንስ – ዳዊት ወርቁ – አቼምፖንግ አሞስ – ሄኖክ መርሹገናናው ረጋሳ – ሳሙኤል ዮሐንስኢታሙና ኬይሙኔ – ራምኬል ሎል – ሰመረ ሀፍታይጁንያስ ናንጂቡ", "passage_id": "da72a6081ea34d3ef297f471671df484" }, { "cosine_sim_score": 0.4546280732585726, "passage": "የደቡብ እግርኳሰ ፌድሬሽን የፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ወልደሚካኤል መስቀሌ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ባደረጉት ቆይታ ውድድሩ በተያዘለት ጊዜ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡ አራቱ የክልሉ ክለቦች ማለትም ሀዋሳ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና ፣ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ መሳተፋቸው እርግጥ የሆኑ ክለቦች ሲሆኑ በተጋባዥነት አራት ክለቦች እንዲሳተፉ ጥሪ ማቅረባቸውን ተናግረዋል፡፡ አትዮጵያ ቡና ፣ ወልዲያ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ጅማ ከተማ የግብዣ ጥያቄ ሲቀርብላቸው ከነዚህ መካከል በሀዋሳ ዝግጅቱን እያደረገ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና በውድድሩ ላይ እንደሚካፈል ለሶከር ኢትዮጵያ ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡ ሆኖም አቶ ወልደሚካኤል ” በአንዳንድ ሚዲያዎች የተሳሳተ መረጃ ይተላለፋል፡፡ እኛ ጥያቄ አቅርበን ገና ምላሽ አላገኘንም፡፡ እስከፊታችን አርብም ምላሽ እየጠበቅን ነው፡፡ እስከ አሁን ግን በተጋባዥነት የሚሳተፉ ክለቦች አልታወቁም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ አቶ ወልደሚካኤል አክለውም ውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ቅድሚያ ፍቃደኛ የሆኑ ከተጠቀሱት ክለቦች ውጭ ቢመጡ በቀዳሚነት ለማሳተፍ እድል እንሰጣለን ብለዋል፡፡ለ6 ጊዜ የሚካሄደው ውድድር በካስትል ቢራ ስያሜ ለ5 አመታት ስፓንሰር የተደረገ ሲሆን በድርጅቱ ስያሜ ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄድ ይሆናል፡፡ በዘንድሮው ውድድር ላይ ከሌላው ጊዜ ባማረ መልኩ በማስተናገድ ለኮከቦች በሽልማት መልክ የሚበረከተው የ5000 ሺህ ብር ሽልማት በተወሰነ መልኩ ለማሻሻል መታሰቡ ታውቋል፡፡የደቡብ ካስትል ዋንጫ ከዚህ ቀደም ከፕሪምየር ሊጉ በተጨማሪ የከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ክለቦችን በጋራ የሚያሳትፍ ውድድር የነበረ ቢሆንም ያለፍትን ሶስት አመታት ግን በፕሪምየር ሊግ ክለቦች መካከል ብቻ እየተደረገ ይገኛል፡፡ እንደ አምናው ሁሉ ዘንድሮም ለከፍተኛ ሊጉ እና ለአንደኛ ሊጉ ሌላ ውድድር ተዘጋጅቷል፡፡አምና የተደረገውን ውድድር ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን በአዲስ ግደይ ሐት-ትሪክ በመታገዝ 3-1 አሸንፎ ቻምፒዮን መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "0e17aec1219e538aa49c7c04aaee7eb4" } ]
9af22c753182513e544492223917f297
19894db76bf8c0110c029300ab065b1d
ኢሬቻ የሰላም ሩጫ በአዲስ አበባ ተካሄደ
‘‘ኢሬቻ ለሰላም’’ በሚል ስያሜ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡በአባቶች ምርቃት በተጀመረው ሩጫ ላይ ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች ተሳትፈውበታል፡፡መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ባደረገው የሩጫ ውድድር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ ከ15 በላይ አትሌቶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡በውድድሩ ከወንዶች አትሌት በሪሁ አረጋዊ እና ከሴቶች ደግሞ አትሌት ኦብሴ አብደታ የ‘‘ኢሬቻ ለሰላም’’ የጎዳና ላይ ሩጫ አሸናፊዎች ሆነዋል፡፡ለአሸናፊዎቹ የዋንጫ፣ የምስክር ወረቀት እና የ50 ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡በውድድሩ በወንዶች ኃይለማሪያም ኪሮስ 2ኛ ሲወጣ ደጀኔ ደበላ 3ኛ በመሆን አጠናቀዋል፡፡በሴቶች ደግሞ መስታወት ፍቅሬ 2ኛ አንቻለም ሀይማኖት ደግሞ 3ኛ በመውጣት አሸናፊ ሆነዋል፡፡በውድድሩ በሁለቱም ፆታዎች 2ኛ እና 3ኛ ለወጡ ተወዳዳሪዎች የ30 ሺህ እና የ20 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ እና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሽልማቱን ለአሸናፊዎቹ አበርክተውላቸዋል፡፡የኢሬቻ የሰላም ሩጫ በዘንድሮው ዓመት በአዲስ አበባ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው የተካሄደው፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32752/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5799871253737373, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- ከተማ አቀፍ የስፖርት ፌስቲቫል ትላንት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተካሄደ። “ዘረኝነት ይብቃ” በሚል መሪ ሃሳብ የተካሄደው ይህ ፌስቲቫል አላማ ህብረተሰቡ በሚማርበት፣ በሚሠራበት እና በሚዝናናበት አካባቢ ጤና ተኮር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል። ከዚህም ባሻገር ከዘረኝነት አስተሳሰብ የፀዳ፣ በመቻቻል በመግባባትና በመከባበር መልካም እሴቶችን የሚያከብር፣ ከአደገኛ ሱሶች የራቀ ህብረተሰብ መፍጠርን አላማ ያደረገ እንደሆነም በዚሁ ወቅት ተገልጿል፡፡ በፌስቲቫሉ ላይ ከባህላዊ ስፖርቶች መካከል የፈረስ ጉግስ የቀረበ ሲሆን ከዘመናዊ ደግሞ የመኪና፣ የብስክሌትና የመሳሰሉ ስፖርታዊ ክንዋኔዎች መርሐ ግብሩን አድምቀውታል። የአካል ጉዳተኞች ስፖርታዊ እንቅስቃሴ፣ የውሹ፣ ቴኳንዶናየእጅ ኳስም ተካሂዷል። የፌስቲቫሉ\nተሳታፊዎች ስፖርታዊ እንቅስ ቃሴዎችን በማድረግ ጤናቸውን ከመጠበቅ ጎን ለጎን ለአንድነት ፀር የሆነውን ዘረኝነት መከላከል ላይ እንዲያተኩሩም ጥሪ ቀርቧል። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ስፖርታዊ እንቅስቃሴው ቀጣይነት እንዲኖረው ይሠ ራል። ምክትል ከንቲባው ባለዕድል ለሆኑ የፌስቲቫሉ ተሳታፊዎች የብስክሌት ሽልማት ሰጥተዋል። በዚሁ\nመሰረት 95 ብስክሌቶች በኩፖን ለደረሳቸው ባለ ዕድለኞች ተከፋ ፍለዋል። በዚህ ፌስቲቫል ላይ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማን ጨምሮ የተለያዩ የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ታዳጊ ህጻናት፣ ወጣቶች፣ ጎልማሶችና በእድሜ የገፉ አረጋዊያን በፌትቫሉ ላይ የተሳተፉ ሲሆን የተለያዩ የኤሮቢክስ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎችን አድርገዋል።አዲስ ዘመን ግንቦት 19/2011በጋዜጣው\nሪፖርተር", "passage_id": "27b6ffbe278d3ade1e2c5cf192168259" }, { "cosine_sim_score": 0.5651780344719506, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ነገ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የመልካም ምኞት መልዕክት አስትላለፉ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት ምልዕክትም ኢሬቻ የገዳ ሥርዓት መገለጫ እንደመሆኑ ሰላምና ፍቅር የሚንፀባረቅበት የምስጋና ቀን ነው ብለዋል።\nለኦሮሞ ህዝብም ይህ ቀን ልዩ መሆኑን ነው ያነሱት።የክረምቱ ማለፍን ተከትሎ የሚከበረው የመልካ ኢሬቻ በዓል የተራራቁ ዘመዳሞች የሚገናኙበት፣ የተዘራው ሰብል ፍሬ የሚያፈራበት እንደመሆኑ ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል ብለዋል።በበዓሉ አብሮ የመኖር እና የመደጋገፍ ባህል ይንፀባረቃል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ አንድ ቋንቋ አናግሮ በፍቅር እና በአንድነት የሚያስተሳስርም እንደሆነ አስታውቀዋል።ከህፃናት ጀምሮ ወጣቶች በገዳ ስርዓት እንደየእርከኖቹ ኃላፊነትን በመወጣት ከታላላቆቻቸው ልምድ እንደሚቀስሙ በማንሳት፥ ይህም በስርዓቱ ውስጥ ያለውን የዴሞክራሲ ባህል ለማጎልበት የኢሬቻ በዓልም የራሱ ሚና እንዳለው ተናግርዋል።ገዳ ዘመናዊ የአስተዳደር እርከንን እና የዴሞክራሲ ስርዓትን አቅፎ ስልጣን በማስተላለፍ የሰላም ምንጭ ሆኖም ይቀጥላል ነው ያሉት።በበዓሉ ላይም እርጥብ ሳር ይዘን ፈጣሪን ስናመሰግን ከመከፋፈል እና ከሀሜት ወጥተን ለአንድነት መለመን ይኖርብናል ብለዋል።እንደመራለን ስንል ተጨፍልቀን አንድ ዓይነት እንሆናለን ሳይሆን፥ ለልዩነታችን እውቅናና አክብሮት ሰጥተን ተደጋግፈን አብረን እንኖራለን ማለት ነው ብለዋል።ጥላቻና መቃቃርን አስቀርተን በፍቅርና በመተሳሰብ ሀገራችንን ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ መረባረብ እንደሚገባ ተናግረዋል።አንዳችን አንዳችንን ማድመጡ የተጀመረውን ለውጥ ለማሻገር እና የተገኙ ድሎችንም ለማስጠበቅ ይረዳል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የዘንድሮ ኢሬቻ አንድነታችንን የምናጠናክርበትና አባገዳዎችን የምንሰማበት እንዲሆን መልካም ምኞቴ ነው ብለዋል።የተጀመረውን ለውጥ እና አንድነት ለማስቀጠል የኦሮሞ ህዝብም ከሌሎች ህዝቦች ጋር በመተባበር መስራት ይገባዋልም ሱሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳስበዋል።በሀገሪቱ የፖለቲካ ባህል ሆኖ የቆየውን መገዳደል፣ መጠላላት፣ አንዱ ሌላውን ማውገዝ፣ መጠላለፍ እና መገዳደል ትተን ወደ መመራረቅ እና መደማመጥ እንድንመጣም ምኞቴ ነው ብለዋል በመልዕክታቸው።የፖለቲካ አመለካከት ልዩነቶች ቢኖሩም፥ በመወያየት እና በመነገጋር ችግሮችን መፍታት እንደሚቻል ዶክተር አብይ አህመድ ገልፀዋል።በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተጀመረው ለውጥ ተጠቃሚ ለመሆን አንድነትን፣ ሰላምን፣ የህግ የበላይነትን ማክበር እና ማስከበር እንዲሁም የፌደራል ስርዓቱን ማጠናከር እና የዴሞክራሲ ስርዓቱን ማስፋት ይገባል፤ ለዚህም ሁሉም የድርሻውን መወጣት ይኖርበታል ብለዋል።ኦሮሞ እርስ በራስ ከመጠራጠር እና አንዱ ሌላውን ከማጥቃት ወጥቶ እየተደማመጠ አንድነቱን እንዲያጠናክርም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።\nመጣላታችንን የሚፈልጉ እኛ የምንከፍትላቸውን ቀዳዳ እንዳይጠቀሙ በጥንቃቄ ልንራመድም ይግባል ነው ያሉት።የገዳ ስርዓት ኢሬቻ የፍቅር፣ የሰላም፣ የአንድነት እና የምስጋና እንደመሆኑ መጠን እርስ በርሳችን እየተሳሰብን እና እየተመራረቅን የተሻለ ስራ ለመስራት ቃላችንን የምናድስበት በፍቅር ታድሰን ጥላቻን የምንረታበት እንዲሆንልን እመኛለሁ ብለዋል በመልዕክታቸው።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "94f05e0917f6fd15be5a066f46817baf" }, { "cosine_sim_score": 0.5643803122505845, "passage": "“የሆራ ፊንፊኔ” የኢሬቻ ሩጫ እሁድ መስከረም 11 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።ሩጫው መስከረም 24 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚካሄድ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች ይሳተፉበታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አድማሱ ዋቅጋሪ ለኢዜአ ተናግረዋል። እንደ አቶ አድማሱ ገለጻ የሩጫው ቲ-ሸርት በፌዴራልና በክልሉ በመሰራጨት ላይ ያለ ሲሆን፣ ሽያጩም አንዱ ቲ-ሸርት በ250 ብር እየተካሄደ ይገኛል።የቲ-ሸርቱ የመሸጫ ቦታዎች በፌዴራልና በክልሉ መስሪያ ቤቶች የሚገኙ ሰራተኞች እንዲሁም በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞንና በአዲስ አበባ የሚገኙ ነዋሪዎች ከኦሮሞ ባህል ማዕከል ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል።በክልሉ ሌሎች ዞኖች የሚገኙ ነዋሪዎች ደግሞ በዞን እና በወረዳ እንዲሁም በሁሉም ከተሞች ባሉት የባህልና ቱሪዝም ቢሮዎች ማግኘት ይችላሉ ብለዋል። ", "passage_id": "ffacda160bf579f9b0f633cd7e537409" }, { "cosine_sim_score": 0.5635871512497954, "passage": "የ2012 ዓ.ም የኢሬቻ በዓልን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ቢሮ በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው; በመስከረም 24፤ 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከአንድ ምዕተ አመት በኋላ የሚከበረውን የሆራ ፊንፊኔ እና በማግስቱ መስከረም 25 በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል ባህላዊና ትክክለኛ እሴቱን ጠብቆ እንደሚከበርተገልጿልl፡፡በተለይም በመስከረም 24፤2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሚከበረው ኢሬቻ ፊንፊኔ ለከተማው ነዋሪዎች ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚሰጥና ኢሬቻን እንደ ገዳ ስርዓት ሁሉ በዩኒስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ስኬታማ እንዲሆን ትክክለኛና ባህላዊ እሴቱ ተጠብቆ እንዲከበር ይደረጋልም ተብሏል፡፡በበዓሉ አከባበርም ኢሬቻን ለሰላም የሚል ታላቅ ሩጫን ጨምሮ የኢሬቻ ፎረም፣ እግዝቪሽንና የኦሮሞ ህዝብ የተለያዩ ባህላዊ ትርዕቶች ለማቅረብ ዝግጅት መጠናቀቁ በመግለጫው ተገልጿል፡፡በበዓሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "143dbc059c01e837b906369267aee07c" }, { "cosine_sim_score": 0.5401152201116881, "passage": "እሁድ በሚካሄደው የኢሬቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታ የታጠቀ የመንግሥት ፀጥታ አስከባሪ ኃይል እንደማይገኝ በዓሉን እያስተባበረ የሚገኘው የኦሮሚያ አባገዳዎች ምክር ቤት ገልጿል። \n\nበመንግሥት የፀጥታ አስከባሪዎች ቦታም 300 በጎፍቃደኛ ወጣቶች ሥርዓት ያስከብራሉ ሲሉ የምክር ቤቱ ሰብሳቢ የሆኑት አባ ገዳ በየነ ሰምበቶ ለቢቢሲ ተናግረዋል። \n\n''በዘንድሮው በዓል ላይ የትኛውም የመንግሥት አካል ምንም አይነት ድርሻ አይኖረውም፤ የመንግሥት ባለስልጣናትም ንግግር አያደርጉም ።'' ሲሉ ተናግረዋል። \n\n''የመንግሥት ባለስልጣናት እንደማንኛውም ዜጋ በበዓሉ ላይ የመሳተፍ መብት አላቸው። ከዚህ የዘለለ ግን ሌላ ተሳትፎ አይኖራቸውም'' ሲሉ አባ ገዳ በየነ ሰምበቶ አስረድተዋል። \n\nበዓሉ በሚከበርበት ቦታ ያሉ የመግቢያና የመውጫ መንገዶችን የማስፋት ሥራዎች እንደተከናወኑ አባ ገዳ በየነ ተናግረዋል። \n\nከዓመት በፊት በተካሄደው የኢሬቻ በዓል ላይ የፀጥታ ኃይሎች በከፈቱት ተኩስ በርካታ ሰዎች ሲሸሹ ጉድጓድ ውስጥ ገብተውና ተረጋግጠው ህይወታቸው ማለፉ ያታወሳል። \n\nየክልሉ የፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ ቃለ-አቀባይ የሆኑት አቶ መለሰ ተፈራ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ በአባ ገዳዎች የተመለመሉ በጎፍቃደኛ ወጣቶች የበዓሉን ሥነ-ሥርዓት ያስከብራሉ። የኦሮሚያ ፖሊስ ወደ ቢሾፍቱ የሚወስዱ መንገዶችን ብቻ ይቆጣጠራል፤ ያሉት አቶ መለሰ ''መሳሪያ የታጠቀ ፀጥታ አስከባሪ ኃይል በበዓሉ ስፍራ አይገኝም'' ሲሉ አረጋግጠዋል።\n\n''በድንገት''\n\nከዓመት በፊት በኢሬቻ በዓል ላይ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች በቢሾፍቱ ከተማ በቆመላቸው የመታሰቢያ ሃውልት ላይ ''በድንገት ህይወታችውን ላጡ'' ተብሎ የሰፈረው ጽሁፍ በበርካቶች ዘንድ ቅሬታ ፈጥሮ ነበር። \n\nአባ ገዳ በየነ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ከሆነ ''በድንገት'' የሚለው ጽሁፍ እንዲፋቅ ተገርጓል። በበዓሉ ዋዜማም ህይወታቸውን ላጡት የህሊና ጸሎት እንደሚደረግ ጨምረው አስረድተዋል። \n\nየኢሬቻ በዓል ምንድን ነው? \n\nየቀድሞ የቱለማ አባ ገዳ ነጋሳ ነገዎ ''ኢሬቻ የምስጋና ቀን ነው። ለፈጣሪ የሚሰጥ ምስጋና''። \n\n''ክረምቱን አሳለፍከን፣ ወደ ሌላ ዘመን አሸጋገርከን፣ የዘራነው አሽቷል በማለት የሃይማኖት ልዩነት ሳይገድበን ከሁሉም አቅጣጫ በመሰባሰብ እርጥብ ሳር በመያዝ ለዋቃ ምስጋና እናደርሳለን'' ሲሉ ያስረዳሉ። \n\nየኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ በሆር ሃርሰዴ የሚከበር ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ በበዓሉ ላይ ይሳተፋል። \n\n ", "passage_id": "38ccc74ba287e87078175d6fdae48676" }, { "cosine_sim_score": 0.5081771997121035, "passage": "የኢሬቻ በዓልን ነገ በቢሾፍቱ ከተማ በሆራ አርሰዲ ሐይቅ ለማክበር ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የኦሮሚያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡የቢሮው ባሕልና ቱሪዝም ኃላፊ አቶ ጌቱ ወይሳ እንደገለጹት የኢሬቻ በዓል ሥነሥርዓትን በተለያዩ ዝግጅቶች ለማክበር ቅድመ ዝግጅቶች ተጠናቀዋል፡፡የኢሬቻ በዓልን በማስመልክት ቀደም ሲል የፓናል ውይይትና የሕጻናት የሩጫ ውድድር የተካሄደ ሲሆን፣ በዛሬው ዕለት ደግሞ የአዋቂዎች የሩጫ ውድርና የባሕል ትርዒት እንደሚካሔድ አቶ ጌቱ ገልጸዋል፡፡አቶ ጌቱ አያይዘውም የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ለየት የሚያደርገው የበዓሉ መገለጫ የሆነውን የገዳ ሥርዓት በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰሰሱ ቅርነት በሚመዘገብበት ወቅት በመሆኑ ነው፡፡በየዓመቱ የሚከበረው በዓል የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶችን እየሳበ እንደሆነና የኦሮሞ ባሕልን በማስተዋወቅ ረገድ ምቹ ሁኔታዎችን እየፈጠረ ነው ብለዋል፡፡የኢሬቻ በዓልን በማስመልከት በትላንትናው ዕለት በፒራሚድ ሆቴል በተካሄደው የፓናል ውይይት ጥናት የኢሬቻ በዓል የኦሮሞን ሕዝብ ባሕላዊ፣ ማሕበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ማንንትን የሚገልጽ መሆኑን ተመልክቷል፡፡በክልሉ የማይዳሰሱ ቅርሶች ባሕልና ቅርስ ጥበቃ ቡድን አስተባባሪ አቶ ስንታየሁ ቶላ የኢሬቻ በዓልን ሳይከለስና ሳይበረዝ ከትውልድ ትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግ የተለያዩ ዝግጅቶች ማድረግ ይገባል ብለዋል፡፡በኢሬቻ በዓል በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች እንደሚከበር ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡", "passage_id": "c0f9bf94faa2647ee0325d0b1d156538" }, { "cosine_sim_score": 0.49840300347008915, "passage": "በትናንትናው ዕለት የተከበረው የደመራ በዓል በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሃይማኖቱ ተከታዮች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ መቀመጫቸውን ኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ\nየውጭ ሀገራት ዲፕሎማቶች እና የተለያዩ ሀገራት ጎብኚዎች የታደሙበት የመስቀል ደመራ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን\nገልጿል። በያዝነው ዓመት በርካታ ህዝብ የታደመባቸው ሃይማኖታዊ እና ስፖርታዊ ዝግጅቶች በሰላም መከበራቸውን ያስታወሰው ኮሚሽኑ\nየደመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ህብረተሰቡ ላደረገው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቧል።አዲስ ዘመን መስከረም 17/2012", "passage_id": "4f2d6ecb673cd97822fe8499f1c91692" }, { "cosine_sim_score": 0.4916058525833089, "passage": "“ቡና ደሜ ነው ” በሚል መሪ ቃል ለ4ኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ ከ40 ሺህ በላይ ተሳታፊዎችን አሳትፎ መነሻውን እና መድረሻውን መስቀል አደባባይ በማድረቅ በደማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ።በመስቀል አደባባይ ሲካሄድ የመጀመርያው በሆነው የኢትዮጵያ ቡና 4ኛው የቤተሰብ ሩጫ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዮናስ አረጋይ ፣ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ም/ፕሬዝደንት ብርቅዬዋ አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ኃይለየሱስ ፍሰሀ (ኢ/ር)፣ የኢትዮጵያ ቡና ክለብ ፕሬዝደንት መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ እና የተለያዩ ባለሀብቶች፣ ታዋቂ አርቲስቶች በሩጫው ሥነ ስርዓት ላይ ታድመዋል።የኢትዮጵያ ቡና ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ይስማሸዋ በመርሐ ግብሩ ማስጀመርያ ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ ከዓመት ዓመት በተሳታፊ ቁጥር በደጋፊዎች ዘንድም ተወዳጅነቱ እየጨመረ መምጣቱን ገልፀው በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ ቁጥሩን አሁን ካለው አርባ ሺህ ተሳታፊ ወደ መቶ ሺህ ከዛም በላይ ከፍ በማድረግ በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ በሪከርድነት እንደሚመዘገብ ለደጋፊዎቹ ገልፀዋል። ሩጫው ከመቼውም ጌዜ በደመቀ ሁኔታ ለመጀመርያ ጊዜ በመስቀል አደባባይ እንዲካሄድ ለፈቀዱት እና ለኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች አመራር በሙሉ ምስጋና አቅርበዋል።ከሩጫው መጀመር አስቀድሞ የ2012 የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሰልጣኝ በመሆን የተሾመውና በቅሩቡ ከሚኖርበት አሜሪካ ወደ ትውልድ ሀገሩ የተመለሰው አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ በመስቀል አደባባይ ከሚገኙት የክለቡ ደጋፊዎች ጋር ትውውቅ አድርጓል።ጀግናዋ አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና በዕለቱ በተገኙት የክብር እንግዶች በይፋ የተጀመረው የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ መነሻውን መስቀል አደባባይ አድርጎ መስቀል አደባባይ እስኪጠናቀቅ ድረስ በየመንገዱ የተለያዩ ክለባቸውን የሚያወድሱ ፣ ዜማዎች ግጥሞች፣ የተለያዩ አዝናኝ መልክቶችን በማስተላለፍ እና የተለያዮ ትዕሪቶችን በኅብረት በማሳየት በደመቀ ሁኔታ ተጀምሮ በሠላም ተጠናቋል።", "passage_id": "48a7f050bc832cde6ca05af061042000" }, { "cosine_sim_score": 0.47520698955044693, "passage": "የአገር ሸማግሌዎች ፣ የሀይማኖት አባቶችና ወጣቶች የተገኙበት የሰላም ኮንፈረንስ በይርጋለም ከተማ ተካሂዷል፡፡ወጣቶች ጥያቄያቸው ምላሽ እስኪያገኝ ድረስ የሲዳማ \"ሃላሌ\" ባህላዊ ስርዓት ተከትለው በሰላማዊ መንገድ እንዲጠይቁ የሲዳማ አገር ሸማግሌዎች አሳስበዋል፡፡\"ኤጄቶዎች\" ወይም የሲዳማ ወጣቶችና አገር ሸማግሌዎች የጋራ የሰላም ኮንፈረንስ ማካሄድ ከጀመሩ በኋላ ለውጥ መታየቱን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ አስታውቋል፡፡\"ኤጄቶዎች\" የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ የሚረጋገጥበትን ህዝበ ውሣኔ እንዲያስፈፅም የክልሉ ምክር ቤት ለምርጫ ኮሚሽን ቢስታውቅም ዘግይቷል ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡ ", "passage_id": "5219b0a1422ea8c6be13e00f1e4eaffc" }, { "cosine_sim_score": 0.47143173294553425, "passage": "የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።ርእሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በመልክታቸው፥ በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ትልቅ ስፍራ ለሚሠጠው የኢሬቻ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል።ዘንድሮ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል በተቀናጀ እና አስገራሚ በሆነ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የህብረተሰብ አካላት የበኩሉን እንዲወጣም ጥሪ አስተላልፈዋል።አባ ገዳዎች፣ ወጣቶች እና ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በሙሉ ባህልን በሚያፅባርቅ መልኩ የኢሬቻን በዓል አንዲያከብሩም ጠይቀዋል።የ2010 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በተቀናጀ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ የተከበረ መሆኑን ያስታወሱት አቶ ለማ፥ የዘንድሮውም ከአምናው በተሻለ መልኩ ሰላማዊ እና ባህላችንን ለዓለም በምናስተዋውቅበት መልኩ ሊከበር ይገባል ብለዋል።የኢሬቻ በዓል የገዳ ሥርዓት ነፀብራቅ በመሆኑ ልክ እንደ ገዳ ሥርዓት ሁሉ የኢሬቻ በዓልንም በዩኔስኮ በዓለም ቅርሰነት ለማስመዝገብ እየተሠራ መሆኑን አቶ ለማ አንስተዋል።ስለዚህ በዓሉን ለማክበር ወደ ስፍራው የሚሄዱ በሙሉ ከፖለቲካ ፓርቲ አርማ፣ ባንዲራ እና ዘፈኖች ራሳቸውን እንዲቆጥቡም ጠይቀዋል።የዘንድሮ የኢሬቻ በዓል ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲጠናቀቅ መንግስት ከአባ ገዳዎች ህብረት እና ከወጣቶች ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ አንስተዋል።ከጤና ጋር ተያይዞ ችግር ካጋጠመም የጤና ባለሙያዎች ከወዲሁ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን መግለፃቸውን ከኦሮሚያ ክለል የመንግሰት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።(ኤፍ.ቢ.ሲ) ", "passage_id": "dc4e8a84615aa272097a166753a798ad" }, { "cosine_sim_score": 0.46026880505396417, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢሬቻ በዓል የኮቪድ-19 ወረርሽኝን መከላከል በሚያስችል መልኩ መከበሩ ትልቅ ስኬት መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመለስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ርዕሰ መስተዳድሩ የኢሬቻ በዓል መጠናቀቅን አስመልክቶ መገለጫ ሰጥተዋል፡፡ባሳለፍነው ዓመት የኢሬቻ በዓል በርካታ ሰዎች ተሳትፈውበት እንደተከበረ ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ ዘንድሮ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ጥቂት ሰዎች ብቻ በተገኙበት ተከብሯል ብለዋል፡፡በዚህም የበዓሉ ተሳታፊዎች የአባ ገዳዎችን መልዕክት በመስማት በጥንቃቄ ማክበር ተችሏል ነው ያሉት፡፡ይህም ታላላቆችን ማክበር አሁንም ያለ እሴት እንደሆነ አመላካች ነው ያሉ ሲሆን ይህም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡በአጠቃላይም በዓሉ በዚህ መልኩ እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አባ ገዳዎች ፣ሲንቄዎች እንዲሁም በየደረጃው ያሉ የፀጥታ አካላት የአፍራሽ ኃይሎችን ምኞች በማክሸፍ ለሰሩት ስራ ምስጋና አቅርበዋል።በሌላ በኩልም በዓሉ በአዲስ አበባ ሲከበር ነዋሪው እንግዶችን በመቀበል፣በዓሉ የሚከበርበትን ቦታ በማፅዳት እንዲሁም በመሳተፍ ላደረገው አስተዋፅዖ አመስግነዋል፡፡በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች የራሳችን እሴት አንዱ አካል ነው በማለት ተወካዮቻቸውን በመላክ በመሳተፋቸው አመስግነዋል፡፡በመግለጫቸው እንዳሉት ይህ በዓል ለብዙ ዓመት እንዳይከበር መደረጉ እና ሲከበርም አፈና ይደረግ ነበር ብለዋል፡፡ነገር ግን አባ ገዳዎች ይህን ሁሉ በመቋቋም እዚህ እንዲደርስ አድርገዋል ነው ያሉት፡፡እንዲሁም ከመስከረም 30 በኋላ መንግስት የለም የሚሉ አካላትን በተመለከተም ቀን በመቁጠር የሚፈርስ ሃገር የለም ሲሉ ተናግረዋል፡፡እነዚህ ሐይሎች ከቀደመ ስህተታቸው ተምረው ወደ ትክከለኛው መንገድ ሊመለሱ ይገባል ነው ያሉት፡፡እኔ የምለውን አስተሳሰብ አስወግደን እኛ በሚል አስተሳሰብ ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ ይገባል ነው ያሉት፡፡ይህም እንዲሳካ ጠንክረን መስራት ይኖርብናል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ማድረጋችንንም አጠናክረን እንቀጥላለን ነው ያሉት፡፡ርዕሰ መስተዳድሩ ከግብርና ስራዎች ጋር በተያያዘ በሰጡት አስተያየትም በክልሉ በግብርና እና በሌሎች ዘርፎች ሰፋፊ ስራዎች መሰራቱን ያነሱት ሲሆን እነዚህ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡በዜግነት አገልግሎትም በክልሉ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተዋል፡፡በፌቨን ቢሻው", "passage_id": "6852d3a3c5d853cc720e12bdb0a5baea" }, { "cosine_sim_score": 0.45635533185155835, "passage": "የለገዳዲና ለገጣፎ ነዋሪዎች 29ኛዉን የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፒ) ምስረታ በአል ዛሬ አክብረዋል፡፡በበአሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የኦዲፒ ማእከላዊ ምክር ቤት አባልና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ብቂላ ሁሪሳ እንደተናገሩት የዘንድሮዉን በአል ለየት የሚያደርገዉ ሀገሪቷ በለ     ፖለቲካ ለዉጡ የተገኙትን ድሎች እያሰበች ባለችበት ወቅት መከበሩ ነዉ፡፡ዶ/ር ብቂላ በበአሉ ላይ የተገኙትን ታዳሚዎች ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋር በመቻቻልና በአንድንት ኢትዮጵያን እንዲያስቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡አሁን ያለዉ መንግስት ተጠያቂነት ያለዉ አሰራር ለማስፈን እየሰራ ስልሆነ ህዝቡ ከመንግስት ጎን እንዲቆም ኃላፊዉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በበአሉ ላይ የእህት ድርጅት ተወካዮች ተገኝተዉ ንግግር አድርገዋል፡፡ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድን  ወደ ስልጣን ያመጣዉና ባለፈዉ አመት ገዥዉ ፓርቲ ኢህአዴግ ያካሄደዉ የፖለቲካ ለዉጥ አንድ አመት ሆኖታል፡፡ ", "passage_id": "a7674875a43e366143cdce26221022f7" }, { "cosine_sim_score": 0.45336396053470285, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዲ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ አባገዳዎች፣ ሲንቄዎች ፣ወጣቶች ፣ርዕሳነ መስተዳድሮች ፣ የጸጥታ ተቋማት፣ አጠቃላይ የበዓሉ ታዳሚዎች እና ሚዲያዎች በዓሉ በሰላም ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅበት ሰዓት ድረስ ላደረጋችሁት አስተዋጽኦ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ነው ያሉት።እንዲሁም የሀገራችን ባህሎች እና እሴቶች መሠረቱ ሰላም ወዳድነት እና ተባባሪነት እንደመሆኑ ለአለም ህዝብ ከምናሳውቅባቸው መድረኮች ዋነኞቹ የአደባባይ በዓላት ናቸው ሲሉም ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "0049aad38177a91f093ad49c67c9b405" }, { "cosine_sim_score": 0.4512810874819725, "passage": "የኢሬቻ በዓልን ባህላዊ አከባበር ጠብቆ ለማክበር የኦሮሞ ህዝብ አባገዳዎችና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ያደረጉት ሰፊ ቅድመ ዝግጅት በሁከት ፈጣሪ ኃይሎች ምክንያት መስተጓጎሉን ጽ/ቤቱ በላከው መግለጫ አስታውቋል።በበዓሉ አከባበር ላይ አባገዳዎች በዓሉን በሰላም እየመሩ እያለ ለሁከት አስቀድመው የተዘጋጁ ኃይሎች ሁከትና ግርግር በማስነሳታቸው በዓሉ እንደተፈለገው ሳይጠናቀቅ ቀርቷል፡፡ሁከት ፈጣሪዎቹ ባስነሱት ሁከት በተፈጠረ ግርግር በመረጋገጥ የሰው ህይወት ጠፍቷል፡፡\n የኢፌዴሪ መንግስት የገዳ ስርዓትን በዩኔስኮ ለማስመዝገብና የኢሬቻ በዓል ባህላዊ ይዘቱን ጠብቆ እንዲከበር ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እያለ የኦሮሞ ህዝብ የገዳ ስርዓት አካል የሆነው የኢሬቻ በዓል በዚህ መልክ በመስተጓጎሉና የሰው ህይወት በመጥፋቱ ከፍተኛ ሃዘን ተሰምቶታል፡፡ሁከቱ በፈጠረው ግርግርና መረጋገጥ ህይወት መጥፋቱ የታወቀ ሲሆን በርካታ ተጎጂዎች ወደህክምና ቦታ ተወስደዋል፡፡\nየኢፌዴሪ መንግስት ዝርዝር መረጃውን በቀጣይ የሚያሳውቅ ሆኖ ለዚህ ጥፋት ተጠያቂ የሆኑ አካላትንም ለህግ እንደሚያቀርብ ቃል ይገባል፡፡", "passage_id": "cd4db2997cbdf1c4fdadcb5ef806e768" }, { "cosine_sim_score": 0.4476061672839966, "passage": "አዳማ፡- ዘንድሮ ለ14ኛ ጊዜ በኦሮሚያ ክልል አዘጋጅነት በፊንፊኔ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን የህዝቦችን የአብሮነት እሴት አጉልቶ ማሳያ መድረክ እንደሚሆን የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ተናገሩ። ለበዓሉ በስኬት መጠናቀቅ ህዝቡም የሰላም ባለቤትነቱን በተግባር የሚያሳይበት ሊሆን እንደሚገባም ገልጸዋል።አፈ ጉባኤዋ\nወይዘሮ\nሎሚ\nበዓሉን\nአስመልክተው\nትናንት\nበገልማ\nአባገዳ\nእንደገለጹት፤\nበዓሉ\nብሔር\nብሔረሰቦች\nለዘመናት\nተጭኗቸው\nየቆየውን\nማህበራዊ፣\nኢኮኖሚያዊና\nፖለቲካዊ\nየጭቆና\nቀንበር\nያስወገዱበትና\nየነጻነታቸው\nሰነድ\nየሆነው\nሕገ\nመንግስት\nየጸደቀበትን\nቀን\nምክንያት\nበማድረግ\nይከበራል።\nዘንድሮ\nየሚከበረው\nበዓልም\nበህዝቦች\nመካከል\nያለውን\nየአብሮነትና\nየመቻቻል\nታሪክ\nአጉልቶ\nማሳያ\nበሚሆን\nመልኩ\nሲሆን፤\nለበዓሉ\nበሰላም\nመጠናቀቅም\nየጸጥታ\nመዋቅሩ\nበቅንጅት\nእየሰራ\nይገኛል።እንደ ወይዘሮ ሎሚ ገለጻ፤ ላለፉት 29 ዓመታት የህዝቦችን ጥያቄ ከመመለስ፣ አብሮነታቸውን ከማጠናከርና ሌሎችም በርካታ ውጤቶች የተመዘገቡበት ቢሆንም፤ የራሱ የሆኑ ክፍተቶችም ነበሩበት። ከእነዚህ መካከል በልዩነት ላይ የተሰራውን ያክል በአንድነት ላይ ያለመሰራቱ እንዱ ነው፤ ብሔር ብሔሰረቦች በሕገ መንግስቱ የተቀመጠላቸውን ያህል  መብቶቻቸውን በአግባቡ መጠቀም አለመቻላቸው የሚገለጽበት የፌዴራል የስራ ቋንቋ አንድ ብቻ መሆኑም ሌላው መገለጫው ነው። በመሆኑም በዓሉ ሲከበር የሕገ መንግስቱ አንቀጾች በምን ደረጃ  እየተተገበሩ\nነው የሚለው የሚታይበት፤\nበህዝቦች መካከል ልዩነት\nየተሰበከበት አካሄድም በህዝቦች\nመካከል ያለው የአንድነትና\nየመቻቻል ታሪክ ጎልቶ እንዲወጣ የሚደረገበት ይሆናል። የፓናል ውይይቶችም ይደረጋሉ። በዓሉ በህዝቦች መካከል አብሮነትን የሚያጎለብቱ ተግባራት የሚከናወኑበት መሆኑን የጠቆሙት ወይዘሮ ሎሚ፤ የህዝቦች ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ትስስሮችን ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት መደረጉንም አስታውቀዋል። በተለይ ክልሉ ካለው አጠቃላይ የኢኮኖሚና የቱሪዝም ሀብት ብሎም በአቃፊነትና በገዳ ባህል ዙሪያ የማስተዋወቅ ሰፊ ስራ የሚከናወንበት እንደሆነም አብራርተዋል። በዓሉ ‹‹ሕገ መንግስታችን ለዘላቂ ሰላም›› በሚል መሪ ሀሳብ የሚከበር ይሆናል፤ በአሉ ሕገ መንግስታዊ መብቶች መተግበርን፤ እዚህም እዚያም የሚታዩ አለመረጋጋቶች በውይይት መፍታትን፤ ያልተገቡ አካሄዶች በሕግ የበላይነት ፈር እንዲይዙ የማድረግ አሰራር ማስፈንን እንዲያመለክት ተደርጎ የተቀረፀ ስለመሆኑ ተጠቁሟል። በበዓሉም ከ30 እስከ 35 ሺህ ሰው እንደሚሳተፍም ታውቋል።\nአዲስ ዘመን ህዳር 23/2012ወንድወሰን ሽመልስ ", "passage_id": "0433473e5de4fcfe0a3f98f39ee952ce" }, { "cosine_sim_score": 0.44626907911678526, "passage": "ለሜቻ ግርማ\n\nይህ በሦስት ሺህ ሜትር የመሰናክል ውድድር በለሜቻ ግርማ የተገኘው የብር ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ በዘርፉ የመጀመሪያ ሲሆን የተመዘገበው ሰዓትም ለአገሪቱ ክብረ ወሰን ነው ተብሏል።\n\nኬንያዊው አትሌት የወርቅ ሜዳሊያውን በወሰደበት በዚህ የመሰናክል ሩጫ ውድድር ላይ ለሜቻ የተቀደመው ከአንድ ሰከንድ በታች በሆነ ጠባብ ልዩነት ነው።\n\nለሜቻ አንደኛ ሆኖ የወርቅ ሜዳሊያን ካገኘው ኬንያዊው ሯጭ ኮንሴስለስ ኪፕሩቶ ጋር እኩል የመጨረሻውን መስመር በማለፋቸው አሸናፊው ማን እንደሆነ በውድድሩ ማብቂያ ላይ ወዲያውኑ አልታወቀም ነበር።\n\n• \"ቤተ መንግሥቱን ለማስዋብ ለሙያችን የሚከፈለን ገንዘብ የለም\" መስከረም አሰግድ\n\n• ተማሪዎች መገረፍ አለባቸው የሚሉት የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት\n\n• 10 ሚሊዮን ሕዝብ ይታደምበታል የተባለው ኢሬቻ በአዲስ አበባ\n\nየውድድሩ ዳኞች በቪዲዮ (ፎቶ ፊኒሽ) ታግዘው ከአንድ ሰከንድ ባነሰ የሰከንዶች ቅንጣት የመጨረሻውን መስመር ኬንያዊው ለሜቻን ቀድሞ እንዳለፈ ከለዩ በኋላ ነው አሸናፊው ሊታወቅ የቻለው። \n\nበስፍራው የሚገኙት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባለስልጣናት ለሜቻ አንደኛ ወጥቷል ብለው አምነው ሰለነበር ይፋ የተደረገውን ውጤት በመቃወም ቅሬታ ለማቅረብ አስበው የነበረ ቢሆንም፤ የመጨረሻውን ሰከንድ የውድድሩን ቪዲዮና ምስሎችን ተመልክተው ካጣሩ በኋላ ቅሬታቸውን ማንሳታቸውን የቢቢሲ ዘጋቢ ገልጿል። \n\n19 ዓመት ሊሆነው ሁለት ወራት የቀሩት ወጣቱ ለሜቻ በዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ መሳተፍ የጀመረው በቅርቡ ሲሆን በኬንያዊያን የበላይነት ስር በነበረው የሦስት ሺህ ሜትር የመሰናክል ውድድር ላይ የብር ሜዳሊያ ያስገኘበት የዶሃው ውድድር ሦስተኛው ዓለም አቀፍ ተሳትፎው ነው። \n\nበውድድሩ አሸናፊ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት የሆነው ኬንያዊው ኮንሴስለስ ኪፕሩቶ በዚህ በፈረንጆች ዓመት በሦስት ሺህ ሜትር መሰናክል አራት ጊዜ ተሳትፎ የነበረ ቢሆንም በአራቱም ለማሸነፍ ሳይችል ቀርቶ በዓለም ሻምፒዮና ላይ እንደተሳካለት ተነግሯል። \n\n\"የአልቤርቶ ሳላዛር መታገድ በዮሚፍ ቀጀልቻ ላይ ምንም አያስከትልም\" ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ\n\nበዚህ ውድድር ላይ በማሸነፍ በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ ይገባል ተብሎ ተጠብቆ የነበረው የዳይመንድ ሊግ አሸናፊው ጌትነት ዋሌ አራተኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቋል። \n\nለሜቻ ውድድሩን ሁለተኛ ሆኖ ያጠናቀቀበት ሰዓት እስካሁን በተካሄዱት የዓለም ሻምፒዮና ውድድሮች ላይ ከተመዘገቡት ለአንደኛው ከቀረቡት ውጤቶች ሁሉ የበለጠ እንደሆነም ተነግሯል። \n\nእስካሁን በተካሄዱ ዓለም አቀፍ የሦስት ሺህ ሜትር የመሰናክል ሩጫ ውድድር ላይ ኢትዮጵያ ሜዳሊያ አግኝታ የማታውቅ ሲሆን ይህ በዶሃ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በለሜቻ ግርማ የተገኘው ሜዳሊያ የመጀመሪያ ነው። \n\nየብር ሜዳሊያ አሸናፊው ለሜቻ ከውድድሩ በኋላ ለቢቢሲ እንደተናገረው በውጤቱ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማው ገልጿል። \n\nአንደኛ በመሆን ያሸነፈው ኬንያዊው አትሌት ኮንሴስለስ ኪፕሩቶ ውድድሩ ላይ ከኢትዮጵያዊያኑ በኩል ከባድ ፈተና እንደገጠመው ተናግሯል። \n\n• \"የማራቶን ሯጮቹ ላይ የተላለፈው እገዳ አይደለም\" ዱቤ ጂሎ \n\n\"ኢትዮጵያዊያኑ በደንብ ተዘጋጅተው ነበር የገቡት። ውድድሩን ለመቆጣጠርና ከፊት ከፊት ሆኜ ለመምራት እቅዱ ነበረኝ ነገር ግን ሊሆን አልቻለም። ለሜቻና ጌትነት ግን እቅዴን እንዳላሳካ አድርገውታል\" ሲል ገጥሞት የነበረውን ፈተና ለጋዜጠኞች ተናገሯል። \n\nኢትዮጵያዊያን ከኬንያዊያን በተሻለ ተዘጋጅተው መግባታቸውን የሚናገረው ኮንሴስለስ ኪፕሩቶ ለማሸነፍ የነበረው ጽኑ ፍላጎት በውድድሩ የወርቅ ሜዳሊያውን እንዲወስድ እንደረዳው ገልጿል። \n\nበዚህ የዓለም... ", "passage_id": "9e3a6ba8f748013dd5a9ae5df598629e" } ]
c51e340370b1bfc67d3b1fb370d85aaa
d7533a78252bfbdc1d1f94a4b4fa4a46
ለተሰንበት ግደይ የዓለምን የ5,000 ሜትር ክብረ ወሰን በስፔን ሰበረች
ከዓምናው የዓለም ሻምፒዮና የ10,000 ሜትር ሁለተኝነቷ በኋላ፣  ለተሰንበት ግደይ በ5,000 ሜትር የመም (ትራክ) ላይ ሩጫ የምንጊዜውም እጅግ ፈጣኗ ሴት ሆናለች። ኢትዮጵያዊቷ ለሰንበት፣ ረቡዕ ጥቅምት 27 ቀን 2013 ዓ.ም. ባደረገችው አስደናቂ ሩጫ ለ12 ዓመታት በጥሩነሽ ዲባባ ተይዞ የነበረውን በስፔን ቫሌንሽያ ከተማ፣ በ14:06.62  በመሮጥ ነው የዓለምን ክብረወሰን መስበር የቻለችው። ይህ ድንቅ ክንዋኔዋ ነው በጥሩነሽ ዲባባ በ2008 በ14:11.15 ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረ ወሰን ለመስበር የበቃችው።ኦሊምፒክ ቻነልና ራነርስ ወርልድ እንደዘገቡት የመጨረሻዎቹን አምስት ዙሮች ብቻዋን የሮጠችው ለተሰንበት፣ ከውድድሩ ፍጻሜ በኋላ "ይህ የረዥም ጊዜ ሕልሜ ነው፤ በውድድሩም በጣም ተደስቻለሁ!" ብላለች።  "ይህ በጣም ግሩም ነው፡፡ ከዚህ በፊት ጥሩነሽ ዲባባ ሰበረች፤ አሁን ደግሞ እኔ፡፡” ስትልም አክላለች። የ5,000 ሜትር የዓለም ክብረ ወሰንን በመስበር የኢትዮጵያውያን ሯጮች የፈጣን ሯጭነት ውርስን የ22 ዓመቷ ለተሰንበት አስቀጥላለች።ሌላው የምሽቱ ተጨማሪ  የክብረ ወሰን አስደናቂ ክስተት በቀነኒሳ በቀለ በ26:17.53  ለ15 ዓመታት ተይዞ የነበረው የ10,000 ሜትር ሪከርድን ዑጋንዳዊው ጆሹዋ ቼፕቴጊ በ26:11.02 በመፈጸም መስበሩ ነው። ባለፈው ነሐሴ በተደረገው ዳይመንድ ሊግ በ5000 ሜትርም የቀነኒሳን የዓለም ሪከርድ መስበሩም ይታወሳል፡፡
ስፖርት
https://www.ethiopianreporter.com/article/20054
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5878709450598811, "passage": "በፖርትላንዱ የዓለም አዳራሽ ውስጥ ሻምፒዮና ውድድር በሴቶቹ 3,000 ሜትር ውድድር አሸናፊዋ ልማደኛዋ ገንዘቤ ዲባባ እንደምትሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር።​በተመሳሳይ ርቀት የወንዶቹን ድል የተቀዳጀው ደግሞ ወጣት ዮሚፍ ቀጄልቻ ነው። ሁለቱም በየግላቸው ያስመዘገቧቸው ሰዓቶችም የሚናቁ አልሆኑም፥ የገንዘቤ 8 ደቂቃ ከ 47 ነጥብ4 - 3 ሴኮንድ ሲሆን የዮሚፍ 7 ደቂቃ ከ 57 ነጥብ 2 - 1 ሴኮንድ ሆኗል።ሁለቱም የኢትዮጵያ አትሌቶች በመጪው ግንቦት ዩጂን ኦሪጎን በሚካሄደው የዳያመንድ ሊግውድድር ለመሳተፍ ተመልሰው እንደሚመጡ ይጠበቃል።ኤዲ ኢዛርድ የተባለ የ 54 ዓመት ኮሜዲያን፥ 27 ማራቶኖችን በ 27 ቀናት ውስጥ ሮጧል።አርቲስቱ ይህን ያደረገው ኔልሰን ማንዴላ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ፕሬዘዳንትከመሆናቸው በፊት ለ 27 ዓመታት በእሥር መቆየታቸውን ለማስታወስ ነው ተብሏል።አስቂኙ አርቲስት በጠቅላላው የሮጠው 707 ማይሎችን ሲሆን በውሃ ጥም ማረሩና ቆዳው መቆሳሰሉተስተውሏል። ኤዲ ኢዛርድ አጋጣሚውን የስፖርት ፕሮግራሞችን ለማስፋፊያ ገንዘብ ማሰባሰቢያነትም ተጠቅሞበታል።በእለቱም ከደጋፊዎቹ ከአንድ ሚሊዮን ፓውንድ በላይ መሰብሰብ ችሏል። ሰሎሞን ክፍሌ ዝርዝሩን አጠናቅሮ አቅርቦታል፣ ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል በመጫን ያድምጡ። ", "passage_id": "fdf4a3cca18ab20bc8cc7c655e95ddd8" }, { "cosine_sim_score": 0.582538415211355, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም የግማሽ ማራቶን የነሀስ ሜዳሊያ ተሸለሚዋ ያለምዘርፍ የኋላው የህንድ ዴልሂ ግማሽ ማራቶንን የቦታውን ሰአት በማሻሻል አሸነፈች።ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የአለም ምዘርፍ የኃለው በ64:46 1ኛ በመውጣት ስታሸንፍ፣ አባበል የሻነው በ65:21 3ኛ፣ ፀሀይ ገመቹ በ67:16 5ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀዋል።በሩጫው ኬንያውያን አትሌቶች 2ኛ እና 4ኛ ወጥተዋል።በተመሳሳይ በወንዶች አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ በ58:53 የቦታውን ሰአት ሲያሻሽል፣ አንዱአምላክ በልሁ በ58:54 2ኛ፣ ሙክታር በ59:04 4ኛ እና ተስፋሁን አካልነው በ59:22 6ኛ በመውጣት ውድድሩን ፈፅመዋል።", "passage_id": "007ea2492f196b5416fd3d282ec69b59" }, { "cosine_sim_score": 0.5687478592621711, "passage": "ከትላንት በስቲያ እሁድ እለት በተደረገው በዚህ የቤት ውስጥ ውድድር 3፡47፡01 በመግባት ሪከርዱን አሻሽሏል። \n\nበዚህ ውድድር ላይ አሜሪካዊው ጆኒ ግሬጎሬክ 3፡49፡98 በመግባት በሁለተኛነት አጠናቋል። \n\n•\"ሥልጣን ለደም ግፊት አጋልጦኛል\" ኃይሌ ገብረሥላሴ \n\n\"ሪከርድ መስበር በጣም ደስ ይላል፤ አንድ ሰው የሚሮጠው የሆነ ነገር ለማግኘት ነው።\" የሚለው አትሌቱ ለሯጭም ከፍተኛ ደረጃ እንደሆነ ይናገራል። \n\n\"አንድ አትሌት በህይወቱ የሚያስደስተው ነገር ኦሎምፒክ ማሸነፍና የአለም ሪከርድ መስበር ነው። ስለዚህ በጣም ደስ ብሎኛል።\" በማለት ለቢቢሲ ገልጿል።\n\n•አልማዝ እና ፋራህ ከመጨረሻ ተፋላሚዎች መካከል ናቸው\n\nሪከርድ በመስበሩ የሚያገኘው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ ከቢቢሲ ለቀረበለት ጥያቄም ከዚህ ቀደም ሪከርድ የሚሰብር የሚያገኘውን ያህል እንደሆነ ተናግሯል። \n\nበአልግሩሽ ተይዞ የነበረውን ሬከርድ በአንድ ደቂቃ በአርባ አራት ሰከንዶች ያሻሻለው ዮሚፍ በሶስተኛው ሙከራ ሪከርድ መስበር እንደቻለም ተዘግቧል። \n\n•ኤኤንሲ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑን ውሳኔ 'ዘረኛ' ነው አለ\n\nየ21 አመቱ ዮሚፍ ከሶስት ሳምንታት በፊት ኒውዮርክ ውስጥ በተመሳሳይ ርቀት ውድድር ያደረገ ሲሆን፤ በወቅቱም በ0.01 ሴንቲ ሰከንድ ምክንያት ሪከርዱን ሳይሰብር ቀርቷል። \n\nበወቅቱ ስለነበረው ስሜትም አትሌቱ ለቢቢሲ ተናግሯል \" ያኔ በጣም ተሰምቶኝ ነበር፤ ውድድሩን ስጨርስ ዝቅ ብየ ቢሆን ኖሮ ሪከርዱን እሰብረው ነበር።\" የሚለው አትሌቱ በቀጣይነትም ረጅምና መካከለኛ ርቀት የመሮጥ እቅድ እንዳለው ተናግሯል። \n\n\"ትልቁ ሀሳቤ ከቤት ውጭ በአምስት ሺ ሜትር ሪከርድ መስበር ወይም ፈጣን ሰአት ማስመዝገብ እፈልጋለሁ\" ብሏል። \n\nዮሚፍ ያስመዘገበው ሰአት በኢትዮጵያም ውስጥ ፈጣኑ ሲሆን ይህም በአማን ወቴ 3፡48፡60 ተይዞ የነበረውን አሻሽሎታል ማለት ነው።\n\n ", "passage_id": "ace6a2ceb9ee2e8fd5212b5e4c40059d" }, { "cosine_sim_score": 0.5662332014422127, "passage": "ታምራት ቶላ በዓርቡ የዱባይ ማራቶን የኮርሱን ሪኮርድ በመስበር ጭምር አሸንፉዋል። የሴቶቹን ወርቅነሽ ደገፋ መርታለች።አዳጊው ኮከብ አትሌት ሰሎሞን ባረጋ እና በየኑ ደገፉ። በእሁዱ የኢጣልያ አገር አቋራጭ ውድድር የበላይነቱን ወስደዋል።በስፔኑ አገር አቋራጭም ድሉ የኢትዮጵያ ሆኗል። ሰንበሬ ተፈሪ በአንደኝነት አጠናቃለች። የሃገር ውስጥና የውጭ ሀገር እግር ኳስ ዜናዎችም ይዘናል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "22d3d1bd012aa3ab98c5037c208e7cbd" }, { "cosine_sim_score": 0.5657761226577074, "passage": "ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ መጨ ረሻ በተለያዩ አገራት የርቀት አይነቶች በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል። በጣሊያን ሮም ከተማ ለ25ተኛ ጊዜ በተካሄደው ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን ከአንድ እስከ ሦስት ተከ ታትለው ገብተዋል። በወንዶች መካከል የተካሄደውን ውድድር አትሌት ፀበሉ ዘውዴ ቀዳሚ ሆኖ አጠናቋል። አትሌቱ የገባበት ሰዓትም በ2፡ 08፡ 37፤ ሆኖ ተመዝገቧል። ተስፋ ወርቅነህ ከአሸናፊው በአርባ ሰከንድ በመዘግየት ሁለተኛ ሲሆን ይሁንልኝ አዳነ 2:09:53. በሆነ ሰዓት ሦስተኛ ደረጃን ይዟል። በሴቶች የተካሄደውን ውድድር ኢትዮ ጵያውያን አትሌቶች ነግስውበታል። አትሌት መገርቱ አለሙ በአስደናቂ ብቃት ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቃለች። 2፡22፡52 ቀዳሚ ሆና የገባችበት ሰዓት ሆኖ ሲመዘገው ውጤ ቱም የቦታውን ሰዓት በስሟ እንድታፅፍ አስቸ ሏታል። ሌላኛው ኢትዮጵያዊት ሙሉሀብት ፀጋ 2፡26፡ 41 በሆነ ሰዓት ሁለተኛ ስትሆን ጫልቱ ነገሰ በ2፡30፡ 45 ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች፡፡ በሮም ማራቶን የኢትዮጵያውያን የበላ ይነት በተለይ በሴቶቹ የተለመደ ሲሆን አትሌት መግርቱ አለሙ የዘንድሮው አሸናፊነትም ኢትዮጵያውያን በመድረኩ የነበራቸው አሸናፊነት ወደ ስድስተኛ ተከታ ታይ ጊዜ አሳድጎታል። አትሌት ተባሉ ዘውዴ የዘንድሮው መድረክ አሸናፊ መሆኑን ተከትሎም ባለፉት አስር ዓመታት ውድድሩን ያሸነፉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ወደ ስድስር ከፍ አድርጎታል። ከዚህ በተጓዳኝ በኔዘርላንድስ የተካ ሄደውን ሮተርዳም ማራቶን በሴቶች ኢትዮ ጵያዊቷ አትሌት አሼቴ በከሬ በቀዳሚነት አጠናቃለች። አትሌቷ ውድድሩን ለማጠ ናቀቅ የወሰደባት ሰዓ ትም በ2፡22፡55 ሆኖ ተመዝግቧል። ኬንያዊቷ ስቴላ ባሮሲዮ 2፡ 23፡36 ሁለተኛ ስትሆን ሌላኛዋ የአገሯ ልጅ አሊፍን ቱሊያሙክ በ2፡26፡50 ሦስተኛ ሆናለች። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ቤተልሔም ሞገስ አራተኛ ደረጃ ይዛለች። በማድሪድ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያ ውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ አምስተኛ ተከታትለው በመግባት አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡ ትግስት ተሾመ፣ ሃዊ መገርሳ ና አበበች ሙሉጌታ፣ ኦብሴ አብዴታ እና አበሩ አያና እንደ ቅድም ተከትላቸው ከአንድ እስክ አምስት ደረጃን የያዙ አትሌቶች ሆነዋል። በወንዶች ተስፋዬ አበራ ሁለተኛ ሲወጣ፤ ገብሬ እርቂሁን አራተኛ ደረጃ ላይ ጨርሰዋል፡፡ በፖላንድ ሎድዝ ማራቶን በወንዶች ጌታዬ ገላው 2፡ 14፡ 39 በሆነ ሰዓት አሸናፊ ሆኗል። በኦስትሪያ ቬና ማራቶን በወንዶች ታደሰ አብርሃም ሁለተኛ ደረጃ ይዟል፡፡ በብራዚል ሳው ፖሎ ማራቶን በሴቶች ሲፋን መላኩ ደምሴ በ2፡ 35፡ 03 በሆነ ሰዓት ቀዳሚ ሆናለች። በቱርክ ኢስታንቡል በተካሄደው ግማሽ ማራቶንም በወንዶች አባይነህ ደጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። በሴቶች መካከል የተካሄደውን ውድድር አትሌት ሔለን ቶላና ነፃነት ጉደታ ሦስተኛና አራተኛ ሆነው ጨርሰዋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 1/2011", "passage_id": "1fed6bd5b862c4b545517ab9487717bb" }, { "cosine_sim_score": 0.559016290591068, "passage": " በስፖርት የመጨረሻውን ደረጃ ክብር የሚያስገኘው ውድድር ኦሊምፒክ መሆኑ ይታወቃል። በዓለም ትልልቅ ስም ያላቸው ዝነኛ አትሌቶች ሃገራቸውን ወክለው የሚሳተፉበት እንዲሁም በርካታ ክብረወሰኖች የሚሰባበሩበትም ነው። በመሆኑም በአትሌቶች ዘንድ በመድረኩ የሜዳሊያ ባለቤት መሆን ብቻም ሳይሆን ተሳትፎውም ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው።ኦሊምፒክ በየአራት ዓመቱ ስለሚካሄድ ከፍተኛ ዝግጅት የሚደረግበት ሲሆን፤ ወጥ አቋም የሌላቸው አትሌቶች በተደጋጋሚ ኦሊምፒክ ላይ ሊታዩ አይችሉም። በመሆኑም በርካታ ተሳትፎ ያላቸው አትሌቶችን ለማግኘት አዳጋች ነው። እንግሊዛዊቷ አትሌት ግን በመጪው ዓመት ስድስተኛ የኦሊምፒክ ተሳትፎዋን ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኗን ነው ያሳወቀችው። በተለይ ለወጣት አትሌቶች አስተማሪ የሆነ ተሞክሮዋንም ለቢቢሲ አጋርታለች።ጆ ፓቬ አምስት አሊምፒኮች ላይ የተሳተፈች አንጋፋ አትሌት ስትሆን በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው የቶኪዮ ኦሊምፒክ ስድስተኛ ተሳትፎዋን በማድረግ የክብረወሰን ባለቤት ለመሆን ፍላጎት አላት። ከዚህ ቀደም የሃገሯ ልጅ የሆነችው ጦር ወርዋሪ ቴሳ ሳንደርሰን ስድስት ኦሊምፒኮች ላይ ሀገሯን የወከለች አትሌት በመባል ተመዝግባለች። ፓቬ ስድስተኛዋን ተሳትፎ የምታደርግ ከሆነ ደግሞ በመም አትሌት የመጀመሪያዋ ትሆናለች።\nፓቬ እአአ በ2014 ከወሊድ በኋላ በአውሮፓ ሻምፒዮና በ10ሺ ሜትር ስትሳተፍ በአንጋፋነቷ የመነጋገሪያ ርዕስ ሆና ነበር። ይሁን እንጂ በ40ዓመቷ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት በመሆን ብቃቷን ማስመስከር ችላለች። በቶኪዮው ኦሊምፒክ ስትሳተፍም ዕድሜዋ 46 ስለሚሆን ምናልባትም በኦሊምፒኩ አንጋፋዋ አትሌት ልትሆን ትችላለች። ፓቬ ለቢቢሲ በሰጠችው አስተያየት ላይም «ዕድሜዬን ረስቼ ስድስተኛውን የኦሊምፒክ ተሳትፎዬን አደርጋለሁ» ብላለች።አትሌቷ ሃገሯን ወክላ በኦሊምፒክ የመጀመሪያ ተሳትፎዋን ያደረገችው እአአ በ2ሺ በተካሄደው የሲድኒ ኦሊምፒክ ላይ ነበር። «በቶኪዮ የሚካፈለው ብሄራዊ ቡድን ጥሩ ተፎካካሪ እንዲሆን እፈል ጋለሁ። በመሆኑም ዝግጅታችንን ቀድመን መጀመር ይገባናል፤ ፉክክሩ ደግሞ ይበልጥ ደስ የሚያሰኝ ነው» ብላለች። የሁለት ልጆች እናት የሆነችው አትሌቷ ከኦሊምፒኩ አስቀድሞ በዘንድሮው የዶሃ ዓለም ሻምፒዮና አቅሟን የመፈተሽ ፍላጎት እንዳላትም ጨምራ ገልጻለች። እአአ በ2017 በለንደን በተካሄዱት ሁለት ትልልቅ የአትሌቲክስ ውድድሮች ላይ ተሳታፊ ብትሆንም አልተሳካላትም ነበር። በለንደን ማራቶን ውድድሯን ሳታጠናቅቅ አጋማሽ ላይ ስታቋርጥ፤ በ10ሺ ሜትር በተካፈለችበት ሻምፒዮና ደግሞ በጉዳት ምክንያት ውድድሯን ለማጠናቀቅ አልቻለችም ነበር።ያለፈው ዓመት በተካሄደ ሌላ ውድድር ግን በረጅም ርቀት የመም ላይ ውድድር ሶስተኛ በመሆን የነሃስ ሜዳሊያውን ወስዳለች። በባለቤቷ የምትሰለጥነው አትሌቷ በልምምድ ቦታዎች ላይም ነፍስ ያላወቁ ልጆቿን ይዛ ትሄዳለች «ሩጫ እወዳለሁ፤ የአእምሮ እና ሰውነት ጤናን ለማግኘት ያግዛል። ከቤተሰብህ ጋር ሆነህ ስትከውን ደግሞ ይበልጥ መነሳሳትን ይፈጥራል። ባለቤቴ ያግዘኛል፤ ሥራችንን የምንሰራውም እንደ ቡድን ነው። ሯጭ ስትሆን መጨናነቅን ማስወገድ የግድ ነው ይህም የአእምሮን ጤና ይሰጣል። እድሜህንም እንደ ልምድ መጠቀም ትጀምራለህ» ስትልም የህይወት ልምዷን ታጋራለች።የአትሌቷ የኦሊምፒክ ተሳትፎ በተለያዩ ችግሮች የታጀበ ይሁን እንጂ ተስፋ አለመቁረጧ ግን ለብዙዎች ተሞክሮ የሚሆን ነው። እአአ 1997 ከባድ የሆነና ውስብስብ ቀዶ ጥገና የሚያስፈልገው የጉልበት ጉዳት የደረሰባት ቢሆንም፤ ከዚያ አገግማ በሲድኒ ኦሊምፒክ 12ኛ ደረጃን በመያዝ ነበር ያጠናቀቀችው። እአአ በ2004ቱ የአቴንስ ኦሊምፒክ ከመሳተፏ ሶስት ወራት በፊት የጡንቻ ጉዳት ቢደርስባትም አምስተኛ ደረጃ በመያዝ የዲፕሎማ ተሸላሚ ነበረች።በ2008ቱ የቤጂንግ ኦሊምፒክ 12ኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሯን ያጠናቀቀችው ደግሞ በውድድሩ ዋዜማ በምግብ መበከል የጤና መታወክ ስለደረሰባት ነበር። በሀገሯ በተዘጋጀው የ2012 ኦሊምፒክ በ5 እና 10ሺ ሜትር ውድድሮች ተሳትፎዋ ሰባተኛ ደረጃ በመያዝም የመጀመሪያዋ አውሮፓዊት አትሌት ተሰኝታለች። በሪዮ በተካሄደው የ2016ቱ ኦሊምፒክ ደግሞ ዘግይታ ውድድሩን በመጀመሯ በ10ሺ ሜትር 15ኛ ደረጃን ነበር የያዘችው። «የሪዮ ኦሊምፒክ ተሳትፎዬ በጣም አስደሳች ነበር፤ አብረውኝ የሮጡት አትሌቶችም ከእኔ በ20ዓመት የሚያንሱ ነበሩ። ቢሆንም ሁሌም ሃገሬን መወከል ለእኔ ኩራት ነው» ስትልም ትገልጻለች።አዲስ ዘመን ጥር 13/2011ብርሃን ፈይሳ", "passage_id": "121a3477a1e1f36d985d4b50ab4afece" }, { "cosine_sim_score": 0.5541541481008931, "passage": "የዓለም አትሌቲክስ በየዓመቱ የሚያዘጋጀው የዓመቱ ምርጥ አትሌቶች ሽልማት በሞናኮ ሊካሄድ ዛሬ አስራ አንድ ቀን ብቻ ይቀረዋል። ለሁለት ተከታታይ ዓመታት በሁለቱም ፆታ አንድም ኢትዮጵያዊ አትሌት ከመጀመሪያዎቹ አስር እጩዎች ውስጥ እንኳን መካተት እንዳልቻለ ይታወሳል። በተመሳሳይ ወጣትና ተስፈኛ የሆኑ ከሃያ ዓመት በታች ያሉ አትሌቶች በሚወዳደሩበት ሽልማት ዘርፍ ሁለት ወንዶችና አንድ ሴት ኢትዮጵያዊት አትሌት ከመጨረሻዎቹ አምስት እጩዎች ውስጥ መካተታቸው ይታወቃል። የዓለም አትሌቲክስ ትናንት ከሰዓት በኋላ በዘንድሮው ዓመት በወንዶች የመጨረሻዎቹን አምስት እጩዎች ዝርዝር ይፋ አድርጓል። የመጨረሻዎቹ ሴት እጩዎችም ዛሬ የሚለዩ ይሆናል። ጆሹአ ቺፕቴጌ ባለፈው የዶሃ የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና የአስር ሺ ሜትር ቻምፒዮን የሆነው ዩጋንዳዊው ጆሹአ ቺፕቴጌ የመጨረሻዎቹን አምስት እጩዎች መቀላቀል የቻለ ሲሆን አትሌቱ በ2019 የውድድር ዓመት ያሳየው አስደናቂ ብቃት ሽልማቱን የማሸነፍ እድል እንዳለውም አመላካች ነው። ጆሹአ አርሁስ በተካሄደው የዓለም አገር አቋራጭ ቻምፒዮና አሸናፊ መሆኑን ተከትሎ በውድድር ዓመቱ ትኩረት የተሰጠው አትሌት ሆኗል። ባልተጠበቀ መልኩም ጠንካራዎቹን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዳይመንድ ሊግ በማሸነፍ በአምስት ሺ ሜትር አጠቃላይ አሸናፊ ለመሆን በቅቷል። በዶሃው የዓለም ቻምፒዮናም 26፡48፡36 የሆነ መሪ ሰዓት አስመዝግቦ በውድድር ዓመቱ ለታላቅ ስኬት እጩ መሆን ችሏል። ሳም ኬንድሪክስ አሜሪካዊው ምርኩዝ ዘላይ ሳም ኬንድሪክስ በውድድር ዓመቱ ካደረጋቸው አስራ ሰባት ከቤት ውጪ ውድድሮች አስራ ሁለቱን በድል አጠናቋል። የውድድር ዓመቱ የዳይመንድ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ ከመሆኑ ባሻገር የዓለም ምርኩዝ ዝላይ ቻምፒዮን ነው። በአሜሪካ የምርኩዝ ዝላይ ቻምፒዮና 6 ነጥብ 06 ሜትር በመዝለል ያስመዘገበው ስኬት ለዓለም ምርጥ አትሌቶች ሽልማት የመጨረሻ እጩነት አብቅቶታል። ኢሉድ ኪፕቾጌ ያለፈው ዓመት የሽልማቱ አሸናፊ የሆነው ኬንያዊው የማራቶን ፈርጥ ኢሉድ ኪፕቾጌ በውድድር ዓመቱ ሁለት ፉክክሮች ላይ ብቻ ቢታይም ያስመዘገበው ታሪክ ለመጨረሻ እጩነት አብቅቶታል። ኪፕቾጌ በውድድር ዓመቱ የለንደን ማራቶንን ክብረወሰን በማሻሻል በ2፡02፡37 ሰዓት ማሸነፉ የሚታወስ ነው። ከዚህ በላይ ግን ከወር በፊት በቬና ማራቶን የሰው ልጅ የብቃት ጥግ ወሰን እንደሌለው ያሳየበት ውድድር አይዘነጋም። ኪፕቾጌ ከትጥቅ አምራች ኩባንያው ናይኪ ጋር በመሆን በተለያዩ ቴክኖሎጂዎች ታግዞም ቢሆን ማራቶንን ከሁለት ሰዓት በታች ማጠናቀቅ እንደሚቻል አስመስክሯል። 1፡59፡40 በሆነ ሰዓት ማራቶንን በማጠናቀቅ በታሪክ የመጀመሪያው አትሌት ለመሆን ቢበቃም የተመዘገበው ሰዓት በዓለም ክብረወሰንነት እንዳልተያዘ ይታወሳል። ኖህ ላይልስ አሜሪካዊው የአጭር ርቀት አትሌት ኖህ ላይልስ የሁለት መቶና አራት በአራት መቶ ሜትር ዱላ ቅብብል ቻምፒዮን ነው። በሉዛን ዳይመንድ ሊግ ሁለት መቶ ሜትርን 19፡50 በሆነ ሰከንድ በማጠናቀቅ በታሪክ አራተኛው ፈጣን ሰዓት ባለቤት መሆኑም አይዘነጋም። የዳይመንድ ሊግ የመቶና ሁለት መቶ ሜትር አጠቃላይ አሸናፊ መሆኑም በመጨረሻዎቹ እጩዎች ዝርዝር ውስጥ እንዲካተት አድርጎታል። ካርልስተን ዋርሆልም ኖርዌያዊው የአጭር ርቀት ኮከብ አትሌት ካርልስተን ዋርሆልም በአራት መቶ ሜትር መሰናክል የዓለም ቻምፒዮን ነው። ይህ አትሌት በውድድር ዓመቱ በተለያዩ ርቀቶች በቤት ውስጥም ሆነ ከቤት ውጪ ውድድሮች ሽንፈት አልገጠመውም። ዳይመንድ ሊግን ጨምሮ የአውሮፓ ቻምፒዮን ሲሆን ያስመዘገበው 46፡92 በታሪክ ሁለተኛው ፈጣን ሰዓት ሆኗል። ይህም ስኬቱ ምናልባትም ከዩጋንዳዊው አትሌት ጋር ሽልማቱን ለማሸነፍ ጠንካራ ተፎካካሪ ያደርገዋል ተብሎ ይጠበቃል። አዲስ ዘመን ኅዳር\n2 /2012   ቦጋለ አበበ", "passage_id": "7a2be52d0f1ba4d19993aa253c06ffd2" }, { "cosine_sim_score": 0.5395612881693111, "passage": "ኢትዮጵያ\nበዴንማርክ አርሁስ እየተካሄደ በሚገኘው 43ኛው የአለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና በድብልቅ ሪሌይ የመጀመሪያው ወርቅ አገኘች፡፡ በተመሳሳይ\nበድብልቅ ሪሌይ በግል አለሚቱ ታሪኩ እና ፅጌ ገ/ሰላማ ብርና ነሃስ ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ከ20\nአመት በታች ሴቶች በ6 ኪሎ ሜትር ፍፃሜ ሚዛን አለም፣ መሰሉ በርኸ፣ ፅጌ ገ/ሰላም፣ ግርማዊት ገ/ኢግዚአብሄር፣ ውዴ ከፈላ፣ አለሚቱ ታሪኩ አገራቸዉን ወክለው ይሮጣሉ፡፡ በተመሳሳይ ከ20 ዓመት በታች ወንዶች የ8 ኪሎ ሜትር የፍፃሜ ዉድድር አትሌት ፀጋዬ ኪዳኑ፣ ሚልኬሳ መንገሻ፣ ገ/ጊዮርጊስ ተክላይ፣ ታደሰ ወርቁ፣ ጌትነት የትዋለና ድንቃለም አየለ ኢትዮጵያን በመወከል ተሳታፊ ናቸው፡፡ በአዋቂ\nሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ደራ ዲዳ፣ ሃዊ ፈይሳ፣ ዘነቡ ፍቃዱ፣ ፀሐይ ገመቹ፣ ለተሰንበት ግዴይ እና ፎተን ተስፋይ ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በአዋቂ ወንዶች 10 ኪሎ ሜትር ደግሞ ሰለሞን ባረጋ፤ ቦንሳ ዲዳ፣ አብዲ ፉፋ፣ እንየው መኮንን፣ አንዳምላክ በልሁ እና ሞገስ ጥዑማይ ናቸው ኢትዮጵያን የሚወክሉት የአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር አስታውቋል፡፡አዲስ ዘመን መጋቢት 22/2011አብርሃም\nተወልደ", "passage_id": "848ee8d9591a6e05cfe5d426b18fad1b" }, { "cosine_sim_score": 0.5375638213098091, "passage": " የዓመቱ የምርጥ አትሌቶች ሽልማት እጩዎች ከሦስት ሳምንት በፊት ይፋ ሲደረግ አንድም ኢትዮጵያዊ አትሌት ከምርጥ አስር እጩዎች ውስጥ መካተት አልቻለም ነበር። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይህን ክብር ደጋግመው ማግኘት ቢችሉም ባለፉት ሁለት ዓመታት በሁለቱም ፆታ ከእጩዎቹ መካከል እንኳን ሳይካተቱ መቅረታቸው አስገራሚ ነበር። ያም ሆኖ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዋናው ሽልማት በእጩነት ያልተካተቱበት አጋጣሚ በወጣቶች ወይም ከሃያ ዓመት በታች በእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ አትሌቶች በሚሳተፉበት ሽልማት ሁለት ወንዶችና አንድ ሴት አትሌት መካተት ችላለች። ከእጩነት ባሻገርም ወጣቱ አትሌት ሰለሞን ባረጋ ሽልማቱን ማሸነፍ ችሏል። ባለፈው ቅዳሜ በሞናኮ በተካሄደው የሽልማት ስነስርዓት ላይ ኢትዮጵያውያን በኮማንደር ደራርቱ ቱሉ አማካኝነት ተጨማሪ ዓለም አቀፍ ሽልማት ማግኘት ችለዋል። እኤአ 1992ና 2000 ላይ በተካሄዱት\nየባርሴሎናና የሲድኒ ኦሊምፒኮች በአስር ሺ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያዎችን ያጠለቀችው ጀግናዋ አትሌት ደራርቱ ቱሉ በዓለም አትሌቲክስ\n‹‹ዘንድ የዓመቱ ምርጥ ሴት›› በሚል ሽልማት አግኝታለች። ደራርቱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በተቀዳሚ ምክትል ፕሬዘዳንትነት\nእየመራች ላሳየችው የላቀ አስተዋፅኦ ይህ እውቅና ተችሯታል። ደራርቱ በአፍሪካ አትሌቲክስ ኮንፌዴሬሽን የምክር ቤት አባል ስትሆን\nየምስራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆንም እያገለገለች መገኘቷ ለሽልማቱ አብቅቷታል። የአስራ ዘጠኝ ዓመቱ ኢትዮጵያዊ አትሌት\nሰለሞን ባረጋ የዘንድሮውን ዓመት የወጣትና ተስፈኛ አትሌቶች ሽልማት ለመጀመሪያ ጊዜ ማሸነፍ ችሏል። ሰለሞን በዶሃ በተካሄደው የዓለም\nቻምፒዮና በአምስት ሺ ሜትር የብር ሜዳሊያ ከማጥለቁ በተጨማሪ በዓለም አገር አቋራጭ ቻምፒዮና አምስተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።\nበውድድር ዓመቱ የዓለም ከሃያ ዓመት በታች የአምስትና አስር ሺ ሜትር ርቀቶችን 12፡53፡04ና 26፡49፡46 በሆነ ጊዜ መሪ ሰዓቶች\nማስመዝገቡ ለሽልማቱ አብቅቶታል። ባለፉት ሁለት ዓመታት በመካከለኛና ረጅም ርቀቶች ድንቅ ብቃት እያሳየ የሚገኘው አትሌት ሰለሞን\nባረጋ ባለፈው ዓመትም ከመጨረሻዎቹ አምስት እጩዎች ስም ዝርዝር ውስጥ መካተቱ ይታወሳል።የደቡብ ፖሊሱ ክለብ አትሌት የሆነው ሰለሞን\nባረጋ ከእድሜው ከፍ ብሎ ከታላላቆቹ ጋር በመወዳደር እያስመዘገበ ላለው ስኬት ባለፈው ዓመት ክለቡ የኢንስፔክተርነት ማዕረግ የሰጠው\nሲሆን ባለፉት ሦስት ዓመታት እያሳየ ያለው አስደናቂ ብቃት ወደ ፊት ተስፋ እንዲጣልበት አድርጓል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ወደ ታላላቅ የውድድር መድረኮች መጥቶ በአጭር ጊዜ ውስጥ የስፖርት ቤተሰቡ\nአይን ማረፊያ የሆነው ወጣት አትሌት ሰለሞን ባረጋ ውጤቱና አስደናቂ ብቃቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በታላላቅ መድረኮች አረንጓዴውን ጎርፍ\nዳግም የማየት ብሩህ ተስፋ እንዳላት ማሳያ መሆኑን በርካቶች ይመሰክሩለታል። ድንቅ የሩጫ ተሰጥኦው በመካከለኛና ረጅም ርቀቶች በቅርብ\nጊዜ ውስጥ ዙፋን ላይ እንደሚወጣ የስፖርቱ ባለሙያዎች በተደጋጋሚ መስክረውለታል። በ2018 የውድድር ዓመት የአምስት ሺ ሜትር አጠቃላይ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ መሆን የቻለው ሰለሞን\nባረጋ በርቀቱ ከሃያ ዓመት በታች የዓለም ክብረወሰንን 12፡ 43፡02 በሆነ ሰዓት ከመጨበጡ ባሻገር እኤአ 2005 ላይ ቀነኒሳ\nበቀለ በርቀቱ ካስመዘገበው ሰዓት ወዲህ ፈጣን ሰዓት ሆኖ መመዝገቡ ይታወሳል። በዶሃው የዓለም ቻምፒዮና ኢትዮጵያ በታሪክ ለመጀመሪያ\nጊዜ በሦስት ሺ ሜትር መሰናክል የብር ሜዳሊያ እንድታገኝ ያስቻለው አትሌት ለሜቻ ግርማ ከአምስቱ ተስፈኛ እጩዎች መካከል አንዱ\nበመሆን ከሰለሞን ጋር ሽልማቱን ለማሸነፍ ተፎካክሯል። ለሜቻ በውድድር ዓመቱ በርቀቱ ከሃያ ዓመት በታች መሪ የሆነውን ሰዓት በ8፡01፡36\nያስመዘገበ ሲሆን የኢትዮጵያን ክብረወሰንም የግሉ ማድረግ ችሏል። በዓለም ቻምፒዮናውም የወርቅ ሜዳሊያ ያመለጠው በ0ነጥብ01 ማይክሮ\nሰከንድ ተቀድሞ እንደነበረ አይዘነጋም። ከሁለቱ ኢትዮጵያን እጩዎች ጎን ለጎን ብራዚላዊው የአራት መቶ ሜትር መሰናክል ተወዳዳሪ\nአሊሰን ዶስ ሳንቶስ፣ ኖርዌያዊው አትሌት ጃኮብ ኢንግብሪትሰን፣ ዩክሬናዊው መዶሻ ወርዋሪ ማይክሃይሎ ኮክሃን በሽልማቱ ተፎካካሪ\nነበሩ። በወጣት ሴቶች ዘርፍ ከሰለሞን ባረጋ ጋር ተመሳሳይ ሽልማት ማሸነፍ የቻለችው ዩክሬናዊታ ያሮስላቫ\nማሁቺክ ናት። ይህች አትሌት በከፍታ ዝላይ የተሻለ አቅም ያላት አትሌት ስትሆን 2 ሜትር ከ04 ሳንቲ ሜትር በመዝለል የክብረ ወሰን\nባለቤት ናት። በዶሃው የዓለም ቻምፒዮናም የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። ከዚህም ባሻገር አውሮፓ ቻምፒን መሆን የቻለች ጠንካራ አትሌትም\nናት። ይህን ሽልማት ለማሸነፍ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ለምለም ኃይሉ ከመጨረሻዎቹ አምስት እጩዎች ውስጥ ተካታ ተፎካካሪ መሆን ችላለች።\nጃማይካዊቷ ብሪታኒ አንደርሰን፣ የኢኳዶሯ እርምጃ ተወዳዳሪ ግሌንዳ ሞርጆን፣ አሜሪካዊቷ 100 ሜትር የወጣቶች ባለክብረወሰን ሻካሪ\nሪቻርድሰን የመጨረሻዎቹ ተፎካካሪዎች ነበሩ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከእጩዎች መካከል ያልተካተቱበት የዓመቱ የምርጥ አትሌቶች ሽልማት በወንዶች\nዘርፍ ኬንያዊው ኢሉድ ኪፕቾጌ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ማሸነፍ ችሏል። የማራቶን ፈርጡ ኢሉድ ኪፕቾጌ በውድድር ዓመቱ ሁለት ፉክክሮች\nላይ ብቻ ቢታይም ያስመዘገበው ታሪክ ሽልማቱን ለማሸነፍ አብቅቶታል። ኪፕቾጌ በውድድር ዓመቱ የለንደን ማራቶንን ክብረወሰን በማሻሻል\nበ2፡02፡37 ሰዓት ማሸነፉ ይታወሳል። ከዚህ በላይ ግን ከወር በፊት በቬና ማራቶን የሰው ልጅ የብቃት ጥግ ወሰን እንደሌለው ያሳየበት\nውድድር አይዘነጋም። ኪፕቾጌ ከትጥቅ አምራች ኩባንያው ናይኪ ጋር በመሆን በተለያዩ ቴክኖሎጂዎች ታግዞም ቢሆን ማራቶንን ከሁለት\nሰዓት በታች ማጠናቀቅ እንደሚቻል አስመስክሯል። 1፡59፡40 በሆነ ሰዓት ማራቶንን በማጠናቀቅ በታሪክ የመጀመሪያው አትሌት ለመሆን\nቢበቃም የተመዘገበው ሰዓት በዓለም ክብረወሰንነት እንዳልተያዘ ይታወሳል።ያም ሆኖ ዓለም ዓቀፍ ሽልማቱን ከማሸነፍ አላገደውም። ባለፈው የዶሃ የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና የአስር ሺ ሜትር ቻምፒዮን የሆነው ዩጋንዳዊው ጆሹአ ቺፕቴጌ\nየመጨረሻዎቹን አምስት እጩዎች መቀላቀል የቻለ ሲሆን፣ አሜሪካዊው ምርኩዝ ዘላይ ሳም ኬንድሪክስ በውድድር ዓመቱ ካደረጋቸው አስራ\nሰባት ከቤት ውጪ ውድድሮች አስራ ሁለቱን በድል በማጠናቀቅ የሽልማቱ ተፎካካሪ ነበር።አሜሪካዊው የአጭር ርቀት አትሌት ኖህ ላይልስና\nኖርዌያዊው የአጭር ርቀት ኮከብ አትሌት ካርልስተን ዋርሆልም የሽልማቱ ተፎካካሪ ነበሩ። በሴቶች\nመካከል የተደረገውን ሽልማት አሜሪካዊቷ ደሊላ ሙሃመድ አሸንፋዋለች። በዓመቱ በ400 ሜትር ያሳየችው አቋም ለሽልማቱ ያበቃት ሲሆን\nአትሌቷ በሃገር አቀፍ ቻምፒዮና 52ሰከንድ ከ20ማይክሮ ሰከንድ መበመግባት ቀዳሚ ናት። በ400 ሜትር መሰናክል በራሷ የተያዘውን\nክብረወሰን 52ሰከንድ ከ16ማይክሮ ሰከንድ በማሻሻል ብቃቷን አስመስክራለች። በ4በ 400 ሜትርም በተመሳሳይ የዓለም ቻምፒዮን ናት።\nበርዝመት ዝላይ ቬንዙዌላዊቷ ዩሊማር ሮጃስ ለመጨረሻው ዙር በመድረስ የተፎካከረች ሲሆን የአጭር ርቀት ተወዳዳሪዋ ጃማይካዊት አትሌት\nሼሊ- አን ፍራዘር-ፕረይሲ፣የማራቶን ክብረወሰንን ሰበረችው ኬንያዊት አትሌት ብርጊድ ኮስጊ፣በዶሃው የዓለም ቻምፒዮና በ1ሺ500\nእና10ሺ ሜትር አሸናፊ የሆነችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የኔዘርላንድስ አትልት ሲፋን ሃሰን ለመጨረሻ እጩነት ቀርበው ተፎካካሪ ሆነዋል።አዲስ ዘመን  ህዳር 16 ቀን 2012 ዓ.ምቦጋለ አበበ", "passage_id": "d94b6faf5448369e27cea8d63ea2e5df" }, { "cosine_sim_score": 0.5134729649523314, "passage": "የኢትዮጵያ አትሌቶች በሳምንቱ ማብቂያ በተለያዩ የዓለም ከተሞች በተካሄዱ ዓለምአቀፍ ሩጫ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል።አሰፋ መንግሥቱ ነገዎ፥ በኬፕታውን፥ መኳንንት አየነው እና መሠረት መንግሥቱ በቤይጂንግ ማራቶን፥ ሕይወት ገብረ ኪዳን በኮፔንሃገን ግማሽ ማራቶን አሸንፈዋል።በእግር ኳስ፥ በሴካፋ የሴቶቹ ሻምፒዮና ኬንያ የኢትዮጵያ አቻውን አሸንፎ ለፍጻሜ አለፈ። በወንዶቹ እድሜአቸው ከ 17 ዓመት በሆኑ ወጣቶች መካከል በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ፥ ማሊ ኢትዮጵያን 2 ለ 0 አሸንፋለች። የመልሱ ግጥሚያ ከሁለት ሳምንት በኃላ በኢትዮጵያ ይደረጋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "ef29e556cceae5eb4482869406832c07" }, { "cosine_sim_score": 0.5104459100501346, "passage": "በስፖርቱ ዓለም በተለይም በእግር ኳስና አትሌቲክስ ብዙም የማትታወቀው ህንድ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የአትሌቲክስ የጎዳና ላይ ውድድሮችን እያስተናገደች ትገኛለች። በዚህም በመዲናዋ በየዓመቱ ከምታዘጋጀው የዴልሂ ማራቶንና ግማሽ ማራቶን ውድድር አንስቶ በሌሎች የጎዳና ላይ ውድድሮችም ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ደረጃ የተሰጣቸው ፉክክሮችን ለማስተናገድ ችላለች። የፊታችን እሁድም የነሐስ ደረጃ የተሰጠውን የካልካታ ሃያ አምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር ታካሂዳለች።\nበዚህ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የአሸናፊነት ግምት ያገኙ ሲሆን፤ በተለይም በሴቶች መካከል በሚካሄደው ውድድር የአምናዋ አሸናፊ አትሌት ደጊቱ አዝመራው ዳግም ለአሸናፊነት ታጭታለች። ባለፈው ዓመት ይህች የአስራ ስምንት ዓመት ኢትዮጵያዊት አትሌት በመጀመሪያ ዓለም አቀፍ ውድድሯ የቦታውን ክብረወሰን 1፡26፡01 በሆነ ሰዓት በማሻሻል ጭምር አሸንፋ በርካቶችን እንዳስደ መመች አይ ኤኤ ኤፍ በድረ ገፁ አስፍሮታል።\nአትሌት ደጊቱ በ2018 የውድድር ዓመት በጎዳና ላይ ሌሎች ውድድሮችን አድርጋም ውጤታማ ነበረች። ባለፈው የካቲት ወር በራክ ግማሽ ማራቶን ተወዳድራ የራሷን ምርጥ ሰዓት ወደ 1፡06፡47 አውርዳለች። ከዚህም በኋላ በጃፓን ጊፉ ግማሽ ማራቶን ማሸነፍ ችላለች። ይህም በዘንድሮው ውድድር ለአሸናፊነት እንድትጠበቅ አድርጓታል። ይሁን እንጂ ከኬንያዊቷ ጠንካራ አትሌት ፍሎሬንስ ኪፕላጋት የሚገጥማት ፈተና ቀላል እንደ ማይሆን ይታመናል።\nእኤአ 2009 ላይ በዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና እንዲሁም 2010 ላይ በዓለም ግማሽ ማራቶን ቻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያዎችን ማጥለቅ የቻለችው ኪፕላጋት በጎዳና ላይ ውድድሮች በርካታ ልምዶችን ከማካበቷ ባሻገር የቀድሞ የዓለም የግማሽ ማራቶን ባለ ክብረወሰን እንደነበረች ይታወሳል። ኪፕላጋት አሁን ሰላሳ አንደኛ ዓመቷ ላይ የምትገኝ ቢሆንም፤ ከወጣቷ ኢትዮጵያዊት ጋር ለመፎካከርና አሸናፊ ለመሆን የተሻለ እንጂ ያነሰ እድል የላትም።\nኪፕላጋት ባለፈው ዓመት በዚሁ በካልካታ ሃያ አምስት ኪሎ ሜትር ውድድር ላይ ትሳተፋለች ተብሎ ቢጠበቅም ቀደም ብሎ ቺካጎ ማራቶን ላይ በገጠማት ጉዳት ሳቢያ ለውድድሩ ብቁ ሆና መገኘት አልቻለችም። ዘንድሮ ግን ያለፈውንም ቁጭቷን ለመወጣት ወደ ህንዷ የኢንዱስትሪ ከተማ እንደምታቀና ታውቋል። በእርግጥ ኪፕላጋት ከዚሁ ከጉዳት ጋር በተያያዘ ከወር በፊት በቺካጎ ማራቶን አራተኛ ደረጃን ይዛ እስካጠናቀቀችበት ውድድር ለዓመት ያህል ከፉክክር ርቃ ቆይታለች። ኪፕላጋት በካልካታ ውድድር ላይ ስትሳተፍ የዘንድሮው የመጀመሪያዋ ቢሆንም ህንድ አገር በሚካሄዱ ውድድሮች እንግዳ አይደለችም። ከዚህ ቀደም በዴልሂ ግማሽ ማራቶን ሁለት ጊዜ ማሸነፏ ይታወሳል። በውድድሩ ሱቱሜ አሰፋ የተባለች ኢትዮጵያ ዊት እንዲሁም ፌሉና ማታንጋ የተባለች ታንዛኒያዊት አትሌት ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።\nበተመሳሳይ ውድድር በወንዶች መካከል የቦታው ብቻም ሳይሆን በህንድ አገር ከተሮጡ ፈጣን ሰዓቶች ሁሉ ክብረወሰን ሊሆን የሚችል ሰዓት ይመዘገባል ተብሎ ይጠበቃል። የቦታው ክብረወሰን ባለፈው ዓመት በጀግናው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ 1፡13፡48 ሆኖ መመዝገቡ ይታወሳል። ያለፈው ዓመት ውድድር ቀነኒሳን ጨምሮ በሴቶችም ውድድር ጠንካራና ስመ ጥር አትሌቶች ሲሳተፉ የመጀመሪያው እንደነበር ይታወቃል።\nዘንድሮ በወንዶች መካከል በሚካሄደው ውድድር ለህንድ አትሌቲክስ አፍቃሪዎች አዲስ ያልሆነው ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ለገሰ ለአሸናፊነት ይጠበቃል። ብርሃኑ ሁለት ጊዜ በዴልሂ ግማሽ ማራቶን ቻምፒዮን ከመሆኑ ባሻገር በባንግሎር አስር ኪሎ ሜትርና ሌሎች ውድድሮች ላይ በመሳተፍ በህንድ ታዋቂ ነው።\nብርሃኑ በውድድሩ ከኬንያዊው ኤሪክ ኪፕቱናይ ብርቱ ፉክክር የሚጠብቀው ሲሆን፤ የኤርትራ፣ ታንዛኒያ እንዲሁም ሌሎች የኢትዮጵያና ኬንያ አትሌቶች ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። በተለይም ኬንያዊው ኪፕቱናይ በ2018 የውድድር ዓመት ባለፈው የበርሊን ግማሽ ማራቶን ያሰመዘገበው 58፡42 ሰዓት በውድድር ዓመቱ ሦስተኛው ፈጣን ሰዓት መሆኑ ትኩረት እንዲሰጠው አድርጓል። የታንዛኒያ ባለክብረወሰን ኦገስቲኖ ሱሌ ባለፈው ዓመት በዚህ ውድድር ሦስተኛ ሆኖ ማጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን ዘንድሮ ጠንካራ ተፎካካሪ እንደሚሆን ይጠበቃል።", "passage_id": "d7cafb48c3406b2cf8ddc51b81314427" }, { "cosine_sim_score": 0.50949489203658, "passage": "በሜዳ ቴኒስ እንግሊዛዊው አንዲ ሙራይ እና አሜሪካዊቷ ሴሬና ዊሊያምስ የዊምብለዶን አሸናፊዎች ሆኑ። ሙራይ በዊምብለዶን ነጠላ ግጥሚያ በተደጋጋሚ ሲያሸንፍ ፍሬድ ፔሪበ1935 ድል ከተቀዳጀ በሁዋላ የመጀመሪያው እንግሊዛዊ ሆኗል። ሴሬና ዊሊያምስ ግን የዊምብለዶን አሸናፊ ስትሆን ባለፈው ቅዳሜ ለሰባተኛ ጊዜ መሆኑ ነው።በአትሌቲክስ በ 5 እና 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያን ወክለው በሪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ ስምንት አትሌቶች ስም ዝርዝር ይፋ ተደረገ። በሌሎች ርቀቶች የሚሮጡት በቅርቡ እንደሚገለጽ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል። ", "passage_id": "0732eb502a926bd01ca3bef01f67fce7" }, { "cosine_sim_score": 0.5023135720990062, "passage": "ከዓለም ምርጥ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው የቦስተን ማራቶን ከዚህ ቀደም ማሸነፍ የቻሉና የዓለም ቻምፒዮን የሆኑ አትሌቶች ዘንድሮ የሚፋለሙበት በመሆኑ በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል። የዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ የሰጠው ይህ ውድድር በተለይ በሴቶች ምድብ ባለ ክብረወሰኗን ኢትዮጵያዊት አትሌት ወርቅነሽ ደገፋን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ አምስት ከ2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ እንዲሁም አስራ ሁለት 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ በታች ማራቶንን ማጠናቀቅ የቻሉ አትሌቶች ተሳታፊ መሆናቸው ውድድሩን ተጠባቂ አድርጎታል። የአሸናፊነት ቅድመ ግምቱ ለቦታው ባለ ክብረወሰን ለሆነችው አትሌት ወርቅሽ የሚሰጥ ቢሆንም፤ ከባድ ፉክክር የሚገጥማት\nመሆኑ ውድድሩን ይበልጥ አጓጊ አድርጎታል። እአአ በ2018 የውድድሩ አሸናፊ የነበረችው አሜሪካዊቷ ዴስሬ ሊንደን፣ የሁለት ጊዜ\nበየዓለም ቻምፒዮናዋ ኬንያዊት ኤድና ኪፕላጋት፣ እአአ በ2015 የቦታው ባለ ድል ካሮላይን ሮቲች እንዲሁም እአአ በ2014 የቦታውን\nክብረ ወሰን የሰበረችው ኢትዮጵያዊቷ ብዙነሽ ዳባ የቦስተን ከተማ በምታስተናግደው ታላቁ የጎዳና ላይ ሩጫዋ ድምቀት የሚሆኑና ከ2\nሰዓት ከ20 ደቂቃ በታች መሮጥ የቻሉ አትሌቶች መሆናቸውን አዘጋጆቹ አረጋግጠዋል። እአአ በ2015 የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና ነሃስ ሜዳሊያ ባለቤቷ ማሬ ዲባባ እንዲሁም በዚያው ቻምፒዮና የ10 ሺ ሜትር\nየብር ሜዳሊያ ያገኘችው ገለቴ ቡርቃ፣ መስከረም አሰፋ፣ የብርጓል መለሰ፣ በሱ ሳዶ እንዲሁም ሃፍታምነሽ ተስፋይ ደግሞ ሌላኛዎቹ\nበውድድሩ ጠንካራ ተፎካካሪ እንደሚሆኑ የሚጠበቁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ናቸው። የ2017ቱ የዓለም ቻምፒዮን ባህሬናዊቷ ሮዝ ቺሊሞ፤ ያለፈው ዓመት የቶሮንቶ ማራቶን አሸናፊዋ ማግዳላይኔ ማሳይ፣ በሮም\nማራቶን የሶስት ጊዜ ባለድል ራህማ ቱሳ፣ በ2018 ቦስተን ማራቶንን በሶስተኝነት ያጠናቀቀችው ክሪስታ ዱቼኔ እንዲሁም የሁለት ጊዜ\nየዓለም ግማሽ ማራቶን ቻምፒዮናዋ ሜሪ ንጉጊም በዚህ ማራቶን ላይ ተሳታፊ የሚሆኑና ለአሸናፊነቱ ቀላል ግምት የማይሰጣቸው አትሌቶች\nናቸው። በወንዶች በኩልም ብርቱ ፉክክር እንደሚኖር ማሳያ የሆኑ አትሌቶች እንደሚካፈሉ የታወቀ ሲሆን፤ ከእነዚህ መካከል አስር\nየሚሆኑት ማራቶንን 2 ሰዓት ከ07 እና ከዚያ በታች የሆነ ሰዓት ማጠናቀቅ የቻሉ አትሌቶች ናቸው። ያለፈው ዓመት የቦስተንና የቺካጎ\nማራቶን አሸናፊው ኬንያዊ አትሌት ላውረንስ ቼሮኖ ክብሩን እንደያዘ ለመቆየት፤ ከዚህ ቀደም የነበሩ የቦስተን ማራቶን አሸናፊ አትሌቶችን\nመጋፈጥ የግድ ይለዋል። የሁለት ጊዜ የቦስተን ማራቶን አሸናፊውና የዶሃው የዓለም ቻምፒዮና ባለድሉ ሌሊሳ ዴሲሳ ዘንድሮም ሌላ ድል\nለማስመዝገብ በቦስተን የሚገኝ መሆኑን አስታውቋል። እአአ የ2017 አሸናፊው ጃፓናዊ ዩኪ ካዋቺ እና የ2018ቱ የወርቅ ሜዳሊያ\nባለቤቱ ጂኦፈሪ ኪሩይም በቦታው ድላቸውን ለመድገም ተዘጋጅተዋል። ኡጋንዳዊው\nየኦሊምፒክና የዓለም ቻምፒዮን ስቴፈን ኪፕሮቲች፣ አልበርት ኮሪር፣ ኤርትራዊው አብራር ኦስማን፣ ኢትዮጵያውያኑ ደጀኔ ደበላ፣ ፍቅሬ\nበቀለ፣ ጀማል ይመር እንዲሁም ከሌሎች አገራት የተውጣጡ በርካታ አትሌቶችም በአሜሪካው ግዙፍ የጎዳና ላይ ሩጫ ተሳታፊ መሆናቸውን\nአዘጋጆቹ አስታውቀዋል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥር 23/2012 ብርሃን ፈይሳ ", "passage_id": "e3a7c8765c1837ce08ffd1f1a47bb24c" }, { "cosine_sim_score": 0.5013940915829076, "passage": "የውድድር ዓመቱ የዳይመንድ ሊግ ፉክክሮች ሰባተኛ መዳረሻ ከተማ በሆነችው ስታንፎርድ ከሳምንት በኋላ ይቀጥላሉ፡፡ በዚህ ውድድር በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ ርቀቶች ተፋላሚ እንደሚሆኑም ይጠበቃል፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ በስዊዘርላንድ መዲና ሉዛን የዓመቱ ስምንተኛው የዳይመንድ ሊግ ፉክክር ሲካሄድ በወንዶች መካከል የሚደረገው የአምስት ሺ ሜትር ፉክክር ከወዲሁ ትኩረት ስቧል፡፡ ይህ ውድድር የዓመቱ ምርጥ የአምስት ሺ ሜትር ፍልሚያ የሚል ስያሜም ከወዲሁ ተችሮታል፡፡ይህን\nውድድር ትኩረት እንዲያገኝ ያደረጉት ምክንያቶች መካከል በዋናነት ሁለቱ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጥላሁን ሃይሌና ሰለሞን ባረጋ ሲሆኑ በውድድር ዓመቱ በርቀቱ ፈጣን ሰዓት ያስመዘገቡ አምስት አትሌቶች መካተታቸው በጉጉት እንዲጠበቅ አድርጎታል፡፡በረጅም ርቀት ኢትዮጵያ ተስፋ ከጣለችባቸው አትሌቶች መካከል ግንባር ቀደም የሆነው ጥላሁን በዘንድሮው የውድድር ዓመት 5ሺ ሜትርን 12፡52፡98 በመሮጥ ስሙ በቀዳሚነት የተቀመጠ ፈጣን አትሌት ነው፡፡ ጥላሁን በሉዛኑ ውድድር ከሦስት ሳምንት በፊት ሮም ላይ በጠባብ ልዩነት ያሸነፈውን ሰለሞን ባረጋን ዳግም ይገጥማል፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የ5ሺ ሜትር ውድድሮችን እየተቆጣጠረ የሚገኘው ሰለሞን ሮም ላይ 12:53.04 ሰዓት አስመዝግቦ ለጥቂት በጥላሁን መሸነፉ ይታወሳል፡፤እንግሊዛዊው ሞፋራህን ከበርካታ ዓመታት በኋላ ከ5ሺ ሜትር ንግስናው ያወረደው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሙክታር ኢድሪስ በሉዛኑ ውድድር የሚጠበቅ ሲሆን ትውልደ ኢትዮጵያዊው የባህሬን አትሌት ብርሃኑ ባለው በፉክክሩ ውስጥ ተካቷል፡፡ ሮም ዳይመንድ ሊግ ላይ ጥላሁንና ሰለሞን ተከታለው በገቡበት ፈጣን ውድድር 12:56.48 የሆነ ሰዓት ያስመዘገበው አባዲ ሃዲስ እንዲሁም የኦሊምፒክ የብር ሜዳሊያ ባለቤቱ ኬንያዊ ፖል ቼሊሞ ፉክክሩን ከሚያደምቁ አትሌቶች መካከል ይገኙበታል፡፡አዲስ ዘመን ቅዳሜ ሰኔ 15/2011", "passage_id": "251f89ff7764667782d8fe7005257607" }, { "cosine_sim_score": 0.49908463533311404, "passage": "ሞ ፋራህ በኃይሌ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን አሻሸለ\\nአትሌት ሞ ፋራህ\n\nለግሬት ብሪቴን የሚሮጠው የአራት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑ ሞ ፋራህ የአንድ ሰዓት የዓለም ክብረ ወሰንን በዳይመንድ ሊግ ውድድር ነው ትናንት ምሽት ማሻሻል የቻለው። \n\nፋራህ በአንድ ሰዓት ውስጥ 23.33 ኪሎ ሜትር በመሮጥ ነው የሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴን 21.285 ኪሎ ሜትር ርቀት ያሻሻለው። \n\n“የዓለም ክብረ ወሰንን መስበር ቀላል ነገር አይደለም። ይህን ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ። ይህ ክብረ ወሰን ለረዥም ጊዜ ሳይሰበር ቆይቷል” ሲል ከውድድሩ በኋላ ሞ ፋራህ ተናግሯል።\n\nበዚህ ውድድር አትሌቶች በአንድ ሰዓት ውስጥ በተቻላቸው መጠን ረዥም ርቀትን ለመሸፈን ይወዳደራሉ። \n\nአትሌት ሲፈን ሃሰን\n\nከዛ ቀደም ብሎ በተካሄደ ተመሳሳይ የሴቶች ውድድርም ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፈን ሃሰን በተመሳሳይ የዓለም ክብረ ወሰንን ማሻሻል ችላለች። \n\nለኔዘርላንድ የምትሮጠው ሲፈን ያሻሻለችው ክብረ ወሰን በኢትዮጵያዊቷ አትሌት ድሬ ቱኔ ተይዞ የነበረውን ነው። \n\nሲፈን በአንድ ሰዓት ውስጥ 18.930 ኪሎ ሜትር በመሮጥ ከ14 ዓመታት በፊት ድሬ ቱኔ አስመዝግባ የነበረውን 18.517 ኪሎ ሜትር ማሻሻል ችላለች።\n\n", "passage_id": "9271d1eaed5e6aecbd1b0c52651281d5" }, { "cosine_sim_score": 0.49622891264876906, "passage": "በየዓመቱ መስከረም ወር የመጨረሻው እሁድ በሚካሄደው የበርሊን ማራቶን አራት ስመጥር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ታውቋል። በአለም አቀፉ የአትሌቲ ክስ ፌዴሬሽ ኖች ማህበር የወርቅ ደረጃ የተሰጠው ይህ ውድድር፤ ቀዳሚ ከሆኑት ውድድሮች መካከል አንዱ ሲሆን በማራቶን የዓለም ክብረወሰን የሆነ ሰዓት የተመዘገበበትም ነው። በዘንድሮው ውድድር ላይም ኢትዮጵያዊያኑ ጉዬ አዶላ፣ ልዑል ገብረስላሴ፣ ሲሳይ ለማ እና ብርሃኑ ለገሰ አሸናፊ ይሆናሉ በሚል ባለሙያዎች ቅድመ ግምታቸውን አስቀምጠዋል። ምክንያታቸው ደግሞ የሁሉም አትሌቶች የግል ፈጣን ሰዓት ከ2 ሰዓት ከ04 ደቂቃ በታች በመሆኑ ነው። የዚህ ውድድር ዳይሬክተር የሆኑት ማርክ ሚልዴ «በወንዶቹ በኩል የተሻለ ብቃት እንደሚመዘገብ ተስፋ እናደርጋለን። በዚህ ውድድር ላይ የዓለም ክብረወሰን ይሰበራል ብለን ባንጠብቅም ፈጣን ሰዓት እንደሚመዘገብ እንጠብቃለን» ብለዋል። የጀርመኑ ታላቅ የአትሌቲክስ ውድድር ለአስር ዓመታት ያህል በኢትዮጵያዊያን ክብር የደመቀ ነበር። አንጋፋው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ እአአ ከ2006-2009 ለተከታታይ ዓመታት አሸናፊ ሲሆን፤ ሁለት የዓለም ክብረወሰኖችንም መስበር ችሏል። ከሁለት ዓመታት በፊት የቦታው አሸናፊ የነበረው ቀነኒሳ በቀለም ሁለተኛውን ፈጣን ሰዓት የግሉ ያደረገበት ስፍራ ነው። በዚህ ውድድር ላይ ከሁለት ዓመታት በፊት ተሳትፎ ሁለተኛ ደረጃ ያስመዘገበው ጉዬ አዶላ የአሸናፊነት ተራውን ከኬንያዊያን የሚነጥቅበት ጊዜ አሁን መሆኑን ማህበሩ በድረገጹ ያስነብባል። በወቅቱ ጉዬ የገባበት ሰዓትም 2:03:46 የግሉ ፈጣን ሰኣት በመሆን ተመዝግቦለታል። ጠንካራ አትሌት መሆኑ ሲጠቀስ፤ በዚህ ውድድር የዓለምን ክብረወሰን ያስመዘገበው ኬንያዊው ኢሉድ ኪፕቾጌን የሚያሰጋ ጭምር መሆኑም ነው ድረገጹ ያስነበበው። እአአ የ2014 የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮኑ ጉዬ ለረጅም ጊዜ በጉዳት ላይ ቢቆይም አገግሞ ወደ ውድድር ተመልሷል። በመሆኑም ጥንካሬውንና በቦታው ያለውን ልምድ ተጠቅሞ አሸናፊ እንደሚሆን አዘጋጆቹ ተስፋ አድርገዋል። በውድድሩ ከፍተኛ የአሸናፊነት ቅድመ ግምት ያገኘው ልኡል ገብረስላሴ፤ 2:04:02 ከአንድ ዓመት በፊት በአረብ ኤሜሬትስ ያስመዘገበው ሰዓት ነው። የ25 ዓመቱ\nወጣት አትሌት በቫሌንሺያ ማራቶንም 2:04:31 የሆነ ሰዓት በማስመዝገብ የቦታው የክብረወሰን ባለቤት ነው። ሲሳይ ለማ የውድድሩ ብርቱ ተፎካካሪ እንደሚሆን የሚጠበቀው ሌላኛው አትሌት ነው። በዱባይ ማራቶን ተሳትፎው አምስተኛ ደረጃን ያስመዝግብ እንጂ፤ ውድድሩን ያጠናቀቀበት 2:04:08 የሆነ ሰዓት ግን የግሉ ምርጥ ነው። በቬና እና ፍራንክፈርት ማራቶኖች አሸናፊ የሆነው የ28 ዓመቱ\nሲሳይ፤ በበርሊን ማራቶን ተሳትፎ 2:06:56 ሰዓት በማስመዝገብ አራተኛ ሆኖ ነበር የጨረሰው። በመሆኑም አትሌቱ ልምዱን ተጠቅሞ ለአሸናፊነት ይበቃል የሚል ግምት አግኝቷል። በዚህ ዓመት\nበተካሄደው አቦት ማራቶን\nአሸናፊ የሆነው የ24 ዓመቱ\nብርሃኑ ለገሰ፤ የቶኪዮ\nማራቶንን የገባበት 2:04:48 የሆነ\nሰዓት የግሉ ፈጣን\nነው። በዱባይ ማራቶን\nተሳትፎውም ፈጣን ሰዓቱን\nበማሻሻል 2:04:15 ገብቷል። አትሌቱ\nበቺካጎ ማራቶን የተካፈለ\nሲሆን፤ እአአ በ2015 በበርሊን\nየግማሽ ማራቶን አሸናፊ\nነበር። ይህም አትሌቱ\nየሌሎች ውድድሮችንና በቦታው\nያለውን ልምድ ተጠቅሞ\nጥሩ ውጤት ያስመዘግባል\nበሚል እንዲጠበቅ አድርጎታል።አዲስ ዘመን ነሃሴ 6/2011", "passage_id": "2dbf8444bb184e95eafafb36128623c1" } ]
2379bf1552703b01d32314d2265580c6
e484d256913d908ad719da8dc56d94e6
ሞ ሳላሕ የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ተጫዋች በመሆን ለ2ኛ ጊዜ ተመረጠ
የ26 ዓመቱ አጥቂ ሜዲ ቤናቲያ፣ ካሊዱ ኩሊባሊ፣ ሳዲዮ ማኔ እና ቶማስ ፓርቴይን አሸንፎ ነው ሽልማቱን ያገኘው። "ታላቅ ስሜት ነው፤በሚቀጥለው ዓመትም ለማሸነፍ እፈልጋለሁ። " ሲል ሳላህ ሐሳቡን ለቢቢሲ ገልጿል። • የዘንድሮ የቢቢሲ ምርጥ አፍሪካዊ ተጫዋች ዕጩዎች የፕሪሚየር ሊጉ ኮከብ ተጫዋቾች ባለፈው ዓመት ለሊቨርፑል 52 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 44 ጎሎችን ከማስቆጠርም ባለፈ ቡድኑ ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ እንዲደርስ አግዟል። "በእያንዳንዱን ጊዜ ጎሎችን በማስቆጠር ቡድኑ ነጥብ እንዲያገኝ በማድረግ ቡድኑ በሊጉ አናት እንዲቀመጥ እንዳገዝኩ ይሰማኛል. . . ይህ ደግሞ ሁልጊዜ ጥሩ ስሜት ይሰጣል።" ይላል ሳላህ። ሩሲያው የዓለም ዋንጫ ሁለት ጎሎችን ለግብጽ ብሔራዊ ቡድን አስቆጥሯል። ቢቢሲ ዘንድሮ በሽልማቱ ታሪክ ክብረወሰን የሆነ ከ650,000 በላይ ድምፆችን ተቀብሏል። ሳላህ ከናይጄሪያዊው ጄይ-ጄይ ኦኮቻ ቀጥሎ በተከታታይ ዓመት ሽልማቱን ያሸነፈ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል። የቀድሞው የቼልሲተጫዋች በቨውሮፓዊያኑ 2017 ከሮማ ወደ ሊቨርፑል ያቀናው። በሮም ቆይታው 15 ጎሎችን አስቆጥሮ 11 ደግሞ ለጎል አመቻችቶ አቀብሏል። በዚህም ቡድኑ ከሰባት ዓመት በኋላ በሴሪአው ሁለተኛው ሆኖ አጠናቋል። ሳላህ የሊቨርፑል ሕይወቱ በድንቅ ሁኔታ ነው የጀመረው። በሁሉም ውድድሮች ባደረጋቸው 24 ጨዋታዎች19 ግቦችን አስቆጥሯል። ሉዊስ ሱዋሬዝ (2013 -14)፣ ክርስቲያኖ ሮናልዶ (2007-08) እና አለን ሺረር (1979-1996) በአንድ ውድድር ዓመት ካስቆጠሯቸው 38 ጎሎች ጋር እኩል በማስቆጠር ክብረወሰኑን ተጋርቷል። ሞሐመድ ባራክት (2005) እና ሞሃመድ አቡታሪካ (2008) ሽልማቶችን ያገኙ ሌሎች ግብፃውያን ናቸው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5600467230173629, "passage": "\nናሚቢያዊው የድሬዳዋ ከተማ አጥቂ ኢታሙና ኬሙይኔ ወደ አፍሪካ ዋንጫው እንደሚያመራ ያረጋገጠ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጫዋች ሆኗል።በዓመቱ መጀመርያ ቱራ ማጂክን ለቆ ብርቱካናማዎቹን በመቀላቀል ጥሩ ዓመት ያሳለፈው ይህ ናሚቢያዊ አጥቂ በርካታ የአጥቂ አማራጮች የነበራቸው አሰልጣኝ ሪካርዶ ማኔቲን በማሳመን ሃገሩን ለመወከል ወደ መጨረሻው ዝርዝር ተካቷል። ባለፉት ሳምንታት ጉዳት ላይ የነበረው አጥቂው በዚ ሰዓት ሙሉ ጤንነት ላይ ሲገኝ ለቋሚ ተሰላፊነት ከኢስማዒልያው አጥቂ ቤንሰን ሺሎንጎ እና ሌሎች ሁለት ተጫዋቾች ጋር ይፎካከራል።በዱባይ ፖሊስ ስታድየም ዝግጅታቸው እያደረጉ የሚገኙት ናሚቢያዎች ትላንት በአቋም መለኪያ ጨዋታ ትልቋ ጋና 1-0 ማሸነፋቸው ይታወሳል።ባለፈው ሳምንት የቅዱስ ጊዮርጊሱ ኬንያዊ ግብጠባቂ ፓትሪክ ማታሲ በግብፁ አፍሪካ ዋንጫ ሃገሩን እንደሚወክል መረጋገጡ ሲታወስ ኡታሙና ኬይሙኔም ከግብ ጠባቂው ቀጥሎ ከኢትዮጵያ ክለቦች ወደ አፍሪካ ዋንጫው የሚያመራ ሁለተኛ ተጫዋች ሆኗል።ዩጋንዳውያኑ ሮበርት ኦዶንካራ እና ክሪዚስቶም ንታንቢ እንዲሁም ብሩንዳዊ ሑሴን ሻባኒ ሌሎች ወደ ግብፅ ለማምራት የመጨረሻውን ምርጫ የሚጠባበቁ ተጫዋቾች ናቸው።", "passage_id": "f3cf9db8b4aabf782f755028d4e5fd7a" }, { "cosine_sim_score": 0.5368023937864425, "passage": "የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን በየዓመቱ የሚያካሄደው የአፍሪካ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ምርጫ ዕጩዎች ከ30 ወደ 5 ቀንሰዋል፡፡ በናይጄሪያ አቡጃ በሚካሄደው የሽልማት ስነ-ስርዓት በአፍሪካ የሚጫወት የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋች፣ የዓመቱ የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋች፣ የዓመቱ የአፍሪካ ምርጥ ሴት ተጫዋች፣ የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ክለብ፣ የዓመቱ ምርጥ ብሄራዊ ቡድን፣ የአመቱ ተስፋ የተጣለበት ተጫዋች እና ወጣት ተጫዋች ምርጫ ይደረጋል፡፡በአመቱ አፍሪካ ምርጥ ተጫዋች ዝርዝር ውስጥ በአፍሪካ ሊጎች ውስጥ የሚጫወት አንድም ተጫዋች የለም፡፡ አምስቱም ተጫዋቾች በአውሮፓ ሊጎች የእግርኳስ ህይወታቸውን እየመሩ ይገኛሉ፡፡ የጋባኑ ፒየር ኤምሪክ ኦባሚያንግ ለሁለተኛ ተከታታይ ግዜ የመመረጥን አምስቱ ውስጥ መግባት ችሏል፡፡ አጥቂው የ2015 የአፍሪካ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡ ከቢቢሲ የአመቱ የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋች ዕቹዎች ውስጥ በአስገራሚ መልኩ መግባ ያልቻለው መሃመድ ሳላ ካፍ በሚያዘጋጀው ሽልማት ዝርዝር ውስጥ ገብቷል፡፡ በእንግሊዝ የሚገኙት ሰይዶ ማኔ፣ ሪያድ ማህሬዝ እና ኢስላም ስሊማኒ በዕቹዎቹ ውስጥ የተካተቱ ሌሎች ተጫዋቾች ናቸው፡፡ ዕጩዎቹ የሚከተሉት ናቸው፡፡ በአፍሪካ የሚጫወት የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ዝርዝር በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ አሸናፊው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ተጫዋቾች ተጠለቅልቋል፡፡ የሰንዳውንሶቹ ካማ ቢሊያት፣ ኪገን ዶሊ፣ ሆሎምፖ ኬኬና እንዲሁም ግብ ጠባቂው ዴኒስ ኦኒያንጎ የአምስቱ ዕጩዎቹ ውስጥ ገብተዋል፡፡ ኬኬና ከዚህ ምርጫ ባሻገር በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ካሜሮን ላይ ከራሱ ግብ ክልል ያስቆጠረው ግብ ለፊፋ ፑሽካሽ ሽልማት ዕጩዎች ውስጥ እንደሚያስገባው ይጠበቃል፡፡ ቲፒ ማዜምቤ የካፍ ኮንፌድሬሽን ካፕ አሸናፊ እንዲሆን ቁልፍ ሚናን የተጫወተው ሬንፎርድ ካላባ እጩዎቹ ውስጥ የገባ ሌላኛው ተጫዋች ነው፡፡ ዕጩዎቹ የሚከተሉት ናቸው፡፡ አምስቱን ዕቹዎች የመመረጡ ሂደት ላይ የተሳተፉት የካፍ ሚዲያ ኮሚቴ አባላት፣ የካፍ ቴክኒካል እና ልማት ኮሚቴ አባላት እና ግማሽ የሚሆኑት የኤክስፐርቶች ፓናል አባላት ናቸው፡፡ አሸናፊውን ለመለየት በሚካሄዱ የመጨረሻ ምርጫ ውስጥ የሚሳተፉት 54ቱ የካፍ አባል ሃገራት አና ተባባሪ አባላት የሆኑት የሪዩኒየን ደሴት እና ዛንዚባር እንዲሁም ግማሽ የሚሄኑት የአክስፐርቶች ፓናል አባላት ይሆናሉ፡፡ የኤክስፐርቶች ፓናል አባላት 20 ናቸው፡፡ የ2016ቱ ሽልማት በፈረንጆቹ ጥር 5 2017 አቡጃ ላይ ይካሄዳል፡፡ ሽልማቱን ስፖንሰር ያደረገው የቴሌኮሚኒኬሽን ድርጅት የሆነው ግሎባኮም ነው፡፡ ", "passage_id": "a66f5b8cc1ee3bbd3e520a2a69254cb7" }, { "cosine_sim_score": 0.5291379204407294, "passage": "ክሮሺያዊው ሉካ ሞድሪች በ2018 የውድድር አመት በክለቡ ሪያል ማድሪድ እና በሀገሩ ብሄራዊ ቡድን ውስጥ ባበረከተው የላቀ አስተዋፅዎ የባሎን ዶር ሽልማትን ተቀዳጅቷል፡፡የ33 አመቱ የመሀል ሜዳ ኮከብ ባለፉት አስር አመታት ከሊዮኔል ሜሲ እና ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ውጪ የባሎን ዶር ሽልማትን ያሸነፈ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል፡፡", "passage_id": "90671ef3792314228cb229c73e4f338e" }, { "cosine_sim_score": 0.5118849315289532, "passage": "ኢኳቶሪያል ጊኒያዊው ግብ ጠባቂ ፊሊፔ ኦቮኖ ምባንግ ለመቐለ ከፈረሙት ተጫዋቾች መካከል ነው፡፡ ከ2009 ጀምሮ በዋና ቡድን ደረጃ እየተጫወተ የሚገኘውና ለሀገሩ 10 ጨዋታዎቸች ማድረግ የቻለው ምባንግ በሀገሩ ክለቦች ሶኒ ንጉኤማ እና ዴፖርቲቮ ሞኞሞ ከተጫወተ በኋላ በአመዛኙ በተጠባባቂነት ባሳለፈበት የደቡብ አፍሪካው ኦርላንዶ ፓያሬትስ ለሁለት አመታት ቆይቶ ወደ መጀመርያ ክለቡ ሶኒ ንጉኤማ ተመልሶ የተጠናቀቀውን አመት አሳልፏል፡፡የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሚካኤል አኩፉ ሌላው ለክለቡ የፈረመ ተጫዋች ነው፡፡ ጋና ከሚገኘው የፌይኖርድ አካዳሚ የተገኘው የ29 አመቱ ሚካኤል ባለፉት 10 አመታት በኤሴክ ሚሞሳ ፣ ኤፍ ሲ ፖፓ ፣ አሻንቲ ኮቶኮ እና አልናስር ክለቦች ተጫውቷል፡፡ የጋና ብሔራዊ ቡድን የቻን ስብስብ አባልም ነበር፡፡ለክለቡ የፈረመው ሶስተኛው ተጫዋች አዳም ማሳላቺ ነው፡፡ የ23 አመቱ ጋናዊ የመሀል ተከላካይ በሀገሩ ክለብ ስቲድፋስት 4 የውድድር ዘመናትን ሲያሳልፍ በሊባኖሱ ኢግታሚ ትሪፖሊ ያለፉትን ሁለት የውድድር ዘመናት አሳልፏል፡፡መቐለ ከተማ በዝውውር መስኮቱ ሰፊ እነንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ሲሆን ከውጪ ዜጎቹ ተጫዋቾች በተጨማሪ በርካታ የሀገር ውሰጥ ተጫዋቾችን ማስፈረም ችሏል፡፡", "passage_id": "0f4bca40f649de9471b33616df839e77" }, { "cosine_sim_score": 0.48350168535772164, "passage": "ሁለት ሌሎች ኢትዮጵያውያንም በዝርዝሩ ተካትተዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከ2020 ዓ.ም 100 ስመ ጥር አፍሪካውያን መካከል አንዱ ሆነው ተመረጡ፡፡#ሪፒዩቴሽን ፖል ኢንተርናሽናል; የተባለው ተቋም፣ በፈረንጆቹ 2020 በተለያዩ የሙያ መስኮች ስመ ጥር የሆኑ 100 አፍሪካውያንን ዝርዝር ይፋ ያደረገ ሲሆን፤ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም በመሪዎች ዘርፍ ከተመረጡት አንዱ ሆነው ተካትተዋል፡፡ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ፣ የላይቤሪያው ምክትል ፕሬዚዳንት ጀዌል ሃዋርድ፣ የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ሃፊዝ ጋነምን ጨምሮ በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ አፍሪካውያንም በዝርዝሩ ውስጥ ተካትተዋል፡፡ ኢትዮጵያዊው #የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ግብ ማዕከል; ዋና ዳይሬክተር  የሆኑት አቶ በላይ በጋሻውም ከ100 ስመ ጥር አፍሪካውያን  አንዱ ሆነው የተመረጡ ሲሆን  ስራ ፈጣሪዋና የሶል ሬብልስ መሥራች  ወ/ሮ ቤተልሄም ጥላሁንም በቢዝነስ የስራ እድል ፈጠራ ዘርፍ ተመርጠዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፤ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ ደራሲያን፣ የኢኮኖሚ ባለሙያዎችና የስራ እድል ፈጣሪዎችን ጨምሮ በበርካታ የሙያ ዘርፎች ውስጥ የተሰማሩ አፍሪካውያን  በዝርዝሩ ውስጥ ተካትተዋል፡፡ #ሪፒዩቴሽን ፖል ኢንተርናሽናል; ታታሪነት፣ ግልጽነትና ተፅዕኖ ፈጣሪነትን በ100 ስመ ጥር አፍሪካውያን ዝርዝር ውስጥ ለማካተት በመስፈርትነት መጠቀሙን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ", "passage_id": "bbe4976392303679b705d545a7f4bca6" }, { "cosine_sim_score": 0.45269319516660184, "passage": "ማክሰኞ ግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ጄኔቫ ከተማ በተካሄደው የዓለም ጤና ድርጅት ጉባዔ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ለዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ተመረጡ፡፡185 አገሮች በተሳተፉበትና ድምፅ በሰጡበት የምርጫ ሥነ ሥርዓት ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ በመጀመሪያው ዙር 95 ድምፅ፣ እንግሊዛዊው ዶ/ር ዴቪድ ናባሮ 52 ድምፅ፣ ፓኪስታናዊቷ ዶ/ር ሳኒያ ኒሽታር ደግሞ 38 ድምፅ በማግኘታቸው፣ ዶ/ር ቴድሮስና ዶ/ር ናባሮ ወደ ሁለተኛው ዙር አልፈዋል፡፡ፓኪስታናዊቷ ሳኒያ ኒሽታር በመጀመርያው ዙር ከውድድሩ ውጪ ሲሆኑ፣ በሁለተኛው ዙር በተደረገው የድምፅ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓትም ዶ/ር ቴድሮስ 121 ድምፅ፣ እንግሊዛዊው ዶ/ር ናባሮ ደግሞ 62 ድምፅ በማግኘት ሁለት - ሦስተኛ በሚባለው የድምፅ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መሠረት ወደ ሦስተኛ ዙር ተሸጋግረዋል፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ በሦስተኛው ዙር 133 ድምፅ በማግኘት ሲያሸንፉ፣ እንግሊዛዊው ዶ/ር ናባሮ 50 ድምፅ በማግኘት ከፉክክሩ ተሰናብተዋል፡፡የ185 አገሮች የጤና ጥበቃ ሚኒስትሮችና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በ70ኛው የጄኔቯ የዓለም ጤና ድርጅት ጉባዔ ላይ በተካሄደው የዋና ዳይሬክተርነት የምረጡኝ ቅስቀሳ፣ ዶ/ር ቴድሮስ ለሰው ልጆች የጤና ችግር የሆኑትን ተላላፊ በሽታዎች ማለትም እስከ ኢቦላ ድረስ ያሉትን ለመዋጋት፣ ለመከላከልና ብሎም ለማጥፋት ቃል ገብተዋል፡፡ በሁለት ዓመታት የምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅትም በዓለም ጤና ድርጅት የተለየ ሐሳብና አተያይ በማምጣት አሁን ያለውን የዓለም ጤና ሥርዓት እንደሚለውጡት በተደጋጋሚ መናገራቸው ይታወሳል፡፡  በአብዛኛው በኢትዮጵያውያን ድጋፍ ታጅበው እዚህ የደረሱት ዶ/ር ቴድሮስ፣ ከምርጫ ሥነ ሥርዓቱ ቀደም ብሎ አንድ ትውልደ ኢትዮጵያዊ በጉባዔው ላይ ተገኝቶ እንዳይመረጡ ጮክ ብሎ ተናግሮ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል፡፡በአፍሪካ ኅብረትና በኢትዮጵያ መንግሥት አማካይነት ለዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ዕጩ ሆነው የቀረቡት ዶ/ር ቴድሮስ፣ ግብፅን ጨምሮ የተለያዩ የእስያና የፓስፊክ አገሮችን ድጋፍ በማግኘት ለአሸናፊነት መብቃታቸውን መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ዶ/ር ቴድሮስ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በነበሩበት ጊዜ በአገሪቱ ኮሌራ መከሰቱን  ይፋ አላደረጉም በማለት በቅርቡ ኒውዮርክ ታይምስ ማስነበቡ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን ዘገባው በውጤታቸው ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ውጤት አላመጣም፡፡በስድስት ተፎካካሪ ግለሰቦች ተጀምሮ የነበረው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት የምርጫ ቅስቀሳ በመጨረሻ ሦስት ተፎካካሪዎችን አስቀርቶ፣ ፍፃሜውን ማክሰኞ ግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም. ምሽት ላይ በጄኔቭ አድርጓል፡፡ዶ/ር ቴድሮስ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሆነው ባገለገሉበት ወቅት ደሃ አገር የጤና ኢንሹራንስ መስጠት እንደሚችል ያሳዩ መሪ በመሆናቸው፣ አሁን ለመመረጣቸው እንደ አንድ በጎ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡የዓለም ጤና ድርጅት ዓመታዊ በጀቱ ከ2.2 ቢሊዮን ዶላር እንደማይበልጥ የሚነገር ሲሆን፣ ዋና የፋይናንስ ምንጩ አባል አገሮች የሚያዋጡት ገንዘብ ነው፡፡ በዋናነት የአሜሪካ መንግሥት በጀቱን እንደሚሸፍን ለማወቅ ተችሏል፡፡ዶ/ር ቴድሮስ የዓለም ጤና ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት መምራት የሚጀምሩት እ.ኤ.አ. ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ጀምሮ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ተሰናባቿ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቻይናዊቷን ማርጋሬት ቻን የሚተኩት ዶ/ር ቴድሮስ፣ ከፊታቸው በርካታ ሥራዎች እንደሚጠብቋቸውና በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት እንደሚፈተኑ ይጠበቃል፡፡ የዓለም ጤና ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት ለመምራት ከአፍሪካ የመጀመሪያው ቢሆኑም፣ ከዚህ ቀደም የግሎባል ፈንድን በሊቀመንበርነት ከመምራታቸውም በተጨማሪ ሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማትን በመምራት ልምዳቸው ደግሞ ይህንን ኃላፊነት በስኬት ሊወጡት እንደሚችሉም የሚናገሩ አሉ፡፡ ", "passage_id": "9033d063c339f111396472d42ad45e49" }, { "cosine_sim_score": 0.44832630315811833, "passage": "ከግራ ወደ ቀኝ፤ መህዲ ቤናቲያ፣ ካሊዶ ኩሊባሊ፣ ሳድዮ ማኔ፣ ቶማስ ፓርቴይ እና ሞሐማድ ሳላህ\n\nየዘንድሮው ዕጩዎች መህዲ ቤናቲያ ከሞሮኮ፤ ካሊድ ኩሊባሊ ከሴኔጋል፤ ሳድዮ ማኔ ከሴኔጋል፤ ቶማስ ፓርቴይ ከጋና እንዲሁም ሞሐመድ ሳላህ ከግብፅ ናቸው።\n\nቅዳሜ ዕለት ይፋ የሆነው ውድድሩ፤ ለሁለት ሳምንታት ያህል ከቆየ በኋላ ኅዳር 23/2011 አሸናፊው ታውቆ ይጠናቀቃል።\n\nአሸናፊው በቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ ጣቢያዎች ዓርብ ታኅሳስ 5/2011 ለሕዝብ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። \n\n• ለመምረጥ ይህንን ይጫኑ\n\n• በሃሰተኛ ዜናዎች \"የሞቱ\" የኪነጥበብ ሰዎች\n\nአምስቱ ዕጩዎች የተመረጡት በአፍሪካውያን የእግር ኳስ አዋቂዎች ስብስብ በተሞላ ቡድን ነው። \n\nየሊቨርፑሉ አጥቂ ሞሐመድ ሳላህ የአምናውን ውድድር ማሸነፉ አይዘነጋም፤ ጄይ ጄይ ኦካቻ፣ ማይክል ኢሴይን፣ ዲዲየር ድርግባ፣ ያያ ቱሬ አና ሪያድ ማህሬዝም ከአሸናፊ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።\n\nዕጩዎች\n\nየ31 ዓመቱ የጁቬንቱስ መሃል ተከላካይ ቤናቲያ ባለፈው ዓመት ለአራተኛ ተከታታይ ጊዜ የሊግ ዋንጫ ማግኘት ችሏል፤ ሁለት ከባየር ሙኒክ እና ሁለት ከጁቬንቱስ ጋር። \n\nየናፖሊው ተከላካይ ኩሊባሊ 27 ዓመቱ ሲሆን አምና ቡድኑ ዋንጫ ለማግኘት ከጁቬንቱስ ጋር ባደረገው ትንቅንቅ የበኩሉን አስተዋፅኦ ሲወጣ ነበር፤ በዓለም ዋንጫው ከሃገሩ ሴኔጋል ጋርም ተሳትፎ አድርጓል። \n\nየ26 ዓመቱ የሊቨርፑል አጥቂ ማኔ፤ ለሴኔጋል በዓለም ዋንጫ ተፋልሟል። በዓምናው ቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ መጨረስም ችሏል።\n\n• እምቦጭ የጣና ቂርቆስ መነኮሳትን ከገዳሙ እያስለቀቀ ነው\n\nየአትሌቲኮ ማድሪዱ የ25 ዓመት አማካይ ቶማስ ፓርቴይ በዲዬጎ ሲሞኒ ቡድን ውስጥ የቋሚነት ሥፍራውን ማስከበር የቻለ ተጫዋች ነው። በዓምናው የአውሮፓ ሊግ ፍፃሜም ተቀይሮ በመግባት ተጫዋቷል። ለሃገሩ ጋናም በቋሚነት እየተጫወተ የሚገኝ አማካይ ነው።\n\nየዚህ ውድድር የአምናው አሸናፊ የሊቨርፑሉ የ26 ዓመት አጥቂ ሞሃመድ ሳላህ የፕሪሚየር ሊጉን ወርቃማ ዋንጫ ማግኘት ችሏል፤ 32 ጎሎችን በማስቆጠር። በ10 ጎሎች ደግሞ ከቡድን አጋሩ ሳዲዮ ማኔ ጋር የቻምፒየንስ ሊጉን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ማዕረግ በሁለተኛነት መጨረስ ችሏል። \n\n• ለመምረጥ ይህንን እዚህ ይጫኑ\n\n ", "passage_id": "7f906bc2b9174295cfb8a522b61650c8" }, { "cosine_sim_score": 0.4455551894968977, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ቀን 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢዝነስ ትራቭሌር አዋርድ የ2020 የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ በመሆን ተሸለመ።ይህ ሽልማት በቢዝነስ ትራቭለር መፅሄት በኩል ነው ይፋ የሆነው።የመፅሄቱ አንባቢዎች በሰጡት ድምፅ እና በገለልተኛ የጥናት ተቋም በተሰጠ ውጤት ይህ ሽልማት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደተበረከተ ነው የተነገረው።ከፈረንጆቹ ሚያዝያ ወር 2020 እስከ ሰኔ 2020 ድረስ በተካሄደ ግምገማ መሰረት የተሰጠ ሽልማት መሆኑን መፅሄቱ አስታውቋል።", "passage_id": "261d95c87f409a74508b21657f8998e2" }, { "cosine_sim_score": 0.438537863459202, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 13/2012 ዓ.ም (አብመድ) የሊቨርፑሉ አለቃ የርገን ክሎፕ እና የባርሴሎናው ኮከብ ሊዮኔል አንድሬስ ሜሲ የ2018/19 የፊፋ ኮከብ አሰልጣኝና ተጫዋች ሆነው በወንዶች ዘርፍ ተመረጡ፡፡ በሴቶች ምርጥ ተጫዋች ደግሞ አሜሪካዊቷ አጥቂ ሜጋን ራፒኖይ ተመርጣለች፡፡የባርሴሎናው ኮከብ የፊፋ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ የተመረጠው የጁቬንቱስና የፖርቱጋል ኮከቡን ክሪስቲያኖ ሮናልዶንና የሊቨርፑሉን ምርጥ የኋላ ደጀን ቨርጂል ቫንዳይክ በመብለጥ ነው፡፡ ሜሲ የዓለም ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ሲመረጥ የዘንድሮው ለ6ኛ ጊዜው ነው፡፡የ32 ዓመቱ አርጀንቲናዊ ባርሴሎናን የላሊጋው ባለድል አድርጓል፤ በሻምፕዮንስ ሊጉም ለግማሽ ፍጻሜ አድርሷል፡፡በአሰልጣኞች ዘርፍ ደግሞ የሊቨርፑሉ አለቃ የርገን ክሎፕ የዓመቱ የፊፋ ምርጥ አሰልጣኝ ሆነዋል፡፡ ክሎፕ የፕሪሚዬር ሊጉን ሻምፕዮን አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላንና የቶተንሀሙን ማውሪሲዮ ፖቼቲኒዮ በልጠው ነው የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ የሆኑት፡፡ሊቨርፑል በ97 ነጥብ በፕሪሚዬር ሊጉ 2ኛ ሆኖ እንዲያጠናቅቅ ያደረጉት ክሎፕ የሻምፕዮንስ ሊግ ዋንጫን ማንሳት ችለዋል፡፡የሊቨርፑሉ ግብ ጠባቂ አሊሰን ደግሞ የማንቸስተር ሲቲውን ኤደርሰን እና የባርሴሎናውን ማርክ አንድሬ ተርስተን በመብለጥ የዓመቱ ምርጥ ሆኗል፡፡ አሊሰን ሀገሩ ብራዚል የኮፓ አሜሪካ ሻምፕዮን ስትሆንም ትልቅ ድርሻ ነበረው፡፡", "passage_id": "add114fa84b3db9c69bce95839fa101d" }, { "cosine_sim_score": 0.4257008605663153, "passage": "የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሴባስቲያ ድሳብር ለ2019 የአፍሪካ ዋንጫ ዝግጅት የመጀመርያ 27 ተጫዋቾች ምርጫን ሲያከናውኑ ሁለት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጫዋቾችን በዝርዝሩ ውስጥ አካተዋል።የአዳማ ከተማው ሮበርት ኦዶንካራ በስብስቡ ውስጥ ከተካተቱ አራት ግብ ጠባቂዎች አንዱ ነው። ሮበርት የመጨረሻ ሦስት ግብ ጠባቂዎች ውስጥ ለመካተት ከቡድኑ አምበል ዴኒስ ኦኒያንጎ በተጨማሪ ከቻርለስ ሉክዋጎ እና ጀማል ሳሊም ጋር ፉክክር ይጠብቀዋል።ሌላው በ27 ተጫዋቾች ዝርዝር ውስጥ የተካተተው ክሪዚስቶም ንታምቢ ነው። የኢትዮጵያ ቡናው ተጫዋች በአማካይ እና ተከላካይ ስፍራ ላይ መጫወት መቻሉ በመጨረሻ ስብስብ ውስጥ እንዲካተት ሊያደርገው ይችላል።በምድብ ሀ ከአዘጋጇ ግብፅ፣ ዚምባብዌ እና ዲሪ. ኮንጎ ጋር የተደለደሉት ክሬንሶች ለአፍሪካ ዋንጫው ዝግጅት ከአራት ቀናት በኋላ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መዲና አቡዳቢ የሚያቀኑ ሲሆን ሁለቱ ተጫዋቾች ብሔራዊ ቡድኑን እንዲቀላቀሉ ክለቦቹ እንዲለቋቸው ከዩጋንዳ እግርኳስ ፌዴሬሽን (FUFA) ለኢትዮጵያ አቻው ጥያቄ ማቅረቡን ፌዴሬሽኑ በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል። በዚህም ምክንያት ተጫዋቾቹ የብሔራዊ ቡድኑን ዝግጅት ከተቀላቀሉ የመጨረሻዎቹ አራት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች የሚያልፋቸው ይሆናል።", "passage_id": "de08c695c74d324ec1a96d0a00133fa4" }, { "cosine_sim_score": 0.4237756439393925, "passage": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማዳጋስካርን በሚገጥምበት ጨዋታ በቅድሚያ የሚጠቀምባቸው 11 ተጨዋቾች ታውቀዋል።ዛሬ 10፡00 ላይ ለ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከማዳጋስካር ብሔራዊ ቡድን ጋር የሚጫወተው የአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ስብስብ በመጀመሪያው አሰላለፍ ውስጥ ያካተታቸው ተጫዋቾች ታውቀዋል።አቤል ማሞአህመድ ረሺድ\nአስቻለው ታመነ\nአንተነህ ተስፋዬ\nረመዳን የሱፍ\nይሁን እንደሻውጋቶች ፓኖም\nሽመልስ በቀለ\nሱራፌል ዳኛቸው\nአማኑኤል ገ/ሚካኤልአቡበከር ናስር", "passage_id": "2621a3366d1b7287e53a9b5907cfad32" }, { "cosine_sim_score": 0.42221387444361325, "passage": "ምክትል ፕሬዚዳንት ጆዜፍ ቦአካዪ፣ ወይስ የቀድሞው የእግር ኳስ ተጫዋች ጆርጅ ዊአ? ለአሥራ ሁለት ዓመታት አገልግለው ሥልጣን እያስረከቡ ያሉትን የአሁኗን ፕሬዚዳንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍን የሚተካው ከሁለቱ ዕጩዎች አንደኛው ነው።ለማንኛውም ቆጠራው እየተካሄደ፣ ለሁለቱም የተሰጡ ድምፆች አንዱ በአንዱ ላይ እየተደመረ፤ ቁጥሩም ለሁለቱም እያሻቀበ ነው። የቀድሞው የጎል ሱሰኛ ዊአ ግን አሸንፌአለሁ እያለ ነው። “በጣም ተደስቻለሁ፤ እንደማሸንፍ አውቃለሁ። ከሽንፈት ጋር ጉርብትና የለኝም። የዛሬው ድሌ የሚያጠራጥር አይደለም፤ አሸንፋለሁ” ብሏል።ጆርጅ ዊአ ከላይቤሪያዊያን የአብዛኞቹ ድምፅ የእርሱ እንደሆነ ነው የሚናገረው።ይሁን እንጂ ተቺዎች 51 ዓመቱን ዘንድሮ በነደፈው ዊአ ብዙ ምቾች አይሰማቸውም፤ የተጨበጠ የፖለቲካም ሆነ የአስተዳደር ልምድ የለውም።የቦአካዪ ተቀናቃኞች ደግሞ የራሣቸው መከራከሪያ አላቸው። የሰባ ሦስት ዓመቱ ዕጩ የፕሬዚዳንት ሰፍሊፍ ምክትል ፕሬዚዳንት በነበሩባቸው ዓመታት እምብዛም የሚያጠረቃ ተግባር ፈፅመው አልታዩም ባይ ናቸው።የድምፅ አሰጣጡ ይህ ነው የሚባል የገዘፈ ችግር ሳይታይበት መካሄዱንና መጠናቀቁን የቀድሞውን የናይጀሪያ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎችም የታከሉበት ዓለምአቀፍ የታዛቢዎች ቡድን መስክሯል።“መቼም አንድ ሰው ማሸነፍ አለበት። ያ ሰው ደግሞ ላይቤሪያዊ ነው። የሚሸነፈውም ሰው ላይቤሪያዊ ነው። ካሸነፍክ ታከብረዋለህ፤ ስታከብረው ደግሞ በብሄራዊ ደረጃ ነው የምታከብረው። ምክንያቱም የሁሉም ፕሬዚዳንት ነህና። ከተሸነፍክም ሽንፈትህን በክብር ትቀበላለህ” ብለዋል ሚስተር ጆናታን።የትናንቱ ድምፅ እጅግ የተቀራረበ በመሆኑ ውጤቱን በይፋ ለማሳወቅ ምናልባት ጥቂት ቀናት መጠበቅ ሳያስፈልግ እንደማይቀር ቆጣሪዎቹ ፍንጭ ሰጥተዋል።ሁለም ነገር እስከአሁን ባለው ሁኔታ ከቀጠለ ላይቤሪያ በሰባ ዓመታት ውስጥ የምታየው የመጀመሪያው ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ይሆናል። ", "passage_id": "8c7164e55cd92ebd0ce100353df061d0" }, { "cosine_sim_score": 0.41629312746256697, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓረቡ ዓለም በመሪነት ረዥም ጊዜ በመቆየት ቀዳሚው የኦማኑ ሱልጣን  ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ በ79 ዓመታቸው ማረፋቸው  ተሰማሱልጣን  ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ  የካንሰር ታማ ሚ   እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፥  በቤልጂየም ህክምና ሲከታተሉ ነበር ተብሏል።እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1970 ደም ሳይፈስ በእንግሊዝ ድጋፍ አባታቸውን ከስልጣን በመፈንቀል ነው ሱልጣን  ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ ወደ መሪነቱ የመጡት።ቃቡስ ቢን ሰኢድ ኦማንን  መምራት ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ ሀገሪቱ ፈጣን እና ተከታታይ የኢኮኖሚ እድገት አስመዝግባ ወደ ብልጽግናው ጎዳና አምርታለች።ኦማን ከአሜሪካና ሌሎች ምዕራባውያን ሀገራት ጋር ጠንካራ ወዳጅነት እንድትመሰርትም አድርገዋል።ትዳርና ልጅ የሌላቸው ሱልጣን ቃቡስ ቢን ሰኢድ ወራሻቸውን ከህልፈታቸው በፊት ባያዘጋጁም በኑዛዜያቸው መሰረት፣ የቀድሞው የባህል እና ቅርስ ሚኒስትር ሀይሰም ቢነ ጧሪቅ በምትካቸው ተሹመዋል።ምንጭ፦ ቢቢሲ", "passage_id": "044c2c95f3dfb3cd88709eb26f152418" }, { "cosine_sim_score": 0.4152559536914283, "passage": "የጋናው ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ በአገሪቱ ታሪክ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሚኒስትሮችና ምክትል ሚኒስትሮች የተካተቱበትንና 110 ያህል ዕጩዎች የተካተቱበትን ዝርዝር ባለፈው ረዕቡ ይፋ ማድረጋቸው አነጋጋሪ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ፕሬዚዳንቱ ይፋ ባደረጉት የዕጩ ሚኒስትሮች ዝርዝር የኢንፎርሜሽን ሚኒስቴርን ጨምሮ አምስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እያንዳንዳቸው ሶስት ምክትል ሚኒስትሮች እንደሚኖራቸው የተገለጸ ሲሆን  የአገሪቱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች “አዲሱ ሹመት የህዝቡን ገንዘብ የሚበሉ ሆዳሞችን ቁጥር ከማብዛት ባለፈ ፋይዳ የለውም” ሲሉ ሃሳቡን ተችተውታል፡፡በርካታ ጋናውያን ፕሬዚዳንቱ ይህን ያህል ቁጥር ያላቸው ሚኒስትሮችን በዕጩነት ማቅረባቸውን በተለያዩ ድረገጾች እያጣጣሉት እንደሚገኙ የጠቆመው ዘገባው፤ የአገሪቱ የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሙስጠፋ ሃሚድ ግን፣ መንግስት በርካታ ሚኒስትሮችን መሾሙ የተያዘውን ሰፊ የልማት ዕቅድ በማስፈጸም ረገድ ትልቅ አቅም ይፈጥራልና ሊተች አይገባውም ብለዋል፡፡", "passage_id": "6f09457eca338ea7b81a40eb44fa9393" }, { "cosine_sim_score": 0.4141142886802597, "passage": "የኤርነስት ሚድንዶርፕን ስንብት ተከትሎ የፈረሰኞቹ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሆኖ የተሾመው ማሂር ዴቪድስ ማነው?በቅርቡ ረጅም ልምድ ያካበቱትን ጀርመናዊውን የቀድሞው ካይዘር ቺፍስ አሰልጣኝ ኤርነስት ሚድንዶርፕን በሦስት ዓመት ውል ካስፈረመ በኃላ በይድነቃቸው ተሰማ የማሰልጠኛ ማዕከል ልምምዱን አጠናክሮ ሲሰራ ሰንብቶ አሰልጣኙ በሀገሪቱ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት የመልቀቅ ጥያቄ በማቅረባቸው ከክለቡ ጋር መለያየታቸው በዛሬው ዕለት ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ጀርመናዊው አሰልጣኝ በቅድመ ውድድር ዝግጅት ወቅት በሥራቸው ከነበሩ ረዳቶች መካከል የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ያለው ማሂር ዴቪድስ እንደነበር ይታወቃል፡፡ በደቡብ አፍሪካ እግርኳስ ተስፋ ሰጪ አጀማመር እያደረገ እንደሆነ የሚነገርለት ይህ አሰልጣኝ ሳንቶስ ኤፍ ሲ በተባለው የደቡብ አፍሪካ ክለብ ውስጥ ረዳት አሰልጣኝ በመሆን ጅማሮን ካደረገ በኃላ በተመሳሳይ ማሪትዝበርግ ዩናይትድ (የሚደንዶርፕ ረዳት) እና ኤፍ ሲ ስታርስ በተባሉ ቡድኖች ውስጥ በተመሳሳይ ረዳት ሆኖ ሰርቷል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ አያክስ ሲቲ ዩዝ ፣ ኬፕ ኡመያ የተባሉ ቡድኖችም ውስጥ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ካገለገለ በኃላ ከሳምንታት በፊት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረዳት ለመሆን ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል። አሁን ደግሞ የዋና አሰልጣኙን ስንብት ተከትሎ ክለቡን በጊዜያዊነት እንደሚመራ ተገልጿል።©ሶከር ኢትዮጵያ", "passage_id": "39c334387670fcd1f6846695f3001755" }, { "cosine_sim_score": 0.4116354841773553, "passage": "ኢትዮጵያዊው የፊፋ ኢንተርናሽናል የመሃል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ቅዳሜ መደረግ በሚጀምረው የካፍ ቶታል ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል፡፡ ባምላክ በነሃሴ ወር በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የአፍሪካ ዞን ማጣሪያ ሊበርቪል ላይ ኮትዲቯር ጋቦንን 3-0 ያሸነፈችበትን ጨዋታ መምራት መቻሉ የሚታወስ ነው፡፡በመጪው እሁድ ከሚጠበቁት ጨዋታዎች መካከል ቅድሚያውን የያዘው የወቅቱ አፍሪካ ቻምፒዮን ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከሞሮኮው ቻምፒዮን ዋይዳድ ካዛብላንካ ጋር የሚያደርጉት የሉካስ ማስተርፒስስ ሞሪፔ ስታዲየም ጨዋታ ባምላክ ተሰማ በመሃል ዳኛነት የሚመራ ይሆናል፡፡ የባምላክ ረዳቶችም ኦሊቨር ሳፋሪ ካቤኔ ከዲ.ሪ. ኮንጎ እና ማርክ ሶንኮ ከዩጋንዳ ሁነዋል፡፡ ረዳት ዳኞቹ ከዚህ ቀደም እንደባምላክ ሁሉ የጋቦን እና የኮትዲቯር ጨዋታን የመሩ ናቸው፡፡ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በአህጉራዊ ውድድሮች ላይ የነበራቸው ተሳታፊነት እየቀዘቀዘ የመጣ ቢሆንም ከቅርብ አመታት ወዲህ ባምላክ፣ ዘካሪያስ ግርማ፣ ሃይለየሱስ ባዘዘው፣ ሊዲያ ታፈሰ፣ በላይ ታደሰ፣ ክንዴ ሙሴ፣ ተመስገን ሳሙኤል፣ ትግል ግዛው፣ ወይንሸት ካሳዬ እና የመሳሰሉት በአህጉራዊ ውድድሮች ላይ መዳኘት ችለዋል፡፡ ሊዲያ ታፈሰ ከሌሎቹ በተለየ የፊፋ የዓለም ሴቶች ዋንጫ እና የታዳጊዎች ውድድር ላይ በአርቢትርነት መሳተፍ ችላለች፡፡", "passage_id": "e277c479b7bd17db0221bd20dbd631d2" } ]
5e75823de2789e1ffd0ec4f8d3521322
e542b4e62a22981d6d52d86e4ee82908
ወባ ይከላከላል የተባለለት ክትባት ማላዊ ውስጥ ሙከራ ላይ ሊውል ነው
ክትባቱ የሰውነትን የመከላከል አቅም በማጎልበት የወባ ትንኝ የምታመጣውን የወባ ባክቴሪያ ያዳክማል ተብሏል። ከዚህ በፊት በተደረገው ሙከራ መረዳት እንደተቻለው፤ ዕድሜያቸው ከ5-17 ወራት የሆኑ ሕፃናት ክትባቱን ወስደው ከበሽታው መጠበቅ ችለዋል። • በኢትዮጵያ የቢጫ ወባ ወረርሽኝ 10 ሰዎችን ገደለ ገዳዩን የወባ በሽታ ከምድረ-ገፅ ለማጥፋት የተደረገው ጥረት የተሳካ ቢመስልም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በሽታው ማንሰራራት አሳይቶ ነበር። ዓለም ላይ በወባ ምክንያት ሕይወታቸው ካለፈ ግማሽ ሚሊየን ገደማ ሰዎች መካከል 90 በመቶው አፍሪቃ ውስጥ እንደሚገኙ፤ አብዛኞቹም ሕፃናት እንደሆኑ ጥናት ይጠቁማል። ምንም እንኳ ማላዊ የወባ በሽታን ለመከላከል ሁሉንም ዓይነት መላ ብትጠቀምም ቀንደኛዋ የበሽታው ተጠቂ መሆኗ ግን አልቀረም። በግሪጎሪያን አቆጣጠር 2017 ላይ ብቻ 5 ሚሊዮን የማሊ ዜጎች በወባ በሽታ ተጠቅተዋል። ማላዊን ጨምሮ ኬንያ እና ጋና አርቲኤስኤስ የተሰኘውን የወባ በሽታ ክትባት ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሞክሩ የተመረጡ ሃገራት ናቸው። ሃገራቱ የተመረጡበት መሥፈርት ደግሞ ወባን ለማጥፋት በየቤቱ አጎበር እስከመዘርጋት ቢደርሱም በሽታው ሊቀንስ አለመቻሉ ነው። • የቢጫ ወባ ካርድ በቦሌ ለሚወጡ ሁሉ ግዴታ ሊሆን ነው? ክትባቱ ለሦስት አሥርት ዓመታት ያህል አሉ በተባሉ ሳይንቲስቶች ሲብላላ የቆየ መሆኑም ተዘግቧል፤ እስካሁንም 1 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ወጭ እንደሆነበት ተነግሯል። የክትባቱን ሂደት በበላይነት የሚቆጣጠረው የዓለም ጤና ድርጅት ነው። የክትባቱ የመከላከል አቅም 40 በመቶ ቢሆንም ከሌሎች መከላከያ መንገዶች ጋር በመሆን ለውጥ ሊያመጣ ይችላል ይላል ድርጅቱ። ክትባቱ ለአንድ ሕፃን አራት ጊዜ የሚሰጥ ሲሆን ለሦስት ተከታታይ ጊዜ በየወሩ እንዲሁም የመጨረሻው ከ18 ወራት በኋላ ይወሰዳል። እስከ 2023 ይቆያል የተባለለት ይህ የክትባት ሂደት ማላዊ ውስጥ ከተጀመረ በኋላ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ኬንያ እና ጋና ላይ የሚቀጥል ይሆናል። • ሃሰተኛ መድሃኒቶችን ለገበያ ያቀረቡ ተፈረደባቸው
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5877337920921135, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ፣ የኮቪድ-19 ክትባት መድሃኒት ይሆናሉ የሚል ተስፋ የተጣልባቸው ሁለት መድሃኒቶች፣ አስተማማኝነታቸውን ለማይት፣ ትናንት ሙከራ ተጀምሯል።ሞደርና የተባለው የባዮቴክኖሎጂ ኩባንያ፣ አንድ አዲስ የኮሮናቫይረስ ክትባት መድሃኒት፣ በ30,000 ሙሉ ጤና ያላችው ጎልማሶች ላይ ሙከራ መጀመሩን አስታውቋል።ከብሄራዊ የአለርጂና የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ጋር በመተባበር፣ ሙከራው ትናንት የተጀመረው፣ በሳቫና ጆርጂያ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል። ሳቫና በሀገሪቱ ዙሪያ ካሉት፣ በርካታ የሙከራ ቦታዎች፣ አንዱ ነው ተብሏል።ቀደም ሲል በተደረገው ሙከራ መሰረት፣ ከተሞከረባችው ስዎች መካከል፣ ከባድ የጎንዪሽ አንደምታ የገጠማቸው ስዎች እንደሌሉ ተገልጿል። የክትባቱ ሙከራ ከተደረገባቸው ሰዎች መካከል ከግማሽ በላይ ክትባቱን በተወጉበት ቦታ ላይ፣ ቀለል ያል ድካም፣ ራስ ምታት፣ የብርድ-ብርድና የሰውነት መቀጥቀጥ ስሜት እንደተሰማቸው ገልፀዋል። የዩናይትድ ስቴትስ የብሄራዊ የአለርጂና የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ዳይሬክተር ዶ/ር አንተኒ ፋውቺ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ የመጀመሪያው የክትባቱ ውጤት፣ እስከ መጪው ህዳር ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ሊታወቅእንዳሚችል ጠቁመዋል።ሙከራው ውጤታማ ከሆነ፣ ሞደርና በየአመቱ 500 ሚልዮን የክትባት መድሀኒት ሊያመርት ይችላል። በቀጣዩ አመት ደግሞ በየአመቱ፣ አንድ ቢልዮን ክትባት ሊያደርሰው እንደሚችል ፋውቺ ጠቁመዋል።‘Pfizer’ የተባለ የዩናይትድ ስቴትስ ኩባንያ፣ ከጀርመኑ ‘BioNTech SE’ ጋር በመተባበር የሰሩት፣ የክትባት መድሃኒት ደግሞ፣ በዩናይትድ ስቴትስ ዙሪያ፣ በብራዚል፣ አርጀንቲናና ጀርመን፣ በ30,000 ሰዎች ላይ ሙከራ ያደርጋሉ።በዓለም ዙሪያ፣ ወደ 150 የሚጠጉ የኮቪድ-19 የክትባት መድሃኒት ሙከራዎች፣ እየተካሄዱ መሆናቸው ታውቋል።", "passage_id": "6cdf4b624fcc5d8e6e319af0fcb3b9a5" }, { "cosine_sim_score": 0.5827048941629247, "passage": "የቤተሙከራ ሥራዎቹ ቡርኪና ፋሶ ውስጥ የተከናወነ ሲሆን በ45 ቀናት ውስጥ ሁሉም በሚባል ደረጃ ትንኞቹ መሞታቸው ታውቋል። \n\n• ወባ አጥፊው ክትባት ሙከራ ላይ ሊውል ነው \n\nተመራማሪዎቹ እንደሚሉት ዋና አላማቸው የትንኝ ዝርያዎችን ማጥፋት ሳይሆን በዓለማችን ትልቁ ገዳይ በሽታ የሆነውን የወባ በሽታ ማስቆም ነው። ከ400 ሺህ በላይ ሰዎች በየዓመቱ በወባ በሽታ ምክንያት ህይወታቸው የሚያልፍ ሲሆን 219 ሚሊዮን ሰዎች ደግሞ በበሽታው ይያዛሉ።\n\nምርምሩን ቡርኪና ፋሶ ውስጥ ሲያከናውኑ የነበሩት የአሜሪካው ሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ትንኞቹን የሚገድለውን ፈንገስ 'ሜታሪዚየም ፒንግሼንስ' የሚል ስያሜ ሰጥተውታል።\n\n''ከዚህ በኋላ የሚቀረው ፈንገሱን ላብራቶሪ ውስጥ በደንብ ማሳደግና ይበልጥ ውጤታማ ማድረግ ነው'' ብለዋል በምርምር ቡድኑ ውስጥ የሚሳተፉት ፕሮፌሰር ሬይመንድ ሌገር።\n\n• የቢጫ ወባ ካርድ በቦሌ ለሚወጡ ሁሉ ግዴታ ሊሆን ነው?\n\nከፈንገሱ ጋር ተቀላቅሎ ትንኞቹን ለመግደል የሚውለው የሸረሪት መርዝ አውስትራሊያ ከሚገኝ ሸረሪት የተገኘ ሲሆን ቡርኪና ፋሶ ውስጥ በምትገኝ 603 ስኩዌር ሜትር ላይ ባረፈች መንደር ውስጥ ነው ሙከራው የተደረገው። \n\nመንደሯ በትልቅ መረብ ከተሸፈነች በኋላ በምርምር የተገኘው ፈንገስ በአካባቢው እንዲረጭና መረቡ ላይ እንዲቀር ተደርጓል። ሙከራው የተሰራባቸውና መረቡ ላይ ያረፉት 15ሺህ ትንኞች ደግሞ 99 በመቶ ሞተዋል።\n\n ", "passage_id": "98bec2fe8448c6b94714a879849d020e" }, { "cosine_sim_score": 0.5764197100130829, "passage": "አዲስ አበባ፤ መስከረም 22/2006 (ዋኢማ) – በአገር አቀፍ ደረጃ የፖሊዩ ቫይረስ መከላከያ ክትባት በዘመቻ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታወቀ። ክትባቱ ከመስከረም 23 ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።በክትባት ዘመቻው ከ13 ሚሊየን በላይ ህጻናት ይከተባሉ ተብሎ ይገመታል።በሚኒስቴሩ የእናቶችና ህጻናት ጤና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ በቀለ አጎራባች አገሮች የተከሰተውን የፖሊዮ በሽታ ወረርሽኝ ለመከላከል በአገር አቀፍ ደረጃ እድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህጻናት የፖሊዩ ቫይረስ መከላከያ ክትባት መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ብለዋል።ወላጆች እድሜያቸው ከ5 አመት በታች የሆኑ ህጻናትን ከዚህ በፊት ቢከተቡም ባይከተቡም በዘመቻው ማስከተብ እንደሚገባቸው ዳይሬክተሩ አሳስበዋል።መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ሀገሪቱ ባለፉት አስር አመታት በህጻናት ላይ የሚከሰቱ በክትባት መከላከል የሚቻሉ በሽታዎችን በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነስ ስኬታማ ሆናለች። በዚህም የተነሳ ባለፉት አምስት አመታት የፖሊዮ በሽታ በሀገሪቱ ተከስቶ እንደማያውቅ ተጠቅሷል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በሽታው በሶማሊያ በወረርሺኝ መልክ መከሰቱን የጠቀሱት የሚንስትር መስሪያ ቤቱ ሀላፊዎች አጎራባች ሀገር እንደመሆናችን ተመሳሳዩ እዚህ እንዳይከሰት ይሄው ተግባር ይከናወናል።እንደ ሪፖርተራችን ይድነቃቸው ሰማው እድሜያቸው ከ15 አመት በታች ለሆኑና ወደ ሀገር ውስጥ ለሚገቡ ህጻናት ክትባት እየተሰጠ ነው።", "passage_id": "5df11224c53d292447fab32fe649bc9b" }, { "cosine_sim_score": 0.5749455071315588, "passage": "እስካሁን የሙከራ ክትባት በተሰጠባቸው አካባቢዎች ከ 80 በመቶ በላይ ውጤታማ መሆኑ ታውቋል። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደገለጹት ክትባቱ አስገራሚ ለውጥ ሊያመጣ የሚችልና በመላው ዓለም በበሽታው የሚሞቱና የሚጎዱ ሰዎችን ቁጥር በእጅጉ ይቀንሰዋል።\n\n• ኤችአይቪ በኢትዮጵያ ከሦስት ክልሎች ውጪ በወረርሽኝ ደረጃ ነው ያለው\n\n• ኢትዮጵያ የካንሰር መከላከያ ክትባት ከሚሰጡ ጥቂት አገራት አንዷ ናት \n\nበአሁኑ ሰአት የመጨረሻ ሙከራዎች እየተደረጉ ሲሆን መድሃኒቶችን የተላመደ ታይፎይድ በእጅጉ በተንሰራፋባት ፓኪስታን ዘጠኝ ሚሊየን ህጻናት ክትባቱ እየተሰጣቸው ይገኛል። \n\nታይፎይድ 'ሳልሞኔላ ታይፊል ባክቴሪያ' በተባለ በፍጥነት የመተላለፍ አቅም ያለው ባክቴሪያ የሚተላለፍ ነው። በበሽታው በተበከለ ምግብና ውሃ ከታማሚዎች ወደ ጤነኛ ሰዎች ይተላለፋል። \n\nየበሽታው አንዳንድ ምልክቶችም፡ \n\nስለታይፎይድ እስካሁን በቂና አስተማማኝ መረጃ ማግኘት ባይቻልም በዓመት ከ11 እስከ 21 ሚሊየን የሚደርሱ ሰዎች በበሽታው የሚጠቁ ሲሆን ከ128 ሺ እስከ 161 ሺህ የሚደርሱት ደግሞ ህይወታቸውን ያጣሉ ተብሏል።\n\nበኔፓል ካትማንዱ ሸለቆ የሚኖሩ እድሜያቸው ከዘጠኝ ወር እስከ 16 ዓመት የሚደርሱ 20 ሺ ህጻናትም የሙከራ ክትባቱን አግኝተዋል። በዚህ አካባቢ ታይፎይድ ወረርሽኝ በሚባል ደረጃ የተሰራጨ ሲሆን ትልቅ የጤና እክል ከሆነም ቆይቷል። \n\n• ፈር ቀዳጅ የታይፎይድ ክትባት ተገኘ \n\nክትባቱ ከተሰጣቸው ህጻናት መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ላይ የበሽታው ምልክት 81 በመቶ መቀነሱን ተመራማሪዎቹ የሰሩት ጥናት ይጠቁማል። \n\nክትባቱ ከኔፓል በተጨማሪ በማላዊ እና ባንግላዲሽም በሙከራ ደረጃ እየተሰጠ ሲሆን፣ ምን ያክል በሽታውን ተከላክሎ ይቆያል የሚለው በቀጣይ ሙከራዎች የሚታወቅ ይሆናል። \n\nየዓለም ጤና ድርጅት በቅርቡ እንደገለጸው ታይፎይድ አብዛኛዎቹን መድሃኒቶች እየተላመደ በመምጣቱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል። \n\n ", "passage_id": "e34e15404189727e7123ba8590000270" }, { "cosine_sim_score": 0.5727220576706284, "passage": "የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት በየዓመቱ ለ220 ሺህ ሰዎችን ሞት እንዲሁም ለ22 ሚሊዮን ሰዎች መታመም ምክንያት ለሆነው ለዚህ በሽታ መፍትሄ ይሆናል ብለዋል።\n\nበዋናነት በበሽታው በከፍተኛ ሁኔታ የሚጠቁት ህፃናት ሲሆኑ፤ ይህ ክትባት ከሌሎች በተለየ ሁኔታም ህፃናት ላይ ውጤታማ ነው።\n\nክትባቱ በቀላሉ የሚዛመተውን የታይፎይድ በሽታን ለማጥፋት ይጠቅማልም ተብሎ ተስፋ ተደርጓል። \n\nየታይፎይድ በሽታ የሚከሰተው ሳልሞኔላ ታይፊ በሚባል ባክቴሪያ ሲሆን ምልክቶቹም፡\n\nበተበከለ ምግብና ውሃ አማካኝነት የሚተላለፈው ይህ በሽታ ከፍተኛ የመተላለፍና የመሰራጨትም ባህርይ አለው።\n\nየንፅህና ችግርና የንፁህ ውሃ አቅርቦት ችግር ያለባቸው አካባቢዎች በከፍተኛ ደረጃ ለበሽታው ተጋላጭ ሲሆን፤ የታይፎይድ በሽታ በደቡብ እስያ እንዲሁም ከሰሀራ በታች ባሉ ሃገራት በስፋት ይከሰታል። \n\nበአሁኑ ጊዜ ይህን በሽታ ለመከላከል ሁለት የታይፎይድ ክትባቶች የፀደቁ ሲሆን፤ እስካሁን ከሁለት ዓመት በታች ላሉ ህፃናት ፍቃድ ያለው ክትባት አልነበረም። \n\nበአለም አቀፍ ጤና ድርጅት የክትባቱን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተለው ቡድን መሪ ፕሮፌሰር አሌሃንድሮ ክራቪዮቶ \"ለመጀመሪያ ጊዜ ውጤታማ የሆነ ክትባት አግኝተናል\" ብለዋል።\n\nቡድኑም ክትባቱ ስድስት ወር ለሆናቸው ህፃናት ጭምር እንደሚሰጥ ገልጿል። \n\nፕሮፌሰር አሌሃንድሮ እንዳሉት በዓለማችን በተሰራጩት በርካታ አይነት ፀረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች ምክንያት የታእፎይድ ባክቴሪያ መድሃኒቶቹን እየተላመደ በመምጣቱ ምክንያት የዚህ ክትባት መገኘት ትልቅ እመርታ ነው ብለዋል። \n\nክትባቱ ላይ በኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ በተደረገ የክሊኒክ ሙከራ የተገኙ መረጃዎች በላንሴት የሜዲካል ጆርናል ላይ ታትሟል። \n\nበጥናቱ 112 ሰዎችን ታይፎይድን በሚያስከትለው ባክቴሪያ እንዲያዙ ተደርጎ የክትባቱ ውጤታማነት የተሞከረ ሲሆን 87 በመቶ ተፈላጊውን ውጤት አስገኝቷል። \n\nሙከራውን ያደረጉት ፕሮፌሰር ፖላርድ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ግኝቱን \"ፈር ቀዳጅም ነው\" ብለዋል። \n\n ", "passage_id": "290efb741fc890a70db5c659cc464933" }, { "cosine_sim_score": 0.5670495490564456, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 30/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኬንያ የሚገኙ ተመራማሪዎች ሴቷ የወባ ትንኝ የወባ በሽታን ወደ ሰዎች እንዳታስተላልፍ የሚደርግ ዘዴ ማግኘታቸውን አስታውቀዋል፡፡ የኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካና እንግሊዝ ተመራማሪዎች በቪክቶሪያ ሐይቅ አካባቢ በሠሩት ምርምር ነው አዲስ ግኝት ይፋ ያደረጉት፡፡ ተመራማሪዎቹ ያገኙት መፍትሔ በወባ ትንኟ አንጀትና የመራቢያ አካል ላይ ያለን ደቂቅ አካል በመጠቀም ትንኟ ፕላዝሞዲዬም የተሰኘውን በሽታውን አስተላላፊ ተህዋስ እንዳትሸከም የሚያደርግ ነው፡፡የወባ በሽታን መቆጣጠር ላይ የሚሠሩ አካላት በአዲሱ ግኝት ላይ ትልቅ ተስፋ ሰንቀዋል፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ በየዓመቱ በወባ በሽታ የሚሰቃዩ እስከ 220 ሚሊዮን የሆኑ የዓለማችንበአብርሃም በዕውቀት", "passage_id": "243ff927d73a00a3d6595af2be3cd859" }, { "cosine_sim_score": 0.5562085043382066, "passage": "እርሳቸው እንደሚሉት በሶማሌ ክልል ላይ በዋናነት በሸበሌ፣ ሊበንና ጃረር የሚባሉ ዞኖች ላይ ወረርሽኑ የተከሰተ ሲሆን በኦሮሚያ ክልል ደግሞ ባሌ ላይ ተዛምቶ ነበር። \n\nወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በኦሮሚያ ክልል 3611፤ በሶማሌ ክልል 1248 ሰዎች መጠቃታቸውን የሚናገሩት ዳይሬክተሩ ከተያዙት ሰዎች መካከል በኦሮሚያ ክልል 23 እንዲሁም በሶማሌ ክልል 16 ሰዎች በወረርሽኙ ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል።\n\n• ዓለማችን የኩፍኝ ወረርሽኝ ያሰጋታል\n\nይሁን እንጂ መንግሥት ፕሮግራም ወጥቶለት ህፃናትን ለመከተብ የተቀመጠ መድሃኒት ስለነበር ከዚያ ላይ በማንሳት የተወሰኑ ሰዎችን መክተብ እንደተቻለና በከፋ ሁኔታ ሳይስፋፋ ማስታገስ እንደተቻለ አስረድተዋል።\n\n\"ሁሉንም ለመከተብ የክትባት እጥረት ነበር \" የሚሉት ዳይሬክተሩ በተለይ በሶማሌ ክልል አዳዲስ ቦታዎች ወረርሽኙ እየተስፋፋ ነው ብለዋል።\n\n• በርካቶች ከምጥ ይልቅ በቀዶ ህክምና መውለድን እየመረጡ ነው\n\nአገሮች እንዲህ ዓይነት ወረርሽኝ ሲያጋጥማቸው መድሃኒት ከሚያገኙበትና ኤም አር አይ የተባለ ዓለም አቀፍ የመድሃኒት ማከማቻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በዓለም አቀፍ የጤና ድርጅት በኩል 1.3 ሚሊዮን መጠን (ዶዝ) ክትባት ትናንት ኢትዮጵያ መድረሱን ዶ/ር በየነ ተናግረዋል።\n\nክትባቱም በሚቀጥሉት ሳምንታት በወረርሽኙ ለተጠቁ ሰዎች በዘመቻ ይሰጣል፤ ክትባቱን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት በመደረጉም የከፋ ስጋት እንደሌላቸው ዳይሬክተሩ አስረድተዋል።\n\nበዚህ ዓመት የመጀመሪያ ሶስት ወር ብቻ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወራት ጋር ሲነፃፀር ወረርሽኙ በሶስት እጥፍ መጨመሩን የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል።\n\nየኩፍኝ በሽታ አፍሪካ ውስጥ በ700 እጥፍ የጨመረ ሲሆን አሁን ያለው መረጃ እንደሚያሳየው መላው ዓለም ለወረርሽኙ ተጋላጭ መሆኑን ነው። በወረርሽኙ ክፉኛ ከተጠቁ አገሮች መካከል ዩክሬን፣ ማዳጋስካርና ህንድ ይገኙበታል። \n\nወረርሽኙን በክትባት መከላከል ቢቻልም የክትባት እጥረት መኖሩን ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት አስታውቋል። \n\n ", "passage_id": "1797888f94bdf64b0fc62ecfab6b9c4e" }, { "cosine_sim_score": 0.555934267282664, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሞዴርና የተባለው ኩባንያ የሞከረው የኮሮና ቫይረስ ክትባት 94 ነጥብ 5 በመቶ ፈዋሽ መሆኑን አስታወቀ፡፡ሞዴርና ይፋ ያደረገው ይህ ክትባት በአሜሪካ ሁለተኛውና ትልቅ ግኝት ተብሎለታል፡፡የአሜሪካ የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ኃላፊ አንቶኒዮ ፉቺ ግኝቱን አስመለክተው ይህ ትልቅ ዜና ነው ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ሞዴርና ክትባቱን በስራ ላይ እንዲውል በቀጣዩ ሳምንት እንደሚያመለክትም ነው የገለጸው፡፡በሙከራው ወቅት 30 ሺህ አሜሪካውያን መሳተፋቸውን ነው የተነገረው፡፡በተጨማሪም በመጪዎቹ ሳምንታት 2 ሚሊየን መጠን ያለው ክትባት እንደሚያመርት ገልጾ በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመት ደግሞ 1 ቢሊየን መጠን ያለው ክትባት በዓለም ዙሪያ ለማሰራጨት ዕቅድ መያዙን ይፋ አድርጓል፡፡ከሳምንት በፊት የአሜሪካው ፋይዘር እና የጀርመኑ ባዮንቴክ ፈዋሽነቱ 90 በመቶ የተረጋገጠ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ይፋ ማድረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡የሁለቱ ኩባንያዎች ክትባት የተለዩ ማቀዝቀዣዎችን ይፈልጋል የተባለ ሲሆን የሞዴርና በአንጻሩ በኔጌቲቭ 20 ዲግሪ ሴሊሺየስ ውስጥ ለስድስት ወራት እንዲሁም በመደበኛ ማቀዝቀዣ ውስጥ ደግሞ ለአንድ ወር ይቆያል ተብሏል፡፡ከነዚህ ከሁለቱ ክትባቶች በተጨማሪ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ሩስያ 92 በመቶ ፈዋሽነቱ የተረጋገጠ ክትባት ይፋ አድርጋለች፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲበአብርሃም ፈቀደ", "passage_id": "a44f7af3b62497a4819ae4f35b5983fd" }, { "cosine_sim_score": 0.5458309896580886, "passage": "ከኢትዮጵያ ህዝብ 68 ከመቶ የሚሆነው ለወባ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖር ሲሆን በአውሮፓ የዘመን አቆጣጠር በ2017 ዓ.ምም 2 ሚሊየን ተኩል ሰው በወባ መያዙ ተዘግቧል።የኢትዮጵያ መንግሥት ወባን ለመቆጣጠር ብቻ ሳይሆን ከመላ ሃገሪቱ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት አቅዶ እየሠራ እንደሚገኝ ተናግሯል።ይሄንን ዕቅድ ለማሳካት ደግሞ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች ያሉ ወባ አምጪ ተውሣክ እና የወባ ትንኝ ዓይነቶች ጥናት በየደረጃው ይካሄዳል።በመስኩ እየተደረጉ ናቸው የሚባሉት ጥረቶችን ሊያግዝ እንደሚችል የተነገረ ግኝት ላይ እሠየራ ያለ ወጣት ተመራማሪን የድሬዳዋው ሪፖርተራችን አዲስ ቸኮል ሰሞኑን አነጋግሯል። ተመራማሪው ኢትዮጵያ ውስጥ ቀድሞ የማትታወቅ የቢምቢ ዝርያ አግኝቷል። ", "passage_id": "07f1290ccc5d3aaf755d367a440a6f01" }, { "cosine_sim_score": 0.5421225569871526, "passage": "በአፍሪካ ውስጥ የተለያዩ ባሕላዊ የኮቪድ-19 መድኃኒቶች እንዳሉ ቢነገርም ፈዋሽነታቸው ግን አልተረጋገጠም\n\nበኮሚቴው ውስጥ የሚሳተፉት ባለሙያዎች የአፍሪካ አገራት ባሏቸው ባሕላዊ መድኃኒቶች ዙሪያ በሳይንስ፣ ደኅንነታቸውን የተጠበቀ በማድረግና በጥራት በኩል እንደሚያማክሩ ተገልጿል። \n\nይህ ባሕላዊ መድኃኒቶችን ለኮሮናቫይረስ ለማዋል የሚደረገውን ጥረት የሚደግፈው ኮሚቴ አገራት በመድኃኒቶቹ ላይ በሚያደርጉት ሙከራ ወቅት አስፈላጊውን ዓለም አቀፋዊ የጥራት ደረጃዎችን የጠበቁ እንዲሆኑ ድጋፍ እንደሚያደርግ ከዓለም ጤና ድርጅት የወጣው መግለጫ ገልጿል። \n\n\"ዓለም ለኮሮናቫይረስ የሚሆን የመከላከያ ክትባት እና የፈውስ መድኃኒት ለማግኘት በምትጥርበት ወቅት፤ በባሕላዊ ህክምናው ዘርፍ ያለውን ዕምቅ አቅም ለመጠቀም የሚደረገው ጥረት ሳይንስን መሰረት ያደረገ መሆን ይገባዋል\" ሲሉ የአፍሪካ አካባቢ የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ማሲዲሶ ሞይቲ መናገራቸውን መግለጫው አመልክቷል። \n\nይህ የባለሙያዎች ኮሚቴ የተመሰረተው ከተለያዩ እጸዋት ተዘጋጀውን የኮቪድ-19 መድኃኒት ነው በማለት በስፋት ስታስተዋውቅ የነበረችው ማዳጋስካር በበሽታው የተያዙ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ህሙማን ማግኘቷን ተከትሎ ነው።\n\nበዚህ በማዳጋስካር ተገኘ በተባለው የኮሮናቫይረስ መድኃኒት ላይ የናይጄሪያ ተመራማሪዎች ፍተሻ አድርገው በእርግጥ ወረርሽኙን የመፈወስ ይዘት ማግኘት እንዳልቻሉ በዚህ ሳምንት አሳውቀዋል። \n\nየማዳጋስካሩ ፕሬዝደናት ሳይቀሩ ስለመድኃኒቱ ፈዋሽነት በመገናኛ ብዙሃን ላይ ቀርበው ተደጋጋሚ ማብራሪያ የሰጡ ቢሆንም ጥቂት የማይባሉ የአገሪቱ ምክር ቤት እንደራሴዎች በበሽታው መያዛቸውና ሁለት ደግሞ መሞታቸው የመድኃኒቱን ነገር ጥያቄ ውስጥ ከቶታል። \n\nከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ደግሞ ወረርሽኙ በሕዝቡ ውስጥ ተዛምቶ በየዕለቱ በርካታ ማዳጋስካራዊያን በበሽታው መያዛቸው ከመነገሩ በተጨማሪ የህክምና ተቋማት እየጨመረ በሚሄድ ከአቅማቸው በላይ በሆነ የህሙማን ቁጥር እየተጨናነቁ ነው ተብሏል። \n\n ", "passage_id": "9645e672efae4bcb471f7cdd99d008c0" }, { "cosine_sim_score": 0.523773173046098, "passage": "ክትባቱን ካዳበሩት ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው ባዮኤንቴክ መስራች ከሆኑት አንዱ ፕሮፌሰር ኡጉር ሳሂን እንዳሉት፤ ክትባቱ የበሽታውን መስፋፋት በግማሽ እንደሚቀንሰው ተስፋ ከማድጋቸው በተጨማሪ፤ \"በበሽታው የሚያዙ ሰዎችን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሰዋል።\"\n\nባለፈው ሳምንት ባዮኤንቴክ እና አብሮት የሚሰራው ፋይዘር የተባለው የመድኃኒት አምራች ኩባንያ እንዳሉት፤ የመጀመሪያ ደረጃ የተደረገው ትንተና ክትባቱን ካገኙ ሰዎች መካከል ከ90 በመቶ በላይ የሚሆኑትን ከበሽታው እንደሚከላከል አመልክቷል። \n\nበሙከራው 43 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች በክትባቱ ሙከራ ላይ መሳተፋቸውም ተገልጿል። \n\nፕሮፌሰር ሳሂን ለቢቢሲ እንደተናገሩት ከትባቱ ወረርሽኙ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ ሁኔታውን እንደሚቀንሰውና በተከተቡት ላይ የበሽታው ምልክቶች እንዳይከሰት የማድረጉን ሁኔታ ለመረዳት ተጨማሪ ክትትል ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። \n\nዩናይትድ ኪንግደም ከአንድ ወር በኋላ 10 ሚሊዮን የሚደርስ የባዮኤንቴክ/ፋይዘር ክትባትን የያዙ ብልቃጦችን የምታገኝ ሲሆን፤ በተጨማሪም 30 ሚሊዮን ብልቃጥ ክትባትም አዛለች። በሦስት ሳምንት ልዩነት ሁለት ጊዜ የሚሰጠው ክትባት በስድስት አገራት ውስጥ ተሞክሯል። \n\nበቀዳሚነት በአዛውንቶች መንከባከቢያዎች ውስጥ ያሉ በዕድሜ የገፉ ሰዎችና እንክብካቤ የሚሰጧቸው ሠራተኞች የሚያገኙ ሲሆን፤ በተከታይነትም የጤና ባለሙያዎችና ከ80 ዓመት በላይ የሚሆኑ ሰዎች ክትባቱን ያገኛሉ የተባለ ሲሆን፤ ከዚያም ሌሎች እንደየዕድሜያቸው ክትባቱ ይሰጣቸዋል ተብለወል። \n\nበዓለም የኮሮናቫይረስን በመከላከል ረገድ ውጤታማ ነው የተባለው ይህ ክትባት ይፋ ከተደረገ በኋላ፤ በኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ታዋቂ የሕክምና ፕሮፌሰር የሆኑት ሰር ጆን ቤል፤ ከወራት በኋላ ህይወት ወደ መደበኛ ፍሰቷ ትመለሳለች ሲሉ ተስፋቸውን ገልጸዋል። \n\n\"ምናልባትም ይህንን ያለ የመጀመሪያው ሰው ሳልሆን አልቀርም፤ ነገር ግን ይህንን የምለውም ባለኝ መተማመን ምክንያት ነው\" ብለዋል። \n\nክትባቱን በማዘጋጀት ሂደት ሰፊ ተሳትፎ ያላቸው ፕሮፌሰር ሳሂን ግን ረዘም ያለ ጊዜ ሊያስፈልግ ይችላል ብለዋል። \n\nጨምረውም ሁሉም ነገር እንደታሰበው ከሄደ በሁለት ወራት ውስጥ ክትባቱ ለስርጭት ቀረወቦ አገልግሎት ላይ መዋል ይጀምራል። \n\nበተያዘው ዕቅድ መሰረትም አስከ መጪው ሚያዝያ ድረስም ከ300 ሚሊዮን በላይ የሚሆን ክትባት በዓለም ዙሪያ የሚሰራጭ ሲሆን \"በዚህም ውጤት ማየት የሚጀመርበት ሁኔታ ይፈጠራል\" ብለዋል። \n\nበሚቀጥለው የፈረንጆች ዓመትም ከወራት በኋላም የክትባቱ ውጤት የሚታይበት ሲሆን ክትባቱም በስፋት ቀርቦ በርካታ ሰው ለመከተብ የሚቻል ይሆናል ተብሏል። \n\n ", "passage_id": "ac10327ee847549dd50cc05021a5db29" }, { "cosine_sim_score": 0.523515525784767, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስን ለማከም እንደሚረዳ የተነገረው ሃይድሮክሲክሎሮኪን በተባለው የወባ መድሃኒት ላይ ሲያደርግ የነበረውን ሙከራ አቋረጠ።ሙከራው የተቋረጠው መድሃኒቱ ከደህንነት ጋር ተያይዞ አደጋ ሊያደርስ ይችላል በሚል ስጋት እንደሆነም ድርጅቱ አስታውቋል።በዚህም መሰረት ሃይድሮክሲክሎሮኪን በተባለው የወባ መድሃኒት ላይ በተለያዩ ሀገራት የተጀመሩ ሙከራዎችም የሚቋረጡ መሆኑንም የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።በመድሃኒቱ ላይ የሚደረገው ሙከራ እንዲቋረጥ የተደረገውም መድሃኒቱ በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎችን የመሞት እድል ይጨምራል የሚል በቅርብ የተሰራ ጥናት በመጠቆሙ እንደሆነም ታውቋል።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በተደጋጋሚ የወባ መድሃኒት ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ይረዳል ሲሉ የተደመጡ ሲሆን፥ “ሃይድሮክሲክሎሮኪን የተባለውን እየወሰድኩ ነው” ማለታቸውም ይታወሳል።ፕሬዚዳንቱ ይህንን ቢሉም የዘርፉ ባለሙያዎች የፀረ ወባ መድሃኒት የኮሮናቫይረስን ከማከም ይልቅ የጤና የሚያስከትለው ጉዳት ያመዝናል፤ የልብ ህመምን ሊያስከትል ይችላልም ብለዋል።ባሳለፍነው ሳምንት በላንሰንት ሜዲካል ጆርናል ላይ የወጣ የጥናት ውጤትም፥ በሃይድሮክሲክሎሮኪን የኮቪድ ታማሚዎችም ማከም ምንም ውጤት እንደሌለውና፤ ከማዳን ይልቅም በበሽታው ተይዘው ሆስፒታል የገቡ ሰዎችን የሞት ቁጥር ከፍ ሊያደርግ እንደሚችል አመላክቷል።የላንሰንት ጥናት ላይ 96 ሺህ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 15 ሺህ ታማሚዎች ሃይድሮክሲክሎሮኪን መድሃኒት እንዲወስዱ በማድረግ ነው ጥናቱ የተካሄደው።በጥናቱም መድሃኒቱን በወሰዱት እና ባልወሰዱት መካከል በተደረገ ማነፃፀር፤ ሃይድሮክሲክሎሮኪን መድሃኒትን የወሰዱ ታማሚዎች ሆስፒታል እያሉ ህይወታቸው የማለፍ አድል በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን እና የልብ ምት መዛባት ችግር እንደታየባቸውም አመላክቷል።ጥናቱ በማከልም “ሃይድሮክሲክሎሮኪን” የወባ በሽታን ለማከም በጣም ጥሩ ነው፤ ነገር ግን ለኮቪድ 19 ህክምና ላይ ለማዋል ምንም አይነት ክሊኒካል ሙከራ አለመደረጉን እና እንደማይመከርም አስታውቋል።ለኮሮናቫይረስ መድሃኒት ለማድገኘት በርካታ ክልኒካል ሙከራዎችን እያደረገ ያለው የዓለም ጤና ድርጅትም፥ ሰዎች ራሳቸውን ለማከም በሚል ሃይድሮክሲክሎሮኪን መውሰዳቸው አሳሳቢ መሆኑን እና ራሳቸውንም ለከፋ ጉዳት ሊዳርጉ ይችላሉ ሲል ማስጠንቀቁ ይታወሳል።ድርጅቱ በትናንትናው እለትም ሃይድሮክሲክሎሮኪንን ሙከራ ከሚደረግባቸው ዝርዝር መድሃኒቶች ውስጥ መውጣቱን ድርጅቱ አስታውቋል።የዓለም ጤና ድርጅት በማከልም ሀገራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የጣሉትን አንቅስቃሴ ገደብ ማላላትና ማንሳት መጀመራቸውን ተከትሎ ሁለተኛ ዙር የቫይረሱ ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል ሲል አሳስቧል።አሁንም ቢሆን አሜሪካን ጨምሮ በአውሮፓ ያሉ ሀገራት ቫይረሱን በቁጥጥር ስር ለማዋል የምርመራ እና የክትትል ስራቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብሏል ድርጅቱ።ምንጭ፦ bbc.comየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "f994f955fdee5aa387cedc40762e3db8" }, { "cosine_sim_score": 0.5200759167851374, "passage": "የዓለም ጤና ድርጅት እንዳለው በተለይ 'አውጉመንቲን' የተሰኘውን በባክቴሪያ የሚመጡ ሕመሞችን የሚያስታግስ ጸረ ባክቴሪያ መድኃኒት ሀሰተኛ ቅጂው በስፋት ተሠራጭቷል ብሏል።\n\n• በሀሰተኛ መድሃኒት ሰዎች እየሞቱ ነው\n\n• ጆንሰን የመድኃኒትና ቅባቶች አምራች ኩባንያ 572 ሚሊዮን ዶላር እንዲቀጣ ተወሰነበት\n\n'አውጉመንቲን' በባክቴሪያ አማካኝነት የሚከሰቱ በርካታ ኢንፌክሽኖችን ለማዳን የሚሰጥ ወሳኝ የሚባል መድኃኒት ነው፤ በኬንያ ይህንን መድኃኒት ለመግዛት የሐኪም ትዕዛዝ ሲጠየቅ አይስተዋልም። ወደ ማንኛውም መድኃኒት ቤት ጎራ ብሎ ልክ እንደ ሕመም ማስታገሻ መድኃኒቶች መግዛት ተለመደ ሆኗል።\n\nሐሰተኛው የመድኃኒት ምርት 'ግላክሶስሚዝ ክሊነ' [GlaxoSmithKline (GSK)] ከተሰኘው ትክክለኛው ምርት ጋር ተመሳስሎ እንደተሠራ ተደርሶበታል። ይኸው ኩባንያ በበኩሉ ሐሰተኛ ምርቶቹ የኔ አይደሉም ብሏል።\n\n786627 የሚል የምርት ቁጥር የተፃፈበት ሐሰተኛው መድኃኒት የተገኘው በድንገተኛ ፍተሻ ወቅት በተደረገ አሰሳ ነው።\n\nበመሆኑም መድኃኒቱን የታዘዘለት ማንኛውም ሰው ከተረጋገጡና ሕጋዊ ከሆኑ መድኃኒት ቤቶች ብቻ ባለሞያ እያማከሩ ትክክለኛውን ገዝተው እንዲጠቀሙ አስጠንቅቋል።\n\nየኬንያ መንግሥት በበኩሉ የዓለም ጤና ድርጅት ያወጣውን ማሳሰቢያ ሕዝቡ ትኩረት እንዲሰጠው አሳስቧል።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የ'አውግመንቲን' መድኃኒትን በተመለከተ ማስጠንቀቂያ ሲያወጣ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን የመጀመሪያው ባሳለፍነው ሚያዚያ ነበር የተላለፈው። \n\nየሐሰተኛ ጸረ ባክቴሪያ (አንቲባዮቲክ) መድኃኒቶች ሥርጭት ከኬንያ በተጨማሪ በኡጋንዳም መታየቱን ድርጅቱ ጠቅሷል። ሆኖም የዓለም ጤና ድርጅት ስለ ኢትዮጵያ ያለው ነገር የለም።\n\n ", "passage_id": "2117580d9d650cbd630f1c79de7cb28b" }, { "cosine_sim_score": 0.5156921615167871, "passage": "የወባ ትንኞች ከሌሎች እንስሳት ይልቅ በርካታ ሰዎችን በመግደል ይታወቃሉ።የአለም ጤና ድርጅት መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤የወባ ትንኝ በየአመቱ ከአንድ ሚሊየን በላይ ሰዎችን ለሞት ይዳርጋሉ።በወባ ፣በቢጫ ወባና በመሳሰሉት በየአመቱ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ለሞት ይዳረጋሉ። ይህን ችግር ለመፍታት ቤቶችን በወባ መከላከያ መዳሂኒት ማስረጨት ፣አጎበር መጠቀም፣ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን መድፈን እንዲሁም በወባ የተነደፉ ሰዎችን ማከም ሁሉ በቂ አይደለም፤የወባ ትንኞችን ማጥፋት ወሳኝ ይሆናል።ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ? ጉግል ግን የአለም ህዝብን ከወባ የሚታደግ አዲስ መላ ይዞ መጥቷል።በቅርቡ የቤተሰብ ዘመቻ አልፋቤት በሚል ይዞት የመጣው መላ ታዲያ የወባ ትንኝን ቀስ በቀስ ከምድር የማጥፋት አላማ ያነገበ ድንቅ ሀሳብ ነው። ይህ በአለም የሚካሄድ ወባን የማጥፋት ፕሮጀክት የወባ ትንኞችን ለማጥፋት ወንድ የወባ ትንኞችን በስፋት ማርባት ውስጥ መግባትን ይፈልጋል። ኤንዲቲቪ የተሰኘው ድረ ገጽ ሰሞኑን እንዳስነበበው ፤ይህ የጉግል የወባ ትንኝን ከመላ አለም የማጥፋት ፕሮጀክት የወባ ትንኝን በ95 በመቶ ማጥፋት የሚያስችል መሆኑ ታምኖበታል። አልፋቤት በተሰኘው ድርጅት የሚመራው ቬሪሊይ የተባለው የምርምር ተቋም እአአ በ2017 በካሊፎርኒያ ግዛት ፍሬስኖ ተጀምሯል።ዲበግ የተሰኘው ይህ ፕሮጀክት የወባ ትንኝን ለማጥፋት አገልግሎት የሚውሉ ወንድ የወባ ትንኞችን በላቦራቶሪ ውስጥ የማራባት ስራ እያካሄደ ይገኛል። በዚያም የሚራቡት ወንድ የወባ ትንኞች ዎልባቺያ በተሰኘ ባክቴሪየም እንዲመረዙ ይደረጋል። ዘገባው እንዳመለከተው፤የተመረዙት የወባ ትንኞች በተወሰነ አካባቢ ላይ ይለቀቃሉ፤ ከሴቷ የወባ ትንኝ ጋር ግንኙነት ሲያደርጉም የወባ ትንኟ የምትመክን ሲሆን፣ በሂደትም የወባ ትንኝ የመራባት እድልን በማመንመን ጨርሶ እንዲጠፋ ማድረግ የሚያስችል ነው። ይህ የሙከራ ስራ ምን ያህል ውጤታማ ሊሆን ይችላል ሲል ዘገባው ይጠይቃል። እስከ አሁንም 15 ሚሊየን የወባ ትንኞች በቤተ ሙከራ ውስጥ እንዲመረዙ ተደርጓል።በዚህም የወባ አምጪዋን ሴት ትንኝ ቁጥር በሁለት ሶስተኛ መቀነስ እንደሚቻልም ታምኖበታል።ፕሮጀክቱ አጠቃላይ የወባ ትንኝ ቁጥርን በ95 በመቶ መቀነስ የሚያስችል እንደሆነም ተጠቁሟል። ዲበግ በድረ ገጹ እንዳስታወቀው፤ፕሮጀክቱ አጀማመሩ ጥሩ ነው፤እንዲያም ሆኖ ሰፊ ስራ ይጠብቀዋል። በቂ የተመረዙ የወባ ትንኞችን ወደ መስክ በመልቀቅ በወባ ትንኝ እና በሽታ ማጥፋት ተግባር ላይ ለሚያከናውነው ተግባር የህብረተሰቡ ሚና ከፍተኛ ይሆናል። ዲበግ በዚህ ሁሉ ስራ በኋላም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ረጅም እድሜ እንዲኖሩ እንዲሁም ጤነኛ ህይወት እንዲመሩ ለማድረግ ተስፋ እንዳለውም አስገንዝቧል። ይህ የወባ ትንኝን የማጥፋት ፕሮጀክት ለእኛም ያስፈልጋል። መቼ ይሆን እኛ ዘንድ የሚደርሰው?አዲስ ዘመን ሚያዝያ 22/2011", "passage_id": "0c41ae71ee8497881cd1630fc7fc930b" }, { "cosine_sim_score": 0.5119010096744362, "passage": "ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የተሰኘው የኮቪድ-19 ክትባት\n\nክትባቱ ፋይዘርና ሞደርና ከተሰኙት ሌሎች ክትባቶች ጋር ሲነፃፀር ዋጋው አነስተኛ ነው ተብሏል። አልፎም እንደ ሌሎቹ ክትባቶች ፍሪጅ ውስጥ እንጂ ፍሪዘር [በረዶ የሚሰራ ከፍተኛ ቅዝቃዜ ያለበት] ውስጥ ማስቀመጥ አያስፈልገውም ተብሏል።\n\nሙከራዎች እንደሚያመለክቱት ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባት ሰዎች በጣም እንዳይታመሙ ይረዳል፤ ነገር ግን አነስተኛ ሕመም ባላቸው ላይ ያለው ውጤታማነት 66 በመቶ ነው።\n\nክትባቱ በቤልጂየሙ ኩባንያ ያንሰን የተመረተ ነው።\n\nኩባንያ በሚቀጥለው ሰኔ ወር መጨረሻ 100 ሚሊዮን ብልቃጦች አምርቶ ለአሜሪካ ለመስጠት ቃል ገብቷል። \n\nቢሆንም ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ክትባቱ አሜሪካ ውስጥ መታደል እንደሚጀምር ታውቋል።\n\nዩናይትድ ኪንግደም፣ አውሮፓ ሕብረት እንዲሁም ካናዳ ከክትባቱ እንዲደርሳቸው ያዘዙ ሲሆን 500 ሚሊዮን ብልቃጦች ደግሞ ኮቫክስ በተሰኘው ፕሮግራም መሠረት የመግዛት አቅም ለሌላቸው ሃገራት ይከፋፈላሉ።\n\nፕሬዝደንት ጆ ባይደን \"ይህ ለአሜሪካዊያን አስደሳች ዜና ነው፤ ዕድገትም የታየበት ነው\" ብለዋል።\n\n\"ምንም እንኳ የዛሬውን ዜና በደስታ ብንቀበለውም ሁሉም አሜሪካዊያን እጃቸውን እንዲታጠቡ፣ ርቀታቸውን እንዲጠብቁና የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማድረግ እንዲቀጥሉ ማሳሳብ እወዳለሁ\" ብለዋል በመግለጫቸው።\n\nገለልተኛ የሆኑ ሙያተኞች ክትባቱን ካፀደቁት በኋላ ነው የአሜሪካ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ለክትባቱ ፈቃድ የሰጠው።\n\nዩናይትድ ስቴትስ፣ ደቡብ አፍሪካና ብራዚል ውስጥ የተሠሩ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ክትባቱ ጠንከር ያለ ሕመምን በመከላከል ረገድ 85 በመቶ ውጤታማ ነው። \n\nመካከለኛ ደረጃ የሚባለውን ሕመም በመከላከል ደግሞ 66 በመቶ ውጤታማነትን አሳይቷል።\n\nጥናቱ ላይ የተሳተፉ ሰዎች ለ28 ቀናት ክትትል የተረገባቸው ሲሆን አንድም ሰው አልሞተም በጎንዮሽ ጉዳት ምክንያት ወደ ሆስፒታል አልተወሰደም።\n\nነገር ግን አዳዲስ የኮቪድ-19 ዝርያዎች የታዩባቸው ብራዚልና ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የክትባቱ መከላከል አቅም ዝቅ ያለ ቢሆንም ከባድ ሕመምን በመከላከል ግን እመርታ አሳይቷል። \n\nደቡብ አፍሪካ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ፈቃድ ከማግኘቱ በፊት በጥናት መልክ የጤና ሙያተኞች እንዲወስዱት ማድረግ ጀምራ ነበር።\n\nኦክስፎርድ-አስትራዜኔካ የተሰኘው ክትባት በአዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ ላይ ያለው ውጤታማነት ዝቅተኛ ነው መባሉን ተከትሎ ነው ደቡብ አፍሪካ ወደ አዲሱ ክትባት ያመራችው።\n\nክትባቱ አንድ ጊዜ ብቻ የሚሰጥ ስለሆነ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲሁም በአነስተኛ የጤና ሙያተኞች መስጠት ይቻላል። \n\nዩናይትድ ኪንግደም 30 ሚሊዮን ክትባት እንዲደርሳት ትዕዛዝ ሰጥታለች፤ የአውሮፓ ሕብረት ደግሞ 200 ሚሊዮን። \n\nካናዳ ከጆንሰን ኤንድ ጆንሰን 38 ሚሊዮን ክትባት እንደሚደርሳት ተሰምቷል፤ ኮቫክስ የተሰኘው ፕሮግራም ደግሞ ግማሽ ቢሊዮን ብልቃጥ ክትባት ይደርሰዋል።\n\nአሜሪካ ውስጥ እስካሁን ድረስ ከ78 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ክትባት አግኝተዋል። ይህ በቀን ሲሰላ አንድ 1.3 ሚሊዮን ማለት ነው።\n\nፕሬዝደንት ጆ ባይደን በመጀመሪያዎቹ 100 ቀናት 100 ሚሊዮን ሰዎች ለማስከተብ ቃል ገብተዋል።\n\nአሜሪካ በኮቪድ-19 ምክንያት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሰዎች አጥታለች። \n\nነገር ግን አዳዲስ የሚያዙ ሰዎች፣ ወደ ሆስፒታል የሚገቡ ሰዎች ቁጥርና ሞት እየቀነሰ ነው።\n\nየጤና ባለሙያዎች ግን ጥንቃቄ ከሌለ ቫይረሱ እንደ አዲስ ሊያገረሽ ይችላል ይላሉ።\n\n ", "passage_id": "06d69d835d46745b2a1d734d4dc122c5" }, { "cosine_sim_score": 0.5022390673278827, "passage": "አራቱ ሰዎች እነዚህን ምልክቶች ማሳየት የጀመሩት የአንድ በኢቦላ የሞተችን ነርስ ቀብር ከታደሙ በኋላ ነበር።\n\nባለሥልጣናት አዲስ የተሰራ ክትባት በዓለም ጤና ድርጅት በኩል እንደሚገኝ እየተናገሩ ነው።\n\nበፈረንጆቹ ከ2013 እስከ 2016 ብቻ በምዕራፍ አፍሪካ ኢቦላ ወረርሽኝ የ11ሺ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል።\n\nወረርሽኙ ጊኒን ጨምሮ ጎረቤቶቿን ላይቤሪያንና ሴራሊዮንን በከፍተኛ ሁኔታ አጥቅቶ ነበር። ይህን ተከትሎም በርካታ ክትባቶች ተሞክረዋል። ክትባቶቹ ወረርሽኞቹን ለማቆም በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኦፍ ኮንጎ አገልግሎት ላይ ሲውሉ ነበር።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት የጊኒ ተወካይ አልፍሬድ ጆርጅ ኪ ዜርቦ \"አስፈላጊውን ክትባት ለማቅረብ የዓለም ጤና ድርጅት ከመድኃኒት አምራቾች ጋር እየተነጋገረ ነው ብለዋል።\n\nየኢቦላ ክትባት ለመጀመርያ ጊዜ በ2015 በጊኒ ሙከራ ተደርጎ ውጤት ማስገኘቱ ይታወሳል። ከክትባቱ ሌላ ታማሚው የመዳን እድሉን የሚጨምሩ መድኃኒቶች መፈብረካቸውም ይታወቃል።\n\nአሁን በጊኒ የተቀሰቀሰው ኢቦላ በአንድ ጤና ጣቢያ ትሰራ የነበረች ነርስ ታማ ከሞተች በኋላ በቀብሯ ላይ የተገኙ ሰዎች በተህዋሲው መጠቃታቸው ነው የተነገረው።\n\nነርሷ ከሞተች ከ4 ቀናት በኋላ ነበር የተቀበረችው።\n\nምናልባት አስክሬን በማጠብ ላይ የነበሩ ሰዎች ተህዋሲውን እንዳዛመቱ ይገመታል።\n\nብዙውን ጊዜ በኢቦላ የሞቱ ሰዎች አስክሬን አደገኛና መርዛማ የኢቦላ ተህዋሲን የመሸከም አቅም አለው። የተህዋሲው እድሜም ከ2 ቀን እስከ 3 ሳምንት ይቆያል።\n\nኢቦላ ቺምፓዚን ከመሰሉ እንሰሳት ወደ ሰው የሚተላለፍ ተህዋሲ ነው። \n\nከሰው ወደ ሰው የሚተላለፈውም በደም፣ በሰውነት ፈሳሽ ወይም ተህዋሲው ከነካው አካባቢ ሊሆን ይችላል። አሁን ሁሉም በተህዋሲው የተለከፉት እድሜያቸው ከ25 ዓመት በላይ የሆኑና የነርሷን ቀብር የታደሙት ናቸው።\n\nየወረርሽኙን መቀስቀስ ተከትሎ ሴራሊዯንና ላይቤሪያ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ። የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆርጅ ዊሃ ለጤና ሚኒስትሮቻቸው ጉዳዩን በንቃት እንዲከታተሉ አዘዋል።\n\nየቢቢሲ ዘጋቢ ከሴራሊዯን እንደጻፈችው በአገሪቱ ከኮቪድ ተህዋሲ በላይ ሕዝቡ ስጋት ያለበት ለኢቦላ ወረርሽኝ ነው።\n\nኢቦላ ተህዋሲ ድንገቴ ትኩሳት በመፍጠር በአጭር ሰዓት ታማሚውን በማዳከም የጡንቻ ከባድ ሕመም ፈጥሮ ጉሮሮን አቁሱሎ የሚገድል በሽታ ነው።\n\nከዚህም ባሻገር ማስመለስ፣ ማስቀመጥ እና የውስጥና የውጭ መድማትን ያስከትላል።\n\nታማሚዎች የሚሞቱት ብዙውን ጊዜ ፈሳሽ ከሰውነታቸው ተሟጦ ስለሚያልቅ ነው። ይህም የአንዳች ሰውነት አካል ሥራ ማቆምን ያስከትልና ለሞት ይዳርጋል።\n\n ", "passage_id": "40e87fffd6f0c63f50b82d5b6a15e873" } ]
075e89f075530255841ded001f33b1ff
a3412e503deb2575224467fcc394aa4d
የዓለም ባንክ ለኢኮኖሚ ሪፎርም ከሰጠው ብድር ውስጥ የተወሰነው ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከያ እንዲውል ተወሰነ
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለማገዝ ከሰጠው 1.7 ቢሊዮን ብር ውስጥ የተወሰነው፣ የኮሮና ወረርሽኝ ጫናን ለመቋቋም እንዲውል ተወሰነ፡፡የኮሮና ወረርሽኝ እያስከተለ ባለው ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና ምክንያት እንቅስቃሴዎች በመቀዛቀዛቸው፣ መንግሥትም ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ያለውን ጥረት አሟጦ እየተጠቀመ በመሆኑ፣ እየገጠመው ያለውን የበጀት ክፍተት ከዓለም ባንክ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ብድር በማዘዋወር መጠቀም እንዲችል ጥያቄ አቅርቧል፡፡የዓለም ባንክ የሰጠው 1.7 ቢሊዮን ዶላር ብድር ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ትግበራ የሚውል በመሆኑና አሁን ባለው ሁኔታ ወደ ትግበራ ሊገቡ የማይችሉ ፕሮጀክቶች በቀጣይ ዓመት እንዲከናወኑ በማድረግ፣ አሁን የተያዘላቸው በጀት ተተኪ እንደሚሆን ታሳቢ ሆኖ ለመንግሥት የቀጥታ በጀት ድጋፍ እንዲውል መንግሥት ጥያቄ አቅርቧል፡፡በዚህ መሠረት 250 ሚሊዮን ዶላር የኮሮና ወረርሽኝ ጫናን ለመዋጋት በቀጥታ በጀት ድጋፍ ወደ መንግሥት ካዝና እንዲዘዋወር ተጠይቆ፣ በገንዘብ ሚኒስቴርና በዓለም ባንክ መካከል ስምምነት ተፈርሟል፡፡በዚህም መነሻ ስምምነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ በመጀመርያ ንባብ እንዲፀድቅ ተደርጓል፡፡ ይህ 250 ሚሊዮን ዶላር ከዚህ ቀደም ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ በብድርና በዕርዳታ ከተገኘው 1.7 ቢሊዮን ዶላር ላይ ተቀናሽ ተደርጎ፣ በአዲስ ዓላማ በበጀት ድጋፍ መልክ በአፋጣኝ በአንድ ዙር ፈሰስ የሚደረግ መሆኑንም የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ የዓለም ባንክን ይሁንታ አግኝቶ ከፀደቀው 250 ሚሊዮን ዶላር በተጨማሪ፣ በተመሳሳይ 500 ሚሊዮን ዶላር እንዲዘዋወርለት መንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን የገንዘብ ሚኒስቴር ሰሞኑን ገልጿል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/19274
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5731153271147706, "passage": "የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ለተቀናጀ የምግብ ዋስትና ፕሮግራም የሚውል ተጨማሪ የመቶ ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ።በአፍሪካ ቀንድ በተከሰተው ድርቅ በኢትዮጵያ የአፋርና ሶማሌ ክልል አርብቶ አደሮች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል።በመሆኑም ኢትዮጵያ ለ7 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዜጎቿ ምግብና ሌሎች ድጋፎች የሚውል የ742 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ እርዳታ ጥሪ ማስተላለፏ ይታወሳል።የዓለም ባንክም ባለፈው ዓመት የመቶ ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ሰጥቷል።ኢትዮጵያ በኤልኒኖ ሳቢያ በተደጋጋሚ ያጋጠማትን ድርቅ በራሷ ስትቋቋም መቆየቷንና ዘንድሮ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ያቀረበችውን ጥያቄ ተከትሎ የዓለም ባንክ ለተቀናጀ የምግብ ዋስትና ፕሮግራም የሚውል ተጨማሪ የመቶ ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማፅደቁን አስታውቋል።በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚደረጉ የምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች በትልቅነቱ የሚታወቀው የተቀናጀ የምግብ ዋስትና የተሰኘው ይህ ፕሮግራም የዓለም ባንክን ጨምሮ ከ11 ለጋሽ ድርጅቶች የሚሰበሰብ ገንዘብ ነው።የምግብ ዋስትና ፕሮግራሙ በግማሽ ያህሉ በድርቅ ተጎጂ አካባቢዎች የሚተገበር ሲሆን ስምንት ሚሊዮን ዜጎች በመደበኛ የገንዘብ ክፍያና በምግብ እርዳታ ተጠቃሚ ይሆናሉ።በተቀናጀው የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ተጠቃሚ የህብረተሰብ ክፍሎች በአካባቢ ጥበቃ፣ በመስኖ ልማትና በደን ክብካቤ የማህበረሰብ የልማት ስራዎች ድጋፍ ያገኛሉ።በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ አዳዲስ ተጠቃሚዎችን እንደሚያካትትና የፕሮግራሙ ወቅትም ከአምስት ወደ ሰባት ወራት እንደሚራዘም ባንኩ አስታውቋል።የምግብ ፕሮግራሙ ተጎጂዎችን ከአስቸኳይ እርዳታ ማውጣት የሚያስችል እንደሆነም ተመልክቷል።በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ካርላይን ተርክ የድርቅ አደጋ በኢትዮጵያ አዲስ አለመሆኑን ገልጸው ባንኩ፣ ከረድኤት ድርጅቶችና ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር የአቅም ግንባታ ስራ እየያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።( ኢዜአ)", "passage_id": "5ba50b79d9f6d5edb25dc72f2c0a01f7" }, { "cosine_sim_score": 0.565508860139533, "passage": "የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪካ አገሮች የንግድና የልማት ባንክ (ፒቲኤ) በኢትዮጵያ ትኩረት ካደረገባቸውና ብድር ሊያፀድቅላቸው ከሚያስባቸው ኩባንያዎች መካከል፣ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የ300 ሚሊዮን ዶላር ወይም የስድስት ቢሊዮን ብር ብድር ማፅደቁን፣ የባንኩ ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ይልማ ታደሰ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡አቶ አድማሱ በተለይ ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ ፒቲኤ ባንክ ለሁለቱ መንግሥታዊ ተቋማት ካፀደቀው ብድር በተጨማሪ በኃይል ዘርፍ፣ በማዕድን ዘርፍ፣ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይ በሆቴል ቢዝነስና በአግሪቢዝነስ ዘርፎች ላይ ተጨማሪ ብድሮችን ለማቅረብ ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው ዓመት 50 ሚሊዮን ዶላር ብድር ማግኘቱ ሲታወስ፣ ሐበሻ ሲሚንቶ 40 ሚሊዮን ዶላር ከፒቲኤ ባንክ በብድር ማግኘቱ አይዘነጋም፡፡ ‹‹እንደ ኢነርጂ፣ አግሪ ቢዝነስ እንዲሁም ቱሪዝም የመሳሰሉት ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ ለማድረግ እየተመለከትን ነው፡፡ ብድር ልንሰጥባቸው የሚችሉ መስኮች ብዙ አሉ፡፡ ፕሮጀክቶችን ወደ መመዘኑ እየገባን ነው፤›› ያሉት አቶ አድማሱ፣ ምንም እንኳ ሕጋዊ ስምምነት ሳይደረግ ፋይናንስ የሚደረጉ ፕሮጀክቶችን ከመግለጽ እንደሚቆጠቡ ቢገልጹም፣ በቅርቡ ይፋ የሚደረጉ እንዳሉ ተናግረዋል፡፡ባንኩ ከግሉ ዘርፍ ጋር አብሮ ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ ነገር ግን ሁሉም የባንኩን መመዘኛዎች ማሟላት እንደሚጠቅባቸው አሳስበዋል፡፡ ‹‹ያንን ማድረግ እንደሚችሉ ያሳዩና ያስመሰከሩ በርካቶች  አሉ፡፡ ለምሳሌ የኢትጵያ ንግድ ባንክ፣ ኢትዮ ቴሌኮም እንዲሁም የባህር ትራንስፖርትና የማሪታይም አገልግሎት ድርጅት አብረናቸው ለመሥራት ክፍት ከሆኑት ተቋማት መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፤›› በማለት ጠቅሰው፣ ብድር የሚሰጣቸው ተቋማት በአብዛኛው በኤክስፖርት መስክ የተሠማሩት እንደሚሆኑ ይፋ አድርገዋል፡፡ ወደፊት የብሔራዊ ባንክ ሕጎች ሲፈቅዱም ለግል ባንኮች ለማደበር ፒቲኤ ፍላጎት አለው ብለዋል፡፡ከዚህ ባሻገር በውጭ ከሚኖሩ ዜጎችና ከሌሎች አፍሪካውያን ካፒታል በቀላሉ ለማሰባሰብ የሚያስችል የዳያስፖራ ቦንድ ሽያጭ የመጀመር ዕቅድ እንዳለው አስታውቀው፣ ከዚህ ቀደም በዚምባብዌ ተመሳሳይ የቦንድ ሽያጭ በባንኩ ዋስትና መሠረት መከናወኑን አስታውሰዋል፡፡ በኢትዮጵያም ከውጭ ሊገኝ የሚችል ትልቅ ካፒታል በዳያስፖራ ቦንድ አማካይነት ለማሰባሰብ ከንግድ ባንክና ከሌሎች ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር ለመሥራት እየተዘጋጀ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡አቶ አድማሱ የፒቲኤ ባንክ አመራርነቱን ሲረከቡ ባንኩ አንድ ቢሊዮን ዶላር ሀብት እንደነበር ገልጸው፣ በአሁኑ ወቅት ግን አራት ቢሊዮን ዶላር ሊደርስ መቻሉን፣ በባንኩ ባለድርሻ እንዲሆኑ ከሚፈልጉት መካከል ደቡብ ሱዳን፣ ማዳጋስካርና ሞዛምቢክ እንደሚጠቀሱ አስታውቀዋል፡፡ በባንኩ ድርሻ ያላቸው አገሮች ብዛት ከ20 በላይ መድረሱን፣ ከዚህ በተጨማሪ በተቋም ደረጃ በባንኩ ኢንቨስት የሚያደርጉትን ባለድርሻዎች ጭምሮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ19 ወደ 30 ማደጋቸውን ፕሬዚዳንቱ አስታውሰዋል፡፡ ከጡረታ ፈንድ፣ ከአገሮች የሚዋጣ ተቀማጭ ፈንድ፣ እንዲሁም ከኢንሹራንስ ኩባንዎች ተቀማጭ ሒሳብ ራሱን ፋይናንስ በማድረግ በባንኩ አባል አገሮች ላይ ይደርስ የነበረውን የመዋጮ ጫና መቀነሱን አቶ አድማሱ አስረድተዋል፡፡ ", "passage_id": "c2cc4922a12f7178d56eb7e176e67cb5" }, { "cosine_sim_score": 0.540887230839701, "passage": "ፓርላማው ለአርብቶ አደሩ ማኅበረሰብ ልማት ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያና ለሴቶች የንግድ ሥራ ፈጠራ የሚውል ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ብድር አፀደቀ፡፡ለአርብቶ አደሩ ማኅበረሰብ የልማት ፕሮጀክቶች ከዚህ ቀደም 195 ሚሊዮን ዶላር ብድር ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ተገኝቶ ፕሮጀክቶቹ የተጀመሩ ሲሆን፣ ፓርላማው ማክሰኞ ግንቦት 23 ቀን 2008 ዓ.ም. ያፀደቀው ከዓለም አቀፍ የግብርና ፈንድ የተገኘን 15 ሚሊዮን ዶላር ነው፡፡የአርብቶ አደሩ ማኅበረሰብ የልማት ፕሮጀክት በአሁኑ ወቅት ሦስተኛ ዙር ላይ ደርሷል፡፡ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በሶማሌና አፋር ክልሎች በሚገኙ 113 ወረዳዎች የሚተገበር ነው፡፡ፕሮጀክቱ ለዘመናት ከማናቸውም የኢኮኖሚና ማኅበራዊ እንቅስቃሴዎች ተገልለው የቆዩ አርብቶ አደሮችን ኑሮ በዘላቂነት ለማሻሻልና የአደጋ ተጋላጭነታቸውን ለመቀነስ፣ በመንግሥት በኩል እየተደረገ ያለውን ድጋፍ የሚያግዝ ነው ተብሏል፡፡በሌላ በኩል ፓርላማው ከጣሊያን መንግሥት የሴቶች የንግድ ሥራ ፈጠራ ብቃትን ለማሳደግ የሚያስችል 15 ሚሊዮን ዩሮ ብድር አፅድቋል፡፡የሴቶች የንግድ ሥራ ፈጠራ ብቃትን ለማሳደግ መንግሥት ለቀረፀው ፕሮጀክት፣ የዓለም ባንክ ከዚህ ቀደም 50 ሚሊዮን ዶላር ብድር ከዚህ ቀደም ያቀረበ ሲሆን፣ ይህ ገንዘብ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ በኩል በመልሶ ማበደር ሥርዓት በሴቶች ለሚቀረፁ ፕሮጀክቶች በማበደር ጥቅም ላይ እየዋለ ነው፡፡በጣሊያን መንግሥትም የቀረበው ብድር ለዚሁ ዓላማ የሚውል ነው፡፡ በተመረጡ ከተሞች የሚገኙ በከፊልም ሆነ በሙሉ በሴቶች ይዞታ ሥር ያሉ ጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ድርጅቶች ገቢ የሚውል መሆኑ ተጠቁሟል፡፡  ", "passage_id": "89318435684315dbc39bc17d53e33ae0" }, { "cosine_sim_score": 0.5213232906978823, "passage": "ጄሮም ፓውል ለሲቢሲ በሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ እንዳመለከቱት የኢኮኖሚ መቀዛቀዙ በወራት ውስጥ የሚያበቃ ብቻ ሳይሆን እስከ ቀጣዩ የፈረንጆች ዓመትም ሊዘልቅ እንደሚችል ገልጸዋል።\n\nምናልባትም የአገሪቱ ኢኮኖሚ ከወደቀበት ተነስቶ ወደነበረበት ለመመለስ ለወረርሽኙ ክትባት እስኪገኝ ድረስ መቆየት ሊያስፈልገው እንደሚችልም ጠቁመዋል። \n\nበዚህም ምክንያት የግምጃ ቤት ሊቀመንበሩ ፓውል ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎች ተጨማሪ የኢኮኖሚ ማነቃቂያና እርዳታ እንዲያጸድቁ ጥሪ አቅርበው ነበር።\n\nየኮሮናቫይረስ ባስከተለው ጫና ምክንያት ከመጋቢት ወር አጋማሽ ወዲህ ከ36 ሚሊዮን በላይ አሜሪካዊያን ሥራቸውን በማጣታቸው ምክንያት የመንግሥትን ድጋፍ ለማግኘት አመልክተዋል። \n\nጄሮም ፓውል ጨምረውም \"የአሁኑ ወቅት ከባድ ችግር ያጋጠመን ጊዜ ነው። ዜጎች ያሉበትን ስቃይ በቃላት ለመግለጽ ያስቸግራል። ቢሆንም ግን ጊዜ ሊወስድ ይችላል እንጂ ኢኮኖሚው ማገገሙ አይቀርም\" በማለት እስከ ቀጣይ ዓመት ድረስ ችግሩ ሊቀጥል እንደሚችል አመልክተዋል። \n\nእስካሁን ያለው የሥራ አጦች ቁጥር እስከ 25 በመቶ ሊድረስ እንደሚችልና ተጎጂዎቹም \"ዝቅተኛ ክፍያ የሚያገኙ ሰዎች\" እንደሚሆኑና በተለይ ደግሞ ሴቶች በኢኮኖሚ ቀውሱ ክፉኛ ተጎድተዋል ብለዋል።\n\nነገር ግን የአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ጤናማ በመሆኑና ወረርሽኙም ከኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውጪ ያጋጠመ \"ውጫዊ ክስተት\" በመሆኑ አሜሪካ የኢኮኖሚ ድቀት እንደማይገጥማት ተናግረዋል። \n\nሊቀ መንበሩ አክለውም ባለፉት ሦስት ወራት ኢኮኖሚው እስከ 30 በመቶ ቢያሽቆቁልም፤ ወረርሽኙ ለሁለተኛ ዙር ተመልሶ ጉዳት ካላስከተለ በቀጣዮቹ ሦስት ወራት ውስጥ \"በፍጥነት የማገገም ዕድል አለ\" ብለዋል።\n\nበኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ የተመታችው አሜሪካ ከዓለም አገራት ሁሉ የላቀ ቁጥር ያለቸው ሰዎች በሽታው ከመያዛቸው በተጨማሪ ከፍተኛውን የሟቾች ቁጥር መዝግባለች።\n\nበአንዳንድ ግዛቶቿ በእንቅስቃሴ ላይ ተጥሎ የነበረው ዕገደ ከመላላቱ ጋር ተያይዞ በሸታው ተመልሶ ለሁለተኛ ጊዜ ሊያገረሽ ይችላል የሚል ስጋት ተፈጥሯል። \n\n ", "passage_id": "02c8bc1a5be3588b575ea3f1e40f5251" }, { "cosine_sim_score": 0.49486824048261013, "passage": "አዲስ አበባ፣ግንቦት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ታዳሽ ኃይል ልማት የ10 ሚሊዮን ዶላር ብድር   መፍቀዱን አስታወቀ።በረጅም ጊዜ የሚከፈለው ይህ ብድር  በቱሉ ሞዮ አካባቢ ለሚገነባው የእንፋሎት ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የሚውል መሆኑም ነው የተገለጸው።ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ በታዳሽና በፍጥነት ጥቅም ላይ በሚውል የኃይል አቅርቦት ታግዛ ኢኮኖሚዋንና የሕዝቧን አኗኗር ያሻሽላል ተብሎ  ታምኖበታል።በኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ የመጀመሪያው የእንፋሎት ኃይል አምራች እንደሚሆንም ነው ባንኩ የገለጸው።በአፍሪካ ልማት ባንክ የአየር ፀባይ ለውጥና የአረንጓዴ እድገት ዳይሬክተር አንቶኒ ኒዮንግ ÷“የታዳሽ ሃይል ቴክኖሎጂ ፈንድ በዚህ ፕሮጀክት በመሳተፉ ደስተኛ ነኝ፣በረጅም ጊዜ ክፍያ የተፈቀደው ብድር አገሪቱ የኃይል አቅርቦት አማራጯን እንድታሰፋ ያግዛታል ”ብለዋል።ከዚያም ባለፈ አገሪቱ የኤሌክትሪክ ኃይልን ተደራሽ ለማድረግ የያዘችውን ግብ እንድታሳካ ያስችላታልም ነው ያሉት።ፕሮጀክቱ የ 50 ሜጋዋት የእንፋሎት ኃይል ማመንጫ ዲዛይን፣ ግንባታ ፣የሙከራ ሂደት፣የኃይል አቅርቦት ስርጭትና ማስተላለፍ ተግባራት  እንደሚከናወኑበትም ነው የተገለጸው።ከዚያም ባለፈ 11 ኪሎ ሜትር የሚረዝም የማስተላለፊያ መሥመር እንደሚዘረጋለትም ተመላክቷል።በአፍሪካ ልማት ባንክ ዋና የኢንቨስትመንት ኦፊሰርና የታዳሽ ኃይል ስፔሻሊስት አንቶኒ ካሬምቦ  በበኩላቸው ÷ ፕሮጀክቱ አረንጓዴ ልማትን ለማስፋፋትና ለ600 ሰዎች የሥራ  እድል ይፈጥራል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!", "passage_id": "d16c039667403dad642053bf62ab2081" }, { "cosine_sim_score": 0.4946694421607096, "passage": "የተበላሸ ብድር መጠኑ ከ25 በመቶ በላይ ሆኖ ዘልቋልየኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካበደረው ገንዘብ ውስጥ 25.3 በመቶ የሚሆነው የተበላሸ ብድር በመሆኑ፣ ይኼንን የተበላሸ ብድር ምጣኔ ወደ ገደቡ ለመመለስ በባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታሁን ናና የሚመራ ግብረ ኃይል አቋቋመ፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተበላሸ ብድር ምጣኔ ከአምስት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት ገደብ ያስቀመጠ ቢሆንም፣ የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር መጠን 25.3 በመቶ መድረሱ ተመልክቷል፡፡የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ተሾመ ዓለማየሁ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አይካ አዲስ ጨርቃ ጨርቅና ሌሎች ትልልቅ ኢንቨስትመንቶች፣ እንዲሁም የሰፋፊ እርሻ ፕሮጀክቶች በብዛት የተበላሸ ብድር ውስጥ በመግባታቸው የባንኩ የተበላሸ ብድር ምጣኔ ከፍ ብሏል፡፡‹‹በባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታሁን የሚመራው ግብረ ኃይል የሚያገግሙትን ፕሮጀክቶች እንዲያገግሙ በማድረግ፣ በባንኩ መወረስ ያለባቸው ላይ ሐራጅ በማውጣትና  ሌሎችንም ዕርምጃዎች በመውሰድ የተበላሸ ብድር ምጣኔው እንዲቀንስ ለማድረግ ሥራ ተጀምሯል፤›› ሲሉ አቶ ተሾመ አረጋግጠዋል፡፡የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በአጠቃላይ ካበደረው ገንዘብ ውስጥ 8.6 ቢሊዮን ብር የተበላሸ ብድር ውስጥ ተመዝግቧል፡፡ ከዚህ ውስጥ 3.6 ቢሊዮን ብር የሚሆነው ለሰፋፊ እርሻ ፕሮጀክቶች ተሰጥቶ የመመለሱ ጉዳይ ጥርጣሬ ውስጥ በመግባቱ የተበላሸ ብድር ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ቀሪው ብዙ የተነገረለት የቱርክ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ አይካ አዲስና ሌሎችም የፋብሪካ ፕሮጀክቶች የወሰዱት ሲሆን፣ የመመለሱ ጉዳይ አጠራጣሪ በመሆኑ የተበላሸ ብድር ውስጥ የገባ ነው፡፡ ይኼ የተበላሸ ብድር ምጣኔ ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው አምስት በመቶ ገደብ በ20.3 በመቶ ልቆ 25.3 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከገጠመው የተበላሸ ብድር ምጣኔ ለመውረድ በተለይ ለአዳዲስ እርሻ ፕሮጀክቶች አዳዲስ ብድሮች መስጠቱን በማቆየት፣ ከአደጋ ቀጣና መውጣት በሚያስችል ደረጃ ላይ የሚገኙትን በማስታመምና ተጨማሪ ብድር በመስጠት ከችግር ለመውጣት ያቀደ ሲሆን፣ ማገገም የማይችሉትን ደግሞ በመውረስ የተበላሸ ብድር ምጣኔውን ለመቀነስ አቅዷል፡፡የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተለይ ሰፋፊ የእርሻ ፕሮጀክቶች በችግር በመተብተባቸው ከ2008 ዓ.ም. ጀምሮ ብድር መስጠት አቁሞ ነበር፡፡ ባንኩ ብድር መስጠት በማቆሙ በርካታ ፕሮጀክቶች ችግር ውስጥ በመግባታቸው ቅሬታ ሲያሰሙ እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡ከብዙ ጥናትና ውይይት በኋላ ባለፈው ዓመት በየካቲት ወር ባንኩ ብድር መስጠት መጀመሩን ቢያስታውቅም፣ ልማት ባንክ የተከተለውን አዲስ የብድር አሰጣጥ መመርያ ተገቢ አይደለም በማለት በባለሀብቶች አማካይነት ጥናት እየቀረበ ሲተች ቆይቷል፡፡ይኼም ቢሆን ግን ከነባሮቹ በስተቀር አዲስ ብድር መስጠት ማቆሙን ባንኩ ይፋ በማድረግ፣ ነባሮቹ የባንኩ ደንበኞች ብቻ የሚገኙበት ነባራዊ ሁኔታ እየታየ እንደሚስተናገዱ አስታውቋል፡፡ከዚህም በተጨማሪ በአቶ ጌታሁን የሚመራው ግብረ ኃይል አዘቅት ውስጥ የገቡ ተበዳሪዎች የአስተዳዳር ሥራዎች ጭምር ጣልቃ በመግባት፣ ተጨማሪ የብድር መክፈያ ጊዜ ለሚያስፈልጋቸው ጊዜ በማራዘም ከችግር ለማውጣት እንደሚሠራ፣ ለሚንገዳገዱት ደግሞ ተጨማሪ ብድር ለመስጠት ሥራዎችን ማከናወን መጀመሩ ታውቋል፡፡የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ተሾመ ታኅሳስ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሁሉም የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዲስትሪክቶች በጻፉት የውስጥ ማስታወሻ፣ ደንበኞች ያጋጠማቸውን ችግሮች ገምግሞ የተለያዩ መፍትሔዎች ለምሳሌ የብድር ማራዘሚያና ተጨማሪ ብድር መጠስትን መፍትሔ ያደረጉ ዕርምጃዎች እንዲወስድ ማሳሰባቸውን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡አቶ ተሾመ ለሪፖርተር ጨምረው እንደገለጹት፣ እነዚህ የመፍትሔ ሐሳቦችም የባንኩ ትልቅ ዕቅድ አካል ናቸው፡፡", "passage_id": "004dde0137fa4ce7b21ba3400105f8b8" }, { "cosine_sim_score": 0.49455959001912786, "passage": "እንግሊዝ በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎችን ታሳቢ በማድረግ፣ የመሬት አስተዳደር ሥራዎችን ጨምሮ የሥራ ዕድል ለማስፋፋት የሚያግዙ የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራሞችን ለማስፈጸም የሚያግዝ 105 ሚሊዮን ፓውንድ ስተርሊንግ ወይም 4.71 ቢሊዮን ብር ዕርዳታ መስጠቷን መንግሥት አስታወቀ፡፡ ዕርዳታውን በእንግሊዝ በኩል የኮመን ዌልዝ ጽሕፈት ቤትና የዓለም አቀፍ ልማት ተቋምን እንደ አዲስ በማጣመር እንዲወክል በተደረገው የእንግሊዝ የውጭ ጉዳዮች መሥሪያ ቤት፣ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጄምስ ዱድሪጅ ከገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ጋር በመሆን፣ ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2012 ዓ.ም. በገንዘብ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ውስጥ ተፈራርመዋል፡፡ ገንዘብ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ እንግሊዝ ለመሬት ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል 60 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ ሰጥታለች፡፡ ይህም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች ተግባራዊ ለሚሆኑ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫና ለገበያ ሥርዓት ማስተግበሪያ እንዲውል የተሰጠ  ድጋፍ ስለመሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በዚህ ፕሮግራም መሠረት፣ የይዞታ ማረጋገጫ ካላገኙ 36 ሚሊዮን ሽንሽን መሬቶች ውስጥ ሰባት ሚሊዮኑን ያህሉ የሁለተኛ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲሠራላቸው፣ እንዲሁም 103 ወረዳዎችን በዲጂታል የመሬት አስተዳደር ሥርዓት በማስተሳሰር የሚሠሩበትን ዕድል ለመፍጠር እንዲቻል 60 ሚሊዮን ፓውንድ ዕርዳታ ከእንግሊዝ መንግሥት ተበርክቷል፡፡ በሒደት 1.2 ሚሊዮን አነስተኛ ይዞታ ያላቸው አርሶ አደሮች እስከ 15 በመቶ  የተሻሻለ ገቢ እንዲኖራቸው ለማስቻል የታቀደ ፕሮግራም ስለመሆኑ ገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሁለተኛው የዕርዳታው ክፍል 45 ሚሊዮን ፓውንድ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራምን ለማፋጠን የተወጠነውን ፕሮግራም ለማስፈጸም የሚውል ድጋፍ የተደረገበት ነው፡፡ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የሚመረቱና ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ለሚያመርቱ የአገር ውስጥ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ድጋፍ የሚሰጡ ሥራዎች የሚደገፉበት ይህ ፕሮግራም፣ የአገሪቱን የኢንዱስትሪ ጉዞ ለማገዝ፣ የምርት ሒደት ላይ እሴትን በማሻሻል የሥራ ፈጠራን ለማስፋፋት የሚረዱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች የሚደገፉበት ነው፡፡ በዚህም መሠረት 40 ሺሕ አዳዲስ የሥራ ዕድሎች እንዲፈጠሩ ለማስቻል 25 ሚሊዮን ፓውንድ የተመደበ ሲሆን፣ በዚህም በአሥር የመንግሥት ተቋማትና በአራት ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ከሚገኙ የውጭ ኩባንያዎች ጋር የሚሠሩ 60 የአገር ውስጥ የንግድ ኩባንያዎችን ጨምሮ፣ በርካታ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎቻቸውን ለመደገፍ የእንግሊዝ መንግሥት ድጋፍ መስጠቱን ገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "9d5f9c43e98db18c6fede8bd722d2e14" }, { "cosine_sim_score": 0.494390528894896, "passage": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ይሰጥ የነበረው ብድር እንዲቋረጥ ተላልፎ የነበረውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመርያ፣ ለማሻሻልና ወደ ቀድሞው አሠራር ለመመለስ እየመከረበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ብድሩ የተቋረጠው ከሚያዝያ 10 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ነበር፡፡ንግድ ባንክ ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ይሰጠው የነበረው ብድር የተወሰኑ ማሻሻያዎች ተደርገውለት ይቀጥላል ተብሎ እንደሚጠበቅ፣ አንድ የባንኩ የሥራ ኃላፊ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ቀደም ሲል በተሰጠው ውሳኔ መሠረት ንግድ ባንክ ለፕሮጀክቶች ሥራ ማስኬጃ ብቻ ብድር እንዲሰጥ ታዞ ነበር፡፡በንግድ ባንክ ይስተናገዱ የነበሩ የፕሮጀክት ብድሮች ወደ ልማት ባንክ እንዲተላለፉ አድርጎ የነበረው መመርያ፣ ለጊዜው እንዲታገድ መደረጉ ይታወሳል፡፡ የአሁኑ ውሳኔ ሁለቱም ባንኮች ለፕሮጀክትም ሆነ ለሥራ ማስኬጃ ብድር እንዲሰጡ የሚያስችል እንደሚሆን እየተጠበቀ ነው፡፡የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለፕሮጀክት የሚሰጣቸው ብድሮች እንዳይስተናገዱ የተላለፈው ውሳኔ፣ ለተጀመሩ ፕሮጀክቶቻቸው ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ተፈቅዶላቸው ብድሩን ለመውሰድ እየተጠባበቁ የነበሩ በርካታ ተበዳሪዎችን አስተጓጉሎ ነበር፡፡ከሰሞኑ ግን ይህንን መመርያ ለማስተካከል የሚያስችልና ወደ ቀድሞው ቦታ ለመመለስ እንዲቻል መግባባት ላይ ተደርሶ፣ አፈጻጸሙን በተመለከተ እየተመከረበት እንደሆነ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያሳያል፡፡ብሔራዊ ባንክ ከሦስት ወራት በፊት ይህንን ውሳኔ ሲወስን ዋነኛ ምክንያት አድርጎ ያስቀመጠው ንግድ ባንክ የሥራ ማስኬጃ ብድር የመስጠት ኃላፊነት እንጂ፣ ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚሆነውን ብድር መስጠት ያለበት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እንደሆነ የተቀመጠ ግልጽ ፖሊሲ አለ የሚል ነበር፡፡ሆኖም ለፕሮጀክት ፋይናንስ የሚሆን ብድር ከጠየቁ የአንዳንዶች ብድር ተፈቅዶ ስለነበር፣ በዚህ መመርያ መውጣት የተፈቀደላቸው ብድር በመቋረጡና ሥራቸው በመስተጓጎሉ ጥያቄያቸውን ለብሔራዊ ባንክ እስከ ማቅረብ ደርሰው ነበር፡፡አሁን ሁለቱም ባንኮች እንደ ቀድሞው ተበዳሪዎችን እንዲያስተናግዱ ለማድረግ ያስችላል ተብሎ የሚደረገው ምክክር ከታመነበት፣ ብሔራዊ ባንክ በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ተግባራዊ መሆን እንደሚጀመር የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡   ", "passage_id": "c5c6332bd3b5d49551a977399bc3d48e" }, { "cosine_sim_score": 0.4882799314492695, "passage": "በኤርትራ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 31 ሲደርሱ ከቤት ያለመውጣት ሕግ ወጥቷልየቻይናው ቢሊዬነር የአሊባባ ባለቤት ጃክ ማ የኮሮና ቫይረስ ሥርጭት በአፍሪካ ጉዳት እንዳያደርስ ለሁሉም የአፍሪካ አገሮች የላኩት የሕክምና መርጃ ቁሳቁስ ወደ ኤርትራ እንዲደርስ ተልኮ የነበረ ቢሆንም፣ የሕክምና ቁሳቁሶች የጫነው አውሮፕላን ወደ አየር ክልሏ እንዳይገባ መከልከሏ ተሰማ።ጃክ ማ የአፍሪካ አገሮች የኮሮና ቫይረስን የመከላከል አቅማቸውን እንዲገነቡ የተለያዩ የሕክምና ቁሳቁሶችን መለገሳቸው የሚታወስ ነው፡፡ ባለሀብቱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር ባደረጉት ስምምነት መሠረት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕክምና ቁሳቁሶቹን ለሁሉም የአፍሪካ አገሮች እ.ኤ.አ. ከማርች 23 ቀን 2020 ጀምሮ የማጓጓዝ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለሀብቱ የለገሷቸውን የሕክምና ቁሳቁሶች ለማድረስ ባደረገው የመጀመርያ በረራ ጎረቤት አገር የሆነችውን ኤርትራን ያስቀደመ ሲሆን፣ በዚህ የመጀመርያ በረራ ውስጥም ከኤርትራ ቀጥሎ፣ ጂቡቲ፣ ሱዳንና ግብፅ እንደሚሆኑ በይፋ አስታውቆ ነበር።አየር መንገዱ ሁሉንም የሕክምና ቁሳቁሶች ለሁሉም አከፋፍሎ ያጠናቀቀ ቢሆንም፣ ወደ ኤርትራ ተልኮ የነበረውን ግን የአገሪቱ መንግሥት እንዳልተረከበ ታውቋል።ይህ ለምን እንደሆነ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከያ ማዕከል (CDC) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ቶማስ ኝቦጋ፣ የሕክምና ቁሳቁሶቹን የጫነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠቀሰው የመጀመርያ በረራ ወደ ኤርትራ የተጓዘ ቢሆንም፣ አውሮፕላኑ በኤርትራ ማረፍ ባለመቻሉ ቁሳቁሶቹን ይዞ ወደ ሌሎች መዳረሻዎች እንደተጓዘና የኤርትራ ድርሻም እስካሁን እንዳልደረሰ አረጋግጠዋል።የቻይናው ባለሀብት ለእያንዳንዱ የአፍሪካ አገር 20,000 የቫይረስ መመርመሪያ ኪቶችን፣ 10,000 የፊት መከለያ ጭምብሎችን፣ እንዲሁም 1,000 ለሕክምና ባለሙያዎች የሚያገለግሉ የመከላከያ ጋዋኖችና የፊት መከለያዎችን የለገሱ ቢሆንም፣ ኤርትራ እነዚህን ዕርዳታዎች እስካሁን እንዳልተቀበለች ገልጸዋል።በርካታ አገሮች ቫይረሱ ወደ አገራቸው እንዳይገባ ወይም የሥርጭት መጠኑን ለመቀነስ ሲሉ የአየርም ሆነ የየብስ ድንበሮቻቸውን ለመንገደኞች የዘጉ ቢሆንም፣ የአደጋ ጊዜ በረራ ለሚያደርጉ አውሮፕላኖችና የጭነት በረራዎችን እንዳልከለከሉ ኃላፊው ጠቁመዋል።ነገር ግን ወደ ኤርትራ የተላከውን ዕርዳታ የጫነው አውሮፕላን ለምን ማረፍ እንዳልቻለ መረጃ እንደሌላቸው ገልጸዋል።ከኤርትራ የወጡ መረጃዎች የአገሪቱ መንግሥት ማንኛውም ዓይነት በረራ ወደ ኤርትራም ሆነ ከኤርትራ ውጭ እንዳይደረግ ቀድሞ በመወሰኑ የተፈጠረ ችግር እንደሆነ ቢገልጹም፣ አሁንም ከቻይና ባለሀብት የተላከውን ዕርዳታ ለመቀበል ፍላጎት እንዳላቸው ወይም እንደ ሌላቸው ያሉት ነገር የለም።የአሜሪካ ድምፅ የእንግሊዝኛ ቋንቋ አገልግሎት በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ቃል አቀባይ ባልደረባ ቢልለኔ ሥዩም፣ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ውይይት እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል። የኤርትራ መንግሥት ሰኞ መጋቢት 27 ቀን 2012 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 31 መድረሱን አስታውቋል።ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለ21 ቀናት የሚቆይ ቤት ውስጥ መቀመጥ የሚያስገድድ ድንጋጌ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል፡፡ ድንጋጌው በአደጋ ጊዜ ሠራተኞችን፣ በሕግ አስከባሪዎች፣ አስፈላጊ ምርቶችን በሚያመርቱና በሚያቀርቡ ኩባንያዎች ላይ ተግባራዊ እንደማይሆን የኤርትራ መንግሥት አስታውቋል።", "passage_id": "66073c17afd2fe553fa1d610f2c247bb" }, { "cosine_sim_score": 0.4870982373240274, "passage": "የቀረበው ምክረ ሃሳብ ለኢትዮጵያ፣ ቻድ እና ዛምቢያ የብድር እፎይታ እንዲደረገ የሚጠይቅ ሲሆን ይህም ምክረ ሃሳብ በቀጣይ ወር ለጂ7 አገራት ይቀርባል ተብሏል። \n\nባለፈው የፈረንጆች ዓመት ባለጸጋ አገራት ደሃ አገራት የሚጠበቅባቸውን ብድር የሚከፍሉበትን ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተው ነበር። \n\nየብድር መክፈያ ጊዜ እንዲራዘምላቸው ስምምነት ከተደረሰላቸው አገራት መካከል 40 ያክሉ ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ አገራት ናቸው። \n\nበስብሰባው ላይ ከ20 በላይ የአፍሪካ አገራት መሪዎች፣ የአውሮፓ አገራት መንግሥታት፣ የአውሮፓ ሕብረት ልዑካን እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ (አይኤምኤፍ) ዳይሬክተር ተሳታፊ ሆነዋል። \n\nየፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን በስብሰባው መጠናቀቂያ ላይ የስብሰባው ተሳታፊዎች በኮቪድ-19 የተጎዳውን የአፍሪካ አገራት ኢኮኖሚ መልሶ እንዲያንሰራራ ተጨማሪ 100 ቢሊዮን ዶላር ለማፈላለግ ተስማምተዋል ስለማለታቸው ኤፒ የዜና ወኪል ዘግቧል።\n\nከዚህ መካከል አይኤምኤፍ የአፍሪካ አገራት ምርት ወደ አገራቸው እንዲያስገቡ እንዲረዳቸው 33 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ያደርጋል ተብሏል። \n\nይህ ድጋፍ አገራቱ ባላቸው ሃብት ላይ ትኩረት በማድረግ በኮሮናቫይረስ ስርጭት ምክንያት የተጎዳ ምጣኔ ሃብታቸው እንዲያንሰራራ ትኩረት እንዲያደርጉ ያስችላል ተብሏል። \n\nይህ የፈረንሳይ-አፍሪካ ውይይት የአፍሪካ አገራት የኮቪድ-19 ክትባት ስለሚያገኙበት አማራጭ ላይም መወያየቱን ሬውተርስ ዘግቧል። \n\nየፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን\n\nእንደ ኤፒ ዘገባ ከሆነ የውይይቱ ተሳታፊዎች የአፍሪካ አገራት ለዜጎቻቸው የኮቪድ-19 ክትባቶችን በራሳቸው በስፋት ማምረት እንዲቻላቸው ከአእምሮ መብት ጥበቃ ጋር የተያያዙ ክልከላዎች መላላት አለባቸው በሚል ተስማምተዋል ብለዋል ማክሮን። \n\n\"የአፍሪካ አዲስ ስምምነት\" የሚል መጠሪያ የሰጡት የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን፤ የአፍሪካ አገራትን ለመደገፍ 100 ቢሊዮን ዶላር በቂ አለመሆኑን ገልጸው፤ \"በቀጣይ ዋነኛ ሥራችን የሚሆነው ሌሎች አገራት እንደ ፈረንሳይ ተመሳሳይ ቁርጠኝነት እንዲያሳዩ ማግባባት ነው፤ ይህም ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ይጀምራል\" ብለዋል። \n\nየአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂቫ አይኤምኤፍ ተጨማሪ 33 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያቀርብ ይፋ አድርገው፤ ከኮሮናቫይረስ ስርጭት በኋላ የአፍሪካ አገራት እንደተቀረው ዓለም በፍጥነት ከገቡበት የምጣኔ ሃብት አጣብቂኝ ፈጥነው መውጣት አለመቻላቸው አሳሳቢ ነው ብለዋል። \n\nየተቀረው ዓለም በአማካይ የምጣኔ ሃብት እድገታቸው 6 በመቶ ሲሆን በአፍሪካ አገራት ግን የምጣኔ ሃብት እድገቱ 3.2 በመቶ ብቻ መሆኑን ዳይሬከተሯ ገልጸዋል። \n\n ", "passage_id": "f8bec519be2b235a576d315d7e88cc4b" }, { "cosine_sim_score": 0.4862403197195976, "passage": "ከንግድ ባንክ የተበደረው ከ200 ቢሊዮን ብር በላይ ነውየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት አሥርት ዓመታት ላከናወናቸው የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድሮ መመለስ ያልቻለው የተከማቸ ዕዳ፣ ከፊሉ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲዛወር መንግሥት መወሰኑ ታወቀ።ውሳኔውን ያሳለፈው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሥር የሚገኘውና በቀድሞው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር በኋላም በአሜሪካ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር በነበሩት አቶ ግርማ ብሩ ሰብሳቢነት የሚመራው፣ ብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ ኮሚቴ እንደሆነ ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል።በውሳኔው መሠረት የኤሌክትሪክ ኃይል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተለያዩ አማራጮች ተበድሮ ለመክፈል ካልቻለው የተከማቸ ዕዳ ውስጥ የተወሰነው ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲተላለፍ፣ የተቀረው ዕዳም ደረጃ በደረጃ የመክፈል ኃላፊነት ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደሚተላለፍ ለማወቅ ተችሏል።ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው አንድ ከፍተኛ ኃላፊ እንዳስረዱት፣ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲዘዋወር የተወሰነው ዕዳ በቀጥታ ከባንኩ የተወሰደ ብድር ባለመሆኑ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር የሚተላለፍ እንደሆነ፣ በዚህ መንገድ የሚስተናገደው ዕዳም ለባንኩ የሚከፈል ሳይሆን መንግሥት በኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ የሚኖረው አዲስ የኢንቨስትመንት ድርሻ እንዲሆን መወሰኑን ገልጸዋል።ይህ የሆነበትም ምክንያት የተወሰነው የኮርፖሬሽኑ ዕዳ መንግሥት ከተለያዩ የገንዘብ ምንጮች ያገኘውን የልማት ፈንድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመልሶ ማበደር እንዲያስተዳድር በሰጠው ኃላፊነት መሠረት፣ ኤሌክትሪክ ኃይል የተበደረው በመሆኑ ነው። ኤሌክትሪክ ኃይል ከንግድ ባንክ ተበድሮ ያልከፈለው 32 ቢሊዮን ብር በዚህ ዓመት ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲዘዋወር እንደሚደረግ ኃላፊው ተናግረዋል።የተቀረውና በቀጥታ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንድ ተበድሮ ያልተከፈለው ዕዳ 20 በመቶውን የመክፈል ኃላፊነት፣ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር ደረጃ በደረጃ እንዲዘዋወር እንደተወሰነም ጠቁመዋል።ኤሌክትሪክ ኃይል ከባንኩ ያገኘው ቀጥታ ብድሮች የመክፈያ ጊዜ መንግሥት በተለያዩ ወቅቶች ባሳለፋቸው ውሳኔዎች በተደጋጋሚ የተራዘሙ በመሆኑ፣ ይኸውም በዋናው ብድር ላይ የሚከፈለውን የወለድ ክፍያ በማናሩ አጠቃላይ የዕዳ መጠኑን ከፍተኛ እንዳደረገው ተገልጿል።በዚህም ምክንያት ዕዳውን መክፈል እንዳልቻለ፣ ከዚህ በተጨማሪም ከአገር ውስጥ ብድር በላይ የሆነ የውጭ ብድር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ የተከማቸ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ላለፉት በርካታ ዓመታት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልመለሱት የዕዳ መጠን ወለድን ጨምሮ 425 ቢሊዮን ብር እንደሆነ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከጥቂት ወራት በፊት ያወጣው የአገሪቱ አጠቃላይ ዕዳ የሚዘረዝር ሰነድ ያመለክታል።ከዚህ ውስጥ ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሲሆን፣ ከተቀረው የዕዳ መጠን ውስጥ አብዛኛው የሚመለከተው የስኳር ኮርፖሬሽንንና የባቡር ኮርፖሬሽንን እንደሆነ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።የገንዘብ ሚኒስቴር የኤሌክትሪክ ኃይልን ዕዳ የመክፈል ኃላፊነት እንዲወስድ መወሰኑ በቀጣዮቹ ዓመታት የሚኖረውን የመንግሥት ወጪ እንደሚያንርና የዋጋ ንረት በኢኮኖሚው የማስከተል አቅም እንዳለው ሪፖርተር ያነጋገራቸው ባለሙያዎች የገለጹ ሲሆን፣ ይኼንን አለማድረግ ደግሞ የኢትዮጵያ የንግድ ባንክን ጤናማነት እንደሚጎዳው አስረድተዋል።", "passage_id": "ef1472107353be6d55161c7bc9ac4813" }, { "cosine_sim_score": 0.48541885933989126, "passage": "በአፍሪካ ትልቁና ፈር ቀዳጅ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመንገደኞቹ የኮቪድ-19 ኢንሹራንስ ከመስከረም 21/2013 ዓ.ም መጀመሩን አስታውቋል።የኢንሹራንስ ሽፋኑ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሚጓዙ ዓለም አቀፍ መንገደኞች በሙሉ ሲሆን፤ መንገደኞችን መመለስ፣ ለይቶ ማቆያና ሌሎችም የህክምና ወጪዎችን እንደሚሸፍን አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ አስፍሯል።'ሼባ ኮምፎርት' የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ኢንሹራንስ መንገደኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፍረው በጉዟቸው ወቅት በኮቪድ-19 ቢያዙ የህክምና ወጪያቸው እስከ አንድ መቶ ሺህ ዩሮ ድረስ ይሸፈንላቸዋል።ከዚህም በተጨማሪ ለለይቶ ማቆያም በየቀኑ 150 ዩሮ፣ ለአስራ ቀናትም ያህል እንደሚሸፈንላቸው ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።አየር መንገዱ የመንገደኞቹን ጤናና ደኅንነት ለመጠበቅና ያለምንም ሃሳብ በሰላም እንዲጓዙ ለማድረግም ይህንን የኢንሹራንስ ሽፋን መጀመሩን አስታውቋል።ዓለም አቀፉ የኢንሹራንስ ሽፋኑንም በተመለከተ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወልደ ገብረ ማርያም እንዳሉት \"በዓለም ላይ ጥብቅ የደኅንነት መከላከያን በማስተወቅ ቀዳሚ ከሆኑት አየር መንገዶች አንዱ በመሆኑ ደስተኞች ነን። የኮቪድ-19 ዓለም አቀፉን ኢንሹራንስ ሽፋን በመስጠት የመንገደኞቻችንም በራስ መተማመንን እንጨምራለን\" ማለታቸውንም መግለጫው አስፍሯል።በአሁኑ ወቅት ከኮሮናቫይረስ ስጋት ጋር ተያይዞም የመንገደኞች ደኅንነት ስጋት በሆነበትም ወቅት አየር መንገዱ አስፈላጊውን ለውጦች በማካሄድ የመንገደኞች ደኅንነትን ማስጠበቅ ዋናና ቀዳሚ ተግባሩ መሆኑንም አሳውቋል።ሼባ ኮምፎርት ኢንሹራንስ ከአክሳ ፓርትነርና አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ጋር በመጣመር ሽፋኑን የሚሰጥ ሲሆን፤ ኢንሹራንሱም ለደርሶ መልስ ቲኬት ለ92 ቀናት አንድ ጉዞ 31 ቀናትን የሚሸፍን ይሆናል።ይህ አየር መንገዱ ለተጓዞቹ ያቀረበው ኢንሹራንሱ ሽፋንም ከመስከረም 21/2013 ዓ.ም እስከ መጋቢት ድረስ የሚቆይ ይሆናል።የኮሮናቫይረስ ክፉኛ ከጎዳቸው ዘርፎች መካከል የአየር ትራንስፖርት አንዱ ሲሆን፤ በዓለም ዙሪያ ያሉ በርካታ አየር መንገዶች ሠራተኞቻቸውን ከመቀነስ አንስቶ ከበረራ ውጪ አስኪሆኑ ድረስ ጉዳት አድርሷል። በአፍሪካ ውስጥ የሚገኙ አየር መንገዶች ባለፉት ስድስት ወራት ቀውስ ውስጥ የገቡና ሥራ ለማቆም የተገደዱ ያሉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን ጭነቶችን በማመላለስ አስቸጋሪውን ጊዜ ለማለፍ እንደቻለ ተነግረዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አገራት ለአየር ትራንስፖርት በራቸውን እከፈቱ ቢሆንም የኮሮናቫይረስ ስጋት የፈጠረው ተጽእኖ እስካሁን አልተቃለለም። ", "passage_id": "6ecbc6d3303187d6c0be8caa7bfcf688" }, { "cosine_sim_score": 0.4844990097901233, "passage": "      የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ70/30 የብድር አቅርቦት ሥርዓቱ ላይ መጠነኛ ማሻሻያ አደረገ፡፡ላለፉት በርካታ ዓመታት የአገር ውስጥ ባለሀብቶች ሲያቀርቡት የነበረው የባለሀብቶች የብድር ድርሻ ይቀንስ ጥያቄን ከግምት በማስገባት ማሻሻያ መደረጉን፣ ከሪፖርተር ጋር ቆይታ ያደረጉት የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ባህረ ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርናና እንዲሁም በግብርና ማቀነባበር ዘርፎች የሚሰማሩ የአገር ውስጥ ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ብድር በሚጠይቁበት  ጊዜ የሚጠበቅባቸው የብድር ድርሻ፣ ከቀድሞው 30 በመቶ ወደ 25 በመቶ ዝቅ መደረጉንና ይህንን ሲያሟሉም 75 በመቶ የፕሮጀክት ብድር ባንኩ እንደሚያቀርብ ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡የአገር ውስጥ ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ባደረጉባቸው ተደጋጋሚ ጊዜያት የብድር ድርሻ እንዲቀነሰላቸው ሲጠይቁ እንደነበረ ይታወሳል፡፡ በተደጋጋሚ ባቀረቡት ጥያቄም ድርሻቸው አሥር በመቶ ወይም 20 በመቶ እንዲሆንላቸው ሲወተውቱ ነበር፡፡የተደረገው ማሻሻያ የባለሀብቶችን ጥያቄ የሚመለከት እንደሆነ የተጠየቁት አቶ ኢሳያስ፣ ‹‹ከዚህ በታች መውረድ ማለት የፕሮጀክቱ ባለቤትነት የመንግሥት ሆነ ማለት ነው፡፡ የባለሀብቶቹ ድርሻ በቀነሰ ቁጥር የባለቤትነት መንፈሳቸውን ይገድባል፤›› ብለዋል፡፡ባንኩ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን 112 ቢሊዮን ብር ለመፍቀድ እንዲሁም ከዚህ ውስጥ 104 ቢሊዮን ብር ለማስተላለፍ ማቀዱን ገልጸዋል፡፡ይህም ማለት ከመጀመርያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን በሦስት እጥፍ የሚበልጥ ነው፡፡ በመጀመርያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን ለመፍቀድ የታቀደው የብድር መጠን 44 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ 38 ቢሊዮን ብር ያህሉን ደግሞ ለማስተላለፍ አቅዶ ነበር፡፡የዕቅዱ አፈጻጸምም 39 ቢሊዮን ብር ብድር በመፍቀድ፣ 26 ቢሊዮን ብር ማስተላለፉን፣ እንዲሁም ለማስመለስ ካቀደው 14 ቢሊዮን ብር ውስጥ 13 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን አቶ ኢሳያስ አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "c2873ce36e5ae2baab0bd2f65e7275fd" }, { "cosine_sim_score": 0.4763671782985064, "passage": "የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፈው ዓመት ያሻሻለውን የብድር ፖሊሲውን በድጋሚ በመከለስ፣ በአበባና በፍራፍሬ ዘርፍ የተሰማሩ የውጭ ባለሀብቶችን የተሻለ ብድር ተጠቃሚ እንዲያደርግ መታዘዙን ምንጮች ገለጹ፡፡ትዕዛዙ የመጣው በጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚመራው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ መሆኑን የገለጹት ምንጮች፣ ባንኩ በአበባና በፍራፍሬ ምርት ዘርፍ የተሰማሩ የውጭ ባለሀብቶችን በዝቅተኛው የብድር ማስያዣ ምጣኔ እንዲያስተናግድ የሚያዝ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ቀድሞ ሲገለገልበት የነበረውን የብድር ፖሊሲ ባለፈው ዓመት ኅዳር ወር ላይ አሻሽሏል፡፡ በዚህም መሠረት ከባንኩ የኢንቨስትመንት ካፒታል ብድር ማግኘት ለሚፈልጉ የውጭ ባለሀብቶች 50/50 በሚባለው የብድር ምጣኔ እንዲስተናገዱ፣ የአገር ውስጥ ባለሀብቶች ደግሞ ቀደም ሲል ይጠቀሙበት የነበረውን 70/30 ምጣኔ በማስተካከል 75/25 ምጣኔ እንዲስተናገዱ ማድረጉን መዘገባችን ይታወሳል፡፡የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ሰሞኑን በሰጠው ውሳኔ መሠረት፣ በአበባና በፍራፍሬ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የውጭ ባለሀብቶች በሌሎች ዘርፎች ከሚሳተፉ ኢንቨስተሮች በተለየ ሁኔታ እንደ ኢትዮጵያውያን በ75/25 የብድር ምጣኔ እንዲስተናገዱ ማዘዙን ጠቁመዋል፡፡በዚህም መሠረት የኢንቨስትመንት ካፒታል የሚፈልጉ በአበባና በፍራፍሬ ዘርፍ የተሰማሩ የውጭ ባለሀብቶች የጠየቁትን የብድር መጠን 25 በመቶ ሲያስይዙ፣ 75 በመቶ ብድር እንዲያገኙ ውሳኔ መሰጠቱን አስረድተዋል፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርየም ደሳለኝ የሚመራው የኢንቨስትመንት ቦርድ በአበባና በፍራፍሬ ዘርፍ የተሰማሩ የውጭ ባለሀብቶችን የተሻለ ድጋፍ ለመስጠት የወሰነው፣ ዘርፉ በፈጠረው ከፍተኛ የሥራ ዕድል ምክንያት መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡የአበባና የፍራፍሬ ልማት ዘርፍ በኢትዮጵያ የአጭር ጊዜ ዕድሜ ቢኖረውም ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በመጫወት ላይ እንደሚገኝ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡በአሁኑ ወቅት ከ60 በላይ በአበባና በፍራፍሬ ዘርፍ የተሰማሩ የአገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች የተያዙ እርሻዎች ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ አብዛኞቹ የውጭ ባለሀብቶች ሲሆኑ፣ በተለይም በገጠርና ከፊል ከተሞች ለሚገኙ ሴቶች ከፍተኛ የሥራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡ከአዲስ አበባ 160 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዝዋይ ከተማ ሰፊ የአበባ እርሻ የያዘው አፋር ፍሎራ ለብቻው ለስድስት ሺሕ ሠራተኞች የሥራ ዕድል መፍጠሩን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ በተጨማሪም ይኼው ዘርፍ ለአገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ ሆኗል፡፡ በ2008 ዓ.ም. 275 ሚሊዮን ዶላር አስገብቷል፡፡በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የኢንቨስትመንት ቦርድ ከዚህ ውሳኔ አስቀድሞ በነበረው ሌላ ስብሰባ፣ በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው ሁከት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው 23 የአበባ እርሻዎች የአንድ ዓመት የታክስ እፎይታና የቀረጥ ነፃ መብት መወሰኑን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡", "passage_id": "65e266e17ae14ddcc97de580198ff1e4" }, { "cosine_sim_score": 0.4745458281319241, "passage": " ኢትዮጵያ ከውጭ አገራት የወሰደችው የብድር መጠን ከ27 ቢሊዮን ዶላር በላይ ቢሆንም፣ አገሪቱ ከብድር ጫና ከከፍተኛ ስጋት ወደ መካከለኛ ስጋት መሸጋገሯን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ።ይህም የተረጋገጠው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና ዓለም ባንክ ጋር በጋራ ባከናወኑት የብድር ጫና ትንተና ላይ መሆኑን ያስታወሰው ሚኒስቴሩ ለዚህም እንደ ምክንያት ያነሳው የቻይና የንግድ አበዳሪዎች የዕዳ ክፍያ ጊዜ ሽግሽግ እንዲራዘም መደረጉን ነው።ኢትዮጵያ በግማሽ ዓመቱ ከዓለም ባንክ እና ከሌሎች የገንዘብ ተቋማት 2ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ብድር ያገኘች ሲሆን በእርዳታ ደግሞ 13 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር አግኝታለች።ከቻይናና ከልማት አጋር መንግስታት ደግሞ 9ነጥብ3 ቢሊዮን ብር ብድር  ስታገኝ 13 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር እርዳታ ማግኘቷን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።በአጠቃላይ ኢትዮጵያ በ2012 ግማሽ ዓመት ውስጥ ከ39 ነጥብ ቢሊዮን ብር ብድርና እርዳታ ማግኘቷን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ ", "passage_id": "41aeb9c9da786809a11a9e06e354aac0" }, { "cosine_sim_score": 0.47443133181220687, "passage": "በአፍሪካ ልማት ባንክ የግሉ ዘርፍ፣ የመሠረተ ልማትና የኢንዲስትሪ ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት፣ ባንኩ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የብድር መጠን ማሳደግ እንደሚፈልግ አስታወቁ፡፡ የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት ፒዬር ጉስሌን ከመንግሥት ባለሥልጣናትና ከግሉ ዘርፍ ኃላፊዎች ጋር ተነጋግረዋል፡፡      በኢትዮጵያ ለተለያዩ 26 ያህል የመንግሥት ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሁለት ቢሊዮን ዶላር ግምት ያላቸውን የፋይናንስ አቅርቦቶች የሰጠው የአፍሪካ ልማት ባንክ፣ በግሉ ዘርፍ በኩል ተበዳሪዎች ብዙም እየተጠቀሙበት እንዳልሆነ ሚስተር ጉስሌን ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ብቸኛው የግል ተበዳሪ ኩባንያ ደርባ ሲሚንቶ እንደሆነ ያስታወሱት ምክትል ፕሬዚዳንቱ ይህ እንዲሻሻል ባንኩ ፍላጎት እንዳለው ገልጸው፣ የግሉ ዘርፍም ባንኩ ስለሚሰጣቸው ድጋፎች ብዙም ግንዛቤ ካለመኖሩም እንደሚመነጭ ጠቁመዋል፡፡በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፍላጎት በአብዛኛው የወጪ ንግድ ተኮር በሆኑ መስኮች ለተሰማሩ ኩባንያዎች ቅድሚያ የሚሰጥ በመሆኑና ዝቅተኛው የመበደር ጣሪያም እስከ አሥር ሚሊዮን ዶላር አቅም ያላቸው ኩባንያዎች እንዲሆኑ የሚጠይቅ መሆኑም ሌላኛው ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል፡፡ደርባ ሲሚንቶ እ.ኤ.አ. በ2009 ከአፍሪካ ልማት ባንክ 55 ሚሊዮን ዶላር ብድር ማግኘቱን ያስታወሱት ሚስተር ጉስሌን፣ ሚያዝያ 30 ቀን 2009 ዓ.ም. የደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካን መጎብኘታቸውንም ገልጸዋል፡፡ ባንኩ የተከፈለውን ጨምሮ ቃል የተገባለት ካፒታል በጠቅላላው 100 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን፣ ከዚህ ውስጥ የኢትዮጵያ የአክሲዮን ድርሻ 1.5 በመቶ መሆኑን ያስታወሱት ሚስተር ጉሌን፣ ባንኩ ካለበት የካፒታል እጥረት አኳያ ኢትዮጵያን ጨምሮ የባንኩ ባለድርሻዎች ካፒታላቸውን እንዲያሳድጉ ጥያቄ ማቅረቡን ገልጸዋል፡፡ ሆኖም ካፒታል የማሳደግ ውሳኔው የባለአክሲዮኖች በመሆኑ በባንኩ የቦርድ አባላት ወደፊት ውሳኔ እንደሚሰጥበት አስታውቀዋል፡፡ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ፣ በሆቴልና ቱሪዝም እንዲሁም በግብርና ውጤቶች ማቀነባበርና በሌሎችም መስኮች የተሰማሩ የግል ኩባንያዎች የባንኩን የብድር አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አብራርተዋል፡፡ በአገሪቱ በመንግሥት የሚካሄዱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች መሠረተ ልማት ሥራዎችንም ባንኩ የመደገፍ ፍላጎት እንዳለው ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልጸዋል፡፡ እ.ኤ.አ. ከ1975 ጀምሮ ባንኩ በኢትዮጵያ ሲካሄዱ ለቆዩና እስካሁንም ለሚካሄዱ 130 ፕሮጀክቶች በድምሩ 4.6 ቢሊዮን ዶላር ፋይናንስ ማቅረቡ ይነገራል፡፡ በተለይም የትራንስፖርት፣ የኢነርጂ፣ የውኃና የሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች አብላጫውን የባንኩን ፋይናንስ እንዳገኙ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የማኅበራዊ ዘርፎችም የባንኩን ብድር ካገኙት ውስጥ ተካተዋል፡፡በአፍሪካ ልማት ባንክ የትራንስፖርት ምህንድስና ዘርፍ ቺፍ መሐንዲስ ሚስተር ሙሚያ ዋኬንዶ በበኩላቸው፣ በኢትጵያና በጂቡቲ መካከል ለተዘረጋው የኃይል መስመርና ከኢትዮጵያ ኬንያ እየተዘረጋ ለሚገኘው የኃይል መስመር ማሠራጫ ግንባታ፣ ለገጠር የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት፣ እንዲሁም ለመቐለ-ዳሎል የኃይል ማሰራጫ ግንባታዎች 900 ሚሊዮን ዶላር ብድር መስጠቱን አስታውሰዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በትራንስፖርት ዘርፍም የአገሪቱን ትራንስፖርት ኔትወርክ ለማሻሻልና የቀጣናውን የትራንስፖርት ኮሪዶሮችን ለማስተሳሰር አንድ ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ብድር መስጠቱን ሚስተር ዋኬንዶ ገልጸዋል፡፡ በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ - ኬንያ ትራንስፖርት ኮሪዶር፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ እንዲሁም የቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ፕሮጀክቶች ከብድሩ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል እንደሚጠቀሱ ባንኩ አስታውሷል፡፡ በግብርና መስክ 7,000 ሔክታር መሬት የሚያለማውንና 77 ሚሊዮን ሜትር ኩብ ውኃ የማከማቸት አቅም ያለውን የቆጋ ግድብ ፕሮጀክት ለመደገፍ የ630 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍም ባንኩ ከተሳተፈባቸው ፕሮጀክቶች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፡፡በኢንዱስትሪው መስክ ለደርባ የሰጠውን 55 ሚሊዮን ዶላር ብድር ጨምሮ 130 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሰጠው የአፍሪካ ልማት ባንክ፣ ለውኃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች 340 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ፣ እንዲሁም በትምህርት፣ በጤናና በሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ለመስጠት የሚያስችል የ1.2 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በኢትዮጵያ ማከናወኑን አስታውቋል፡፡ይሁንና ባንኩ በኢትዮጵያ የሚያደርጋቸውን ድጋፎች ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ ያቀረቡት ምክትል ፕሬዚዳንት ጉስሌን፣ በቴሌኮም ኢንዱስትሪው መስክ በኢትዮጵያ መንግሥት የተያዘው የሞኖፖል አሠራር ወደፊት ለአገር ውስጥና ለውጭ ባሀብቶች ክፍት ሊደረግ እንደሚገባው ገልጸዋል፡፡የአፍሪካ ልማት ባንክን በግሉ ዘርፍ፣ በመሠረተ ልማትና በኢንዱስትሪ መስክ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ለመምራት ሚስተር ጉስሌን የተሾሙት እ.ኤ.አ. በ2016 ነው፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክን ከመቀላቀላቸው ቀደም ብሎ በዓለም ባንክና በሌሎች ተቋማት የብዙ ዓመታት ልምድ ያካበቱት አዲሱ ምክትል ፕሬዚዳንት፣ በተለይ በቴሌኮም መስክ በአፍሪካ መንግሥታት የሚዘወተረውን የመንግሥት የሞኖፖል ድርሻ ለመለወጥ እንደሚሠሩ ተስፋ ተጥሎባቸዋል፡፡  ", "passage_id": "c7f75b1e205853da74f7f29f7edcba7c" } ]
3599f8f42c5148e677134614af290ac2
a869cd5242c61ccc7e33df0808c37381
የሱዳን ወታደራዊ ምክርቤት እና የተቃዋሚዎች ጥምረት ሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተነገረ
የሱዳን ወታደራዊ ምክርቤት እና የተቃዋሚዎች ጥምረት ሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተነገረሱዳንን እያስተዳደረ ያለው ወታደራዊ ምክር ቤትና ዋነኛው የተቃዋሚዎች ጥምረት በሀገሪቱ የሽግግር መንግሥት ለመመስረት በር ይከፍታል በተባለለት ሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌ ላይ ከስምምነት ደርሰዋል ተብሏል።ፕሬዝዳንት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ መረጋጋት የተሳናት ሱዳን፤ወታደራዊው ምክር ቤት ስልጣኑን ከተቆናጠጠ በኋላም የሲቪል መንግስት ይመስረት በሚል ተቃዋሚዎች ድምጻቸውን ሲያሰሙ በመቆየታቸው መረጋጋት ተስኗት ቆይቷል።በዚህም ምክንያት አገሪቷን እያስተዳደረ ያለው ወታደራዊ ምክር ቤቱና ዋነኛው የተቃዋሚዎች ጥምረት ከስምምነት ለመድረስ በርካታ ውይይቶችን ቢያደርጉም ሳይሳካ መቆየቱ ይታወሳል፡፡አሁን ግን ሁለቱ ሐይሎች የሽግግር መንግሥት ለመመስረት በር ይከፍታል በተባለለት ሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌ ላይ ከስምምነት ደርሰዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት አደራዳሪው ሞሀመድ ሀሰን ሌባት ስምምነቱን ይፋ ያደረጉ ሲሆን፤ ነገር ግን ዝርዝር ጉዳዮችን ከመግለጽ ተቆጥበዋል ተብሏል፡፡በሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌው ላይ እየተካሄደ የነበረው ድርድር በመራዘሙ በሀገሪቱ የተከሰተው ግጭት መቋጫ እንዲያጣ አድርጎት መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን፤ ሲጠበቅ የነበረው ሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌው ላይ ከስምምነት መደረሱ እንደተሰማም የሱዳን ጎዳናዎች ደስታቸውን በሚገልጹ ዜጎች መሞላቱ ተዘግቧል።ሰነዱ ባለፈው ወር በወታደራዊ ምክርቤቱና በተቋዋሚዎች መካከል የሶስት አመት የሽግግር መንግስት ለመመስረት የተቀመጠውን ስምምነት ይዘረዝራል፡፡ዘገባው የቢቢሲ ነው።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33316/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5591947552311096, "passage": "ሱዳን ውስጥ የወታደራዊ አስተዳደሩ ስልጣኑን ለሲቪሉ እንዲያስረክብ ግፊት በማድረግ ላይ ያሉ የተቃውሞ መሪዎች በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የተዘጋጀ አዲስ የሽግግር እቅድ መቀበላቸውን ተናግረዋል።በአዲሱ እቅድ በሽግግር የህግ አውጭ ምክር ቤቱ ውስጥ ብዙሃን የሲቪል ተወካዮች እንዲኖሩ መታሰቡ ተጠቁሟል።ሆኖም የሽግግር ምክር ቤቱ ውክልና በአሃዝ ዝርዝር ምን መምሰል እንዳለበት የሚያሳይ ዝርዝር መረጃ ስለመያዙ የተባለ ነገር የለም።“ለነፃነትና ለለውጥ ጥምረት” የተሰኘው የተቃውሞ ሃይሎች ስብስብ ባወጣው መግለጫ አዲሱ የሽግግር እቅድ ለውሳኔ እንደሚያበቃ ጠቁመዋል።የሱዳን ወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤት ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት የሀገሪቱን ፖለቲካዊ ሽግግር ለማሳካት በትብብር ጥረት እንዲያደርጉ መጠየቁ ይታወሳል መረጃዉ የአል ጄዚራ ነዉ።", "passage_id": "76148543ad050feb06496caade114b3e" }, { "cosine_sim_score": 0.5322308237502611, "passage": "የህብረቱ የሰላም እና የፀጥታ ምክር ቤት ሱዳንን ማገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።የሱዳን ተቃውሞ መሪዎች ገዢው የሱዳን ወታደራዊ ምክር ቤት ስለሀገሪቱ የወደፊት የፖለቲካ ዕጣ እንደራደር ብሎ ያቀረበላቸውን ጥሪ ውድቅ እድርጓል።በዚሁ ሳምንት ውስጥ ካርቱም ላይ ተቃዋሚ ሰልፈኞች የተገደሉበትና የቆሰሉበት ዕርምጃ ተወስዶ ሲያበቃ እንነጋገር ብሎ ጥሪ ከልብ የመጣ አይደለም ብለዋል። ዕማኞች እንደተናገሩት ጥቃቱን ያደረሱት ያጣዳፊ ድጋፍ ኃይሎች የተባለው ሚሊሽያ ነው ።የተቃዋሚው ጎራ ደጋፊ የሆኑ ሃኪሞች እንደገለፁት በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ በደረሰው ጥቃት የተገደለው ሰው ብዛት ከትናንት ረቡዕ ወዲህ ወደ አንድ መቶ ሁለት ከፍ ብሏል።የሱዳን የጤና ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ደግሞ የሞቱ ሰዎች ከአርባ ስድስት አይበልጡም ሲል ተናግሯል።የሱዳን ባለሙያዎች ማኅበር ቃል አቀባይ መሃመድ ዩሴፍ አል ሙስታፋ በሰጡት ቃል “የጄኔራል አብደልፋታህ ቡርሃን የእንደራደር ጥሪ ከምር አይደለም። በሥራቸው ያሉ ናቸው እኮ ሰው የገደሉት መግደልም የቀጠሉት” ብለዋል።ተቃዋሚዎቹን የሚወከለው የነፃነት እና የለውጥ ኃይሎች የተባለው አካል ጦር ሰራዊቱ ሥልጣኑን ለሲቪሎች እንዲያስረክብ ግፊት ለማድረግ ዘመቻውን ይቀጥላል ነው ያሉት አል ሙስታፋ።የገዢው የሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል ቡርሃን ትናንት በሰጡት መግለጫ ነው ያለምንም ገደብ ሲሉ በጠሩት አኳሃን ከተቃዋሚ መሪዎች ጋር ድርድሩን ለመቀጠል ዝግጁ ነን ብለዋል።ጄኔራሉ ጨምረው ለስምንት ሳምንታት በካርቱም በመከላከያ ሚኒስቲሩ ደጃፍ የቀጠለውን የመቀመጥ ተቃውሞ ደም ባፋሰሰ ዕርምጃ የበተኑት በተጠያቂነት ይያዛሉ ብለዋል።", "passage_id": "1479ba703124a7d539573007b17cd0b8" }, { "cosine_sim_score": 0.5248096885052261, "passage": "ይህ ጥሪ የተደረገው ወታደራዊ ኃይሉ በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ እየወሰደ ያለው ኃይል የተቀላቀለበት እርምጃ ከዓለም አቀፍ መንግሥታት ተቃውሞ ከደረሰበት በኋላ ነው። በሱዳን ካርቱም ከመንግሥት ኃይሎች ጋር የተጋጩት ሰልፈኞች ላይ በተወሰደ እርምጃ እስካሁን 30 ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል።\n\nአሜሪካ ድርጊቱን \"ጨካኝ እርምጃ\" ስትል ኮንናዋለች።\n\nወታደሩ እርምጃውን የወሰደው ተቃዋሚዎች ጋር ወደ ሲቪል አስተዳደር ለመሄድ የሶስት አመት የሽግግር ጊዜ ከተስማማ በኋላ ነው።\n\n• በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ ምልክት ታየ\n\n• አሜሪካ የቪዛ አመልካቾችን የማህበራዊ ሚዲያ ዝርዝር ልትጠይቅ ነው\n\n• የቦይንግ 737 ማክስ ደህንነት ስለ ማሻሻል ያለው እሰጣ ገባ ቀጥሏል\n\nፕሬዝዳንት ኦማር አል በሺር ከስልጣን ከተወገዱ ጀምሮ ሀገሪቱን እያስተዳደረ የሚገኘው የወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤቱ ከተቃዋሚ ኃይሎች ጋር በመደራደር አዲስ አስተዳደር በሚመሰረትበት ጉዳይ ላይ መግገባባት ላይ ደርሰው ነበር። \n\nነገር ግን የሽግግር መንግሥቱ መሪ ጄነራል አብደል ፋታህ አል ቡራሀን ለሀገሪቱ ቴሌቪዥን በላኩት መግለጫ \" ከተቃዋሚዎች ጋር የምናደርገውን ድርድርም ሆነ እስካሁን ስምምነት የደረስንባቸውን አቋርጠናል\" ብለዋል።\n\nአክለውም በዘጠን ወራት ውስጥ \"አለም አቀፍና አህጉራዊ\" ታዛቢዎች በተገኙበት ምርጫ ይካሄዳል ብለዋል።\n\nይህ መግለጫ የመጣው የሲቪል አስተዳደር እንዲመሰረት የሚደራደሩት ተቃዋሚዎች ሀገሪቱን መምራት ያለበት ሲቪሉ ነው በማለት የሚደረገውን ድርድር በማቋረጥ ሀገር አቀፍ አድማ ከጠሩ በኋላ ነው።\n\n ", "passage_id": "40f16a341233b104141b3111de65d523" }, { "cosine_sim_score": 0.5097164274974583, "passage": "የሱዳን ተቃዋሚ ሰልፈኞች ወታደሩ ያስቀመጠውን ሰዓት እላፊ ጣሱ\\nለረዥም ወራት ተቃውሞ ሲቀርብባቸው የነበሩት የቀድሞው የሱዳን ፕሬዝዳንት ከስልጣን ተነስተው በቁጥጥር ስር የዋሉት ትናንት ሐሙስ ዕለት ነበር።\n\nተቃዋሚ ሰልፈኞች ግን የወታደሩ ምክር ቤት የአል በሽር አስተዳደር ውስጥ የነበረ ነው ሲሉ ተቃውመዋል።\n\nእንደ አዲስ ያገረሸው ተቃውሞ በወታደሩ እና በተቃዋሚ ሰልፈኞቹ መካከል ግጭት እንዳያስነሳ ተሰግቷል።\n\n• ለሰዎች መገደል ምክንያት የሆነውን የጥላቻ ንግግር፣ ህግ ይገድበው ይሆን? \n\n• \"የአማራ ልዩ ኃይል ሕዝብን የሚጎዳበት ምክንያት የለውም\" አቶ ገደቤ \n\n• ትውስታ- የዛሬ 20 አመት ኢትዮጵያ ሞባይል ስልክን ስትተዋወቅ\n\nበተጨማሪም የተለያዩ የደህንነት ኃይሎችና ሚሊሻዎች እርስ በእርሳቸው ጦር እንዳይማዘዙ ስጋት አለ።\n\nየተባበሩት መንግሥታትም ሆነ የአፍሪካ ሕብረት በሀገሪቱ መረጋጋት እንዲሰፍን ጥሪ አቅርበዋል። \n\nየ75 አመቱ አል በሽር ከስልጣን የመውረዳቸውን ዜና ተከትሎ የነበረው የደስታ እና የፈንጠዚያ ስሜት የተቃውሞ ሰልፉ አስተባባሪዎች በጦር ሠራዊቱ ዋና መስሪያ ቤት ደጃፍ የመቀመጥ አድማው እንዲቀጥል መናገራቸወን ተከትሎ ተቀዛቅዟል።\n\n\"ይህ የቀደመው ሥርዓት ቅጣይ ነው\" ብላለች ሳራ አብደልጃሊል የሱዳናውያን ባለሙያዎች ማህበር አባል \" ስለዚህ በሰላማዊ ተቃውሟችን መግፋትና መታገል አለብን።\" \n\nትናንትና በሀገሪቱ ቴሌቪዥን በተነበበው መግለጫ ላይ ከምሽቱ አራት ሰዓት እስከ 10 ሰዓት ድረስ ሰዓት እላፊ መታወጁ ተገልጦ ነበር።\n\nበመግለጫው \"ዜጎች ለራሳቸው ደህንነት ሲሉ ህጉን እንዲያከብሩ ይጠይቃሉ\" አክለሎም \"የጦር ኃይሉ እና ደህንነቱ ሰላምና ፀጥታን ለማስከበርና የዜጎችን ደህንነት ለማስከበር ሥራቸውን ያከናውናሉ\" ተብሏል።\n\nበካርቱም ጎዳናዎች ላይ የወጡ ተቃዋሚ ሰልፈኞች አል በሽርን ከሰልጣን ለማውረድ የተጠቀሙባቸውን መፈክሮች \"ይውረድ፣ ይውረድ\" በማለት እንደገና ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እያሰሙ ነው። \n\nአል በሽር ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በዳርፉር ውስጥ በተፈጸሙ በጦር ወንጀሎችና በሰብአዊ መብት ጥሰት የእስር ማዘዣ ቆርጦ የሚፈልጋቸው ግለሰብ ናቸው።\n\n", "passage_id": "6121739fa602aed98eb1163f1e969c70" }, { "cosine_sim_score": 0.5097073861390844, "passage": "ምርጫ እስከሚያካሄዱ ጊዜ ድረስ የጋራ ወታደራዊና የሲቪል ምክር ቤር እንዴት ይቋቋም በሚለው ዝርዝር ላይ እንደተደራደሩ ነው የተገለፀው፡፡ዝርዝሩን በተመለከተ ኢትዮጵያን ወከለው ከአፍሪካ ህብረት ጋር ሁለቱን የሱዳን ወገኖች ከሚያደረድሩት አምባሳደር መሃመድ ድሪር ጋር ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ቆይታ አድርጓል፡፡ ", "passage_id": "7217fb95994952ae4757011b454d53ba" }, { "cosine_sim_score": 0.4907557273860943, "passage": "ሱዳናውያን ፕሬዚዳንታቸውን ከስልጣን ይውረዱ እያሉ ነው\\nበሺህዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች በመናገሻ ከተማዋ ካርቱም በፕሬዝዳንቱ መኖሪያ ቅጥር ግቢ ፊት ለፊት በመገኘት የይውረዱ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል። \n\nሰኞ ዕለት ከመከላከያ ኃይሉ ጋር የሽግግር መንግሥት መመስረት በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መነጋገር የሚፈልግ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት ተቃውሞ አካሂዷል። \n\nእንደ ሀገሪቱ ባለስልጣናት ከሆነ ከቅዳሜ ዕለት ጀምሮ ሰባት ተቃዋሚ ሰልፈኞች ሕይወታቸውን አጥተዋል። የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስትሩ ለሀገሪቱ የህዝብ እንደራሴ ተወካዮች ሰኞ ዕለት እንዳሉት ስድስቱ ሰዎች በካርቱም አንዱ ደግሞ በዳርፉር ተገድለዋል።\n\n• የሩዋንዳ ዘር ጭፍጨፋ 25ኛ አመት እየታሰበ ነው \n\n• በሰሜን ሸዋ ዞኖች የፀጥታ አስከባሪ ተቋማት እርምጃ እንዲወስዱ ታዘዘ\n\n• ሕዝብ ስለመሪው ምን እንደሚያስብ እንዴት እንወቅ? \n\nአክለውም 15 ተቃዋሚ ሰልፈኞች እና 42 የፀጥታ አካላት ጉዳት ሲደርስባቸው 2ሺህ አምስት መቶ ሰዎች ደግሞ በቁጥጥር ስር ውለዋል ሲሉ አስረድተዋል።\n\nፕሬዝዳንት አል በሺር እ.ኤ.አ ከ 1989 ጀምሮ ሱዳንን ያስተዳደሩ ሲሆን 'ስልጣን ይብቃዎት፤ ይውረዱ' የሚል የሕዝብ ድምፅ በአደባባይ መሰማት ከጀመረ ወራት ተቆጥሯል። \n\nየተቃውሞ ሰልፉ መነሻ ሰበብ የኑሮ ውድነት የነበረ ሲሆን አሁን ግን ፕሬዝዳንቱን ይውረዱ ወደሚል ተቀይሯል።\n\nበሳምንቱ መጨረሻ ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ተቃዋሚ ሰልፈኞች ካርቱም በሚገኘው የመከላከያ ኃይሉ እና የፕሬዝዳንቱ ዋና ቢሮ ፊት ለፊት በመሰባሰብ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል።\n\nተቃዋሚ ሰልፈኞቹ ወታደሩ ለመንግሥት ያለውን ወገንተኝነት እንዲተው ጠይቀዋል።\n\nሰኞ እለት ምሽት የተቃዋሚ ሰልፈኞቹ ተወካዮች ከመከላከያ ኃይሉ ጋር የሽግግር መንግስት ስለሚመሰረትበት መነጋገር እንደሚፈልጉ ገልፀዋል።\n\nኦማር ኤል ዲጊር የሚባሉ ጎምቱ የተቃውሞ ፖለቲካ አስተባባሪ ለፈረንሳዩ የዜና ወኪል \"የአብዮቱን ፍላጎት የሚወክል መንገድ\" እየፈለግን ነው ብለዋል።\n\nምንም እንኳ የፀጥታ ኃይሎች የተቃውሞ ሰልፉን ለመበተን የተለያዩ ነገሮች ቢያደርጉም ሰኞ ዕለት ግን የመቀመጥ አድማው ለሶስተኛ ጊዜ ተካሂዷል።\n\nመንግሥት ተገቢ ያልሆነ ኃይል ሰልፈኞቹ ላይ በመጠቀም በመብት ተሟጋጮች ስሙ እየተብጠለጠለ ይገኛል። \n\n", "passage_id": "b5aa802df48b311598dc326e10d42b63" }, { "cosine_sim_score": 0.47841522541035636, "passage": "በሽግግር መንግሥት ወቅት በጁባ የሚሰፍረውን የፖሊስና የወታደራዊ ኃይል በተመለከተ ከስምምነት ያለመድረሳቸውን፣ በአዲስ አበባ እየተነጋገሩ የሚገኙት የደቡብ ሱዳን ተሳታፊ ወገኖች አስታወቁ።\"አሁን ባለው ሁናቴ ልዩነቱ ሰፊ ነው፣ መንግሥትም ካለበት እየተንቀሳቀሰ አይደለም\" ብለዋል የተቃዋሚዎቹ ዋነኛ ተደራዳ ታባን ዴንግ።እስክዕድር ፍሬው የላከውን ዘገባ ይህንን የድምፅ ፋልይ በመጫን ያዳምጡ። ", "passage_id": "ad8e333049d8ee272d5bfc9f3ab9c8d4" }, { "cosine_sim_score": 0.47712344425483183, "passage": "ካርቱም ላይ የሥልጣን ክፍፍል ሥምምነት ላይ ከደረሱት የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል አንዳንዶቹ በሥምምነቱ በተካተቱት በአንዳንዶቹ አንቀፆች ባንስማም የፈረምነው ለሰላም ዕድል ስንል ነው ይላሉ፡፡ሆኖም ኢጋድ ማለት የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን ትናንት ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ የተጠናከረ የሰላም ውል እስኪደረስ ፕሬዚዳንት ኦመር ሃሰን አል በሺር ከሚገኙበት ከሱዳን ሸምጋዮች ቡድን ጋር ሆኖ ድርድሮቹን ማስተባበሩን እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡በኢጋድ መግለጫ መሰረት የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ለካርቱሙ የሰላም ሂደት ቀጣይነት ድጋፍ የሚሰጥ የኤክስፐርቶች ቡድን ይልካሉ። የድርድሩ ሥፍራ ይለወጣል የሚሉ ሪፖርቶች ስናፈሱ ቆይተዋል፡፡", "passage_id": "1e0a1488d09ffab5b4c65091bd7467df" }, { "cosine_sim_score": 0.4671634363345142, "passage": "የሱዳን ደኀንነት ኃይሎች በዋና ከተማዋ ካርቱምና በጦር ኃይሉ ዋና መሥሪያ ቤት ተሰማርተዋል\n\nዛሬ ማለዳ የተቃዋሚ ዶክተሮች ስብስብ የሆነ አንድ ማሕበር በሱዳን ተቃውሞ የሞቱ ሰዎቸ ቁጥር 60 መድረሱን አስታውቆ ነበር። ከሰኞ እለት ጀምሮ በወታደሮች የተገደሉ ተቃዋሚ ሰልፈኞች አንድ መቶ መድረሱ የተዘገበው ዛሬ ከሰአት በኋላ ነው።\n\nየሚሊሻ አባላቱ ንፁሐንን በመግደል ተጠርጥረዋል።\n\nከሰኞ ጀምሮ ተቃውሞ እንደ አዲስ የበረታባት ካርቱም የሰላም እንቅልፍ ሳታሸልብ ሁለት ቀን ኦልፏታል።\n\nጊዜያዊው ወታደራዊ መንግሥት ሥልጣን ለሲቪል ያስረክብ ያሉ ተቃዋሚዎች ጋር ግጭት ውስጥ የገባው ነውጠኛው የሚሊሻ ቡድን የሰው ሕይወት አጥፍቷል ሲሉ ተቃዋሚዎች ይወነጅላሉ። \n\nየወታደራዊ ኃይል ቡድኑ ዓለም አቀፍ ጫና የበረታበት ይመስላል። እንግሊዝ እና ጀርመን የተባበሩት መንግሥታት ወታደራዊው ጊዜያዊ መንግሥት መፍትሄ ያበጅ ዘንድ ተማፅነዋል፤ ቻይና እና ሩስያ በሱዳን ጉዳይ እያሤሩ ነው ሲሉም ወቅሰዋል።\n\n• የሰሀራ በረሐን በክራች ያቋረጡት ስደተኞች \n\n• በደቡብ ሱዳን የምሽት ክለቦች ታገዱ \n\nየሱዳን መከላከያ ኃይል ዋና መሥሪያ ቤት ደጃፍ ሲደረግ የነበረው የመቀመጥ አድማ ለወራት የዘለቀ ቢሆንም ዕለተ ሰኞ የሆነው ግን ተቃዋሚዎች ያልጠበቁት ነበር። የሱዳን ልዩ ኃይል በአስለቃሽ ጋዝ በመታገዝ ሰልፈኞችን ይበታትን ያዘ። \n\nሱዳናውያን በአል-ባሽር ዘመን ጃንጃዊድ በሚል ስያሜ የሚታወቀው ልዩ ኃይሉ ሰላማዊ ዜጎች ላይ የተጠና እርምጃ ወስዷል ሲሉ ይከሳሉ። \n\nጊዜያዊው ወታደራዊ አገዛዝ በዘጠኝ ወራት ጊዜ ውስጥ ምርጫ ይካሄዳል የሚል መግለጫ ቢያወጣም ሱዳናውያን የአል-በሽር ሽታ ያልለቀቃቸውን ሰዎች ለማፅዳት ረዘም ያለ ጊዜ ያሻል ሲሉ ይሞግታሉ። \n\nወታደራዊው መንግሥት እና የነፃነትና የለውጥ ኃይል የተሰኘው ተቃዋሚ ቡድን ደርሰውት የነበረውን ስምምነት ጊዜያዊው አስተዳደር አፍርሶታል ይላል የቢቢሲ አፍሪቃው ተንታኝ ፈርጋል ኪን። \n\n•አሜሪካ፡ የመድኃኒት ዋጋ ሰማይ የደረሰባት ሃገር\n\nአክሎም ወታደራዊው መንግሥት ከዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ብርቱ ጫና እየደረሰበት አይደለም ባይ ነው ተንታኙ። በዚህ የክፍፍል ዘመን ጫና ሁሉም ተባብረው ጫና ያደርሳሉ ማለት ዘበት ነው ይላል ኪን።\n\nወጣም ወረደ ሱዳናውያን የረመዳን ፆምን ከሚቃጠል ጎማ በሚወጣ ጭሥ ታጅበው፤ ሠላም እንደራቃቸው አሳልፈዋል፤ ፆሙንም የፈቱት አደባባይ ላይ ሆነው ነው። \n\nማሕበራዊ ድር አምባዎች ላይ የሚለቀቁ ምስሎች የሱዳን ወታደሮች መንገዶችን እንደተቆጣጠሩት የሚያሳዩ ናቸው። \n\nጥርስ አልባ እንበሳ እየተባለ የሚታማው የተመባበሩት መንግሥታት ወታደራዊው መንግሥት መፍትሄ እንዲያበጅ ከመማፀን ወደኋላ አላለም። \n\n• በተቃውሞ እየተናጠች ባለችው ሱዳን ምርጫ እንዲካሄድ ጥሪ ቀረበ\n\n ", "passage_id": "5506359129ed59979ee309bf431ddcd5" }, { "cosine_sim_score": 0.45900018355872063, "passage": "ሁለቱን የሱዳን ኃይሎች በድጋሚ ወደ ውይይት እንዲመለሱ በማድረጉ ላይ የኢትዮጵያ አስተዋጽኦ ምን ይመስል እንደነበር የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ልዩ መልእክተኛ በመሆን ካርቱም የሚገኙት አምባሳደር ሙሐሙድ ድሪር ለቢቢሲ አብራርተዋል። \n\nአምባሳደር ሙሐሙድ ''ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ሱዳን በነበራቸው አጭር ቆይታ ሁሉንም ሊባል በሚችል መልኩ የፖለቲካ ኃይሎች አነጋግረዋል'' ይላሉ። ሱዳን ሰላማዊ ሂደት ውስጥ እንድትገባ፣ ሽግግሩ ከመስመር ወጥቶ ወደ ግጭት እንዳያመራ እና ሁሉንም ኃይሎች ለማቀራረብ በማሰብ ኢትዮጵያ የማደራደር ኃላፊነት ውስጥ እንደገባች ይናገራሉ።\n\n• በዓመት አንዴ ብቅ የምትለው ከውሃ በታች ያለችው መንደር \n\nኢትዮጵያ ሁለቱን ኃይሎች በማሸማገሉ ላይ ከሌሎች ሃገራት ድጋፍ አግኝታ እንደሆነ የተጠየቁት አምባሳደሩ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደ አንድ የአፍሪካ ሃገር የሱዳን ጉዳይ እንደሚያሳስበው ያስረዳሉ። ''ሱዳን የኢጋድ አባል ሃገር እና ጎረቤት ሃገር እንደመሆኗ ይሄንን ጉዳይ በዚህ አስተሳሰብ እና አመለካከት ነው የምንመለከተው።'' ብለዋል። \n\nየሱዳንን ወቅታዊ ፖለቲካዊ ለውጥ በቅርበት የሚከታተሉ ተንታኞች፤ ወታደራዊው የሸግግር መንግሥቱ በቅርብ ጊዜ ስልጣኑን ለሲቪል መንግሥት አሳልፎ ላይሰጥ ይችላል ይላሉ። ይህ በአንዲህ እንዳለ ለተቃውሞ አደባባይ የሚወጡ ሰልፈኞች ወታደራዊ የሽግግር መንግሥቱ ስልጣኑን በፍጥነት ለሲቪሎች አሳልፎ እንዲሰጥ እየጠየቁ ይገኛሉ። \n\nአምባሳደር ሙሃሙድ ድሪር በርካቶች በሱዳን ጉዳይ የመሰላቸውን ሃሳብ ሊሰጡ ይችላሉ፤ ''በዋናነት ግን የሱዳን ህዝብ፣ የሽግግር መንግሥቱ እና የተቃዋሚ ኃይሉ አሁን የተደረሰበትን ስምምነት እንደ እፎይታ ነው የሚመለከተው። የኢትዮጵያንም ሚና በማድነቅ እና በማመስገን እያየው ነው። በቀጣይም ሁሉም የየበኩሉን እንደሚወጣ ነው የምንገነዘበው።'' ብለዋል። \n\n''ሱዳናውያን ጎረቤት ሃገር ኢትዮጵያ በቁርጥ ቀን ደርሳልናለች የሚል አስተሳሰብ አላቸው'' በማለት አምበሳደር ሙሐሙድ የኢትዮጵያ አሸማጋይነት በሱዳናውያን ዘንድ ተቀባይነት እንዳለው ይናገራሉ። \n\n'''ይህ ወገን ስልጣን ላይ ለመቆይት ይፈልጋል፤ ይህ ወገን ሌላኛውን እየተጋፋ ነው' ወደሚል አይነት አደራዳሪነት አንገባም።'' ብለዋል የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ልዩ መልእክተኛ አምባሳደር ሙሐሙድ ድሪር። \n\nአምባሳደር ሙሐመድ ድሪር ትናንት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ወታደራዊ የሽግግር መንግሥቱ በቁጥጥር ስር ያዋላቸውን የፖለቲካ እስረኞች ለመልቀቅ ተስማምቷል።\n\nተቃዋሚዎች አሁንም የሲቪል አስተዳደር እንዲመሰረት እየጠየቁ ነው።\n\n• የአክሱም ሙስሊሞች ጥያቄ መቼ ምላሽ ያገኝ ይሆን?\n\nበተቃዋሚዎችና በወታደሩ መካከል እየተደረገ የነበረው ውይይት የተቋረጠው በርካታ ተቃዋሚ ሰልፈኞች መገደላቸውን ተከትሎ ነበር። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ተቃዋሚዎች በጠሩት ሕዝባዊ አመፅ በርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የስራ ማቆም አድማ ተመትቷል።\n\nሐኪሞች የተገደሉት 118 ሰዎች ናቸው ሲሉ የመንግሥት ባለስልጣናት ግን 61 ሰዎች ከልዩ ኃይሉ በተተኮሰ ጥይት መሞታቸውን ይናገራሉ።\n\nወታደሮች የካርቱምን አውራ ጎዳናዎች የሚጠብቁ ሲሆን በርካታ የንግድ ተቋማት ተዘግተዋል።\n\nማክሰኞ ዕለት ኢትዮጵያ አሸማጋይ ሆና በተቀመጠችበት ጠረጴዛ ሁለቱም ወገኖች የሲቪል አስተዳደር ለመመስረት መስማማታቸው ተነግሯል። ተቃዋሚዎችም ከዛሬ ጀምሮ ዜጎች በሥራ ገበታቸው ላይ እንዲገኙም ጥሪ አቅርበዋል።\n\nየሕዝባዊ አመፁን በቅድሚያ የጠራው የሱዳን የሙያ ማህበራት ዜጎች ወደ ሥራ ገበታቸው ይመለሱ የሚለውን ስምምነት ተቀብሎታል።\n\nወታደራዊ ኃይሉ በይፋ ውይይቱን ለመቀጠል መስማማት አለመስማማቱን አልተናገረም።\n\nነገር ግን የሽግግር... ", "passage_id": "ab2533b5b4f9ec1734e1614b11f2ea23" }, { "cosine_sim_score": 0.45346719565118376, "passage": "ፕሬዝዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር በሀገሪቱ የሚገኙ ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች ነፃ እንዲወጡ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ነው የተነገረው፡፡የሀገሪቱ ዜና አገልግሎት ሱና ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት ፕሬዝዳንቱ ለውሳኔ የበቁት ከፖለቲካ ፓርቲዎችና እስረኞችን ለመርዳት በሀገሪቱ የማያቋርጥ ብሔራዊ ውይይቶች ላይ የሚሳተፉ ቡድኖች ታሳሪዎቹን ነፃ በማውጣት በፖለቲካው ሂደት ውስጥ እንዲሳተፉ እድል ለመስጠት ባደረጉት የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ግፊት ነው ተብሏል፡፡ሱዳንን እንደአውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር ከ1989 ጀምሮ ሲያስተዳድሩ የቆዩት ፕሬዝዳንት አልበሽር ወደ ስልጣን የመጡት በተካሄደው ወታደራዊ መደብ ላይ መፈንቅለ መንግስት አድርገው እንደነበር ይታወቃል፡፡ፕሬዝደንት አልበሽር እንደ አውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር በ2020 ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው ምርጫ ላይ እንደማይሳተፉ ተናግረዋል፡፡ፕሬዝደንቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ዓመት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር መሾማቸው ይታወሳል ፡፡የፖለቲካ እስረኞቹን መልቀቃቸው ከተቃዋሚዎች ጋር ያላቸውን ትስስር ለማጠናከር እና በብሔራዊ ውይይቶች የተፈጠረ ብሄራዊ ሰላምና እርቅ እንዲወርድ ከማድረግም ባለፈ ለአገሪቱ ቋሚ ህገ-መንግሥት ለማዘጋጀት የሚያስችሉ እርምጃዎች ለመወስድም ያግዛል መባሉን የሱዳኑ ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡ከ2015 ጀምሮ አልበሽር እንደ ዳርፉር ባሉ የጦርነት መንደሮች ውስጥ ያሉ የቆዩ ግጭቶችን እንዲያጠናቅቁ ለማስቻል ያለመ ተከታታይ ስብሰባዎችን ከተቃዋሚዎችና ከታጣቂ ቡድኖች ጋር ሲያደርጉ ቆይተዋል ፡፡ይሁን እንጂ ብዙ ቡድኖች ይህን ተነሳሽነታቸውን ተቃውመውታል ምክንያቱ ደግሞ  በመጀመሪያ በሀገሪቱ ያለው  የጭቆና አገዛዝ፣ የፕሬስ ህጎች ነጻነትና የፖለቲካ እስረኞችን ነፃ መውጣት አለባቸው የሚለው ነው ፡፡ባሳለፍነው ወር ፕሬዝዳንቱ አልበሽር 80 የሚሆኑ የፖለቲካ እስረኞች እንዲለቀቁ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡ከታሰሩ ሳምንታት በኋላ በተቀሰቀሰው  የምግብ ዋጋን ከፍ የማድረግ እና የኃይል እርምጃውን በመቃወም በተደረጉ ተቃውሞዎች የተነሳ ታሳሪዎቹን ለመልቀቅ መወሰናቸው ነው የተነገረው፡፡የተቃዋሚ ቡድኖች 50 የሚሆኑ የፖለቲካ እስረኞች አሁንም በእስር ላይ ናቸው በተለይም የሱዳን ኮሙኒስት ፓርቲ መሪ የነበሩት ሞሃመድ ሙክታር አል ካቲብ የተባሉ ታዋቂ ፖለቲከኛ ሰውም ይገኙበታል ብለዋል ፡፡ፕሬዝዳንቱ አሁን ላይ ባስተላለፉት የፖለቲካ እስረኞቹን የመልቀቅ ውሳኔ ላይ ምን ያህል እስረኞች እና የሚለቀቁትን ታሳሪዎች ስም ዝርዝር አላሳወቃቸውም ተብሏል፡፡(ምንጭ ፤ ሮይተርስ)", "passage_id": "3b21c7afe5f6194cba1c91fba514ae18" }, { "cosine_sim_score": 0.45229339976339233, "passage": "በተቃውሞ እየተናጠች ባለችው ሱዳን ምርጫ እንዲካሄድ ጥሪ ቀረበ\\nይህ ጥሪ የተደረገው ወታደራዊ ኃይሉ በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ እየወሰደ ያለው ኃይል የተቀላቀለበት እርምጃ ከዓለም አቀፍ መንግሥታት ተቃውሞ ከደረሰበት በኋላ ነው። በሱዳን ካርቱም ከመንግሥት ኃይሎች ጋር የተጋጩት ሰልፈኞች ላይ በተወሰደ እርምጃ እስካሁን 30 ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል።\n\nአሜሪካ ድርጊቱን \"ጨካኝ እርምጃ\" ስትል ኮንናዋለች።\n\nወታደሩ እርምጃውን የወሰደው ተቃዋሚዎች ጋር ወደ ሲቪል አስተዳደር ለመሄድ የሶስት አመት የሽግግር ጊዜ ከተስማማ በኋላ ነው።\n\n• በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ ምልክት ታየ\n\n• አሜሪካ የቪዛ አመልካቾችን የማህበራዊ ሚዲያ ዝርዝር ልትጠይቅ ነው\n\n• የቦይንግ 737 ማክስ ደህንነት ስለ ማሻሻል ያለው እሰጣ ገባ ቀጥሏል\n\nፕሬዝዳንት ኦማር አል በሺር ከስልጣን ከተወገዱ ጀምሮ ሀገሪቱን እያስተዳደረ የሚገኘው የወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤቱ ከተቃዋሚ ኃይሎች ጋር በመደራደር አዲስ አስተዳደር በሚመሰረትበት ጉዳይ ላይ መግገባባት ላይ ደርሰው ነበር። \n\nነገር ግን የሽግግር መንግሥቱ መሪ ጄነራል አብደል ፋታህ አል ቡራሀን ለሀገሪቱ ቴሌቪዥን በላኩት መግለጫ \" ከተቃዋሚዎች ጋር የምናደርገውን ድርድርም ሆነ እስካሁን ስምምነት የደረስንባቸውን አቋርጠናል\" ብለዋል።\n\nአክለውም በዘጠን ወራት ውስጥ \"አለም አቀፍና አህጉራዊ\" ታዛቢዎች በተገኙበት ምርጫ ይካሄዳል ብለዋል።\n\nይህ መግለጫ የመጣው የሲቪል አስተዳደር እንዲመሰረት የሚደራደሩት ተቃዋሚዎች ሀገሪቱን መምራት ያለበት ሲቪሉ ነው በማለት የሚደረገውን ድርድር በማቋረጥ ሀገር አቀፍ አድማ ከጠሩ በኋላ ነው።\n\n", "passage_id": "f7962c9540f21c49704efe67d26f07fc" }, { "cosine_sim_score": 0.45119762746031605, "passage": "– የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማእቀፍ 10 ሀገራትን ያቀፈ አከባቢያዊ ድርጅት ሲሆን የሀገራቱ የጋራ የውሃ ሀብት የሆነውን የናይል ተፋሰስ በእኩልነትና በዘላቂነት ለማልማት እና ለማስተዳደር ያለመ ነው፡፡የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ከሩዋንዳ የተረከበችው ደቡብ ሱዳን 21ኛው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ አስተናግዳለች፡፡የትብብር ጅማሮውን ህጋዊ እና ድርጅታዊ መዋቅር ለማስያዝ ከሚደረገው ጥረት ውሰጥ የሚካተተው የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት እስከ አሁን በ 6 ሀገራት የተፈረመ ሲሆን ኢትዮጵያ ደግሞ ማእቀፉን በፓርላማዋ አፅድቃዋለች፡፡በደቡብ ሱዳን ጁባ በተካሄደውን የናይል ተፋሰስ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስበሰባ የተካፈሉት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ አለማየሁ ተገኑ  የትብብር ማእቀፉ የፈረሙ ሀገራት በፓርላማዎቻቸው እንዲያፀድቁት ጠይቀዋል፡፡ሚኒስትሩ አቶ ለማየሁ ተገኑ ለናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ጅማሮ አባል ሀገራቱ የሚያደረጉትን የገንዘብ መዋጮ ግብፅ እና ሱዳን ለ 4 ተከታታይ አመታት ሳይከፍሉ የቆዩ ቢሆኑም ሱዳን በዚሀ አመት ክፍያውን ለመክፈል መስማማቷን ገልፀዋል፡፡ሱዳን ቀጣዩን የናይል የሚኒስትሮች ስብሰባ ለማዘጋጀት መጠየቋ ምክር ቤቱ አድንቆታልም ብለዋል፡፡ግብፅ በናይል ተፋሰስ ላይ የሚደረጉ ልማቶች የውሃ ደህንነቷ ላይ ስጋት ካላመጡባት በስተቀር እንደምትደግፍ ገልፃ ነገር ግን የትብብር ማዕቀፉን በመፈረም ረገድ የበፊቱ አቋሟ እንዳልቀየረች አቶ አለማየሁ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "b3a7dac2e3cb32b8426654c9ecd098bb" }, { "cosine_sim_score": 0.4489950002692401, "passage": "የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።በአውሮፓውያኑ ዓመት ዋዜማ ስለተደረሰው ስምምነት ባልደረባችን ሪቻርድ ግሪን ተከታዩን አጭር ዘገባ አድርሶናል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "328444fed2be98cb48086b55f906166e" }, { "cosine_sim_score": 0.44493813560643747, "passage": "በአብዱልአዚዝ አልሂሉ የሚመራው የሱዳን ህዝብ ነጻ አውጭ ንቅናቄ የሰሜኑ ክንፍ (SPLM-N) ከሱዳን መንግስት ጋር በአዲስ አበባ ሊደራደር መሆኑን የዲፕሎማቲክ ምንጮች ገልጸዋል፡፡\nቡድኑ ከሰሞኑ በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ከነበረው የሰላም ስምምነት አፈንግጦ መውጣቱ ይታወሳል፡፡ የቡድኑ መሪ የሰላም ስምምነቱን ያልፈረመው ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ (ሄሚቲ) ጋር መነጋገር አልፈልግም በሚል እንደሆነም ነው ምንጮች ለአል ዐይን የገለጹት፡፡\nአደራዳሪዎች የነበሩት የደቡብ ሱዳን መሪዎች ደግሞ የቡድኑን መሪ አብዱልአዚዝ አልሂሉን የግድ ከመሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ (ሄሚቲ) ጋር መደራደር አለብህ ሲሉ ጠይቀው እንደነበር ተገልጿል፡፡\nነገር ግን የንቅናቄው መሪ ከጁባው የሰላም ስምምነት ማፈንገጡ የሚታወስ ሲሆን አሁን ላይ የቡድኑ መሪ አዲስ አበባ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡\nዛሬ ደግሞ የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አዲስ አበባ መምጣታቸው እና ከንቅናቄው መሪ ጋር ተገናኝተው እንደሚደራደሩ ከዲፕሎማቲክ ምንጮች የተገነው መረጃ ያመለክታል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩና የንቅናቄውን መሪ በአዲስ አበባ ተገናኝተው እንዲደራደሩ ያመቻቹት ኢትዮጵያና ሌሎች አካላት ናቸው ተብሏል፡፡\nይህ የንቅናቄ ቡድን በሱዳን ብሉናይል እና ደቡብ ኮርዶፋን ግዛቶች የሚንቀሳቀስ ነው፡፡\n", "passage_id": "cbdbbc8ae964af0b32a51c8e9c4c3645" }, { "cosine_sim_score": 0.4391542135093435, "passage": "በሱዳን አብዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ሀይል የተቋቋመው የሱዳን መንግስትና የደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነጻ አውጪ ግንባር በሁለቱ ሀገራት ድንበር ላይ የምትገኘውን የአብዬ ግዛት የይገባኛል ጥያቄ ካቀረቡበት ጊዜ አንስቶ በአካባቢው የድንበር ማካለል ስራ እንዲሰራ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከተፈራረሙና የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል አካባቢውን እንዲቆጣጠር ከስምምነት ከደረሱ በኋላ ነበር፡፡15ቱ አባል ሀገራትም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል በ2011 በቀጠናው ሰላምን ለማስከበር የተፈቀደለትን ውሳኔ መሰረት በማድረግ በውሳኔው በአንድ ድምጽ በመስማማት በአብዬ እየፈጸም ያለውን ተልዕኮ ለተመሳሳይ ጊዜ አራዝመዋል፡፡ምክር ቤቱ በተመሳሳይም የሀገራቱን ድንበር ለማካለልለ እና ሂደቱን ለመከታተል በአብዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል የሚያደርገውን ድጋፍም  እስከ አ.አ 2018 ሚያዚያ ወር ድረስ ማራዘሙን አስታወቋል፡፡የምክር ቤቱ 15 አባል ሀገራት የአብዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል  በአካባቢው ያለውን ሰላም ለማስፈን እና መረጋጋትን ለመፍጠር እያደረገ ባለው ተግባር ሁለቱ ሀገራት ከአቢዬ እና ወደ አብዬ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች  ነጻ ፤ ያልተገደቡ እና ቀላል  እንዲሆኑ የበኩላቸውን ድርሻ ካልተወጡ እና ለሰላም አስከባሪ ሀይሉ ብቻ አገልግሎትን የሚሰጡና ይፋዊ የሆኑ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ፤ ተሸከርካሪዎችን   እንዲሁም ሌሎች ግብአቶችን ለማቅረብ አስቸጋሪ የሚሆኑ ክስተቶችን ለማስወገድ ቁርጠኛ አቋም ካልያዙ ምክር ቤቱ ያስተላለፈው ውሳኔ የመጨረሻ ሊሆን እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የጸጥታ ምክር ቤቱ በቀጠናው የተሰማራውን ሰላም አስከባሪ ኃይል ቁጥር እ. ኤ.አ በ2018 ሚያዚያ ወር ድረስ ወደ 4791 ለማሳደግ የወሰነ ሲሆን ይህ ቁጥር ግን ምክር ቤቱ ለአብዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ድጋፍ ካላደረገ ወደ 4235 ሊቀንስ እንደሚችልም ተገልጿል፡፡በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ ተወካይ የተልዕኮውን መራዘም በበጎ ጎኑ ቢቀበሉትም ስምምነቱን ወደ ተግባር ላይ ለመቀየር ጥረት ባለመደረጉና የድንበር ማካለሉ ስራ በታቀደለት ጊዜ ባለመካሄዱ ቅር መሰኘታቸውን ተናግረዋል ።ተወካዩ አያይዘውም ሰላም አስከባሪ ኃይሉ የሚጠቀምባቸው የተለያዩ መገልገያ መሣሪያዎች  መዘግየታቸው እና በአካባቢው እንዳይገቡ የተከለከሉ ፖሊሶች በአካባቢው መገኘታቸው  በቀጠናው ያለውን የትብብር እጦት የሚያሳዩ ምሳሌዎች ናቸው  ብለዋል፡፡በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የደቡብ ሱዳን አምባሳደር አኩዌ ቦና በበኩላቸው የሰላም አስከባሪ ኃይሉን ተልዕኮ መራዘም የተቀበሉት ሲሆን ለስኬታማነቱም የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ጠቁመዋል፡፡አምባሳደር አኩዌ ይህ ውሳኔ ከግብ ሊደርስ የሚችለው  የደቡብ ሱዳን  እና የሱዳን ባለስልጣናቶች በመተባበር  በመካከላቸው ያሉ  ማንኛውም አይነት ልዩነቶችን  ለመፍታት የመፍትሄ አቅጣጫ ሲያስቀምጡና በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረትም  ከስምምነት ሲደርሱ  እንደሆነ  አስገንዝበው ይህን ውሳኔ ተከትሎም የአብዬ ህዝቦች ኑሮአቸው ለማቃናት እና  በቀጠናው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚያበረክቱ ያላቸውን  ተስፋ ገልጸዋል፡፡ ( ምንጭ: ሱዳን ትሪቡን)", "passage_id": "e496e253420a6195db0bf8e0d014aa71" } ]
d979f985c8c03ed5834715b86b05a141
d1a583561ed32ab1d03a20f02d4dbdcd
የዱር አራዊት
የዱር ህይወት ወይም wildlife የሚባለው ማንኛውንም ለማዳ ያልሆኑ እንስሳት፣ እጽዋት እና ሌሎች ጥቃቅን ፍጥረቶችን ያጠቃልላል። ከዚህ ውስጥ ነው እንግዲህ ለማዳ ያልሆኑትን እንስሳት ለይተን የዱር እንስሳ የምንላቸው። እነዚህ እንስሳቶች በሰው ልጅ የሂዎት ዘመናቶች ሲጠበቁ ቆይተዋል። ይህም ለከባቢ አየር እና አካባቢያዊ ጤንነት አሉታዊም አወንታዊ አስተዋጽኦዎች አሉት።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
[ { "cosine_sim_score": 0.5629032403903231, "passage": "የዱር እንስሳት በደን ምንጣሮና በሌሎች ምክንያቶች የተነሳ እየጠፉ ነው\n\nጥናቱ ይፋ እንዳደረገው የዱር እንስሳቱ ቁጥር \"በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ\" ሲሆን ምንም አይነት መረጋጋትም ሆነ መቆም እንደማይታይበትም ተገልጿል።\n\nይህ ጥናት ተፈጥሮ በሰው ልጆች ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ እየወደመች መሆኑን በማንሳትም አስጠንቅቋል።\n\nየዱር እንስሳት ደኖች ሲቃጠሉ፣ የባህር ዓሳዎችን ከተገቢው በላይ ስንጠቀም እንዲሁም መኖሪያቸውን ስናወድም \"በአስደንጋጭ ሁኔታ ቁጥራቸው እየቀነሰ ነው\" ያሉት የድርጅቱ የበላይ ኃላፊ ታንያ ስቴሌ ናቸው።\n\n\"አለማችንን እያናጋናት ነው፤ ቤታችን ብለን የምንጠራትን፤ ጤናችንን፣ ደህንነታችንን እንዲሁም ምድር ላይ ለመቆየት የሚረዳንን ነገር። አሁን ተፈጥሮ መልዕክቷን የላከችልን ሲሆን፣ ጊዜ ደግሞ ከእኛ ጋር አይደለም\" ብለዋል።\n\nየድርጅቱ ጥናት በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የአካባቢ ጥበቃ ሳይንቲስቶች በዓለም ላይ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ የዱር እንስሳት ዝርያዎችን በቅርበረት ከተከታተሉ በኋላ የቀረበ ነው።\n\nእኤአ ከ1970 ወዲህ ጀምሮ ከ 20 ሺህ በላይ አጥቢዎች፣ አእዋፋት፣ የአሳ ዝርያዎች፣ ተሳቢ እንስሳት፣ እንዲሁም 'አምፊቢያንሶችን' ተመልክቶ በአማካይ በ68 በመቶ ቁጥራቸው መቀነሱን አስቀምጧል።\n\nየእንስሳቱ ቁጥር መቀነስ በሰው ልጅ በሚያደርሰው ውድመት የተነሳ መከሰቱን ግልጽ ማስረጃ ነው የሚሉት በለንደን ዞሎጂካል ሶሳይቲ ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አንድሪው ቴሪ ናቸው።\n\n\"ምንም የሚለወጥ ነገር ከሌለ፣ ቁጥራቸው እየቀነሰ መምጣቱ አይቀርም። ይህ ደግሞ የዱር እንስሳቱ እንዲጠፉ እንደሚያደርግ እና የምንኖርበት ስነ ምህዳር አደጋ ላይ መውደቁ አይቀሬ ነው\" ሲሉ አክለዋል።\n\nጥናቱ ኮቪድ-19 ወረርሽኝን የሰው ልጅና ተፈጥሮ ምን ያህል የተጋመዱ መሆናቸውን ለማስታወስ በቂ ነው ሲል ያትታል።\n\nለኮቪድ-19 ወረርሽኝ መቀስቀስ ምክንያት እንደሆኑ ከሚታመኑ ነገሮች መካከል አንዱ የዱር እንስሳት ንግድ ሲሆን ይህ ደግሞ ለቁጥራቸው መቀነስም ሌላኛው አስረጅ ነው ተብሏል።\n\n ", "passage_id": "5c7acbbeba0b3c801026a30141b2194d" }, { "cosine_sim_score": 0.552421708265248, "passage": "አሁንም አንበሳውን የመፈለግ ሥራው በመቀጠሉ ነዋሪዎች ቤት ውስጥ እንዲያሳልፉ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል።\n\n• ከአዕዋፍ እስከ አንበሳ ያሉ እንስሳት በግለሰቦች እጅ ለስቃይና ለጉዳት እየተዳረጉ ነው።\n\n• ከሺዎች እስከ ኳትሪሊየን እንስሳት በአንድ ቀን የሚወለዱባት ምድር\n\nበሮንጋይ አካባቢ በአንበሳ የተባለው ግለሰብ አስክሬን ቀሪ ክፍል ትናንት ሰኞ መገኘቱን ተከትሎ አሁንም ጭንቀት እንደነገሰ ነው። \n\nግለሰቡ ከናይሮቢ ብሔራዊ ፓርክ አካባቢ አምልጦ እንደወጣ በተነገረው አንበሳ ግማሹ የአካል ክፍሉ ተበልቷል።\n\nየኬንያ የዱር እንስሳት አገልግሎት በመግለጫው፤ በግለሰቡ ሞት የተሰማውን ሀዘን ገልፆ፤ ግለሰቡን የበላውን አንበሳ አድኖ ለመያዝ የፓርክ ጠባቂዎች እና የእንስሳት ሐኪም ቡድን መላኩን አስታውቋል።\n\nአንበሳው በቁጥጥር ሥር እስከሚውልም ድረስ የአካባቢው ማሕበረሰብ በምሽት ቤታቸው ውስጥ እንዲያሳልፉ አሳስበዋል።\n\nከናይሮቢ ብሔራዊ ፓርክም ሆነ ከሌሎች የዱር አንስሳት ፓርኮች በተለይ አንበሳ አምልጦ መውጣት ያልተለመደ ቢሆንም፤ ፓርኮቹ ለከተማዋ ቅርብ በመሆናቸው ለእንዲህ ዓይነት አሳዛኝ ክስተቶች ምክንያት ሊሆኑ ይችላሉ ተብሏል።\n\nከዚህ ቀደም እንስሳት ፈጣን መንገድን ዘግተው እንደነበር በድርጊቱ የተደነቁ ተጓዦች ምስላቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ላይ ማጋራታቸው ይታወሳል።\n\n ", "passage_id": "8abdeeb8fb5a843046fb1cff36e97d32" }, { "cosine_sim_score": 0.5469826579538919, "passage": "አይጥ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላ ዓለም የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ወገን ነው። ረጃጅም የፊት ጥርሶች ካላቸው ዘራይጥ የሚባል የእንስሳት ክፍለመደብ አባል ናቸው። እነዚህ እንስሳት በተለያየ መጠን ሊገኙ ይችላሉ፤ ነገር ግን በዋነኛነት በፈጣን አካሄዳቸው፣ በረጅም ጅራታቸው እና በፀጉራም አካላታቸው ሊታወቁ ይችላሉ። Rattus በሚባል ወገን 64 ዝርያዎች ናቸው። በዋነኛነት ቡናማ አይጥ ወይም Rattus norvegicus እና ጥቁር አይጥ ወይም Rattus rattus ለሰው ልጆች ቀረቤታ አላቸው።\n\nከዚህም ወገን ውጭ ብዙ ሌሎች እንስሶች ደግሞ «አይጥ» በስማቸው አላቸው። በተለይም ትንሽ አይጥ (Mus) የሚባለው የዘራይጥ ወገን 30 ዝርያዎች ናቸው፣ እሱም በዘልማድ «አይጥ» ይባላል።\n\n«አይጠ መጐጥ» ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። አንዳንዴ ማናቸውም ትልቅ አይጥ «አይጠ መጐጥ» ቢባልም፣ በትክክል ግን «መጐጥ» እንዳጋጣሚ አይጥ በጣም የመሠለ እንጂ ዘራይጥ ያልሆነ ሌላ ፍጡር ነው። \n\nየዱር አራዊት\nየኢትዮጵያ አጥቢ እንስሳት", "passage_id": "655732e7ee45f1fc43587d4a54a4be71" }, { "cosine_sim_score": 0.5253199074478395, "passage": "ዕፅዋት ከሕያዋን ነገሮች አምስቱ ዋና ዘርፎች አንዱ ናቸው። ምግበለፊ ውኑክለስ ናቸው፣ ይህም ማለት የራሳቸውን ምግብ ይሰራሉ እና ውስብስብ ወይም ባለኑክለስ ህዋስ (ሴሎች) ያላቸው ናቸው። አብዛኞቹ ዕፅዋት ከስፍራ ወደ ስፍራ መዛወር እንደ እንስሶች አይችሉም። ሲበቅሉ ግን እጅግ ቀስ ብለው ይዞራሉ።\n\nበዕፅዋት ዘርፍ ውስጥ ታዋቂ አይነቶች ዛፍ፣ ዕፅ፣ ቊጥቋጥ፣ ሣር፣ ሐረግ፣ ፈርን፣ ሽበትና አረንጓዴ ዋቅላሚ ይገኛሉ። በዕፅዋት ጥናት ዘንድ፣ አሁን 350,000 ያሕል የዕፅዋት ዝርያዎች ይኖራሉ። ፈንገስ እና አረንጓዴ ያልሆነ ዋቅላሚ ግን እንደ ዕፅዋት አይቆጠሩም። \n\nአብዛኛዎቹ ዕፅዋት በመሬት ውስጥ ይበቅላሉ፣ አገዳቸው ከላይና ሥራቸው በታች አላቸው። አንዳንድ በውኃ ላይ ሰፋፊዎች ናቸው። ውኃና ምግብ የሚያገኙ በሥሮቻቸው በኩል ነው፤ ከዚያ በአገዳ ወጥተው እስከ ቅጠሎች ድረስ ሲጓዙ ነው። በቅጠሎች ውስጥ በሚገኙት ትንንሽ ቀዳዳዎች ውኃ በፀሐይ ዋዕይ በመትነን፣ ውኃው በአገዳው መንገድ ምግብን ከታቹ ወደ ላይ ይስባል። ይህም ስበተ ቅጠላበት ይባላል።\n\nዕፅዋት ምግብን እንዲሠሩ፣ የሚያስፈልጉዋቸው የፀሐይ ብርሃን፣ ካርቦን ክልቶኦክሳይድ፣ የመሬት ማዕድንና ውኃ ነው። አረንጓዴው ሃመልሚል (ክሎሮፊል) የፀሐይቱን አቅም ይወስዳል።\n\nእንደ እንሥሣት፣ ዕፅዋትም የእንስትና የተባእት የዘር ህዋስ (gamete) ያመነጫሉ። በተጨማሪ፣ ብዙ የዕፅዋት አይነቶች ወሲባዊ በማይሆን ዘዴ መስፋፋትና መባዛት ይችላሉ። ይህ እፃዊ ተዋልዶ ይባላል።\n\nሥነ ሕይወታዊ ክፍፍሎች\n\nበሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ፣ ዕፅዋት አንድ የሕይወት ስፍን ሲሆን የሚከተሉ ክፍለስፍኖች ብውስጡ ይመደባሉ፦", "passage_id": "b86961b65a2cceae64d41351fdfb6301" }, { "cosine_sim_score": 0.48234231913917824, "passage": "የውሻ አስተኔ (Canidae) በስጋበል ክፍለመደብ ውስጥ ሲሆን፣ ያሉበት አጥቢ እንስሶች ሁሉ ውሻ፣ ተኩላ፣ ቀበሮ ወይም የዪ ይባላሉ። \n\nበዘመናዊ ሥነ ሕይወት ረገድ፣ 36 ዝርያዎች በ12 ልዩ ልዩ ወገኖች ይከፈላሉ። \n\n የውሻ ወገን - ውሻ፣ ተኩላ፣ የዪ (7 ዝርዮች)\n ቀበሮ (5 ወገኖች፣ 23 ዝርዮች) \n\nነጠላ ዝርዮች፦\n የአፍሪካ ኣውሬ ውሻ \n የእስያ አውሬ ውሻ ወይም «ዶል»\n አጭር ጆሮ ውሻ (ደቡብ አሜሪካ)\n ባለጋማ ተኩላ (ደቡብ አሜሪካ)\n የጫካ ውሻ (ደቡብ አሜሪካ)\n የራኩን ውሻ (ምሥራቅ እስያ) \n\nአጥቢ እንስሳት\nየዱር አራዊት", "passage_id": "9eba30eb7758e27587bc364babe0043f" }, { "cosine_sim_score": 0.47790607719993194, "passage": "'ሊትል ባይ ሊትል ሪፐር ግሩፕ' የተበለ የአውስትራሊያ የቴክኖሎጂ ኩባንያ፤ አዞን ጨምሮ 16 የባህር ውስጥ እንስሳትን ለዋናተኞች የሚጠቁም ድሮን (አነስተኛ ሰው አልባ አውሮፕላን) አስተዋውቋል።\n\n93 በመቶ አስተማማኝ ነው የተባልው ድሮኑ፤ በዋናተኞች ቅርብ ርቀት የባህር እንስሳት እንደሚገኙ በድምፅ ይጠቁማል፤ የአደጋ ጊዜ መንሳፈፊያም ያቀብላል።\n\n• የኢትዮጵያ አዞ ቆዳና ሥጋ ገበያ አጥቷል \n\n• ከአዞዎች ጋር ለ30 ዓመታት የኖሩት ኢትዮጵያዊ \n\n• ከአዞዎች ጋር ለ30 ዓመታት የኖሩት ኢትዮጵያዊ \n\nሊቨርፑል ጆን ሞረስ ዩኒቨርስቲ የሚያስተምሩት ዶ/ር ሰርጌ ዊች ድሮኑን \"ድንቅ ሀሳብ\" ሲሉ አሞካሽተውታል።\n\nመምህሩ፤ ድሮን ለመልካም ነገር በመዋሉ የተሰማቸውን ደስታ ሳይገልጹም አላለፉም። \"ድሮን የሰዎችን ደህንነት ለመጠበቅ መዋሉ በጎ ነገር ነው\" ብለዋል።\n\nየድሮኑን አምራች ድርጅት ከመሰረቱት አንዱ የሆነው ፖል ስከሊ-ፓወር እንዳለው፤ አዞዎች በደፈረሰ ውሃ ውስጥ በመሽሎክሎክ ከዕይታ ለመሰወር ቢሞክሩም ድሮኑ በቀላሉ ይይዛቸዋል። \n\n ", "passage_id": "80019779fcf6491834434d3c1f7c9a46" }, { "cosine_sim_score": 0.4724603112506456, "passage": "ትልቋ ንብ\n\nየሰውን አውራ ጣት የሚያክለው ትልቁ ንብ የተገኘው በጥቂቱ በተጠናው የኢንዶኔዥያ ደሴት ላይ ነው።\n\nየዱር እንስሳት ባለሙያዎች ለቀናት ካደረጉት ፍለጋ በኋላ ነበር በመጠኗ ለየት ያለችውን ትልቋን ሴት ንብ አግኝነው የቀረጿት። \n\n• ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን አርቲስቶች ለመዋብ ምን ያህል ይከፍላሉ?\n\nየዋላስ ትልቁ ንብ በመባል የሚታወቀው የዚህን ተመሳሳይ የንብ ዝርያን ለመጀመሪያ ጊዜ እኤአ በ1858 ባገኘው እንግሊዛዊ የተፈጥሮ ተመራማሪ አልፍሬድ ረስል ዋላስ ስም ነው የተሰየመው።\n\nእኤአ በ1981 ሳይንቲስቶች ብዙ የዋላስ ንብ ዝርያን ያገኑ ቢሆንም ከዚያ ዓመት በኋላ ታይቶ አያውቅም ነበር።\n\nይህንን ትልቅ ተመሳሳይ የንብ ዝርያ ለማግኘት በጥር ወር አንድ የጥናት ቡድን የዋላስን ኮቴ ተከትሎ ፍለጋውን ለማድረግ ወደ ኢንዶኔዥያ አቅንቶ ነበር።\n\n• ሜድ ኢን ቻይና- የሀገር ባህል አልባሳቶቻችን\n\nየመጀመሪያውን ምስል የወሰደው የተፈጥሮ ታሪክ ፎቶ አንሺ ክለይ ቦልት እንደተናግረው \"በህይወት ይኑር አይኑር የማናውቀውን ትልቁን በራሪ ንብ ከፊት ለፊታችን በደን ውስጥ እየበረረ ማየት በጣም ድንቅ ነበር\" ብሏል።\n\n\"በአካል ሲታይ ምን ያህል ትልቅ እንደሆነ ማየት፤ በትልልቅ ክንፎቹ ከራሴ በላይ ሲበር የሚያወጣውን ድምፅ መስማት በጣም ድንቅ ነበር።\" \n\nየዋላስ ትልቁ ንብ (ሜጋቺል ፕሉቶ)\n\n• ወደ 6 ሳንቲ ሜትር የሚጠጋ የክንፍ እርዝማኔ ያለው ሲሆን የዓለማችን ትልቁ የንብ ዝርያ ነው\n\n• ሴቷ ንብ ቤቷን የምትሰራው በምስጦች ኩይሳ ነው። በትልልቅ መንጋጋዎቿም የሚያጣብቅ ሙጫ ተጠቅማ ቤቷን ከምስጦች ትከላከላለች።\n\n•ትልቁ የንብ ዘር በዝቅተኛ ቦታ ላይ ባሉ ዛፎች ላይ ሙጫ ለማግኘት እና በዛፍ ላይ በሚኖሩ ምስጦች ላይ መኖሪያቸውን ለመስራት ጥገኛ ናቸው።\n\n• ከቻርልስ ዳርዊን ጋር የዝገመታዊ ለውጥን ንድፈ ሃሳብ በጋራ እንደሰራ የሚነገርለት ዋላስ ይህንን የንብ ዝርያ \"ትልቅ ጥቁር ንብ መሳይ ሆኖ እንደ ጢንዚዛ ትልቅ መንጋጋ ያለው\" በማላት ገልጾታል። \n\nበኢንዶኔዥያ ደሴት ሰሜን ሞሉካስ የተገኘው የትልቁ ንብ ጫካው የዓለማችንን ጥቂት ነፍሳት መገኛ ሊሆን እንደሚችል ተስፋ ሰጥቷል። \n\nወደ ቦታው ያቀናው የምርምር ቡድኑ አባል የሆነው የንብ ተመራማሪ ኢሊ ቂማን እንደሚለው የትልቁ ንብ ዳግም መገኘት ወደፊት ለሚደረገው የንቡ ታሪክ ጥናት እና እንዳይጠፋ ለሚደረገው ምርምር ተስፋ ይሰጣል ብሏል። \n\n• ቀራፂው ስለ አፄ ኃይለ ሥላሴ ሐውልት ይናገራል\n\nከምድር ለጠፉ ዝርያዎች ዓለም አቀፍ ፍለጋ የጀመረው ግሎባል ዋይልድ ላይፍ ኮንሰርቬሽን የአካባቢ ጥበቃ ቡድን ወደ ኢንዶኔዥያ ለተጓዘው ቡድን ድጋፍ አድርጓል።\n\n\"ዝም ከማለት ይልቅ ለጥበቃው እንዲረዳ የተገኘችውን ትልቋን ንብ ምልክት በማድረግ የንቡን ዘር የወደፊት እጣ ተስፋ የሚሰጥ ማድረግ ይቻላል\" በማለት ሮቢን ሞሬ ተናግሯል።\n\nበመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ንቦችን በማነብ ያለምንም ስጋት የሚኖረው ቤተሰብ።\n\n ", "passage_id": "372c7444ce7fc98a4b23fa125cb6ed68" }, { "cosine_sim_score": 0.4553502774116568, "passage": "የሚበሉ ነፍሳት\\nከአካባቢ ደህንነት አንፃር እንዲሁም ለእንስሳት ሥጋ እንደ አማራጭ ከመሆን አንፃር የነፍሳት ምግብ ተመራጭ ነው።\n\nግን ማን ነው ነፍሳትን በምግብነት እየተጠቀመ ያለው?\n\nዓለም በበርካታ ነፍሳት የተሞላች ነች። ብዙዎችም እነዚህን ነፍሳት ምግባቸው ያደርጋሉ። ይህን የሚያደርጉት ምግብ ተቸግረው ሳይሆን በጣዕሙ መርጠውት ነው።\n\nበሜክሲኮ በጣዕማቸው ተወዳጅ የሆኑ የነፍሳት አይነቶች አሉ። በተለይም ቀይ ትሎች ዋጋቸውም ውድ ነው። እነዚህ ቀይ ትሎች በጥሬ ሁሉ ለምግብነት ይውላሉ።\n\nየተለያዩ ነፍሳትን ለምግብነት ለማግኘት ነፍሳቱ ወደ ሚገኙበት የተለዩ ገበያዎች መሄድ ሊያስፈልግ ይችላል።\n\nአንዳንድ ነፍሳት በጣም ተፈላጊ ከመሆናቸው የተነሳ ነፍሳቱን ለማራባት የመሞከር ነገርም አለ። በሌላ በኩል ደግሞ ነፍሳት ማራባት በጥብቅ የሚከለከልበት ሁኔታ አለ።\n\nለምግብነት የሚውሉ አብዛኞቹ ነፍሳት እንዲሁ በቀላሉ የሚገኙ ናቸው። ከሰሃራ በታች በሚገኙ አገራት ለምግብነት የሚውሉ ነፍሳትን በምሳሌነት ማንሳት ይቻላል።\n\nአብዛኛውን ጊዜ በዝናብ ወቅት የመጀመሪያው ዝናብ እንደጣለ ነፍሳት በብዛት ካሉበት ይወጣሉ ወይም ይፈለፈላሉ።\n\nበቀጣዩ ቀን መሬት ያለብሳሉ በሚባል ደረጃ ይበዛሉ።\n\nመረጃዎች እንደሚያመለክቱት ነፍሳት በብዛት የሚበሉት በገጠራማ አካባቢዎች ሲሆን በከተማ ደግሞ ገቢያ ላይ ይገኛሉ።\n\nሳይንስ እንደሚለው አብዛኞቹ ነፍሳት ሙሉ በሙሉ ለምግብነት መዋል ይችላሉ። በዚህ ንፅፅር 40 በመቶ የሚሆኑ የከብቶች ሥጋ ግን ለምግብነት መዋል አይችልም።\n\nለምግብነት መዋል የሚችሉ ሌሎች ነፍሳት ደግሞ በብዛት ዛፍ ላይ ይገኛሉ። ለምሳሌ በዝናብ ወቅት ወደ ቡርኪና ፋሶ ቢኬድ የዛፎች ስር በአባጨጓሬ ተሸፍኖ ይገኛል።\n\nበዚህ ወቅት ኗሪዎችም ንጋት ላይ ተነስተው ነፍሳቱን ይለቅማሉ። ነፍሳቱ የፍራፍሬ ያህል ጣም ያላቸው መሆናቸውንም ይናገራሉ።\n\nበዛፎች ግንድ ውስጥ የሚፈጠሩ ነፍሳትም አሉ። በዚህ መልኩ ከሚፈጠሩት የተወሰኑት በዲሞክራቲክ ኮንጎ በጣም የተለመዱ ናቸው።\n\nበዓለም አቀፍ ደረጃ በብዛት ለምግብነት የሚውሉት ፌንጣና አምበጣና ናቸው። \n\nበእስያ ገበሬዎች የሩዝ እርሻ ላይ መረብ ወጥረው ለምግብነት የሚውሉ ነፍሳትን ይይዛሉ። በሜክሲኮም ከበቆሎ እርሻ በተመሳሳይ መልኩ ነፍሳትን ለመያዝ ይሞከራል።\n\nእንደ ሰብል ሁሉ ለምግብነት የሚውሉ ብዙ ነፍሳት የሚገኙት ወይም የሚፈጠሩት በተለያየ ወቅት ነው። ነፍሳቱ የሚገኙባቸውን ወቅት ተከትሎም የተለያዩ በአላት በተለያዩ አገራት ይካሄዳሉ።\n\nለምሳሌ የጃፓኑን የተርብ፤ በቡርኪና ፋሶና በዲሞክራቲክ ኮንጎ የሚካሄደውን የአባጨጓሬ በአል መጥቀስ ይቻላል።\n\nበአሁኑ ወቅት ነፍሳትን በብዛት አምርቶ ለምግብነት የማዋል ፍላጎት ቢኖርም እዚያ ደረጃ ላይ አልተደረሰም።\n\nነፍሳትን ለምግብነት የማዋሉ ነገር በብዛት እየታየ ያለው የምግብ አማራጭን ከማስፋት እንዲሁም ይዘትን ከማሻሻል አንፃር ነው።\n\nበሌላ በኩል ደግሞ አካባቢን ከብክለት ከመጠበቅ አንፃር ነው።\n\n", "passage_id": "f0b474ab42581310201d70daba7ad7f9" }, { "cosine_sim_score": 0.45385695088249145, "passage": "ከግራናዳ ከተማ በስተ ደቡብ ወደ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ኦሜቴፔ ደሴት ይገኛል። በደሴቱ ላይ የሚታየው የተፈጥሮ ውበትና ለም የሆነው አፈሩ ለመኖሪያነት ተፈላጊ እንዲሆን አድርጎታል። እንዲያውም የኒካራጓ የግብርና ታሪክ የሚጀምረው በዚህ አካባቢ ነው። በዛሬው ጊዜ ኦሜቴፔ ወደ 42,000 የሚጠጉ ነዋሪዎች ያሏት ሲሆን የሚተዳደሩትም ዓሣ በማጥመድ እንዲሁም እንደ በቆሎ፣ ሙዝ፣ ቡና እና ሌሎች የእህል ዓይነቶችን በማልማት ነው። እዚህም ቢሆን እጅግ አስደናቂ የሆኑ የዱር እንስሳት ይገኛሉ። ኃይለኛ ድምፅ የሚያወጡ በጣም ብዙ በቀቀኖችን፣ ነጭና ሰማያዊ ላባ ያላቸውን የሚያማምሩ ወፎች እንዲሁም ብዙ ሰው የሚወዳቸውን ነጭ ፊት ያላቸው ጦጣዎች ማግኘት ይቻላል።\n\nኒካራጓ", "passage_id": "d43975d04a852f68234f87b0d5e86a10" }, { "cosine_sim_score": 0.4497707279947369, "passage": "አውስትራሊያ ከ7ቱ ክፍለ ሀገራት በደቡብ በኩል የአለም ካርታ አቀማመጥ በታስማንያ ደሴት፣በትንንሽ ደሴቶች በሕንድ ውቅያኖስ እና ሰላማዊ ውቅያኖስ፤ ኢንዶኔዥያ፣ ምስራቅ ቲሞር፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ በሰሜን፤\nየካንጋሮ መገኛ የሆነች አገር ናት። \n\nመደበኛው ቋንቋ እንግሊዝኛ ሲሆን በቀበሌኛ ከሌሎች አገራት እንግሊዝኛ ትንሽ ይለያል።\n\nራግቢ እና ክሪኬት የተወደዱ እስፖርት ጨዋታዎች ናቸው። የአውስትራሊያ ባህል ሰዎች ሁሉ በእኩልነት በማድረጉ ይታወቃል። ከጥንታዊ ኗሪዎች አንዳንድ ተጽእኖ ለምሳለ ቡመራንግ (የሚጣል ምርኳዝ) ወይም ዲጀሪዱ (የሙዚቃ መሣሪያ) አስተዋጽኦ በባህሉ አቅርቧል። አውስትራሊያ ደግሞ ለሰፊ አገር ቤትና ስለ ካንጋሮና ስለ ሌሎች ልዩ እንስሳት ታውቋል። \n\nበግብረ ሰዶማውያን የተሞላች እና የወደቁ መላዕክትን የምታስወግድ ሀገር ነች ኦባማ ያሉ የወደቁ መላእክት አውስትራሊያን ግብረ ሰዶማዊ እንድትሆን ረድተዋቸዋል።አዲሱ የዓለም ሥርዓት አውስትራሊያን በእጅጉ ጎድቷል እናም እርዳታ ያስፈልገዋል፣ አሜሪካ፣ ጀርመን፣ ሆላንድ እና ኪርጊስታን እንዲሁ።", "passage_id": "c3406ec02af9a7b69179950b1bbe0582" }, { "cosine_sim_score": 0.44887242513357234, "passage": "ጥርሶች በማንኛውም የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳቶች አፍ ውስጥ ከድድ ጋር ተያይዘው የሚገኙ ነጫጭ፣ ጠንካራ፣ ስለታም እና ትናንሽ የአካል ክፍሎች ናቸው። እነዚህ አካላት በዋነኛነት ምግብን ለማድቀቅ ይጠቅማሉ። አንዳንድ ስጋ በል የሆኑ እንስሳት ይህን አካላቸውን እንደ አደን መሳሪያ ወይም እንደ ራስ መከላከያ መሳሪያነት ይጠቀሙበታል። ጥርሶች የተደረደሩበት ቦታ ድድ ይባላል። ጥርሶች ከአጥንት የተሠሩ ወይም አጥንቶች አይደሉም። ይልቁንም የተገነቡት የተለያየ እፍግታ እና ጥንካሬ ካላቸው ቁሶች ነው።\n\nተጨማሪ ይዩ \n ጆሮ\n ዓይን\n አፍ\n ቆዳ\n አፍንጫ\n እግር\n እጅ\n ጸጉር\n\nሥነ አካል\nየሰው ና የተለያዩ እንስሳትን ጥርስ አጠቃላይ ቁጥር ለማስላት የራሱ የሆነ ቀመር አለው። እሱም ፤ የተሰጠ የፊት,ክራንቻ,ቀዳሚ መንጋጋ እና ድህረ መንጋጋ ጥንድ ቁጥሮችን በመደመር በ2 በማብዛት የእያንዳንዱን ጥንድ ጥርሶች ብዛት ካወቅን በሃላ ደምረን ማወቅ ይቻላል። # n+n.2+n+n.2+n+n.2+n+n.2", "passage_id": "9b303cc6c0b9d6d5a01b7590165372c6" }, { "cosine_sim_score": 0.438468577954922, "passage": "ኤሊዎች ከ80-120 ዓመት ድረስ ይኖራሉ\n\nእኛም ባደረግነው ማጣራት በበርካታ የሃገሪቱ ክፍሎች ኤሊ በርካታ ሚሊዮን ብሮችን ታስገኛለች በማለት አድኖ በአንድ ቦታ ማከማቸት እና የኤሊ ሕገ-ወጥ ዝውውር እየተደረገ መሆኑን አረጋግጠናል። \n\nአዲስ አበባን ጨምሮ፣ ሻሸመኔ፣ ሐረርጌ፣ ምዕራብ ኦሮሚያ እና አፋር ክልል ይህን መሰል ተግባር በስፋት እየተፈጸመ እንደሆነ መረዳት ተችሏል። \n\nበኢትዮጵያ ኤሊን ጨምሮ የዱር እንስሳትን ማደንም ሆነ ማዘዋወር በሕግ የተከለከለ ነው። \n\nየዱር እንሰሳት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 541/1999 የሚንስትር መስሪያ ቤት ወይም የክልል የመንግሥት አካል እስካልሆነ ድረስ ማንኛው አካል የአደን ፍቃድ ከሌለው የዱር አራዊቶችን ማደን አይችልም ሲል ያትታል። \n\nበዚህ መሰል የኤሊ አደን ውስጥ ተሳታፊ የሆኑት ግለሰቦች ተግባራቸው ሕገ-ወጥ መሆኑን ስለሚረዱ ማነነታቸውን መግለጽ አይሹም። \n\nየዱር እንስሳዋን በተመለከተ በርካታ የተሳሳቱ መረጃዎች ይሰራጫሉ። ገንዘብ እናገኛለን በሚል በተሳሳተ መረጃ ኤሊ የሚያድኑት ሰዎች ''እጅግ ተፈላጊ'' የምትባለዋን ኤሊ አድነው ካገኙ እስከ 200 ሚሊዮን ብር ድረስ ዋጋ ታወጣለች ብለው ያምናሉ። \n\n''እጅግ ተፈላጊ'' የምትባለዋ ኤሊ የሚከተሉት ልዩ መለያዎች አሏት ተብሎ ይታመናል። \n\nበየኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃና ባለስልጣን የዱር እንስሳት ልማት እና አጠቃቀም ባለሙያ ወ/ሮ ዘላለም ''በኤሊ ውስጥ ሜርኩሪ ይገኛል በሚል ሐሰተኛ መረጃ በመሰራጨቱ ይህ መሰሉ ተግባር እየተከናወነ እንደሆነ ሰምተናል'' ይላሉ። \n\nወ/ሮ ዘላለም ጨምረውም በቅርቡ በአፋር ክልል አዋሽ ብሄራዊ ፓርክ ሰዎች ወደ ፓርኩ እየገቡ ኤሊዎችን እያደኑ እንደሆነ የሚያትት ደብዳቤ ለባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ እንደደረሰ ይናገራሉ። \n\nባለስልጣን መስሪያ በቱ ከፖሊስ ጋር በመሆን በፓርኩ ውስጥ እየተፈጸመ ያለውን ህገ-ወጥ የኤሊ አደን ለማስቆም ወደ ስፍራው እንደሚጓዝ ለማወቅ ተችሏል። \n\nበኢትዮጵያ ኤሊን ለመሸጥ እና ለማዘዋወር ተመዝገበው ፍቃድ ያገኙ ድርጅቶች ሁለት ብቻ መሆናቸውን የሚያስታውሱት ወ/ሮ ዘላለም፤ ኤሊን ለማደን ፍቃድ ያላቸው ግለሰቦችም ቢሆኑ፤ ፍቃድ ከማግኘታቸው በፊት ተገቢውን ስልጠና ይወስዳሉ ይላሉ። \n\nወ/ሮ ዘላለም ኤሊዎች በቡድን እንደሚኖሩ በመጠቆም ከአንድ የኤሊ ቡድን ስንት ኤሊዎችን መውሰድ ይቻላል? እድሜያቸው ምን ያክል ነው? የሚሉና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ፍቃድ ያላቸው ሰዎች ብቻ ኤሊዎችን ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ ማንቀሳቀስ ተፈቅዶላቸዋል ይላሉ። \n\nውሃ ውስጥ የሚኖሩትን ጨምሮ በዓለማችን 300 ዓይነት የኤሊ ዝርያዎች አሉ\n\nበዱር እንስሳዋ ኤሊ ላይ ይህ መሰሉ ተግባር ይፈጸም እንጂ ከዚህ በፊት በተሳሳተ መረጃ የተለያዩ ቁሶች ብዙ ገንዘብ ያስገኛሉ በሚል መሰል ተግባራት ሲፈጸሙ ይታያል። \n\nለምሳሌ የዶሮ ምልክት ያለበት በከሰለ የሚሰራ ካውያ፣ ብዙ ገንዘብ ያወጣል በሚል በርካቶች ካውያውን ፍለጋ ሲባክኑ ተስተውለዋል። በተጨማሪም የአንበሳ ምልክት ያለበት ብርሌ እና መመገቢያ ትሪ በውስጣቸው 'ሜርኩሪ' አላቸው በማለት ቁሶቹን ፍለጋ በርካቶች ጊዜ እና ገንዘባቸውን ማባከናቸው የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው። \n\n ", "passage_id": "f0d808b3dc03aac6530023ff7e595f32" }, { "cosine_sim_score": 0.4349293784159546, "passage": "ይህ መጣጥፍ ስለ ፈርዖኑ ደን ነው። ለብዙ ዛፎች መሬት ጫካ''ን ይዩ።\n\nደን የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት (1ኛው ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ደን» ለመጀመርያው ጊዜ የስዕል ቃል ሳይሆን እንደ ፊደላት ለተናባቢ በሚጠቅሙ ምልክቶች (ደ፣ ነ) D46 nተጻፈ። ሌላ ስም ሰምቲ ነበረው፣ ይህ ግን በስዕል ቃል ተጻፈ። በልጅነቱ ንጉሥ ሆኖ እናቱ መርኒት እንደራሴ ሆና ገዛች። \n\nበስመቲ ዘመን የአባይ ሸለቆ ሕዝብ ቁጥር እጅግ ስለ በዛ ብዙ ሕንጻዎች ተሠሩ። በመቃብሩ አንድ ማኅተም የሥርወ መግሥቱ ፈርዖኖች ይዘርዝራል፦ ናርመር፣ አሃ (1 ቴቲ)፣ ጀር፣ ጀት፣ ደን እና መርኒት። ከያንዳንዱ ንጉሥ ስም በፊት «ቀንታመንቲው ሔሩ» የሚለው አርዕስት ይታያል። እነኚህ የአረመኔ ጣኦታት ስሞች ነበሩ። 136 ሎሌዎች ደግሞ ከሰምቲ ጋራ ተቀበሩ። \n\nየቀድሞ ዘመን ፈርዖኖች", "passage_id": "4b0ef93c8156547eef36db2940a8af43" }, { "cosine_sim_score": 0.42896469892888767, "passage": "መግቢያ በሩ ላይ እንደደረስን ከመኪናችን ወርደን፡፡የምንገባበትን ግቢ ከሩቅ ቃኘሁት፡፡ወደ ውስጥ ከሚያስገባው የአስፋልት መንገድ ውጪ ግቢው ጫካ ነው፡፡ ሰአቱ ከጠዋቱ ሶስት ሰአት ቢሆንም የገቢና ወጪው ብዛት ግን ከረፋድም በላይ ያስመስለዋል፡፡ በርካታ ሰዎች ይገባሉ፤ ይወጣሉ፡፡ ወደ ስፍራው ለመምጣት ተኝተው ያደሩም አይመስልም፡፡ወደ ውስጥ መግባት ጀምረናል፡፡አንዳንዶቹ ወደ ውስጥ የሚገቡት በአካል በቃት እንቅስቃሴ ታጀበው ነው።መንገዱ ዳገታማ ቢሆንም ወደ ኋላ የሚጓዙም ይስተዋላሉ። ምክንያታቸው ግን ትንሹን ትልቁን ግር ያሰኛል። ጥያቄንም ያጭራል።\nፎቶ የሚነሳው እና የሚያነሳው ብዛቱ ልክ የለውም።ወደ ውስጥ ሲዘለቅም ግቢው ዳጋታማ፣ ቁልቁለታማ ፣በደን የተሸፈነ ነው፤ አበባው ግቢውን ስጋጃ የተነጠፈበት አስመስሎታል፡፡ መንገዶቹ ለእግረኞችም ሆነ ለተሸከርካሪ ምቹ ቢሆኑም ተሽከርካሪ ሲገባም ሆነ ሲወጣ አይስተዋልም፡፡\nለውስጥ ለውስጥ አገልግሎት ይሁን ለሌላ ግን ለየት ያሉ የሚያማምሩ ግልጽ ተሽከርካሪዎች ቆመው ይታያሉ፡፡ምን አልባትም ግቢውን እየተዘዋወሩ ለሚጎበኙ፣ ለአካል ጉዳተኞችና አቅመ ደካሞች ወይም ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ ግቢው ለሚመጡ እና ከግቢው ለሚመለሱ ተብለው የተዘጋጁም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ያለነው በቻይና ጉዋንዡ ከተማ ከሚገኝ አንድ ሀውልት ስፍራ ነው፡፡ከመግቢያው በስተቀኝ በኩል የጉዋንዡ ግንብ ይታይል፡፡ወራሪዎችን ለመከላከል የተገነባ ነው አሉ፡፡በስተግራ ፊት ለፊት ከፍ ባለ ስፍራ ላይ አንድ ግዙፍ ሀውልት ቆሟል፡፡ ወደ ሀውልቱ ለመድረስ ብዙ ደረጃዎች መውጣትን ይጠይቃል፡፡70 ደረጃን ባያህልም ሌሎቹን ይስተካከላል፡፡\nበሀውልቱ ላይ የአምስት ፍየሎች ምስለ ቅርጽ ይታያል፡፡ የአስጎብኚያችን እውነተኛ ስም ቻን ነው፡፡ለእኛ ግን ፍሌክስ በሉኝ ብሎናል፡፡መጠሪያ ስሙን ከቻን ወደ ፍሌክስ የቀየረው ለእንግሊዝኛ ተናጋሪዎች እንዲመች በሚል ነው፡፡ወደ ተነሳሁበት ሃሳብ ልመለስና በሀውልቱ ስለሚታዩት ስለአምስቱ ፍየሎች ፍሌክስ የነገረንን ላጫውታችሁ።ጥንት የጉዋንዡ ምድር በድርቅና በረሃብ ክፉኛ ይመታ ነበር ።ይህን ችግር የተመለከተ አንድ መንፈሳዊ ሀይል ታዲያ አምስት ፍየሎችን የስንዴ ዘላላዎችን አስይዞ ወደ ምድር ይልካቸዋል፡፡የአካባቢው ሰዎች ይህን ዘር ወስደው በመዝራት ረሀብን ተሰናበቱ፣ ከዚያን ጊዜም አንስቶ የጉዋንዡ ምድር ጥጋብ ሆነ፣ ፍየሎቹም አለት ሆነው ቀሩ፤ ይባላል፡፡ የአምስቱ ፍየሎች ሀውልትም ይህን አፈ ታሪክ ታሳቢ በማድረግ እንዲቆም የተደረገው ነው።ቻያናውያን በየከተሞቹ አካባቢያቸውን የሚገልጽ ሙዚየም ይገነባሉ፤ ሀውልት ያቆማሉ፡፡ለእኔ ከሀውልቱም በላይ የቆመበት አካባቢ ማርኮኛል፡፡ ይህ ሀውልት ያለበት አካባቢ በሙሉ ያምራል፡፡ዳገት ቁልቁለት፣ደን ጢሻ በአንድ ስፍራ በሚማርክ መልኩ ይታዩበታል፡፡ የስፍራው የፓርክ ገጽታ በእጅጉ ይጎላል። ስፍራውም የፍየሎቹ ሀውልት ከሚባል ይልቅ አስደማሚው ፓርክ ቢባል ይበልጥ ይገልጸዋል፡፡ ፓርክ ብሎ ማቆምም ያስቸግራል፡፡ በሙዚቃና በአሰልጣኝ የታገዘ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ይሰራበታል።እነሱን የሚመለከት ደግሞ ስፍራውን አስደማሚው ጂም ሲል ሊሰይመው ይችላል።በደረጃ መውጣት መውረድ ፣መንገድ ይዞ ቁልቁል መሄድ መመለስ ፣ሽቅብ መውጣት በራሱ ስፖርት ነው፡፡በእዚህ ላይ ነው እንግዲህ ብዙዎች ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የሚታየው፡፡ ከደረጃው ቁልቁል መውረድ ፣ ከጢሻዎቹ ወይም ከሸለቆው አካባቢ ሽቅብ መውጣት ለሚፈልግ ይመስላል ሊፍት ተዘጋጅቷል፡፡ይህ ምናልባት ለደካሞች የተዘጋጀም ሊሆን ይችላል፡፡ ዋናው ነገር የሃሳቡ ምጡቅነት ነው፡፡የቀረው ለቻይና ብዙም ብርቅ ያልሆነው እስካሌተር ብቻ ነው፡፡\nቻይናውያን እና የተለያዩ ሀገሮች ዜጎች ከልጅ እስከ አዛውንት በስፍራው መገኘታቸው ብዙ ጥቅም ቢያገኙበት ነው፡፡ በአንድ ድንጋይ ብዙ ወፍ ያሰኛል፡፡ ሀውልቱ የአረንጓዴ ስፍራው፣ ለስፖርታዊ እንቅስቃሴ ምቹነት፣ የመሬቱ አቀማመጥና ይህን ሁሉ አገልግሎት እንዲያበረክት ተደርጎ የተሰራበት ሁኔታ ወዘተ በሙሉ የስፍራው ውበት ናቸው፡፡ታሪካዊ፣ መንፈሳዊ እና ተፈጥሯዊና የሰው ልጅ ጥበብ ጭምር የተካተተበት ይህ ስፍራ ሰዎች በዝተው በታዩበት አይደንቅም፡፡ ሰዎች የፈሉገትን ወይም ሁሉንም ማድነቅ የሚችሉበት ነው፡፡ከቤጂንግ የሶስት ሰአት በረራ አርገን ጉዋንዡ ከገባን በኋላ አዳራችንን ለማድረግ ምሽቱኑ ያቀናነው ወደ የባህል መድኃኒቶች እጽዋት መገኛ ወደ ሆነው ሎፉ ተራራ አካባቢ ነው፡በአቅራቢያው ሎፉ የምትባል ትንሽ ከተማ ትገኛለች፡፡ በእዚህ ከተማ የማደራችን ሚስጢርም ጧት ላይ በዚህ ደን ክልል ውስጥ የሚገኘውን የባህል መድኃኒት ሙዚያም ለመጎብኘት ነው፡፡\nአካባቢው እጅግ ውብ ነው፡፡የባህል መድኃኒቶች ሙዚየሙ የተመሰረተበት ስፍራ እና በሙዚየሙ ውስጥ የሚገኙት ባህላዊ መድኃኒት አመራርትን ፣በባህል መድኃኒት ታዋቂ የሆኑትን ጊ ሆንግን የሚመለከቱ ሰነዶች ተካተውበታል፡፡ በደኑ ውስጥ ወደ 1ሺ 200 ለባህል መድኃኒት ቅመማ የሚያገለግሉ እጽዋት እንደሚገኙ ከሙዚየሙ አስጎብኚዎች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡በአቅራቢያወም ይህን እምቅ ሀብት መሰረት ያደረገ ግዙፍ የመድኃኒት ፋብሪካ ተገንብቶ የባህል መድኃኒቶችን በዘመናዊ መንገድ እያመረተ ይገኛል፡፡ስፍራውን እና የባህል መድኃኒት እጽዋቱን ይዞ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባሮችን የእኛ ሀገር የባህል መድኃኒት አዋቂዎች ፣የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የሚመለከታቸው አካላት ይህን ስፍራ ቢጎበኙት ምንኛ ጥሩ ነበር፡፡\nማለዳ ቁርሳችንን በልተን የመጀመሪያ ጉብኝት ያደረግነው በደን ውስጥ የሚገኘውን አንድ ታሪካዊ የባህል መድኃኒት ተክሎች የሚገኙበትን ፣ ጥንት የባህል መድኃኒት የሚመረትበትን መንገድ ፣ በባህል መድኃኒት የሚታወቀውን ጊ ሆንግን ዝና ሰማን፡፡አነበብን፡፡\nሙዚየሙ በትክክለኛ ስፍራ ላይ ነው የተገነባው፡፡የባህል መድኃኒት ተክሎች በብዛት የሚገኝበት ስፍራ ላይ ነው የሚገኘው፡፡ከዚህ በመለስ የአካባቢው አረንጓዴነት ፣ አካባቢውን ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ የተከናወኑ የእግር መንገዶች ፣ድልድዮች ፣ የአበባ ስፍራዎች በርቀት የሚታየው በደን የተሞላ ተራራማ ስፍራ በሙሉ መልሰው መልሰው ቢጎበኟቸው አይጠገቡም፡፡ተማሪና ተመራማሪዎች ስፍራውን ያዘውትሩታል፡፡ የተለያዩ የህብተሰብ ክፍሎች ከልጅ እስከ አዛውንት በአካባቢው ያልተገኘ የለም።\nበሼንዜን ከተማም ያስተዋልነው የሀገሪቱ ሙዚየሞችና ሀውልቶች ሙዚየምና ሀውልቶች ብቻ አለመሆናቸውን እና የአረንጓዴ ስፍራዎችም ጭምር መሆናቸውን ነው፡፡ አንዳንዶች ከሀውልትና ሙዚየሙ አረንጓዴ ስፍራዎቹን ሊያስበልጡ ይችላሉ፡፡ የሼንዜን ሙዚየምም ግዙፍ በአቀራረቡም የተለየ ሙዚየም ከመሆኑ በተጨማሪ ዙሪያውን ያሉት የአረንጓዴ ስፍራዎች ትታችሁን አትሂዱ የሚሉ ናቸው፡፡በእዚህም ስፍራ ልጆች ወጣቶችና አባቶች ጭምር በብዛት የሚታዩበት ነው፡፡በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎችም ይታያሉ፡፡በእዚህ ስፍራ የቻይና ሪፎርሚስት መሪዎች ሼንዜንን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ብለው ከሰየሙዋት ከዛሬ ሃምሳ አመት ወዲህ በሀገሪቱ በተለይ በግዛቲቱ የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን የሚመለከቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች እና የዘመኑን ልማት የሚመለከቱ በአካል የተገኙ የሚመስሉ ቅርጻቅርጾች የቀረቡበት ነው፡፡በሙዚየሙ የሪፎርሚስቱ መሪ የዴን ዣዎፒንግ ቅርጽ ከእነሙሉ ልብሳቸው ቆመው ሲታዩ በአካል ያሉ ይመስላል፡፡በመሪነት ዘመናቸው ይጠቀሙባት የነበረች አውቶሞቢል የቻይናን ሰንደቅ አላማና የኮሚኒስት ፓርቲውን አርማ እያወለበለበች፣ መሪው ከመኪናዋ በላይ ባለው ክፍት ቦታ ሆነው ንግግር የሚያደርጉባቸው ሶስት ማይኮችም ይታያሉ፡፡ከሁሉም ከሁሉም የሚያስገርመው የቻይና የግንባታ ሰራተኞች በስራ ላይ እንዳሉ አድርጎ የሚያሳይ የቅርጻ ቅርጽ ስራ ብዙ ትምህርት የሚቀሰምበት ነው፡፡አታምኑኝም ቀርቤ እስካረጋገጥኩበት ሰአት ድረስ በሙዚየሙ ውስጥ አንዳች የእድሳት ስራ እየተካሄደ ያለ ነበር የመሰለኝ፡፡\nየተወሰኑት በህንጻ መወጣጫዎች ላይ የተወሰኑት ከስር እቃ ሲያቀብሉ ፣ የሚገነባው ሲገነባ፣ ከእነ ግንባታ መሳሪያዎቻቸውና በግንባታ ወቅት ልብሳቸው ይታያሉ፡፡ ምን አለፋችሁ በጥድፊያ ግንባታ ሲካሄድ ያያችሁትን እንቅስቃሴ በአካል ያለ ያህል ተደርጎ የቀረበበት ይህ ጥበብ ሙዚየምና ሀውልት አደራጆቻችን ትምህርት የሚቀስሙበት ነው፤ኢትዮጵያውያን የዘርፉ የጥበብ ባለሙያዎች ይህን ታዩት ዘንድ እመኝላችኋለሁ፡፡ጥንት በድራጎን ትታወቅ ነበር በምትባለው ሆያን ከተማ የሚገኘው የድራጎን ሙዚየምም ሌላው በልዩ ሁኔታ የተደራጀ ሙዚየምና የመስህብ ስፍራ ነው፡፡በእዚህም እንደሌለቹ የሙዚየምና የሀውልት ስፍራዎች በርካታ ቻይናውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች ይታያሉ፡፡\nየድራጎን ቅሬት አካሎች በብዛት የቀርቡበት ውብ ሙዚየም ነው፡፡ሙዚየሙ በአረንጓዴ ስፍራ የተዋበ ሲሆን፣ ቻይናውያን በድራጎን ቅሪተ አካሎች የተሞላውን ሙዚየም እና የአረንጓዴ ስፍራዎቹን በእጅጉ ይጎብኙታል፡፡\nገና ወደ ሙዚየሙ አዳራሽ ሲገባ በአካል ያለ የሚመስል የግዙፍ ድራጎን ቅርጽ ይታያል፡፡በተለያዩ ፊልሞች የሚሰማው የድራጎን ድምጽ ከፍ ብሎ ተለቋል፤በዚህ ክፍል የሚሰማው ይህ የድራጎን ድምጽ እና ቅርጹ ድራጎን በአካል ያለ ይመስላል፡፡አብረውን ከሚገኙ ጎብኚዎች ብዙዎቹ ድምጹን ሲሰሙ ፊልሞቹ ትዝ እንዳላቸውም ሲገልጹ ነበር፡፡የሀገሪቱ ሙዚየሞች እና ሀውልቶች የሚገነቡበት ሁኔታ ብዙ ትምህርት የሚቀሰምበት ነው፡፡ከአረንጓዴ ስፍራዎች ተቀናጅተው የተገነቡበት ሁኔታ ተመልካቻቸው እንዲበዛ ፣ በህዝብም ዘንድ ይበልጥ እንዲታወቁ ያደርጋልና እኛም ከዚህ ብዙ መማር ይኖርብናል፡፡\nሀገሪቱ ሀውልቶች እና ሙዚየሞችን የያዘችበት መንገድ ፣ ቻይናውያንና የሌሎች ሀገሮች ዜጎች አዘውትረው እንዲጎበኙዋቸው አድርጓል ፡፡ በእርግጥ በአንዳንድ የሰማእታት ሀውልቶች አረንጓዴ ስፍራዎች ተያይዘው የተገኙቡበት ሁኔታ ቢኖርም ይበልጥ ሊሰራበት ግን ይገባል፡፡ጎበዝ የቤት ስራ አለብን፡፡አዲስ ዘመን ታህሳስ 9/2011በኃይሉ ሳህለድንግል", "passage_id": "60ec0b10030ca8ba922a3003bff04c00" }, { "cosine_sim_score": 0.4226077875701856, "passage": "የሌት ወፍ (Chiroptera) ከአጥቢ እንስሳት መሃል በተፈጥሮ በረራ የሚችል ብቸኛ አስተኔ ነው። እንደ አይጥ ትንሽ ይመስላል እንጂ ወፍ አይደለም።\n\nአጥቢ እንስሳት\nየሌት ወፍ ሁለት እንቁላል ትጥላለች አንዱን ሲሰብሩት አስኳል ሌላውን ደግሞ ሲሰብሩት ፍላፃ ይባላል ወርቅ ነው በሀር ጠቅልለው ቢይዙት መስተፋቅር ነው ያየው ሰው ሁሉ ይወደዋል ያፈቅረዋል እንደ ሹም ያጅበዋል ቢያዙትም የታዘዘውን ይፈፅማል ምንጭ ትንታዊ ብራና መፅፅሀፈ መድሀኒት ክብር ላባቶች", "passage_id": "ab5fbd90acd92ca7c4a2f4fe006315cc" }, { "cosine_sim_score": 0.42208745576939677, "passage": "ለሰው ልጅ ታማኝ ከሆኑ እንስሳት መካከል ውሻን የሚስተካከለው የለም ማለት ይቻላል፡፡በዚህም በዚያም የምንሰማው ፣ራሳችንም የኖርነው እውነታ እንደሚያመለክተውም ውሻ ታማኝ የቤት እንስሳ መሆኑን ነው፡፡ስለታማኝነቱ እንጂ ስለከዳተኛነቱ ብዙም የተባለ የለም፤ ለእዚህ ውለታው ምን ያህል ተከፍሎት ይሆን ? ‹‹ጽድቁ ቀርቶ በቅጡ …›› እንዲሉ ለውለታው ተገቢውን ዋጋ ከመክፈል ይልቅ ሲያረጅ ፣ሲታመም ወይም ሌላ ጉዳት ሲደርስበት ከቤት ይባረራል፡፡ ሰሞኑን ከወደ ቻይና የተገኘ መረጃ ግን ውሾችን ለመንከባከብ ሲል መስዋዕትነት ስለከፈለ ግለሰብ አትቷል። ቻይናዊው “ጎሽ ለልጇ ስትል ተወጋች” እንደሚባለው የጎዳና ውሾች መንከራተት አሳዝኖት መስዋዕትነት ሲከፍል መረጃው አስነብቦናል። ቻይናዊው አፍቃሪ እንስሳ ባለፉት ሁለት ዓመታት በመቶዎች የሚቆጠሩ ባለቤት አልባ የጎዳና ተዳዳሪ ውሾችን ሲንከባከብ ቆይቷል፡፡ ለውሾቹ ሲል 600 ሺህ የን ወይም 87ሺህ ዶላር ዕዳ ውስጥ ቢገባም፣ ባለ አራት እግር ወዳጆቹን አሳልፎ መስጠት አልፈለገም። የ41 ዓመቱ ዣን ካይ ከቼንጉዱ ቻይና ሰላማዊና ምቾት የተሞላበት ሕይወት ይመራ ነበር።የአንድ ሀገር በቀል ኩባንያ አስተዳዳሪ ሆኖ እያገለገለ የራሱን የጉዞ ወኪልም በመክፈት ሰርቷል። ዣን ካይ ያሳደገውና ለ13 ዓመት አብሮት የቆየ ውሻው በድንገት ሲሞት ነገሮች ይለዋወጡበታል። አሳዛኙ ክስተት ሕይወቱን አናጋበት፤ከዚያም በከተማው ያሉ መጠለያ አልባ ውሾችን ትኩረት በመስጠት መሰብሰብ ጀመረ።በቅድሚያ ሁለት ውሾች ወስዶ በጉዞ ወኪል ቢሮው ማሳደግ ቢጀምርም፣ ስምንት ጎዳና ተዳዳሪ ውሾች እያሳደገ መሆኑን ያወቀው ዘግይቶ ነበር።ይህ አሀዝ 260 ይደርሳል፡፡ እነዚህን ውሾች በባንክ ብድርና በሌሎች ልገሳ ላይ ብቻ ተመርኩዞ ለመንከባከብ መታገል ውስጥም ይገባል። ዣንግ በጉዞ ወኪል እየሠራ ስምንት ውሾች በነበሩት ወቅት ሥራው ላይ ጫና እንደፈጠረበት ሲገነዘብ በቼንግዱ መውጫ የሚገኝ አንድ ቤት ለእንስሶቹ ማሳደጊያ ይከራያል።ቤቱን የተወሰነ ጊዜ ቢገለገልበትም የውሾቹ ጩኸት ጎረቤቶችን ይረብሻል፡ ፡በዚህ የተነሳም ከቦታ ቦታ እያዘዋወረ ማኖር የግድ ሆኖበት ቆይቶ በመጨረሻ ከቤቱ 10 ደቂቃ አቅራቢያ በተከለለ ሥፍራ የራሱን አነስተኛ የእንስሳ መጠለያ ማዕከል ይከፍታል። ስምንት ውሾችን አይደለም አንዱንም ማሳደግ ለአብዛኞቻችን ፈፅሞ የማይታሰብ ቢሆንም፣ ዣንግ ካይ ግን በአግባቡ ያኖራቸው ነበር፡፡በየጊዜውም ተጨማሪ የጎዳና ተዳዳሪ ውሾችን ይሰበስብም ነበር። በቼንግዱ መውጫ ውሾቹን መመገብ ሲጀምር ብዙ የጎዳና ውሾች ሲንከራተቱ ይመለከታል፤ከውሾቹ መካከልም አንዳንዶቹ የህክምና ክትትል የሚያስፈልጋቸው ሆነው ያገኛቸዋል፡፡እነዚህን ውሾች ወደ መጠለያው ይወስዳቸዋል።ውሾቹን ለመጠበቅ የሚያደርገው ወጪ፤ ከሚያገኘው ክፍያና ከንግድ ድርጅቱ ገቢ በእጥፍ ለመብለጥ ረጅም ጊዜ አልወሰደበትም፤ ስለዚህ ከባንክ ብድር መውሰድ ውስጥ ይገባል። ለዓላማው በከፈለው መስዋዕትነት የተደነቁ ሌሎች አፍቃሪ እንስሳት የተወሰነ ርዳታ መስጠት ቢጀምሩም፣ ይህም ቢሆን የውሾቹ ቁጥር በፍጥነት ሲጨምር በቂ አልሆን እያለ ይመጣል።በ2019 መጀመሪያ ዣንግ ካይ 300 ቡችሎችን ማሳደግ ውስጥ ይገባል፤ ይህም አሀዝ እስካሁን ከተንከባከባቸው ውሾች በጣም ከፍተኛው ነው።ከእነዚህ ውሾች ከፊሎቹ እንዲያሳድጋቸው በጉደፈቻ የተሰጡት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት 260 ውሾችን እየተንከባከበ ነው፡፡ባለፈው ግንቦት ዣክ ለዘጋቢዎች እንደተናገረው ዘወትር 40ኪግ ምግብ ይገዛል ፤በየወሩ ለውሾቹ ምግብና ለመሳሰሉት 20ሺ የን ያወጣል፤ ውሾቹን ለሚንከባከቡለት ሁለት ሠራተኞቹም ወደ 6ሺ የን በየወሩ ወጪ ያደርጋል።ይህም ወርሃዊ ወጪ ለውሾቹ ህክምና የሚያስፈልገውን ወጪ አያካትትም። ከሁለት ዓመታት በፊት አፍቃሪ እንስሳት የመጀመሪያውን 200 ሺ የን የባንክ ብድሩን እንዲከፍል ገንዘብ ቢሰጡትም፣ ብድሩን የሚከፍልበት ጊዜ አልነበረውም፡፡የጎዳና ውሾቹን ቁጥር በጨመረ ቁጥር ዕዳውም እየጨመረ ሄደ። በመጀመሪያው ዓመት ብቻ 600ሺ የን ዕዳ ነበረበት፤ ወርሃዊ ወጪውን ለመሸፈን ከአባቱ በምስጢር 20ሺ የን እስከ መውሰድ ደርሶም ነበር ። የዣንግ እናት ሁዋንግ ሚንግሹ”ውሾች እንደሚያረባ እናውቃለን፤ ቤተሰቦቹ ስለ ጉዳዩ ሲጠይቁት ምርጫ ስለሌለው ቁጠባውን በሙሉ ማውጣቱንና በዕዳ ውስጥ መዘፈቁን አረዳቸው።” ሲሉ ይናገራሉ። ዕድሜያቸው 69 እና 70 የሆኑ የዣንግ ካይ ታላላቆቹ የቤተሰቡ አባላት እየተጦሩ መደሰት በሚገባቸው ዘመን ይህን ወጪ ለማገዝ በሚል ወደ ሥራ ለመሰማራት ተገደዋል። በዚህም ዕዳውን ለመቀነስ አስበው እየተንቀሳቀሱ ቢሆንም፣ ዣንግ ባለፈው ወር የባንክ ሂሳቡን ሲያጣራ እስካሁን ለባንኮች 510 ሺ የን ወይም 74 ሺ ዶላር መክፈሉን ተረድቷል። “ውሾቹን ባያረባ ይሻል ነበር፤ ይህ ባይሆን ኖሮ ሁላችንም ሰላም እንሆን ነበር ፤አሁን ግን እሱ ብቻ ሳይሆን ቤተሰቡ በሙሉ በዕዳ ተዘፍቋል።”ሲሉ እናቱ ተናግረዋል። የዣንግ ካይ የፋይናንስ ሁኔታ በአደገኛ ሁኔታ ስለመገኘቱ እሱም በአካባቢው ያሉትም ያውቃሉ፡፡ እንዲያም ሆኖ ግን በውሾቹ ምክንያት እጁን መስጠት አልፈለገም፡፡ “ውሾችን ማሳደግ ስትጀምር በአጠቃላይ እንደ ሰው መሆናቸውን ትረዳለህ ።”ሲል ዣንግ ካይ ይናገራል።”ውሾችን ማንም አይፈልጋቸውም፤ እስከ ሕይወታቸው ፍፃሜ ወስዶ መንከባከብ የኔ ኃላፊነት ነው።”ይላል። የሰበሰበበትን ዘመን በመግታት የተረጋጋ ኑሮውን ለመምራትና የራሱን ሥራ ለመጀመር በመጣር ላይ ይገኛል።አዲስ ዘመን ሰኔ 18/2011", "passage_id": "a6456a168b1f1693e285f1c9595855c0" } ]
607f9a06bb55a689c087d80c8e3a64b6
c03f9cbfaea616f1a528b4983555f27a
ደቡብ ኮሪያ ፣ ሴንጋፖርና ቻይና ሁለተኛ ዙር ኮሮናቫይረስ እያጠቃቸው ካሉ የእስያ አገራት መካከል ናቸው። ይህ በአገራቱ እየታየ ያለው ሁለተኛ ዙር ኮሮናቫይረስ ከውጭ የመጣ እንደሆነ ተገልጿል።
የእስያ አገራት በሁለተኛ ዙር ኮሮናቫይረስ እየተጠቁ ነው\nየቫይረሱ መነሻ የሆነችው ቻይና እስከ አሁኑ ሰዓት ድረስ የመዘገበችው ምንም ዓይነት አዲስ የኮሮናቫይረስ ሕሙም የለም። ነገር ግን በቅርቡ ከውጭ ወደ ቻይና የገቡ 34 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ታውቋል። ደቡብ ኮሪያም ከትናንት እስከ ዛሬ 152 አዳዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች የተገኙባት ሲሆን ከነዚህ ምን ያህሉ ከውጭ የመጡ ናቸው የሚለው አልታወቀም። በትናንትናው እለት ሴንጋፖር ደግሞ 47 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ያገኘች ሲሆን ከእነዚህ 33 የሚሆኑት ከውጭ የመጡ ናቸው ተብሏል። • የኮሮናቫይረስ በአዲስ አበባ ሆቴሎች ላይ ያጠላው ስጋት • በኬንያ ስለኮሮናቫይረስ ሃሰተኛ መረጃ ያሰራጨው ግለሰብ ታሰረ • 'ኮሮናቫይረስ አለብህ' በሚል ቡጢ የቀመሰው የኦክስፎርድ ተማሪ በሌላ በኩል በቻይና ስምንት ሞት የተመዘገበ ሲሆን ሁሉም ሞቶች ኮሮናቫይረስ በተቀሰቀሰባት ሁቤ ግዛት ውሃን ከተማ የተመዘገቡ ናቸው። ሶስቱም አገራት ቫይረሱን በመከላከልና ስርጭቱን በመቆጣጠር ረገድ ውጤታማ እየሆኑ የነበረ ቢሆንም ከእነዚህ አገራት ውጭ ቫይረሱ እየተሰራጨ ያለበት ፍጥነት የአገራቱን ስኬት መና እንዳያስቀረው ከፍተኛ ስጋት አለ። አሁን ትልቁ ስጋት ያለው አውሮፓና አሜሪካ ላይ በመሆኑ ትኩረት ያለውም እነሱ ላይ ሆኗል። ነገር ግን በተጠቀሱት የእስያ አገራት ላይ እየታየ ያለው አዳዲስ ታማሚ እስያም አውሮፓና አሜሪካ ካሉበት ደረጃ ብዙ ሩቅ እንዳልሆነች የሚያሳይ ነው። የማሌዥያ የጤና ሚኒስትር ኑር ሂሻም አብዱላ ዜጎቻቸው ከቤት ሳይወጡ ራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን እነዲጠብቁ ለምነዋል። ማሌዥያ በቫይረሱ 710 ሰዎች መያዛቸው ታውቋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5986721239490955, "passage": "ኮሮናቫይረስ፦ በሴቶች የሚመሩ አገራት ወረርሽኙን በተሻለ ሁኔታ እንዴት ተቆጣጠሩት?\\nእነዚህን አገራት የሚያመሳስላቸው ይህ ብቻ ሳይሆን መሪዎቻቸም ሴቶች መሆናቸው ነው። \n\nእኚሁ ሴት መሪዎች በዚህ ዓለም አቀፍ የጤና ቀውስ ወቅት የቫይረሱን መዛመት እንዲሁም የሟቾችን ቁጥር መቆጣጠር በመቻላቸው በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ሙገሳን እያገኙ ይገኛሉ።\n\n•\"ያስጨነቀኝ ከእኔ ጋር ንክኪ የነበራቸው ሰዎች ጤንነት ነበር\" የኮሮናቫይረስ ታማሚዋ ከባህር ዳር \n\n•\"መደብር ሄጄ የውጪ አገር ሰው አንቀበልም አሉኝ\" ኢትዮጵያዊቷ በቻይና\n\nበመገናኛ ብዙሀን ዘንድም 'ምሳሌ መሆን የሚገባቸውም' በሚል እየተሞካሹ ነው። በቅርቡ ፎርብስ ባወጣው አንድ ፅሁፍ \"የእውነተኛ መሪነት ተምሳሌት\" ብሏቸዋል።\n\n\"ሴት መሪዎች በዚህ ቀውስ ወቅት እንዴት አድርገን የሰውን ልጅ ህይወት መታደግ እንደሚቻል ለዓለም እያስተማሩ ነው\" በማለት የፎርብስ ጽሁፍ አትቷል።\n\nአገራት እየወሰዷቸው ባሉ እርምጃዎች ፈጣን ምላሽ በመስጠትና፣ የሰውን ልጅ ህይወት እየታደጉ ያሉ መሪዎች በሴት የሚመሩ አገራት ቢሆኑም፤ በዓለማችን ያሉ ሴት መሪዎች ሰባት በመቶ ብቻ ናቸው።\n\nየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በመታገል ሴት መሪዎች እንዴት ሊሳካላቸው ቻለ? \n\nየቀደመ ምላሽ\n\nየኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት መሆኑን ተከትሎ የአይስላንዷ ጠቅላይ ሚኒስትር ካትሪን ጃኮብስዶቲር በፍጥነት ተግባራዊ ያደረጉት እርምጃ ከፍተኛ ቁጥር ያለውን ሕዝባቸውን መመርመር ነው። \n\nሦስት መቶ ስድሳ ሺህ ብቻ የሕዝብ ቁጥር ባላት አገራቸው ውስጥ በሽታውን ችላ ያሉት ጉዳይ አልነበረም። እርምጃ መውሰድ የጀመሩት ጥር ወር መጨረሻ አካባቢ ነው። በአገሪቷ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መኖሩ ከመረጋገጡ በፊት ሃያና ከዚያ በላይ ሰዎች ሆኖ መሰብሰብ ተከለከለ።\n\nበአይስላንድ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መኖሩ ከመረጋገጡ በፊት ሃያና ከዚያ በላይ ሰዎች ስብሰባ ተከለከለ።\n\nእነዚህንም እርምጃዎች ተከትሎ አስከ ትናንትና ሚያዝያ 13፣ 2012 ዓ.ም በኮሮናቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ዘጠኝ ብቻ ነው። \n\nበታይዋንም ፕሬዚዳንት ሳይ ኢንግ ዌን የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የወረርሽኝ መቆጣጠሪያ ማዕከል ያቋቋሙት ቀድመው ነው። በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ ወይም ግንኙነት አለባቸው የተባሉ ሰዎችንም ክትትል ማጠናከርም በከፍተኛ ሁኔታ ሰርተውበታል።\n\nበሽታውም ከሰው ወደ ሰው እንዳይዛመት የሚያገለግሉ ፊት ጭምብልን የመሳሰሉ የመከላከያ ቁሳቁሶችንም ማምረቱንና ማሰራጨቱን በእሳቸው መሪነት የተከናወነ ነው። ሃያ አራት ሚሊዮን የሕዝብ ቁጥር ባላትና የቻይና አካል በሆነችው ታይዋን የሞተው ሰው ቁጥር ስድስት ብቻ ሆኖ ዓለምን አስደምሟል። \n\n•ለኮሮናቫይረስ፤ መቼ ነው ሐኪም ቤት መሄድ ያለብኝ?\n\n•\"የምናውቀው ሰው እስኪሞት መጠበቅ የለብንም\" ዶ/ር ፅዮን ፍሬው\n\nየታይዋን መሪ ብቻ አይደሉም የኒውዚላንዷ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደንም ኮሮናቫይረስን ለመግታት ፈታኝ የሚባለውን ውሳኔ በማስተላለፍ አገራቸውን ከወረርሽኙ ታድገዋታል። \n\nየተለያዩ አገራት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት እየወሰዱት ባለው እርምጃ፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ ደረጃ ላይ ደርሶ እንዲመለስ የሚያደርግ ውሳኔ ላይ ቢደርሱም ጠቅላይ ሚኒስትሯ ግን ወረርሽኙን ሙሉ በሙሉ የማስቆም ሥራ ላይ ነበር ያተኮሩት። \n\nአገራት ሙሉ በሙሉ የመዝጋትም ሆነ አስገዳጅ የቤት መቀመጥ ውሳኔ የሚወስኑት በኮሮናቫይረስ የተያዘው ሰው ቁጥር ከፍ ሲል ነው።\n\nእኚህ ጠቅላይ ሚኒስትር ግን ከሌሎች አገራት በተለየ ሁኔታ የሟቾች ቁጥር ስድስት ሲደርስ ሙሉ በሙሉ አገሪቷን ዘጉ፤ ዜጎች ቤታቸው እንዲቀመጡ ተወሰነ። እስከ ትናንትና ሚያዝያ 13፣ 2012 ዓ.ም ድረስ የተመዘገበው የሟች ቁጥርም 12 ነው።\n\nየታይዋኗ...", "passage_id": "6eca331c607eb9c35af4130e223651c6" }, { "cosine_sim_score": 0.5800122016910123, "passage": "የኮሮናቫይረስ ህመም ምልክቶችና በበሽታው ላለመያዝ ማድረግ ያለብን ጥንቃቄ\\nበዚህም ሳቢያ ወረርሽኙ የወቅቱ የዓለም ሕዝብ ስጋት ሆኗል። \n\nስለዚህ ስለበሽታው ምንነትና እራስን ለመከላከል መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ጠቃሚ መረጃዎችን እነሆ። \n\nየኮሮናቫይረስ በሽታ ምልክቶች የትኞቹ ናቸው? \n\nየኮሮናቫይረስ የመተንፈሻ አካላት በሽታ ሲሆን ሲጀምር በትኩሳት ሲሆን በማስከተልም ደረቅ ሳል ይነረዋል። ከሳምንት በኋላ ደግሞ የትንፋሽ ማጠርን ያስከትላል፤ በዚህ ሳቢያም አንዳንድ በበሽታው የተያዙ ሰዎች የህክምና እርዳታ ሊያስፈልጋቸው ይችላል። \n\nየእነዚህ ምልክቶች መታየት ግን በበሽታው የመያዝ ምልክት ላይሆን ይችላል። ምክንያቱም ምልክቶቹ ከተለመዱት የጉንፋንና የኢንፍሉዌንዛ ምልክቶች ጋር ተመሳሳይ ነው። \n\nኮሮናቫይረስ የከፋ በሚሆን በት ጊዜ ኒሞኒያን፣ ሳርስን፣ የውስጥ አካላት ሥራ ማቆምን እንዲሁም ሞትን ሊያስከትል ይችላል። \n\nበዕድሜ የገፉና አስም፣ የስኳር በሽታ፣ የልብ ህመምን የመሳሰሉ ቀደም ሲል የነበሩ የጤና ችግሮች ያሉባቸው ሰዎች በበሽታው ሲያዙ በጠና የመታመም ዕድላቸው ከፍተኛ ነው። \n\nሰዎች በበሽታው ከተያዙ በኋላ ምልክቶችን እስከሚያሳዩ ድረስ እስከ 14 ቀናትን ሊወስድ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት ገልጿል። ነገር ግን አንዳንድ አጥኚዎች ምልክት የማየቱ ነገር አስከ 24 ቀናት ድረስ ሊቆይ እንደሚችል ጠቁመዋል። \n\nእንዴት እራሴን መጠበቅ እችላለሁ?\n\nየጤና ተቋማት እንደሚሉት በሽታውን ለመከላከል እጅን በመደበኝነት በደንብ መታጠብ እጅግ ጠቃሚ ነው። \n\nእስካሁን በሽታው እንዴት እንደሚተላለፍ በእርግጠኝነት የሚታወቅ ነገር የለም። ነገር ግን የኮሮና አይነት ቫይረሶች በበሽታው የተያዙ ሰዎች በሚያስሉበትና በሚያስነጥሱበት ወቅት በሚያወጧቸው ጥቃቅን ጠብታዎች አማካይነት ነው። \n\nስለዚህም ስናስልና ስናስነጥስ አፍንጫና አፋችንን በሶፍት ወይም በክርናችን እንሸፍን፤ ፊታችንን እጃችንን ሳንታጠብ አንንካ። በተጨማሪም ከታመሙ ሰዎች ጋር የቀረበ ንክኪ ከማድረግ መቆጠብ በሽታውን ለመከላከል ያግዛል። \n\nየህክምና ባለሙያዎች እንደሚሉት የፊት መሸፈኛ ጭንብሎች የሚፈለገውን ያህል በሽታውን ለመከላከል አያስችሉም። \n\n'የኮሮናቫይረስ አለብኝ ብዬ ካሰብኩ ምን ማድረግ አለብኝ?'\n\nበበሽታው ተይዣለሁ ብለው የሚያስቡ ሰዎች አስፈላጊውን ምክርና የህክምና ድጋፍ ለማግኘት ለሚመለከታቸው የጤና ተቋማት ማሳወቅ አለባቸው። \n\nበበሽታው ተያዞ ይሆናል ተብሎ ከሚታሰብ ሰው ጋር የቀረበ ንክኪ ከነበረዎት፤ እራስዎን ለተወሰነ ጊዜ ከሌሎች ሰዎች አግልለው እንዲቆዩ ሊነገርዎት ይችላል። ስለዚህ በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር የሚኖርን የቀረበ ንክኪ ማስወገድ ይኖርብዎታል። \n\nበሽታው ከተከሰተባቸውና ከሌሎች አገራት የተመለሱ ከሆነ ምናልባትም ለተወሰነ ጊዜ እራስዎን አግልለው መቆየት ሊያስፈልግዎት ይችላል። \n\nኮሮናቫይረስ ምንያህል አደገኛ ነው? ሊድንስ ይችላል? \n\nየዓለም ጤና ድርጅት ከ56 ህሙማን ላይ በሰበሰበው መረጃ መሰረት በኮሮናቫይረስ ከተያዙ አምስት ሰዎች መካከል አራቱ ቀለል ያሉ የበሽታውን ምልክቶች ብቻ ያሳያሉ። በዚህም መሰረት፡ \n\nምንም እንኳን አሃዞቹ አስተማማኝ ባይሆኑም በበሽታው ከተያዙት መካከል የሚሞቱት ሰዎች ብዛት ዝቅተኛ እንደሆነ ተስተውሏል፤ ይህም ማለት በበሽታው ከተያዙ ሰዎች መካከል ከመቶው አንድ ወይም ሁለቱ ብቻ የሚሆኑት ናቸው ለሞት የሚዳረጉት። \n\nበአሁኑ ጊዜ በሺዎች የሚቆጠሩት በህክምና ላይ ያሉ ሲሆን ሊሞቱ ይችላሉ። በዚህም ሳቢያ የሞት መጠኑ በመቶኛ ከፍ ሊል ይችላል። \n\n", "passage_id": "3c3967d67b3a5eb6274e425e63393a9c" }, { "cosine_sim_score": 0.57851668886038, "passage": "\"ቻይና በአፍሪካ የጦር ሰፈር ለመክፈት አራት አገራትን እያማረጠች ነው\" አሜሪካ\\nከአሜሪካ መከላከያ ሚንስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ታንዛኒያና አንጎላ ናቸው ቻይና የጦር ሰፈር ልትከፍትባቸው ያሰበቻቸው አገራት። \n\nሆኖም ግን ሌሎችም አገራትም በቻይና እቅድ ውስጥ ቢኖሩም ለጊዜው ስማቸውን አልተገለም።\n\nይህን የአሜሪካንን መግለጫ በተመለከተ አራቱ አገራት ምላሽ አልሰጡም።\n\nይህ ሪፖርት የወጣው ባለፈው ሳምንት ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በስፋት ሪፖርቱ በየአገራቱ ሚዲያዎች ሲናፈስ ቆይቷል።\n\nዘገባው እንደሚለው ቻይና አሁን በጂቡቲ ካላት የጦር ሰፈር ሌላ በሌሎች ቢያንስ አራት አገራት፣ የአየር፣ የባሕር፣ የእግረኛ ጦር ማቀነባበርያ የጦር ሰፈር ለመክፈት ከጅላለች፣ ንግግርም ጀምራለች።\n\nከአፍሪካ ውጭ ደግሞ በማያንማር፣ በታይላንድ፣ በሲንጋፖር፣ በኢንዶኒዢያ፣ በፖኪስታን፣ በሲሪላንካ፣ በዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ፣ በአንጎላና በታጃኪስታን ሌሎች ጦር ሰፈሮችን ለመክፈት ቻይና ስለማሰቧ ተነግሯል።\n\n", "passage_id": "d11fb9df59dccfc75eb795f10ff2fdf4" }, { "cosine_sim_score": 0.5672646431279004, "passage": "ኮሮናቫይረስና የነዳጅ ዘይት ምን አገናኛቸው?\\nበሽታው አሳሳቢ ደረጃ ላይ በደረሰበት በአሁኑ ጊዜ የዓለማችን ትልልቆቹ የነዳጅ አምራች አገራት በሽታው ካስከተለው ችግር ለመቋቋም በሚያደርጉት ጥረት ውስጥ ምርታቸው ሊቀንስ ይችላል እየተባለ ነው። \n\nየነዳጅ ዋጋን ለመደገፍ እርምጃ እንዲወሰድ እየተጠየቀ ባለበት በአሁኑ ወቅት የነዳጅ አምራች አገራት ማህበር የሆነው ኦፔክ እና አጋሮቹ በዚህ ሳምንት ስብሰባ እንደሚቀመጡ እየተጠበቀ ነው። \n\n• ኮሮናቫይረስ፡ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በቻይና \n\n• አባቱ በኮሮናቫይረስ የተጠረጠረው አካል ጉዳተኛ ታዳጊ ሞተ \n\nበጥር ወር መጀመሪያ ላይ የነዳጅ ዋጋ በዓመት ውስጥ ከታየው ከፍ ብሎ በ20 በመቶ ካሻቀበ በኋላ አሽቆልቁሎ ዝቅተኛው ዋጋው ላይ ይገኛል። \n\nስለምን ይህ የቫይረስ ወረርሽኝ እንዲህ ያለው ከፍተኛ ተጽእኖን በዓለም አቀፉ የኃይል ገበያ ላይ ሊያስከትል ቻለ? \n\nየነዳጅ ዋጋ ለምን በከፍተኛ ሁኔታ ቀነሰ? \n\nየቻይናዊያን አዲስ ዓመት የበዓል ጊዜ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል በበሽታው ምክንያት በመራዘሙና የጉዞ እገዳ በመደረጉ ፋብሪካዎች፣ ቢሮዎችና መደብሮች ዝግ ሆነው ይገኛሉ። \n\nይህም ማለት አስከ 14 ሚሊዮን በርሜሎችን በቀን ውስጥ የምትጠቀመውና የዓለማችን ትልቋ የድፍድፍ ነዳጅ ገዢ አገር የሆነችው ቻይና ማሽኖቿን ለማንቀሳቀስ፣ ለተሽከርካሪዎችና ለኤሌክትሪክ ኃይል ወትሮ ከምትፈልገው ነዳጅ ዘይት በእጅጉ የቀነሰውን እንድትጠቀም አድርጓታል። \n\nበወረርሽኙ ምክንያት በርካታ አየር መንገዶች ወደ ቻይና የሚያደርጓቸውን በረራዎች በማቋረጣቸው የተነሳና በቻይና ውስጥ ባለው የጉዞ እገዳ ሳቢያ በረራዎች በመቀነሳቸው ለአውሮፕላን ነዳጅ ያለው ፍላጎት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሰዋል ተብሎ ይታሰባል። \n\n• ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? \n\n• ካሜሮናዊው በኮሮናቫይረስ በመያዝ የመጀመሪያው አፍሪካዊ ሆነ\n\nብሉምበርግ በዚህ ሳምንት እንደዘገበው የቻይና ዕለታዊ የድፍድፍ ነዳጅ ፍጆታ በ20 በመቶ ቀንሷል። ይህም ማለት ብሪታኒያና ጣሊያን በአንድ ላይ በቀን የሚያስፈልጋቸውን ነው። \n\nበዚህም ሳቢያ በቻይና መንግሥት የሚተዳደረው የእስያ አህጉር ትልቁ የነዳጅ ማጣሪያ ሲኖፔክ በየቀኑ የሚያጣራውን የድፍድፍ ነዳጅ መጠን በ600 ሺህ በርሜሎች ቀንሷል። ይህም ከሥራው 12 በመቶው አቁሟል ማለት ሲሆን ከ10 ዓመታት በላይ ባለው ጊዜ ውስጥ ከፍተኛው ቅናሽ ነው። \n\nበነዳጅ ዘይት ላይ የታየው ከፍተኛ ቅናሽ የኃይል ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ደረጃ እንዳሳሰበው የዘርፉ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው። \n\nየወረርሽኙ ተጽእኖ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ \n\nበነዳጅ ፍላጎት ላይ የተከሰተው ከፍተኛ ቅናሽ በቻይና ውስጥ የተከሰተውን የሥራ መቀዛቀዝን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ነው። በተጨማሪም ባለፉት 30 ዓመታት ውስጥ ቻይናን ካጋጠማት የኢኮኖሚ ዕድገት መቀነስ ክስተት ውስጥ ዝቅተኛው ማጋጠሙ ደግሞ የነዳጅ ፍጆታዋን የበለጠ ይቀንሰዋል ተብሏል። \n\nየተባሉት በቻይና የሳይንስ አካዳሚ ውስጥ ተመራማሪ የሆኑነት ዣንግ ሚንግ እንደሚሉት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓመቱ መጀመሪያ ላይ ባሉት ሦስት ወራት የአገሪቱን ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ከ5 በመቶ በታች ሊያወርደው ይችላል። \n\n• \"ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ የሥራ ዕድልን ሊያሳድግ ይችላል\"\n\nያደጉት አገራት እድገታቸውን ለማጠናከር ትግል በሚያደርጉበት ጊዜ ቻይና የዓለማችን ሁለተኛዋ ግዙፍ ኢኮኖሚና ለዓለም የኢኮኖሚ ዕድገት አንቀሳቃሽ ሞተር ናት። \n\nየዓለም ገንዘብ ድርጅት ዳይሬክተር የሆኑት ክሪስታሊና ጆርጂዮቫ ባዚህ ሳምንት እንዳሉት ወረርሽኙ ቢያንስ ለአጭር ጊዜ የዓለም ኢኮኖሚ ዕድገትን ያቀዛቅዘዋል፤ ነገር ግን የወደፊቱን ለመናገር አሁን ጊዜው ገና እንደሆነም አመልክተዋል። \n\nነዳጅ አምራቾች ምን...", "passage_id": "11d75e3c19ee4d7cb6229943106029b9" }, { "cosine_sim_score": 0.567151887031547, "passage": "ቻይና አእዋፋትን የሚያጠቃ በሽታ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው ላይ አገኘች\\nይህ የበሽታ አይነት (በርድ ፍሉ) ከዚህ ቀደም በአእዋፋት እንጂ ሰዎች ላይ ታይቶ አይታወቅም።\n\nግለሰቡ እንዴት በበሽታው እንደተያዘ ዝርዝር መረጃ አልወጣም። ህመሙ ከሰው ወደ ሰው በቀላሉ እንደማይተላለፍ ይታመናል።\n\nበቻይና ጂአንግሱ ግዛት ነዋሪ የሆነው ግለሰብ ባለፈው ሳምንት ነበር በሽታው የተገኘበት። አሁን ከበሽታው አገግሞ ከሆስፒታል ሊወጣ እንደሆነ ተገልጿል።\n\nየተለያዩ አይነት የአእዋፋት ህመሞች ያሉ ሲሆን፤ ከዶሮ ወይም ከሌሎች አእዋፋት ጋር በቅርበት የሚሠሩ ሰዎች በበሽታ መያዛቸው ተዘግቦ ያውቃል።\n\nበበሽታው ከተያዘው ሰው ጋር ንክኪ ያላቸው ሰዎች ህመሙ እንዳልተገኘባቸው ተገልጿል። \n\nየቤጂንግ ብሔራዊ የጤና ተቋም እንዳለው፤ ግለሰቡ ሆስፒታል የገባው ሚያዝያ 28 ሲሆን፤ ኤች10ኤን3 እንዳለበት የተገለጸው ከአንድ ወር በኋላ ነው።\n\nግሎባል ታይምስ እንደዘገበው ተቋሙ \"በዓለም ላይ ኤች10ኤን3 የያዘው ሰው ሪፖርት ተደርጎ አያውቅም። ከጫጩት ወደ ሰው በመተላለፍ የአሁኑ የተለየ አጋጣሚ ነው። በስፋት የመሰራጨቱ እድልም አነስተኛ ነው\" ብሏል።\n\nበሽታው በስፋት የመተላለፍ እድሉ ውስን እንደሆነም ተገልጿል።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት ለሮይተርስ የዜና ወኪል \"አሁን ላይ ከሰው ወደ ሰው እንደሚተላለፍ የሚጠቁም ነገር የለም\" ብሏል።\n\n\"አቪን ኢንፍሉዌንዛ በጫጩቶች መካከል እንደሚሰራጨው ሁሉ የሰው ልጆችም ሊያዙ ይችላሉ። ይህ የሚያሳየን የኢንፍሊዌንዛ ወረርሽኝ ስጋት መኖሩን ነው\" ሲልም ድርጅቱ ማብራሪያ ሰጥቷል።\n\nአሁን ላይ ኤች5ኤን8 (H5N8) የሚባል ዝርያ አዕዋፍትን እያጠቃ ይገኛል። በተለያዩ የአውሮፓ አገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ጫጩቶችን ገድሏል።\n\nየካቲት ላይ ሩስያ ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን ዝርያ በሰው ላይ እንዳገኘች አስታውቃ ነበር።\n\nከአእዋፋተ ወደ ሰው የሚተላለፍ በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ የተሰራጨው እአአ ከ2016 እስከ 2017 ሲሆን፤ 300 ሰዎች ሞተዋል።\n\n", "passage_id": "559bd868fc209668f67493bac2d2af24" }, { "cosine_sim_score": 0.5640150179403423, "passage": "ኮሮና ቫይረስ፡ የዓለም ባንክ ከሰሃራ በታች የሚገኙ አገራት ኢኮኖሚያዊ ድቀት እንደሚያጋጥማቸው ተነበየ\\nዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአህጉሪቱ ምጣኔ ሃብት በዚህ ዓመት ብቻ በ2.1 በመቶ የሚጎዳ ሲሆን ይህ ጉዳት እስከ 5.1 ድረስ ሊደርስ ይችላል ብሏል።\n\nየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በ52 የአፍሪካ አገሮች የተከሰተ ሲሆን እስካሁን ድረስ በመላ አህጉሪቱ 10,250 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። \n\n ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎችም ቁጥርም 492 ደርሷል።\n\nየዓለም ባንክና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ አበዳሪ አገራት ለአፍሪካ እዳቸውን ለተወሰነ ጊዜ እንዲያራዝሙ እና አገራት ያላቸው ገንዘብ ወደ ሕይወት ማዳንና ኑሮን ማሻሻል ላይ ማዋል እንዲችሉ ጥሪ አቅርበዋል።\n\nአፍሪካ በኮቪድ-19 ከተጠቁ አህጉራት የመጨረሻዋ ስትሆን፣ አገራት ድንበራቸውን መዝጋት፣ ዜጎቻቸው ከቤት ውጪ እንዳይንቀሳቀሱ ማድረግ፣ መንገደኞችን በለይቶ ማቆያ ማስቀመጥ ርምጃዎችን የወሰዱት በፍጥነት ነበር።\n\nየኮቪድ-19 ወረርሽኝ የመጀመሪያው ጉዳት ንግድን ማስተጓጎል ነበር። የዓለም ባንክ እንደሚለው ከሆነ የግብርና ምርቶች አቅርቦት መቀነስ፣ የአቅርቦት መስተጓጎል፣ እና የሕይወት መጥፋት ወደ ምግብ እጥረት ሊመራ ይችላል።\n\nበአፍሪካ በምጣኔ ሃብታቸው ግዙፍ የሆኑት ናይጄሪያና አንጎላ በወረርሽኙ ምክንያት የነዳጅ ዋጋ መውረድ ምጣኔ ሃብታቸው ክፉኛ ከተጎዳ አገራት መካከል ይገኙበታል። ደቡብ አፍሪካም ብትሆን የማዕድን ገቢዋ አሽቆልቁሏል።\n\n• በኮሮናቫይረስ ከተያዙት ኢትዮጵያዊያን ሦስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው \n\nከኢትዮጵያና ኬንያ የሚላኩ የግብርና ምርቶች ሁሉም ተዘግተዋል። ከባህርማዶ ወደ አገር ውስጥ ይደረግ የነበረው የጎብኚዎች ፍሰት፣ የሚላክ የውጪ ምንዛሪ፣ እንዲሁም የቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ቆሟል።\n\nበምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ፣ የእርስ በእርስ ግጭት፣ እንዲሁም በደቡባዊ አፍሪካ ያለው ድርቅ በአፍሪካ ያለውን ችግር ተደራራቢ አድርጎታል።\n\nየዓለም ባንክ ብድር መክፈል ለተወሰነ ጊዜ እንዲቆም የሚል ምክረ ሃሳብ ያቀረበ ሲሆን፣ ይህም በዓመት ለብድር ክፍያ የሚውለውን ወደ 35 ቢሊየን ዶላር እንዲሁም ለወለድ ክፍያ የሚውለውን 44 ቢሊየን ዶላር ነፃ ያደርጋል ተብሏል።\n\nድርጅቱ አክሎም የአፍሪካ አገራት ለድሃ ዜጎቻቸው ምግብ እንዲያከፋፍሉ፣ መሰረታዊ ግልጋሎቶች ላይ የተጣሉ ክፍያዎችን እንዲያነሱ መክሯል።\n\n", "passage_id": "7ee726cfd1b8b53ce11b804932aa1871" }, { "cosine_sim_score": 0.5592681731933951, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ በአፍሪካ የቫይረሱ ስርጭት ምን ላይ ይገኛል?\\nሐምሌ አጋማሽ ላይ በየቀኑ በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቀንሶ ነበር። አሁን ግን እየጨመረ መጥቷል።\n\nበእርግጥ በአንዳንድ አገሮች ቁጥሩ እየቀነሰ ነው።\n\nባለፉት አራት ሳምንታት በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በአማካይ 6% መጨመሩን የአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥር እና መከላከያ ተቋም ገልጿል።\n\nይህ የታየው ከምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ ውጪ ባሉ አገሮች ነው።\n\n . የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፣ ድብደባ፣ ግድያ፣ ስለላ- ኮሮናቫይረስ በአፍሪካ \n\n . በአፍሪካ የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ክትባት ሙከራ ሊደረግ ነው \n\nበኢትዮጵያ እና በናይጄሪያ በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሲቀንስ፤ በግብፅ፣ ኮንጎ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ኬንያ ደግሞ ጨምሯል። \n\nበሴራ ሊዮን፣ ጋምቢያ፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ኢስዋቲኒ እና አይቮሪ ኮስት በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቀንሷል።\n\nየናይጄሪያ የበሽታ ቁጥጥር እና መከላከያ ድርጅት እንደሚለው፤ ቁጥሩ የቀነሰው የሚመረመሩ ሰዎች ስለቀነሱ ሊሆን ይችላል።\n\nየፖሊስ ጭካኔን የሚያወግዙ ሰልፎች ለቀናት መካሄዳቸውን ተከትሎ በአንዳንድ ግዛቶች የሰዓት እላፊ ገደብ ተጥሏል።\n\nየድርጅቱ ኃላፊ ቺክዌ ኢህክዌዙ \"ባለፉት ሦስት ሳምንታት ሌጎስ ያለው ቤተ ሙከራችን እንደቀድሞው መሥራት አልቻለም\" ብለዋል። \n\nበሌላ በኩል በኬንያ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ ነው።\n\nየአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥር እና መከላከያ ተቋም መረጃ እንደሚጠቁመው፤ ባለፈው ወር በበሽታው የተያዙ ሰዎች በአማካይ 45 በመቶ ጨምረዋል።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያ ማቲስዲሶ ሞይቲ ኬንያን በተመለከተ \"የጥንቃቄ እርምጃዎች ሲላሉ በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እንደሚጨምር ይጠበቃል። ከቁጥጥር ከመውጣቱ በፊት እርምጃ መውሰድ ይገባል\" ብለዋል።\n\nዜጎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማድረግ፣ እጃቸውን አዘውትረው መታጠብ እና አካላዊ ርቀት መጠበቅ ታክቷቸው ሊሆን እንደሚችልም ባለሙያው ያስረዳሉ።\n\nየትኞቹ አገሮች ክፉኛ ተጎዱ?\n\nደቡብ አፍሪካ በርካታ ሰዎች በበሽታው የተያዙባት እንዲሁም የሞቱባት አገር ናት።\n\nለሦስት ተከታታይ ወራት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ መጥቶ፤ አሁን አንድ ነጥብ ላይ ይገኛል። በእርግጥ አንዳንድ ከተሞች ውስጥ ስርጭቱ መስፋት ጀምሯል።\n\nበአንዳንድ ግዛቶች በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የጤና ሚንስትሩ ዝዌንሊ ማክሄዚ አስጠንቅቀዋል።\n\nበበሽታው ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከተመዘገበው በላይ ሊሆን እንደሚችል የደቡብ አፍሪካ የህክምና ጥናት ካውንስል ከወራት በፊት ጠቁሟል።\n\n . በአፍሪካ በኮቪድ-19 የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ለምን አነስተኛ ሆነ?\n\n . በአፍሪካ ከሚደረገው የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር ጀርባ ያለችው ኢትዮጵያዊት \n\nበግንቦት እና ጥቅምት አጋማሽ መካከል የተመዘገበው የሞት መጠን በ46,759 ጨምሯል።\n\nበአህጉሪቱ የጤና ተቋሞች መሠረተ ልማት ደካማ ቢሆንም በተለያዩ አገሮች የተመዘገበው ሞት ከተቀረው ዓለም አንጻር አነስተኛ ነው።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው፤ ከ60% በላይ ወየአህጉሪቱ ነዋሪዎች ከ25 ዓመት በታች መሆናቸው ለህልፈት መጠን መቀነስ ምክንያት ሊሆን ይችላል።\n\nበተጨማሪም ለበሽታው የሚያጋልጡት ከመጠን በላይ ውፍረት እና ስኳር እምብዛም በአፍሪካ አይስተዋሉም። \n\nሌሎች ወረርሽኞችን በመከላከል የተገኘ ልምድ፣ ከሌሎች የኮሮናቫይረስ አይነቶች የተገኘ በሽታ የመከላከል አቅም እና አነስተኛ የጉዞ ታሪክ የበሽታውን ስርጭት ከቀነሱት መካከል ይጠቀሳሉ። \n\nበቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ምን ያህሉ ሕይወታቸው ያልፋል? የሚለው ሲጠና፤ 12 የአፍሪካ አገሮች ከተቀረው ዓለም አንጻር በአማካይ 2.9% ወይም ከዛ በላይ ሆነው...", "passage_id": "a2b3452a10a0adb73619fb1bdd312b86" }, { "cosine_sim_score": 0.5590684552934098, "passage": "\"የኮሮናቫይረስ ክስተት በአሜሪካ የሥራ ዕድልን ሊያሳድግ ይችላል\"\\nሚኒስትሩ ለአንድ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ እንዳሉት \"የወረርሽኙ መከሰት የሥራ ዕድሎች ወደ ሰሜን አሜሪካ የሚመለሱበትን ሁኔታ የሚያፋጥነው ይመስለኛል\" ሲሉ ተናግረዋል። \n\nይህ የንግድ ሚኒስትሩ አስተያየት የትራምፕን አስተዳደር ከሚተቹ ወገኖች ከፍተኛ ተቃውሞን ቀስቅሷል።\n\n• በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩት ኢትዮጵያውያን ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን ተነገረ\n\n• ኮሮናቫይረስ በመላዋ ቻይና መዛመቱ ተነገረ፤ የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ ነው \n\nየበሽታው በፍጥነት መስፋፋት በቻይና ኢኮኖሚና በዓለም ዕድገት ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ተሰግቷል። \n\nሚኒስትሩ ከፎክስ ቢዝነስ ኒውስ በቻይና የተከሰተው ወረርሽኝ በአሜሪካ ኢኮኖሚ ላይ ስጋት ያስከትል እንደሆነ በተጠየቁ ጊዜ \"የአሜሪካ ተቋማት የአቅርቦት ሰንሰለታቸውን መለስ ብለው መፈተሽ እንሚያስፈልጋቸውና ክስተቱ ወደ አሜሪካ የሚመለሰውን የሥራ ዕድል በከፍተኛ ደረጃ ሊያሳድገው ይችላል\" ብለዋል። \n\nይህን ንግግር ተከትሎ ከተለያዩ ወገኖች ትችቶች ተሰንዝረዋል ከእነዚህም መካከል የዲሞክራቲክ ፓርቲ የኮንግረስ አባል የሆኑት ዶን ቤየር በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ \"ገዳይ ወረርሽኝ በተከሰተበት ጊዜ የንግድ አጋጣሚን መፈለግ\" ሲሉ ወቀሳ ሰንዝረዋል። \n\nበኋላ ላይ ግን የመስሪያ ቤታቱ ቃል አቀባይ \"ሚኒስትር ሪስ ግልጽ እንዳደረጉት የመጀመሪያው እርምጃ የቫይረሱን ስርጭት መቆጣጠር ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የበሽታውን ሰለባዎች መርዳት ነው\" ሲል አስተያየት ሰጥቷል። \n\nቃል አቀባዩ ጨምረውም \"በሕዝቧና በቀሪው ዓለም ላይ የተጋረጠን አደጋ በመሸፋፈን ረጅም ታሪክ ካላት አገር ጋር መስራት የሚያስከትለውን ጉዳት ማጤን አስፈላጊ ነው\" ሲሉም ቻይናን በነገር ሸንቆጥ አድርገዋል። \n\n• ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? \n\nቻይና ውስጥ ከ200 በላይ ሰዎችን የገደለው ይህ በሽታ ከዚህ ቀደም ተከስቶ ከነበረውና ሳርስ በመባል ከሚታወቀው ወረርሽኝ በከፋ ሁኔታ በዓለም ምጣኔ ሐብት ላይ ከፍ ያለ ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ባለሙያዎች ተናግረዋል። \n\nከ18 ዓመት በፊት ተከስቶ የነበረው የሳርስ በሽታ ከ8 ሺህ በላይ ሰዎችን ይዞ የነበረ ሲሆን ከ700 በላዩን ለሞት ዳርጓል። በበሽታው ሳቢያ ዓለም አቀፉ ኢኮኖሚ ከ30 ቢሊዮን ዶላር በላይ ጉዳት ደርሶበታል። \n\nየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የቻይና ባለስልጣናት በመላው አገሪቱ የእንቅስቃሴ ገደብ በመጣላቸው ግዙፎቹን የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችና መኪና አምራቾች እንዲሁም የንግድ ተቋማት ለጊዜው ሥራ አቁመዋል። \n\n", "passage_id": "f114860b5c4dffc7e58a845cb0935936" }, { "cosine_sim_score": 0.5586621574187043, "passage": "የኮሮናቫይረስ ምልክቶች ምንድናቸው? መቼ ነው ሐኪም ቤት መሄድ ያለብኝ?\\nየኮሮናቫይረስ ሁለት ዋነኛ ምልክቶች ከፍተኛ ትኩሳትና ደረቅ ሳል ናቸው። በአንዳንድ ታማሚዎች ላይ እነዚህ ምልክቶች ወደ ትንፋሽ ማጠር ይወስዳሉ። ደረቅ ሳል ሲባል በጣም ጠንካራ የሆነ አንዳንድ ጊዜ ለአንድ ሰዓት የሚቆይ ነው። ከዚህ በፊት ደረቅ ሳል ካለብዎ የኮሮናቫይረስ ሳል በጣም ለየት ያለና ከባድ መሆኑን ማስተዋል ይችላሉ።\n\nከፍተኛ ትኩሳት የሚባለው ደግሞ የሰውነት ሙቀት መጠን ከ37.8 ዲግሪ ሴልሲየስ ሲልቅ ነው። ይህ ትኩሳት ሰውነት እንዲግል ወይም ደግሞ ከፍተኛ ብርድና መንቀጥቀጥ እንዲሰማን ያደርጋል።\n\nከእነዚህ ሁለቱ ዋነኛ ስሜቶች ባለፈ ራስ ምታትና ተቅማጥ አንዳንድ የበሽታው ታማሚዎች ያሳይዋቸው ምልክቶች ናቸው። የማሽተትና የመቅመስ አቅም ማጣትም ምልክቶች ሆነው ተመዝግበዋል።\n\nምልክቶቹ ቫይረስ ሰውነት ውስጥ በገባ በአምስት ቀናት ሊታዩ ይችላሉ። የዓለም ጤና ድርጅት ዘገባ ምልክቶቹ እስከ 14 ቀናት ድረስ ሳይታዩ ሊቆዩ እንደሚችሉ ያስረዳል።\n\nመቼ ነው ወደ ሆስፒታል መሄድ ያለብኝ?\n\nበርካታ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች በቂ እረፍትና እንደ ፓራሲታሞል ያለ ሕመም ማስታገሻዎች ከወሰዱ ያገግማሉ። \n\nሰዎች ወደ ሕክምና ጣቢያ መሄድ ያለባቸው የአተነፋፈስ ችግር ካጋጠማቸው ነው። ዶክተሮች የታማሚን ሳንባ ከመረመሩ በኋላ አስፈላጊውን ሕክምና ያዛሉ። አስፈላጊ ከሆነ ኦክስጂንና ቬንቲሌሽን ሊታዘዝ ይችላል።\n\nነገር ግን ሰዎች በሽታው ይዞኛል ብለው ከጠረጠሩ አስቀድመው ወደ ነፃ የእርዳታ መስጫ ቁጥሮች ቢደውሉ ይመከራል። የኢትዮጵያ ነፃ መስመር 8335 ወይም 952 ነው።\n\nየመተንፈስ ችግር ካለብዎ በተለይ ደግሞ ከጥቂት ቃላት ብቻ ማውጣት ካልቻሉ ደውለው ሐኪም ቢያማክሩ ይመረጣል።\n\nየድንገተኛ ክፍል እና የህብረተሰብ ጤና ስፔሻሊስት ዶ/ር ፅዮን ፍሬው የጤና ሚንስትር አማካሪ ናቸው። በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ በሆነባት አሜሪካ፣ ኒውዮርክ የሚገኙት ዶ/ር ፅዮን እንደሚሉት፤ ወደ ህክምና መስጫ ሳይሄዱ ቤታቸው ማገገም የሚችሉ ሰዎች አሉ።\n\n\"ሆስፒታል መሄድ የሚያስፈልጋቸው ከ10 በመቶ በታች ናቸው። በእድሜ የገፉ ሰዎችና የተለያየ ህመም ያለባቸው ሰዎች ሆስፒታል መሄድ ይኖርባቸዋል። ነገር ግን ወጣቶችና ሌላ በሽታ የሌለባቸው ሰዎች ቤት እንዲሆኑ ይመከራል\" ይላሉ።\n\n• ፋሲካና ረመዳን በኮሮናቫይረስ ጊዜ እንዴት ሊከበሩ ይሆን?\n\n• ታይዋን ዶክተር ቴድሮስ አድኃኖም ላቀረቡት ክስ ምላሽ ሰጠች \n\nበተለይም የህክምና መስጫ ተቋሞች ሁሉንም ሰው ማስተናገድ በማይችሉበት ወቅት ወጣቶችና ሌላ በሽታ የሌለባቸው ሰዎች በቤታቸው እንዲያገግሙ እንደሚደረግ ያስረዳሉ።\n\nአሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ባጠቃላይ ሆስፒታል እየገቡ መሆኑን የሚያጣቅሱት ዶ/ር ፅዩን፤ ቁጥሩ እየበዛ ከሄደ ግን ሆስፒታሎች መቋቋም እንደማይችሉ ይናገራሉ።\n\nበአሜሪካ፣ በቻይና እና በአውሮፓ አገራትም አንዳንድ ሰዎች በቤታቸው እንዲያገግሙ የተደረገውም ቁጥሩ በመጨመሩ መሆኑንም ያስረዳሉ። ሆኖም ግን መተንፈስ የሚቸገሩ ሰዎች በሆስፒታል ህክምና እንዲከታተሉ እንደሚደረግም አያይዘው ያነሳሉ።\n\n\"ቤታቸው ሆነው እንዲያገግሙ የሚጠበቁ ሰዎች ሌላ ጊዜ ጉንፋን ሲይዛቸው ለራሳቸው የሚያደርጉትን እንክብካቤ እንዲያደርጉ ይመከራል። ትኩሳት እና ሳል የሚያስታግስ ነገር በቤታችን ማድረግ እንችላለን\" ይላሉ።\n\nሆኖም ቤት ውስጥ በእድሜ የገፉ ሰዎች ካሉ፤ በሽታው በነሱ ላይ ሊበረታ ስለሚችል፤ ከነሱ ጋር ንክኪ አለማድረግ ወይም መራቅ እንደሚያስፈልግ ዶክተሯ ይናገራሉ። ቤት ውስጥ ለታመመ ሰው እንክብካቤ የሚያደርጉ ሰዎች በበሽታው እንዳይያዙ፤ ታማሚው/ዋ በአግባቡ እጅ መታጠብ ይጠበቅበታል (ይጠበቅባታል)። በተጨማሪም ህሙማን ለብቻቸው በአንድ...", "passage_id": "669ac137786a70f3a3ac83359ad68bfd" }, { "cosine_sim_score": 0.5580333320246981, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ 47 ሚሊዮን ሴቶች የወሊድ መቆጣጠሪያ ላያገኙ ይችላሉ-የተባበሩት መንግሥታት\\n\" በ114 ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው አገራት የሚገኙ 47 ሚሊዮን ሴቶች የወሊድ መቆጣጠሪያ ላያገኙ ይችላሉ\" ይላል የድርጅቱ ሪፖርት።\n\n\" አገራት የሚጥሉት የእንቅስቃሴ ገደብ ለስድስት ወራት ከቀጠለ 7 ሚሊዮን ያልታቀደ እርግዝና ሊከሰት ይችላል፤ መሰረታዊ የጤና አገልግሎትም ይስተጓጎላል። የእንቅስቃሴ ገደቡ ለሚቀጥልበት እያንዳንዱ ሶስት ወራትም ተጨማሪ ሁለት ሚሊዮን ሴቶች የወሊድ መቆጣጠሪያ ላይጠቀሙ ይችላሉ\" ይላል ሪፖርቱ በተጨማሪ።\n\n• ኮሮናቫይረስና ጫት ቃሚዎች\n\n• የማሽተትና የመቅመስ ስሜቷን ያጣችው ሼፍ \n\nይህ ደግሞ እንደ ፊሊፒንስ ባሉ ጽንስ ማቋረጥ ወንጀል በሆነባቸው እና በማህበረሰብ የጤና ማዕከላት እና የቤት ለቤት የጤና ፕሮግራሞች ላይ በሚሰጡ የወሊድ መቆጣጠሪያ አቅርቦቶች ላይ ለተደገፉ ሴቶች አሳሳቢ ነው።\n\n \"በፊሊፒንስ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ወደ 1.2 ሚሊየን ሴቶች ያልታቀደ እርግዝና ሊገጥማቸው ይችላል\" ያሉት በፊሊፒንስ የተባበሩት መንግሥታት ተወካይ ዶ/ር ጆሴፍ ሲንጊህ ናቸው።\n\nአክለውም ይህ የከፋው ግምት ሲሆን በዚህ ዓመት በተከሰተው ወረርሽኝ ምክንያት የወሊድ መቆጣጠሪያ አቅርቦት በግማሽ ከቀነሰ የሚከሰት ነው ብለዋል።\n\nያልታቀደ እርግዝና ከነርሶች፣ አዋላጆች እንዲሁም በድንገተኛ ጊዜ እንክብካቤ ጉድለት ጋር ተያይዞ የእናቶች ሞትን ሊያስከትል እንደሚችል ቡድኑ ጨምሮ ገልጿል።\n\nየመድሃኒት እጥረት\n\n\" የኮንዶምና የተወሰኑ የእርግዝና መከላከያ መድሃኒቶች ክምችት እጥረት ገጥሞናል\" ያሉት ደግሞ ሩትስ ኦፍ ሄልዝ የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት የሚመሩት አሚና ኤቫንጀሊስታ ስዋንፖኤል ናቸው።\n\nየእርሳቸው ቡድን የስነ ተዋልዶ አገልግሎቶችን በፑሬቶ ፕሪንቼሳ እና ገጠራማ የፊሊፒንስ መንደሮች የሚያቀርብ ሲሆን ከኮሮናወረርሽኝ መከሰት በኋላ ግን መድሃኒቶችን ለማጓጓዝ የሚያስችል የመጓጓዣ እጥረት በመፈጠሩ የክምችት እጥረት ገትሟቸዋል።\n\nየመንግሥት ብሔራዊ የቤተሰብ ፕሮግራም ለቢቢሲ እንደተናገረው በቂ የወሊድ መቆጣጠሪያ ክምችት ቢኖረውም በሁሉም ግዛቶቹ ለማከፋፈል ግን ችግር አጋጥሞታል።\n\n\"በእግሯ አስር ኪሎሜትር ተጉዛ መጥታ አገልግሎቱን የምታገኝ ሴት አለች። አሁን በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በተዘጉ መንገዶች ሳብያ በየፍተሻ ጣብያው ለሚያስቆሟት የፀጥታ ኃይሎች ወዴት እንደምትሄድና የምትሄድበትን ምክንያት ማስረዳት ይጠበቅባታል\" ብለዋል ለፑሬቶ ፕሬቼሳ የጤና ቢሮ የሚሰሩት አናሊዛ ሄሬራ።\n\n• አሜሪካ ቻይናን 'የኮሮናቫይረስ ምርምሬን መዘበረች' ስትል ወነጀለች\n\n• መጨባበጥ ቀረ? ከመጨባበጥ ውጪ ስላሉ ሰላምታዎችስ ያውቃሉ?\n\nበፊሊፒንስ በተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ የተነሳ በአንዳንድ አካባቢዎች ለአንድ ቤተሰብ አንድ ሰው ብቻ መንቀሳቀስ እንዲችል ፈቃድ ተሰጥቶታል።\n\n\" የመንቀሳቀሻ ፈቃዱ ወንድ ብቻ አይልም፤ ነገር ግን ብዙ ጊዜ ወንዶች ናቸው የሚንቀሳቀሱት\" ብለዋል የመንግሥታዊ ያልሆነው ድርጅት ኃላፊ ስዋንፖኤል።\n\n አክለውም \" በተለይ የትዳር አጋሯ የወሊድ መቆጣጠሪያ እንደምትጠቀም ለማያውቅ ሴት መድሃኒቶቹን ማግኘት ፈታኝ ነው\" ይላሉ።\n\nአሁን ድረስ መድሃኒታቸውን የጨረሱ ሴቶች ተጨማሪ ማግኘት እንደሚፈልጉ ቢናገሩም መንቀሳቀሻ አጥተው መቸገራቸውን እንደሚነግሯቸው ገልፀዋል። ይህንን ችግር የበለጠ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ በቤት ውስጥ መቀመጥ ውሳኔው ወቅት የትዳር አጋር አብሮ ቤት መገኘቱ ነው \n\n\"በተለይ በተፈጥሮ መንገድ የሚከላከሉ የፊሊፒንስ ሴቶች ፈተና ይገጥማቸዋል፤ እርግዝና በሚከሰትበት ወቅት ከወሲብ መታቀብ የሚመርጡ ቢሆንም አሁን ግን የትዳር አጋሯ ቤት ውስጥ አብሮ በመዋሉ የተነሳ ይህ አዳጋች ነው\" ይላሉ።\n\nበጎርጎሳውያኑ በ2017 በፊሊፒንስ የተሰራ...", "passage_id": "040d8d5e3d7fc8e9d36f6adfb8168b46" }, { "cosine_sim_score": 0.5546035005289616, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ ካሜሮናዊው ተማሪ በቻይና\\n'' ምንም ነገር ቢፈጠር ይህን በሽታ ወደ አፍሪካ ይዤ መመለስ አልፈልግም'' ያለው በዩኒቨርሲቲ ዶርምተሪ ውስጥ የ 14 ቀናት ክትትል በሚደረግለት ወቅት ነው። \n\nበመጀመሪያ ከባድ ትኩሳትና ደረቅ ሳል አጣድፎት ነበር፤ በመቀጠል ግን ፈሳሽ ከአፍንጫው መውጣት ጀመረ። ምልክቶቹን ካስተዋለ በኋላ በልጅነት ታሰቃየው የነበረችው ወባው እንደተነሳችበት አስቦም ነበር። ነገር ግን ያላሰበውና ዓለምን እያስጨነቀ የሚገኘው ኮሮናቫይረስ ሆኖ ተገኘ።\n\n• የኮሮናቫይረስ ስጋት ባጠላበት በርካቶች በአንዴ ተሞሽረሩ \n\n• የኮሮናቫይረስ ተጽዕኖ በቻይናና በዓለም ምጣኔ ሃብት ላይ\n\n'' ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሆስፒታል ስሄድ የምሞትበት ሰአት እንደተቃረበ አስብ ነበር። በቃ መሞቴ ነው እያልኩ ለራሴ ነግሬው ነበር'' ብሏል። \n\nኬም ሴኑ ፓቬል አሁን በለይቶ ማቆያ ውስጥ 13ኛ ቀኑን ይዟል፤ በአንድ የቻይና ሆስፒታል ውስጥ። ህክምናው በተለይም የኤችአይቪ ታማሚዎችን ለማከም ጥቅም ላይ የሚውሉ መድሃኒቶችን በብዛት ይጠቀማል። \n\nከሁለት ሳምንታት ተከታታይ ህክምና በኋላ እየተሻለው መጥቷል። በሲቲ ስካን በተደረገለት ምርመራም ቫይረሱ ከሰውነቱ እንደጠፋ ምልክቶች ታይተዋል። \n\nፓቬል በገዳዩ ኮሮናቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው አፍሪካዊ ሲሆን ሙሉ የህክምናው ሙሉ ወጪ በቻይናዋ ግዛት ተሸፍኗል። \n\n'' ትምህርቴን ሳልጨርስ ወደ አገር ቤት መመለስ አልፈልግም። ወደ ካሜሩን የምምለስበት ምንም ምክንያት የለኝም፤ ሙሉ የሆስፒታል ወጪዬ በቻይና መንግስት ተሸፍኖልኛል''ብሏል።\n\nበሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች፣ ሰራተኞችና ቤተሰቦች እስካሁንም ድረስ በቻይናዋ ሁቤ ግዛት እንቅስቃሴያቸው ተገድቦ የሚገኙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ከቻይና አስወጡን የሚል ጩኸት እያሰሙ ነው። \n\nዛምቢያዊቷ ሲልያኒ ሳሊማም ከነዚህ መካካል አንዷ ናት። እሷ እንደምትለው የአገሯ መንግሥት ምንም እያደረገ አይደለም። '' እኛ አፍሪካውያን ተለይተን ቀርተናል፤ እኛ ዜጎች አይደለንም እንዴ?'' ብላለች።\n\nሲልያኒ ቫይረሱ እንዳይዛመት በመስጋት ለወራት እራሷን ከሰዎች ለይታ ቆይታለች። ቀኑን ሙሉ በመተኛትና ስለቫይረሱ አዲስ ነገር ካለ በማለት ዜና ስትከታተል ታሳልፋለች።\n\nየምግብና አንዳንድ አስፈላጊ ነገሮችም እጥረት እንዳያጋጥማት ከፍተኛ ስጋት አለባት። \n\n80 ሺ የሚሆኑ አፍሪካውያን ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት ዕድሎች አማካይነት ቻይና ውስጥ ይገኛሉ። \n\nእርምጃ ለመውሰድ ከተንቀሳቀሱ የአፍሪካ መንግሥታት መካከል የአይቮሪ ኮስት መንግሥት አንዱ ሲሆን ከሳምንታት ውይይት በኋላ በዉሃን ለሚገኙ 77 ተማሪዎች 490 ዶላር ለመስጠት ተስማምቷል። \n\nበገንዘቡም የሚያስፈልጓቸውን ነገሮች ገዝተው እንቅስቃሴያቸውን እንዲገድቡ አስጠንቅቋል። የጋና መንግሥት ለተማሪዎቹ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል።\n\n• በዉሃን ከሚገኙ ኢትዮጵያውን ተማሪዎች 95 በመቶ መመለስ ይፈልጋሉ\n\n• አፍሪካ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል አቅሙ አላት? \n\nበዉሃን ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎችም 95 በመቶ የሚሆኑት ወደ አገራቸው መመለስ እንደሚፈልጉ በበተነው መጠይቅ ማረጋገጡን በዉሃን የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት ለቢቢሲ ገልጾ ነበር።\n\nየህብረቱ ፕሬዝደንት ዘሃራ አብዱልሃዲ እንደገለፀችው በመጠይቁ ከተሳተፉ ተማሪዎች መካከል 41 በመቶ የሚሆኑት መንግሥት ወጪያችንን ሸፍኖ ወደ አገራችን ይመልሰን ያሉ ሲሆን፤ 54 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በራሳችንም ወጪ እንመለሳለን መንግሥት ግን ጉዟችንን ያመቻችልን ሲሉ ፍላጎታቸውን አስታውቀዋል።\n\nቀደም ሲል የተማሪዎቹን 'ወደ ኢትዮጵያ መልሱን' ጥያቄን ህብረቱ በቻይና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ እንዳቀረበ የምታስታውሰው ዘሃራ፤ አሁንም የተማሪው ጥያቄ እጅግ እየገፋ በመምጣቱ...", "passage_id": "11ec10f0607c2c85929ca87510601e20" }, { "cosine_sim_score": 0.5541937490401404, "passage": "ቻይና ለዩናይትድ ኪንግደም እቃዎችን በማቅረብ ጀርመንን በለጠች\\nየንግድ ልውውጥ መመዝገብ ከጀመረ አንስቶ ባልታየ ሁኔታ ቻይና ለዩናይትድ ኪንግደም እቃ በመላክ ግንባር ቀደም አገር ሆናለች።\n\nየብሔራዊ ስታትስቲክስ መረጃ እንደሚያሳየው በዚህ ዓመት የመጀመሪያው ሦስት ወራት ከቻይና የተላኩ ቁሳቁሶች በ16.9 ቢሊዮን ዩሮ ይገመታሉ። ይህም እአአ በ2018 ከነበረው የ66 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።\n\nበአንጻሩ ከጀርመን የሚላኩ እቃዎች ወደ 12.5 ቢሊዮን ዩሮ ወርደዋል።\n\nይህ የንግድ አጋር ለውጥ የመጣው ዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከአውሮፓ ሕብረት መውጣቷን ተከትሎ ነው። ከብሬግዚት ወዲህ የአውሮፓ ሕብረት አባል አገራት የንግድ ትስስር ላልቷል።\n\nከዚህ ባሻገር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የቻይና ቁሳቁሶች ተፈላጊ እንዲሆኑ ግድ ብሏል።\n\nየብሔራዊ ስታትስቲክስ ተቋም ብሬግዚት እና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዩኬ ንግድ ላይ ያሳደሩትን ተጽዕኖ ፈትሿል።\n\nየዩኬ እና የአውሮፓ ሕብረት አዲስ አይነት ግንኙነት የንግድ ትስስራቸውን እንዳላላው የሚጠቁም ማስረጃ ተገኝቷል።\n\nከጀርመን ወደ ዩኬ የሚላኩ ቁሳቁሶች ቁጥር የቀነሰው እአአ ከሚያዚያ 2019 ወዲህ ነው። ይህ ወቅት ዩኬ ከአውሮፓ ሕብረት ስለምትወጣበት መንገድ ጥያቄዎች የነበሩበት ነው።\n\nበሌላ በኩል የጀርመን መኪና አምራቾች በወረርሽኙ ሳቢያ ገበያቸው ተቀዛቅዟል።\n\nበዩኬ የመኪና ማሳያ መደብሮች በወረርሽኙ ሳቢያ በመዘጋታቸው አዲስ መኪና ለመግዛት ያለው ፍላጎት አሽቆልቁሏል።\n\nዩኬ ከአውሮፓ ሕብረት ከወጣች ወዲህ ከአየርላንድ ጋር የነበራት የንግድ ትስስርም እንቀድሞው አልሆነም።\n\nቀድሞ ዩኬ መገልገያዎችን ትልክላቸው ከነበሩ አምስት ግንባር ቀደም አገራት አንዷ አየርላንድ ነበረች።\n\n በዘመናዊ መንገድ የንግድ ልውውጥ ምዝገባ የተጀመረው እአአ በ1997 ነው።\n\nከዚያ ዘመን አንስቶ ጀርመን ለዩኬ እቃ በመላክ ቁጥር አንድ አገር ነበረች። በእርግጥ 2000 ላይ ለስድስት ወራት ያህል ይህንን የአንደኝነት ቦታ አሜሪካ ወስዳው ነበር።\n\nዩኬ ከአጠቃላይ የአውሮፓ ሕብረት አገራት ጋር ታደርግ የነበረው ንግድ 23.1 በመቶ ቢቀንስም፤ አሁንም የዩኬ ዋነኛ የንግድ አጋሮች የሕብረቱ አባል አገራት ናቸው።\n\nከቻይና ወደ ዩኬ ከሚገቡ መገልገያዎች መካከል ከፍተኛውን ቁጥር የያዙት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እና የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎች ናቸው።\n\nባለፈው ዓመት፤ ቻይና ከዓለም አገራት ቀድማ ወረርሽኙን ማሸነፏን ተከትሎ ዓለም አቀፍ ንግዷ ያደገ ቀዳሚዋ አገር ናት።\n\n", "passage_id": "b13f6d43dc59cefcea75dd53b2f625dc" }, { "cosine_sim_score": 0.553809142728453, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ የዓለም ጤና ድርጅት ተመራማሪዎች በቻይና ዉኃን ግዛት ከለይቶ ማቆያ ወጡ\\nእአአ በ2019 ኮቪድ-19 ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በቻይናዋ ዉሃን ከተማ ነበር\n\nተመራማሪዎቹ የምርምር ተቋማት ሰራተኞችን፣ ሆስፒታሎችን እና ተህዋሲው ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘበት የባህር ምግቦች መሸጫ ስፍራ የሚነግዱ ሰዎችን ቃለ መጠይቅ ያደርጋሉ ተብሏል። \n\nይኹን እንጂ የእነዚህ ባለሙያዎች የምርመር ስራ የሚወሰነው የቻይና ባለሥልጣናት በሚሰጡት መረጃ ላይ ነው ተብሏል።\n\nይህ የሆነው በቻይናና እና በዓለም ጤና ድርጅት መካከል ወራትን የፈጀ ድርድር ከተካሄደ በኋላ ነው።\n\nበኮቪድ-19 ምከንያት ዘመዶቻቸውን ያጡ የተወሰኑ ግለሰቦች የመርማሪ ቡድን አባላቱን ለማግኘት ተስፋ አድርገዋል።\n\n13 የባለሙያዎችን የያዘው ይህ ቡድን ዉሃን የደረሰው ከ14 ቀናት በፊት ነበር። አባላቱ ላለፉት ሁለት ሳምንታት በለይቶ ማቆያ ውስጥ እንዲቆዩ ተደርገው ሀሙስ እለት ወጥተዋል። በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩት ባለሙያዎች ከቻይና ተመራማሪዎች እና እርስ በእርሳቸው በቪድዮ ሲወያዩ ነበር።\n\nሐሙስ ከሰዓት ራሳቸውን ለይተው ካቆዩበት ሆቴል በመውጣት ጋዜጠኞችን ሳያነጋግሩ አውቶቡስ ተሳፍረዋል። ቀደም ብሎ የቡድኑ አባላት ከሆኑት መካከል የተወሰኑት በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበራቸው ጊዜ መጠናቀቅን አስመልክተው፣ ከመንግሥት የተሰጣቸውን የምስክር ወረቀት ጨምሮ በትዊተር ገጻቸው ላይ ለጥፈው ነበር።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎቹን ወደ ቻይና ከላከ በኋላ አንድ የቡድኑ አባል እንዳይገባ በመደረጉ እንዲሁም ሌሎቹ በአውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በመስተጓጎላቸው ወደ ቻይና እንዳይገቡ ተከለከሉ ሲል ገልጾ ነበር።\n\nበኋላ ግን የቻይና መንግሥት ስህተቱ የተፈጠረው ይኹነኝ ተብሎ አለመሆኑን ገልጿል።\n\nኮቪድ-19 በ2019 ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዉሃን ግዛት ሲሆን፣ ቻይና ግን ለበርካታ ወራት ተህዋሲው የተነሳበት ስፍራ ይህ አይደለም ስትል ቆይታ ነበር። \n\nየቻይና መገናኛ ብዙኀን በቅርቡ ወረርሽኙ ከቻይና ውጪ በስፔን፣ ጣልያን ወይንም በአሜሪካ መነሳቱንና ወደ ቻይናም በቅዝቃዜና በታሸጉ ምግቦች ወደ ቻይና ሳይገባ አልቀርም የሚል ዘገባ ሰርተዋል።\n\n", "passage_id": "2038b46dc405f03d55c5ac687ca64ddd" }, { "cosine_sim_score": 0.5509910359985302, "passage": "በኮሮናቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1ሺህ ደረሰ\\nየቻይና ባለስልጣናት የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝን የያዙበት መንገድ በተደጋጋሚ ሲያስተቻቸው ነበር\n\nየሁቤይ ጤና ኮሚሽን የፓርቲው ጸሐፊ እንዲሁም የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ ከሥራቸው ከተነሱት ባለስልጣናት መካከል ናቸው።\n\nእነዚህ ከፍተኛ ሹማምንት በቻይና ከበሽታው ጋር በተያያዘ ከስልጣናቸው የተነሱ የመጀመሪያዎቹ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው።\n\n• የአውስትራሊያ ሳይንቲስቶች ኮሮና ቫይረስን 'ሊያመርቱ' ነው\n\nየአካባቢው የቀይ መስቀል ምክትል ኃላፊም የመጣውን እርዳታ በአግባቡ ካለማድረስ ጋር በተያያዘ \"ኃላፊነትን በተገቢው ሁኔታ አለመወጣት\" በሚል ከሥራቸው ተሰናብተዋል።\n\nሰኞ እለት በሁቤይ አውራጃ ብቻ 103 ሰዎች የሞቱ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገሪቱ ደግሞ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1,016 ደርሷል።\n\nነገር ግን በቻይና በበሽታው አዲስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ መሆኑ የተነገረ ሲሆን የሁቤይ አውራጃ የጤና ኮሚሽን በግዛቱ 2,097 ሰዎች መያዛቸውን ሰኞ ዕለት አስታውቋል።\n\nእንደ ሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኀን ዘገባ ከሆነ በሁቤይና በሌሎች ግዛቶች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከኮረናቫይረስ ወረርሽን ጋር በተገናኘ ከሥራቸው የተሰናበቱ ሲሆን ምርመራ እየተደረገባቸው ያሉና ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው የተደረጉም መኖራቸው ተገልጿል።\n\nከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የቻይና ባለስልጣናት ወረርሽኙን የያዙበት መንገድ እያስተቻቸው ይገኛል።\n\nየኮረናቫይረስን አስቀድሞ በመለየት ያስጠነቀቀው ዶክተር መሞቱን ተከትሎ ከፍተኛ ቁጣ ተቀስቅሶ እንደነበር ይታወሳል።\n\n• ስለአዲሱ ኮሮና ቫይረስ ማወቅ የሚገባዎ ነጥቦች\n\n• ከሞት የታደገው ጎሽ ከቤት አልወጣም ብሎት የተቸገረው ኢትዮጵያዊ\n\nበአሁኑ ሰዓት በቻይና 42,200 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው የታወቀ ሲሆን ይህም ከዚህ ቀደም ከነበረው የሳርስ ወረርሽን ቀጥሎ ከፍተኛ የጤና ቀውስ መሆኑ ተገልጿል።\n\nየሁቤይ ጤና ኮሚሽን እንዳለው ከሆነ በአውራጃዋ ብቻ 31,728 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው የተመዘገበ ሲሆን ከእነዚህም መካከል 974 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።\n\nአብዛኛው ሞት በሁቤይ ግዛት ዋና ከተማ ዉሃን ውስጥ የተከሰተ ነው። ይህች 11 ሚሊየን ነዋሪዎች ያሉባት ከተማ አሁን ድረስ እንቅስቃሴ ተገድቦባት ትገኛለች።\n\nከቻይና ውጪ በዩናይትድ ኪንግደም ስምንት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን መንግሥትም ይህንን የጤና ስጋት በሚመለከት ማስጠንቀቂያ ለዜጎቹ አስተላልፏል።\n\nየኮሮና ቫይረስ ከቀላል እስከ ከባድ የመተንፈሻ አካል ሕመም የሚያስከትል የቫይረስ ዝርያ ሲሆን ሞትን ሊያስከትል የሚችል ህመም ነው። \n\nወረርሽኙ በሽታው ያለበት ሰው ሲያስነጥስ፣ ባልበሰሉ ምግቦች፣ ከታማሚው ሰው ጋር በሚደረግ የቅርብ ንክኪ ይተላለፋሉ። \n\nበበሽታው የተያዙ ሰዎች ትኩሳት፣ ሳል፣ የትንፋሽ መቆራረጥ እና የመተንፈስ ችግር ምልክቶች ይታይባቸዋል። በሽታው የጠናባቸው ሰዎች ላይ ደግሞ እንደ ሳምባ ምች እና ከባድ የመተንፈሻ አካላት ህመም ይስተዋላል። \n\n", "passage_id": "0901d7b2815739dc2fa8f71a55a75a0a" }, { "cosine_sim_score": 0.544155302423894, "passage": "በፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ ያለችው የቱቫሉ ደሴት አንድ ክፍል\n\nከጃንዋሪ 13 ወዲህ ከቻይና ውጭም አለ ተባለ። መጀመርያ በታይላንድ፣ ከዚያም በደቡብ ኮሪያ እንዲሁም በአሜሪካ ተገኘ ተባለ።\n\nአሁን አንድ ሚሊዮን ሰዎች በዓለም ዙርያ በወረርሽኙ ተይዘዋል።\n\nከኔፓል እስከ ኒካራጓ፣ ከኢኳዶር እስከ ኢትዮጵያ በሽታው ያልገባበት የለም ማለት ይቻላል፡። የሆስፒታል አልጋዎች ሞልተዋል፤ አገሮች ለደቂቃ አስበውት የማያውቁት የፊት ጭምብል እንኳ አንሷቸዋል።\n\nየምር ግን ኮሮናቫይረስ ያልገባበት አገር ይኖር ይሆን?\n\nበሚገርም ሁኔታ መልሱ \"አዎ\" ነው።\n\nየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል አገራት 193 ናቸው። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ዕለት ድረስ 19 አገራት ኮሮናቫይረስ የሚባል ነገር በአገራችን አይተንም ሰምተንም አናውቅም ይላሉ።\n\nእነዚህን አገራት መዘርዘር ይቻላል። ብዙዎቹ ስማቸው ለጆሮም ለአይንም እንግዳ ነው። \n\nኮሞሮስ፣ ኪሪባቲ፣ ሌሶቶ፣ የማርሻል ደሴቶች፣ ሜክሮኒሺያ፣ ናዉሩ፣ ሰሜን ኮሪያ፣ ፓላዉ፣ ሳሞዋ፣ ሳዎ ቶሜና ፕሪንሲፔ፣ ሶሎሞን ደሴቶች፣ ደቡብ ሱዳን፣ ታጃኪስታን፣ ቶንጋ፣ ቱርክሜኒስታን፣ ቱቫሉ፣ ቫኑዋቱና የመን ናቸው።\n\nአንዳንድ ተመራማሪዎች ምናልባት እነዚህ አገራት በቂ ፍተሻ አላደረጉ ይሆን? ሲሉ ይጠረጥራሉ። ወይም ደግሞ ሙልጭ አድርገው እየካዱ ይሆን? ወይም ደግሞ ሪፖርት ተደርጎ አያውቅባቸውም ማለት ነው።\n\nየሚገርመው ብዙዎቹ አገሮች ትንንሽ ደሴቶች መሆናቸው ነው። እነዚህ አገሮች ደግሞ እምብዛምም የውጭ አገር ጎብኚ የማይሄድባቸው አይደሉም።\n\nእንደተባበሩት መንግሥታት መረጃ ከሆነ በዓለም በጎብኚ ቁጥር የመጨረሻዎቹ 10 አገራት (ማለትም በዓመት ጥቂት ሰዎች ብቻ የሚጎበኟቸው አገራት) በኮሮናቫይረስ አልተያዙም።\n\nበቂ ርቀትን መጠበቅ ኮሮናቫይረስን ለመከላከል አንዱ መንገድ ነው ሲባል ሰምተናል። እነዚህ ደሴቶች በአፈጣጠራቸውም ነጠል ብለው ነው የተወለዱት።\n\nለምሳሌ በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኘው ናዉሩ ደሴት በአቅራቢያው ከሚገኝ አገር በ320 ኪሎ ሜትር ይርቃል። ባናባ ደሴት ነው ለናዉሩ ቅርቡ ጎረቤት አገር።\n\nናውሩ ደሴት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል አገራት ተርታ ከሞናኮ ቀጥሎ ሁለተኛው ትንሹ ደሴት ሲሆን ጠቅላላ ሕዝቡ ከ10ሺህ አይበልጥም።\n\nድሃዋ ናውሩ የኮሮናቫይረስ ከተከሰተባት ከባድ አደጋ እንደሚሆን ተሰግቷል\n\nበዓለም ጎብኚዎች ድርሽ ከማይሉባቸው አገራት አንዱ ነው ናዉሩ። አንድ በአስጎብኚነት የተሰማራ መኮንን በዚያች ደሴት ባለፈው ዓመት የጎብኚዎች ቁጥር 160 ብቻ ነበር ብሏል፤ ይህ ቁጥር በሌላ ይፋዊ ጥናት ባይደገፍም ቅሉ።\n\nታዲያ እንዲህ ያለ አገር ራሱን በተፈጥሮ ቀድሞውኑ አርቆ ሳለ ምን መጠንቀቅ ያሻዋል ይባል ይሆናል። ሆኖም ነገሩ ወዲህ ነው። \n\nበዚህ ደሴት አይበለውና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ቢገባ ጉድ ነው የሚፈላው። አንድ ሆስፒታል ነው ያላቸው፣ አንድም የመተንፈሻ መርጃ መሣሪያ ቬንትሌተር ላይኖራቸው ይችላል። የነርሶች ቁጥር እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። \n\nስለዚህ ኮሮናቫይረስ ምናልባት ብዙ ጥፋት ሊያደርስ ይችላል ማለት ነው።\n\nየሆነስ ሆነና ይህቺ ናውሩ ደሴት ራሷን እንዴት ጠበቀች?\n\nከአንድ ወር በፊት ከቻይና፣ ከደቡብ ኮሪያና ከጣሊያን ማንም አይምጣብኝ አለች። ድሮም የሚመጣ አልነበረም ለነገሩ።\n\nበመጋቢት ወር አጋማሽ ደግሞ ናውሩ ወደ ፊጂ ደሴት ወደ ኪሪባቲና ማርሻል ደሴቶች መብረር አቁሚያለሁ አለች። ወደ ጎረቤት ብሪስበን ብቻ በ15 ቀን አንድ ጊዜ እበራለሁ አለች።\n\nከዚያ በኋላም ከአውስትራሊያ ተመላሽ የሆኑ ሁሉ የ14 ቀናት ራስን የማግለል የውዴታ ግዴታ መመሪያን አወጣች።\n\nእነዚህ ናዉሩን የመሰሉ ትንንሽ ደሴቶች እንኳንም ኮሮናቫይረስ በራቸውን... ", "passage_id": "4585b4727cdc3a47fe92511254bf5e7b" }, { "cosine_sim_score": 0.5360643143215267, "passage": "አሜሪካ የኮሮናቫይረስ መነሻ 'በግልጽ' እንዲመረመር ጠየቀች\\nበሚኒስቴር ደረጃ በተደረገው የድርጅቱ ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉት የአሜሪካው የጤና ሚንስትር ዣቪየር ቢሴራ ዓለም አቀፍ ባለሙያዎች የኮሮናቫይረስ ምንጭ ምን እንደሆነ እንዲገመግሙ ሊፈቀድላቸው ይገባል ብለዋል።\n\nየአሜሪካ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ቫይረሱ ቻይና ከሚገኝ ቤተ ሙከራ ስለማፈትለኩ የሚያሳዩ መረጃዎች እየጨመሩ ነው።\n\nኮቪድ-19 በማዕከላዊ ሁቤይ አውራጃ በምትገኘው ውሃን ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ እአአ በ2019 ተገኝቷል።\n\nከዚያን ወዲህ በዓለም ዙሪያ ከ167 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ ከ3.4 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ደግሞ ሕይወታቸው ማለፉ ሪፖርት ተደርጓል።\n\nበመጋቢት ወር የዓለም የጤና ድርጅት ከቻይናውያን ሳይንቲስቶች በኮቪድ-19 አመጣጥ ላይ በጋራ ባቀረቡት ዘገባ ቫይረሱ ከቤተ ሙከራ የመነሳት ዕድሉ \"እጅግ በጣም የማይታሰብ ነው\" ብለው ነበር። ሆኖም የዓለም ጤና ድርጅት ተጨማሪ ጥናት እንደሚያስፈልገው አስታውቋል።\n\nነገር ግን ጥያቄዎች እንደቀጠሉ ናቸው። ከአሜሪካ የስለላ ምንጮች ጋር የሚያያዙ ሪፖርቶች እንደሚሉት ቻይና በማኅበረሰቡ ውስጥ አዲሱ በሽታ መኖሩን ይፋ ከማድረጓ ከሳምንታት በፊት የዉሃን ቫይረሶች ምርም ተቋም ሦስት አባላት ሆስፒታል ገብተው ነበር።\n\nቤይጂንግ በተደጋጋሚ ሪፖርቶቹን ውድቅ ያደረገች ሲሆን ይልቅም ቫይረሱ ከአሜሪካ ቤተ ሙከራ የመጣ ሊሆን ይችላል ስትል ደጋግማ ትናገራለች።\n\nየአሜሪካ የጤና እና ሰብዓዊ አገልግሎት ሚንስትሩ ዣቪየር ቤሴራ፤ ማክሰኞ ለዓለም ጤና ድርጅት ባደረጉት ንግግር ቻይናን በስም አልጠቀሱም። ነገር ግን አሜሪካ ከቀጣዩ ምርመራ ጥብቅ አካሄድ እንደምትጠብቅ ግልጽ አድርገዋል።\n\nበድርጅቱ በተዘጋጀው የዓለም የጤና ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግርም \"የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከሕይወታችን አንድ ዓመት መውሰድ ብቻ ሳይሆን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን አሳጥቶናል\" ብለዋል።\n\nአክለውም \"የቫይረሱን አመጣጥ የሚመለከተው የምዕራፍ 2 ጥናት ግልጽ፣ ሳይንስን መሠረት ያደረገ እና ለዓለም አቀፍ ባለሙያዎች የቫይረሱን ምንጭ እና የወረርሽኙን የመጀመሪያ ቀናት ሙሉ በሙሉ የመገምገም ነፃነት የሚሰጥ መሆን አለበት\" ብለዋል።\n\nዋይት ሐውስ ማክሰኞ ዕለት ከዓለም የጤና ድርጅት \"ከጣልቃ ገብነት ወይም ከፖለቲካዊ ወገንተኝት የፀዳ የወረርሽኙን አመጣጥ በባለሙያ የሚመራ ግምገማ\" እንደሚጠብቅ ገልጿል።\n\nየብሔራዊ የአለርጂ እና ተላላፊ በሽታዎች ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር እና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የህክምና ዋና አማካሪ አንቶኒ ፋውቺ ቫይረሱ ከእንስሳት ወደ ሰው ተላልፏል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።\n\nበዚህ ወር ግን ኮቪድ-19 በተፈጥሯዊ መንገድ ስለመጀመሩ ሙሉ ለሙሉ እርግጠኛ አለመሆናቸውን አስታውቀዋል። \n\nየቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቫይረሱ መነሻ የዉሃን የቫይሮሎጂ ተቋም እንደሆነ ከተናገሩ በኋላ ቫይረሱ ከቤተ ሙከራ ነው የወጣው የሚለው የሴራ ትንተና ውድቅ ተደርጓል። አብዛኛዎቹ የአሜሪካ የመገናኛ ብዙሃን እንደዚህ ያሉትን ጥያቄዎች ሐሰት ሲሉ ገልጸዋል።\n\nማክሰኞ ትራምፕ ለኒው ዮርክ ፖስት በተላኩት ኢሜል ባለቤትነቱን ለመውሰድ ፍላጎት አሳይተዋል። \"ይህ ከመጀመሪያ ጀምሮ ለእኔ ግልጽ ነበር። ግን እንደተለመደው በጣም ብዙ ተነቅፌበታለሁ። አሁን ሁሉም 'እሱ ትክክል ነበር' ይላሉ\" ብለዋል።\n\n", "passage_id": "09086dbc91aef820da6a93dd4b799f51" } ]
5e0bfa9953e4ddadc0d92521b353ec58
45f5c885f66cd03ac033f76f6bc4f548
የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን በሥስት ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 12/2013 (አብመድ) 2 ሺህ 160 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ያለው የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ግድብ በሥስት ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ( አስታውቀዋል።የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ እንዳሉት በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ2025ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ ለሚገነባው ኢኮኖሚ 20 ሺህ ሜጋ ዋት ኃይል እንደሚያስፈልገው በስትራቴጂክ ዕቅድ ተቀምጧል። በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ ለማድረግ ዕቅድም ተይዟል፤ ከዚህ አንጻር የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን በሶስት ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።ግድቡ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘውን የጊቤ ሦስት ውሃ የሚጠቀም በመሆኑ 6 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሊትር ውኃ ብቻ እንዲይዝ ተደርጎ እንደሚገነባና ይህም ግድቡን በፍጥነት ለማጠናቀቅ ዕድል ይሰጣል ነው ያሉት።ግድቡ “በገበታ ለሀገር” የኮይሻ ፕሮጀክት መካተቱን ጠቅሰው፤ የግድቡ በፍጥነት መጠናቀቅ አካባቢውን የጎብኝዎች መዳረሻ በማድረግም ሚናው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል።የፕሮጀክቱ የኮንትራት ስራዎች ተቆጣጣሪ እዩኤል ሰለሞን እንደተናገሩት በእስካሁን ሂደት የውኃውን ተፈጥሯዊ አቅጣጫ ማስቀየርን ጨምሮ መሠረታዊ የቁፋሮ ሥራዎች ተጠናቀዋል፤ የማስተንፈሻ ግንባታ ቁፋሮው ከግማሽ በላይ መከናወኑንም አክለዋል። ።ዋናው ግድብና የኃይል ማመንጫው በተለያዩ ቦታዎች መኖራቸው አንደኛው ግንባታ ሌላኛውን ሳይጠብቅ በተመሳሳይ ጊዜ እንዲከናወኑ ዕድል ይሰጣል ብለዋል።የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በጊቤ-ኦሞ ወንዝ ቀጣና ከሚገኙ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች አራተኛው ነው።ለአራት ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኮይሻ ኃይል ማመንጫ የግንባታ ስምምነቱ የተፈረመው በመጋቢት 2008 ዓ.ም ነው።ኢዜአ እንደዘገበው የፕሮጀክቱ አሁናዊ የግንባታ አፈፃፀም 39 በመቶ ደርሷል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%8b%ad%e1%88%bb-%e1%8a%83%e1%8b%ad%e1%88%8d-%e1%88%9b%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%ab-%e1%8d%95%e1%88%ae%e1%8c%80%e1%8a%ad%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%88%a5%e1%88%b5%e1%89%b5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.57513472853455, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 29/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ፣ የፌዴራልና የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች 50 ሜጋ ዋት የሚያመነጨውን የሞባይል ሰብስቴሽን ሥራ አስጀምረዋል።በደብረ ታቦር ከተማ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች በኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ምክንያት ሥራ ያቆሙና በፈረቃ የሚጠቀሙ እንደነበረ በተደጋጋሚ መጠየቃቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ተጨማሪ የሞባይል ሰብስቴሽን ግንባታውም የከተማዋን ነዋሪዎችና ኢንዱስትሪዎችን ጥያቄ መመለስ እንደሚችል ተገልጿል።በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ አቶ ውበት አቤ ከዚህ በፊት ደብረታቦር፣ ወረታ፣ አዲስ ዘመንና ሌሎች ከተሞች 14 ነጥብ4 ሜጋ ዋትኤሌክትሪክ ኃይል ይጠቀሙ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ የሕዝቡን የመልማት ፍላጎት ለማሟላት አዲስ የሞባይል ሰብስቴሽን ዛሬ ሥራ እንዲጀምር መደረጉንም ገልጸዋል፡፡አዲሱ ተጨማሪ የሞባይል ሰብስቴሽን 50 ሜጋ ዋት የሚያመነጭ መሆኑንም አቶ ውበት አስታውቀዋል። ተጨማሪ የኃይል አቅርቦቱ ብዙ የመልማት አማራጮችን የሚስብ በቂ ኃይል መሆኑንም አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "6dfe075a07178af102ec2485cf1ab7e9" }, { "cosine_sim_score": 0.5631811967182629, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2012 ዓ.ም (አብመድ)• ‘‘20 የማስተካከያ ሥራዎች ሳይመለሱ ባላወቅነው መንገድ ርክክቡን መፈጸማችን ተነገረን፡፡’’ የዋድላ ውኃ፣ መስኖ ኢነርጂ ጽሕፈት ቤት\n• ‘‘ለማን እንዳስረከበ ሕዝቡም የወረዳ አስተዳደሩም ሳያውቅ ርክክብ መፈጸሙን መረጃ ደርሶናል፡፡’’ የዋድላ መቄት የውኃ ፕሮጀክት\n• ‘‘አውሥኮድ በውሉ መሠረት ሁሉንም ሥራዎች በጥራት አከናውኖ በኅብረተሰቡ ይሁንታ አስረክቧል፡፡’’ አውሥኮድ\n• ‘‘የጥራት ጉድለቶች መኖራቸውን ቢሮ ቢያውቅም የማሻሻያ ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችል በጀት የለንም፡፡’’ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጅ ቢሮበዋድላና መቄት ወረዳዎች 8 ቀበሌዎችን የንጹሕ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ ለማድረግ በአማራ ውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት (አውሥኮድ) በ87 ሚሊዮን ብር ወጭ በ2010 ዓ.ም ተገንብቷል፡፡ ፕሮጀክቱ ቢጠናቀቅም ከሁለት ዓመታት በላይ አስፈላጊውን አገልግሎት እየሰጠ ባለመሆኑ ነዋሪዎች ከፍተኛ ቅሬታ አላቸው፡፡ከቅሬታ አቅራቢዎች መካከል የ017 ቀበሌ ነዋሪው አቶ ወርቁ ቢምረው አንዱ ናቸው፡፡ አቶ ወርቁ በቀበሌው ከሁለት ዓመታት በፊት ምንም ዓይነት የንጹሕ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚነት ባለመኖሩ የፕሮጀክቱ መጀመር ትልቅ ተስፋን ይዞ መጥቶ እንደነበር ይገልጻሉ፡፡ የምንጭ ውኃ ለመቅዳት በየቀኑ ከሁለት ሰዓታት በላይ እንደሚጓዙም ተናግረዋል፡፡ የዋድላ መቄት የውኃ ፕሮጀክት ሥራ መጀመሩን ተከትሎ ከውኃ ወለድ በሽታዎች ለመጠበቅ፣ ከእንግልት እና ከጉልበት ብክነት እንደሚድኑ ተስፋ ቢያደርጉም የፓንፕ መፈንዳት እና መቆራረጥ ምክንያት ግን ተስፋ ባደረጉት ፕሮጀክት መጠቀም እንዳልቻሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል፡፡ሌላዋ የ016 ቀበሌ ሮቢት ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ ባንቻየሁ አቻሙ ደግሞ በከተማዋ ዛሬም ድረስ ፕሮጀክቱ አስፈላጊውን አገልግሎት ባለመስጠቱ ረጅም ርቀት ተጉዘው የምንጭ ውኃ ለመቅዳት መገደዳቸውን ተናግረዋል፡፡ በውኃ እጥረቱ ምክንያት ከምንጭ ውኃ ቦታዎች የሚፈጠሩ ግጭቶች ከፍተኛ ናቸው የሚሉት ወይዘሮ ባንቻየሁ የምንጭ ውኃ በጥራት ስለማይቀዳ በተደጋጋሚ ለውኃ ወለድ በሽታዎች ተጋላጭ እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡የዋድላ ወረዳ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቁምነገር ደሳለኝ ‘‘የውኃ ፕሮጀክቱ ተገቢውን አገልግሎት ባለመስጠቱ የነዋሪዎች እና የአስተዳደሩ የቅሬታ ምንጭ ሆኗል’’ ብለዋል፡፡ ፕሮጀክቱ ከሁለት ዓመታት በፊት ቢጠናቀቅም ከ20 በላይ ልዩ ልዩ ችግሮች እንዳሉ ወረዳው በተደጋጋሚ ለአውሥኮድና ውኃ ቢሮ ማስታወቁን አቶ ቁምነገር ተናግረዋል፡፡ አውሥኮድ ከቅሬታዎቹ አምስቱን ቢፈታም 87 ሚሊዮን ብር ወጭ የተደረገበት ፕሮጀክት ግን ‘‘የታለመለትን አገልግሎት እየሰጠ አይደለም’’ ነው ያሉት፡፡ አቶ ቁምነገር ‘‘የሕዝብ እና የመንግሥት ሀብት በመባከኑ ወረዳው ፕሮጀክቱን እንደማይረከበው ቢያስታውቅም፤ ባላወቅነው መንገድ ርክክቡን መፈጸማችን ተነገረን’’ ብለዋል፡፡የዋድላ መቄት የውኃ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብተማሪያም አሊ ‘‘ፕሮጀክቱ ቀበሌዎችን አላደረሰም፡፡ መስጠት ከነበረበት አገልግሎት 50 በመቶ ብቻ ነው እያቆራረጠ የሚሠራው’’ ነው ያሉት፡፡ ሥራ አስኪያጁ የዋድላ መቄት ‘‘የውኃ ፕሮጀክት የጥራት እና ዲዛይን ችግር እንዳለበት ሪፖርት ቢደረግም የሠራው አካል ለማን እንዳስረከበ ሕዝቡም የወረዳ አስተዳደሩም ሳያውቅ ርክክብ መፈጸሙን መረጃ ደርሶናል’’ ብለዋል፡፡", "passage_id": "4ffbc26158cf0fa4b8b7a367eeb27b82" }, { "cosine_sim_score": 0.5513277964678232, "passage": " ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 9/2012 ዓ.ም (አብመድ) በናይል ተፋሰስ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ታላቁ የሕዳሴ ግድብን የተመለከተ የፓናል ውይይት ዛሬ ተካሂዷል።", "passage_id": "ec3d764eb55a7d898ea711f1206e9c24" }, { "cosine_sim_score": 0.5460224290609004, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 16/2012 ዓ.ም (አብመድ) የተማሩ ወጣቶችን በመስኖ ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ መሆኑን የውኃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታውቋል።በሚኒስቴሩ የመስኖ ኮሚሽን በመስኖ ሥራ ለሚሰማሩ ወጣቶቹ ለ10 ቀናት የሚቆይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በባሕር ዳር እየሰጠ ነው፡፡የውኃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትር ድኤታ አብርሃ አዱኛ (ዶክተር) እንደገለጹት በዓመቱ በኢትዮጵያ 12 ሺህ የተማሩ ወጣቶችን በመስኖ ልማት አሰማርቶ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው፡፡ ለዚህም 50 ሺህ ሄክታር መሬት ተዘጋጅቷል ብለዋል። ወጣቶቹ ወደ ሥራ የሚገቡት በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ተገንብተው በተጠናቀቁ የመንግሥት የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደሆነም አስረድተዋል።በአማራ ክልልም የጣና በለስ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን ተጠቅመው ማልማት ይችላሉ ያላቸውን 960 የተማሩ ወጣቶች ወደ ሥራ ለማስገባት በዝግጅት ላይ መሆኑን አመላክቷል። በ80 ማኅበራት ለተደራጁ የተማሩ ወጣቶች 4 ሺህ ሄክታር በመስኖ ሊለማ የሚችል መሬት ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር በመተባበር መዘጋጀቱንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡ ለእያንዳንዳቸው ወጣቶችም 4 ሄክታር መሬት እንደሚሰጥና የጣና በለስ የመስኖ ፕሮጀክትን ተጠቅመው በዘመናዊ መልኩ ለገበያ ተፈላጊ የሆኑ ምርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ነው የተገለጸው፡፡", "passage_id": "d5f78ba1633a7087e2661fe6bb041dd0" }, { "cosine_sim_score": 0.5195274168833207, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት እየገጠመው ያለውን ጂኦ-ፖለቲካል ውጥረት ለመፍታት የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲ በተመለከተ አብመድ ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማት አቶ ዘሪሁን አበበ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡እንደዲፕሎማቱ ማብራሪያ ኢትዮጵያ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ መሠረታዊ መርሆዎችን መሠረት አድርጋ ግድቧን እየሠራች አሁን ካለበት የግንባታ ደረጃ ደርሳለች፡፡ ከድህነት ለመውጣት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ እየገነባች መሆኗን ለዓለም ሕዝብ ስታሳውቅ ቆይታለች፤ አሁንም ማሳወቋን ቀጥላለች፡፡እስካሁን በነበሩት ሂደቶች ግድቡ እውን እንዳይሆን የተለያዩ ጫናዎች ከየአቅጣጫው ሲሰነዘሩ እንደነበርም ዲፕሎማቱ ጠቅሰዋል፡፡ ጫናዎቹ የግድቡን ግንባታ ለአፍታም እንዲቆም አላደረጉትም፤ ይህ የሀገሪቱን የስኬት ጉዞ የሚያሳይ ትልቅ ድል መሆኑን በመጥቀስ፡፡ “ውጤቱ ዝም ብሎ የተገኘ አይደለም፤ በአንድም በሌላ መልኩ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ እየተከተለች ያለችው የዲፕሎማሲ ስልት ያስገኘው ነው” ብለዋል አቶ ዘሪሁን አበበ፡፡እንደዲፕሎማቱ ገለጻ ኢትዮጵያ ቸርም ስለሆነች፣ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋም በመጠቃቀም ላይ የተመሠረተ በመሆኑ “ብቻየን ልልማ” አላለችም፡፡ ከታችኞቹ ሀገራት ጋር በጋራ ለመልማት አማራጭ አስቀምጣለች፡፡ ግብፅ ይህን አላደረገችውም፡፡ የዓባይን ወንዝ ተጠቅማ እስከዛሬ በገነባቻቸው ግድቦች በረሃዋን ወደ ገነት ስትቀይር በድህነት ውስጥ ያለችውን ኢትዮጵያን አላማከረቻትም፡፡ ይህን የዓለም ሕዝብ ጠንቅቆ ያውቃል፤ እንዲያውቅም ለማድረግ እየተሠራ ነው፡፡በመሠረቱ በዓለም ድንበር ተሻጋሪ ወንዝ ያላቸው ሀገራት እየተከተሉት ካለው ስልት አንጻር ሲታይ ኢትዮጵያ ለጋራ ተጠቃሚነት እያሳየች ያለችው የዲፕሎማቲክ ግንኙነት የተሻለ ነው፡፡ ድንበር ተሻጋሪ ወንዝ ያላቸው አብዛኞቹ ሀገራት የየራሳቸውን የቤት ሥራ ነው የሚሠሩት፡፡ ኢትዮጵያ ግን የግድቡን የጥናት ሰነዶች ሁሉ በማጋራት ከተፋሰሱ ሀገራት ጋር እየሠራች መሆኑን አብራርተዋል፡፡ አቤቱታ የሚያቀርቡ ሀገራት ኃላፊነት የተሞላበት የሀገሪቱ የዲፕሎማሲ አሠራር ማሳያ አድርገው ሊውስዱት እንደሚገባም አቶ ዘሪሁን አበበ ጠቅሰዋል፡፡“ኢትዮጵያ ‘ድንበር ተሻጋሪ ወንዝ ያለው ሀገር ፍትሐዊ በሆነ መልኩ ይጠቀም፤ በሌላውም ላይ ጉልህ ጉዳት አያድርስ’ በሚለው የዓለም ልማዳዊ ሕግ መሠረትም ነው ግድቡን እየገነባች የምትገኘው፡፡ በጀመረችው አግባብም ሀብቷን መጠቀም ትቀጥላለች፤ ሀቁ ይህ ነው” ብለዋል አቶ ዘሪሁን፡፡\nበራሷ አቅም፣ ያለማንም የገንዘብ ድጋፍ እየገነባች ያለችውን ግድብ አስመልክቶ ከሁለቱ የግርጌ ተፋሰስ ሀገራት መተማመንን ለማጎልበት ረዥም ርቀት መሄዷንም ጠቅሰዋል፡፡ “በወርኃ መጋቢት 2007 ዓ.ም ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በመሪዎች ደረጃ በሱዳን ያካሄዱት የጋራ የመሪዎች መግለጫ ስምምነት የጥረቱ ማሳያ ነው፡፡ ስምምነቱን ሁለቱም ሀገራት አውቀውት፣ ጉዳዩን አምነውበት የተካሄደ በመሆኑ የግንባታውን ቀጣይነት ሊያከብሩት ይገባል፡፡ አምነውም ገብተውበታል፡፡ ግንባታ ኮንክሪት መደርደር ብቻ ሳይሆን ሙሌቱንም እንደሚጨምር መረዳት ደግሞ ተገቢ ነው” ብለዋል፡፡\nእንደ አቶ ዘሪሁን ገለጻ የኢትዮጵያ በመጠቃቀም ላይ በተመሠረተ የግንኙነት መርህ፣ ማንም ሳይጎዳ በራስ ሀብት የራስን ችግር ለመቅረፍ እየተደረገ ያለው የዲፕሎማሲ አካሄድ ትክክለኛ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በራሷ ግዛት፣ የራሷን ውኃ፣ ለዚያውም ለታችኞቹ ሀገራት ተመልሶ ጥቅም የሚሰጥ የኃይል ማመንጫ ግድብ “አትሞይም” የሚላት ሕግ የለም፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት በመጭዎቹ የክረምት ወራትም የመጀመሪያውን ዙር የግድቡን የውኃ ሙሌት እንደሚጀምር አሳውቋል፡፡ የግድቡ ግንባታ ሂደት እስከቀጠለ ድረስ የውኃው ተፈጥሮሯዊ ሂደት በመጭው ሐምሌ ግድቡ በውኃ መሞላቱም አይቀሬ ነው፡፡ዓለም ተገልብጦ ከኢ-ፍታዊነት ጋር እስካልቆመ ድረስ ለኢትዮጵያ ስጋት ነው የሚባል ነገር እንደሌለም አቶ ዘሪሁን ጠቅሰዋል፡፡ “የሚያጋጥሙ ችግሮችም ቢኖሩ ባሉት የሕግ ማዕቀፎች ሁሉም እየተፈቱ መሄዳቸውን ይቀጥላሉ፡፡ ኢትዮጵያም የዓባይን ውኃ በፍትሐዊነት መጠቀሟን ትቀጥላለች” ሲሉ የቀጣይ አቅጣጫዎችን ጠቁመዋል፡፡", "passage_id": "0030f9136354c1ba10518e32146c1301" }, { "cosine_sim_score": 0.4994375893936344, "passage": "የባቡር ፕሮጀክቱ ከ4 ሺህ 800 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 02/2012 ዓ/ም (አብመድ) የአዋሽ-ኮምቦልቻ-ሀራ ገበያ የባቡር መስመር ፕሮጀክት ስላለበት ደረጃ አስተያየታቸውን ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት የሰጡት የአዋሽ-ኮምቦልቻ-ሀራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት የ‹ሴክሽን› ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ሻሎም አሽሮ የባቡር መንገዱ አጠቃላይ ሥራ 90 በመቶ ተጠናቅቋል ብለዋል። ፕሮጀክቱ 390 ኪሎ ሜትር ይረዝማል። ከአዋሽ ኮምቦልቻ 270 ኪሎ ሜትሮች የሚረዝመው የመጀመሪያው ምዕራፍ 99 ነጥብ 6 በመቶ ሥራው መጠናቀቁን ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል።በአንደኛው ምዕራፍ የቅድመ ርክክብ ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የገለፁት ኢንጂነሩ የመጀመሪያው ምዕራፍ የርክክብና የሙከራ ሥራ ብቻ እንደቀረም ተናግረዋል። የመጀመሪያው ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት መሆን እንደሚችል በመግለፅ ከኮምቦልቻ-ሀራ ገበያ የሚሠራው የሁለተኛው ምዕራፍ ደግሞ 73 በመቶ ሥራው ተጠናቅቋል።", "passage_id": "52aaf0c5e803514542885b4fdab5c7d1" }, { "cosine_sim_score": 0.4969897577441481, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/213ዓ.ም (አብመድ) ከአምስት ዓመት በኋላ በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ተደራሽ ማድርግ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ በዝግጅት ላይ እንደሆነ ተገለጸ።በውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት ‘የኤሌክትርክ ዘርፍ ሪፎርም ፍኖተ ካርታ’ ላይ ውይይት ተደርጓል።በውይይቱ ላይ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጀነር ስለሺ በቀለ እንዳሉት ኢትዮጵያ በኃይል ዘርፍ ልማት እጅግ ኋላ የቀረች አገር ናት።\n“ከ110 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት አገር በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ ከ4 ሺህ 5 ሜጋ ዋት የማይበልጥ ኃይል እያመረተች ትገኛለች” ብለዋል።ከአፍርካ አገራት ጋር ስትነጻጸር እጅግ ኋላ የቀረችና 60 ሚሊዮን ሕዝቧ ዘመናዊ የኃይል አቅርቦት ተጠቃሚ ያልሆነባት ሀገር መሆኗንም ገልጸዋል።በዝግጅት ላይ የሚገኘው ፍኖተ ካርታ በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ውስጥ ሁሉም የአገሪቷ ሕዝብ ኃይል እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑንም ነው ኢንጀነር ስለሺ የገለጹት።\n“በፍኖተ ካርታው ትኩርት ከተሰጣቸው መካከል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያለበት ዕዳ እንዲቃለል መንገዶችን ማመቻቸት አንዱ ነው” ብለዋል።በዚህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ካለበት 370 ቢሊዮን ብር በላይ ዕዳ ግማሹ በገንዘብ ሚኒስቴር ስር አዲስ ለሚቋቋመው የንብረትና የዕዳ ማኔጅመንት ኩባንያ እንዲተላለፍ መወሰኑን አስረድተዋል።“ይህ መንገድ ዘርፉ በተሻለ መልኩ ከችግር ወጥቶ ለኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ስኬት እንዲንቀሳቀስ ያስችለዋል” ብለዋል።\nበተጨማሪም ፍኖተ ካርታው የታሪፍ ማስተካከያ ጥናት፣ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ የመንግሥትና የግል አጋርነት ጥናት እንዲሁም የዘርፉን አደረጃጃት ማሻሻያ ጥናት ማካተቱን አመልክተዋል።በተጨማሪም ጥራትና ወጥነት ያለው አገልግሎት መስጠት፣ የተሻለ የፋይናንስ ሥርዓት መዘርጋትና የድርጅቱን ወጪና ገቢ ማጣጣም በፍኖተ ካርታው የተካተቱ መሆናቸውንም ነው የጠቆሙት።", "passage_id": "3b50cdbb1574bbc69f9988d71beaa137" }, { "cosine_sim_score": 0.48494777083407636, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 11/2012 ዓ.ም (አብመድ) የላልይበላ ከተማ አስተዳደር ነዋሪው አቶ አበባው አመሬ በከተማው የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ከተቋረጠ አንድ ወር እንደሞላው አስታውቀዋል፡፡ በፈረቃ ሆኖ እንኳ ጊዜውን ጠብቆ በትክክል ተጠቃሚ እየሆኑ እንዳልሆኑና የመቆራረጥ ችግር እንዳለም ገልጸዋል፡፡ እንደ ብረታ ብረት ጣውላ ወፍጮ ቤት የመሳሰሉ የንግድ እና የመንግሥት ተቋማት በሚፈለገው ደረጃ ማኅበረሰቡን እያገለገሉት እንዳልሆነ አንስተዋል፡፡ ከኢኮኖሚያዊ ችግር ባለፈ የዕለት ተዕለት ማኅበራዊ እንቅስቃሴ ላይም ተፅዕኖ መፍጠሩን ጠቅሰዋል፡፡የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ነዋሪው አቶ ሀብታሙ መንግሥቴም በተመሳሳይ መብራት መቋረጡ በአገልግሎት ሰጪ ተቋበኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን አላማጣ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የነበረው ትራንስፎርመር ሲቀየር ተመሳሳይ አቅም ያለው ትራንስፎርመር እንዳልተቀየረ አስገንዝበዋል፡፡ ነዋሪዎች የተወሰኑ ቀናት በጨለማ ውስጥ በመቆየታቸው ተመሳሳይ አቅም ያለው ትራንስፎርመር በመፈለግ መቅረት ተገቢ ስላልሆነ ለጊዜው አቅሙ ያነሰ ትራንስፎርመር መገጠሙን ነው የተናገሩት፡፡\nየተገጠመው ትራንስፎርመር 80 በመቶ አቅም ያለው 20 በመቶ ክፍተት ያለበት መሆኑንም ዳይሬክተሩ አስረድተዋል፡፡ ይህ ግን በፈረቃ አገልግሎት ለመስጠት እንቅፋት እንደማይሆን አመላክተዋል፡፡ተፈላጊ አቅም ያለውን ትራንስፎርመር በጨረታ ሂደቶችን አልፎ ለመግዛት በትንሹ አንድ ዓመት እንደሚጠይቅ ጠቁመዋል፡፡ ሌሎች ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ አቅማቸው ከፍ ያሉ “ትራንስፎርመሮችን” በመጠገን ወደ አገልግሎት እንዲመለሱ ማድረግ እየተሠራበት ያለ ክንውን ነውም ብለዋል፡፡በረጅም ጊዜ እቅድ በአካባቢው አንድ ጣቢያ መገንባት እንደሚኖርበት አቶ ሞገስ መኮንን አስታውቀዋል፡፡ ከፈረቃና ከመቆራረጥ ጋር የተያያዙ ቅሬታዎች ግን የክልሉን ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ሰጪ መሥሪያ ቤት መፍታት እንደሚኖርበት ተናግረዋል፡፡ከአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፤ ምላሽ ለማግኘትና ለማቅረብም ጥረታችንን እንቀጥላለን፡፡", "passage_id": "5f60f1a459473b6873024a6e72b8def2" }, { "cosine_sim_score": 0.48296265746347156, "passage": "ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 08/2012ዓ.ም (አብመድ) አቶ ዘውዱ መንገሻ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መምህርና ተመራማሪ ናቸው፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግ፣ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በዓለማቀፍ ሕግ ተከታትለዋል፡፡ በወሰን ተሻጋሪ ወንዞችና አጠቃቀማቸው ዙሪያ ተደጋጋሚ ጥናቶችን ሠርተዋል፡፡\nበግንባታ ላይ ከሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን መካከል እየተካሄዱ ያሉ ድርድሮችን አስመልክቶ ኢትዮጵያ ማድረግ የሚገባትን ጥንቃቄና መወሰድ ያለባቸውን የመደራደሪያ አቋሞች አስመልክቶ በተለይም ከግኢትዮጵያ በታለቁ የሕዳሴው ግድብ ድርድር ሂደት ምን ማድረግ ይገባት ይሆን?ባለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ የምሥራቅ ናይል ወንዝ ተፋሰስ ሀገራት በተለይም በኢትዮጵያና የታችኛው የናይል ወንዝ ተፋሰስ ሀገር ከሆነችው ግብፅ ጋር አለመግባባቶቹ ተካርረው ተስተውለዋል፡፡ በመሠረቱ የወንዙ አጠቃቅም ሁለቱን ሀገራት ለረዥም ጊዜ ሲያጨቃጭቅ የቆየ ቢሆንም በተለይም የሕዳሴው ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት መጋቢት 2003ዓ.ም ጀምሮ አንድ ጊዜ ከረር ሌላ ጊዜ ረገብ እያለ እስከ ዛሬ ድረስ ቀጥሏል፡፡ግብፅ ለረጅም ዘመናት ወንዙን የመጠቀም ዕድል አስቀድሞ አግኝታ ቆይታለች፡፡ በተለይም ደግሞ ግብፅ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ከነበረችበት ወቅት አካባቢ አንስቶ በወንዙ ላይ ሰፊ የእርሻ እና ሌሎች የልማት ተግባራት ተሰማርታለች፡፡ እንግሊዝ የቅኝ ግዛት በያዘችበት ወቅትም ሆነ ግብፅ ነፃነቷን ከተጎናፀፈች በኋላ የዚህን ወንዝ አጠቃቅም በተመለከተ የተለያዩ ስምምነቶች የተደረጉ ቢሆንም ሁሉም የላይኛውን ተፋሰስ ሀገራት ጥቅም ከግምት ውስጥ ያላስገቡና ያልተሳተፉባቸው ነበሩ፡፡ ግብፅም እነዚህ የላይኞቹን የተፋሰስ ሀገራት በማግለል በቅኝ ግዛት ዘመንና ከቅኝ ግዛት ማግስት የተደረጉ ስምምነቶች ተግባራዊ እየሆኑ እንዲቀጥሉ ትፈልጋለች፤ ለዚህም ስምምነቶቹ በምንም ዓይነት ሁኔታ ሊገዟቸው የማይገቡ ሀገራትን በተለይም ኢትዮጵያን እነዚህን ስምምነቶቹን እንድታከብር ስትወተውትና ኢትዮጵያውንና ዓለማቀፉን ማኅበረሰብ ጭምር ስታደናግር ይስተዋላል፡፡አብዛኞቹ ስለዓለም አቀፍ ወንዞች ሕግ የጻፉ የዘርፉ ልሂቃን እንደሚሉት ከሆነ የዓለም አቀፍ (ድንበር ተሻጋሪ) ወንዞችን የተፋሰስ ሀገራት በወንዞቹ ሲጠቀሙ በትብብር መንፈስ ሊሆን እንደሚገባ ይመክራሉ፤ በትብብር መንፈስ መጠቀሙም ለተፋሰስ ሀገራት በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና አካባባዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንደሚያስገኝ በጉልህ ያስረዳሉ፡፡ ይሁን እንጂ በናይል ወንዝ አጠቃቅም ዙሪያ ለዘመናት የነበረው የታችኞቹ የተፋሰስ ሀገራት የብቸኝነትና ቀዳሚ ተጠቃሚነት ጉዳይ (በተለይ በግብፅ) ትርጉም ባለው መልኩ ወንዙን ሁሉም የተፋሰስ ሀገራት ተጠቃሚ እንዳይሆኑ እንቅፋት ፈጥሮ ቆይቷል፡፡ግብፅ ከነበራት ቀጠናዊ የፖለቲካ ተፅዕኖ ፈጣሪነት አንፃር በተለያዩ የልማት አጋር ተቋማትና ለጋሽ ሀገራት ላይ በምታደረሰው ጫና እና በሌሎች ሀገራዊ ችግሮች ምክንያት ለዘመናት የላይኞቹ ተፋሰስ ሀገራት በወንዙ ላይ ለሀገራቸውና ለሕዝባቸው ዕድገት ጠቃሚ የሆኑ ተግባራትን (ፕሮጀክቶቹን) እንዳይከወኑ መሰናክል ሆኖባቸው ቆይቷል፡፡ በተለይም በአንዳንድ የናይል ተፈሳሰስ ሀገራት የሚገነቡ አንዳንድ ፕሮጀክቶች በግብፅ ይሁኝታ አግኝተውና በግብፅ መሐንዲሶች ቁጥጥር ሥር ሆነው (የተፋሰሱ ሀገራት ሉዓለዊነታቸውን አሳልፈው ሰጥተው) ሲከውኑ ጭምር ተስተውሏል (እንደዚህ ዓይነት አካሄድ የሀገራትን ሉዓላዊነት የሚደፍር መሆኑን ልብ ይሏል)፡፡ግብፅ በተደጋጋሚ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግደብ የፕሮጀክት ሐሳብ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ግድቡ እንዳይገነባ የተለያዩ ጥረቶችን ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ በኢትዮጵውያን የማይበገር ጥረት ፐሮጀክቱ እውን እንደሚሆን እርግጠኛ መሆናቸውን ተከትሎ የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የውኃ አሞላል እንዲሁም ሥራ በሚጀምርበት ወቅት ግብፅ ከዚህ ቀደም ከወንዙ የምታገኘው ጥቅም በምንም ሁኔታ እንዳይነካ ከፍተኛ ጥረት ወደማድረጉ ተግባር መዞራቸውን ድርጊቶቻቸው እያመላከቱ ነው፡፡ለዓመታት የተደረገው የሀገራቱ ድርድር እና ውይይት ‹‹ውጤት አልባ ነው›› የሚለውን የግብፅ ሹማምንት በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የሰጧቸውን መግለጫዎች ተከትሎ ጉዳዩ ከረር ብሎ የቆየ ቢሆንም እንደገና የአሜሪካ መንግሥት ባደረገው ጥሪ አማካኝነት የምሥራቅ ናይል ተፋሰስ ሀገራት ማለትም ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን ለረጅም ጊዜያት በውይይት ይዘውት የነበረውን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና የግድቡ ተግባራዊ አሠራር (Operation) ላይ መፍትሔ ለመስጠት ውይይት መጀመራቸውና እስከ ተያዘው ታኅሳስ ወር መጨረሻ ድረስ ለጉዳዩ መፍትሐየ ለመስጠት ስምምነት አድርገዋል፡፡ እስካሁን ድረስ ሁለት ውይይቶች በተፋሰስ ሀገራቱ የተደረጉ ቢሆንም አመርቂ ሊባል የሚችል ውጤት እንዳልተመዘገበ እየተነገረ ነው፡፡ በአጠቃላይ በዚህ የውይይት ሂደትና ድርድር ኢትዮጵያ ልታደርጋቸው የሚገቡ ተግባራትና ጥንቃቄዎች ምን ሊሆኑ ይገባል? የሚለው ጥያቄ ወሳኝ ነው፡፡ በዚህ ረገድ የተወሰኑ መሠረታዊ ምሁራዊ ዕይዎችን ማጋራት አስፈላጊ ነው፡፡ለረዥም ጊዜ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ በዲፕሎማትነት የሠሩ ግለሰብ በአንድ ወቅት እንዳወጉኝ ከሆነ የግብፅ ዲፕሎማቶች ሊጨበጥ የሚችል ባሕሪ የተላበሱ አይደሉም፡፡ መልካም አቀራርብ ያላቸውና ጥሩ ጓደኛ መስለው የሚታዩ ቢሆንም የናይልን ጉዳይ ወደ ሀገር ደኅንነት (ኅልውና) ደረጃ ያደረሱት በመሆኑ በሙያተኛ ደረጃ ሙያንና የሙያ ሐሳቦችን መሠረት ባደረገ መልኩ ብቻ መነጋገር የሚችሉ አይደሉም፡፡ ስለዚህ ከዲፕሎማቶቹና ከባለሙያዎቹ በመነጋገር ጉዳዩን ‹‹ይፈታል›› ብሎ ማመን ተገቢ አይሆን፡፡ የግብፅ ዲፕሎማቶች የሚሰጧቸውን መረጃዎች በጥንቃቄ በማየት ኢትዮጵያ ልታገኝ የምታስበውን መሠረታዊ ጥቅም እንዳታጣ ጥንቃቄ ማድረግም ይገባል፡፡ግብፆች በተደጋጋሚ በመገናኛ ብዙኃኖቻቸው እንደሚሉት በተለያየ መንገድ በማወዛገብ ከዚህ ቀደም በ1929 እና 1959 (እ.አ.አ) ስምምነቶች የተሰጣትን 55 ነጥብ 5 ቢሊዮን ሜትር ኪዩቢክ ውኃ የማግኘት መብት ኢትዮጵያ ዕውቅና እንድትስጥ እየሞከሩ ነው፡፡ በተለይም የተለያየ ስያሜ እየሰጡ ‹‹የተፈጥሮ መብት፣ የግብፅ የውኃ ድርሻ መብት፣ ታሪካዊ መብት›› እያሉ አንድን ፍላጎት ብዙ ስም በመስጠት ኢትዮጵያ ዕውቅናና ይሁንታ እንድትሰጥበት ለማድረግ እየሞከሩ ነው፤ ስለዚህ ላለመደናገርና የኢትዮጵያን ጥቅም ላለማሳጠት መጠንቀቅ ተገቢ ነው፡፡ግብፅ ከናይል ውጭ ሌላ ምንም የውኃ አማራጭ እንደሌላት የሚነገረው ልማዳዊ ገለጻ ለረዥም ጊዜ በዲፕሎማሲው ተጠቃሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ ይህ ደግሞ በተቃራኒው ኢትዮጵያ እንድትጎዳ አድርጓል፡፡ ስለሆነም በሚገኘው አጋጣሚ ሁሉ ግብፅ ከናይል ውጭ ብዙ የውኃ አማራጭ እንዳላት በተለይም ከፍተኛ የከርሰ ምድር ውኃ ክምችት ያላት መሆኑንና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የጀመሩት ጨዋማ ውኃን በማከም ጥቅም ላይ የማዋል ቴክኖሎጂ ውጤታማ እንደሆነ መሞገት ይገባል፡፡ ስለሆነም እነዚህን አብነቶች በማንሳት ለዓለማቀፉ ማኅበረሰብም ግብፅ አማራጭ የውኃ ምንጮች እንዳሏት ማስገንዘብ ይጠበቅብናል፡፡\nሌላው መሠረታዊ ጉዳይ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ውኃ አያያዝና አሠራርን ከግብፁ የአስዋን ግድብ ጋር ለማያያዝ የሚጥሩትን ነገር በአግባቡ መታገልን የሚመለከት ነው፡፡ በተለይም ይህ ግድብ ሲገነባ የየትኛውንም የላይኛውን ተፋሰስ ሀገራት ሳያማክሩ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ‹‹የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሊት ሂደት የአስዋንን ግድብ መሠረት ባደረገ መልኩ ይደረግ›› የሚለው የግብፅ ሐሳብ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚደፍር ከመሆኑ ባለፈ ያረጀውን ‹‹በታች ያሉ የተፋሰስ ሀገራት ያልተቆራረጠ ውኃ የማግኘት መብት አላቸው›› የሚል ቀኖና (የሀርሞን ቀኖና) የሚያስቀጥል እሳቤ ነው፡፡ በተለይም ግልፅ ባልሆኑ የድርድር መስመሮች የአስዋን ግድብን ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ውኃ አሞላል ጋር ለማያያዝ የሚደረገው የግብፅ ጥረት የኢትዮጵያን መሠረታዊ በወንዙ ላይ የመጠቀም መብቶችን የመገደብ ውጤት ይኖረዋል፡፡ ስለዚህ ኢትዮጵያ ይህንን የግብፅ ጥያቄ እንደ ትልቅ ቀይ መስመር ማለፍ ልታየውና ልትታገለው የሚገባ ነገር ነው፡፡ግብፅ በዚህ ወቅት ከኢትዮጵያ በንፅፅር የተሻለ የሚመስውን ውስጣዊና ሀገራዊ መረጋጋት በመጠቀም ኢትዮጵያ ላይ ተፅዕኖ ለመፍጠር እንደምትጥር መገንዘብ ይገባል፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ይህንን ጉዳይ ከግምት ውስጥ በማስገባት ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተገቢና አሳማኝ ትንተና ማቅረብ የሚችሉ ባለሙያዎችን ወደ ፊት በማውጣት ማስረጃ የመስጠት ሥራ ለነገ የሚባል መሆን የለበትም፡፡", "passage_id": "0aebff7eb6499860396dd6d5230adb53" }, { "cosine_sim_score": 0.4787490852130511, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 12/2013 (አብመድ) በአማራ ክልል የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት ቀድሞ መከላከል የሚያስችል የ220 ሚሊዮን ብር በላይ ፕሮጀክት ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።በክልሉ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የማይበገር ማኅበረሰብ ለመፍጠር የሚደረገውን ሥራ የሚያግዝ የ220 ሚሊዮን ብር በላይ ፕሮጀክት ከነገ ጀምሮ ወደ ሥራ የሚገባ መሆኑን የአማራ ክልል አደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም ልጃለም ተናግረዋል።ፕሮጀክቱ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችል የባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።ፕሮጀክቱ በክልሉ ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን ቀድሞ መለየትና አደጋ ከተከሰተ በኋላ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል መሆኑንም ኮሚሽነሩ ጠቁመዋል።የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ስጋት ቅነሳ እና መልሶ ማቋቋም ዳይሬክተር አብርሃም አበበ እንደተናገሩት የአውሮፖ ኅብረት በኢትዮጵያ አራት ክልሎች የአደጋ ስጋትን ለመከላከልና ለመቀነስ በሚያስችል መልኩ ድጋፍ እያደረገ ነው፤ ይህ የአውሮፓ ኅብረት ፕሮጀክት አደጋ ከመከሰቱ በፊት ለመከላከል የሚያስችል እንደሆነና በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ እና በሶማሌ ክልሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ አስታውቀዋል። ፕሮጀክቱ ያልተማከለ የአደጋ ሥራ አመራር አደረጃጀትን በማዋቀር የሥራውን ተፈፃሚነት እንደሚከታተልም ተናግረዋል።", "passage_id": "e45c9425cb6fc6345dfe5175983d4fe6" }, { "cosine_sim_score": 0.4770693898677575, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 13/2012 ዓ.ም (አብመድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያይተዋል፡፡የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) እና ልዑካቸው ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ውይይቱ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያልተቋጩ ጉዳዮችን ለማጠናቀቅ እና የተዛባ ግንዛቤ የነበረባቸውን ጉዳዮች ማጥራት ላይ ትኩረት ያደረገ እንደሆነ ታውቋል፡፡የአካባቢ ጥበቃ፣ የግድቡ የደኅንነት ሁኔታ እና የመረጃ ልውውጥን ስለ ማመቻቸት፣ በሱዳን በኩል ለተነሡት ጉዳዮች ምላሽ እንደተሰጠባቸው ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ መላክታል፡፡ወቅታዊ የሥራ ክንውኑ ያለበትን ደረጃ ደግሞ ዶክተር ዐቢይ ገልጸውላቸዋል። በማብራሪያቸውም የሕዳሴው ግድብ ለሦስቱ የተፋሰሱ ሀገራት ኢኮኖሚ መጠናከር ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር አስረድተዋል፡፡የቴክኒክ ውይይቱንም በሁለቱ ሀገራት የውኃ ሚኒስትሮች አማካኝነት ለመቀጠል እንደተስማሙ ነው የተገለጸው፡፡", "passage_id": "b472b8abc13138ffa4af9064490f066b" }, { "cosine_sim_score": 0.47559343204353743, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 15/2012 ዓ/ም (አብመድ) አርሶ አደር መኳንንት ዘሪሁን እና አርሶ አደር ሰጠኝ ኃይሉ በበደቡብ ጎንደር ዞን ደራ ወረዳ ወንጪት ቀበሌ ታች ቀረር ጎጥ ነዋሪ ናቸው፡፡ የአማራ ክልል እና የኮሪያ መንግሥት በትብብር በዘረጉት የተቀናጀ የግብርናና ገጠር ልማት ሥራዎች የመንደር ንቅናቄ በእንስሳት እና በጓሮ አትክልት ልማት እየሠሩ ነው ያገኘናቸው፡፡አርሶ አደር ሰጠኝ ኃይሉ የተቀናጀ የእንስሳት እርባታ፣ አርሶ አደር መኳንንት ደግሞ የተቀናጀ የጓሮ አትክልት ልማትን እየተገበሩ ነው፡፡ ሥራው ገና በሂደት ላይ ያለ በመሆኑ ጥቅሙን ለመናገር ይቸግራል፤ ነገር ግን በትንሽ መሬት እና በውስን ሀብት እርስ በርሱ የሚመጋገብ የበኮሪያ መንግሥት እና በአማራ ክልል የተቀናጀ የገጠር ልማት ስትራቴጂ እና ሞዴል ማማከር ፕሮጀክት ከፍተኛ የእንስሳት ባለሙያው አቶ ሳሙኤል ይማም ፕሮጀክቱ የሥነ አመጋገብ ችግርን ለመፍታት፣ ለሥነ ምኅዳር ጥበቃ፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ እና አማራጭ የገቢ ምንጭ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ የተቀረፀ መሆኑን ተናግረዋል፡፡‹‹የሙከራ ትግበራ ሂደቱ በአማራ ክልል በአራት ዞኖች ውስጥ ባሉ አራት ወረዳዎች እና ስድስት ቀበሌዎች ውስጥ ባሉ 20 መንደሮች እየተተገበረ ይገኛል›› ተብሏል፡፡ የሙከራ ትግበራ ከሚፈፀምባቸው ዞኖች ውስጥ ደቡብ ጎንደር አንዱ ነው፡፡ በዚሁ ዞን ውስጥ በደራ ወረዳ ወንጪት ቀበሌ ውስጥ 22 ግሪን ሃውስ፣ 23 ባዮ ጋዝ፣ 33 የዶሮ እርባታ እና በርካታ የተቀናጁ የጓሮ አትክልት እና የዓሳ እርባታ በፕሮጀክቱ ሙከራ እየተተገበረ ይገኛል፡፡ አርሶ አደሮቹ አማራጭ የውኃ አቅርቦት፣ ሙያዊ እና የቁሳቁስ ድጋፍም ተደርጎላቸዋል ተብሏል፡፡በክልሉ በሚገኙ ዞኖች እና ወረዳዎች በባሕር ዳር ተሰባስበው የሚመክሩት የአዴፓ አባላት እና ከፍተኛ መሪዎች ዛሬ ጠዋት በደራ ወረዳ ወንጪት ቀበሌ ተገኝተው የፕሮጀክቱን የትግበራ ሁኔታ ጎብኝተዋል፡፡ ከሰሜን ሽዋ ዞን የመጡት የእንሳሮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ደምሰው መንበሩ ያዩትን እንደ ወረዳቸው ተጨባጭ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ እና ለማስፋት ማሰባቸውንም ለአብመድ ተናግረዋል፡፡ዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው", "passage_id": "497a305a95ebee5aa64cd9bd47f1a657" }, { "cosine_sim_score": 0.46617825042792105, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) አትዮጵያውያን የኮሮናን ወረርሽኝን ከመከላከል በተጓዳኝ ለሕዳሴ ግድቡ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የውኃ አሞላል እና አለቃቅ ላይ ከታችኛው የተፋሰሱ ሀገራት ጋር ድርድር ሲደረግ ቢቆይም ግብጽ ባሳየችው ወንዙን በብቸኝነት የመጠቀም አቋም ምክንያት ስምምነት ላይ መድረስ እንዳልተቻለ ይታወሳል፡፡ በዚህም ምክንያት ኢትዮጵያ በመጨረሻ ከተደረገው ድርድር ሳትገኝ ቀርታ ነበር፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የወሰደው አቋም ትክክለኛ እና ተገቢ መሆኑንም አስተያዬታቸውን ለአብመድ የሰጡ የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። እንደአስተያዬት ሰጪዎቹ ቀጣይም የተፋሰሱን ሀገራት ጥቅም በማይነካ መልኩ የማንንም ፈቃድ ሳትጠይቅ የመጠቀም ሉዓላዊ መብቷን ማስከበር አለባት፡፡ መላው ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከጉልበት እስከ ገንዘብ መሠዋዕትነት የከፈሉበት በመሆኑም ጠንከር ያለ አቋም ይዞ መቀጠል ከመንግሥት እንደሚጠበቅ ተናግረዋል፡፡ ሉዓላዊነቷን እና ብሔራዊ ጥቅሟን በማይነካ መልኩ ነገሮች በድርድር እንዲቋጩ ማድረግ እንደሚጠበቅባትም ገልጸዋል። በጉዳዩ ላይ የሚደረጉ ድርድሮችን እና ስምምነቶችን ለሕዝብ ግልጽ ማድረግ፤ አስፈላጊ ከሆነም ሕዝቡን በውሳኔው ተሳታፊ ማድረግ እንደሚገባም ነው የተናገሩት፡፡ሕዝቡም ለሕዳሴ ግድቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል፡፡ አስተያዬታቸውን ከሰጡን መካከል ወይዘሮ እመንሽ ጋሻዬ ‘‘ኢትዮጵያውያን ሁሉ በግድቡ ላይ ተመሳሳይ አቋም ሊይዙ ይገባል፡፡ ለዚህም ግድቡ የኅልውና መሠረት መሆኑን በተደጋጋሚ ማስገንዘብ ከመንግሥት ይጠበቃል፤ ተመሳሳይ አቋም ከማስያዝ ባለፈም ተግባራዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ማስቻል ተገቢ ነው’’ ብለዋል፡፡ ሌላኛው የከተማዋ ነዋሪ አቶ አብርሃም እንግዳየሁም ለሕዳሴ ግድቡ የሚደረገው ድጋፍ ከጊዜ ጊዜ እየተቀዛቀዘ መሆኑን የአካቢውን ሁኔታ ትዝብት መሠረት አድርገው ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በተባበረ ክንድ ያስጀመሩትን ግድብ የተጠናከረ ድጋፍ በማድረግ ለፍጻሜ ማድረስ እንደሚገባቸውም አሳስበዋል፡፡ከማንኛውም አቅጣጫ ወደ ሕዳሴ ግድቡ የሚያመራ ሰው ጉዞውን የሚያደርገው በእንጅባራ ከተማ በኩል ነው፡፡ ይህም የከተማዋን የመብራት ጥያቄ ከመፍታት ባለፈ የቱሪዝም ኢንቨስትመንት መነቃቃትን ፈጥሯል፡፡ የኢንቨስትመንት መስፋፋት ደግሞ የሥራ ዕድል እንዲፈጠር ያደርጋል። ከዚህ በመነሳት ነው ነዋሪዎቹ “የሕዳሴ ግድቡ ለኢትዮጵያውያን የቅንጦት ሳይሆን ኢትዮጵያውያን ነጭ ላባቸውን ጠብ አድርገው ያስጀመሩት የኅልውና መሠረት ነው” ብለዋል፡፡ በመሆኑም አቅማቸው በፈቀደ መልኩ ድጋፍ ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማይመለሱ ተናግረል፡፡ አብመድ ያነጋገራቸው የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች መላው አትዮጵያውያንም የኮሮናን ወረርሽኝ በመከላከል ሂደት ውስጥም ሆነው ለሕዳሴ ግድቡ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡ዘጋቢ፡- ደጀኔ በቀለ", "passage_id": "b6cde7d02d170cbd7519c71b109bbae5" }, { "cosine_sim_score": 0.4631485095371856, "passage": "የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች(ዩኤኢ) በአረቡ ዓለም የመጀመሪያውን የሆነውን የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ሥራ በይፋ ማስጀመሯን አስታወቀች፡፡ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዱባይ ገዥ ሼክ መሐመድ ቢን ራሽድ አለ መክቱም የብራካ ኒዩክለር ኃይል ማመንጫን በይፋ ሥራ አስጀምረዋል፡፡\n ይህ የኒዩክለር ሃይል ማመንጫ የኑክሌር ነዳጅ ፓኬጆችን መጫን፣ አጠቃላይ ሙከራ ማድረጋቸው ተረጋግጧል ነው የተባለው፡፡አሁን ሥራ የጀመረው የመጀመሪያው ዩኒት ሲሆን ይህም ኃይል ለማመንጨት እንደሚችል ተረጋግጧል፡፡\nበቀጣይ ተጨማሪ ሦስት የኒዩክለር ኃይል ማመንጫዎችን ለማስጀመር ዕቅድ መያዙ ተገልጿል፡፡ይህም ሀገሪቱ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተረጋገጠ እንድሁም ከልቀት ነጻ የሆነ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማግኘት ያስችላታል ተብሏል፡፡ ዕቅዱ ሀገሪቱ ከምትፈልገው ኃይል ሩቡን የሚሸፍን እንድሆን ታቅዷል፡፡ሦስቱም አሁን ላይ በግንባታ ላይ መሆናቸው እና ከሀገሪቱ የኃይል ቋት ጋር መገናኘት እንደሚቀራቸው ተዘግቧል፡፡ \nየተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ጥቃቅን ነገሮችን በመሰነጣጠቅ እና ወደ ሕዋ ለመድረስ ያደረገችው ጥረት ለዓለም ትልቅ መልዕክት ከመሆኑም በላይ የአረብ ሀገራት ወደ ሳይንሳዊ ሥራዎቻቸው መመለሳቸውን ያመለክታል ተብሏል፡፡ከዚህ ባለፈም ከሌሎች ኃያል ሀገራት ተርታ እንድሰለፉ የሚያደርግና የማይቻል ነገር እንደሌለ ማሳያ ነው ተብሏል፡፡\n", "passage_id": "a61f1665625f5b49738c645ff89c5b3e" }, { "cosine_sim_score": 0.45647154550372343, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሰኔ 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት (አብመድ) የተለያዩ ሚዲየሞች ዋና አዘጋጆች በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የተለያዩ አካባቢዎች በተሽከርካሪ በተገጠመ የድምጽ ማጉያ የግንዛቤ ፈጠራ እየሠሩ ነው፡፡አብመድ በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚስተዋለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የተመለከተውን ቸልተኝነት እንዲቀረፍ በሚዲየሞቹ ከሚያስተላፋቸው ዘገባዎች በተጨማሪ በአካል በዋና ዋና መንገዶች ቅስቀሳዎችን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ነው፡፡ ትናንት የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች በባሕር ዳር ቅስቀሳ ሲያደርጉ መዋላቸው የሚታወስ ነው፤ በቀጣይም በቅርንጫፍ ጣቢያዎች ኃላፊዎች እና በዜና አንባቢዎች በተለያዩ ከተሞች የግንዛቤ ፈጠራው የሚቀጥል ነው፡፡ዘጋቢ፡- ኪሩቤል ተሾመ", "passage_id": "5ecd5c825c42599ba3cdad85ddbf650e" }, { "cosine_sim_score": 0.45636536858675475, "passage": "– በኢትዮጵያ በሁሉም ትላልቅ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይልን ከደረቅ እና ፍሳሽ ቆሻሻ ለማመንጨት የሚያስችል ጥናት በማካሄድ ከተሞች በራሳቸው ኃይልን እንዲያገኙ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ገለፀ፡፡ለዚህም በአዲስ አበባ 50 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይልን ለማመንጨት በ2005 ዓ.ም ከእንግሊዙ ካምብሪጅ ከተባለው ድርጅት ጋር ሥምምነት አድርጎ የመጀመሪያው የትግበራ ምዕራፍ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡የኮርፖሬሽኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ምስክር ነጋሽ እንደሚሉት በአዲስ አበባ ሥምምነቱ ከተፈጸመ በኋላ ረጅም ጊዜ የቆየው ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ሥራው የሚያስፈልገውን ቦታ እና ቆሻሻ የማመቻቸት ሥራው በመቆየቱ ነው።አቶ ምስክር 119ሺ 850 ዶላር የሚያስፈልገው የአዲስ አበባ ረጲ የቆሻሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግንባታ በቀን ከ5 መቶ እስከ 1 ሺ ቶን ደረቅ ቆሻሻ ያስፈልገዋል፡፡ቆሻሻውን ሳይቆራረጥ ለማቅረብ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር ሥምምነት በመፈጸሙ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመሸጋገር ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን አቶ ምስክር ገልጸዋል፡፡ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በከተሞች ከደረቅ እና ፍሳሽ ቆሻሻ ኤሌክትሪክን የማመንጨቱ ሥራ በተለይ በዋና ዋና የክልል ከተሞች ከ50 እስከ 90 ሜጋ ዋት ኃይልን ለማመንጨት ጥናት ተጠናቋል፡፡በከተሞች ከደረቅ እና ፍሳሽ ቆሻሻ ኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨቱ ሥራ በከተሞች እያደገ ያለውን የኃይል ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ ከተሞች ጽዱ እና ውብ እንዲሆኑ አስተዋጽኦው የጎላ እንደሚሆንም የኢሬቴድ ዘገባ ያስረዳል።", "passage_id": "0d8c270b5d98931b8cd2098944791cf7" } ]
c17663cfaa5940f907c1eed92b795e17
7b4e3193b095bc98c38d246bde85c929
ትልቅ ራዕይ የሰነቁ መኪና አጣቢዎቹ
በርካታ አረንጓዴ ዩኒፎርም የለበሱ ወጣቶች ጥቅጥቅ ባለ የባህር ዛፍ ደን ውስጥ ስንመለከት፣ ከትምህርት ቤት የፎረፉ ተማሪዎች እንጂ መኪና አጣቢዎች አልመሰሉንም፡፡ ወደ ቦታው ቀረብ ስንል ግን ተረኞቹ መኪና አጣቢዎች ደኑ ስር አረፍ ካሉት ዩኒፎርም ለባሾች ጋር ተመሳሳይ የደንብ ልብስ የለበሱ መሆናቸውን አስተዋልን፡፡ እነዚህ ወጣቶች “ይገርማል የመኪና” እጥበት አባላት ናቸው፡፡ ከስምንት ዓመት በፊት ትምህርቱን እስከ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀው ወጣት ስንታየሁ አየለ፤ መንገድ ላይ መኪና በማጠብ ነው ሥራ የጀመረው። ትንሽ ቆይቶም ሌላ ልጅ ተጨመረ፡፡ነገር ግን መኪናው የታጠበበት ውሃና ዘይት አካባቢን በመበከል ችግር ፈጠረ፡፡ የአካባቢው ፖሊሶችም ስንታየሁና ጓደኞቹን ማባረርና መያዝ ሥራቸው ሆነ፡፡ ወጣቶችም እየታሠሩ መፈታት የዕለት ተዕለት ሥራቸው እስኪመስላቸው ተደጋገመ፡፡ “በወቅቱ እኛ ብር ማግኘታችንን እንጂ የመኪና እጣቢው ጉዳት እንዳለው አላሰብንም ነበር” ይላል የማኅበሩ መስራች ወጣት ስንታየሁ አየለ፡፡ በመንገድ ላይ የመኪና እጥበት የተነሳ ታስረው በከባድ ማስጠንቀቂያ ከተፈቱ በኋላ፣ ስንታየሁና ጓደኞቹ ሥራ ፈተው መቆየታቸውን አጫውቶኛል፡፡ “ምን ልሥራ እያልኩ ሳሰላስል ለመኪና እጥበቱ ለምን መፍትሔ አልፈልግም የሚል ሃሳብ በአዕምሮዬ ሽው አለ” ይላል፡፡ ይኼኔ ነው “Water recycling from Car Washing” የተሰኘ ባለ 23 ገጽ ፕሮፖዛል ጽፎ ለፌደራል አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ያስገባው። ባለስልጣኑ ፕሮጀክቱን አገላብጦ ከተመለከተ በኋላ፣ ባለሙያ በመመደብ በፕሮፖዛሉ ላይ መጠነኛ ማስተካከያ ተደርጐ ወደ ሥራ እንዲገቡ አሁን የሚሠሩበትን አንድ ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለሙከራ እንደተሰጣቸው ወጣቱ ይናገራል፡፡ በዚሁ መሠረት በ1999 ዓ.ም “ይገርማል የመኪና እጥበት አገልግሎት” ተመሠረተ፡፡ፕሮጀክቱ ውሃን በማጣራት መላልሶ መጠቀም ሲሆን ይህ የመኪና እጥበት አገልግሎት አዲሱ ገበያን አልፎ በሱልልታ መንገድ በተለምዶ ድልበር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ላይ ይገኛል፡፡ ወጣት ኃይለሚካኤል ላንቴ በ“ይገርማል የመኪና እጥበት አገልግሎት” ሠራተኛ ነው፡፡ ሥራውን ከጀመረ ሁለት ዓመት ሆኖታል፡፡ “ተወልጄ ያደግሁት ጅሩ የሚባል አገር ነው፡፡ ሥራ ፍለጋ አዲስ አበባ ስመጣ ሰዎች ከስንታየሁ ጋር አስተዋወቁኝ” የሚለው ኃይለሚካኤል፤ ምንም እንኳን ከዚያ በፊት መኪና አጥቦ ባያውቅም ለአንድ ሳምንት ያህል በተግባርና በቪዲዮ የተደገፈ ስልጠና ወስዶ አሁን ጐበዝ መኪና አጣቢ ለመሆን መቻሉን ይናገራል፡፡ “ስልጠናው መኪና ማጠብ ብቻ አይደለም” የሚለው ወጣቱ፤ ስለ መልካም ስነምግባር፣ ስለ ደንበኛ አያያዝና መስተንግዶ፣ በሥራ ላይ ስለመተባበርና ስለእርስ በእርስ ተግባቦት ስንታየሁ እንዳሠለጠናቸው ይናገራል፡፡ “በአሁኑ ሰዓት የምፈልገውን ካደረግሁ በኋላ የተረፈኝን ብር ስንታየሁ ባስተማረኝ መሠረት እየቆጠብኩ አራት ሺህ ብር ያህል አጠራቅሜያለሁ” ብሏል፡፡በሁለት አባላት የተመሠረተው ማኅበር፣ በአሁኑ ወቅት 54 አባላት ያሉት ሆኗል፡፡ በየቀኑም በርካታ መኪኖች ያጥባሉ፡፡ ውሃን እያጣሩ መልሶ በመጠቀም ዘዴ መኪኖች ሲታጠቡ የሚወርደው ቅባትና ዘይት አንድ ቦታ ተንሳፎ ይቀራል፤ ጭቃው ይዘቅጣል፤ ውሃው ተመልሶ ወደማጣሪያው ይገባና ቢያንስ ለስምንት ዙር አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ወጣቶቹ መኪና የሚያጥቡበት ውሃ እጅግ ኩልል ያለና ንፁህ ሲሆን ስምንት ጊዜ መኪና ታጥቦበታል ብሎ ለማመን ያስቸግራል፡፡ የማህበሩ መስራች ወጣት ስንታየሁ እንዳጫወተን፤ ቦታውን ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከወሰዱ በኋላ፣ ከአዲስ ብድርና ቁጠባ 10ሺህ ብር በመበደር የማጣሪያውን ዝርጋታ አካሄዱ፡፡ “ወደ አካባቢው የሚለቀቅ አንዳች ቆሻሻ የለም” ይላል ወጣት ስንታየሁ፡፡ ሌላው ቀርቶ ከመኪናው የሚወጣው ዘይትና ቅባት በሊትር ሦስት ብር ከሰባ አምስት ሳንቲም ይሸጣል፡፡ “እንዴት?” የሚል ጥያቄ አነሳሁ፡፡“የጠለለውን ዘይትና ቅባት በአብዛኛው የሚገዙኝ ኮንስትራክሽን ሥራ ያላቸው ሰዎች ናቸው፡፡ አልፎ አልፎ ሻወር ቤት ያላቸውም ይወስዱታል” የሚለው የፕሮጀክቱ ጠንሳሽ፤ “የኮንስትራክሽን ሠራተኞቹ ፓኔል ሲሰሩ ሲሚንቶ ልክክ አድርጐ እንዳይዝባቸው የተቃጠለውን ዘይትና ቅባት ይቀቡታል፡፡ ባለሻወር ቤቶቹ ደግሞ በዚሁ ዘይት ላይ ዲናሞ ገጥመው ውሃ ያሞቁበታል” ብሏል፡፡ በስፍራው በመኪና እጥበት ሥራ ላይ ተፍ ተፍ ሲል ቆይቶ ፋታ ሲያገኝ ያናገርኩት ወጣት ኃይሌ በየነ፤ ሥራ ከጀመረ አራት ዓመት ሆኖታል፡፡ ከመኪና እጥበት ጋር የተዋወቀው በዚሁ ስፍራ ነው፡፡ ላለፉት አራት ዓመታት መኪና ሲያጥብ ጐን ለጐን መንጃ ፈቃድ ለማውጣት ያደረገው ጥረት ተሳክቶለታል። “ስራው ደስ ይላል፣ የሠራ ሰው የሚያገኝበት ነው። እኔም ከመሰረታዊ ፍላጐቴ አልፌ መንጃ ፈቃድ አውጥቻለሁ፡፡” የሚለው ኃይሌ፤ በቀጣይ ወደ ሹፍርና ሙያ ለመግባት እቅድ አንዳለው ይናገራል፡፡ “እዚህ ከምትመለከቻቸው ውስጥ ስምንት ወጣቶች መንጃ ፈቃድ አውጥተዋል፡፡የማታ ትምህርት የሚማሩም አሉ” ይላል ሊቀመንበሩ ስንታየሁ፡፡ የመኪና እጥበት ዓለም አቀፍ ሥራ እንደሆነ በፅኑ የሚያምነው ስንታየሁ፤ “በእኛ አገር ለመኪና እጥበትና አጣቢ የሚሰጠው ግምት ዝቅተኛ ቢሆንም እኛ ግን የሰውን አመለካከት የሚቀይር ሥራ እየሰራን ነው” ብሏል፡፡ መኪና ከሚያጥቡት ሠራተኞች ለየት ያለ የደንብ ልብስ ለብሷል፡፡ ደብተርና እስክሪብቶ ይዞ ዙሪያውን ይንጐራደዳል። ከሁኔታው መኪና አጣቢ እንዳልሆነ ብረዳም የማህበሩ ሠራተኛ መሆኑ ግን አልጠፋኝም፡፡ ተሾመ ጠርዝነህ ይባላል፡፡ እርሱም በስፍራው ለአምስት ዓመት ሰርቷል፡፡ ከመኪና አጣቢነት ተነስቶ የሠራተኞቹ ሱፐርቫይዘር ሆኗል፡፡ ከጅሩ የመጡ ጓደኞቹ ጠቁመውት መኪና እጥበቱን የተቀላቀለው ተሾመ፤ “አገሬ እያለሁ ትምህርቴን አቋርጬ ቦዘኔ ነበርኩ” ብሏል፡፡ ያቋረጠውን ትምህርት በማታ ቀጥሎ አሁን ስምንተኛ ክፍል ደርሷል፡፡ ሁሉም ተፍ ተፍ ይላል፣ ይጣደፋል፣ ግማሹ ያጥባል ግማሹ ይወለውላል፣ ግማሹ የሞተሩን ፓምፕ ይቆጣጠራል፡፡ መኪናው በሚታጠብበትና ውሃው በሚጣራበት ቦታ ዙሪያ በሚወርደው ውሃ የሚበቅል ጐመን፣ ቃሪያ፣ ድንች፣ ቆስጣና መሰል የጓሮ አትክልቶችን ተመለከትኩና ጠየቅሁት። “እነዚህ አትክልቶች ለሽያጭ የሚውሉ ሳይሆኑ ሠራተኞች አብስለው እዚሁ የሚጠቀሟቸው ናቸው” የሚለው ስንታየሁ፤ ውሃው ይሄን ያህል ጤናማ እንደሆነ አጫውቶኛል፡፡የማኀበሩ ጸሐፊ የሆነው ወጣት ብሩክ ተስፋዬ፤ ከCPU ኮሌጅ በአካውንቲንግ ከተመረቀ በኋላ በ “ይገርማል የመኪና እጥበት” በጸሐፊነት መቀጠሩን አጫውቶኛል፡፡ “መኪና እጥበት ቤት ነው የተቀጠርኩ ስላቸው ቤተሰቦቼ ደስተኛ አልነበሩም” ያለው ብሩክ፤ መጥተው ስፍራውን ከጐበኙ በኋላ ሐሳባቸውን እንደቀየሩ አጫውቶኛል፡፡ “እዚህ ስፍራ ተቀጥሬ ደሞዝ ከመቀበል ባለፈ ከስንታየሁና ከባልደረቦቹ በርካታ ቁምነገሮችን ተምሬያለሁ” የሚለው ወጣት ብሩክ፤ ከደሞዙ ላይ በወር 300 ብር እንደሚቆጥብ፣ ከጸሐፊነት ሥራው በተጨማሪ አስፈላጊ በሆነ ቦታ ሌሎቹን እንደሚያግዝ አጫውቶኛል፡፡ ወደ ማጣሪያው ጠጋ ብለን ስንመለከት የተለያዩ ሂደቶችን አስተዋልን፡፡ ስፖንጅ፣ የተለያየ መጠን ያላቸው ጠጠሮች፣ የተለያዩ በቱቦ የተገናኙ ፕላስቲክ ጋኖች ይታያሉ፡፡ አጠቃላይ የውሃ ማጣሪያ ዘዴው የአረቄ አወጣጥን (ዴስትሌሽን ሲስተምን) ይመስላል፡፡ ከዚህ በመነሳት ስለ ጠጠሮቹ ዓይነትና ከየት እንደተገኙ ጠየቅሁት። “ጠጠሮቹ River Gravel” ይባላሉ፡፡ የገፈርሳና የለገዳዲ ውሃ የሚጣራባቸው ናቸው፤ ብዙ ዓይነትና ደረጃ ቢኖራቸውም በመኪና እጥበቱ ስምንቱን ዓይነት ብቻ ነው የምንጠቀምባቸው” ብሏል፡፡“የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ሰሜን ቅርንጫፍ፣ እኛን ለማበረታታት በነፃ ነው የሰጡን” ያለው ስንታየሁ፤ እነዚያን ቁሶች በነፃ ባያገኙትና እንግዛ ቢሉ በጣም ውድ መሆኑንም ጠቁሞናል፡፡ አንዱ ካሬ ጠጠር ከ560 ብር በላይ ዋጋ ሲኖረው፣ ለውሃው ማጣሪያ ወደ 60 ካሬ ጠጠር ያስፈልጋል፡፡ ነገር ግን የውሃና ፍሳሽ ሰሜን ቅርንጫፍ ሃላፊዎች በስፍራው ተገኝተው ከጐበኟችው በኋላ፣ በሥራው በመደሰት ጠጠሮቹን በነፃ ሰጥተዋቸዋል፡፡ በዚህ ሥራ ውስጥ በርካታ ነገሮች አሉ፡፡ አካባቢን ከብክለትና ውሃን ከብክነት ይከላከላል፡፡ ደረጃውን የጠበቀ የመኪና እጥበትና ለበርካታ ወጣቶች የስራ እድል ማስገኘቱም ሌላው ጥቅም ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ በብዙ የጽዳት ጉድለቶች የተጨናነቀች ከተማ መሆኗን የሚጠቅሰው ስንታየሁ፤ ጭንቀቷን ከሚጨምሩባት አንዱ የመንገድ ዳር የመኪና እጥበት እንደሆነ ይናገራል፡፡ በዚህም ዙሪያ ከፌደራል አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመነጋገር ውሃን በማጣራት መኪና ማጠብ ለሚፈልጉ ማህበራት ወይም ግለሰቦች ፕሮጀክቱን በነፃ ለመስጠትና በስፍራው እየተገኘ ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቱን ይናገራል፡፡ እስካሁን ቦሌ ክፍለ ከተማና አቃቂ አካባቢ ለሚገኙ ሁለት የመኪና እጥበት ማህበራት፣ ፕሮጀክቱን በነፃ ከመስጠቱም ባሻገር የምክር አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አጫውቶኛል፡፡ሪሳይክል እየተደረገ ጥቅም ላይ ስለሚውለው ውሃ ደህንነት ጥያቄ ባነሣሁ ጊዜ፣ አንዱን ሠራተኛ ጠርቶ በውሃው ፀጉሩን እንዲታጠብ አድርጐ ከማሳየቱም በላይ፣ ማኅበሩ ለ12 ጊዜ የውሃ ደህንነት ማረጋገጫ ያገኘበትን ሠርትፍኬቶች አሳይቶኛል፡፡ “ጉዳዩን ቀደም ሲል አስበንበታል፡፡ ለዚህም ፌደራል አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በየዓመቱ የውሃውን ናሙና እየፈተሸ ማረጋገጫ ይሰጠናል። 12ኛው ደብዳቤ (ማረጋገጫ) የ2005 ዓ.ም ፍተሻ የተደረገበት ነው” ሲል አስረዳኝ፡፡ “መጀመሪያ ውሃውን ስድስት ዙር በማጣራት እንጠቀም ነበር፡፡ አሁን ወደ ስምንት ዙር ከፍ አድርገን እየተጠቀምን ነው” ያለው ስንታየሁ፤ በቀጣይ 40 ዙር ሪሳይክል ለማድረግ አዲስ ፕሮጀክት እየቀረፁ ይገኛሉ፡፡ “በዚህ ዘርፍ ሌላ የሚፎካከረን ድርጅት ቢመጣ እኛ ወደተሻለ አዲስ ፕሮጀክት እናድግ ነበር” ብሏል፡፡ በቦታው የተባበሩት ፔትሮሊየም ምርቶችና ዕቃዎች በስፋት አይተን ጥያቄ አነሳን፡፡ ይህን ስራ ሲጀምሩ የተለያዩ ድጋፍ እንዲደረግላቸው በየማደያዎቹ ፕሮጀክቱን ቢያስገቡም ምላሽ የሚሰጥ ጠፋ፡፡ተስፋ ሳይቆርጡ ወደተባበሩት ብሔራዊ ፔትሮሊየም ሄዱና ያልጠበቁትን ምላሽ አገኙ፡፡ እንደ ማህበሩ ሊቀመንበር ገለፃ፣ የተባበሩት ብሔራዊ ፔትሮሊየም ኩባንያ ኃላፊዎች ፕሮጀክቱን እንዳዩት ወደ ስፍራው በመምጣትና በመጐብኘት የካምቢዮ ዘይት ማጠጫ ማሽንን ጨምሮ 380 ሺህ ብር ግምት ያላቸው ዘመናዊ መሣሪያዎችን በነፃ እንደለገሷቸው ጠቅሶ፤ “አንዲህ አይነት ፈጣን ምላሽ ለሰጡን ወገኖች ከፍተኛ ምስጋናና አክብሮት አለን” ብሏል። ኩባንያው ዘመናዊ መሣሪያዎችን በነፃ ከመስጠት አልፎ እስከ መቶ ሺህ ብር የ“bp” የሞተር ዘይቶችን ሸጠን ትርፉን እንድንጠቀምና ዋናውን እንድንመልስ ሲሰጡን ምንም ማስያዣ አይጠይቁንም ይላል ስንታየሁ፡፡ በስፍራው ተገኝተን ለመረዳት እንደቻልነው “ይገርማል የመኪና እጥበት ድርጅት” ትልቅ ፕሮጀክት ነው፡፡ በቀን በትንሹ 120 መኪና በዛ ሲባል ደግሞ 180 መኪና ያጥባል፡፡ድርጅቱ በ10ሺህ ብር ካፒታል ሥራ የጀመረ ቢሆንም በአሁኑ ሠዓት ካፒታሉን ወደ 1 ሚሊዮን ብር ማሣደጉን ወጣት ስንታየሁ አየለ አስረድቶናል። ለወደፊት ትልቅ እቅድ አላቸው - እነዚህ መኪና አጣቢ ሠራተኞች፡፡ 54ቱን ሠራተኞች በእጥፍ በማሳደግ፣ 30 ደቂቃ ይፈጅ የነበረውን የአንድ መኪና እጥበት ወደ 15 ደቂቃ የማሳጠርና የደንበኞችን ጊዜ የመቆጠብ ሐሳብ አላቸው፡፡ “የትኛውም ነገር በገንዘብ ይገዛል፤ ጊዜን በገንዘብ ማግኘት አይቻልም፡፡ ስለዚህ ደንበኞችም እኛም ጊዜያችንን መጠቀም አለብን” ባይ ነው፤ ወጣት ስንታየሁ፡፡ ወጣቱ በመጨረሻም ለስራቸው መቀናት ትልቅ ድጋፍ ያደረጉ ድርጅቶችንና ግለሠቦችን አመስግኗል፡፡
ቢዝነስ
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=12307:%E1%89%B5%E1%88%8D%E1%89%85-%E1%88%AB%E1%8B%95%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8A%90%E1%89%81-%E1%88%98%E1%8A%AA%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%8C%A3%E1%89%A2%E1%8B%8E%E1%89%B9&Itemid=240
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.540517352269205, "passage": "አቶ ሀብታሙ ኤርሚያስ አባታቸው ቮልስ ነበራቸው። እርሳቸውም ከጉርምሳና ዕድሜያቸው ጀምሮ ቮልስ ነድተዋል። ወንድማቸውም ቮልስ ነው የሚነዳው። ማን ያውቃል? በፎቶ የሚታየው ልጃቸውም ቮልስ ይነዳ ይሆናል።\n\nለ46 ዓመታት ኢትዮጵያን ‹‹የሾፈሯት›› ጃንሆይ በመለዮ ለባሾቹ ከዙፋናቸው ሲገረሰሱ ከሞቀው ቤተ መንግሥት ‹‹ተሾፍረው›› የወጡት በዚች ቮልስዋገን ነበር፡፡\n\nያን ጊዜ ሾፌራቸው የነበሩት ጄኔራል ሉሉ እንግሪዳ ይባላሉ፡፡ እርሳቸው በሕይወት የሉም ዛሬ፡፡ ባለቤታቸው እማማ አጸደ ግን ቮልስዋገኗን ወርሰዋታል፡፡ \n\n• ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሊያድኑት የነበረው ለገሰ ወጊ ማን ነበሩ?\n\nይቺ ቮልስ የታሪክ ድር እያደራች ዛሬም በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ሽር ትላለች፡፡ ምናልባት በመኪና ቋንቋ ‹‹ቀሪን ገረመው›› እያለችን ይሆን?\n\nየአዶልፍ ሂትለር ደግ መኪና\n\nእንደ ጎርጎሮሲያዊያኑ በ1930ዎቹ መጨረሻ አዶልፍ ሂትለር ቀጭን ትእዛዝ ሰጠ። የእርሱ ትእዛዝ ይፈጸማል እንጂ ወለም ዘለም የለም። \n\nዝቅተኛ በሆነ ዋጋ የሚሸጥ፣ ማንም የአርያን ዘር ነኝ የሚል ኩሩ ጀርመናዊ ባልተጋነነ ዋጋ ሊገዛው የሚችል የደስተኛ ቤተሰብ መኪናን የሚወክል የተሽከርካሪ ፋብሪካ እንዲቆቋም አዘዘ፡፡ \n\nይህን ቀጭን ትእዛዝ ተከትሎ አንድ በወቅቱ ግዙፍ ሊባል የሚችል የመኪና ማምረቻ ተቋቋመ። \n\nሆኖም ምርቱ በገፍ ከመጧጧፉ በፊት የ2ኛው የዓለም ጦርነት ተጀመረና ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር ተባለ። ቮልስ ሊያመርት የተባለው ፋብሪካም የጦር መሣሪያ ማምረት ያዘ። \n\nየማያልፉት የለም ጦርነቱ ሂትለርን ይዞ አለፈ። የዓለም ጦርነቱ ሲያባራ በዓለም ዝነኛ ለመሆን እጣ ፈንታዋ የሆነች አንዲት መኪና ተመረተች፡፡ \n\n• የማትተነፍሰው ከተማ: አዲስ አበባ\n\n• የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጁ በዋጋ የሚያንራቸው ምርቶች\n\nለመኪናዋ ስያሜ ለመስጠት ብዙም ያልተቸገሩ የሚመስሉት አምራቾቿ ስሟን ቮልስዋገን አሏት። 'የሕዝብ መኪና' እንደማለት፡፡ \n\nጢንዚዛ የመሰለችው ቮልስ መኪና ተወለደች። በምድር ላይ እንደርሷ በተወዳጅነት ስኬታማ ሆኖ የቆየ የመኪና ዘር የለም። \n\nየአውቶሞቲቭ ተንታኞች ቮልስ ቢትልን ልዩ የሚያደርጋት በሀብታምና ሀብታም ባልሆነ ሕዝብ በእኩል መወደዷ ነው ይላሉ።\n\nምርቷ ሙሉ በሙሉ እስኪቆም ድረስ በጀርመን፣ በብራዚልና በሜክሲኮ 21 ሚሊዮን 529ሺህ፣ 464 ያህል ተመርተዋል። ስንት ሺዎቹ ወደኛ አገር እንደመጡ ግን በውል አይታወቅም። \n\n\"ቮልስዋገን ኢትዮጵያ\" ማኅበር በሕግ ሲመሠረት አንዱ ሥራው የቆሙና በሕይወት ያሉ ቮልሶችን በትክክል መቁጠርና አባላትን መመዝገብ ይሆናል።\n\nይቺ ፈጣሪዎቿ \"የሕዝብ\" ያሏት የብዙኃን መኪና እኛ ዘንድ መጣችና የጥቂቶች ብቻ ሆነቸ፡፡ ቮልስ በአዲስ አበባ ጎዳና ገናና በነበረችበት ዘመን ቮልስና ዴክስ የነዳ የየሰፈሩ ፈርጥ ነበር። \"ደህና ዋሉ ጋሼ\" ተብሎ ቆብ ከፍ የሚደረግለት።\n\nመኪና እንደ ቆሎ ከውጭ አገር በሚዘገንበት በዚህ ዘመንም ቢሆን ቮልስ ዐይነ ግቡ ናት። ምንም እንኳ አንዳንዶች ሊሳለቁባት ቢሞክሩም።\n\nጃንሆይ ከቤተ መንግሥት በመለዯ ለባሾች የተሸኙባት ቮልዋገን\n\nአቶ ሀብታሙ ኤርሚያስ ለምሳሌ ለ16 ዓመት ባሽከረከሯት ቮልስ ያልተባሉት ነገር የለም። በቀደም ለታ ለምሳሌ መገናኛ ጋር አንድ ዘናጭ ዘመነኛ መኪና የሚያሽከረክር ሰው መስኮት አውርዶ \"አንተ ሰውዬ! ምናለ ይቺን ሸጠህ ደህና ጫማ ብትገዛ?\" ብሏቸዋል። እርሳቸው ግን ውድድ ነው የሚያደርጓት። \n\n• ኢትዮጵያ ሳተላይት አስወነጨፈች\n\nአቶ ሀብታሙ ሰፈራቸው አንቆርጫ ነው። በርሳቸው ቮልስ ምክንያት የሰፈራቸው ታክሲ መዳረሻ \"ቮልስ ግቢ\" ተብሎ ነው ዛሬም ድረስ የሚጠራው። ታክሲ የሚጭነው። ኮተቤ ብረታ ብረት 02 ጋ ታክሲ ሲጭን... ", "passage_id": "39da78d295312ce6fe4e2f2a3a092769" }, { "cosine_sim_score": 0.5250706764430422, "passage": "የመኪኖቹ አሰራር አሽከርካሪው ምንም ቁልፍ ሳያስፈልገው መኪናውን ከፍቶ ለመግባት የሚያስችል ነው። \n\nበተሽከርካሪዎች ጉዳይ ላይ የሚያተኩር አንድ እንግሊዝ ውስጥ የሚታተም መጽሔት ካለ ቁልፍ በሚከፈቱና ሞተራቸው በሚነሳ ሰባት የተለያዩ መኪኖች ላይ ሙከራ አድርጎ ነበር። \n\nየተለያየ ስያሜ ያላቸው የአውዲ፣ የላንድሮቨርና የሌሎች መኪኖች ዘመናዊ ስሪቶች ከባለቤቶቻቸው ውጪ መኪኖቹን ለመስረቅ ከፍቶ ለመግባትና አስነስቶ ለመሄድ አስር ሰከንዶች ብቻ ናቸው የወሰዱት።\n\n• በደቡብ አፍሪካ እስር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ተለቀቁ\n\n• ጊነስ ዎርልድ ሪከርድስ፡ «ስለተተከሉት ዛፎች ከኢትዮጵያ የደረሰን መረጃ የለም»\n\n• የህዋ ጣቢያዋ ዛሬ ማታ በአዲስ አበባ ሰማይ ላይ ትታያለች \n\nየተሽከርካሪ ደህንነት ባለሙያዎች ሙከራውን ያደረጉት የመኪና ሌቦች የሚጠቀሙትን ዘዴ ተግባራዊ በማድረግ ነው ሲል መጽሔቱ ዘግቧል። \n\nባለሙያዎቹ ባደረጉት ሙከራ መኪኖቹን ከፍቶ ለመግባትና አስነስቶ ለመውሰድ የፈጀውን ጊዜ መዝግበው የያዙ ሲሆን፤ በውጤቱም ከሚጠበቀው በጣም አጭር በሚባል ጊዜ ሌቦቹ መኪኖቹን ለመስረቅ እንደሚችሉ ደርሰውበታል። \n\nመረጃዎች እንደሚያመለክቱት የመኪና ስርቆት በኢንግላንድና ዌልስ ውስጥ ባለፉት ስምንት ዓመታት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ጨምሯል። ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከ106 ሺህ በላይ መኪኖች ተሰርቀዋል። \n\nበዚህም ሳቢያ ባለንበት ዓመት መኪኖቻቸው የተሰረቁባቸው ሰዎች የጠየቁት የኢንሹራንስ ክፍያ መጠን በሰባት ዓመታት ውስጥ ከታየው ከፍተኛው መጠን እንደሆነም ተነግሯል። \n\nየኢንሹራንስ ኩባንያዎች እንደሚሉት በመኪኖች ስርቆት ምክንያት እየተጠየቁ ላሉት ክፍያዎች ማሻቀብ ቁልፍ አልባ ዘመናዊ መኪኖች ከፊል ምክንያቶች እንደሆኑ ያምናሉ። \n\nለስርቆት የተጋለጡት መኪኖች አምራች ኩባንያዎች ሁኔታው እንዳሳሰባቸው ገልጸው፤ ምርቶቻቸውን ለስርቆት ተጋላጭ ያደረገውን ምክንያት ከፖሊስ ጋር በመተባባር ለይተው መፍትሄ በማግኘት የተሽከርካሪዎቻቸው ደህንነት የተጠበቀ እንዲሆን እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። \n\nበተጨማሪም ተሽከርካሪዎችን በመሸጥ የሚታወቁ ድርጅቶች ለስርቆት የተጋለጠውን ዘመናዊውን የመኪኖች ቁልፍ አልባ ሥርዓት በባለቤቶቹ ፍላጎት መሰረት እንዳይሰራ ማድረግ እንዲችሉ እንደተፈቀደ ተገልጿል። \n\nቁልፍ አልባ መኪኖቹ እንዴት ይሰረቃሉ?\n\nእንዲህ አይነት መኪኖችን የሚሰርቁ ሌቦች በተለምዶ ሁለት በመሆን ነው ለስርቆት የሚሰማሩት። በአብዛኛው ኢላማ የሚያደርጓቸው መኪኖች ደግሞ ከቤት ውጪ የቆሙ መኪኖችን ነው። \n\nአንደኛው ሌባ መኪናውን ለመክፈት የሚጠቀሙበትን ዘመናዊ መሳሪያ ይዞ ከመኪናው አቅራቢያ ይቆማል፤ ሌላኛው ደግሞ ሌላ ተመሳሳይ መሳሪያ ይዞ ከቤቱ አቅራቢያ ይቆማል። ከሁለቱ መሳሪያዎች የሚለቀቀው የጨረር መልዕክት የመኪናው ሥርዓት ላይ ግራ መጋባትን በመፍጠር እንዲከፈት ያደርገዋል። \n\nሌቦቹ መኪናውን ከሰረቁ በኋላ ጠቃሚ አካላቱን ለያይተው እንደሚወስዱ ፖሊስ ይናገራል። \n\nይህንን የቁልፍ አልባ መኪኖች ስርቆትን ለመከላከል መኪና አምራቾች እንቅስቃሴን የሚለይ ቴክኖሎጂን ጨምሮ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ማስተዋወቅ ጀምረዋል። \n\nበመኪኖቹ ላይ ሙከራ ያደረጉት ባለሙያዎች እንደሚሉት ስርቆትን ለመከላከል ሲባል እንቅስቃሴን የሚለየው ቴክኖሎጂ የተገጠመላቸውን መኪኖች ለመክፈት ያደረጉት ሙከራ አልተሳካም። \n\nበዚህም ቴክኖሎጂው የመኪና ስርቆትን ለመከላከል አስተማማኝ መሆኑን ደርሰውበታል። ቢሆንም ግን ይህ ዘመናዊ የመኪና ስርቆት መከላከያ ቴክኖሎጂ በገበያው ላይ በስፋት አይገኝም። \n\n ", "passage_id": "f41b9de38f280bb7e3622225f98df4d8" }, { "cosine_sim_score": 0.5154166902413715, "passage": " ክረምቱ ጨክኗል ጠዋት ማታ የሚጥለው ዶፍ ለመንገደኞች፣ በተለይ ትራንስፖርት ለሚጠቀሙ ወገኖች አዳጋች መሆን ጀምሯል፤ ወቅታዊው የኮቪድ 19 ስጋት ደግሞ እንደቀድሞው አማራጭ የሚሰጥ አልሆነም። በርካቶች ማልደው በሚቆሙበት ጎዳና ብቅ የሚል ታክሲና አውቶቡስን እየናፈቁ ያንጋጥጣሉ፤ መጨረሻቸውን ለማግኘት በሚያታክቱ ረጃጅም ሰልፎች የተደረደሩ ተሳፋሪዎች ያለመታከት ሰዓታትን ቆመው ይገፋሉ በሰልፉ መሀል ነፍሰጡሮች፣ ህፃናት የያዙ እናቶች ፣ አቅመ ደካማዎችና ሌሎችም ይታያሉ። ተራ ጠብቀው የሚደርሱ አንዳንድ ታክሲዎች እልፍ ሆነው ከተደረደሩት ጥቂት ያህሉን ብቻ ዘግነው እብስ ይላሉ፤ ቀጣዩን የሚጠብቁ ሌሎች ደግሞ በቀደሟቸው ተሳፋሪዎች ዕድለኝነት እየጎመጁ የራሳቸውን ዕጣ ፈንታ ይናፍቃሉ፡፡ ታክሲዎች እንደታሰበው በጊዜው አይደርሱም ይሄኔ በዳመናው መክበድ የሰጉ ሰልፈኞቹ ተስፋ ይቆር ጣሉ፣ ከፊት ያለው ሳይሸኝ ከኋላ በኩል ያለው ሰልፍ በእጥፍ ይጨምራል። አቶ አሰፋ ቢተው የግል ድርጅት ተቀጣሪ ናቸው። በርካቶች ቤት በዋሉበት በዚህ ዘመን እሳቸው ይህን ማድረግ አልተቻላቸውም፤ የሥራ ባህሪያቸው ከቤት የሚያውል አይደለም። ይህ እንኳን ባይሆን እጃቸውን ናፍቀው ለሚያድሩ ልጆቻቸው የዕለት ዳቦ ሊያጎርሱ ግድ ይላል። በሚኖሩበት የቱሉዲምቱ አካባቢ በርካታ አውቶቡስና ታክሲዎች አገልግሎት ይሰጣሉ። እሳቸው አብዛኛውን ጊዜ በሚጠቀሙበት የታክሲ ትራንስፖርትም በረጃጅም ሰልፎች ላይ መቆምን ልምድ አድርገዋል። አሰፋ ይህ እንዳይሆን ማልደው ይወጣሉ እንዳሰቡት ሆኖ ግን ከችግሩ ማምለጥ አይቻላቸውም፤ ጠዋት ማታ በረጃጅም ሰልፎች ታድመው ከቤት ወደ ሥራ፣ ከሥራም ወደ ቤት ለመመላለሰ ተገደ ዋል። የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ በኋላ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። በርካታ ሠራተኞችም ቤት ሆነው ሥራዎቻቸውን እንዲከውኑ ተወስኗል። እንዲህ መደረጉ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ታሰቦ ነበር። ዛሬም ግን ‹‹ቤትህ ተቀመጥ›› የተባለ ነዋሪ ኑሮ አስገድዶት ወደውጪ በመውጣቱ ትራንስፖርቱና የሰው ቁጥር ሊመጣጠን አልቻለም፤ እንዲህ መሆኑ ደግሞ እንደ አቶ አሰፋ በመሰሉ ለፍቶ አዳሪዎች ላይ እያሳደረ ያለው ተጽዕኖ ላቅ እንዲል አድርጎታል። እሳቸውን ጨምሮ ሌሎች ተጠቃሚዎች እንደሚሉት የትራንስፖርት ዋጋውና የተጠቃሚዎች ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል። መፍትሔ የለሹ የከተማችን የትራንስፖርት ጉዳይም እልባት ካልተበጀለት የችግሩ ስፋት በአሳሳቢነቱ ይቀጥላል። ከጀሞ አየር ጤና፣ ወደ ጦር ኃይሎች በየቀኑ የሚመላለሱት ወይዘሮ ወርቅነሽ በርካቶች የሚያነሱትን ችግር ይጋራሉ። ከጡረታ በኋላ በጥቂት ክፍያ ተቀጥረው የሚሠሩበት የግል ድርጅት ከኮቪድ መከሰት በኋላ ተዘግቶ ቢቆይም በቅርቡ ሥራ ጀምሯል፤ ይህ መሆኑ እሳቸውን ጨምሮ ሌሎች ሠራተኞች በትራንስፖርት እጦት እንዲንገላቱ አስገድዷቸዋል። ወይዘሮዋ ቀደም ሲል ለታክሲ በቀን ይከፍሉት የነበረው ሰባት ብር አሁን ላይ በእጥፍ ጨምሮ ሃያ ስምንት ብር እያስወጣቸው መሆኑን ይናገራሉ፤ በሰዓቱ ለመድረስና ተመልሶ ለመምጣትም የሚገጥማቸው ውጣውረድ በእጅጉ እየፈተናቸው ነው። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮማንደር አህመድ መሐመድ ከኮቪድ መከሰት በኋላ ህብረተሰቡ ቤቱ እንዲቀመጥ መወሰኑን ያስታውሳሉ፡፡ ይሁን እንጂ በአሁኑ ጊዜ በርካታው የከተማ ነዋሪ ያለማቋረጥ በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡ ይህ መሆኑም በትራንስፖርት አቅርቦቱና አጠቃቀሙ ላይ ከፍተኛ ችግር እያስከተለ መሆኑን ያስረዳሉ፡፡እንደ ኮማንደር አህመድ ገለጻ ከወረርሽኙ መከሰት በኋላ የታክሲዎች የመጫን አቅም በሃምሳ ፐርሰንት መቀነሱ ለረጃጅም ሰልፎች መፈጠር ምክንያት ሆኗል፡፡ ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚኖረው የመንገድ መዘጋጋትም የታክሲዎች ምልልስ እንዲቀንስና በተጠቃሚው ላይ ተጽዕኖ እንዲፈጠር አድርጓልቀደም ሲል ህብረተሰቡ ቤት የመዋል ልምድን አዳብሮ እንደነበር ያስታወሱት ኃላፊው፣ በአሁኑ ጊዜ አብዛኞቹ መስሪያቤቶች ሥራ ከመጀመራቸው ጋር ተያይዞ በርካታ ሠራተኞች ትራንስፖርት ፈላጊዎች ሆነዋል፡፡ ይህ እውነታም ቀደም ሲል በነበረው ልክ እንቅስቃሴው እንዳይ ቀጥልና የሚስተዋለው ችግር እንዲባባስ አስገድዷል። በአሁኑ ጊዜ ከተለያዩ ቦታዎች ወደ መሀል ከተማ የሚገቡ ሰዎች መበራከታቸውን የገለጹት ኮማንደሩ እነሱን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ከወትሮው በባሰ የትራንስፖርት ተጠቃሚዎች መሆናቸው ለችግሩ መባባስ በምክንያትነት የሚጠቀስ ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየጨመረ ያለውን የትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ቁጥር መፍትሔ ለመስጠት ጥናት በመደረግ ላይ መሆኑን የተናገሩት ኮማንደር አህመድ፣ በቅርበት በመቀመጥ ካለው ስጋት ይልቅ ተጠጋግቶ በመቆም የሚመጣው ችግር እንደሚብስ በመታመኑ በጉዳዩ ላይ ውይይት መደረጉን ገልጸዋል፡፡በሃምሳ ፐርሰንት መሆኑ ቀርቶ በወንበር ልክ ይጫን የሚለው ሃሳብ የህብረተሰቡ ጥያቄ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው ጉዳዩ አሳማኝ በመሆኑ ቢሮው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተወያበት መሆኑን ተናግረዋል። በቅርብ ጊዜ ተጨማሪ አስር የከተማ አውቶቡሶች ርክክብ መካሄዱን የተናገሩት ኮማንደር አህመድ ይህ መሆኑ የትራንስፖርቱን ችግር ለማቃለል በቂ እንደማይሆንና ቀደምሲል የተጀመረውን የሦስት ሺህ አውቶቡሶች ግዢን የማጠናቀቅ ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል። በአሁኑ ጊዜ በተወሰኑ አካባቢዎች ለአውቶቡስ መጓጓዣነት ብቻ የተለዩ መንገዶችን በመጠቀም የሚስተ ዋለውን መጨናነቅ ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው። ችግሩ በዘላቂነት እስኪፈታ ሕብረተሰቡ ሊተባበር ይገባል ያሉት ኮማንደር አህመድ በተለይ አሽከርካሪዎች በእነዚህ መንገዶች ላይ መኪና ባለማቆም፣ የተበላሹትን ፈጥኖ በማንሳትና በተመሳሳይ ሰዓት ባለመውጣት የመንገዱን መጨናነቅ ሊቀንሱ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡አዲስ ዘመን ሐምሌ 20/2012መልካምስራ አፈወርቅ", "passage_id": "8664eeb073fe58019f706a462bd08ec1" }, { "cosine_sim_score": 0.5107395985707901, "passage": "• ወንበር የሚለቅላት አጥታ ልጇን ቆማ ያጠባችው እናት\n\nአብዱልማሊክ አሊ በአብዛኛው የባቡር አገልግሎት ይጠቀማል። \"ባቡሩ እንደታሰበው ቶሎ ቶሎ አይመጣም፤ አንዳንዴም ብልሽት አጋጥሞት መንገድ ላይ ይቆማል\" ይላል። ይሄው ችግር አጋጥሞት በእግሩ የተጓዘበትን አጋጣሚ ያስታውሳል። ተገልጋዮች በዝናብና በፀሐይ ሳይንገላቱና ሳይጉላሉ አገልግሎቱን መጠቀም ቢችሉ ምኞቱ ነው።\n\nብዙ ጊዜ ከአውቶብስ ተራ - ሳሪስና ከአውቶብስ ተራ - ስታዲም ለመሄድ እገለገልበታለሁ ያሉን ሌላኛው የባቡር አገልግሎት ተጠቃሚ አቶ ዘለቀ ናቸው፤ ልክ አንደ አብዱልማሊክ ሁሉ እርሳቸውም የባቡሩ መዘግየት ያማርራቸዋል። \n\nባነጋገርናቸው ጊዜም ባቡሩን ሲጠብቁ 45 ደቂቃ ገደማ እንዳሳለፉ ነግረውናል። ከዚህ ቀደምም በኃይል መቋረጥ ምክንያት ጉዟቸው ተስተጓጉሎ እንደነበር አይዘነጉትም፤ የባቡሮቹ ቁጥርና የተሳፋሪዎች ብዛት አለመመጣጠኑም ችግር እንደሆነባቸው ለቢቢሲ ገልፀዋል።\n\n• ሞሮኮ በአፍሪካ ፈጣኑን ባቡር በይፋ አስመረቀች\n\nስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገው የባቡር አገልግሎቱ ሲጀምር አንስቶ በባቡር አሽከርካሪነት (ትሬይን ማስተር) ሲሰራ የቆው የድርጅቱ ባልደረባ እንደሚለው በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በአገልግሎት ላይ የሚገኙት ባቡሮች፤ ድርጅቱ ካሉት መካከል ግማሽ ያህሎቹ ብቻ ናቸው። \n\nበተለይ ለባቡሮቹ የሚያስፈልገው መለዋወጫ በቀላሉ ስለማይገኝ ትናንሽ እክሎች ሳይቀሩ ባቡሮቹን ለመቆም ያስገድዷቸዋል። \n\nየድርጅቱ የጥገና ሰራተኞች እንደሚናገሩት መለዋወጫዎች ከቻይና ስለሚመጡ ሂደቱ አዝጋሚና ጊዜን የሚፈጅ በመሆኑ ባቡሮቹ ለወራት ከአገልግሎት ውጪ ይሆናሉ። \n\nየቀላል ባቡሮቹን የሚጠቀመው ሕዝብ ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም የአገልግሎታቸው አቅም ግን እየቀነሰ መሆኑን የሚናገሩት ሰራተኞቹ ባቡሮቹ በሚገጥሟቸው ችግሮች የተነሳ በጥንድ ፉርጎዎች የሚሰጠው አገልግሎት ቁጥር በተለያዩ ጊዜያት እየቀነሰ በአንድ ፉርጎ ብቻ ውስን ሰዎችን ሲያጓጉዙ በተደጋጋሚ ይታያል። \n\nበተጨማሪም ድርጅቱ ለሰራተኞቹ ከሚሰጠው ክፍያና ጥቅማጥቅም አንጻር ባለፈው ዓመት ሰራተኞቹ ባካሄዱት የሥራ ማቆም አድማ ምክንያት አገልግሎቱ ተስተጓጉሎ ነበር። ያናገርናቸው የባቡር አሽከርካሪዎች እንደሚሉት ባነሷቸው የተወሰኑ ጥያቄዎች ላይ ማሻሻያ መኖሩን ቢናገሩም ባለው ሁኔታ ግን ደስተኛ አይደሉም። \n\n\"የምንለብሰው የደንብ ልብስ እንኳን ባቡሩ ሥራ ሲጀምር የተሰጡን ናቸው፤ አንዳንዶቻችን የደንብ ልብሳችን በማለቁ በእራሳችን ልብስ ነው ሥራችንን የምናከናውነው\" ሲል የሚናገረው ሌላኛው የባቡር አሽከርካሪ፤ \"ድርጅቱ ከበድ ያሉ ችግሮቹን በአጭር ጊዜ ይፈታል ብሎ ለማሰብ እቸገራለሁ\" ይላል። \n\nባቡሮቹ በአገልግሎት ሂደት እያረጁ ስለሚሄዱ ተገቢው ጥገናና ለውጥ ቢያስፈልጋቸውም ያንን የማድረጉ ነገር ቀላል እንዳልሆነ አሽከርካሪዎችና የጥገና ባለሙያዎች ይናገራሉ።\n\n• \"ሰልፊ\" ፎቶ እና የሞራል መላሸቅ\n\nስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገው አሽከርካሪ እንደሚለው አንዳንድ ወሳኝ የባቡሩ ክፍሎች በየጊዜው ካልተለወጡ ችግር ስሚያስከትሉ ስጋት አለብን ይላል። \"የአንዳንድ ባቡሮች ፍሬን በጊዜ ሂደት እየተዳከሙ በመሄዱ በጉዞ ላይ እያሉ በድንገት ሰው ወይም መኪና በመንገዳቸው ገብቶ ለማቆም ቢገደዱ ያንን ማድረግ ስለሚቸገሩ አደጋ ሊከሰት ይችላል\" ይላል።\n\nበተደጋጋሚ የሚያጋጥመው የኤሌክትሪክ መቋረጥ በርካታ ተሳፋሪዎችን እያማረረ ያለ ሆኗል። በድንገት የሚከሰተው የኤሌክትሪክ መቋረጥ ተሳፋሪዎችን ግማሽ መንገድ ላይ እንዲወርዱ አሊያም ለሰዓታት በባቡሩ ውስጥ እንዲቀመጡ ያስገድዳል።\n\n\"ተሳፋሪው እኛ ያለንበትን ሁኔታ ስለማይረዳ ቁጣውንና ንዴቱን እኛ ላይ ያሳርፋል፤ ይህ ደግሞ ለእኛ ሁለት ቅጣት... ", "passage_id": "f83d3ba811a058b86657f4eb2ee3e562" }, { "cosine_sim_score": 0.5091176514171525, "passage": "‹‹እየከፋ የመጣው የተሽከርካሪ አደጋ መንስዔ የችሎታ ማነስና የሥነ ምግባር ጉድለት ነው›› ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡየአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ፣ ከገጠማቸው ከባድ የተሽከርካሪ አደጋ ተረፉ፡፡የካቲት 7 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቦሌ ወደ ሳሪስ በሚወስደው የቀለበት መንገድ ላይ የሰሌዳ ቁጥሩ 2-68856 ቢኤምደብሊዩ አዲስ አበባ የሆነውን የቤት አውቶሞቢል እያሽከረከሩ ሳሪስ አቦ አደባባይ ላይ ሲደርሱ፣ ከደረሰባቸው ከባድ የተሽከርካሪ አደጋ ከሞት የተረፉት ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ፣ በተለይ ሲኖትራክ ደረቅ የጭነት ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ ሾፌሮች የተሽከርካሪውን ባህሪ ስለማያውቁትና የልምድ ማነስም ስላለባቸው በተደጋጋሚ አደጋ እያደረሱ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በኢትዮጵያ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየከፋና ብዛቱ እየጨመረ የመጣው የተሽከርካሪ አደጋ ዋና መንስዔው፣ የአሽከርካሪዎች የችሎታ ማነስና የሥነ ምግባር ጉድለት መሆኑን ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ ተናግረዋል፡፡ሳሪስ አቦ አደባባይ ላይ ሲደርሱ አደባባዩን ለሚዞሩ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ ለመስጠት በቆሙበት፣ የሰሌዳ ቁጥሩ 3-54297 የሆነ አሸዋ የጫነ ሲኖትራክ ከኋላ በፍጥነት እንደመጣ እንደወጣባቸው የተናገሩት ረዳት ኢንስፔክተሩ፣ ከፊታቸው ቆሞ ከነበረ ሌላ ፒካፕ ተሽከርካሪ ጋር ተጣብቀውና የያዙት ቢኤምደብሊው የቤት አውቶሞቢል ከጥቅም ውጪ ቢሆንም፣ እሳቸው ግን በእግዚአብሔር ተዓምር መትረፋቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡አደጋውን ያደረሰባቸውን ሲኖትራክ የጭነት ተሽከርካሪ ያሽከረክር የነበረው ሾፌር፣ አዲሱን መንጃ ፈቃድ የያዘ መሆኑንና ልምድም የሚያንሰው መሆኑን የገለጹት ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ፣ አደጋውን ሊያደርስ የቻለው ስድስተኛ ማርሽ ላይ የነበረው ፍጥነት አልቀንስ ብሎት መሆኑን ቢናገርም እሳቸው ግን አይስማሙም፡፡ አሽከርካሪው የያዘውን ተሽከርካሪ ፍጥነት መቀነስ የፈለገው፣ ቀላል እንደሆኑትና በነበሩበት ፍጥነት ላይ ማርሻቸውን ቀናንሶ በአጭር ርቀት ማቆም እንደሚቻለው አውቶሞቢሎች የነበረ ስለሆነ፣ በነበረው ፍጥነት መቀነስ ባለመቻሉ አደጋውን ሊያደርስባቸው መቻሉን አስረድተዋል፡፡ ሲኖትራክና ሌሎች ከባድ ተሽከርካሪዎች ከፊታቸው ያለውን ተሽከርካሪ ርቀት በመገመት ማርሽ እያቀናነሱ ሄደው በጣም ሳይጠጉ በፍሬን በመያዝ ማቆም የሚገባቸው ቢሆንም የችሎታ ማነስ፣ ግዴለሽነት፣ ሌላ አሽከርካሪንና ሕዝብን ያለማክበር የሥነ ምግባር ችግር ስላለባቸው፣ አደጋው እየጨመረ መምጣቱን አብራርተዋል፡፡ የተሽከርካሪ ችግር አንዳንድ ጊዜ ሊከሰት ይችላል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ችግሩ እየደረሰ ያለው አዳዲስ ተሽከርካሪዎችን በሚያሽከረክሩ አዲስ ወይም በቅርብ ጊዜ መንጃ ፈቃድ በያዙ አሽከርካሪዎች ከመሆኑ አንፃር፣ ሙሉ በሙሉ የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓቱ ላይ ችግር አለ ባይባልም፣ የአሽከርካሪዎቹ ልምድ ማነስ መሆኑ ግን አሌ የማይባል ሀቅ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ማንኛውም መንጃ ፈቃድ የሚወስድ አሽከርካሪ የመንዳት ችሎታውን እያሻሻለ፣ ራሱን እያበቃና እየተሻሻለ ሲሄድ የመንጃ ፈቃዱንም ማሳደጉ ለራሱም ጥሩ መሆኑን የገለጹት ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ፣ አሁን ያለው የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ እንደማይመስላቸው ተናግረዋል፡፡ባለሀብቶች ተሽከርካሪ ገዝተው መንጃ ፈቃድ ላለው ሰው መስጠታቸው ለአደጋው መባባስ አንዱ ምክንያት መሆናቸውን የሚናገሩት ባለሙያው፣ የተሽከርካሪውን ባህሪና ቴክኒካዊ ሁኔታዎችን ለሚያውቁና ልምድ ላላቸው አሽከርካሪዎች ቢሰጡ የተሻለ መሆኑንም አሳስበዋል፡፡ የተሽከርካሪ አደጋ በየቀኑ እየጨመረ መሆኑን ረዳት ኢንስፔክተሩ በንብረት፣ በአካልና በሕይወት ላይ የሚደርሰው አደጋ አስፈሪ እየሆነ መምጣቱን ጠቁመዋል፡፡ለአደጋው መጨመር መንስዔ አሽከርካሪዎች ናቸው ብሎ ማለፍ ብቻ ሳይሆን በአሽከርካሪዎች ላይ መሥራት ግዴታ መሆኑን የተናገሩት ባለሙያው፣ በሰው ሕይወት ላይ ከሚደርሰው አደጋ በተጨማሪ፣ በቢሊዮን የሚቆጠር ሀብት በፈሰሰበትና ተሠርቶ እንኳን ሳይጠናቀቅ ጉዳት እየደረሰበት ያለውን የቀላል ባቡር መስመር መመልከቱ በቂ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ የደረሰው ችግር በቴክኒክ ብቃት አለመኖርና በተሽከርካሪ ባህሪ ሳይሆን፣ በአሽከርካሪዎች ችግር መሆኑን አክለዋል፡፡በአደጉ አገሮችም የተሽከርካሪ አደጋ ሊቆምና ሊቀንስ የቻለው በአሽከርካሪዎች ላይ በተደረገ በቂ ሥልጠና፣ ክትትልና በባህሪያቸው ሊስተካከሉ ባልቻሉት ላይ መንጃ ፈቃዳቸውን በመንጠቅ ጭምር በመሆኑ፣ በኢትዮጵያም በቴክኖሎጂ የተደገፈ ተመሳሳይ ዕርምጃ በመውሰድ መግታት እንደሚቻል ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ አስረድተዋል፡፡የተሽከርካሪ አደጋን በቁጥጥር ሥር ለማዋል በተለይ በአገሪቱ ዋና ዋና ከተሞችና በፍጥነት ማሽከርከሪያ መንገዶች ላይ የሚታዩ ቸልተኝነት፣ ያለችሎታ ማሽከርከር፣ የአሽከርካሪዎች የሥነ ምግባር ጉድለቶች፣ በተለይ ደግሞ የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓቶች ላይና ካለመንጃ ፈቃድ ሲያሽከረክሩ በሚገኙ ላይ በዘመናዊ መሣሪያዎች የታገዙ ጥብቅ ቁጥጥሮችን ማድረግ እንደሚገባም ብዙዎች አስተያየታቸውን እየሰጡ ነው፡፡ ", "passage_id": "f8ee521a717c603f1e4b1b501d19edeb" }, { "cosine_sim_score": 0.49841748339772596, "passage": "በዚህ መካከል ልጃቸው ከባለቤቱ ጋር በጉዞ ላይ እያለ በደረሰበት የመኪና አደጋ ከነባለቤቱ ሕይወቱ አልፈ።\n\nወ/ሮ ሳሙኔ የልጃቸውን ልጆች ወስደው ማሳደግ ቢጀምሩም አቅም አጠራቸው። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ባለቤታቸውም ከአምቦ ለንግድ ወደ አዲስ አበባ እየሄዱ እያለ በመኪና አደጋ ሕይወታቸው ማለፉ ነው።\n\nየልጅ ልጅ ታቅፈው ሕይወትን ለመምራት ቢፍጨረጨሩም አልሆነላቸውም። ወ/ሮ ሳሙኔ በአጠቃላይ 15 ቤተሰባቸውን ጎሮሮ ደፍኖ ማደር አቃታቸው። \n\nያኔ \"ልጆቹ እናትና አባታቸውን ስላጡና ጥሪት ስለሌለኝ ለባዕድ አሳልፌ ሰጠሁ\" ሲሉ የልጅ ልጆቻቸውን በጉዲፈቻ ወደ አውሮፓ መላካቸውን ይናገራሉ።\n\nየባህር ዳር ነዋሪ የሆኑት የሰባተኛ ክፍሉ ተማሪ እስክንድርና (ስሙ የተቀየረ) እና አባቱ ማለዳ ከቤታቸው የወጡት አብረው ነው። ዘወትር አባትና ልጅ ወደ ጉዳያቸው የሚሄዱት ብስክሌታቸውን በማሽከርከር ጎን ለጎን እየተጨዋወቱ ነው።\n\nዕረቡ ዕለትም የሆነው እንደዚያው ነው፤ ቤት ያፈራውን ቀማምሰው፤ ልጅ ወደ ትምህርት ቤቱ፤ አባቱም ከእርሱ ጋር እየተጨዋወቱ ወደ ሥራ ገበታቸው ይሄዳሉ።\n\nአዝዋ ሆቴል አካባቢ ሲደርሱ ግን እርሳቸውን አንድ ግለሰብ ያስቆማቸዋል። ልጁ ትምህርት ቤት እየረፈደበት መሆኑን ተናግሮ ቀድሟቸው ይሄዳል።\n\nበልጅ እግሩ ብስክሌቱን እየጋለበ፣ ወደ ትምህርት ቤቱ ሲያቀና የደረሰበት የትራፊክ መብራት እንዲያልፍ አረንጓዴ አሳየው።\n\n• \"ዓላማችን ችግሮችን ፈተን ገንዘብ ማግኘት ነው \" የጠብታ አምቡላንስ ባለቤት\n\n• ስልክዎ ጥሩ አሽከርካሪ ሊያደርግዎ እንደሚችል ያስባሉ?\n\nእርሱ በመልዕክቱ መሰረት ብስክሌቱን ወደ ፊት ገፋ። በሌላ መስመር ግን ቀዩን መብራት ጥሶ የመጣ ሕዝብ ማመላለሻ ገጨው። በወቅቱ ሾፌሩ መኪናውን አቁሞ አምልጧል ይላል እስክንድር። \n\nአሁን በፈለገ ሕይወት ሆስፒታል ሕክምና የሚደረግለት ተማሪ እስክንድር ጭኑና ጭንቅላቱ ላይ ጉዳት አጋጥሞታል። \n\nእስክንድር ታሞ በተኛበት ያገኘናቸው ዶ/ር አዲሱ መለሰ፣ በፈለገ ሕይወት ሆስፒታል የድንገተኛ ክፍል የኬዝ ማናጀር ነው። ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ወደ 300 ሰው በትራፊክ አደጋ ምክንያት ተጎድተው ወደ ድንገተኛ ክፍል መምጣታቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል።\n\nእነዚህ 300 ሰዎች መንገድ ላይ የሞቱትን፣ ከነጉዳታቸው ወደ ቤታቸው የሄዱትንና ወደ ሌላ ጤና ተቋም የተወሰዱትን ሳይጨምር መሆኑን ይናገራሉ። \n\nይህ የሚያሳየው ይላሉ ዶ/ር አዲሱ፣ በመኪና አደጋ የሚጎዱ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑንና አደጋው ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መሄዱን ነው።\n\nየድንገተኛ ክፍሉ በሰው ኃይልና ቁሳቁስ አቅርቦት የተሟላ ባለመሆኑ በትራፊክ አደጋ ወደ ክፍላቸው የሚመጡ ሕሙማን የሚደርስባቸው ጉዳት በሚገባው ለማከምና በተገቢው ሰዓት የሕክምና ርዳታ ለመስጠት ፈታኝ እንደሆነባቸው ጨምረው ያስረዳሉ።\n\nእነዚህ የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች አደጋው ከደረሰበት ስፍራ ሆስፒታል እስኪደርሱ ድረስ የሚደረግላቸው ሕክምና ርዳታና ድጋፍ አለመኖሩን በማንሳት በዚህም ደረጃ በሀገር ደረጃ ያለው ተሞክሮ አነስተኛ በመሆኑ የአደጋው ተጎጂዎች ጉዳት እንደሚባባስ ይጠቅሳሉ።\n\nአክለውም በመኪና አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ ሆስፒታል በአንቡላንስ ርዳታ እያገኙ መምጣት ቢኖርባቸውም ይህ ሲሆን እንደማይመለከቱ የሚገልፁት ዶ/ር አዲሱ፣ ተጎጂዎቹ በርካታ ደም ሊፈሳቸው፣ ምላሳቸው ታጥፎ መተንፈሻ አካላቸውን ሊዘጋው እንደሚችል፣ በመጥቀስም በቀላሉ ለመርዳት የሚቻሉ ጉዳቶች ወደ ሞት ሊያደርሱ ይችላሉ ሲሉ ያለውን ችግር ይገልጻሉ።\n\nበመኪና አደጋ የተጎዱ ግለሰቦች የሕክምና ርዳታ ማግኘት የሚጀምሩት ሆስፒታል ከደረሱ በኋላ መሆኑን በማስታወስ ይህ በሕይወት የመትረፋቸውን ዕድል እንደሚያጠበው ያስረዳሉ።\n\nየአማራ... ", "passage_id": "4fed361b8d76b1bb76ab1dbb33d11014" }, { "cosine_sim_score": 0.48915041420821154, "passage": "አዲስ አበባ:- ከተማን ቀስፎ የያዛትን የትራንስ ፖርት ችግር ይፈታል ተብሎ የተዘረጋው የቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የዛሬ ሦስት ዓመት አካባቢ 41 ባቡሮችን ይዞ ነበር ወደ ሥራ የገባው፡ ፡ ሆኖም የቀላል ባቡር ትራንስፖርት ያለበት ሁኔታ አሳሳቢና ፈጣን መፍትሄን የሚሻ ነው። ለምሳሌ፣ የትራንስፖርት ዘርፉ በሁለት መስመሮች (ምስራቅ-ምእራብ እና ሰሜን-ደቡብ) በመሰማራት በየቀኑ በአማካይ እስከ 120ሺህ መንገደኞችን የሚያጓጉዝ ሲሆን፤ የእለት ገቢውም በአማካይ ከብር 480ሺህ በላይ እያስገባ መሆኑ ሲነገርለት የነበረው ቀላል ባቡር፤ ዛሬ ወደ ብር 330ሺህ እስከ 350ሺህ መውረዱ ከኮርፖሬሽኑ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ሥራው\nሲጀመር በየስድስት ደቂቃ ቆይታ ለተጠቃሚው ይደርስለታል ተብሎ የተነገረለት «ፈጣን» ዘርፍ ዛሬ ከ15 እስከ 25 ደቂቃ ሰዎችን ሲያንቃቃ ስለመዋሉ ተጠቃሚዎች በኀዘኔታ እየ ተናገሩለት ነው። ይህ ብቻ አይደለም፤ በአሁኑ ሰዓት አገልግሎት የሚሰጡት ከ22 እስከ 26 ሲሆኑ ሌሎቹ ከአገልግሎት ውጪ ሆነው ቆመዋል፡፡ ይህ ለምንና እንዴት ሆነ? የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ ደረጀ እንደሚሉት፤ የትራንስፖርት ዘርፉን የፊጥኝ የያዙት ችግሮች በርካታ ናቸው። ለአብነት፣ ለዘርፉ ቃል የተገባለት ድጎማ መቅረቱ ዋንኛው ችግር ነው፡፡ ይህ\nደግሞ በዋናነት የአዲስ አበባ አስተዳድርን ይመለከታል። ምክንያቱም ባቡሩ ወደ ሥራ ሲገባ ከአስተዳደሩ ጋር በተደረሰው የድጎማ ስምምነት መሰረት በየዓመቱ 1ነጥብ5 ሚሊዮን ብር መክፈል ቢጠበቅበትም እስካሁን ይህ አልተደረገም። ይህም የቀላል ባቡር ትራንስፖርቱ በሙሉ አቅሙ እንዳይሰራ ማነቆ ሆኖበታል። በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡን የጠየ ቅናቸው በአዲስ አበባ አስተዳደር የመንገድ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ምክትል ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ ግን በዚህ አይስማሙም። በርግጥ «ኮርፖሬሽኑ ድጎማው ይከፈለኝ ብሎ ጥያቄ አቅርቧል፤ እኛም ምን ያህል መከፈል እንዳለበት ከነልዩነቱ አጥንተን የውሳኔ ሃሳብ ለሚመለከተው አካል አቅርበናል።» የሚሉት ምክትል ኃላፊው፤ «ኮርፖሬሽኑ የይከፈለኝ ጥያቄውን ያቀረበው ባለፈው ዓመት ነው፤ ይሁን እንጂ ችግሮች ሳይለዩ፣ ምን የማን ኃላፊነት እንደሆነ እና ትርፍና ኪሳራው ሳይታወቅ እንዲሁ መክፈል ስለማይቻል ይህን ለማጣራት ሲጠና ነው የቆየው» ሲሉም ያስረዳሉ።የኮርፖሬሽኑ መረጃ እንደሚያስረዳው በዘርፉ ያለውና ተግባሩን እየተገዳደረው የሚገኘው፤ ሌላው ትልቅ ችግር ሜቴክ ሰራሽ ኬብሎች መቅለጣቸውና እነሱን ለመተካት የውጭ ምንዛሪ እጥረት መግጠሙ ነው። ሥራ ላይ የዋሉት ኬብሎች በቱርክ ኩባንያ እና በኢትዮጵያዊው ሜቴክ የተመረቱ ሲሆን፤ የሜቴክ ምርት የሆነው ኬብል ባልተጠበቀ ዕድሜው በመቅለጡ በሥራው ላይ ከፍተኛ እንቅፋትን ፈጥሯል። የተሳፋሪዎች\nኃላፊነት የጎደለው አጠቃቀምም ሌላው ፈተና መሆኑን ነው ኃላፊዎቹ የሚናገሩት። ከተገኘው መረጃ መረዳት እንደተቻለው የቀላል ባቡር ትራንስፖርት ታሪፍ ከሌሎች አገራት ጋር ሲነጻጸር በጣም ዝቅተኛ ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት የተጠቃሚውን ህብረተሰብ አቅም በማየት ለመደጎም በማሰብ ነው፡፡ በመ ሆኑም ታሪፉ ሁለት፣ አራት እና ስድስት ብር እንዲሆን ተደርጓል። ይሁን እንጂ ይህንን የሚገ ዳደሩና ኮርፖሬሽኑን ለኪሳራ የሚዳርጉ፤ ቲኬት ማጭበርበርን የመሳሰሉ አስነዋሪ ተግባራት ባንዳ ንድ ተሳፋሪዎች በኩል ሲፈፀሙ ይታያል፡፡ ይህም የአጭር ርቀት ቲኬት እየቆረጡ ረጅም ርቀት በመጓዝ፤ ጭራሹንም ሳይቆርጡ መግባት እየተለመደ ነው። አቶ ደረጃ እንደሚሉት፤ ችግሩን ለመከላከል ቲኬት ሳይዙ ለሚጓዙ 100 ብር፤ የአጭር ረቀት ገዝተው ረጅም ርቀት ለሚጓዙ የ30 ብር ቅጣት የተቀመጠ ቢሆንም ተጠቃሚው በቅጣት ሳይሆን በአግባቡ ከፍሎ በመጠቀም ማመን አለበት፡፡ ህብረተሰቡ በተለይም የትራንስፖርቱ ተጠቃሚ የባቡር ትራንስፖርት ዘርፉ ከሚሰጠው አገልግሎት ጎን ለጎን ከፍተኛ ወጪን የሚጠይቅና የፋይናንስ አቅምን የሚፈለግ መሆኑን መረዳት ይኖርበታል፡፡ ታሪፉ ራሱ ዝቅተኛ ሆኖ ሳለ በዚህ ላይ ማጭበርበር ሲታከልበት የኮርፖሬሽኑን ገቢ እጅጉን ስለሚጎዳውም ይሄን የሚያደርጉ ወገኖች ከዚህ ድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል፡፡ ይህን የማጭበርበር ተግባር ለመቆጣጠርም ኮርፖሬሽኑ ዘመናዊ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ለመጠቀም የሚያስችለውን ጅምር ጥናት እንደተጠናቀቀም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ ለጊዜው ስሙ እንዲገለፅ ያልፈለገ ተቆጣጣሪ፣ ችግሩ መኖሩን በማረጋገጥ የእርሱንም ገጠመኝ ይናገራል፡፡ ቲኬት ሳይዙ እጅ ከፍንጅ የያዛቸው ተሳፋሪዎች የሰጡትን ምላሽ በማስታወስ ሳቅና ንዴት በተቀላቀለበት ስሜት ሲገልጽ፤ «ለቻይና ልትሰጠው ነው፣ እኛ ወገኖችህ አይደለንም፣ አንተ ኪስ ይገባል፤…» እንደሚሉት ይናገራል፡፡ ይህ\nድርጊት ካልቆመም ለድርጅቱ አደጋ በመሆኑ ሁሉም የእኔነትና የኃላፊነት ስሜት ሊኖረው፣ለህግ መገዛትና ሥነ-ሥርዓት ማክበር እንዳለበት ይገልጻል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ባልደረባና ተቆጣጣሪ እንደሚ ገልፀው፤ «በኮርፖሬሽኑ ማናጅመንት በኩል ከፍተኛ የሆነ ድክመት አለ፡፡ የሠራተኛ አስተ ያየት እንኳን ለመቀበል የሚፈልግ የለም። አንድ ሠራተኛ ከተናገረ በተለያየ ዘዴ ከሥራ እንዲለቅ ይደረጋል። ሆኖም አዲሱ አመራር የሠራተኛውን ችግር ለመለየት የሚያስችል 35 ጥያቄዎችን የያዘ መረጃ መሰብሰቢያ መጠይቅ ማሰራጨቱ ችግሩ ይፈታል የሚል ተስፋ አሳድሮባቸዋል። ለሁለት ዓመት በደንበኝነት የዘለቀው ወጣት ስፖርተኛ ኡመር ሀሰን በበኩሉ፣ ከአገልግሎት አሰጣጥ አኳያ የትራንስፖርቱ መኖር የሚደነቅ ነው፡፡ ሆኖም የመጠበቂያ ጊዜው በየጊዜው እየጨመረ በመሄዱ አሁን ላይ እስከ 25 ደቂቃ መጠበቅ እየተለመደ መምጣቱን ይናገራል፡፡ ባጠቃላይ\nሲታይ የቀላል ባቡር ትራንስፖርት ዘርፉ በበርካታ ችግሮች የተተበተበ እንደመሆኑ፤ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተግባብተውና ከችግር ጸድተው በመቀናጀት በባለቤትነት ስሜት ከሰሩ ችግሩን መፍታት ይቻላል፡፡ የቆሙት ባቡሮች ተነስተው፣ የትራንስፖርት ችግሩም ተቀርፎ፤ ኮርፖሬሽኑም ከኪሳራ ተርፎ ማየት ይቻላል፡፡አዲስ\nዘመን መጋቢት 2/2011በግርማ\nመንግሥቴ", "passage_id": "1531bf224fe80c80a1fa1d87e3f53c58" }, { "cosine_sim_score": 0.4844709911909505, "passage": "በተንጣለለው የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግቢ ግራና ቀኝ በርካታ አውቶብሶች ተኮልኩለው ይታያሉ። አውቶብሶቹን ላስተዋለ የአገር አቋራጭ መናኸሪያ እንጂ ለአንድ ፋብሪካ ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የተሰለፉ አይመስሉም። የቅጥር ግቢውን ስፋት እንዲሁም ፅዳቱን አለማድነቅ ያዳግታል። በንፅህና የተያዙት ህንፃዎቹ እና የፋብሪካ ሼዶቹ ይማርካሉ።በጥንድና በተናጠል የፋብሪካ ሼዶቹን ግድግዳ ጥላ አድርገው የተቀመጡ ወጣት ሴቶች፤ በወረቀት ላይ የተነደፉትን የተለያዩ ቅርፆች ይቆራርጣሉ። ወጣቶቹ አንገታቸውን አቀርቅረው የሚያደርጉት የተግባር ልምምድ ለሥራው ያላቸውን ጉጉትና ጥንቃቄ ለመገመት አያዳግትም። እንዲህ ዓይነቱን የተግባር ልምምድ አልፈው ወደ ሥራው ከተቀላቀሉ ወጣት ሴቶች መካከል አንዷ ወጣት መሰረት ጂፋሬ ናት። መሰረት፤ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በሚገኘው ኬ ኢ አይ ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ጋርመንት በልብስ ስፌት ሙያ ተቀጥራ መስራት ከጀመረች ሶስት ዓመታትን አስቆጥራለች። በሶስት ዓመታት ውስጥ በየዓመቱ የደመወዝ ማስተካከያ ቢኖርም ካላት የሥራ ልምድ አንፃር ክፍያው በቂ አለመሆኑን ትገልፃለች። ካምፓኒዎቹ የትራንስፖርት አገልግሎት እና በየቀኑ ቁርስ እና ምሳ ለሠራተኞቹ ማቅረብ መቻላቸው መልካም አጋጣሚ እንደሆነ የምትናገረው መሰረት፤ ከምትኖርበት ጎሮ አካባቢ ወደ ኢንዱስትሪ ፓርኩ ያለምንም እንግልትና ውጣ ውረድ በተዘጋጀላቸው የትራንስፖርት አገልግሎት መጓጓዝ መቻሏ ሊበረታታ የሚገባ መሆኑን ትናገራለች፡፡ የትራንስፖርት አገልግሎት መኖሩ ለሥራው ቅልጥፍና ጠቃሚ ከመሆኑም በላይ ለሰራተኞቹም እንዲሁ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ታብራራለች። ሌላኛዋ ወጣት አይናለም ተሰማ፤ በዚሁ ጋርመንት በልብስ ስፌት ሙያ ተቀጥራ ትሰራለች። አይናለም፤ ራሷን ማስተዳደር በመቻሏ ደስተኛ እንደሆነች በመግለፅ፤ ከዚህ በፊት ስትሰራ ከነበረችበት ቦታ የተሻለ መሆኑን ትናገራለች። አይናለም፤ በአሁኑ ወቅት ማልዶ ወደ ሥራ ገበታ ለመድረስ ያለውን የትራንስፖርት ፈተና “ታክሲ አገኛለሁ አላገኝም ብዬ አልጨናነቅም፤ የታክሲ ወረፋ አልይዝም” ካለች በኋላ፤ ካምፓኒው የትራንስፖርት አገልግሎት ማቅረቡ ለሥራውም ሆነ ለሰራተኞቹ መልካም መሆኑን አብራርታለች። በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአሰራርና ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ አቶ ሲሳይ አስፋው እንደገለፁት፤ በኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ 20 ሼዶች ያሏቸው 11 ካምፓኒዎች ይገኛሉ፡፡ በፋብሪካው ከ18ሺህ 700 በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መክፈት የተቻለ ሲሆን፤ ከነዚህም መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት በጨርቃ ጨርቅ ዘርፍ የተሰማሩ ሴቶች ናቸው። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የፋብሪካው ሴት ሠራተኞች፤ በሥራቸው እጅግ ጠንካራና ውጤታማ መሆናቸውን የሚናገሩት አቶ ሲሳይ፤ ሥራው ለአፍታ እንኳን መዘናጋትን የማይፈቅድ እና ጥንቃቄን ከትዕግስት ጋር የሚጠይቅ መሆኑን ይናገራሉ። ሴቶች ደግሞ በተፈጥሯቸው ትዕግስት እና ጥንቃቄ ያላቸው በመሆኑ ለሥራው ተመራጭ መሆናቸውን አመልክተው፤ ወጣት ሴቶቹ በልብስ ስፌት፣ በቁርጥ፣ በመዘምዘምና በሌሎችም ሙያዎች ላይ ተሰማርተው የሚገኙ መሆኑን ይናገራሉ። ሰፊ ቁጥር ያላቸው ሴቶች በሥራ ላይ እያሉ የተፈጥሮ ህግ የሆኑ ጉዳዮች ቢገጥማቸው የሚስተናገዱበት አግባብ እንዳለ ገልጸዋል።አዲስ ዘመን የካቲት 30/2012ፍሬህይወት አወቀ", "passage_id": "7e69b52c20ef4532bc88c895eb8d4cf9" }, { "cosine_sim_score": 0.4800704186226799, "passage": " ወደ ባቡር ሲገቡ በሚያዩት የመቀመጫ ጥራት ዓይንዎን ማመን ይቸግርዎታል፡፡ በስተቀኝ በኩል ባለው መቀመጫ ሦስት ሰዎች ወደ ፊት፣ ሦስት ሰዎች ወደ ኋላ እያዩ ፊት - ለፊት ይቀመጣሉ፡፡ በመኻላቸው ላፕቶፕ አውጥተው ወይም እየጻፉ የሚሄዱበት ጠረጴዛ አለ፡፡ በስተግራ ሁለት ሰው ወደ ፊት፣ ሁለት ሰው ወደ ኋላ የሚያስቀምጥ የሶፋ መቀመጫ አለ፡፡ በአራቱ ሰዎች መኻል የተቀመጠ ጠረጴዛ አለ፡፡ በቀኙና በግራው መቀመጫ መኻል መተላለፊያ አለ፡፡ ባቡሩ 41 ጎታች ፉርጎዎች አሉት፡፡ ተጎታቹ ካርጎዎች 1110 ናቸው፡፡ ከዚህ ውስጥ 30 የመንገደኛ ተጎታች ፉርጎ አላቸው፡፡ ከዚህ ውስጥ 20ዎቹ ፉርጎዎች ከ112-118 ሰዎች ይጭናሉ፡፡ ከ30ዎቹ ውስጥ 8ቱ ባለ አልጋ ናቸው፡፡ አራቱ ፉርጎዎች እያንዳንዳቸው 64 መንገደኞች ይጭናሉ፡፡ ሌሎች አራት ፉርጎዎች ደግሞ እያንዳንዳቸው 34 መንገደኞች ይይዛሉ፡፡ በአንድ ጊዜ 50 ሰዎች መያዝ የሚችሉ ሁለት ካፊቴሪያ ፉርጎዎች አሉ፡፡ ድንገት ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ቢፈጠር (መብራት ቢቋረጥ) ተብሎ መጠባበቂያ የሚሆኑ 6 ጎታች ባቡሮች አሉ፡፡ ትኬት የቆረጠ መንገደኛ እንደ ድሮ መቀመጫ ለማግኘት በሩጫ አይሽቀዳደምም፡፡ ወንበሮቹ መጫን ከሚችሉት በላይ ቲኬት አይቆረጥም፡፡ እያንዳንዱ መቀመጫ ደግሞ ቁጥር አለው፡፡ ስለዚህ እያንዳንዱ መንገደኛ በቆረጠው ቁጥር ወንበር ላይ ስለሚቀመጥ መሸቀዳደም አያስፈልግም፡፡ እያንዳንዱ ተጎታች በር ላይ ደግሞ የጋዜጣና የመጽሔት ማስቀመጫ አለ፡፡ሁለት ተጎታቾች ደግሞ ባለመኝታና ባለደረጃ ናቸው፡፡ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ አላቸው፡፡ መንገደኞች ቲኬት ሲቆርጡ ከፈለጉ አንደኛ ደረጃ ወይም ሁለተኛ ደረጃ ብለው መቁረጥ ይችላሉ፡፡ አንደኛው ደረጃ መዝጊያ በር አለው፡፡ ከፈለጉ መጻፊያ ጠረጴዛም መኻላቸው አለ፡፡ 2ኛ ማዕረግ ባለ ተደራራቢ አልጋ ሲሆን በር የለውም - ክፍት ነው፡፡ የዛሬ ሳምንት በርካታ የአገር ውስጥ ሚዲያ ተቋማትና የውጭ አገር ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ከፉሪ-ለቡ ተነስተን እስከ አዳማ (ናዝሬት) ድረስ ጉብኝት አድርገን ነበር፡፡ የመጀመሪያው ጣቢያ ሰበታ ሲሆን ፉሪ-ለቡ 2ኛው ጣቢያ ነው፡፡ የሰበታ-መኢሶ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መኮንን ጌታቸውና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ ደረጀ ተፈራ ስለ ባቡሩ አጠቃላይ ሁኔታ ገለጻ እያደረጉልን ተጓዝን፡፡ይህ ከአዲስ አበባ ጂቡቲ የሚዘልቀው የባቡር መንገድ፣ በሁለቱ አገሮች ትብብር የተሠራ ነው፡፡ ኢትዮጵያን ከሰበታ-ደወሌ-ጂቡቲ ድረስ ያለው 656 ኪ.ሜ ርቀት የሠራች ሲሆን ጂቡቲ ደግሞ ከድንበሯ እስከ ወደቡ ያለውን 100 ኪሜ ያህል ሰርታለች፡፡ የባቡር መንገዱ ግንባታ 3.4 ቢሊዮን ዶላር የፈጀ ሲሆን 70 በመቶው ከቻይናው ኤግዚን ባንክ የተገኘ፣ 30 በመቶ በኢትዮጵያ መንግሥት የተሸፈነ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ ድንበር ተሻጋሪ ስለሆነ የአዲስ አበባ ጂቡቲ ምድር ባቡር ፕሮጀክት በሁለቱ መንግሥታት በጋራ እንደሚቋቋም፣ የማኔጅመንት ኮንትራት ተሰጥቶ ከ3-6 ወር የሙከራ ጊዜ እንደሚኖር፣ ከዚያም ዓለም አቀፍ የባቡር ህብረት መጥቶ ሁሉንም መስፈርቶች ሟሟላቱን ካረጋገጠ በኋላ፣ የብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት እንደሚሰጥ ኢ/ር መኮንን ገልጸዋል፡፡ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜ በ42 ወራት መጠናቀቁን የጠቀሱት ኢ/ር መኮንን፤ የባቡሩ ከፍተኛ ፍጥነት በሰዓት 120 ኪ.ሜ፣ የዕቃ መጫኛው በሰዓት 90 ኪ.ሜ እንደሚበር፣ቀደም ሲል ከአ.አ-ጂቡቲ 7 ቀን ይፈጅ የነበረውን ጉዞ ከ10-12 ሰዓት ዝቅ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል፡፡ ሁሉም የባቡር መስመሮች ኔትዎርክድ (የተሳሰሩ ናቸው) ያሉት ኢንጂነሩ፤የአዲስ አበባ-ጅቡቲ መስመር ከወደብ ጋር ይገናኛል፡፡ ወደ አገሪቱ ሰሜንና ሰሜን ምሥራቅ የሚደረገው የባቡር ጉዞ ከአዋሽ ይጀምራል፡፡ ከዚያም ወልዲያ (ሃራ ገበያ) አሳኢታ፣መቀሌ እያለ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ከሰበታ-መኢሶ ያለው 342 ኪ ሜትር ርዝመት መንገዱ 61 ድልድዮችና 434 የውሃ መውረጃ ቦዮች እንዳሉት የጠቀሱት ኢ/ር መኮንን፤ በሩሲያ፣ በቻይናና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሲቪል፣ መካኒካልና ኤሌክትሪካል ኢንጂነሮች በመሰልጠንና ከቻይናዎቹ ጋር በመሥራት ወደፊት ራሳችንን ችለን ልንሰራ የምንችልበት ከፍተኛ እውቀትና ልምድ ቀስመንበታል፡፡ 128 አሰልጣኞችም ወደ ቻይና ተልከው ሰልጥነው ተመልሰዋል፡፡ አሁን ወደ አገር ውስጥ የገቡት እጅግ ዘመናዊ ባቡሮች ከቻይና የመጡ ናቸው፡፡ ወደፊት ተሳቢ ፉርጎዎቹን እዚሁ አገር ውስጥ ለመስራት ዕቅድ አለ በማለት አስረድተዋል፡፡ እንዶዴ ባቡር ጣቢያ የጭነት ጣቢያ ነው፡፡ ባቡሮቹ እቃ የሚጭኑትም ሆነ የሚያራግፉት 8 ኪ.ሜ ገባ ብለው ነው፡፡ እዚያ የሰራተኞች መኖሪያም አለ፡፡ እዚያው እየሰሩ እዚያው ይኖራሉ፡፡ 1110 የዕቃ መጫኛ ፉርጎዎች አሉ፡፡ ፈሳሽ፣ ደረቅ፣ የከብት፣ ብትን ጭነት፣ ለሥጋ፣ ለአትክልት፤ ለአበባ ደግሞ ማቀዝቀዣ ያላቸው 10 ፉርጎዎች አሉ፡፡ አንዱ ፉርጎ 7 ቶን የማንሳት አቅም አለው፤ሁለት መኪና የሚያነሳውን ያህል ማለት ነው፡፡ ጭነት የሚጭኑትን 30 ፉርጎዎች የሚጎትተው አንድ ጎታች ፉርጎ ነው፡፡ የፉርጎዎቹ ብዛት የሚወሰነው ባለው የጭነት ልክ ነው፡፡ በአጠቃላይ 1110 ዕቃ መጫኛ ፉርጎዎች በአንድ ጊዜ ሥራ ላይ ቢውሉ፣ 3500 ቶን የማንሳት አቅም አለው በማለት አቶ ደረጀ ተፈራ ገልጸዋል፡፡ የዚህ የባቡር ፕሮጀክት ታላቅ ምስጢር የገቢና የወጪ ንግዱን በጣም ፈጣን ከማድረጉም በላይ ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩ ነው ያሉት አቶ ደረጀ፣ 17ሺህ ኢትዮጵያውያን ከሰበታ እስከ ደወሌ ግንባታው እስኪያልቅ ድረስ ጊዜያዊ የሥራ ዕድል አግኝተዋል፡፡ በዚህ ሥራ እውቀትና ልምድ የገበዩት በአሁኑ ወቅት ወልዲያ - ሃራ ገበያ፣ መቀሌ እየሰሩ ነው፡፡ የጋራ የሆነ ኩባንያ ሲቋቋም ደግሞ ከ2600 እስከ 6000 ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ያገኛሉ፡፡ የአካባቢው ማኅበረሰብም በንግድ ሥራ ላይ እንዲሰማራ ይደረጋል ሲሉ አብራርተዋል አቶ ደረጀ ተፈራ፡፡  ", "passage_id": "980ad5cf3d17f0ce900aa8546aab9e80" }, { "cosine_sim_score": 0.477767763235882, "passage": "የሰዎች የጥንካሬ ልክ እንደየእድሜ ደረጃቸውና አመጋገባቸው ሁኔታ ይለያያል። ተፈጥሯቸውና የሰውነታቸው የጤንነት ሁኔታም ለጥንካሬያቸው የራሱን አስተዋፅኦ ያበረክታል። ዞሮ ዞሮ የሚያስማማው ጉዳይ ግን የሰው ልጅ ገና ሲፈጠር ደካማ ይሆንና በእድገት ሂደት እየጠነከረ መጥቶ በእድሜ መቋጫው ላይ ሲደርስ መልሶ ጉልበቱ መድከሙ አይቀሬ መሆኑ ነው። ይሁን እንጂ አንዳንዴ ሰዎች ያለእድሜያቸው ብርቱ ሆነው ሲገኙ ትንሽ ግራ ያጋባል። ከሰሞኑ ኦዲቲ ሴንትራል ለንባብ ያበቀው ፅሁፍም ሰዎች እድሜያቸው ሳይጠና ገና በለጋ እድሜያቸው ጥንካሬን ሊጎናፀፉ እንደሚችሉ ያረጋግጣል። በአስራ አንድ አመት የእድሜ ደረጃ ላይ የሚገኙ አብዛኛዎቹ ልጆች የሚያሳስባቸው ጉዳይ ትምህርታቸውና የቪዲዮ ጌሞች መሆኑ የሚታወቅ ቢሆንም በሩሲያ ገጠራማ አካባቢ ለሚኖረው የአስራ አንድ አመቱ ቲሞፊ ክሌቫኪን በስራ የሚጠምደው ጉዳይ ወደጂምናዚየም አዘውትሮ መሄድ ሆኗል። ይህም በለጋ እድሜው ከባድ ሚዛን በማንሳት ባለክብረወሰን ለመሆን ካጫፍ አድርሶታል። ቲሞፊ በሚኖርባት ሻሊያ በተሰኘች የገጠር መንደር አባቱ በጅምናዚይም ውስጥ አሰልጣኝ በነበረበት ወቅት ገና በአምስት አመቱ ክብደት የማንሳት ዝንባሌ ያድርበታል። ይህንን ፍላጎቱን የተረዳው አባቱ ታዲያ የባለቤቱን ተቃውሞ ወደ ጎን በመተው እርሱን ማሰልጠን ይጀምራል። ቲሞፊ ስደስት አመት ሲሞላው በአካባቢው በተዘጋጀ የክብደት ማንሳት ውድድር ላይ ሀምሳ ኪሎ ግራም ክብደት በማንሳት ታዳሚዎችንና ዳኞችን አጀብ ያሰኛል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮም ጠንክሮ በመስራት በአስራ አንድ አመት እድሜው 105\nኪሎ ግራም ክብደት በማንሳት የክብረወሰን ባለቤት ለመሆን ይዘጋጃል። በዚሁ አመት በእሲያ ዋንጫ በተደረገ የክብደት ማንሳት ውድድርም ቲሞፊ 100 ኪሎ ግራም ክብደት ቢያነሳም ክብረወሰኑን መስበር አልቻለም። ይሁንና በዚህ አድሜው 38 ኪሎ ግራም ላይ ሆኖ 100 ኪሎ ግራም ክብደት ማንሳቱ ብዙዎችን አስደንቋል። ከሁሉም በላይ ደግሞ የብዙ ሰዎችን ትኩረት የሳበው የአሰለጣጠን ዘይቤው ሲሆን ከእርሱ ክብደት በላይ የሚሆኑ ትላልቅ የትራክተር ጎማዎች ሲያገላብጥና ትላልቅ መኪናዎችንና ትራክተሮችን በቀበቶ መጎተቱ አነጋጋሪ አድርጎታል። ከእርሱ በላይ የሚሆኑ አዋቂዎች ያላደረጉትን ተግባር በመፈፀሙም በሚኖርባት መንደር እንደጀግና ተቆጥሯል። የቲሞፊ አንዱ አስገራሚ ብቃት ቻምፒዮን የመሆን ህልሙን ለማሳካት የሚወዳቸውን ነገሮች ሁሉ በመተው ሙሉ ጊዜውን ለስራ መስጠት እንዳለበት መረዳት መቻሉ ሲሆን በጅምናዚየም በሳምንት ሶስት ጊዜ ልምምድ ማድረጉና ጣፋጭ ምግቦችን መመገቡን ማቆሙ ጠንካራ የመሆን ህልሙን ለማሳካት ሳይረዳው እንዳልቀረ ተነግሮለታል።የቲሞፊ እናትና አንዳንድ የልጆች አስተዳደግ ባለሞያዎች ይህ ያልተቋረጠ የክብደት ማንሳት ልምምድ በልጁ ጤና ላይ በዋናነትም በአከርካሪውና በጉልበቱ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንዳያሳድርበት ስጋታቸውን የገለፁ ሲሆን አባቱ ሁሌም ለልጁ ጥንቃቄ እንደሚያደርግለትና ብዙም እንደማያስጨንቀው ተናግሯል። ቲሞፊ በቀጣዩ የሩሲያ ክብደት ማንሳት ቻምፒዮን ሺፕ\n105 ኪሎ ግራም ክብደት በማንሳት ባለክበረ\nወሰን ለመሆን ጠንካራ ልምምዶችን እያደረገ\nእንደሚገኝም ለማወቅ ተችሏል።\nአዲስ ዘመን  ታኅሣሥ 28 / 2012 ዓ.ም አስናቀ ፀጋዬ", "passage_id": "bbda09856d2ef1529a23d99ce084b17e" }, { "cosine_sim_score": 0.4601352192336534, "passage": "ባቡር የተያያዙ ተሳቢ ፉርጎዎች ያሉት እና በተወሰነ በብረት በተሰራ መንሸራተቻ ላይ የሚሄድ የሰው እና የዕቃ ማመላለሻ ነው። የመሄጃው ሃዲድ በበዛት ሁለት ብረቶች ያሉት ሲሆን አልፎ አልፎ ባለ አንድ ብረት ሃዲዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።\n\n«ባቡር» የሚለው ቃል ከፈረንሳይኛ vapeur /ቫፔ/ «እንፋሎት» የደረሰ ነው።\n\nመጓጓዣ", "passage_id": "cb975abd2a9986a98cf6f9093a275ee3" }, { "cosine_sim_score": 0.4460819855737616, "passage": "ቀኑ መሸሁ መሸሁ እያለ ነው። ሰዓቱ 11፡30 ገደማ ይላል። ሸራተን ፊትለፊት የሚገኘው የአንበሳ አውቶቡስ መቆሚያ በሰው ይርመሰመሳል። አገልግሎቱን ተነጥቆ ቀፎውን ለዳቦ መሸጫነት ካስረከበው የቆመ አንበሳ አውቶቡስ በስተቀር ሌሎቹ ፈረቃቸውን ለሰው ያስረከቡ ይመስላል። \nከስንዝር በማይበልጥ መራራቅ የተደረደረውን ሰልፈኛ ማብቂያ ጫፍ ዓይኔን በረዥሙ ብወረውር ልመለከተው ተሳነኝ። ሰው በሰው ላይ ብቻ ሳይሆን ሰልፍም በሰልፍ ላይ ተነባብሮ ነበር። በዚያ ሰዓት በዚያ አካባቢ ኮሮና ወረርሽኝ ሥራውን የጨረሰ እስኪመስል ተረስቷል፤ ተዘንግቷል። \nለረዥም ሰዓት በሰልፍ የተንቃቃው መንገደኛ አውቶቡሱ እንደመጣ በወጉ ሳይቆም የሰልፍ ትርምሱ ኃይል ወደታከለበት ግብግብ በቅጽበት ይቀየራል። በሚፈጠረው ትንቅንቅ ኮሮና ብሎ ወረርሽኝ፣መራራቅ ብሎ መድሃኒት፣ አትነካኩ ብሎ ምክር፣ራሳችሁን ጠብቁ ብሎ መለፈፍ ጉንጭ አልፋነት ነው።\nትኬት ለማግኘት ከእጆቹ እስከ መላው አካሉ እየተንጠራራ ከሚተራመሰው ተሳፋሪ ፈንጠር ብለው ለትዝብት የሚመለከቱ የሚመስሉትን አቶ በቀለ ከተማ\n ጠጋ ብዬ ምነው የኮሮና ወረርሽኝ የለም የተባለ መሰለሳ? ሰው ለራሱ ቢቀር ለቤተሰቦቹ አያስብም እንዴ? ምን ነካው? ስል ጠየቅኳቸው።\nእርሳቸውም ለመጀመሪያ ጊዜ ነው እዚህ የመጣኧው? ትራንስፖርት ተጠቃሚ አይደለህም? ሲሉ ለራሴው ጥያቄውን በላይ በላይ ሰጥተው መልስ እንድሰጣቸው አፍአፌን(ማስክ ማስኬን ማለቱ ይቀል ይሆን) ይመለከቱኝ ጀመር። አዎ ብዬ መልሴን አሳጠርኩት።\nአቶ በቀለም ለዚያ ነው። ሁልጊዜም እኮ በዚህ ሰዓት ሰልፉ አይወራም። ሰውም ቤቱ ለመድረስ ማሰብ እንጂ በሽታው ስለመኖሩም የሚያስታውስ የለም። ‹‹እኔም እኮ በትርምሱ ትንፋሽ አጥሮኝ የሞት ሞቴን ሾልኬ ነው እዚህ የቆምኩት›› አሉኝ። ቀጥለውም ‹‹አሁንማ ኮሮናም መግደሉን እኛም መወቀሩን ለምደነዋል›› ብለውኝ በእግራቸው ወደ ሳሪስ ታክሲ ማሳፈሪያ ገሰገሱ። \n‹‹ሰው የመጨረሻው ምርጫ ሆኖበት እንጂ የበሽታውን መኖር ዘንግቶ አይመስለኝም። አሁን የምታየው ሰልፈኛ ሁሉ ሐኪሞቹ በሚመክሩት መሰረት እያንዳንዱን ተግባር ሊያከናውን ያልሞከረ አይምሰልህ። ግን በዚያ መንገድ ሕይወቱን መምራት በጣም አዳጋችና ፈታኝ ስለሚሆንበት ይተወዋል። በዚህ ሰልፍ ውስጥ ሁለት ሜትር ተራራቁ ቢባል የትኛው ሜዳ ይበቃዋል? ተደርበህ\n አትጫን ብትለው ከቤቱ ሳይገባ የሚያድር መንገደኛ እንደሚኖር አትጠራጠር። ምክንያቱም በቂ መኪኖች በሌሉበት ያገኘኸውን ትራንስፖርትና ካገኘኸው ቦታ እየተቀመጥክ ጉዳይህን ለመፈጸም ትገደዳለህ። ከችግርም ችግርን እያመዛዘነ ነው ተሳፋሪው እንዲህ የሚሆነው። አሁን በዚህ ሁኔታ አንድ ሰው ሊመክር ቢሞክር ሁሉም ንብ ሆኖ ይሰፍርበታል። ንዴቱን ይወጣበታል›› ሲሉ ያጫወቱኝ ወይዘሮ ለምለም ሲሳይ ይባላሉ። ወደ ጀሞ ለመሳፈር ዕድላቸውን እየጠበቁ ነበር። \nእነዚህ ሁሉ ችግሮች በትራንስፖርቱ ዘርፍ ስለመኖራቸው ያውቃሉ? ሰልፉ፣ የትራንስፖርት እጥረቱ በተደራረበበት ሕብረተሰቡ ወረርሽኙን ስለመከላከሉ ነው ማሰብ ያለበት ወይስ ትራንስፖርት ስለማግኘቱ? በዚህ ሁኔታ ኮቪድ 19 ወረርሽኝ እንዴት ይታለፍ ይሆን?\nየዚህ ዓይነት ችግሮችን ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን እየሠራ እንደሆነ የገለጹት በባለስልጣኑ የሕዝብ ጭነትና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ተስፋየ ተናግረዋል። በትራንስፖርት አገልግሎቱ ዙሪያ ከሸገርም፣ከአንበሳም እንዲሁም ከፌዴራል ትራንስፖርት ጋር በመቀናጀት አገር አቋራጭ አውቶቡሶችን በማሰማራት ቁጥጥር የማድረግ ሥራ እየተሠራ እንደሆነ ያስረዳሉ።በዋናነት የመጫን አቅማቸው በግማሽ ሲቀንስ የትራንስፖርት አቅርቦቱ እጥረቶች ይፈጠራሉ። እነዚህን ችግሮች ለማቃለልም ፐብሊክ ትራንስፖርት አገልግሎት ጭምር እገዛ እየሰጠ እንደሆነ አቶ ዮሴፍ ገልጸዋል። ይሄን ያህል ጥረት እያደረጋችሁ ከሆነ ችግሩ ሊቀረፍ ያልቻለበት ምክንያት ምንድን ነው? መሻሻሎች ለምን አይታዩም የሚለውን ሲመልሱ፣የመጫን አቅማቸው ሲቀንስ በእጥፍ ክፍያው ጨምሯል። በዚህ የተነሳ ከዚህ ቀደም ታክሲ ትራንስፖርትን ሲጠቀሙ የነበሩት ሰዎች ወደብዙሃን ትራንስፖርት መጥተዋል። ሁለተኛም ምክንያት ደግሞ ረጃጅም ሰልፎች አሉ። የተፈጠረውም የመጫን አቅሙ በመቀነሱ ነው። ስለዚህ የመጫን አቅሙ ከቀነሰ እነዚህ ሰልፎች መኖራቸው የማይቀር እንደሆነ አቶ ዮሴፍ አብራርተዋል። የሕዝብን እንግልት ለመቀነስና ለወረርሽኙ ተጋላጭነቱ እንዲቀንስ በማሰብ ተጥለው የነበሩት የሰዓት እላፊ ገደቦች እንደተነሱ ገልጸዋል። ገደቦቹም ቢነሱ ማታ ላይ(ከሁለት ሰዓት በኋላ) አሁንም እጥረቶች ይስተዋላሉ። ክፍተቱ የተፈጠረው በቁጥጥር ስርዓቱ እና በግንዛቤ ችግር እንደሆነ አቶ ዮሴፍ ተናግረዋል።\nአዲስ ዘመን ሰኔ 12/2012ሙሐመድ ሁሴን", "passage_id": "d1a0fe46922a15efe6121c133856e8ad" }, { "cosine_sim_score": 0.4428342238779322, "passage": "ለራስ፣ ለቤተሰብ፣ ለማህበረሰብ፣ ለአገር፣…. የሚጠቅም ራዕይና ሕልም ይዘው ወደ ት/ቤት ወደ ግል ጉዳይ፣ ወደ ሥራ፣ ወደቤት… ሲሄዱ፣ የመኪና አደጋ ካሰቡበት ሳይደርሱ መንገድ ላይ ያስቀራቸውን ዜጎች ቤቱ ይቁጠራቸው፡፡ በኮልፌ የደረሰውን የመኪና አደጋ፣ አባይ በረሃ የተቃጠለውን ስካይ ባስ፣ በቅርቡ እንኳ በሰሜን ማዘጋጃ አካባቢ … የደረሱትን የመኪና አደጋዎች ለአብነት መጥቀስ ይቻላል፡፡በየዕለቱ፣ በራዲዮ በሚቀርበው የትራፊክ አደጋ፣ የሞት፣ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት… ሲሰማ “አሽከርካሪዎች ጆሮ የላቸውም ወይ?” ያሰኛል፡፡ ይህ ሁኔታ ሁነኛ መፍትሔ ካልተፈለገለትና በዚሁ የሚቀጥል ሆነ ከ16 ዓመት በኋላ (በ2030 እ.ኤ.አ)፣ የመኪና አደጋ በመላው ዓለም ከመጀመሪያዎቹ 5 የሞት መንስኤዎች አንዱ እንደሚሆን የዓለም ጤና ድርጅት ተንብዮአል፡፡ ግምቱ ያለምክንያት አይደለም፡፡ በዓለም ላይ በየዓመቱ በመንገድ ላይ (በመኪና) አደጋ 1.24 ሰዎች እንደሚሞቱና 50 ሚሊዮን ያህል እንደሚቆስሉ የድርጅቱ መረጃ ያመለክታል፡፡ ከሟቾቹ ግማሽ ያህሉ፣ እግረኞች፣ ቢስክሌትና የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚ መንገደኞች ናቸው፡፡ ከመቶ ሰዎች 90ዎቹ የሚሞቱት አነስተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው አገሮች ሲሆን ከመቶ የመኪና አደጋዎች 62ቱ የሚከሰቱት አገራችንን ጨምሮ በ10 አገሮች ብቻ እንደሆነ የጤና ድርጅቱ ሪፖርት አመልክቷል፡ሌላው የሚሊዮኖች ሞት ምክንያት የሥራ ቦታ አደጋና በሽታ ነው፡፡ በሥራ ቦታ አደጋና በሽታ በየ15 ሰከንዱ አንድ ሰራተኛ ይሞታል፡፡ 160 ሰራተኞች ደግሞ የስራ ቦታ አደጋ ሰለባ ይሆናሉ፡፡ በደሌ (ሄኒከን) ቢራ የዘንድሮውን የዓለም የደህንነትና የጤና ቀን ባሳለፍነው ሳምንት ባከበረበት ወቅት ለሰራተኞቹ ያሰራጨው በራሪ ወረቀት፣ በዓለም ላይ በየቀኑ 6,300፣ በዓመት 2.3 ሚሊዮን ሰዎች በሥራ ቦታ በሚፈጠር አደጋ እንደሚሞቱና በየዓመቱ 317ሺ የሥራ ቦታ አደጋዎች እንደሚያጋጥሙ አመልክቷል፡፡ በዕለቱ፣ በደሌ ቢራ የመኪናና የሥራ ላይ አደጋዎች የሚያደርሱትን ጉዳትና መከላከያውን በልዩ ልዩ ዘዴዎች፣ ለከተማዋና ለአካባቢዋ ነዋሪዎች፣ እንዲሁም ለፋብሪካው ሰራተኞች አስተምሯል፡፡ በከተማዋ አደባባይ እግረኞች ከትራፊክ አደጋ ለመጠበቅ ግራቸውን ይዘው እንዲጓዙ፣ አሽከርካሪዎችም የትራፊክ ሕግ አክብረው እንዲያሽከረክሩ፣ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ሰዎች ትምህርት ከመሰጠቱም በላይ የነዋሪውን ግንዛቤ ከፍ ለማድረግ በሁለቱም ፆታ በጎዳና ላይ ሩጫ ላሸነፉ ተወዳዳሪዎች ሽልማት ሰጥቷል፡፡  በድርጅቱ ግቢ ውስጥ የሥራ ላይ ደህንነትን አስመልክቶ ለሰራተኞች የተለያዩ የአደጋ ዓይነቶች፣ መንስኤና መከላከያ በተለያዩ ዘዴዎች ከማስተማሩም በላይ በተደረጉ ውድድሮች ላሸነፉ ሰራተኞች ሽልማት ሰጥቷል፡፡ በሞባይል እያወሩ መኪና ማሽከርከር፣ ሲዲ ወይም ራዲዮ መቀየር፣ መኪና ውስጥ መብላት፣ ወደ ውጪ ሌላ ነገር ማየት፣ ጠጥቶ ማሽከርከር፣ የተለያዩ አደንዛዥ ዕፆች መጠቀም፣ እያሽከረከሩ መዋብና አጎንብሶ ዕቃ ማንሳት፣ በፍጥነትና በግዴለሽነት መንዳት፣ መጥፎ የአየር ፀባይና የተበላሸ መንገድ ዋነኞቹ የአደጋ መንስኤ ምክንያቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ በደሌ ቢራ የሥራ ቦታ ደህንነትን ለመጠበቅና አደጋን ለመከላከል ከሰራተኞቹ ውስጥ የሙያ ደህንነት ጀግና ለመምረጥ፣ የእሳት አደጋ መኪና ለመግዛትና ጥራት ያላቸው የአደጋ መከላከያ ቁሳቁስ ከውጭ ለማስመጣት ማቀዱ ታውቋል፡፡", "passage_id": "f64b68114d0d650a69cc9bc104e200d5" }, { "cosine_sim_score": 0.44178979233709037, "passage": "ሐረር፡- በሐረር ከተማ የጅብ ትርኢት ማሳያ ቦታ የሰውና ተሽከርካሪ መንገድ መውጣቱ በሥራቸው ላይ ችግር እንደፈጠረባቸው በሥራው የተሰማሩ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ በከተማዋ የጅብ ትርኢት ማሳየት ላይ የተሰማሩት 10 ወጣቶች መካከል ወጣት ቢንያም አሸናፊ ስለስራቸው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገረው፣ ይህንን ዘርፍ በማስተዋወቅ በኩል ክልሉም ይሁን የከተማ አስተዳደሩ በርካታ ሥራዎችን እየሰሩ ቢሆንም በትርኢት ማሳያ ቦታው የሰውና የተሽከርካሪ መንገድ በመኖሩ ምክንያት ጅቦቹ እየሸሹ መሆኑን ተናግሯል፡፡ ከዚህ ቀደም ከ200\nያላነሱ ጅቦች ወደ  ቦታው ይመጡ እንደነበርና በቀን ደግሞ ቢያንስ በ 30 ጅቦች ትርኢቱን ያሳዩ እንደነበር በማስታወስ፣ አሁን ላይ ግን ቁጥራቸው እየቀነሰ መምጣቱን ወጣት ቢንያም የገለፀ ሲሆን፣ ዝግጅት ክፍሉ በቦታው በተገኘበት እለት ወጣቶቹ በስምንት ጅቦች ብቻ ትርኢቱን ሲያሳዩ ተመልክቷል፡፡ ጅቦቹን ለመቀለብ በየቀኑ የስጋ ወጪ እንዳለባቸው የተናገረው ወጣት ቢንያም፣ በሁሉም ቀናት ጎብኚ ባይኖርም ጅቦቹ እንዳይሸሹ ሲባል ስለሚመገቡ ወጪና ገቢያቸው እየተመጣጠነ አለመሆኑንም ያስረዳል፡፡ 10 ወጣቶች በዚህ ሥራ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ሲሆን፣ ጅቦችን በጥርስና በእግር ማብላት፣ ጀርባ ላይ ማስወጣት፣ ጅብ ማሳቀፍና ሌሎች በርካታ ትርኢቶችን ለተመልካችና ጎብኝዎች ያሳያሉ፡፡ ከኔዘርላንድ የመጡትና የጅብ ትርኢቱን ሲታደሙ ያገኘናቸው ሚስተር ያኮ ዴኮር ለአምስት ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ ቢሾፍቱ እንደኖሩ ገልፀው፣ በትርኢቱ ቢደሰቱም ቦታው በአግባቡ እንዳልተያዘና ትኩረት እንዳልተሰጠው ተናግረዋል፡፡ ሰዎች እና ተሽከርካሪዎች በብዛት የሚንቀሳቀሱበት ቦታ ላይ ትርኢቱን ማሳየት ከባድ እንደሆነና ለጎብኚዎችም ምቾት እንደማይሰጥ ተናግረው፣ ጉዳዩ የሚመለከተው አካል ቋሚ ቦታ በመስጠትና ለጎብኚዎችም ሳቢ በሆነ መንገድ በመገንባት ቦታውን ማስዋብ በዚህም የሚገኘውን ገቢ ማሳደግና በርካቶችን ማስተናገድ ቢቻል መልካም ነው ብለዋል፡፡አዲስ ዘመን ሀምሌ 20/2011 ", "passage_id": "0e79016761c00d3cc1ebe49e6bfc3a8c" }, { "cosine_sim_score": 0.43807903289023153, "passage": "ወጣት ጅብሪል መሀመድ ይባላል:: የአምቦ ከተማ ነዋሪ ሲሆን የተሽከርካሪ መለዋወጫ/ቶርኖ ባለሙያ ነው:: ከስራ ባልደረቦቹ ጋር በመሆን የኮሮና ታማሚዎችን ህክምና ሊያግዝ የሚችል በኤሌክትሪክ የታገዘ የትንፈሳ አጋዥ መሳሪያና የኦክሲጅን ማምረቻ መሳሪያ መስራቱን ለጋቢና ቪኦኤ ገልጿል:: የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የባዮ-ሜዲካል ክፍል ሃላፊ እንጅነር ቃልኪዳን ገዛኸኝ የወጣቶቹ የፈጠራ ስራ ድካምና መሳሪያውን ለመግዛት የሚወጣ ወጭን የሚቀንስ ነው ብለዋል:: ናኮር መልካ ተጨማሪውን ልኳል::\n", "passage_id": "edb1267a0f68d407ffa2c392ef50883c" }, { "cosine_sim_score": 0.4251370456328125, "passage": "ከፒያሳ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ ወደ ጄነራል ውንጌት የሚወስደውን ዋናውን የአስፓልት መንገድ ይዘው ሲጓዙ በስተቀኝ የራስ ደስታ ሆስፒታልን የግንብ አጥር እንደጨረሱ የሚገኘው ወደ ቀጨኔ የሚወስደው መንገድ አይሆኑ ሆኗል። ቀጭን የነበረው አስፓልት መልኩን ቀይሮ በተቆለለ አፈርና በተፈረካከሰ መሬት ተተክቷል። በመንገዱ ላይ የሚፈሰው ውሃ፤ የቀጠነውና የጓጎለው ጭቃ፤ መንገደኛ እንዳያልፍ ሆነ ተብለው የተሠሩ እንቅፋቶች ይመስላሉ። ሰዎች ወደ በዚህ መንገድ በመኪና መሄድ አይችሉም። መኪና ሆስፒታሉ አጠገብ አቁመው የሚፈሰውን ውሃ እና የቦካውን ጭቃ ተጠንቅቀው ቢያልፉም ቤታቸው በር ላይ ሲደርሱ የተቆፈረውን ትልቅ የቱቦ ጉድጓድ ለማለፍ ከባድ ፈተና ይጠብቃቸዋል። በተለይ አቅመ ደካማ አረጋውያንና ነፍሰጡር ሴቶች፤ እንዲሁም ሕፃናት የያዙ ሰዎች ከግቢያቸው በር እስከ መንገዱ የተዘረጋችውን የእንጨት ድልድይ ለማለፍ እጅግ ይሰጋሉ። ይጠነቀቃሉ። ከአካባቢው ነዋሪ መካከል አቶ አላዶር መኩሪያ አንዱ ናቸው። ሁለት ሕፃናት ልጆች ያሏቸው ሲሆን፤ ባለቤታቸውም ነፍሰጡር በመሆናቸው አቶ አላዶር ሁለቱን ልጆቻቸውን በሁለት እጆቻቸው ግራና ቀኝ ታቅፈው ከግቢያቸው ወጥተው መኪና ወደሚያቆሙበት የሆስፒታሉ አጥር ድረስ እስኪደርሱ ይሳቀቃሉ። እንደ አቶ አላዶር ገለጻ፤ መንገዱን ለማስፋትና ደረጃውን ለማሻሻል መሠራቱ መልካም ነው። ሆኖም የመንገዱ ሥራ ቀደም ሲል ሌትና ቀን ያለማቋረጥ ይካሄድ ነበር። ከሁለት ወር ወዲህ ግን ሥራው የቆመ ይመስላል። ክረምቱ እየባሰ ሰው እየተሰቃየ ነው። አሁን ጥያቄ ውስጥ ገብተዋል። ስቃያችን እስከመች ይቀጥላል? ይህ መንገድ መቼ ተጠናቅቆ እንደልባችን እንገባ እንወጣ ይሆን? በሚል በጭንቀት ተወጥረዋል። ሌላው የአካባቢው ነዋሪ ወጣት ሄኖክ ነጋሽ ነው። ወጣት ሄኖክ እንደሚናገረው፤ የመንገዱ መሠራት የአካባቢውን ዕድገት ያሻሽለዋል። የበለጠ ምቹ እንዲሆንም ያግዛል የሚል ተስፋን በማጫሩ መንገዱን ለማስፋት የግቢ አጥሮች፤ ሱቆችን ጨምሮ የተለያዩ የንግድ እና የመኖሪያ ቤቶች ሲፈርሱ የአካባቢው ህዝብ ለመንገዱ መሠራት ከፍተኛ ጉጉት ስላለው ብዙም ጫጫታ አልነበረም። የመንገዱ ግንባታ ደግሞ ቀንና ሌሊት ሲካሄድ ብዙ ሰው ደስ ብሎት ቶሎ ይጠናቀቃል ብሎ በተስፋ አድርጎ ነበር።ነገር ግን፤ ከሦስትና ከሁለት ወር ወዲህ ሥራው የቆመ ይመስላል። አንዳንድ የቀን ሠራተኞች ትንንሽ ሥራ ሲሠሩ ይታያሉ። ለመንገድ ግንባታ የሚያገለግሉ ማሽኖችና መቆፈሪያዎች ደግሞ ሁለት ቀን ታይተው ይሄዳሉ። ይህ በነዋሪዎቹ ላይ ስጋት ፈጥሯል። መንገዱን ለማስፋት በሚል ሰበብ በፊት የነበረው ቀጭን አስፓልት ተበለሻሽቶ ዘመናትን እንዳያስቆጥር የሚል ፍራቻ እንዳሳደረም ነው ወጣት ሄኖክ የሚናገረው፤ “በአዲስ አበባ እየተካሄዱ ካሉ የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል በተሻለ ፍጥነት እየተሠራ ያለው መንገድ የራስ ደስታ ቀጨኔ፤ ስምንት ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ፕሮጀክት ነው። ይህ መንገድ ከተጀመረ በጥቂት ወራት ውስጥ 30 በመቶ የሚሆነውን መሰረታዊ ለአስፓልት የማዘጋጀት ሥራው ተሠርቷል።” በማለት ስጋቱ ተገቢ አለመሆኑን የሚገልጹት ደግሞ የመንገድ ፕሮጀክቱ ተቋራጭ የማርካን ትሬዲንግ የኮንስትራክሽን ኃላፊ አቶ ዘነበ ምሩፅ ናቸው። አቶ ዘነበ፤ አስፓልት ለመሥራት የሚያስችሉ ግብአቶች የተዘጋጁ ሲሆን፤ ግንባታውን የያዘው ወይም ያዘገየው ዝናቡ ብቻ መሆኑን ያመለክታሉ። እንደ አቶ ዘነበ ገለጻ፤ ሥራው አልቆመም። ለአስፓልት ሥራው ከሁለት ሺህ በላይ በርሜል ሬንጅ ተዘጋጅቷል። ነገር ግን አስፓልት ለማንጠፍ ዝናቡ አያመችም፤ አስፓልቱ ይበላሻል። የአፈሩ ሥራ እንዳይሠራ ይቦካል የሚል ስጋት አለ። ያም ሆኖ ግን ሥራው አልቆመም። ሰዎች እንዳይንገላቱም ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎች እየተሠሩ ናቸው። የመንገድ ግንባታው ቀጨኔን፤ ችሎትን፤ ዘበኛ ሰፈርን እና ራስ ደስታን የያዘ ነው። የዘበኛ ሰፈር ነዋሪዎች ከተራራ ስር በመሆናቸውና ኃይለኛ ጎርፍ ስለሚያጥለቀልቃቸው ከአሁን በፊት ለክረምት አካባቢውን ለቅቀው ይሄዱ ነበር። አሁን ግን ስካቫተር እና 50 የቀን ሠራተኞችን በመመደብ ጊዜያዊ መፍትሔ ለመስጠት ታስቦ በመሥራቱ አደገኛውን ቦታ በማስተካከል፤ ውሃው በቱቦ እንዲሄድ ተደርጓል። ይህ በብዙ ወጪ ከፍተኛ ዋጋ ተከፍሎበት የተሠራ ሥራ ነው። በችሎት አካባቢም የውሃና የኤሌክትሪክ፤ እንዲሁም የቴሌ መስመር ችግሮች ቢኖሩም የጋራ ሥራ እየተካሄደ ይገኛል። እነርሱን በመዝለልም ቱቦ እየተቀበረ ነው። የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች በፕሮጀክቱ መጀመሪያ ወቅት መሬት በሚቆፈርበትና አፈር በሚሞላበት ጊዜ ለ24 ሰዓት ሲሠራ ነበር። አሁን ማታ ማታ ብቻ ስለሚሠራ እና በፊት የነበረው እንቅስቃሴ ስላልቀጠለ ይጓተታል ብለው ፈርተዋል። ነገር ግን አሁንም በተወሰነ መልኩ እየተሠራ ነው። አሁን በቱቦ ሥራ ላይ ትኩረት ተደርጓል። ዝናቡ ሲያልፍ ከመስከረም በኋላ የ24 ሰዓት ሥራው ስለሚቀጥል መስጋት አይኖርባቸውም። ምክንያቱም ፕሮጀክቱ ከተያዘለት የሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ በፊት ቀድሞ መጠናቀቁ አይቀርምና፤ ይላሉ። የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን የሥራ ክፍል ኃላፊው አቶ ጡዑማይ ወልደገብርኤል በበኩላቸው፤ ከፒያሳ ወደ ውንጌት የሚወስደውን ዋና መንገድ ከሽሮ ሜዳ ከሚመጣው መንገድ ጋር የሚያገናኘው ይህ ሁለት ነጥብ አምስት ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን ትልቅ የመንገድ ፕሮጀክት በተቋማቸው ግምገማ መሰረት አሁን ካሉት የመንገድ ፕሮጀክቶች በሙሉ አፈፃፀሙ እጅግ የተሻለ የተባለለት ነው ይላሉ። በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በታኅሣሥ ወር በምክትል ከንቲባው አቶ ታከለ የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት፤ ከስምንት ፕሮጀክቶች ውስጥ ምሳሌ ይሆናል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። የአካባቢው ሰዎች፤ የልማት ኮሚቴዎች ባለስልጣኑ ከሥራ ተቋራጩ ጋር ሲፈራረም ጀምሮ በአካል ተገኝተው እየተከታተሉ ነው። ሥራው እንዲቀላጠፍም ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው። ተቋራጩ በኃላፊነት ስሜት እየሠራ ነው። አካባቢው የጉልት ገበያን ጨምሮ የተለያዩ የንግድ ቦታዎችን ያካተተ ቢሆንም፤ ነዋሪው በማይመች ሁኔታ ውስጥ ሳይማረር ለመሥራት ጥረት እየተደረገ ነው። ሰዎች የሚገቡበት እና የሚወጡበት እንዳያጡ፤ አደጋ እንዳያጋጥም አፈር በማንጠፍ በተወሰነ መልኩ አሽከርካሪዎችን በሚያንቀሳቅስ መልኩ እንዲሠራ ለኮንትራክተሩ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ተቋራጩም አስተካክሎ እየሠራ ነው ይላሉ። “የከተማ መንገዶች ሲሠሩ ጭቃ ሆነብን የሚል ቅሬታ መሰማቱ የተለመደ ነው።” የሚሉት አቶ ጡዑማይ፤ ነገር ግን ፕሮጀክቱ ዘንድሮ የተጀመረ ሆኖ እያለ ይዘገያል ብሎ መስጋት ተገቢ አለመሆኑን ይገልጻሉ። እንደርሳቸው ገለጻ፤ ጊዜው ክረምት በመሆኑ የግንባታ ስካቫተሮችም ሆኑ ሌሎች ትልልቅ ማሽኖች ሲንቀሳቀሱ የባሰ መንገድ ይበላሻል። ስለዚህ ወቅቱ ለአስፓልት መንገድ ግንባታ አይመችም። በዚህ ሳቢያ ብዙ የመንገድ ግንባታዎች ቆመዋል። የሚሠሩት በሰው ጉልበት ብቻ የሚከናወኑ ትንንሽ ሥራዎች ናቸው። በአናፂና በግንበኛ የሚሠሩ የውሃ መተላለፊያ ቦዮች፤ የድጋፍ ግንቦች እንጂ ሌሎች ሥራዎች አይሠሩም። ይህ መሆኑ እየታወቀ ይጓተት ይሆናል ብሎ መስጋቱ ተገቢ አይደለም። የከተማ የመንገድ ግንባታ በወሰን ማስከበር እና በሌሎችም ምክንያቶች ይጓተታል። ይኸኛው ፕሮጀክት ግን ከመጀመሪያ ጀምሮ ክፍለ ከተማውም ዝግጅት አድርጎ ኮንትራክተሩ ከመግባቱ በፊት ቤቶች ፈርሰው ለግንባታው ነፃ ተደርጓል። ተቋራጩ ልክ እንደፈረመ ሥራ ጀምሮ ምንም ሳያቋርጥ እየሠራ ቀጥሏል። አፈፃፀሙም ጥሩ ነው። መንገድ አካባቢን ይቀይራል፤ ልማቱና ዕድገቱም ተያያዥ ይሆናል። ስለዚህ ለጊዜው መንገዱ እስከሚጠናቀቅ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ከመስጋት ይልቅ መታገስ ይኖርባቸዋል ብለዋል። ይህ የመንገድ ግንባታ ጠባቡን የአስፓልት መንገድ በማሻሻል ከ20 እስከ 30 ሜትር ስፋት ባለው መንገድ ለመተካት የታቀደ ሲሆን፤ ወጪውም ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ይፈጃል ተብሎ ተገምቷል። ከተያዘለት ጊዜ ቀደም ብሎ በ2013 ዓ.ም አጋማሽ ያልቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አዲስ ዘመን\nነሃሴ 10/2011ምህረት ሞገስ ", "passage_id": "1dcf93aba34442ff7f663b277816db70" } ]
fd0d46a3fa938a07c4daf41024e0c44c
fdc0ec556871f639931d951b0875e272
ሰሜን ኮሪያ በኒውክሌር ጉዳይ
ዛሬ የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የታቀደው የጦር ልምምድ ባለፈው ዓመት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ኪም ጆንግ ኡን ሲንጋፖር ውስጥ የደረሱትን ሥምምነት የሚጥስ ነው ማለቱን የኮሪያ ማዕከላዊ የዜና አገልግሎት ባወጣው መገለጫ አስታውቋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/us-south-korea-drills-could-impact-nuclear-talks-say-north--7-16-2019/5002595.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5973496260263291, "passage": "የሁለቱ ውይይት፣ ሰሜን ኮሪያን ከኑክሊየር ጦር መሣሪያ ነፃ በማድረግ ላይ ያተኮረ መሆኑን፣ ዋይት ኃውስ አመልክቷል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ቅዳሜ ዕለት ባሰሙት ቃል፣ «ዐይን ለዐይን እንተያያለን ብዬ አምናለሁ። እናንተ ግን በቀጣዮቹ ቀናት በተደጋጋሚ ታዩታላችሁ» ብለዋል።«ቬትናም ውስጥ በጣም አስደሳች የሆኑ የሁለት ቀን ተኩል ጊዜ እንደሚኖረን አምናለሁ» ሲሉ ዋይት ኃውስ ለተሰበሰበው የየስቴቶቹ ገዥዎች ቡድን የተናገሩት ትረምፕ፣ «በጣም አደገኛ የሆነ አካባቢን ከኑክሊየር ጦር መሣሪያ ነፃ ለማድረግም መልካም አጋጣሚ ይሆንልናል» ብለዋል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ «እንግዲህ፣ በሰሜን ኮሪያ በኩል አስፈራ የሆነ የኑክሚየር ሥጋት አይኖርም» ካሉ በኋላ፣ ሁለቱ መሪዎች ባለፈው ሰኔ ወር መገናኘታቸው አይዘነጋም።", "passage_id": "1fd3b06b80cc06be57ebaed12963180b" }, { "cosine_sim_score": 0.5942049291517064, "passage": "አሜሪካ የኮሪያዎቹን ውሳኔ የራሷ ውጤት አድርጋ በየመገናኛ ብዙሃኑ የምታሰራጨውን እንድታቆም ሰሜን ኮሪያ አስጠንቅቃለች፡፡ሰሜን ኮሪያ እና ደቡብ ኮሪያ ከዓመታት ኩርፊያ በኋላ ያደረጉትን ታሪካዊ ወዳጅነት መሠረት በማድረግ ሁለቱ አገራት የተለያዩ ስምምነቶችን መፈራረማቸው ይታወሳል፡፡ሰሜን ኮሪያ በመንግስታቱ ድርጅት እና በአሜሪካ መራሹ የሀያላኑ ጥምረት በኩል ማዕቀቦች እና ጫናዎችን ስታስተናግድበት የነበረው አቋሟን በስምምነቶቻቸው መሻሯ ዓለምአቀፍ ትኩረትን እንድትስብ አስችሏታል፡፡የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ፕሮጀክት ደቡብ ኮሪያን እና አሜሪካን ጨምሮ በርካታ ጠላትና ወዳጆቿን የለየችበት እንደነበርም ነው የሚነገረው፡፡ታድያ ኪም ጆንግ ኡን ይህንን በሃገራቸው የህልውና ጉዳይ ተደርጎ ይወሰድ የነበረውን ፕሮጀክት አገሪቱ ሙሉ በሙሉ እንደምታቋርጥ መስማማታቸው ደግሞ አገሪቱ አሁንም ዓለም በትኩረት እንዲመለከታት ሆናለች፡፡ምንም እንኳን የኒውክሌሩ ጉዳይ የሚፈጽምበት ዝርዝር መመሪያዎች ባይጠቀሱም የአገሪቱ ውሳኔ ከበስተጀርባው ምን እንዳዘለ ለመገመት አዳጋች መሆኑ ነው እየተነገረ ነው ያለው፡፡በዚህ መሃል አሜሪካ ውሳኔው እርሷ በፈጠረችው ጫና የመጣ ውጤት ነው ማለቷ እና በየመገናኛ ብዙሃኑ የአሜሪካን ማዕቀብ እና ግፊት ሰሜን ኮሪያ ሀሳቧን እንድትቀይር አስገድዷታል መባሉ ሰሜን ኮሪያን አስቆጥቷል፡፡የመንግስታቱ ድርጅትም ሆነ የአሜሪካ ማዕቀብ በሰሜን ኮሪያ ላይ ምንም አይነት ተጽእኖ እንዳልፈጠረ እንዲሁም የአሁኑ የአገሪቱ ውሳኔ ለደቡብ ኮሪያ ወዳጅነት የተሰጠ ምላሽ መሆኑን ነው ኪም ጆንግ ኡን ለብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያቸው KCNA የተናገሩት ሲል ሮይተርስ ያስነበበው፡፡አሜሪካ እይታን ለመቀልበስ እና ትኩረት ለመሳብ ስትል የምታደርገውን ጥረት እንድታቆምም ሰሜን ኮሪያ አስጠንቅቃለች፡፡አሜሪካ በኮሪያዎቹ ግንኙነት ስጋት ስላደረባት በመካከላቸው ጥላቻን ለመፍጠር እና ለማቃረን አስባ የምታደርጋቸውን እንቅስቃሴዎች ሰሜን ኮሪያ በንቃት እንደምትከታተለው ነው የቴሌቪዥን ጣቢያው የዘገበው፡፡የሮይተርስ ዘገባ ፕሬዚደንት ትራምፕ በመጪው ሁለትና ሦስት ሳምንታት  ወደ ሰሜን ኮሪያ እንደሚያቀኑ እና ከኪም ጋር እንደሚወያዩ እቅድ መያዛቸውን ይጠቅሳል፡፡ይህ ደግሞ አገራቸው ከደቡብ ኮሪያ ጋር ያላትን ግንኙነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ የሚከት ነው የሚሉም አሉ፡፡ነገር ግን እስካሁን ይህን የተመለከተ መረጃ ከሁለቱም አገራት በኩል አልተደመጠም፡፡ትራምፕ ያለፉት የአሜሪካ መሪዎች በሰሜን ኮሪያ ላይ የሰሩትን ስህተት አልደግመውም በሚል ለጉብኝት እቅድ መያዛቸውን ያወሳው የሮይተርስ ዘገባ፥ ፕሬዚደንቱ ኪም ጆንግ ኡንን የኒውክሌሩ ሰው በሚል እና በሌሎች የዘለፋ ቃላት መወረፋቸውንም አስታውሷል፡፡ትራምፕ ወደ ሰሜን ኮሪያ ከተጓዙ ከደቡብ ኮሪያ ጋር የነበራቸው ግንኙነት እና ወታደራዊ ጥምረታቸው ሊደፈርስ እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ይናራሉ፡፡በሰሜን ኮሪያ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ ደቡብ ኮሪያ እንደምትደግፍ ለመግለጽ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ተሸላሚ መሆን አለባቸው ያሉት የደቡብ ኮሪያው መሪ ሙን ጃኤ ኢንም አሁን ስለ ፕሬዚደንቱ ጉዞ ተጠይቀው ዝምታን መርጠዋል ነው የተባለው፡፡ከኋይት ሀውስ የወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ ባለፈው አርብ የትራምፕ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጆን ቦልተን ከደቡብ ኮሪያው አቻቸው ጋር የተወያዩ ሲሆን በሁለቱ አገራት መካከል የሁለትዮሽ ወታደራዊ እቅድ ላይ ምንም ለውጥ እንደማይመጣ ነው የተነጋገሩት ተብሏል፡፡አሜሪካ ከ28 ሺህ በላይ ወታደሮቿን በደቡብ ኮሪያ አስፍራለች ሲል የዘገበው ሮይተርስ ነው፡፡", "passage_id": "2660087ba5b32cf39d2977150064df92" }, { "cosine_sim_score": 0.5937511514478917, "passage": "የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከትራምፕ ጋር ለሚያደርጉት ውይይት ቬትናም ገቡ።ኪም ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለሁለተኛ ጊዜ በአካል ተገናኝተው ለመወያየት ነው ቬትናም የገቡት።ዶናልድ ትራምፕም ከሰዓታት በኋላ የቬትናም መዲና ሃኖይ ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።ሁለቱ መሪዎች በውይይታቸው ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መርሃ ግብሯን በምታቋርጥበት ጉዳይ ላይ በስፋት ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።መሪዎቹ በፈረንጆቹ 2018 በሲንጋፖር የመጀመሪያውን የፊት ለፊት ውይይት ማድረጋቸው ይታወሳል።የአሁኑ ውይይትም መሪዎቹ ከ8 ወር በፊት በቃል ደረጃ በተስማሙባቸው ጉዳዮች ተፈጸፃሚነት ላይ ያተኮረ እንደሚሆን ይጠበቃል ነው የተባለው።ከዚህ ባለፈም የኮሪያን ልሳነ ምድር ከኒውክሌር ጦር ነጻ የማድረጉ ጉዳይ የውይይታቸው ማጠንጠኛ ይሆናልም ተብሏል።መሪዎቹ በጋራ መግለጫ ከሰጡና በዝግ ከተወያዩ በኋላም ከቬትናም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ይወያያሉ።ዶናልድ ትራምፕ ከኪም ጆንግ ኡን ጋር አስደሳች የውይይት ጊዜ እንደሚኖራቸው በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል።የፒዮንግያንግ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ጉዳይ ዋነኛ አጀንዳ መሆኑንም በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ ጠቅሰዋል።ከኒውክሌር ጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ ውዝግብ ውስጥ የቆዩት ሁለቱ ሃገራት አሁን ላይ አንጻራዊ በሚባል መልኩ ከፍጥጫ ርቀዋል።ትራምፕ ኪም የኒውክሌር ጦር መሳሪያውን እንዲያስወግዱ ፍላጎት ሲኖራቸው፥ በአንጻሩ ኪም ከአሜሪካ ማዕቀብ ማንሳትን ጨምሮ ሌሎች ዋስትናዎችን እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።ሃገራቸውም ከፈረንጆቹ ህዳር ወር 2017 ወዲህ ምንም አይነት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሞክራ አታውቅም።", "passage_id": "fd7312c1b15f4b75d4d5c6e7ec815594" }, { "cosine_sim_score": 0.589671962239303, "passage": "ሰሜን ኮሪያ በፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ የሃይድሮጅን ቦምብ እንደምትሞክር ዛተች፡፡አሜሪካም ከሰሜን ኮሪያ ውጭ ያሉ ባንኮች ከፒዮንግያንግ ጋር ግንኙነታቸውን እንዲያቋርጡ የተናጠል ማዕቀብ ጥላለች፡፡ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ  የመጀመሪያቸው በሆነው ንግግራቸው አገራቸው ራሷን እና አጋሮቿን ለመከላከል ከተገደደች ሰሜን ኮሪያን እንደምታወድም ተናግረው ነበር።ይህን ተከትሎም የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በፓስፊክ ውቂያኖስ   የሀይድሮጅን ቦምብ ሙከራ እንደሚያደርጉ ዝተዋል።ኪም ለትራምፕ ንግግር በሚሰጠው ምላሽ ላይ እያሰቡ መሆናቸውን በመግለፅ፥ ምላሹም ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ያልተጠበቀ እንደሚሆን ነው የገለፁት።ዶናልድ ትራምፕ ባደረጉት ንግግር ከተለያዩ ሃገራት ትችት ገጥሟቸዋል ሲል የፃፈው ቢቢሲ፤ በተለይ የትራምፕ ትችት የደረሰባቸው ሃገራት የፕሬዝዳንቱን ንግግር ተገቢ ያልሆነ ሲሉ ወቀሳ አቅርበዋል ብሏል።ትራምፕ ኢራንን አነስተኛ ቁጥር ካላቸው በጥባጭ ሃገራት አንዷ ሲሏት፤ አሜሪካ ተገዳ ወደ ጦርነት ከገባችም ሰሜን ኮሪያን ሙሉ ለሙሉ ታጠፋለች ሲሉ ተደምጠዋል።የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር የትራምፕ የማን አለበኝነት ንግግር ኋላ ቀር በሆነው ዘመን የሚደረግ እንጂ በአሁኑ  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መሆን እንደሌለበት ጠቁመዋል።ትራምፕ ለዜጎቻቸው ህይወት መሻሻል የሚጥሩ ሉዓላዊ ሃገራትን በመፍጠር ዙሪያ ያተኩራል በተባለው ንግግራቸው፤  አብዛኛውን ጊዜ ዓለም አሁን ላለችበት ችግር መንገድ ከፍተዋል ባሏቸው ሃገራት ዙሪያ ትኩረት አድርገዋል ሲል ሲ ኤን ኤን አስነብቧል።አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ማዕቀብ በተጨማሪ የሚሳኤል ሙከራ የምታደርገውን ሰሜን ኮሪያ ስታስጠነቅቅ መቆየቷ ይታወሳል።የሚሳኤሉ ሰው ራሱን በማጥፋት ተልዕኮ ላይ ነው ሲሉ ትራምፕ የሰሜን ኮሪያውን መሪ በቃላት ሲወርፉ፤ አሜሪካ ራሷን ወይንም አጋሮቿን ለመከላከል ከተገደደች ሰሜን ኮሪያን ሙሉ ለሙሉ ከማጥፋት ውጭ አማራጭ የላትም ማለታቸውም እየተዘገበ ይገኛል።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንግግር ሰሜን ኮሪያ የኑክሊዬር ጦር መሳሪያ ለማበልፀግ የሄደችበትን ርቀት ትክክል እንደሆነ አሳምኖኛል ሲሉ ኪም ጆንግ ኡን ተናግረዋል ያለው ሮይተርስ።ኪም በብሔራዊ ጣቢያቸው ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታ በሠጡት መግለጫ የትራምፕ ንግግር ትልቅ ዋጋ ያስከፍላቸዋል ሲሉ ተደምጠዋል።ሁለቱ ሃገራት ጥላቻ የተሞላበትን የቃላት ጦርነት እያዘወተሩ መምጣታቸውን ተከትሎ፥ በኮሪያ ልሳነ ምድር ዳግም ጦርነት ሊከሰት ይችል ይሆን ሲል ባካሄደው ዳሰሳ፤ በቀጣናው አገራቱ ምንም እንኳ ወታደራዊ አቅማቸውን ቢያጠናክሩም ዳግም ጦርነት እንዲቀሰቀስ የሚያስችል ህዝባዊ ስነ ልቦና እንደሌለ የተደረገን ጥናት ዋቢ አድርጎ ሮይተርስ አስነብቧል ።ጥናቱ ኮሪያውያን ከ1950 እስከ 53 የነበራቸው ጦርነት ዳግም ላለመቀስቀሱ ማሳያ ነው ሲል አሜሪካ ደቡብ ኮሪያን ይዛ በሰሜን ኮሪያ ላይ ስለመነሳቷ ከንቱ ልፋት ነው ሲል አስቀምጧል፡፡", "passage_id": "e76d68a4e36281aa9a0a667be9f4321b" }, { "cosine_sim_score": 0.5880967153224259, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በሰሜን ኮሪያ ላይ የጀመሩትን የብርቱ ቃላት ድብደባ ዛሬ ይበልጥ አጠንክረው ቀጥለዋል።ፕዮንግያንግ የዩናይትድ ስቴትሷን የፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴት ጉአምን ለመደብደብ ያላትን ወታደራዊ ዕቅድ ከትናንት በስተያ ረቡዕ አሳውቃለች።ሰሜን ኮሪያ ጉአም ላይ ጥቃት የመሠንዘር ውጥኗን ይፋ ያደረገችው በትንኮሣዋ የምትቀጥል ከሆነ ዓለም ቀድሞ አይቶት የማያውቅ የእሳትና የቁጣ ፍዳ ይወርድባታል ሱሉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ተሰምቶ የማያውቅ የበረታ የዛቻ ውርጅብኝ ሳሙ ማግሥት ነው።ፒዮንግያንግ በዩናይትድ ስቴትስ ግዛትም ሆነ ከወዳጆቿ በአንዱ ላይ እንዲህ ብላ ጥቃት ለማድረስ ብትሞክር “መዘዙ ከግምት በላይ ነው” ብለዋል ትረምፕ።ይህ የሁለቱ መሪዎች የዛቻ ልውውጥና ጡንቻን የማገላበጥ አባዜ ሁለቱም ረገብ እንዲሉና አደብ እንዲገዙ የሚያሳስቡ ጥሪዎችና የግልግል ሃሣቦችን ጋብዟል።ትረምፕ ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ያስተላለፍኩት መልዕክት ሊሆን ይገባው የነበረውን ያህል ጠንካራ አይደለም እያሉ ነው። ", "passage_id": "89f20922713a098f1c0c0fd1ba00ac88" }, { "cosine_sim_score": 0.5583073173595443, "passage": "  77 በመቶ አሜሪካውያን ስብሰባውን ይደግፋሉ ተብሏል አይን እና ናጫ ሆነው የከረሙትና ከዛሬ ነገ ከቃላት ጦርነት ወደ ሚሳኤል ጦርነት ይገቡ ይሆን በሚል አለም በስጋት ተወጥሮ ሲከታተላቸው የነበሩት የአሜሪካው ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮርያው አቻቸው ኪም ጁንግ ኡን፣ ከሳምንታት በፊት ሁሉንም ፉርሽ አድርገው፣ ባልተጠበቀ ሁኔታ ሰላም በማውረድ፣በአይነስጋ ተገናኝተው በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ ሊመክሩ  መቀጣጠራቸውን ያስታወሰው ሲኤንኤን፤ ለመሪዎቹ ታሪካዊ ስብሰባ የተመረጠቺው ሲንጋፖር መሆኗን ዘግቧል፡፡ሰሜን ኮርያ አስራቸው የነበረቻቸውን ሶስት አሜሪካውያን፣ ባለፈው ረቡዕ መልቀቋን ተከትሎ የወጡ መረጃዎች፣ በስልጣን ላይ እያሉ በጋራ ስብሰባ ላይ በመታደም በሁለቱ አገራት ታሪክ የመጀመሪያዎቹ የሚሆኑት ትራምፕና ኪም ለሚያደርጉት ስብሰባ በተመረጠቺዋ ሲንጋፖር፣ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል፡፡የተፈቱትን አሜሪካውያን እስረኞች ለማምጣት ወደ ፒንግያንግ አምርተው የነበሩት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ፣ ከሰሜን ኮርያው መሪ ጋር በቀጣዩ ስብሰባ ዙሪያ መምከራቸውን የጠቆመው ዘገባው፣ ፖምፒዮ በበኩላቸው፤የመሪዎቹ ስብሰባ የሚከናወንበት ቦታና ጊዜ መወሰኑን ከመናገር ውጪ የትና መቼ የሚለውን በግልጽ አለመጠቆማቸውን ገልጧል፡፡የሰሜን ኮርያው ኪም ባለፈው ረቡዕ በሰጡት መግለጫ፤”ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር የማደርገው ስብሰባ በኮርያ ልሳነ ምድር ሰላምን ለማስፈንና የተሻለ መጻይ ጊዜን ለመፍጠር የሚያስችል ታሪካዊ ክስተት ይሆናል” ብለዋል - በመንግስት መገኛኛ ብዙኃን፡፡የአሜሪካ መንግስት ባለስልጣናት ከገለልተኛነቷና ከተሟላ የመሰረተ ልማት አውታሮቿ ጋር በተያያዘ ሲንጋፖርን ለስብሰባው ሳይመርጧት እንዳልቀሩም ዘገባው አመልክቷል፡፡ በተያያዘ ዜናም 77 በመቶ ያህል አሜሪካውያን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሜን ኮርያው አቻቸው ጋር ለመገናኘት መወሰናቸውን እንደሚደግፉና ትራምፕ በሰሜን ኮርያ ጉዳይ እየተከተሉት ያለውን አካሄድ የሚደግፉ ዜጎች ቁጥርም ከወራት በፊት ከነበረው ጭማሪ ማሳየቱን ሲኤንኤን በጥናቱ አረጋግጧል፡፡", "passage_id": "75efa39551e198faecf533c9048d2412" }, { "cosine_sim_score": 0.5533677032011929, "passage": "የሰሜን ኮሪያውን መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሌላ የሃይድሮጂን ቦምብ ፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ እንደሚሞክሩ ይፋ ካደረጉ በኋላ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ “እብድ” ሲሉ እንደተናገሯቸው ተሰማ።የኮሪያው መሪ ሙከራውን እንደሚያደርጉ ያስታወቁት፣ ለፕሬዚደንት ትራምፕ ዛቻና የማዕቀብ ማስፈራሪያ ተመጣጣኝ የሆነ እርምጃ እንደሚወስዱ ካሳወቁ በኋላ መሆኑ ነው።ፕሬዚደንት ትራምፕ ለሰሜን ኰሪያው የኑክሊየር ዛቻ በዛሬው ቀን በሰጡት መልስ፣ኪም፣ ፕሬዚደንት ትራምፕን፣ “ቀውስ” ማለታቸው አይዘነጋም። ", "passage_id": "b8aea47246b6e68d15a35fdf9f8e92ab" }, { "cosine_sim_score": 0.551872419844602, "passage": "አሜሪካ እና ሰሜን ኮሪያ ያደርጋሉ ተብሎ የሚጠበቀውን ውይይት ኢራን ተችታለች፡፡ቴህራን ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር የሚደረገው ስምምነት አያስተማምንም ስትልም ነው ለፕዮንግያንግ መልእክቷን ያስተላለፈችው፡፡የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋሽንግተን አንድ ወቅት ላይ ያደረገችውን ስምምነት ሌላ ግዜ ላይ ስታፈርስ እንዳሻትም ሀገራት በስምምነት ያጸደቁትን ተግባራት እንደዋዛ ለመሻር ትፈልጋለች ሲሉ ገልጸዋል፡፡የኢራኑን የኒውክለር ስምምነት ለማፍረስ የሚታደርገው ጥረትም ከዚሁ ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ስለዚህም ይላሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሞሃማድ ጃቫድ ዛሪፍ፤ ሰሜን ኮሪያው የኒውክለር መርሃ ግብሯን እንዲትገታ ለማድረግ ፒዮንግያንግና ዋሽንግተን ለስምምነት የያዙት ቀጠሮ አሸዋ ላይ የሚሰራ ቤት እንደማለት ነው አሉ፡፡ምክኒያታቸው ደግሞ አሜሪካ ከጊዜያት በኋላ ሃሳቤን ቀይራለሁ ማለቷ አይቀሬ ነው የሚል ነው፡፡ ሚስተር ጃቫድ ባለፈው ቅዳሜ በኒውዮርክ ለፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና ለጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ መርከል ተናግሮአቸዋል የተባለም ከዚህው ጋር የሚያያዝ ነው፡፡መሪዎቹ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን ላይ ማዕቀብ እጥላለሁ፤ የኢራን የኒውክለር ስምምነትም ይፈርሳል ከማለት እንዲቆጠቡ እንዲማጸኑላቸውም ጠይቆአቸዋል ነው የተባለው፡፡ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢራን ላይ የሚወርደውን አዲሱን ማዕቀብ አስመልክቶ ከአንድ ወር በኋላ ይፋ የሚሆኑ ነጥቦች እንዳሉዋቸው ተናግረዋል፡፡ይህ ከሆነ ደግሞ ከስድስት የዓለም ሃያላን ሀገራት ጋር አሜሪካ ያላትን ቃልኪዳን የሚጥስ በመሆኑ ሀገራቱ ከአሜሪካ ጋር እንዳይሰሩ ያደርጋል የሚል እምነት ነው የያዘችው ቴህራን፡፡ዋሽንግተን ግን በሚጣለው ማዕቀብ ዙሪያ ሌሎች የአውሮፓ አጋሮቿም አብሮአት በመስራት ግፊት እንደሚያሳድሩ ትተማመናለች፡፡ሚስተር ጃቫድ በኒውዮርኩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ አሜሪካ የራሷን ሀላፊነት ሳትወጣ ሌላው ሀላፊነቱን መፈጸም አለመፈጸሙን የምትጠይቅ ሀገር ናት ሲሉም ነው የገለጿት፡፡እናም የእኔ የእኔ ነው የእናንተን ግን አካፍሉኝ የሚለውን መልዕክት ያዘለውን ስምምነት ለኢራንም ሆነ ለዓለም ህዝብ ማስተላለፍ ከባድ መሆኑንም ሚስተር ጃቫድ ተናግረዋል፡፡በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ አምባሳደር ኒኪ ሃለይ በበኩላቸው ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር የሚያደርጉት የኒውክለር ስምምነት ከኢራን ጋር የተደረገው ስምምነት የፈጠረውን ችግር እንደማይደግም እተማመናለሁ ብለዋል፡፡በኢራኑ የኒውክለር ስምምነት ቴህራን ኢኮኖሚዋን ከማዕቀብ እንዲነቃቁ በማሰብ የሚሳኤል መርሃ ግብሯን የገታች ቢሆንም ትራምፕ ግን ይህን በዘመነ ባራክ ሁሴን ኦባማ የተፈረመውን ስምምነት ተችተዋል፡፡ሞሃመድ ጃቫድ ዛሪፍ ግን ለዚህም መልስ አላቸው፡፡ አሜሪካ ይህን ስምምነት የምታፈርስ ከሆነ ቴሄራን ሌሎች አማራጮችን ትመለከታለች፡፡ከስምምነቱ በመውጣት የኒውክለር መርሃ ግብሯን መጀመር ደግሞ አንዱ የቴሂራን አማራጭ መንገድ ሊሆን እንደሚችል ሚስተር ዛሪፍ አንስተዋል፡፡ እናም ግዜው ስደርስ ለህዝባችን የሚበጀውን እና ለብሄራዊ ደህንነታችን የሚሆነውን ውሳኔ እናስተላልፋለን ብለዋል፡፡ኢራን ሁል ግዜም የኒውክለር መርሃ ግብሯን የሚታውለው ለሰላማዊ አላማ ነው ያሉት ሚስተር ጃቫድ ሀገራቸው በኒውክለር መርሃ ግብሯ ቦምቦችን ለማምረትም ቅድሚያ አትሰጥም ብለው አሜሪካም ይህንን ስጋቷን ማቆም እንዳለባት የቴህራኑ የውጭ ጉዳ ሚኒስትር ጃቫድ ዛሪፍ አሳስበዋል፡፡/ሮይተርስ/", "passage_id": "541e14a78f8ec640757d0e26fbc70c51" }, { "cosine_sim_score": 0.5433143560414395, "passage": "የሁለተኛው የዓለም ጦርነት 100ኛ ዓመት በሚከበርበት እ.አ.አ 2045 ላይ ሁለቱ ኮሪያዎች የመዋሃድ እድል እንዳላቸው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ-ኢን ተናገሩ፡፡ፕሬዚዳንት ሙን ይህንን ያሉት ኮሪያ እ.አ.አ ከ1910-1945 ባሉት ዓመታት ውስጥ ከነበረችበት የጃፓን አገዛዝ ነፃ የወጣችበትን 74ኛ ዓመት ክብረ በዓል አስመልክቶ ነው።ሙን በሰሜን ኮሪያው ኪም ጆንግ ኡን እና በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መካከል ከኒዩክሌር ነፃ መሆን በተመለከተ በአጭር ጊዜ ውስጥ አራተኛ ውይይት እንዲካሔድ እየገፋፉ ይገኛሉ።ከኒዩክሌር ነፃ መሆን እና ከሰሜን ኮሪያ ጋር ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማድረግ በሰላጤው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚያስችል መሠረት ለመጣል ወሳኝ ነው ብለዋል።ሙን፣ ሴኡል እና ፒዮንግያንግ እ.አ.አ በ2032 በጋራ ኦሎምፒክን እንዲያዘጋጁ ለማድረግ እና እ.አ.አ በ2045 የሁለቱን ኮሪያዎች ውሕደት እውን ለማድረግ ቃል ገብተዋል።በመጨረሻም፣ “ለራሷ፣ ለምሥራቅ እስያ እና ለዓለም ሰላም እና ብልጽግና የምታመጣ አዲሲቷን የኮሪያ ሰላጤ እየጠበቅን ነው” በማለት ሐሳባቸውን ደምድመዋል። (ምንጭ:-ዘጋርዲያን)", "passage_id": "3d355d9ebb13246efb966885a8fbb81d" }, { "cosine_sim_score": 0.5364276843840305, "passage": "የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናለድ ትራምፕ በሲንጋፖር ከደቡብ ኮሪያ አቻቸው ኪም ጆንግ ኡን ጋር ስምምነነት አደረጉ፡፡ መሪዎቹ ስምምነት ስለ ማድረጋቸው እንጅ እስካሁን በዋናነት በምን ጉዳይ ላይ እንደፈረሙ የሚታወቅ ነገር የለም፡፡መሪዎቹ ተቀምጠው የሚወያዩበት ሁለት ወንበር ሀገራት ሰንደቅ ዓለማ ታጅቦ መሪዎቹ የሚፈራረሙበት ሁለት የወርቅ ብእር በጉጉት ሲጠብቃቸው ቆየ፡፡ ከመፈራረሚያው አደራሻቸው እንደገቡም ፊርማቸዉን አስቀመጡ፡፡ፕሬዝዳንት ዶናለድ ትራምፕ እና ኪም ጆንግ ኡን ስለ ሁለታቸው መልካምነት ከወትሮ በፍፁም በተለየ ሁኔታ መሞካሸት ጀምሩ፡፡ትራምፕ ከስምምነታቸው በኋላ ግንኙነታቸው እጅግ ድንቅ ነው ሲሉም ተናግረው ስለ ሁለታቸው ሀገራት እና ስለ ህዝቦቻቸው ለማማር መብቃታቸዉን በመደነቅ አወሩ፡፡ፕሬዝዳንት ዶናለድ ትራምፕ ከዚህ ሰውዬ እጅግ የተካነ እና ህዝቡንና ሀገሩን በፍፁም ልብ የሚወድ ሰው ስለ መሆኑ ተማርኩ ሲሉ በመደነቅ ስላማውራታቸው የመገናኛ ብዙኋን እየዘገቡት ይገኛሉ፡፡ሁለቱ መሪዎች በመድረኩ ላይ ያሳዩት ፍፁም ደስታ እና ፍቅር ከተገመተው በላይ ስለመሆኑ በአዳራሹ ውስጥ ሆና ስትከታተል የነበረው እና ለንባብ ስታበቃ የነበረችው የዘጋርዲያን ዘጋቢዋ ጁሊያ ቦርገር ኪም ጆንግ ኡን ድጋሚ መገናኘት ስለመቻላቸው ትራምፕን ካሁኑ መጠየቃቸዉን ፅፋለች፡፡ትራምፕ ጥያቄዉን በደስታ እንደሚቀበሉ እና በነጩ ቤተመንግስታቸው ሊጋብዛቸው ማቀዳቸዉን ተናግረዋል፡፡አሁን  መሪዎቹ ያደረጉት ስምምነት በምን ጉዳይ እንደሆነ የሚታወቅ ነገር ባይኖርም በርግጥ የሁለቱ ሀገራት ጭቅጭቅ የነበረው እና ለጥላቸውም ሆነ ለዛሬው ልባቸዉን ላቀለጠው ፍቅራቸው ምክኒያት የሆነው የደቡብ ኮሪያው ባህረሰላጤን ከንውክለር ግንባታ ነፃ ማድረግ ነው፡፡ይሁን እንጅ አሁንም በዚህ ላይ ስምምነት ስለማድረጋቸው የሚታወቅ የለም፡፡ ግን የዘጋርዲያን ዘገባ እንደሚያሳየው ከሆነ ስለ ወጣቱ መሪ የኒውክለር ፕሮግራም መቋረጥ መነጋገር ይችሉ ዘንድ ዶናለድ ትራምፕ ሲጠይቁ ይህንን በቅርቡ እንደሚጀምሩ ኪም ተናግረዋል፡፡“ታሪካዊ የሆነ ስምምነት ነው ዛሬ ያደረግነው፤ ያለፈዉን ትተን አዲስ ህይወት ለመጀመር ወስነናል፡፡ ቀጣይ የሚመጣዉን ፈጣን ለውጥ ዓለም በዓይኑ ያያል፡፡ በእወነት ለመናገር ይህ እንዲሆን ትልቁን አስተዋፅኦ ላበረከቱት ዶናድ ትራምፕ ትልቅ ምዝጋናዬን አቀርባለው፡፡” ወጣቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከስምምነታቸው በኋላ የተናገሩት ቃል ነው፡፡ሁለቱ ሀገራት መሪዎች ያፋጠጠው እና የስምነታቸው ዋና ጉዳይ ይሆናል ተብሎ  ከተጠበቀው ጎን ለጎን ይነሳል ተብሎ የተጠበቀው እንደፈረንጆቹ የዘመን ቀመር በ2016 በኮሪያ እጅ የሞተው አሜሪካዊው ኦቶ ዋርምቢር ቢሆንም ትራምፕ ስለ ዚህ ጉዳይ ለማንሳት ፍላጎት እንዳልነበራቸው ነው የተገለጸው፡፡በዋናነት በምን ጉዳይ ላይ እንደተፈራረሙ ግን ዶናለድ ጄ ትራምፕ ከሰዓታት በኋላ ይፋ የደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ ያለፈ ግን እስካሁን ያሉት ጉዳዮች መልካም ናቸው ከመባል ያለፈ የተባለ ነገር የለም፡፡ከዚህ በኋላ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ከዚህ ቀደሙ ፍፁም እንደሚለይ እና የኮሪያን ባህረሰላጤን በተመለከተ ከችግር ነፃ ለማድረግ ይበልጥ እንደሚሰሩ ዶናልድ መናገረቸዉን የዘጋርዲያን ዘገባ አስነብቧል፡፡", "passage_id": "33ef6827b05db9364431ff992a34b803" }, { "cosine_sim_score": 0.5316779986585325, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሊያደርጉት ስለታቀደው ጉባዔ የሚወያዩ ከፍተኛ የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣን ኒውዮርክ እንደሚገቡ ፕሬዚዳንቱ አረጋገጡ ።ሚስተር ትረምፕ ዛሬ በትዊተር ባወጡት ቃል “የሰሜን ኮሪያ ምክትል ሊቀመንበር ኪም ያንግ ቾል በአሁኑ ወቅት ወደ ኒውዮርክ እየተጓዙ ናቸው” ብለዋል።ከዚህ የፕሬዚዳንቱ ቃል በሰዓታት ቀደም ብለው የወጡ የዜና ዘገባዎች የሰሜን ኮሪያ ገዢ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር እና የቀድሞ የወታደራዊ ሥለላ ኃላፊ ኪም ዮንግ ቾል ቤጅንግ አውሮፕላን ማረፊያ እንደነበሩ ተናግረዋል። ነገ ረቡዕ ወደ ኒውዮርክ ለመብረር ዕቅድ ያላቸውን መሆኑን ደግሞ የደቡብ ኮሪያ የዜና አገልግሎት ዮንሃፕ ዘግበዋል።ባለፈው ሳምንት ፕሬዚዳንት ትረምፕ ለሰሜን ኮሪያው መሪ በላኩት ደብዳቤ“በመግለጫዎ የገዘፈ ቁጣና ግልፅ ጠላትነት በማሳየትዎ ለሰኔ አሥራ ሁለት የተያዘው ጉባዔ የመቀመጣችን ዕቅድ ተሰርዟል” ማለታቸው ይታወሳል።ሆኖም የሁለቱ ሀገሮች ድርድር ቀጥሎ ባለፈው ዕሁድ ከጦር ነፃው የኮሪያ ቀጣና ላይ ተነጋግረዋል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ በዛሬ የትዊተር መግለጫቸው ከሰሜን ኮሪያ ጋር ለምናካሂደው ንግግር ያደራጀነው ግሩም ቡድን በአሁኑ ወቅት ስለጉባዔው እየተነጋገረ ነው ብለዋል።የዋይት ኃውስ ፅሕፈት ቤት ሹም ጆ ሃጊን እና ሌሎችም የትረምፕ አስተዳደር አባላት የሁለቱ መሪዎች ጉባዔ እንድታስተናግድ ወደታቀደችው ወደ ሲጋፖር ባለፈው ዕሁድ ተጉዘዋል።", "passage_id": "7b678565da91591be8b612a048985b3b" }, { "cosine_sim_score": 0.5232677532301826, "passage": "የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ሀይል እንዳስታወቀው ሰሜን ኮሪያ ያስወነጨፈችው የባለስቲክ ሚሳኤል 3700 ኪሎ ሜትሮችን ተጉዞ ሆካይዶ በተባለችው የጃፓን ደሴት አቅራቢያ አርፏል።\n\nየጃፓኑ ጠቅላይ ሚንስትር ሺንዞ አቤ ሀገራቸው የሰሜን ኮሪያን ትንኮሳ እና አደገኛ እንቅስቃሴ እንደማትታገስ አስታውቀዋል። አቤ በሰጡት መግለጫ \"ሰሜን ኮሪያ መሰል ድርጊቷን የምትቀጥል ከሆነ የወደፊት ተስፋ የሚባል ነገር የላትም\" ብለዋል። \n\nየአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስ ቴይለርሰንም እንዲሁ የሚሳኤል ሙከራውን ወቅሰው ሰሜን ኮሪያ በተባበሩት መንግስታት የተጣለባትን ማዕቀብ እየጣሰች ትገኛለች ብለዋል። በተጨማሪም ቴይለርሰን ለዚህ ተጠያቂው የሰሜን ኮሪያ አጋር የሆኑት ቻይና እና ሩስያ ናቸው በማለት ይወቅሳሉ። አክለውም \"ቻይና ለሰሜን ኮሪያ ነዳጅ ትሸጣለች ሩስያ ደግሞ ሰሜን ኮሪያውያንን በጉልበት ሰራተኛነት እያሰራች ነው\" ይላሉ። \"ቻይና እና ሩስያ የራሳቸውን ቀጥተኛ እርምጃ በመውሰድ ለሰሜን ኮሪያ ምላሽ መስጠት አለባቸው\" ብለዋል።\n\nሰሜን ኮሪያ ሙከራውን ባካሄደች በደቂቃዎች ልዩነት ደቡብ ኮሪያም ሁለት የባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ውቅያኖስ እንዳስወነጨፈች ዮንሃፕ የተሰኘው የደቡብ ኮሪያው ዜና ወኪል ዘግቧል። \n\nደቡብ ኮሪያም በምላሹ የሚሳኤል ሙከራ አድርጋለች\n\nየደቡብ ኮሪያው ፕሬዚደንት ጃየ-ኢን ከሀገሪቱ ብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ጋር የአስቸኳይ ጊዜ ስብሰባ አድርገዋል። ፕሬዚደንቱ \"የሰሜን ኮሪያ መሰል የሚሳኤል ሙከራዎች በሀገሪቱ የምጣኔ ሀብት እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙት ላይ ትልቅ አደጋ የሚጥሉ ናቸው\" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። \n\nበሆካይዶ ደሴት ለሚኖሩ ጃፓናውያን በፅሁፍ መልዕክት ማስጠንቀቂያ ሲደርሳቸው፤ በአካባቢው የተሰቀሉ የማስጠንቀቂያ ደወሎችም ሚሳኤሉ በተተኮሰበት ጊዜ ጩኸታቸውን ሲያሰሙ እንደነበር ታውቋል። \n\nየአሁኑ ሙከራ ሰሜን ኮሪያ ባለፈው ጊዜ ከሞከረችው የባለስቲክ ሚሳኤል ከፍተኛ አቅም ያለው እንደሆነም ተገምቷል። የሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ሙከራዎች ዋነኛ ትኩረት አሜሪካን መምታት የሚችል ረጅም ርቀት ተጓዥ ሚሳኤል መስራት እንደሆነ እየተዘገበ ይገኛል።\n\n ", "passage_id": "002ed647f705c0d055ed59f703de47c7" }, { "cosine_sim_score": 0.5221255041203319, "passage": "ሰሜን ኮርያ ላይ የተባበሩት መንግስታ ድርጅት ሰሞኑን የነዳጅ ምርትን እንዳታስገባ ፤ጨርቃ ጨርቅን ወደ ውጭ እንዳትልክ እንዲሁም ዜጎቿ ወደ ተለያዩ አገራ ሄደው እንዳይሰሩ የሚከለክል ማዕቀብ መጣሉ ይታወቃል፡፡ማዕቀቡን ተከትሎ ሰሜን ኮርያ ቅሬታዋን ያሰማች ሲሆን አሜሪካን ትልቅ ዋጋ የሚስከፍል እርምጃ እንደምትወስድም ዝታ ነበር፡፡ የመንግስታቱ ድርጅት ማዕቀብ ቢያጠነክረን እንጂ አያዳክመንም ሲሉም መሪዋ ኪም ዮንግ ኡን መናገራቸው ተሰምቷል፡፡ጃፓንን በማጥፋ አሜሪካንን ወደ አመድ በመቀየር ታሪክ እንሰራለን በማለትም ዝተዋል፡፡ ምንም ዓይነት ኃይል ከእርምጃቸው ሊያቆማቸው እንደማይችል በተደጋጋሚ ሲናገሩም ተሰምቷል፡፡አሁንም ታዲያ ፒዮንግያንግ የተናገረችውን ከመተግበር ወደ ኋላ አለማለቷን የሚሳይ እርምጃ የተባለውን ድርጊት ፈፅማለች፡፡ እናም ሰሜን ኮርያ በጃፓን ላይ የባላስቲክ ሚሳኤል ማወናጨፏ ተሰምቷል፡፡ ይህም በሳምንት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የተደረገ ሙከራ ነው ተብሏል፡፡የደቡብ ኮርያ ወታደራዊ ክፍል ሚሳኤሉ በ770 ኪሎ ሜትር ከፍታ 3 ሺ 700 ኪሎ ሜትር ተጉዞ በሆካይዶ የጃፓን ባህር ማረፉን አስታውቋል፡፡የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አገራቸው ከአሁን በኋላ ትግስቷ መሟጠጡንና የሰሜን ኮርያን የፀብ አጫሪነት ድርጊት ዝም ብላ እንደማትመለከት ተናግረዋል፡፡ፒዮንግያግ በያዘችው የእብሪት መንገድ የምትቀጥል ከሆነ ቀጣዩ ጉዞ በጭለማ የተወጠ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም ሲሉም ተሰምቷል፡፡የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን በበኩላቸው የመንግስታቱ ድርጅት ህግን የተጣረሰው የፒዮንግያግ ድርጊት በጣም አሳዛኝና ፀብ አጫሪነቷን በገሀድ ያሳየ ነው ብለዋል፡፡የሰሜን ኮርያ ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ አጋር የሆኑት ቻይናና ሩስያ ፒዮንግያንግ እንዳሻት የምታወናጭፈውን ሚሳኤል እንድታቆም በሚደረገው ጥረት የሚጠበቅባቸውን ያህል አለመወጣታቸውን ጠቁመዋል፡፡በተወናጨፈው ሚሳኤል በጃፓን መርከቦችና ጦር አውሮፕላኖች ላይ የደረሰ ጉዳት መኖሩን የሚመለክት መረጃ እንዳልደረሳት ጃፓን አስታውቃለች፡፡የመንግስታቱ ድርጅት በዚህ ጉዳይ ዙሪያ አስቸኳይ ስብሰባ እንደሚቀመጥ ቢበቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ፒዮንግያንግ የሃይድሮጅን ቦምብን ጨምሮ የተለያዩ አህጉር ተሻጋሪና የተለያዩ ርቀት መጓዝ የሚችሉ የሚሳኤል ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡( ምንጭ: ቢቢሲ)", "passage_id": "4df430d906a8d928206c615603b50523" }, { "cosine_sim_score": 0.5202488488888052, "passage": "ኪም ዩ ጆንግ የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ታናሽ እህት ናቸው\n\nኪም በሰሜን ኮርያ ውስጥ አሁንም \"ፈላጭ ቆራጩ\" ቢሆኑም ያለባቸውን የሥራ ጫና ለመቀነስ በሚል የተለየዩ የፖሊሲ ጉዳዮችን ለሌሎች መስጠታቸውን የደቡብ ኮርያ ስለላ ኤጀንሲ ጨምሮ ገልጿል።\n\nብሄራዊ የደህንነት አገልግሎቱ አክሎም ኪም ጆንግ ኡን \" አጠቃላይ የአገሪቱን ጉዳይ የሚያስኬዱት ራሳቸው ናቸው\" ብሏል።\n\nይሁን እንጂ የደቡብ ኮርያ የስለላ ድርጅት ከዚህ ቀደም ስለ ሰሜን ኮሪያ በሚያወጣቸው ሪፖርቶች ስህተት ይሰራ ነበር።\n\nየደቡብ ኮርያ ብሄራዊ ጉባዔ ሐሙስ እለት ዝግ ስብሰባ ካደረገ በኋላ የወጣው ሪፖርት እንደሚያሳው፣ የሰሜን ኮርያው ፕሬዝዳንት ለታናሽ እህታቸውና ለቅርብ ረዳታቸው የተለያዩ ትልልቅ የሚባሉ ኃላፊነቶችን ሰጥተዋል።\n\nየሕግ አውጪዎች ይህንን ሪፖርት ተከትሎ ከጋዜጠኞች ጋር ተወያይተዋል።\n\n\" ኪም ጆንግ ኡን አሁንም የፈላጭ ቆራጭነቱን ስፍራ እንደያዙ ነው፣ ነገር ግን የተወሰነውን ስልጣናቸውን ቀስ በቀስ ለሌሎች እያስረከቡ ነው\" ኤጀንሲው ማለቱ ተዘግቧል።\n\nታናሽ እህታቸው ወይዘሪት ኪም ፒዮንግያንግ አሜሪካ እና ደቡብ ኮርያ ላይ የምትከተለውን ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች የፖሊሲ ጉዳዮችን ጨምራ በበላይነት ትመራለች። \n\nበተጨማሪም ምንም እንኳ ፕሬዝዳንቱ የሚተካቸውን በይፋ ያልመረጡ ቢሆንም የፕሬዝዳንቱ ቀኝ እጅ እና \"ሁለተኛዋ መሪ\" ሆና እንደምትታይ ተገልጿል።\n\nፕሬዝዳንት ኪም እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት \" ያለባቸውን ጫና ለመቀነስ እንዲሁም ፖሊሲዎች ባይሳኩ ከተጠያቂነት ራሳቸውን ገለል ለማድረግ\" እንደሆነ ተገልጿል።\n\nነገር ግን የደቡብ ኮርያ ደህንነት መሥሪያ ቤት መረጃን ደረት ተነፍቶ እምነት የሚጣልበት ነው ማለት ለስህተት ያጋልጣል የሚሉ ወገኖች አሉ።\n\nእንደውም ከመሾም ይልቅ በዚህ ወር ሁለት ወሳኝ ስብሰባዎች ላይ አለመገኘቷን በመጥቀስ፣ ከነበራት ኃላፊነትም ዝቅ ብላ እንድትሰራ ሳይደረግ አይቀርም የሚሉ የሰሜን ኮርያን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተሉ ታዛቢዎች አሉ።\n\nኪም ዮ ጆንግ ማን ናት?\n\nኪም ጆንግ ኡን እና ኪም ዮ ጆንግ በጣም ቅርብ መሆናቸው ይነገራል\n\nየኪም ጆንግ ኡን ታናሽ እህት ሆነችው ኪም ዮ ጆንግ፣ የፕሬዝዳንቱ በጣም ቅርብ እና ተሰሚነቷ ጠንካራ የሆነ አጋሩ ናት ትባላለች።\n\nእኤአ በ1987 የተወለደች ሲሆን ከፕሬዝዳንት ኪም በአራት ዓመት ታንሳለች።\n\nሁለቱ ወንድምና እህት በተመሳሳይ ሰዓት በስዊዘርላንድ በርን ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።\n\nወይዘሪት ኪም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብን ትኩረት ውስጥ የገባችው በ2018 ሲሆን ከቤተሰቦቿ መካከል ደቡብ ኮርያን በመጎብኘት የመጀመሪያዋ ናት።\n\nደቡብ እና ሰሜን ኮርያ በጋራ የተሳተፉበት የክረምት ኦሎምፒክ ላይ የልዑካን ቡድኑ ወደ ደቡብ ኮርያ ሲያመራ አባል ነበረች። \n\nከወንድምዋ ጎን በመሆንም የተለያዩ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች ላይ ተሳትፋለች፣ ይህ ስብሰባ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናውና የደቡብ ኮርያው አቻዎቻቸው ወንድሟን ያገኙበትንም ወቅት ያካትታል።\n\nየደቡብ ኮርያ የስለላ ድርጅት ምን ያህል ይታመናል?\n\nሰሜን ኮርያ ሁሉ ነገሯ ምስጢር የሆነ አገር ናት።\n\nየደቡብ ኮርያ ደህንነት ተቋም ከማንኛውም አገር በተሻለ ስለ ሰሜን ኮርያ መረጃ ሊኖረው እንደሚችል ይታወቃል። ነገር ግን እስካሁን ድረስ ሁለት መልክ ያለው ታሪክ ነው ያለው።\n\nለምሳሌ በ2016 የደቡብ ኮርያ መገናኛ ብዙኀን በደህንነት ተቋሙ ያገኙትን መረጃ ተጠቅመው የጦር ኃይል ኢታማዦር ሹሙ ሪ ዮንግ ጊል ተገደሉ ብለው ዘገቡ።\n\nከሶስት ወር በኋላ፣ የደቡብ ኮርያ መንግሥት በሕይወት መኖራቸውን አረጋግጫለሁ ብሎ ተናገረ። \n\nበ2017 ደግሞ ደቡብ ኮርያ የ2012 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ... ", "passage_id": "c7671587523c26b37b3dba19052ad1e6" }, { "cosine_sim_score": 0.5192113556984933, "passage": "ፑቲን ይህን ያሉት ቭላዲቫስቶክ በተባለቸው የሩስያ የሩቅ ምስራቅ ከተማ ላይ ከሰሜን ኮርያው መሪ ጋር ለመጀመርያ ጊዜ ከተነጋገሩ በኋላ ነው።ሁለቱ መሪዎች ከተነጋገሩ በኋላ ባደረጉት ጋዜጣዊ ጉባኤ ኑክሌር መስርያን የማስወገዱ ሂደት ደረጃ በደርጃ መሆን እንዳለበት ፑቲን ሲያስረዱ ዩናይትድ ስቴትስና ሰሜን ኮርያ የመተማመን መንፈስ ለመገንባት ሲሉ የቀስ በቀ እርምጃ መውሰድ ይኖርባቸዋል በማለት መክረዋል።", "passage_id": "89779ab9900d75aec712caa39c4a2d78" }, { "cosine_sim_score": 0.517630771835204, "passage": "ኤሜሪካ እና ሰሜን ኮሪያ ያካሂዱታል ተብሎ የሚጠበቀዉ ውይይት በታሰበለት ጊዜ ሊካሄድ እንደማይችል የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናግረዋል፡፡በዩናይትድ ስቴት ጉብኝት ላይ የሚገኙት የደቡብ ኮሪያው መሪ ሙን ከፕሬዘዳንት ትራምፕ ጋር በርካታ ውይይቶችን ካደረጉ በኋላ በጋራ በዋሽንግተን ጋዜጣዊ መግለጫ ሠጥተዋል ፡፡ የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ስለሰሜን ኮሪያ በማንሳት የተለያዩ ሀሳቦችን የተለዋወጡ ሲሆን ትራምፕ ከሰሜን ኮርያዉ መሪ ኪም ጁንግ ኡን ጋር በሰኔ 12 በሲንጋፖር ለመወያየት የያዙትን ቀነ ቀጠሮ ሊሰርዙት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫቸው አስተዋቀዋል፡፡ለዚህ ደግሞ ዋነኛ ምክንያታቸው ሰሜን ኮሪያ ብዙ ሟሟላት ያለባት ቅድመ ሁኔታዎች ስለመኖሩና ያንን ማድረግ ካልቻለች ግን  የታሰበዉን ዉይይት ለማድረግ አዳጋች ስለመሆኑ አንስተዋል፡፡     ይህ ማለት ግን ከሰሜን ኮሪያ ጋር እስከመጨረሻው ምንም አይነት ውይይት አይኖረንም ማለት አይደለም በሌላ ጊዜ ሊከናወን ይችላልም ሲሉ ተደምጠዋል ፡፡  ሰሜን ኮሪያ በኒኩለር ፕሮግራሟ ዙሪያ ያላትን እምቢተኛ አቋም መሠረዝ ከቻለች አሁንም የመገናኘት ዕድሉ እንዳለ ቢጠቁሙም አነዚህ ቅድመ ሁኔታዎች ካልተሟሉ ግን ውይይቱ እንደማይካሄድ አስታውቀዋል፡፡ የዚህ  ውይይት መሠረዝ ወይም አለመሳካት ደግሞ የትራምፕ ደጋፊዎች ሆነ ፕሬዚዳንት ራሳቸውን በሥልጣን ዘመናቸው ሊያሳኳቸው ይችላሉ ብለው ካሰቧቸው ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ውስጥ ዋነኛው በመሆኑ በደጋፊዎቹም ሆነ በፕሬዚዳንቱ ዘንድ ቁጭት ሊፈጥር እንሚችል  እየተነገረ  ነው ።     የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፒዮ ለጋዜጠኖች  እንደተናገሩት አሁንም ቢሆን የትራምፕ አስተዳደር በሰሜን ኮሪያና በአሜሪካ መካከል ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲካሄድ ቀነ ቀጠሮ የተቀመጠለት የሰኔ አሥራ ሁለቱን ውይይት እውን ለማድረግ እየተደረገ ያለው ዝግጅት እስካሁን ድረስ እንዳልተቋረጠ ቢገልጹም ውይይቱ ስለመካሄዱ እርግጠኛ መሆን እንደማይቻል ግን ሳይጠቁሙ አላለፉም ፡፡   በሌላ በኩል ግን ፕሬዝዳንት ሙን የሰሜን ኮሪያና የአሜሪካ ውይይት 99 ነጥብ 9 በመቶ በታቀደለት ጊዜ የመካሄድ እድል እንዳለው ተስፋ አድርገዋል ነው የተባለው፡፡ይሁንና  ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሰሜን ኮሪያ የተጠየቀችውን ቅደም ሁኔታ ካላሟላች ውይይቱ ለመሰረዝ እንደሚገደዱ ማስታወቃቸው እውነትም ለመሰረዝ ፍላጎቱ እንዳላቸው ማሳያ ስለመሆኑም ሆነ ሰሜን ኮሪያን ለማስፈራራት የተጠቀሙበት ስትራቴጂካዊ አካሄድ ስለመሆኑ ግልጽ አይደለም ተብሏል ።(ምንጭ: አልጀዚራና ሴጂቲኤን )", "passage_id": "941b46d90dd63c3a5eecc158edea246e" } ]
a0d4e7a4673e68a73daef65d84b389e5
c21291242330d4a6f941f59011eab260
ባለፉት 24 ሰዓታት 959 የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 735 ሰዎች አገግመዋል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተካሄደ 8 ሺህ 101 የላብራቶሪ ምርመራ 959 የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።በዚህ በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 78 ሺህ 819 ደርሷል።ባለፉት 24 ሰዓታት ከቫይረሱ ምክንያት የ8 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 222 መድረሱ ተነግሯል።እንዲሁም በ24 ሰዓታት ውስጥ 737 ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በዚህም በአጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 33 ሺህ 60 ዶክተር ሊያ አስታውቋል።በአሁን ወቅት 44 ሺህ 535 ሰዎች ቫይረሱ የሚገኘባቸው ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 285ቱ ፅኑ ህሙማን መሆናቸው ተጠቁሟል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a3%e1%88%88%e1%8d%89%e1%89%b5-24-%e1%88%b0%e1%8b%93%e1%89%b3%e1%89%b5-959-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%88%b2%e1%8c%88%e1%8a%9d%e1%89%a3%e1%89%b8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5993882396092034, "passage": "ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 709 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 245 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። \nሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ 241ዱ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ አራቱ የውጭ ሃገር ዜጎች መሆናቸውን አስታውቀዋል። \nቫይረሱ የተገኘባቸው ከ1 እስከ 85 አመት እድሜ የሚገኙ ሲሆን፥ 172 ወንድ እና 73 ሴቶች ናቸው ተብሏል።\nከዚህ ውስጥ 190 አዲስ አበባ፣ 17 ኦሮሚያ ክልል፣ 16 ሶማሌ ክልል፣ 15 ትግራይ ክልል፣ 4 ደቡብ እንዲሁም 3 ከአማራ ክልል ናቸው።\nበተያያዘም በትናንትናው እለት 7 ሰዎች ከአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን፥ ይህም በአጠቃላይ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎችን ቁጥር 47 አድርሶታል።\nህይወታቸው ካለፈው ውስጥ ስድስቱ በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ሲረጋገጥ አንድ ግለሰብ በህክምና ማዕከል የነበረ ነው ተብሏል።\nበሌላ በኩል በትናንትናው እለት 17 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ በሃገራችን ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 451 ሆኗል።\nእስካሁን በኢትዮጵያ ለ170 ሺህ 860 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሺህ 915 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።\n አዲስ ዘመን ሰኔ 6/2012", "passage_id": "0d04f6813e5d78ccee38b291440850ab" }, { "cosine_sim_score": 0.5928084921501335, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታትለ 6 ሺህ 28 ሰዎ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 455 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 99 ሺህ 201 ደርሷል።በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 845 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ ይህን ተከትሎም 58 ሺህ 948 ሰዎች ከቫይረሱ እስካሁን አገግመዋል።በተጨማሪም ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የስድስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ እስካሁንም 1 ሺህ 518 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለው።በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 38 ሺህ 733 ሰዎች መካከል 306 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸው ተገልጿል።", "passage_id": "bd75d509565294d87ba4b12785738d0a" }, { "cosine_sim_score": 0.5808802289638888, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 24 ሺህ 544 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 950 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ በእለታዊ የኮቪድ-19 ሪፖርቱ በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 57 ሺህ 466 መድረሱን አመልክቷል።በሌላ በኩል በ24 ሰዓታት ውስጥ 164 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 20 ሺህ 776 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።17 ሰዎች በቫይረሱ ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎም አጠቃላይ በቫይረሱ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 897 ደርሷል።\nበአሁኑ ወቅት 326 ሰዎች በበሽታው በፅኑ ታመዋል።", "passage_id": "24803d5b1b52736ee00d985566119e03" }, { "cosine_sim_score": 0.5805459138977622, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ7 ሺህ 151 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 703 ሰዎ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ 89 ሺህ 137 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት 550 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ 42 ሺህ 649 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።በተጨማሪም የስድስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ እስካሁን በኢትዮጵያ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 352 መድረሱንም ገልጿል።በቫይረሱ ሳቢያ 281 ሰዎች በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።እስካሁን በኢትዮጵያ ለ1 ሚሊየን 397 ሺህ 348 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 89 ሺህ 137 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።ከዚህ ውስጥ 45 ሺህ 134 ሰዎች ቫይረሱ ሲኖርባቸው 42 ሺህ 649 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።", "passage_id": "de8a661dff0efe87fa3151268203a4be" }, { "cosine_sim_score": 0.5748150127159888, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 406 የላብራቶሪ ምርመራ 492 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 108 ሺህ 930 መድረሱንም ሚኒስቴሩ ያወጣው እለታዊ መረጃ ያመለክታል።ከዚህ ባለፈ የ9 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 695 መድረሱንም ሪፖርቱ ያመላክታል።በሌላ መልኩ በትናንትናው እለት 744 ሰዎች ከኮሮና ቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 68 ሺህ 250 መድረሱም ተገልጿል።ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ እስካሁን ለ1 ሚሊየን 626 ሺህ 466 ሰዎች ምርመራ የተደረገ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 108 ሺህ 930 ደርሷል።አሁን ላይ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 38 ሺህ 983 ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 309 ሰዎች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "aaca090443549b63c078ca8c82ad555c" }, { "cosine_sim_score": 0.5742405683823499, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 12 ሺህ 164 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራዎች 789 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ይህንንም ተከትሎ በሀገሪቱ በአጠቃላይ እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 63 ሺህ 367 ደርሷል።በሌላ በኩል 384 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 24 ሺህ 024 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።\nበ24 ሰዓታት ውስጥ የ12 ሰዎች ህይወትም በቫይረሱ ምክንያት አልፏል።347 ሰዎችም በአሁኑ ወቅት በፅኑ መታመማቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመልከታል።", "passage_id": "b756e697d5f986b6fb5f5f8fdc60afcd" }, { "cosine_sim_score": 0.5726938735843403, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 278 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 566 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 282 ሰዎች በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም 944 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ ይህን ተከትሎም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ 960 ደርሷል፡፡ ባለፉት 24 ሰአታት የ8 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 1 ሺህ 238 መድረሱን ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም 944 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ ይህን ተከትሎም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ 960 ደርሷል፡፡ ባለፉት 24 ሰአታት የ8 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 1 ሺህ 238 መድረሱን ገልጸዋል፡፡ እስካሁን በኢትዮጵያ ለ1 ሚሊየን 312 ሺህ 910 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 80 ሺህ 3 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ ቁጥር 34 ሺህ 960 ከቫይረሱ ሲያገግሙ 44 ሺህ 803 ሰዎች ደግሞ ቫይረሱ አለባቸው፡፡", "passage_id": "fa42c2c7d4ac732fae6b936fdc82820a" }, { "cosine_sim_score": 0.5615810131717921, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 383 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 866  ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 84 ሺህ 295 ደርሷል።በሌላ በኩል ባለፉት 24 ሰዓታት በቫይረሱ አማካኝነት የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡በዚህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎቸ ቁጥር 1 ሺህ 287 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስ ቡክ ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መረጃ ያመለክታል።በ24 ሰዓታት ውስጥ 633 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 38 ሺህ 316 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።እንዲሁም 271 ሰዎች ፅኑ ህሙማን ማዕከል ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ተብሏል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "c873b256d934120fb8d7d6d51be9a92e" }, { "cosine_sim_score": 0.5569669693896238, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 2 የላብራቶሪ ምርመራ 399 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 102 ሺህ 720 መድረሱንም ሚኒስቴሩ ያወጣው እለታዊ መረጃ ያመለክታል።ከዚህ ባለፈ የ4 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 569 መድረሱንም አመላክተዋል።በሌላ መልኩ በትናንትናው እለት 191 ሰዎች ከኮሮና ቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 63 ሺህ 866 መድረሱም ተገልጿል።ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ እስካሁን ለ1 ሚሊየን 562 ሺህ 8 ሰዎች ምርመራ የተደረገ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 102 ሺህ 720 ደርሷል።አሁን ላይ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 37 ሺህ 283 ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 319 ሰዎች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "d21ec203697e05f576a0444dd87965e9" }, { "cosine_sim_score": 0.5537289989457868, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 764 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ 10 ወንዶች እና አንድ ሴት ናቸው።እድሜያቸው ከ18 እስከ 38 አመት መሆኑንም ነው ሚኒስትሯ ያስታወቁት።ከዚህ ውስጥ አምስቱ ከአዲስ አበባ ሲሆኑ፥ ሁለቱ ከትግራይ ክልል ለይቶ ማቆያ፣ ሶስት ሰዎች ከአፋር ክልል ለይቶ ማቆያ እንዲሁም አንድ ግለሰብ ከኦሮሚያ ክልል አዳማ ለይቶ ማቆያ መሆናቸው ተገልጿል።ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ አምስቱ የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆኑ ስድስቱ ደግሞ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው ናቸው ተብሏል።ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ እስካሁን ለ36 ሺህ 624 ሰዎች ምርመራ መደረጉም ተገልጿል።አሁን ላይ 138 ሰዎች በህክምና ላይ ሲሆኑ፥ ስድስት ተጨማሪ ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።እስካሁንም 105 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸው ነው የተገለጸው።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "0c4597102ca57106a867c0137e00153a" }, { "cosine_sim_score": 0.5519589456486562, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 394 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 767 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 83 ሺህ 429 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ሰዓታት በቫይረሱ አማካኝነት የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡በዚህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎቸ ቁጥር 1 ሺህ 277 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በትዊተር ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መረጃ ያመለክታል።በ24 ሰዓታት ውስጥ 581 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 37 ሺህ 683 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።እንዲሁም 239 ሰዎች ፅኑ ህሙማን ማዕከል ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ተብሏል።", "passage_id": "1003b1a83339b85b6be21dd89d4f2296" }, { "cosine_sim_score": 0.5512060356824624, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 19 ሺህ 776 የላቦራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 368 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በ24 ሰዓታት ውስጥ የ25 ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን 567 ሰዎች አገግመዋል። እስካሁን በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 39 ሺህ 33 ደርሷል። 14 ሺህ 480 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል። ያለፉትን 24 ሰዓታት ጨምሮም በአጠቃላይ 662 ሰዎች በቫይረሱ ህይወታቸው አልፏል። በአሁኑ ወቅት 251 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ላይ ሲገኙ፣ 23 ሺህ 889 ደግሞ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች መሆናቸው ተገልጿል። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ እስካዛሬ ድረስ 736 ሺህ 904 የላቦራቶሪ ምርመራ ተከናውኗል።", "passage_id": "3f51a4844011759361ca75308fd7e34a" }, { "cosine_sim_score": 0.5511032541870899, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 466 ሰዎች የላቦራቶሪ ተደርጎ 604 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በአጠቃላይ እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 109 ሺህ 534 መድረሱንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው። በሌላ በኩል 1 ሺህ 65 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ ይህን ተከትሎም 69 ሺህ 315 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸው ተገልጿል።በተጨማሪም ባለፉት 24 ሰአታት የአምስት ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ያለፈ ሲሆን እስካሁንም 1 ሺህ 700 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸው ማለፉንም አስታውቋል።", "passage_id": "a153cc927923e24a3549a28a8d1f1297" }, { "cosine_sim_score": 0.550086476821156, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ1 ሺህ 742 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 54 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።አሁን ላይም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሺህ 217 ደርሷል።የጤና ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ዶክተር ተገኔ ረጋሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት በ24 ሰዓቱ በቫይረሱ ምክንያት የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።በዚህም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 114 ደርሷል ብለዋል።በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 164 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በሃገሪቱ በአጠቃላይ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺ 838 መድረሱንም ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅትም 28 ሰዎች በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛልም ነው ያሉት።እስካሁን በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ለ258 ሺህ 390 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉን ዶክተር ተገኔ ረጋሰ ገልጸዋል።በበላይ ተስፋዬ", "passage_id": "669adca6d195095da20a580a73273753" }, { "cosine_sim_score": 0.5469554060529844, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 848 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 399 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች 398 ኢትዮጵያውያን እና አንዱ የውጪ ሀገር ዜጋ ሲሆን ÷ከ4 እስከ 85 አመት የእድሜ ክልል የሚገኙ ናቸው ተብሏል። ከዚህ ውስጥ 195 ወንዶች እና 204 ሴቶች ናቸው። 135 ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ለይቶ ማቆያ፣132 ሰዎች ከደዎሌና ጋሊሌ ለይቶ ማቆያ፣ 86 አዲስ አበባ፣ 9 ኦሮሚያ ክልል፣ 1 ደቡብ ክልል፣ 1 ጋምቤላ ክልል፣ 18 አማራ ክልል፣ 2 ትግራይ ክልል፣ 14 ድሬዳዋ እንዲሁም ከሶማሊያ ክልል 1 ሰው ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። በተያያዘ በትናንትናው እለት የ95 ሰዎች (82 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከአማራ ፣ 2 ከሶማሌ፣ 1 ከትግራይ፣ 1 ከኦሮሚያ እንዲሁም 1 ከጋምቤላክልል) ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 122 ደርሷል ነው የተባለው። እስካሁን በኢትዮጵያ ለ211 ሺህ 871 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 4 ሺህ 469 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።", "passage_id": "705490fd3f6b8278ac1895ed86193016" }, { "cosine_sim_score": 0.521828424018692, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 60 ሺህ 784 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 14 ሺህ 815 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 136በዚህም መሰረት በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 60 ሺህ 784 መድረሱንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ከዚህ ባለፈ የ16 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 949 መድረሱንም አመላክተዋል።በሌላ መልኩ በትናንትናው እለት 888 ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ 677 መድረሱም ተገልጿል።ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ እስካሁን ለ1 ሚሊየን 78 ሺህ 269 ሰዎች ምርመራ የተደረገ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 60 ሺህ 784 ደርሷል።አሁን ላይ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 37 ሺህ 156 ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 307 ሰዎች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።እስካሁን በኢትዮጵያ 22 ሺህ 677 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገገሙ፤ የ949 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 2 ሰዎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ይታወሳል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን\nበፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "3937573839d8dad1c18499de3639039a" } ]
1e15610a5aa732e5d7f70d3753f16238
b685c9b0b91a15cfa0c75f5a2469487e
የ”ስቴይ ኢዚ” ሆቴል ባለቤት ሆቴሉን ለኮሮናቫይረስ ለይቶ ማቆያ እንዲሆን አበረከቱ
አዲስ አበባ (ኢዜአ) በአዲስ አበባ የሚገኘው “ስቴይ ኢዚ” ሆቴል የኮሮናቫይረስ ምልክት ለሚታይባቸው የህክምና ባለሙያዎች ለይቶ ማቆያ እንዲሆን የሆቴሉ ባለቤት ወይዘሮ ህይወት አየለ ትናንት ለኮቪድ-19 ብሔራዊ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አስረክበዋል። እንደ አገር የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ሆቴሉ የቫይረሱን ስርጭት መቆጣጠር እስኪቻልና መደበኛ እንቅስቃሴ እስኪጀመር ለለይቶ ማቆያ እንዲውል መፍቀዳቸውንም ገልጸዋል። ኮሚቴውን ወክለው ሆቴሉን የተረከቡት ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማሪያም በበኩላቸው ፣ ባለሃብቷ ላደረጉት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበው ለሌሎችም አርአያ እንደሚሆን ገልጸዋል። አዲስ ዘመን መጋቢት 26/2012
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=29741
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5615799897902964, "passage": "አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አመራሮች ከአዲስ አበባ የሆቴል ባለቤቶች ማህበር ጋር በመሆን በከተማዋ በሚገኙ ሆቴሎች ላይ ድንገተኛ ጉብኝትና ፍተሻ ማካሄዳቸው ተገለጸ፡፡\nጉብኝቱ የተካሄደው ሆቴሎች ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ እየወሰዱ ያለውን ጥንቃቄ ለመፈተሽ ነው ተብሏል፡፡\nጉብኝቱና ፍተሻው ዛሬ በካዛንቺስ እና ቦሌ አካባቢ በሚገኙ ሆቴሎች መካሄዱም ነው የተገለጸው፡፡\nበኢፌዲሪ ባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው የተመራው ቡድን÷ የሆቴል ተገልጋዮችን አቀማመጥና ርቀት አጠባበቅ፣ የሆቴሎችን የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አቅርቦት፣ በአንድ ስፍራ ላይ የሚከማቹ ሰዎች ብዛት እና መሰል ጥንቃቄዎችን ተዘዋውሮ ተመልክቷል ነው የተባለው፡፡\nበዚህም አብዛኞቹ ሆቴሎች በጥሩ ጥንቃቄ ላይ መሆናቸውንና አልፎ አልፎ ግን ሰዎች ተቀራርበው የተቀመጡባቸውና የጥንቃቄ ቁሳቁስ የማይጠቀሙ ሰራተኞች ያሉባቸውን ሆቴሎች ማግኘታቸውም ተገልጿል፡፡\nሆቴሌቹ የጥንቃቄ ጉድለት የታየባቸውን ነገሮች እንዲያስተካክሉ መነገሩን ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "7d9c7cac417d4ca728efc78f1e842ca0" }, { "cosine_sim_score": 0.49018345701216903, "passage": " የውጭ አገር እንግዶች ወይም ቱሪስቶች ስለ ኢትዮጵያ ሆቴሎች የሚናገሩት ቅሬታ አለ፡፡ ኢትዮጵያ የበርካታ ባህሎችና ቅርሶች ባለቤት ሆና ሳለች፣ እንግዶች ከቻይና ወይም ከአውሮፓ በመጡ ዕቃዎች ባጌጡ ሆቴሎች ስለሚያርፉ፤ ስለ ኢትዮጵያ ምንም ትዝታ ይዘው እንደማይመለሱ በሚዲያም ሆነ በእርስ በርስ ግንኙነት ሲናገሩ ይሰማል ይላል የነጋ ቦንገር ሆቴል ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ነጋ፡፡ በውጭ እንግዶች የሚነገረውን ቅሬታ ለማጥበብ ሆቴሉ በተቻለ መጠን የኢትዮጵያ ባህላዊ አሻራ እንዲኖረው አቅደው እንደሠሩት አቶ ዳንኤል ይናገራሉ። ሆቴሉን ኢትዮጵያዊ ባህል ለማጎናፀፍ አስበው ቢነሱም አንድ ችግር ገጠማቸው፡፡ የሆቴሉን ክፍሎች የውስጥ ዲዛይን በኢትዮጵያ ባህላዊ ሥነ-ጥበብ አርክቴክት የሚያስውብ ኢትዮጵያዊ ባለሙያ አጡ፡፡ እንደ አጋጣሚ በዜግነት ግማሽ ግሪካዊና ግማሽ ኢጣሊያዊ የሆነ፣ በአዲስ አበባ ሳሪስ አካባበኒ ተወልዶ ያደገ ባለሙያ አገኙ፡፡ ባለሙያው ኢስቴፋኒ ፌራሪ ይባላል፡፡ ቤተሰቦቹ ሳሪስ አካባቢ አንድ የዱቄ ፋብሪካ ነበራቸው፡፡ የእናቱ የቤተሰብ ስም ሳሪስ ይባላል። አሁን “ሳሪስ” እያልን የምንጠራው አካባቢ ስሙን ያገኘው ከእነዚህ ቤተሰቦች እንደሆነ አቶ ዳንኤል ይናገራል፡፡ አንድ ቀን የኢስቴፋኒ ፌራሪ እናት ወደ ሆቴሉ መጥተው፣ ሰገነቱ ላይ ቆመው ወደ ሰፈራቸው ተመለከቱና ቤታቸውን አይተው ቅዝዝ ብለው አለቀሱ፡፡ ‹‹ምነው?›› ሲባል፣ ‹‹ድሮ ልጆች ሆነን የተጫወትንበት ቦታ ትዝ ብሎኝ ነው›› አሉ፡፡ ኢስቴፋኒ አንድ ክፍል በኢትዮጵያዊ ባህልና ቁሳቁስ አስውቦና አስጊጦ እንዲሠራ ተደረገና ተገመገመ። ክፍሉን የተመለከቱት ሰዎች ‹‹ጥሩ ነው›› የሚል አስተያየት ሰለሰጡ፣ ሥራውን እንዲቀጥል ተደረገ፡፡ይህ ባህላዊና ዘመናዊ ባህርይን የተላበሰው ሆቴል፤ ከ4 ወር በፊት በጊዜያዊ አቅም (በሶፍት ኦፒኒንግ) ሥራ የጀመረ ሲሆን በቅርቡ በይፋ ተመርቆ በሙሉ አቅሙ ሥራ እንደሚጀምር አቶ ዳንኤል ተናግሯል፡፡ ባህላዊና ዘመናዊ ያልኩት ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ የሆቴሉ 120 ክፍሎችና ኮሪደሩ (የክፍሎቹ መተላለፊያ) በኢትዮጵያዊ ባህልና ቁሳቁስ፡- በጂባ፣ በኬሻ፣ በገመድና በቃጫ የተሠሩ ናቸው፡፡ ሁሉም የክፍሎቹ ዕቃዎች በአገር ውስጥ ፋብሪካ መመረታቸው ባህላዊ ያሰኘዋል፡፡ ባህላዊና ዘመናዊ ምግቦች የሚስተናገዱበት ሁለት ባር፣ ምድር ቤት ናይት ክለብ፣ 25 ሜትር ርዝመት ያለው የመዋኛ ገንዳ (ስዊሚንግ ፑል)፣ ጂም፣ የስፓ አገልግሎት፣ የሳውናና ስቲም ባዝ የሚሰጥበት ማዕከል፣ በስተቀኝ 600 ሰዎች መያዝ የሚችሉ፣ እያንዳንዳቸው ከ100-150 ሰዎች የሚያስተናግዱ፣ (ከውጭ ድምፅ የማያስገቡ፣ እንደተፈለገውና እንደተሰብሳቢ ብዛት ሊሰፋና ሊጠብቡ የሚችሉ 4 አዳራሾች፤ ከሻይ ቡና ማስተናገጃ ስፍራ ጋር ያሉ ሲሆን፣ በስተግራ ደግሞ 500 ሰዎች ማስተናገድ የሚችልና ብፌ የሚዘጋጅበት ስፍራ ያለው የሠርግ አዳራሽ አለ፡፡ ስብሰባ አዳራሹ ያለው 1ኛ ፎቅ ላይ ስለሆነ የተሰብሳቢዎችን ምቾት ለመጠበቅ ለአቅመ ደካሞችና ለአካል ጉዳተኞች የሚያገለግል አሳንሰር (ሊፍት)፣ አልጋ ለያዙ እንግዶች፤ በአጠቃላይ ደግሞ 7 ሊፍቶች (አሳንሰሮች) ስላለው፣… ዘመናዊ ሊባል ይችላል፡፡ በ4875 ካሬ ላይ ያረፈው ይህ ሆቴል፣ ጣሪያው ረዥም ስለሆነ ሙቀት የለውም፡፡ ግቢውም በጣም ሰፊ ነው፡፡ ለሕፃናት መጫወቻና መዝናኛ የተሰጠው ትኩረት ግን አነስተኛ ነው፡፡ ምክንያቱም ከዥዋዥዌ መጫወቻ በስተቀር ሌላ መዝናኛ አላየሁም፡፡ ነገር ግን ቦታ ስላላቸው ሊሠሩ ይችላሉ የሚል ግምት አለኝ፡፡ የሆቴሉ ግንባታ ረዥም ጊዜ ነው የፈጀው። በቦታው ድንጋያማነት የተነሣ እንዲሁም የገንዘብ እጥረት ገጥሟቸው ስለነበር 8 ዓመት ነው የፈጀው። ‹‹ውጤቱ ግን አመርቂ ነው›› ይላሉ አቶ ዳንኤል። ምክንያቱም በሆቴሉ የተስተናገዱ እንግዶች የሚሰጡት አስተያየት በጣም ጥሩ ነው፡፡ ‹‹አሁን ገና ኢትዮጵያዊ የሆነ፣ የኢትዮጵያን ባህላዊ ገፅታ የያዘ ሆቴል አገኘን›› እንደሚሉ ማኔጂንግ ዳይሬክተሩ ገልጿል፡፡ ‹‹ብዙ ጊዜ የአገራችን የሆቴሎች አሠራር ይመሳሰላል፡፡ ብዙዎቹ ከቻይናና ከአውሮፓ በመጡ ዕቃዎች ነው ውስጣቸው የሚጌጠው፡፡ ስለዚህ እንግዶች ኢትዮጵያ ውስጥ ይሁኑ ወይም ሌላ ቦታ የት እንዳሉ እንኳ አያስታውሱም። አሁን ግን የተነሱትን ፎቶግራፍ ሲያዩ ኢትዮጵያ መሆኑን ያስታውሳሉ። ብዙዎቹ በጣም ወደውታል፡፡ በተለይ የንግድ (ቢዝነስ) ሰዎች ከከተማ ወጥተው ማየት ስለማይችሉ፣ ኢትዮጵያውያን ምን ዓይነት ማቴሪያል ይጠቀማሉ? አሰራራቸውስ እንዴት ነው? … የሚለውን በአጭር ጊዜ ውስጥ እዚሁ ከተማ ውስጥ ሆነው በስሱ ሊያውቁ ይችላሉ፡፡ እንደ ሌሎች ዕቃዎችን ከቻይና አምጥተን ብንገጣጥም ኖሮ፣ በ6 ዓመትና ከዚያም ባነሰ ጊዜ እንጨርስ ነበር፡፡ እኛ የተጠቀምናቸው ዕቃዎች እዚሁ አገር ውስጥ በፋብሪካ ስለተሰሩ ረዥም ጊዜ ወስደዋል” በማለት አስረድተዋል፡፡ ከዋና ዋና ምሰሶዎች፣ ከግድግዳውና … በስተቀር ኮሪደሮቹ (ማከፋፈያዎቹ) በእንጨት ነው የተሰሩት። ክፍሎቹ ደግሞ አገር ውስጥ በተመረቱ ዕቃዎች ነው ያጌጡት፡፡ የክፍሎቹ ኮርኒስ የተሰራውና የተጌጤው በጂባ፣ በኬሻ፣ በገመድና በቃጫ ነው፡፡ ኮሪደሮቹም እንደዚሁ፡፡ የክፍሎቹ መብራት ግማሽ ድረስ ሰፌድ በሚመስል ባህላዊ ማቀፊያ ስለተሸፈኑ አያንፀባርቁም። የክፍሉን መብራቶች እንግዳው እንደሚፈልገው ቦግ ወይም ደብዘዝ ሊያደርጋቸው የሚችላቸው ናቸው። ክፍሎቹ የተቀቡት ቀለም እውስጣቸው ካለው ዕቃ ጋር የሚጣጣም (ማች) የሚያደርግ ነው፡፡ የአልጋና የትራስ ልብሱ እንዲሁም ጌጦቹና የመስኮት መጋረጃው ሁሉ የሸማ ውጤቶች ናቸው፡፡ የክፍሎቹ ቁጥሮች እንኳ የተፃፉት በሚያምርና ደስ በሚል ባህላዊ ዘዴ ነው፡፡ ሁሉም ክፍሎች “ነጋ ቦንገር” የሚል ስም የተፃፈበት ሳሙና፣ ሻምፖ፣ ፎጣ አላቸው፡፡ ወንበርና ጠረጴዛ፣ ቲቪ፣ ካዝና፣ ሚኒባር፣ ሚዛን፣ ፀጉር ማድረቂ፣ ሻወር፣ ሻይ ማፍያ ተዘጋጅቶላቸዋል፡፡ በሆቴሉ ላደሩ እንግዶች ቁርስ፣ ዋይፋይ፣ ከአውሮፕላን ጣቢያ የሚያመጣና የሚወስድ ትራንስፖት በነፃ ያቀርባል፡፡ የሆቴሉ 120 ክፍሎች ዓይነት የአልጋ ደረጃዎች አሏቸው፡፡ ኪንግ፣ ቲውንና ስዊት ክፍሎች ኖርማል ሻወር አላቸው፡፡ ሱፒርየር ስታንዳርድና ኤክሲኩቲቭ ጃኩዚ አላቸው፡፡ እነዚህኞቹ ከተቀሩት የሚለዩት በስፋታቸውና ኤክስኪዩቲቩ እንደ አልጋ የሚያገለግል ታጣፊ ሶፋ ስላለው ነው፡፡ ሁሉም ክፍሎች ስቲምና ሳውና ባዝ አላቸው፡፡ ትናንሽ ሰፌዶችም ጌጦች ናቸው፡፡ የአልጋዎቹ እግሮች እንኳ አናታቸው ላይ የክርማ ጌጥ ተሰርቶላቸው ተሸፍነዋል፡፡ ሁሉም ክፍሎች በረንዳ (ባልኮኒ) አላቸው፡፡ ሐና ማሪያምና ፉሪን የሚያሳዩ ክፍሎች አሉ። መዋኛና መዝናኛውን ስፍራ የሚያስቃኙ ክፍሎችም አሉ፡፡ የተቀሩት ደግሞ ሳሪስን ያሳያሉ፡፡  ‹‹ከደብረዘይት (ቢሾፍቱ) እንደመጣን ያረፍነው እዚህ ሳሪስ አካባቢ ነው፡፡ ብዙዎቻችን (ልጆች) ባደግንባትና አንዳንዶችም በተወለዱበት ስፍራ ይህን ሆቴል በመስራታችን በጣም ደስተኞች ነን›› ብሏል አቶ ዳንኤል፡፡ ", "passage_id": "de24a7a105fe4b8728df967d5e7f2e36" }, { "cosine_sim_score": 0.4624733450699997, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ በርካታ ሆቴሎች እየተገነቡ ባሉበት በአሁኑ ወቅት፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሥሩ የሚገኘውን ብሔራዊ ሆቴል ከመስተንግዶ አገልግሎት ውጪ እንዲሆን ወሰነ፡፡የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለብሔራዊ ሆቴል አስተዳደር በቁጥር 1535/09 በጻፈው ደብዳቤ፣ ሆቴሉ ለወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ለቢሮ አገልግሎት እንዲውል የተከራየ በመሆኑ ከግንቦት 22 ቀን 2009 ዓ.ም. ሥራ እንዲያቆም አዟል፡፡የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ትዕዛዝ መሠረት በማድረግ የብሔራዊ ሆቴል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መላኩ ብርሃን ለሆቴሉ የሥራ ኃላፊዎች ባስተላለፉት የውስጥ ማስታወሻ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ የሒሳብ ሥራ እንዲጠናቀቅ፣ በውጭ ኦዲተር እንዲመረመር፣ የንብረት ቆጠራ እንዲደረግ፣ ያልተሰበሰበ የሽያጭ ገንዘብ እንዲሰበሰብና ክፍያዎችም እንዲጠናቀቁ አሳስበዋል፡፡ስለሚያገኙት ጥቅማ ጥቅም እርግጠኛ መሆን ያልቻሉ የብሔራዊ ሆቴል ሠራተኞች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሆቴሉ ትርፋማ ሆኖ እያለ ሥራውን አስቁሞ ለቢሮ የማከራየት ጠቀሜታው አልገባቸውም፡፡የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ገብረ እግዚአብሔር ገብረማርያም ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የሆቴሉ ሥራ ትርፋማ ቢሆንም ፌዴሬሽኑ የያዘውን ዓላማ ከማሳካት አንፃር ከዚህ ሥራ ውስጥ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡‹‹ከወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር ለመደጋገፍ አከራይተነዋል፤›› ሲሉ የገለጹት አቶ ገብረ እግዚአብሔር፣ ሠራተኞቹም የተሻለ ጥቅማ ጥቅም ያገኛሉ ብለዋል፡፡ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ሆቴል ዲሊኦፖል አጠገብ በሚገኝ ሕንፃ ውስጥ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡በመሀል አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ከእስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት የሚገኘው ብሔራዊ ሆቴል ባለ ሰባት ፎቅ ነው፡፡ ሆቴሉ 50 የመኝታ ክፍሎችና የተለያዩ አገልግሎት መስጫ ክፍሎች አሉት፡፡ሆቴሉ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በ1961 ዓ.ም. የተገነባ ሲሆን፣ በወቅቱ የተገነባበት ዓላማ ለመኖሪያ አፖርታማ እንዲውል ነበር፡፡ ነገር ግን በደርግ ዘመን በተለይ በ19ኛው የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ወቅት የሆቴል ክፍሎች እጥረት በማጋጠሙ፣ አፓርትመንቱ የሆቴል አገልግሎት እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡ከዚያ ጊዜ በኋላ የሆቴል አገልግሎት በመስጠት ላይ እያለ የቀድሞው የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ፣ ለአትሌቲክስ ፌዴሬሽን በ17.6 ሚሊዮን ብር ሽያጭ አስተላልፎታል፡፡አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ራሱን ለመደጎም በተለይ ለአፍሪካ ውድድሮች የተመረጡ አትሌቶችን ለማሳረፍ የገዛው ብሔራዊ ሆቴል፣ የዘርፍ ለውጥ እንዲያደርግ ወስኗል፡፡አቶ ገብረ እግዚአብሔር እንዳሉት፣ አትሌቶቹን በዚህ ሆቴል ማሳረፍ ከባድ ነው፡፡ የከተማው የአየር ብክለት እየጨመረ በመምጣቱ አትሌቶች ከከተማ ውጭ ማረፍ ይኖርባቸዋል፡፡ ", "passage_id": "bc016355413da7825dcbbb9e49b22ffc" }, { "cosine_sim_score": 0.4521125542269349, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2012( ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ  ለኮቪድ-19 ህመምተኞች እንዲሆን በሚሌኒየም አዳራሽ የተዘጋጀውን የህክምና ማዕከል ጎበኙ።ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ህክምና የሚያገኙበት ማዕከል ይሆናል ነው የተባለው።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው 1 ሺህ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎችን እንዲይዝ ተደርጎ እየተዘጋጀ ያለውን ማዕከል ተዘዋውረው በመጎብኘት የተከናወነውን ስራ ገምግመዋል።ሚሌኒየም አዳራሽ ለድንገተኛ ወረርሽኝ ምለሽ መስጠት በሚችል ትልቅ ሆስፒታል ደረጃ መዘጋጀቱም ተገልጿል ።በአሁኑ ወቅት 360 አልጋዎች ዝግጀቱ ሆነዋል፤ ቀሪዎቹም አልጋዎች በሳምንት ውስጥ ዝግጁ እንደሚሆኑም ነው የተመለከተው።በህክምና ማዕከሉ 40 የፅኑ ህክምና መስጫ አልጋዎች እና 60 የማገገሚያ አልጋዎችም የኖሩታል።የህክምና ማዕከሉ 700 የህክምና ባለሙያዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 1 ሺህ ሰራተኞች እንደሚኖሩትም ነው የተገለፀው።በአልአዛር ታደለ", "passage_id": "11757ecd31128ce77e87c3cea3851a3f" }, { "cosine_sim_score": 0.43714096226219445, "passage": "መስቀል አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን ሁለት ያላለቁ ሆቴሎች የገዛው ግዙፉ የዱባይ ኩባንያ አልብዋርዲ ኢንቨስትመንት፣ አዲሰ አበባ የሚገኘውን ሒልተን ሆቴል ለመግዛት ጥያቄ አቀረበ፡፡የዱባዩ ኩባንያ ባለፈው ዓመት ኅዳር ወር ሒልተን ሆቴልን ለመግዛት ፍላጎት እንዳለው ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገልጾ ነበር፡፡ ምንጮች እንደገለጹት አልብዋርዲ ኢንቨስትመንት ከመንግሥት በጎ ምላሽ በማግኘቱ፣ ባለፉት አሥር ወራት ጥናት ሲያካሂድ ቆይቶ ሰሞኑን ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ሆቴሉን ለመግዛት ዝርዝር ዕቅዱን አስገብቷል፡፡አልብዋርዲ ኢንቨስትመንት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣ መስቀል አደባባይ አካባቢ በግማሽ ያለቁትን ሁለት ባለኮከብ ሆቴሎች ግዥ መፈጸሙ ይታወሳል፡፡የዱባዩ ኩባንያ ያላለቁትን ሆቴሎች የገዛው ከካራፊ ሆቴል ኢትዮጵያ ኃላፊነት የተወሰነ የግል ኩባንያ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሆቴሎች በ10,232 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፉ ሲሆን፣ አልብዋርዲ ኢንቨስትመንት ለሁለቱ ሆቴሎች 25 ሚሊዮን ዶላር ክፍያ በመፈጸም ሆቴሎቹን መግዛቱን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡የሁለቱ ሆቴሎች ግንባታ በ2009 ዓ.ም. መጨረሻ እንደሚጠናቀቅና ሃያት ሬጀንሲ በሚባለው ታዋቂ የንግድ ስም እንደሚተዳደሩ ኩባንያው ገልጿል፡፡አልብዋርዲ ኢንቨስትመንት ከእነዚህ ሁለት ሆቴሎች በተጨማሪ፣ በኢትዮጵያ ቀዳሚ ባለአምስት ኮከብ ሆቴል የነበረውን ሒልተን አዲስ አበባ ለመግዛት ጥያቄ አቅርቧል፡፡ሒልተን ሆቴል በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ተገንብቶ በ1961 ዓ.ም. የመጀመሪያው ባለአምስት ኮከብ ሆቴል በመሆን ሥራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ ሒልተን በ62 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ግዙፍና ውብ ባለአምስት ኮከብ ሆቴል ነበር፡፡ አሁን ግን ደረጃው ወደ ሦስት ኮከብ ዝቅ ብሏል፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንን ግዙፍ ሆቴል ለመሸጥ ጨረታ ባያወጣም የዱባዩ ኩባንያ ገፍቶ በመቅረብ ዕቅዱን ማቅረቡ ታውቋል፡፡የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንዳፍራሽ አሰፋ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አልብዋርዲ ኢንቨስትመንት ጥያቄ ስለማቅረቡ መረጃ የላቸውም፡፡ ነገር ግን መንግሥት ለሽያጭ የሚያቀርባቸውን ድርጅቶች ይፋ ሲያደርግ ፍላጎት ያለው ቀርቦ ይወዳደራል ብለዋል፡፡‹‹ሒልተን ሙሉ በሙሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ነው፡፡ እስካሁን ሆቴሉ ያለው ንብረት ወቅታዊ ዋጋ አልተጠናም፤›› በማለት አቶ ወንዳፍራሽ ገልጸዋል፡፡ ባለሙያዎች እንደሚናገሩት፣ ይህ ሆቴል ቀደም ሲል ከነበረው ባለአምስት ኮከብ ደረጃ ወደ ሦስት ኮከብ ዝቅ ያለ ሲሆን፣ ወደነበረበት ደረጃ ለመመለስ ትልቅ ዕድሳት ይፈልጋል፡፡መንግሥት ሒልተንን ለመሸጥ በይፋ ጨረታ ቢያወጣ የብሔራዊ ትምባሆ አክሲዮን ማኅበር ለሽያጭ ባቀረበበት ወቅት ያገኘውን ያልተጠበቀ ገንዘብ ሊያገኝ እንደሚችል ያሳስባሉ፡፡ብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት ለሽያጭ በቀረበበት ወቅት አጠቃላይ ዋጋው 3.3 ቢሊዮን ብር ነበር፡፡ በዚህ ሥሌት 40 በመቶ የሚሆነው አክሲዮን ለሽያጭ ቀርቦ ነበር፡፡ ባለሙያዎች እንደሚሉት የየመኑ ኩባንያ ሼባ ኢንቨስትመንት፣ በድርጅቱ ላይ ድርሻ የነበረው እንደመሆኑ ግዥ እንዲፈጽም ቅድሚያ ተሰጥቶት ነበር፡፡ሼባ ኢንቨስትመንት ድርድር በማድረግ ተቀባይነት ቢያገኝም፣ የመን ውስጥ በተፈጠረው ቀውስ ክፍያ መፈጸም ባለመቻሉ ብሔራዊ ትምባሆ ለጨረታ ቀርቧል፡፡ ሼባ ክፍያ ቢፈጽም ለ40 በመቶ አክሲዮን 60 ሚሊዮን ዶላር በማቅረብ የትምባሆ ሞኖፖል ባለቤት ይሆን እንደነበር ባለሙያዎቹ ይገልጻሉ፡፡ ነገር ግን አክሲዮኑ ለጨረታ በመቅረቡ 40 በመቶው አክሲዮን 510 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት መቻሉን በመጥቀስ፣ መንግሥት ጉዳዩን ሊያጤን እንደሚገባ ባለሙያዎች ያሳስባሉ፡፡የዱባዩ ኩባንያ ሒልተንን ለመግዛት ያቀረበውን የገንዘብ መጠን ማወቅ አልተቻለም፡፡          ", "passage_id": "02973da99c57a48f5392997d61a343d4" }, { "cosine_sim_score": 0.4363825058103884, "passage": "ላለፉት ሰባ አምስት ዓመታት በተለያዩ የንግድ ሥራዎች ውስጥ በማለፍ ስማቸውን ተክለው ያለፉት የአቶ ማሞ ይንበርበሩ (ማሞ ካቻ) ቤተሰቦች፣ ወደ ሆቴል ንግድ ሥራ በመግባት ሁለት ዓለም አቀፍ ብራንድ ያላቸው ሆቴሎችን ለመገንባት ዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ታወቀ፡፡በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ይገነባሉ ተብለው ለሚጠበቁት ሆቴሎች የአዋጭነት ጥናትና ዝርዝር የዲዛይን ሥራዎችን እንዲያካሂድ ኮሊር ኢንተርናሽናል የተባለውን ታዋቂ የእንግሊዝ ኩባንያ መቅጠራቸውንም አስታውቀዋል፡፡ የማሞ ካቻ ኩባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ይንበርበሩ ማሞ (ዓብይ) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሁለቱም ሆቴሎች ይገነባሉ ተብሎ የሚጠበቀው በውርስ ከአባታቸው በተላለፉ ሁለት ቦታዎች ላይ ነው፡፡የመጀመሪያው ሆቴል የሚገነባው ማሞ ካቻ እየተባለ የሚጠራውና ከአቶ ማሞ ይንበርበሩ ስያሜውን ያገኘው አካባቢ ላይ በሚገኝ 2,300 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ መሆኑን አቶ ዓብይ አስታውቀዋል፡፡ ከአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥሪያ ቤት ወረድ ብሎ ገነት ሆቴል አካባቢ ባለው በዚህ ቦታ ላይ ከ4.5 እስከ አምስት ኮከብ ደረጃ ያለው ሆቴል ለመገንባት መታሰቡን ገልጸዋል፡፡ በተመሳሳይ በየካ ክፍለ ከተማ በሚገኘው አካባቢ ቡቲክ ሆቴል በሚባለው ደረጃ ከ4.5 እስከ አምስት ኮከብ ደረጃ የሚኖረው ሆቴል ለመገንባት እንደታቀደ አስታውቀዋል፡፡የሁለቱን ሆቴሎች ግንባታ በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ መታቀዱን የገለጹት አቶ ዓብይ፣ ለሆቴሎች ግንባታ የሚወጣውን ወጪ ግምት ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ ይኼውም የአዋጭነት ጥናቱም ሆነ የዲዛይን ዝርዝር ጥናቶች ገና ያልተጠናቀቁ በመሆናቸው እንደሆነ በመጥቀስ ሲሆን፣ የሆቴሎቹ ግንባታ የሚጠይቀውን ገንዘብ ለማውጣት ግን ቤተሰባቸው ዝግጁ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ከኢትዮጵያ ውጪ በአሜሪካ ግዙፍ የቢዝነስ ይዞታዎች ያሏቸው የማሞ ካቻ ቤተሰቦች፣ በኢዮብ (ጆ) ማሞ የግል ባለቤትነት የሚተዳደሩ 300 ያህል የነዳጅ ማደያዎች ሲኖሩ፣ በተለይ ካፒታል ፔትሮሊም ግሩፕ የተባለው ኩባንያቸው በዋሽንግተን ዲሲ ከሚገኙ ማደያዎች ውስጥ 42 በመቶ ድርሻ መያዙን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ከዚህ ባሻገር በሪል ስቴት ዘርፍና በታክሲ አገልግሎቶችም የማሞ ካቻ ቤተሰቦች ትልቅ ድርሻ እንደያዙ ይታወቃል፡፡ለማሞ ካቻ ቤተሰብ ወደ ሆቴል ቢዝነስ መምጣት ምክንያት የሆነው አጋጣሚ የተፈጠረው፣ ከአራት ወራት በፊት በአዲስ አበባ የተካሄደው የአፍሪካ ሆቴል ኢንቨስትመንት ፎረም መሆኑንና በዚህ ወቅትም ኮሊር ኢንተርናሽናል ከተባለው ኩባንያ ጋር በተፈጠረ ግንኙነት መሆኑን አቶ ዓብይ ገልጸዋል፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ ዘንድሮም አምስተኛው የአፍሪካ ሆቴል ኢንቨስትመንት ፎረም ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ እንዲካሄድ መወሰኑና ከዘጠኝ ወራት በኋላ እንደሚጀምር በይፋ ተገልጿል፡፡ ከዚህ ቀደም በተካሄደው ፎረም ላይ ስድስት ዓለም አቀፍ ብራንድ ያላቸው ሆቴሎች እንዲገነቡ ስምምነት ሲደረግ፣ ከስምምነቱ ጀርባ የነበረው አገር በቀሉ ካሊብራ ሆስፒታሊቲ ኮንሰልታንሲ ኩባንያ መሆኑ ይታወሳል፡፡ የኩባንያው ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ነዋይ ብርሃኑ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ በመጪዎቹ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ሦስት ተጨማሪ ብራንድ ሆቴሎች ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲገነቡ ስምምነት ላይ እንደሚደረስ ተናግረዋል፡፡ይህ በመሆኑም ተጨማሪ አምስት ብራንድ ሆቴሎች ይመጣሉ ተብሎ እንዲጠበቅ አድርጓል፡፡ የሰንሻይን ኮንስትራክሽን ባለአምስት ኮከብ ማሪዮት ሆቴል በቅርቡ በይፋ ይከፈታል በመባሉም፣ በአገሪቱ ውስጥ የሚኖሩትን የብራንድ ሆቴሎች ቁጥር አሁን ያሉትን ሦስት ሆቴሎች ጨምሮ ከአሥራ አምስት በላይ ያደርሰዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አቶ ነዋይ ሦስቱ ሆቴሎች እነማን እንደሆኑና ዓለም አቀፍ ብራንዶቹም እነማን መሆናቸውን እንዲገልጹ ቢጠየቁም፣ የሚያማክሯቸው ኩባንያዎች መፍቀድ ስለሚገባቸው የሆቴሎቹንም ሆነ የአገር ውስጥ ባለሀብቶችን ማንነት ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡በመጪው የአፍሪካ ሆቴል ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ከ520 ያላነሱ ተሳታፊዎች እንደሚጠበቁ መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን፣ ይህንን ፎረም በየዓመቱ በአፍሪካ አገሮች እያዘጋጀ አምስተኛው ላይ ያደረሰው ተቀማጭነቱ እንግሊዝ የሆነው ቤንች ኤቨንትስ የተባለው ኩባንያ ነው፡", "passage_id": "41e303e210fe19181ad9cf3d463d66f1" }, { "cosine_sim_score": 0.41709846953427376, "passage": "በመንገድ፣ በውሃ ስራዎች፣ በሪል እስቴት ግንባታና መሰል የመሰረተ ልማት ስራዎች ላይ የተሰማራው አሰር ኮንስትራክሽን፤ከ15 ሚ. ብር በላይ በሆነ ወጪ ቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ ስር ያሰራውን \"አሰር ፓርክ\" በዛሬው ዕለት ያስመርቃል፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር የማነ አብርሀ ሰሞኑን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ፓርኩ 6ሺህ46 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን አረንጓዴ ስፍራ፣ የልጆች መጫወቻ፣ በቂ የመኪና ማቆሚያ፣ ደረጃውን የጠበቀ ካፍቴሪያ፣ የዋይፋይ ኢንተርኔት አገልግሎት፣ ማራኪ ፏፏቴ፣ አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ ያደረገ መፀዳጃ ቤት---- ተሟልተውለታል፡፡ አሰር ኮንስትራክሽን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣትና በከተማዋ ላይ ያለውን የመናፈሻ እጥረት በመጠኑም ቢሆን ለመቀነስ በማሰብ፣ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውበት መናፈሻና ዘላቂ ማረፊያ ልማት ጽ/ቤት ጋር በመነጋገር የፓርኩን ግንባታ እንዳከናወነ ጠቁሟል፡፡  አሰር የፓርኩን የማስተዳደር ሂደት ሌላ ድርጅት ቀጥሮ ለማሰራት መወሰኑን ገልፆ፣ ፓርኩ ለተጠቃሚዎች መጠነኛ ገንዘብ እንደሚያስከፍልና ገቢውም ፓርኩ ራሱን የሚያስተዳድርበት እንደሚሆን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ግንባታው በውጭ ምንዛሬ እጥረትና ሌሎች  ችግሮች ከታቀደለት ጊዜ በሁለት ዓመት ቢዘገይም በጥሩ ሁኔታ መጠናቀቁንና ለከተማዋ አንድ የአይን ማረፊያ መሆኑን የተናገሩት ኢንጂነር የማነ፤ለተወሰኑ ሰራተኞችም የስራ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል፡፡ ", "passage_id": "7ef888e43386e269ccd0d1a996488d67" }, { "cosine_sim_score": 0.4117310504941691, "passage": "    በአዲስ አበባ ባለ 5 ኮከብ ደረጃ ከተቀዳጁት ሆቴሎች አንዱ ካፒታል ሆቴልና ስፓ ሲሆን  ሆቴሉ ይሄን ስኬቱን ለማስተዋወቅና ለግራንድ ሌግዠሪነት ያሳጨውን በጅምር ላይ የነበረ ዘመናዊ ስፓ አጠናቆ ለመክፈት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ካፒታል ሆቴል እንዴት ለባለ 5 ኮከብ ደረጃ እንደበቃ፣ የሠራተኞች አያያዝና ሥልጠና እንዲሁም በቅርቡ ለማካሄድ ባቀደው ዝግጅት ዙሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፤ ከሆቴሉ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ከአቶ አሰፋ ገበየ ጋር አጭር ቃለ-ምልልስ አድርጋለች፡፡ እስቲ ጨዋታችንን ከሰለጠኑበት የሙያ ዘርፍ እንጀምር----  በካፒታል ሆቴልና ስፓ ስራ የጀመርኩት ከአንድ ዓመት በፊት ነው፡፡ በሆቴል ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ አለኝ፡፡ በተጨማሪም ስራዬን ሊደግፉ የሚችሉ አጫጭር ኮርሶችንና የአመራር ስልጠናዎችን ወስጃለሁ፡፡ ከዚህ ሌላ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የማስተርስ ተማሪ ነኝ፡፡ ካፒታል ሆቴልና ስፓ ምን ዓይነት አገልግሎቶችን ይሰጣል?ሥራ የጀመረው በፈረንጆቹ 2013 ግንቦት ወር ላይ ነው፡፡ ሆቴሉ 114 የመኝታ ክፍሎችና 128 አልጋዎች አሉት፡፡ ሁለት ዋና ዋና ሬስቶራንቶች፣ ሁለት ባሮችና አንድ ኮፊሾፕ አለው፤ የካፍቴሪያ አገልግሎትም ይሰጣል፡፡ ዘጠኝ ያህል ደረጃቸውን የጠበቁ የመሰብሰቢያ አዳራሾች ያሉት ሲሆን ትንሹ 20 ሰው፣ ትልቁ 650 ሰው የመያዝ አቅም አላቸው፡፡ ካፒታል ሆቴልና ስፓ፤ የስፓ አገልግሎት ከመስጠቱም በላይ በሀገሪቱ ትልቁን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማዕከል  ይዟል፡፡ ሆቴሉ ውሃ ዋና፣ በጣም ትልቅ የዘመኑን የጂም መሳሪያዎች የያዘ ጂም ሀውስ ያለው ሲሆን አንድ የወንድ፣ አንድ የሴት የውበት ሳሎኖችን ያካተተ ነው፡፡ 200 መኪኖችን በአንዴ የሚያስተናግድ፣ ከሆቴሉ ራቅ ብሎ የተሰራ የመኪና ማቆሚያ ቦታ አለው። በተጨማሪም የባንክ፣ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎትና የስጦታ እቃ መሸጫ  ሱቆችም አሉት፡፡ አንድ እንግዳ በዚህ ሆቴል ውስጥ ምንም ፈልጎ የሚያጣው ነገር የለም ማለት ይቻላል፡፡ በቅርቡ የተሰጠውን የሆቴሎች የኮከብ ደረጃ ምደባ በተመለከተ ምን አስተያየት አለዎት?ይህንን የደረጃ ምደባ ሆቴላችን በጣም በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው፡፡ ይህን ሂደት የምናየው በሶስት መንገድ ነው፡፡ አንደኛ እንደ ድርጅት ባለቤት፣ ሁለተኛ እንደ አገርና ሶስተኛ እንደ ደንበኛ ማለቴ ነው። በነዚህ ምክንያቶች የደረጃ ምደባው ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው እናስብ ነበር፡፡ እንደ ደንበኛ ስናየው፣ ከዚህ በፊት የሆቴል ምደባ ደረጃ ባለመኖሩ ማንኛውም ሆቴል የሚገነባ ሰው፣ ደረጃዎቹን በአግባቡ ያሟላም አያሟላም በራሱ ፈቃድ የኮከብ ደረጃ  ይሰጡ ነበር፡፡ ይህም ለደንበኞች የትኛው ነው ጥሩ አገልግሎት የሚሰጠው የሚለውን ለመለየት አስቸጋሪ ሆኖባቸው ቆይቷል፡፡ ይህ የደረጃ ምደባ የደንበኞችን ጥያቄ በትክክል መልሷል። እንደ አገር ስናየው ደግሞ አገራችን አንፃራዊ ሰላም ያላት፣ በርካታ ዲፕሎማቶች የሚኖሩባት ናት፤በተለይ መዲናዋ የተባበሩት መንግስታት መ/ቤቶች በብዛት የሚገኙባት ናት፡፡ በዚህ የተነሳ በኮንፍረንስ ቱሪዝም በደንብ መስራትና መጠቀም ስንችል፣ የሆቴሎች ደረጃ በአግባቡ ባለመመደቡ እነዚህ ዓለም አቀፍ ተቋማት ትልልቅ ስብሰባዎችን በሀገራችን ለማካሄድ ሙሉ እምነት እንዳይኖራቸው ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ያንን ብዥታ የደረጃ ምደባው አጥርቷል ባይ ነኝ፡፡ እንደ ድርጅት ባለቤት፣ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት አፍስሰን፣ አምስት ኮከብና ከዚያ በላይ ይሆናል ብለን አቅደን የገነባነው በመሆኑ፣ከማርኬቲንግ አንፃር ከገበያው ጋር ለመጣጣም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስላደረገልን ምደባውን ወደነዋል፡፡ በውጤቱም ደስተኞች ነን… በዚህ መልኩ ነው የምገልፀው፡፡ በደረጃ አሰጣጡም ላይ አንዳንድ ጥያቄዎች እንዳይነሱ በማያሻማ ሁኔታ  የተባበሩት መንግስታት አለም አቀፍ የቱሪዝም ድርጅት (UNWTO) የራሱን ከፍተኛ ባለሙያዎች ልኮ ምዘናው የተሰራ በመሆኑ፣ ውጤቱም ተገቢና ለጥርጥር ያልተጋለጠ ስለሆነ ደስተኞች ነን፡፡ ከላይ እስከ ታች ባልተለመደ መልኩ ሆቴሉ በኢትዮጵያዊያን ሰራተኞች መደራጀቱ ይነገራል፡፡  በአገር ውስጥ ባለሙያዎች ብቻ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የሆቴል አገልግሎት መስጠት አይከብድም? እስኪ ስለ ሰራተኞች ቅጥር፣ ስልጠና አሰጣጥ፣እድገትና የሰራተኞች አያያዝ ሥርዓታችሁ ይንገሩኝ?  እኛ ከሌሎች ምናልባትም አለም አቀፍ ብራንድ ይዘው ከሚንቀሳቀሱ ሆቴሎች ጋር ተወዳድረን የላቀ ውጤት ማምጣታችንን ለየት የሚያደርገው፣አንደኛ ሆቴሉ የተገነባው በኢትዮጵያዊ ነው፡፡ ከፅንሰ ሀሳብ ጀምሮ ግንባታውንና የማማከር ስራውንም ያካሄዱት ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡ ግንባታው ከተጠናቀቀም በኋላ እስካሁኑ ሰዓት ድረስ ከተራ የስራ መደብ እስከ ከፍተኛ የማኔጅመንት ቦታ የተያዘው በኢትዮጵያውያን ነው፡፡ ይህ ትልቁ የምንኮራበትና ለሌሎችም ምሳሌ የምንሆንበት ጉዳይ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ መጀመሪያ የሆቴል አገልግሎት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ፣ ኢትዮጵያዊያን አይችሉም እየተባለ እስካሁን የውጭ አገር ዜጎች ናቸው ሆቴል የሚመሩትና የውጭ ምግቦች የሚያበስሉት። በሌላው የስራ ዘርፍ ትልልቅ ባለሙያዎችና አዋቂዎች ያላት አገራችን፣ እንዴት በሆቴል ዘርፍ ብቃት የላቸውም ተብሎ እንደሚታሰብ አይገባኝም፡፡ እኛ ያንን አስተሳሰብ በመስበር ብቃት እንዳለን አሳይተናል፡፡ “እኛም እንችላለን” የሚል አቋም ያላቸው የሆቴሉ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ የማነ ገ/ሥላሴ፤ ይህንን እውን አድርገውታል፡፡ በኢትዮጵያኖች ብቃት ላይ ምንም ጥርጥር ሳይኖራቸው፣ ያለንን የአመራር ብቃት እንድናሳይ አግዘውናል፤ ከልብ እናመሰግናቸዋለን፡፡ የሰራተኛ ቅጥር፣ የእድገትና የስልጠና አሰጣጥ አሰራራችሁ ምን ይመስላል?የሰራተኛ ቅጥር ሁኔታችን እጅግ ስርዓት ያለው ፖሊሲና ስትራቴጂ ተቀርፆለት የሚካሄድ ሲሆን ከመረጣው ጀምሮ የስልጠናው ሁኔታ፣ ሰራተኛውን የማነቃቃት ሂደት፣ የደሞዝ ፓኬጁ፣ ለሰራተኛው የሚሰጠው ጥቅማጥቅም ሁሉ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ የሚካሄድ ነው፡፡ በሆቴላችን ሰራተኛ ከአንዱ መደብ ወደ ሌላው መደብ በፍጥነት ያድጋል፡፡ አንድ ሰራተኛ በተመደበበት የስራ ቦታ ላይ ጥሩ የስራ አፈፃፀም ካለው ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ያድጋል፡፡ ይህ ሰራተኛውን የባለቤትነት ስሜት እንዲኖረው ያደረገው ሲሆን አቅም ግንባታን በተመለከተ ሆቴላችን የራሱ የሆነ የስልጠናና ዴቨሎፕመንት ዲፓርትመንት ራሱን ችሎ ተቋቁሞለታል፤ የራሱም ማናጀር አለው፡፡ በዋናነት ለስራው የሚመጥን አስተሳሰብ ካለው፣ እውቀትና ክህሎቱን በስልጠናና ልማት ክፍሉ በኩል ሰጥተነው ይቀጠራል፡፡ ሥልጠናውን የሚሰጡት ባለሙያዎችስ ኢትዮጵያዊያን ናቸው?አሰልጣኞቻችንም ሰልጣኞቻችንም ኢትዮጵያዊያን ናቸው፡፡ በእርግጥ ሁለት አይነት የአሰለጣጠን ሂደት አለ። በድርጅቱ ውስጥ ባሉ አሰልጣኞች የምናሰለጥናቸው አሉ። እንደየስልጠናው ባህሪ ለሌሎች ድርጅቶች ኮንትራት እየሰጠንም የምናሰለጥናቸው ሰራተኞች ይኖሩናል፡፡ ለምሳሌ ለዋና ማናጀሮችና ለቴሌ ኤክስፐርት የሚሰጡ ስልጠናዎችን በሌሎች ድርጅቶች እናሰለጥናለን።  ለምሳሌ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩቶች ጋር ኮንትራት እንይዝና ያሰለጥኑልናል፡፡ሆቴላችሁን ለባለ አምስት ኮከብ ደረጃ ያበቁት መስፈርቶች ምንድን ናቸው?በጣም ጥሩ፡፡ በUNWTO 12 ያህል የመመዘኛ ዋና ዋና ነጥቦች ተቀምጠዋል፡፡ እነዚህ መሰረታዊ ነጥቦች በሆቴል ዘርፍ ለተሰማራ በጣም አስፈላጊና ወሳኝ ነጥቦች ናቸው፡፡ እኛ እነዚህን 12 ነጥቦች በከፍተኛ ውጤት ነው ያለፍነው። እዚህ ወረቀት ላይ እንደምትመለከቺው (የነጥቦቹን አይነትና ያመጡትን ውጤት የያዘ ፋይል ነው) ይሄ በመዛኞቹ የተቀመጠ ነጥብ ነው፡፡ በመመዘኛው ከፍተኛ ውጤት አምጥተናል፡፡ ሴፍቲና ሴኩሪቲ በሚለው ነጥብ መቶ በመቶ ነው ያመጣነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በዓለማችን ላይ ካለው የደህንነት ስጋት አንፃር ስትመለከቺ፣የደህንነት ስጋትን የሚያስወግዱ ፋሲሊቲዎች በቤቱ ውስጥ አሉ ብለው ኤክስፐርቶቹ መቶ ፐርሰንት ነጥብ ሰጥተውናል። ይሄን ውጤት ያገኘነው ድርጅታችን ከፍተኛ ወጪ አውጥቶ እነዚህን የደህንነት ፋሲሊቲዎች በማሟላቱ ነው። የህንፃውን ግንባታ ብትመለከቺ፣በሶስቱም አቅጣጫ የአደጋ ጊዜ መውጫ አለው፡፡ ይሄም ብቸኛ ያደርገናል። በመቀጠልም ኤክስፐርቶቹ “Staff facilities and training” በሚለው ነጥብ፣ከ140 የሰጡን 134 ነጥብ ነው፡፡ አጠቃላይ ውጤታችን ደግሞ 85.68 ሲሆን እስካሁን አንደኛ መሆናችንን ነው የምናውቀው፡፡ ጥናቱን የሰሩት ኤክስፐርቶች በማጠቃለያቸው፣ ስለ ሆቴላችን ቀጣዩን ሪፖርት አስቀምጠዋል፡- “The property is an indigenous hotel operated by highly qualified management and staff. It is an excellent example of 5 star Hotel with the potential to becoming a 5 star Grand Luxury”  በቀጣይ “Luxury” ለመሆን ማሟላት ያሉብንን ነገሮች ጠቁመውናል፤ይሄ አስተያየት እነሱን በትጋት እንድንሰራ ያነቃቃናል፡፡ ትልቅ ነጥብ ካስመዘገብንባቸው ውጤቶች አንዱ፣ በአገራችን ሰዎች መገንባቱና መመራቱ ነው፡፡ ያው ለ“ Grand Luxury” እጩ ነን ማለት እንችላለን፡፡ አንድ ሆቴል የግራንድ ሌግዠሪ ደረጃ የሚሰጠው ምን ምን ሲያሟላ ነው?  በዝርዝር በተቀመጡት 12 ነጥቦች፣ 90 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣ ነው ግራንድ ሌግዠሪ የሚባለው፤እኛም ወደዚያ ነጥብ ለመቅረብ ትንሽ ነው የቀረን፡፡ ከ80-90 ከመቶ ያለው አምስት ኮከብ ደረጃ ተሰጥቶታል። በነገራችን ላይ የደረጃ ምደባው ሲካሄድ፣ የነገርኩሽ ትልቁ ስፓችን ስራ አልጀመረም፡፡ ገና በመሟላት ላይ ነበር፡፡ እሱ ቢሟላ ኖሮ ግራንድ ሌግዠሪ ደረጃ እናገኝ ነበር፡፡ መዛኞቹ በመጨረሻው ሪፖርታቸው፣ “ስፓው ስራ ሲጀምር ግራንድ ሌግዠሪ ይሆናል፤ በሚቀጥለው ጉብኝታችን እናየዋለን” የሚል አስተያየት አስፍረዋል፡፡ አምስት ኮከብ ደረጃ ማግኘታችሁን አስመልክቶ፣ስኬቱን ለማብሰር አንድ ዝግጅት ማሰባችሁን ሰምቻለሁ፡፡ ስለሱ ሊነግሩኝ ይችላሉ?በመሰረቱ የዚህን ስኬት ደስታ ማክበር የጀመርነው ከመስከረም አንስቶ ነው፤ባለ አምስት ኮከብ ደረጃ ማግኘታችንን በጭምጭምታ ከሰማን በኋላ ማለት ነው፡፡ ለሰራተኞች የምስጋናና የማነቃቂያ ስራ ስንሰራ ቆይተናል። አሁን በይፋ ውጤቱን ካወቅን በኋላ በመሰራት ላይ የነበረውንና ለግራንድ ሌግዠሪነት ያሳጨንን ስፓ በይፋ አስመርቀን ለመክፈትም ጭምር ነው እየተዘጋጀን ያለነው፡፡ ዝግጅቱ ከሁለት ሳምንት በኋላ ይካሄዳል። በተጨማሪም ቀጣይ እቅዳችንን በይፋ ለማስተዋወቅ የተለያዩ ትልልቅ ዝግጅቶችን እያደረግን ነው፡፡ አምስት ኮከብ ካገኘን በኋላ ግራንድ ሌግዠሪ ለመሆን ቀን ከሌት እየሰራን እንገኛለን፡፡ ", "passage_id": "cd136c00d1932ac2e01ff56bbcbc49dc" }, { "cosine_sim_score": 0.4095394189791186, "passage": "ሁለት ትላልቅ የናይሮቢ ሆቴሎች ከኮሌራ በሽታ መቀስቀስ በተያያዘ እንዲዘጉ የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አዘዙ።የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩዋ ክሊዮፓ ማይሉ እንደገለፁት ሁለቱ ሆቴሎች ኮሌራ የታመሙ ሰዎች ተገኙ በተባለበት በከተማዋ የተካሄደ አንድ ዝግጅት ላይ ምግብ አቅርበው ነበር። ራዪል ኦምቡር ከናይሮቢ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ይዙዋል። ", "passage_id": "2e773cc8c5be0868ede41d94da16d9a7" }, { "cosine_sim_score": 0.4093715505678186, "passage": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ65 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የሚያስገነባው ባለ አራት ኮከብ ዘመናዊ ሆቴል ግንባታ 30 በመቶ ተጠናቀቀ፡፡የሆቴሉ ግንባታ የሚካሄደው በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት አቅራቢያ ሚሊኒየም የስብሰባ አዳራሽ ፊት ለፊት በሚገኝ 40,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ነው፡፡ በጥር 2008 ዓ.ም. የተጀመረው የሆቴል ግንባታ በመፋጠን ላይ መሆኑን የገለጸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ግንባታው በተጀመረ በሰባት ወራት ውስጥ 30 በመቶ  ሥራው መጠናቀቁን ለሪፖርተር ገልጿል፡፡ሆቴሉ የአየር መንገዱንና የደንበኞቹን ፍላጐት የሚያሟላ መሆኑን የገለጸው አየር መንገዱ፣ አራት የተለያዩ ምግብ ቤቶች፣ ሁለት መጠጥ ቤቶችና 370 የመኝታ ክፍሎች እንደሚኖሩት አስታውቋል፡፡ ከአራቱ ምግብ ቤቶች መካከል አንዱ ግዙፍ የቻይና ምግብ ቤት መሆኑን፣ በመጠኑ ከአፍሪካ ትልቁ የቻይና ምግብ ቤት እንደሚሆን ተገልጿል፡፡ ሆቴሉ ሁለት የመዋኛ ገንዳዎች፣ የስጦታ ዕቃ መሸጫ ሱቆች፣ የቀረጥ ነፃ ሱቆች፣ ኬክ ቤቶችና ጂምናዚየም አሟልቶ እንደሚይዝ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ 2,000 ሰዎች የሚያስተናግድ የመሰብሰቢያ አዳራሽና ሦስት አነስተኛ የመሰብሰቢያ ክፍሎች ይኖሩታል ተብሏል፡፡የሆቴሉ አጠቃላይ ወጪ 65 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ሲሆን፣ ግንባታውን በማካሄድ ላይ የሚገኘው አቪክ የተሰኘ የቻይና ኩባንያ ነው፡፡ የፕሮጀክቱ አማካሪ ሞረን አሶሼትስ ዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅት ስለሺ ኮንሰልት ከተባለ ታዋቂ አገር በቀል አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡የሆቴሉ ግንባታ ከዕለት ወደ ዕለት በመፋጠን ላይ መሆኑን የገለጸው አየር መንገዱ፣ በታኅሳስ 2010 ዓ.ም. ግንባታው ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል፡፡ ሆቴሉን መገንባት ያስፈለገበት ምክንያት አየር መንገዱ ደንበኞቹን የሚያስተናግድበት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሆቴል በማስፈለጉ መሆኑን አስረድቷል፡፡ አየር መንገዱ በጽሑፍ በሰጠው ምላሽ፣ ‹‹በኤርፖርቱ አቅራቢያ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የሆቴል አገልግሎት መኖር አየር መንገዱ ለሚሰጠው ጥቅል የጉዞ አገልግሎት ወሳኝ ነው፤›› ብሏል፡፡ሆቴሉ ወደ ሥራ በሚገባበት ወቅት የሚያስተዳድረው ማነው ለሚለው ጥያቄ በሰጠው ምላሽ፣ ከቻይና የሆቴል አስተዳደር ኩባንያ ጋር ድርድር በመካሄድ ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የሆቴል ማኔጅመንት ውል ከተጠናቀቀ በኋላ ለሆቴሉ ስም እንደሚወጣለት የጠቆመው አየር መንገዱ፣ ሆቴሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገሪቱን እንደ አፍሪካ ምርጥ የቱሪስት መዳረሻ ለማስተዋወቅ ለሚያደርገው የማስተዋወቅ ሥራ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ገልጿል፡፡ራዕይ 2025 በተሰኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ15 ዓመት የዕድገት መርሐ ግብር የተለያዩ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ የአቪዬሽን አካዳሚው በ100 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የማስፋፊያ ፕሮጀክት የተጠናቀቀ ሲሆን፣ የምግብ ማደራጃ፣ ግዙፍ የካርጐ ተርሚናልና የአውሮፕላን የጥገና ማዕከል ግንባታ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡   ", "passage_id": "fd14a1f9579be2d3fee51a8c705c3975" }, { "cosine_sim_score": 0.40632470143852073, "passage": " ነጃሺን ለመጎብኘት 200 ሺህ ናይጀሪያዊያን ተመዝግበዋል   ኦክሎክ ጀነራል ትሬዲንግ ከናይጀሪያዊ ባለሀብት ጋር በመተባበር፣በታሪካዊው ነጃሺ መስጊድ አቅራቢያ፣ በ150 ሚ. ዶላር ትልቅ ሪዞርት ሊገነባ ነው፡፡ 5 ሺህ አልጋዎች ይኖሩታል ለተባለው ለዚህ ዓለም አቀፍ ሪዞርት፤ የትግይ ክልል መንግስት 180 ሺህ ሄክታር መሬት ለባለሀብቶቹ መስጠቱንም የኦክሎክ ጀነራል ትሬዲንግ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አህመዲን መሀመድ ተናግረዋል፡፡ የዛሬ ሳምንት በአዜማን ሆቴል ሁለቱ ባለሀብቶች የሪዞርቱን ግንባታና ዝርዝር ሁኔታ በተመለከተ የመግባቢያ ሰነድ የተፈራረሙ ሲሆን በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ዳዊት ሀይሉ፣ የተለያዩ አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ ባለሀብቶችና የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ኦክሎክ ጀነራል ትሬዲንግ ከዚህ በፊት ቱሪዝም ላይ ያለውን ሥራ ለማዘመንና ተገቢውን አገልግሎት ለቱሪስቱ ለመስጠት መጀመሪያ የታክሲ አገልግሎት ደረጃ መሻሻል አለበት በሚል አቫንዛ “V8” ታክሲዎች ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት ለመንግስት ጥያቄ ማቅረቡን አቶ አህመዲን ገልፀዋል፡፡ ናይጄሪያዊው ባለሀብት ነጃሺ መስጊድን የሚጎበኙ 200 ሺህ ናይጄሪያውያንን ቀድሞ መመዝገቡን የገለፁት አቶ አህመዲን፤ ጎብኚዎቹ ከመምጣታቸው በፊት የታክሲና የሪዞርት ጉዳይ መቅደም እንዳለበትና ሪዞርቱ ከ2 ወር በኋላ ግንባታ እንደሚጀምር ተናግረዋል፡፡   በቱርክ ኢስታምቡል ውስጥ 20 ሺህ የቱሪስት ታክሲዎች እንዳሉ የጠቆሙት ባለሃብቱ፤ታክሲዎቹም ዘመናዊና ደረጃቸውን የጠበቁ መሆናቸውን ገልጸው፣ ”ከእነሱ ጋር ስንነፃፀር እኛ ምንም የለንም” ብለዋል፡፡ ነጀሺ መስጊድ አጠገብ የሚገነባውን ሪዞርት በተመለከተም በመጀመሪያው ዙር 500 አልጋዎች ይገነቡና ቀስ በቀስ 5 ሺህ አልጋዎች ይኖሩታል ያሉ ሲሆን በቅርቡ ቱርክ በነበሩበት ጊዜ የቱርክ የእስልምና ም/ቤት ዋናው ኃላፊ “ከቱርክ በየዓመቱ 300 ሺህ ሀጃጆች መካ ይሄዳሉ፤ ሀጃጆቹ ሲሄዱ ወይ ሲመለሱ ነጃሺን ቢጎበኙ በቂ መስተንግዶ ታቀርባላችሁ ወይ?” ብለው መጠየቃቸውን ገልፀው፣ በአሁኑ ዓመት ባይደርስ እንኳን በቀጣዩ ዓመት የመጀመሪያውን 500 አልጋ አዘጋጅተን ጎብኚዎችን እንቀበላለን ብለዋል፡፡ ነጃሺ ላይ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ አገሪቱ ላይ የቱሪስት ፍሰትን ለመጨመር ቅድሚያ መሟላት ያለባቸው ነገሮች አሉ ያሉት አቶ አህመዲን፤ አስፈላጊዎቹን ካሟላን ከቻይና ብቻ በየዓመቱ ለጉብኝት ከሚመጣው 60 ሚሊዮን ህዝብ የተወሰነውን ማስገባት እንችላለን ብለዋል፡፡ አክሎክ ጀነራል ትሬዲንግ በአፍሪካ ትልቁን “ህዳሴ ግራንድ ሞል” በ3 ቢ. ብር ለመገንባት፣ አክሲዮኖችን ሸጦ እየጨረሰና ቦታ እየመረጠ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ ", "passage_id": "ee562795fe4ae2967acd424965bee891" }, { "cosine_sim_score": 0.40431165830557625, "passage": "ከመቀሌው ሰማዕታት ሐውልት ቁልቁል በእግር 4 ደቂቃ ቢጓዙ፣ እየተገነባ ካለው ስታዲየም ፊትለፊት ግርማ ተላብሶ ያገኙታል፤ ፕላኔት ሆቴልን፡፡ ሆቴሉን ውበት ያጐናፀፈው የሕንፃው ኪነ ጥበብ (አርኪቴክቸር) መሆኑን በምረቃው ላይ የተገኙ ብዙ እንግዶች ገልፀዋል፡፡ እንዲያውም አንድ ከአዲስ አበባ የሄዱ እንግዳ “እንደሳጥን ከቆሙ አንዳንድ የአዲስ አበባ ሆቴሎችና ሕንፃዎች ጋር መወዳደር ብቻ ሳይሆን፣ በውበት፣ አስር እጅ ያስከነዳቸዋል” ብለዋል፡፡ ገና ወደ ውስጥ ሲዘልቁ የተንጣለለ ሰፊ ክፍል (ሎቢ) ያገኛሉ፡፡ ፊት -ለፊት፤ ውሃ በተሞላ ገበቴ መሰል እምነበረድ ላይ የመሬት ቅርጽ የሆነው ሉል በኤሌክትሪክ ኃይል በውሃው ላይ ይሽከረከራል - ከግራ ወደ ቀኝ ወይም ከምሥራቅ ወደ ምዕራብ።ግራና ቀኝ ለእንግዳ ማረፊያ የሚያማምሩ ምቹ ሶፋዎች ይገኛሉ፡፡ ትንሽ ራቅ ብሎ ደግሞ ሎቢ ባር፣ የእንግዳ መቀበያና የተለያዩ ቢሮዎች አሉ፡፡ ከሚሽከረከረው ሉል ጀርባ፣ በካርድ የሚሠሩ ሁለት አሳንሰሮች (ሊፍቶች) እንግዶችን ወደተለያዩ ፎቆች ለማድረስ ቆመው ይጠበባበቃሉ፡፡ በሊፍቶቹ መኻል፣ አንደኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው ሬስቶራንት የሚያደርስና እስከ 10ኛ ፎቅ የሚዘልቅ ደረጃ አለ። የሦስተኛው ሊፍት መነሻ ደግሞ አንደኛ ፎቅ ላይ ነው፡፡ ሆቴሉን ልዩ የሚያደርገው 10ኛ ፎቅ ላይ ያለው ስካይ ባርና ሬስቶራንት ነው፡፡ እዚያ ሰገነት ላይ ሆነው መቀሌ ከተማንና ዙሪያ ገባዋን በአራቱም አቅጣጫ እየቃኙ መዝናናት በሀሴት ይሞላል፡፡ ፕላኔት ሆቴል 10 ፎቅና 80 የመኝታ ክፍሎች አሉት፡፡ የሆቴሉ ግንባታና የዕቃ ግዢ 270 ሚሊዮን ብር የፈጀ ሲሆን፣ ለ140 ዜጐችም የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡ አንዳንድ ያላለቁ ሥራዎችና ማስፋፊያው ሲጠናቀቅ ወጪው ወደ 300 ሚሊዮን ብር፣ የሠራተኞቹ ቁጥር ደግሞ ወደ 200 ከፍ እንደሚል የሆቴሉ ማኔጂንግ ዳይሬክተርና ባለቤት አቶ ይርዳው መኮንን ገልፀዋል፡፡አቶ ይርዳው፣ ሆቴሉ የዛሬ ሳምንት በተመረቀበት ወቅት ከስድስት ዓመት እልህ አስጨራሽ ትግል በኋላ ግንባታው ተጠናቅቆ ለምረቃ በመብቃቱ በጣም መደሰታቸውን ተናግረዋል፡፡ አቶ ይርዳው፣ “በመቀሌ ከተማ የመጀመሪያ የሆነውን ባለ 5 ኮከብ ሆቴል፣ እንደሚባለው ከሆነ በመቀሌ ብቻ ሳይሆን በትግራይም የመጀመሪያው ሳይሆን አይቀርም እዚህ የሠራሁት አተርፋለሁ ብዬ አይደለም። ትርፍ ብፈልግማ ኖሮ፣ ገንዘቤን በሦስት ዓመት በምመልስበት አዲስ አበባ እሠራ ነበር። እዚህ የሠራሁት፣ ብዙ ሺህ ወጣቶች ለሰላምና ለዲሞክራሲ በመታገል ሲወድቁ አይቻለሁ፡፡ እኔ ብከስር ገንዘብ እንጂ የሕይወት መስዋዕትነት አልከፍልም፡፡ “ለእነዚያ የሕይወት መስዋዕትነት ከፍለው፣ ሰላምና ልማት ላጐናፀፉን ወጣቶች መታሰቢያ፣ ሌሎችም እኔን አይተው፣ የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው ከተማ ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎች እንዲሠሩ፣ በልማቱ፣ ፈር ቀዳጅ ለመሆን ነው” በማለት አስረድተዋል፡፡ በሆቴልና ቱሪዝም ሳይረጋገጥ ሆቴሉ ባለ 5 ኮከብ መባሉ የከነከናቸው አንድ የሆቴሉ ማኔጅመንት አባል፣ “የሆቴልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ምን ምን ያሟላ ነው ባለ 5፣ 4፣ 3፣…መባል ያለበት’ በማለት የደረጃ መስፈርት እየሰራ ነው፡፡እኛ ባለ 5 ኮከብ ያልነው፣ ሆቴሉ ሲወጠን ጀምሮ፣ ‘ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ምን ምን ማሟላት፣’ የአገልግሎት አሰጣጡስ ምን መምሰል አለበት፣…በማለት እያሟላን ስለሠራን ነው፡፡ ደረጃው የሚፀድቀው ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መስፈርት መሠረት ታይቶ ‘ይህ ይጐድለዋል አሟሉ፤ ወይም በቂ ነው’” በማለት ሲያረጋግጥ ነው” በማለት ገልፀዋል፡፡ አቶ ይርዳው፣ ስድስት ዓመት ሙሉ ለሦስትና ለአራት ወር ከቤተሰብ ተለይተው ውጭ አገር መቆየት ለእሳቸውም ሆነ ለቤተሰባቸው ከባድ ፈተና እንደነበር ጠቅሰው፣ ቤተሰባቸው ባደረገላቸው ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ ለዚህ ውጤት በመብቃታቸው ቤተሰባቸውን ከልብ አመስግነዋል፡፡ የአቶ ይርዳውን ሐሳብ የአራት ልጆች እናት የሆኑት ባለቤታቸው ወ/ሮ ብርክቲ ተጠምቀም ይጋራሉ፡፡ የሆቴሉ ሥራ አልቆ ለምረቃ በመብቃቱ የደስታ ሲቃ እየተናነቃቸው፣ “ባለቤቴ ሦስትና አራት ወር ከቤተሰቡ ተለይቶ ይቆይ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ ሁሉ በቤት ውስጥ ልጆች እያሳደጉ ውጭ መሥራት በጣም ከባድ ፈተና ነበር፡፡ የልጆች ናፍቆት ከባድ ነበር፡፡ በተለይ ትንሿ ልጃችን ምግብ እንኳ አትበላም ነበር፡፡ ብይ ስንላት፣ ‘እኔ ቤቱንም ምግቡንም አልፈልግም፡፡ አባቴን ብቻ ነው የምፈልገው” በማለት ታስቸግረን ነበር፡፡ያ ሁሉ አልፎ ለዚህ በመብቃታችን እግዜርን አመሰግናለሁ” ብለዋል፡፡ ዛሬ ዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው ሆቴል ባለቤት የሆኑት አቶ ይርዳው፤ ከ23 ዓመት በፊት ወላጆቻቸውን በግብርና የሚረዱ ወጣት ነበሩ። በቀድሞው አጠራር በአድዋ አውራጃ፣ በኃይሌ ወረዳ፣ በዛታ ቀበሌ በ1960 ዓ.ም የተወለዱት አቶ ይርዳው፤ ወደ ንግድ የገቡት 150 ብር ይዘው ነበር። በ1983 በሕዳር ወር ያቺን 150 ብር ይዘው ወደ መቀሌ ከተማ ሄዱ፡፡ በዚያች ብር የተፈጨ በርበሬ ይዘው እንጢቾ ወደተባለች ከተማ ወስደው መነገድ ጀመሩ፡፡ የንግድ ልምድ ስላልነበራቸው ንግድ የጀመሩበትን ገንዘብ በሙሉ ከሰሩ፡፡ አቶ ይርዳው በደረሰባቸው ኪሳራ ተስፋ አልቆረጡም፤ ለተመሳሳይ ሥራ ወደ አዲግራት ከተማ ሄዱ፡፡ እዚያም አንድ ጓደኛቸው መቶ ብር፣ አጐታቸው ደግሞ 150ብር ብድር አበድረዋቸው በ250 ብር እንደገና ንግድ ጀመሩ፡፡ በዚያ ገንዘብ ማር፣ ጤፍ፣ ቡና… ገዝተው ምዕራብ ትግራይ ሽሬና ሽራሮ ድረስ፣ እንዲሁም ወደ ጐንደር እየወሰዱ መነገድ ጀመሩ፡፡ እንደዚያ እያደረጉ ሲመላለሱ ቆይተው አንድ ሺህ ብር አተረፉ፡፡ያንን ብር ይዘው ወደ ደሴ ሄዱ፡፡ በዚያን ጊዜ ሁለተኛ ደረጃ ተብሎ ለአገር ውስጥ ገበያ የሚሸጥ ቡና ነበር፡፡ ያ ቡና ተለቅሞ “ቆሻሻ ቡና” ተብሎ የሚጣለውን ይዘው ወደ ሽራሮ እየወሰዱ መሸጥ ያዙ፡፡ በዚህ ዓይነት ሦስት ጊዜ ተመላልሰው ሲነግዱ ቆይተው፣ በአራተኛው ወደ ደሴ ሲመለሱ የቡናው ዋጋ ጨምሮ አገኙት፡፡ እሳቸው የሸጡት በ10.50 ሆኖ ወደ ደሴ ሲመለሱ 11 ብር ሆኖ ጠበቃቸው እስቲ አዲስ አበባ ልሞክር ብለው ሲመጡ የባሰውኑ 12 ብር ሆነባቸው፡፡ ይህ የሆነው በ1986 መስከረም ወር ነው፡፡ ጊዜው የት/ቤት መክፈቻ ስለነበር ደብተር ገዝተው ተመለሱ፡፡ ከደብተሩ ግን ትርፍ አላገኙም፡፡ ቡናውም፣ ደብተሩም ስላላዋጣቸው ወደ ሞያሌ ሄዱ፡፡ ከኬንያ ቆርቆሮ፣ የተለያዩ የፕላስቲክ ውጤቶችና ሌሎች ዕቃዎች እየገዙ ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት መነገድ ጀመሩ፡፡ በዚህ ዓይነት ለብዙ ዓመት በፍራንኮ ቫሉታ ሲሠሩ ቆይተው፣ ካፒታላቸው ጠርቀም ሲል ወደ ጅጅጋ ሐርትሸክ አመሩ፡፡ ነገር ግን እዚያ አልቀናቸውም፡፡ መንግሥት ንግዱን ሥርዓት ለማስያዝ፣ በፍራንኮ ቫሉታ የነበረውን በኤልሲ (ሌተር ኦፍ ክሬዲት) እንዲሠራ መመሪያ አወጣ፡፡ ይህ አሠራር ስላልተመቻቸው፣ ወደለመዷት ሞያሌ ተመለሱ፡፡ እዚያም ስላልተመቻቸው ወደ ዱባይ እየተመላለሱ መነገድ ጀመሩ፡፡ በዱባይ ብቻ አላቆሙም፡፡ ወደ ኢንዶኔዢያ ጃካርታ በመሄድ የተለያዩ ጨርቆች፣ ሸቀጣሸቀጥ፣ ሳሙና… እያመጡ መነገድ ያዙ፡፡ በዚህ ዓይነት ሲሠሩ ቆይተው፣ የንግድ ዘርፋቸውን ሙሉ በሙሉ ቀይረው ወደ ኮንስትራክሽን ዘርፍ ገቡ፡፡ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች፣ ብረታ ብረት፣ ላሜራ፣ ሲሚንቶ እያመጡ መነገድ ጀመሩ፡፡ በዚህ ዘርፍ እስካሁንም እየሰሩ ነው፡፡ጋልቫናይዝድ ፓይፕ የውሃ መስመሮች ከሕንድ፣ ብስኩቶች ከቱሪክ፣ ያስመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ፣ “ይርዳው አስመጪና ላኪ”፣ “ይርዳው የሱፐር ማርኬት ዕቃዎች አስመጪ” እና “ቢነር የጉምሩክ አስተላላፊ” የተባሉ ድርጅቶች አሏቸው - አቶ ይርዳው መኮንን፡፡ ፕላኔት ሆቴል አምስት ዓይነት አልጋዎች አሉት፡፡ ኤግዚኩቲቭ የሚባለው ሰፊ ክፍል ሲሆን፤ ሳሎን፣ ወጥ ቤትና፣ ሁለት መኝታ ክፍሎች አሉት። አንደኛው ክፍል ሁለት የልጆች አልጋ ሲኖረው ዋናው መኝታ ቤት ደግሞ ባልና ሚስት የሚተኙበት ነው፡፡ ይህ ክፍል ቪ አይ ፒ እንግዶች ከቤተሰብ ጋር ሲመጡ የሚያርፉበት ነው፡፡ ይህ ክፍሉ የግል ጃኩዚ፣ ስቲም ባዝና ሻወር አለው፡፡ ዋጋው ከቁርስ ጋር 3ሺህ ብር ነው፡፡ ሁለተኛው ዓይነት ሱት የሚባለው ክፍል፣ አንድ አልጋ ሲኖረው ጃኩዚና ስቲም ባዝ አለው፤ ዋጋው 1,500 ብር ነው፡፡ ስታንዳርድ ኩዊን የሚባለው ክፍል ሁለት አልጋ ስላለው ጥንድ ሆነው የሚመጡ የሚጠቀሙበት ነው፡፡ ኖርማል ሻወር ሲኖረው ዋጋው ደግሞ 1,100 ብር ነው፡፡ ስታንዳርድ ኪንግ የሚባለው ክፍል የራሱ ጃኩዚ አለው፡፡ ሁሉም ክፍሎች በረንዳ፣ ስልክ ወንበርና ጠረጴዛ፣ የጥርስ ቡሩሽ ሳሙና፣ የፀጉር ሻምፖ፣ ሎሽን፣ ፀጉር ማድረቂያ፣ የሌሊት ልብስ (ጋዋን) ነጠላ ጫማ… አላቸው፡፡ በሆቴሉ ያደሩ እንግዶች በሙሉ፣ ኢንተርኔት፣ ጂም፣ ስቲም፣ ሳውና ባዝና ጃኩዚ፣ መዋኛ ገንዳ፣ ፑል ባር፣ ከሆቴል አውሮፕላን ማረፊያ ነፃ ትራንስፖርት መጠቀም ይችላሉ፡፡ የሚያሳዝነው ግን ይሄ ዓለምአቀፍ ደረጃን ያሟላ ዘመናዊ ሆቴል የመኪና ማቆሚያ የለውም፡፡ አቶ ይርዳው፣ ያለባቸውን ችግር ለሚመለከታቸው ክፍሎች አስረድተው ከኋላ ያለው 2ሺ ካ.ሜ ቦታ እንዲሰጣቸው ማመልከታቸውን ይናገራሉ፡፡", "passage_id": "80464e9d6a7e50d7d5b6e15476960970" }, { "cosine_sim_score": 0.40263839882925634, "passage": "ይህንን ኢትዮጵያዊያን እንደሚሠሩበትና እንደሚገለገሉበት የተነገረ ምግብ ቤት ብዙ የውጭ ሰዎችና የመንግሥት ሠራተኞች እንደሚያዘወትሩት ታውቋል፡፡ቡድኑ እስከአሁን ኃላፊነት በይፋ ባይወስድም የአልሻባብ ታጣቂዎች መሆናቸው የተጠረጠረው ጥቃት አድራሾች በቅድሚያ በሆቴሉ ደጃፍ ላይ አንዲት መኪና ላይ የተጠመደ ፈንጂ ካፈነዱ በኋላ በግማሽ ደቂቃ ጊዜ ውስጥ መሣሪያ የታጠቁ ሰዎች ሆቴሉ ውስጥ ገብተው ተኩስ መክፈታቸውን የዐይን እማኞች ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡በሥፍራው ፈጥነው ከደረሱ ጋዜጠኞች መካከል የነበረው የቪኦኤ የሞቀዲሾ ሪፖርተር እራሱ ሰባት አስከሬኖችን ወድቀው ማየቱን አመልክቷል፡፡በሕንፃው ላይ የደረሰው ጉዳት እጅግ ከፍተኛ መሆኑንና ብዙ ሰው ወይም አስከሬንም ከፍርስራሹ ሥር ሊኖር እንደሚችል ተናግሯል ሪፖርተሩ፡፡ሕንፃው ውስጥ ከምግብ ቤቱ በተጨማሪ የውበት ሳሎን፣ የማሳጅ ማዕከልና የሁካ ወይም ሺሻ ቤት እንደሚገኝበት ታውቋል፡፡አሁን ከሕንፃው ውስጥ ተኩስ ባይኖርም አካባቢውን ለማፅዳትና የተረፉትን የማውጣት ሥራ ለመጀመር እየተጣደፉ መሆናቸውን የሶማሊያ ፖሊስ መኮንን የሆኑት አደን ሞሐመድ ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "30c6cc39585b835030e55a0ca429f853" }, { "cosine_sim_score": 0.40231699363681883, "passage": "በኢኮኖሚክ ፎረሙ ላይ ንግግር ካደረጉት የቢዝነስ ሰዎች የማሪዮት ኢንተርናሽናል የመካከለኛው ምስራቅና የአፍሪካ ፕሬዚዳንትና የአስተዳደር ዳሬክተር ሚ/ር አሌክስ ኪሪያኪድስ አንዱ ናቸው፡፡ ሚ/ር ኪሪያኪድስ “የሆቴል ስራ የቱሪስቶችን ቁጥር በፍጥነት በመጨመር የውጭ ምንዛሬ ያሳድጋል፤ የመሰረተ ልማት ግንባታ የሥራ ዕድል ይፈጥራል፡፡ በአጠቃላይ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚዘዋወር አዲስ ገቢ ያስገኛል” ብለዋል፡፡ ሚ/ር ኪሪያኪድስ ወደ አዲስ አበባ የመጡት በኢኮኖሚ ፎረም ለመሳተፍ ብቻ አልነበረም፡፡ 313 ክፍሎች ያላቸው የሁለት ሆቴሎች ግንባታና አስተዳደር ውል ከሰንሻይን ኩባንያ ጋር ለመፈራረም ነበር፡፡ በስምምነቱ መሰረት ሰንሻይን ኮንስትራክሽን 104 ክፍሎች ያሉት ማሪዮት ኤክስኪዩቲቭ አፓርትመንትና 209 ክፍሎች ያሉት ማሪዮት ኮርትያርድ ሆቴሎች ህንፃ ሲገነባ ሚሪዮት ኢንተርናሽናል ደግሞ በራሱ መስፈርት መሰረት ሆቴሎች ያስተዳድራል፤ የሕንጻዎቹንም የግንባታ ጥራት ይቆጣጠራል፡፡ ሚስተር ኪሪያኪድስ የሆቴሎች ግንባታና አስተዳደር ከሰንሻይን ኩባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ከአቶ ሳሙኤል ታፈሰ ጋር ከተፈራረሙ በኋላ ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ከመግለጫው በኋላ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መንግስቱ አበበ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል፡፡ የሚሰሩት ሆቴሎች የጥራት ደረጃ ምን ይመስላል?ጥራት አልከኝ? የዚች ዓለም ጥራት ለአንድ ምርት ወይም አገልግሎት መለያ (ብራንድ) ውጤታማነት እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ አንድ ዕቃ ለመግዛት ፈለግህ እንበል - ያእቃ ለምሳሌ ቴሌቭዥን ቢሆን በተለያዩ መስፈርቶች ጥራቱ ከፍተኛ ነው ብለህ የምታምንበትን ( ሳምሰንግ፣ ሶኒ፣  ኮንካ፣ ናሽናል … ) ነው የምትገዛው፡፡ በሆቴል ኢንዱስትሪም የጥራት ጉዳይ ተመሳሳይ ነው፡፡አንድ ሚስጢር ልንገርህ፡፡ ማሪዮት በመላው ዓለም ተመራጭ ታዋቂና ዝነኛ የሆነው በጥራቱ ነው፡፡ ስለዚህ ለጥራቱ ከፍተኛ ትኩረት እንሰጣለን፡፡ የጥራቱ ትኩረታችን የሚጀምረው ከሰዎቻችንና ከምርቶቻችን ነው፡፡ ሰራተኞቻችንን በአገር ውስጥና በአህጉር ደረጃ  እናሰለጥናለን፡፡ በዚህ ብቻ አያበቃም፡፡ በሰለጠነው ሀገር የማኔጅመንት ደረጃ ወይም ደንበኞቻችን በሚጠብቁት የብራንድ ደረጃና አጠቃላይ የሆቴል ኢንዱስትሪ በሚጠይቀው የሞያ ደረጃ እናሰለጥናለን፡፡ሆቴሎች የእኛ ስለሆኑ ወይም የእኛን የጥራት ደረጃ ጠብቀው በስማችን (በብራንዳችን) እንዲጠቀሙ ስለፈቀድን (ፍራንቼዝ) ስላደረግን በጥራት መጓደል ስማችን እንዳይነሳ እንግዶቻችን ለሚያርፉበት ክፍል ጥራት ሊኖራቸው ስለሚገባ ፣ ከአስተዳደሩ (አመራሩ) እኩል እንጨነቃለን፡፡ ማሪዮት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ፤ በኤስያም ሆነ በአፍሪካ በጥራት ጉዳይ ከማንም ጋር አይደራደርም፡፡ሳንሻይን ኮንስትራክሽን የጥራት ደረጃችሁን ያሟላል? እንዴትስ መረጣችሁት?በሚገባ! ጥራት ያለው ምርት ለማቅረብ አብሮህ የሚሰራው ሸሪክ የጥራት ደረጃ በጣም ወሳኝ ነው፡፡ በዚህ ረገድ ሰንሻይን ግንባር ቀደም ሪል እስቴት አልሚና የኮንስትራክሽን ኩባንያ ስለሆነ የእኛን የጥራት ደረጃ የሚያሟላ ኩባንያ ነው፡፡ ምክንያቱም እንዴት መገንባት እንዳለባቸው ያውቃል፡፡ ማሪዮት ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ከኩባንያው ምን እንደሚጠበቅ ያውቃል፡፡ ጥራት ያለው ምርትም እንዴት ማስረከብ እንዳለበት ያውቃል፡፡ ስለዚህ እኛ (ማሪዮት) የሚገነባው የምርት የጥራት ደረጃ (ብራንድ) ምን መሆን እንዳለበት የምናውቀው እና ያንን እኛ የምንጠብቀውን (የምንፈልገውን) የጥራት ደረጃ በትክክል ተገንዝቦ የማስረከብ ልምድ ያለው ሰሳሻይን ኮንስትራክሽን ነን በጋራ ለመሥራት የተፈራረምነው፡፡ቀደም ሲል ትሰሩ የነበረው በአሜሪካና አውሮፓ ነበር፡፡ አሁን ፊታችሁን ወደ አፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ አዙራችኋል፡፡ የፖሊሲ ለውጥ ነው?በፍፁም አይደለም፡፡ ይሔ የሆነው በየአገሮቹ ባህል መሰረት ነው፡፡ አሜሪካም ሆነ አውሮፓ ጃፓን ወይም ኢትዮጵያ እያንዳንዱ ባህል የራሱ የሆነ ባህሪይ አለው፡፡ እያንዳንዱ ባህል  ከሀገሬው ባህል ጋር ተመሳስለን እንድንሰራ ይጠይቃል፡፡ ሆቴሎቻችንም መስራት የሚችሉት የአገሬውን ባህል አክብረውና ተመሳስለው ነው፡፡ ስለዚህ አሁን እየታየ ያለው የፖሊሲ ለውጥ ሳይሆን ከአገሬው ባህል ጋር ተመሳስለን መሥራታችንን ወይም ምርትና አገልግሎታችንን ከአገሬው ባህል ጋራ ተመሳስለው መስራታቸውን ወይም ከአገሬው ባህል ጋር ማቆራኘታችውን ነው፡፡ከጎረቤት አገሮች ጋር ስትነፃፀር ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣው ቱሪስት ቁጥር በጣም አነስተኛ ነው፡፡ ታዲያ እንዴት እናተርፋለን ብላችሁ መጣችሁ?ኢትዮጵያ ወደ ፊት ከፍተኛ የዕድገት ተስፋ ያላት አገር ናት፡፡ በኢትዮጵያ ገበያ ለመሳተፍ ወደ አገሪቷ የሚመጡ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ቁጥር በየግዜው እየጨመረ ነው፡፡ ይሔው አሁን እንኳ ማሪዮት መጥቷል፡፡ ይህም አገሪቷ በቱሪስትና በጉዞ ድርጅቶች እይታ ያላትን ስፍራ ያሳድገዋል፡፡ ለአገሪቷም በጣም አትራፊ ጉዳይ ነው፡፡ምናልባትም ሰዎች ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪስት መስህቦች ለማየት ብቻ ሳይሆን በማሪዮት ሆቴል አርፈው ለመዝናናት ሊመጡ ይቻላል፡፡ ይህም አንዱ መስህብ ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ አይነት ለአገሪቷም ለባለሆቴሎችም ለአስተዳዳሪው ማሪዮትም ጠቃሚ ነው፡፡ሁለቱም ሆቴሎች የሚሰሩት ቤተክርስቲያን አጠገብ ነው፡፡ የቅዳሴው ድምፅ እንግዶችን ይረብሻል? ለዚህ ምን ታስቧል?እኛ ለሃይማኖቶች ከፍተኛ ጥንቃቄና ትኩረት እናደርጋለን፡፡ በመላው ዓለም ከቤተክርስቲያን እና ከመስጊዶች ጎን ሆቴሎች ስላሉን ጥንቃቄ እናደርጋለን፡፡ ያ ብቻ ሳይሆን ሆቴሎቻችንና ውጤቶቻችን የሰዎችን የግል ነጻነት እንዳይጎዳ ጥንቃቄ እናደርጋለን፡ እንግዶቻችን ከሃይማኖት ተቋማት ብቻ ሳይሆን በአውሮፕላን በትራፊክ (መኪና ) ጩኸትም እንዳይረብሹ ጥንቃቄ  እናደርጋለን፡፡የሃይማኖት ተቋማት ‘ኮ ድምፅ ማጉሊያ ይጠቀማሉ?ያንን ለመከላከል ሆቴሎቻችን ከውጪ ድምፅ እንዳያስገቡ ተደርገው ነው የሚሰሩት፡፡ ከሃይማኖት ተቋማት የሚወጣው ድምፅ አውሮፕላን ሲያርፍ ከሚያሰማው ጩኸት አይበልጥም፡፡ እኛ ግን ከአውሮፕላን ማረፊያ ጎንና ስር ሆቴሎች አሉን፡፡ በመላው አረብ ሀገራት ያሉ መስጊዶች አዛን ሲያሰሙ ነው የሚውሉት፡፡ በአረብ አገሮች በርካታ ሆቴሎች አለን፡፡ እንግዶቻችን ግን በድምፅ አይረበሹም፡፡በኢትዮጵያ ያለው የሆቴል አገልግሎት አሰጣጥ በጣም ደካማ ነው፡፡ ይህን ጉዳይ እንዴት ነው ያያችሁት? የሰለጠነ የሰው ኃይል ከውጪ ልትቀጥሩ ነው?የለም በሁሉም የሥራ መስክ ስለቱሪስት አያያዝና መስተንግዶ፣ ስለማሪዮት ባህል፣ በስራው እንዴት ማሻሻልና መረዳት እንዳለባቸው እዚሁ እናሰለጥናቸዋለን፡፡ ማሪዮት ኢንተርናሽናል የስራ ዕድል ብቻ ሳይሆን ለዕድገት በር የሚከፍት ሙያዎችን የሚፈጥር አለማቀፍ ድርጅት ነው፡፡ ሰራተኞች ቋሚ የወር ገቢ እንዲያገኙ ከተደረገ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገት አስተዋፆኦ ይኖራቸዋል፡፡ በሌሎች አገራት ከመንግስትና ከዩንቨርስቲዎች ጋር በመሆን ወጣቶችን ስለ ቱሪዝምና ጉብኝት ስለ እንግዳ አቀባበልና መስተንግዶ እንዲሁም ቱሪዝም ስላለው ጥሩ አጋጣሚዎች እያስተማርን ነው፡፡ እንዚህም እናደርገዋለን ብለዋልሚ/ር ኪሪያኪድስ ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ለምንድን ነው በግብፅ አምስት ሆቴሎች ለመገንባት የወሰናችሁት የሚል ጥያቄ ቀርቦላችው ሲመልሱቢዝነስ ትክክለኛ ጊዜና አጋጣሚ ይፈልጋል፡፡ ይህ ውጤታማ አሰራር ነው፡፡ ግብፅን ያየን እንደሆነ መንግስት ቱሪዝም ለአገሪቷ ዕድገት በጣም አስፈላጊና ወሳኝ ነው ብሎ የወሰነው ከብዙ ዓመት በፊት ነው፡፡ ለምን መሰላችሁ? ቱሪዝም ብዙ ጥቅም አለው፡፡ የሥራ አጦችን ቁጥር ይቀንሳል የውጪ ምንዛሬን ያመጣል፡፡ስለዚህ ቱሪዝምን ዘመናዊ ለማድረግ ለመሰረተ ልማት ማስፋፊያና ግንባታ ከፍተኛ ካፒታል አውጥቷል፡፡ በዚህ የተነሳ ከአረብ አገሮች ንቅናቄ በፊት በነበረው 2010/11 ዓመት 40 ሚሊዮን ቱሪስቶች ግብፅን ጎብኝተዋል፡፡ እነዚህ ቱሪስቶች ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ ያለው ማረፊያ፣ ሆቴል፣ ምግብ፣ መዝናኛ ይፈለጋሉ፡፡ አሁን ለምን አምስት ሆቴሎች እየሰራን እንደሆነ ግልፅ ይመስለኛል፡፡በሌሎች የአፍሪካ አገሮችም ተመሳሳይ ነው፡፡ በዓለም በቀዳሚ ደረጃ ከሚጠቀሱ 50 የቱሪስት መዳረሻዎች 13ቱ ያሉት አፍሪካ ነው፡፡ከግብፅ ሞሮኮ እስከ ደቡብ አፍሪካ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሆቴል ኢንዱስትሪ ያለው ኢኮኖሚያዊ አቅም ፊታችንን ወደ አፍሪካ እንድንዞር ካደረጉን ምክንያቶች አንዱ ነው፡፡ በእነዚህ አገሮች የሚካሂደው ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ዛሬ በአፍሪካ ካለው አንድ ቢሊዮን ሕዝብ መካከል 300 ሚሊዮኑ መካከለኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ያለው ነው፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ የሚያሳየው ትንበያም ተመሳሳይ ነው፡፡ ከ30-50 ባሉት ቀጣይ ዓመታት መካከለኛ ገቢ ያለው የአፍሪካ ሕዝብ በሁለትና ሦስት ደረጃ ያድጋል ይላል፡፡እነዚህ ሰዎች ገቢያቸው ሲያድግ ማድረግ የሚፈልጉት አገራቸውን እየተዘዋወሩ መጎብኘት ነው፡፡ በመቀጠል ደግሞ የአፍሪካ ሀገሮችን ይጎበኛሉ፡፡ ከዚያም እንደማንኛውም ቱሪስት የተቀረውን አለም መጎብኘት ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች የሚያርፉበት የሚዝናኑበት፣ የፈለጉትን አገልግሎት የሚሰጣቸው ሆቴል ይፈልጋሉ፡፡ ለዚህ ነው ወደ አፍሪካ እየገባን ያለው በማለት አብራርተዋል ፡፡ማሪዮት በአሁኑ ወቅት በአፍሪካና በመካከለኛው ምስራቅ አገሮች 44 ሆቴሎች እያስገነባ ሲሆን በ73 አገሮች ደግሞ 3,700 ሆቴሎችና ሎጆች አሉት፡፡ ያለፈው አመት (2011) ገቢው ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ  ሲሆን በቤተሳዳ ሜሪላንድ -አሜሪካ በሚገኘው ዋና መ/ቤቱ 300 ሺህ ያህል ሠራተኞች አሉት፡፡   ", "passage_id": "d20445112d2d30829a47b2e8ea2fc6a4" }, { "cosine_sim_score": 0.3946326673277172, "passage": "የድሬዳዋ አስተዳደር የኮቪድ 19 ህሙማን ለይቶ ማከሚያ የሆነው የሳቢያን ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች “ሥራችንን እንድናቋርጥ ተደርገናል” ብለዋል። ከቤተሰቦቻቸው ጋር ከመቀላቀላቸው በፊት ምርመራ እንዳልተደረገላቸውና ደንቡ በሚያዘው መሠረትም ወደ ለይቶ ማቆያ አለመግባታቸውን ተናግረዋል።ለሦስት ወራት ያልተከፈለ የጥቅማጥቅም ጥያቄዎች እንዳሏቸውም አመልክተዋል።“ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲቀላቀሉ የተወሰነው በአንዳንድ የህክምና ባለሙያዎች ጥያቄ” መሆኑን የገለፀው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ሊያገኙ የሚገባቸው ጥቅሞችም መፈቀዳቸውን አስታውቋል።\n", "passage_id": "44d7882fff9c3e07f6a3f060b5e2aba7" }, { "cosine_sim_score": 0.3885183250009825, "passage": "አዲስ አበባ፡- ለሴቶችና ሕፃናት የአዕምሮ ህክምና አገልግሎት የሚውል ሕንፃ በ4ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በቅ/ አማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ተገንብቶ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነ። ሕንፃውን ገንብቶ ያስረከበው\nሄኒከን አፍሪካ ፋውንዴሽን\nበተባለ ድርጅት አማካኝነት\nሲሆን ለሕፃናትና ሴቶች\nየአዕምሮ ህክምና አገልግሎት\nየሚሰጡ 23 ክፍሎችን የያዘ\nነው። ሕንፃውንም ገንብቶ\nለመጨረስ አራት ወር\nመፍጀቱንም በትላንትናው ዕለት\nየሕንፃው ምርቃት በተከናወነበት\nወቅት ተገልጽዋል።  በዚህ\nየምርቃት ስነስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የአማኑኤል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ኢደኦ ፊጆ እንዳገለጹት ከተቋቋማ 80 ዓመትን\nያስቆጠረው የቅ/አማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአሁኑ ወቅት በተመላላሽ፤በድንገተኛ፤በአስተኝቶ ህክምና፤ በሱስና ተያዥ\nግዳዮች ፤በአዕምሮ ህመም፤በእናቶችና ሕፃናት እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶችን ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚመጡ የህብረተሰብ ክፍሎች\nልዩ ልዩ ህክምናዎችን እየሰጠ ነው። ሆስፒታሉ ከዚህን ቀደም የእናቶችና ሕፃናት ጤና አገልግሎት ይሰጥ የነበረው በጣም ጠባብ በሆነች አንድ ክፍል ውስጥ ነበር ያሉት ዋና ሥራ አስኪያጁ አሁን ከሄኒከን አፍሪካ ፋውንዴሽን ተሠርቶ የተበረከተው ሕንፃ ሆስፒታሉ አገልግሎቱን በተሳለጠ መልኩ ለማከናወን እንደሚያስችለው ገልጸዋል፡፡ የሄኒከን አፍሪካ ፋውንዴሽን\nማኔጂንግ ዳይሬክተር ሚስተር\nዴቪድ ሄኒከን በበኩላቸው\nሄኒከን አፍሪካ ፋውንዴሽን\nከኢትዮጵያውያን ጋር አብረን\nእናድጋለን የሚል አስተሳሰብ\nይዞ በሀገሪቱ በተለያዩ\nቦታዎች የተለያዩ የልማት\nሥራዎችን በማከናወን ላይ\nእንደሚገኝ ጠቁመው ፋውንዴሽኑ\nበሆስፒታሉ ያለውን ችግር\nተረድቶ ይህንን  ሕንፃ ለሴቶችና ለሕፃናት አዕምሮ ታማሚዎች አገልግሎት ብቻ እንዲውል ሠርቶ በማስረከቡ ከፍተኛ ደስታ እንደሚሰማው ገልጸዋል፡፡ ፋውንዴሽኑ በጤና ዘርፉ ላይ በርካታ ድጋፎችን በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው በቂሊንጦ ጤና ጣቢያ ለእናቶችና ሕፃናት የሚውል የአምቡላንስ፣ የላብራቶሪ መሳሪያዎችና አልትራሳውንድ መሳሪያዎችን ማበርከቱንም አስታውሰዋል፡፡ ፋውንዴሽኑ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎችም መሰል አገልግሎቶችና ድጋፎችን እያደረገ እንደሚገኝም ሚስተር ዴቪድ ተናግረዋል፡፡”አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት 21/2012ሃይማኖት ከበደ", "passage_id": "96517cd171caa9763f53abbf44b1f7b7" } ]
e3f2c37104d1c189ff084c52aa8ec791
2e1e378d50392ebb932589abebe662f3
ዋልያዎቹ ዛሬ አመሻሽ ቀለል ያለ ልምምድ ባህር ዳር ላይ ሰርተዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ2019ኙ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ 5 ከኬንያ፣ ጋና እና ሴራሊዮን ጋር ተደልድሎ የምድብ ጨዋታውን እያከናወነ ይገኛል። ባህር ዳር ላይ ከኬንያ ጋር ለሚያደርገው የምድቡ ሶስተኛ ጨዋታም ከዛሬ ጀምሮ ልምምድ ማከናወን ጀምሯል።ቡድኑ ዛሬ ረፋድ ስለ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በአምበሉ እና አሰልጣኙ አማካኝነት መግለጫ ከሰጠ በኋላ በቀጥታ ጨዋታው ወደሚደረግበት ባህር ዳር ያቀና ሲሆን ልምምዱንም ዛሬ ጀምሯል። ብሔራዊ ቡድኑ ከ45 ደቂቃዎች የዓየር ላይ ጉዞ በኋላ ባህር ዳር እንደደረሰ በከተማው ነዋሪ እና የስፖርት ቤተሰብ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን ከአቀባበሉ በኋላም በማረፊያነት ወደመረጠው ብሉ ናይል ሆቴል አቅንቷል። የቡድኑ ተጨዋቾች መጠነኛ እረፍት ካደረጉ በኋላም ከ11:30 ጀምሮ የሪከቨሪ ልምምዶችን ባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም አጠገብ በሚገኘው የልምምድ ሜዳ አከናውነዋል። በልምምዱ ከፋሲል ከነማ የተመረጡት ሶስቱ ተጨዋቾች (ሙጂብ ቃሲም፣ ሽመክት ጉግሳ እና አምሳሉ ጥላሁን) እንዳልተገኙ የተሰማ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ቡድኑን ተቀላቅለው መደበኛ ልምምዳቸውን እንደሚሰሩ ለማወቅ ተችሏል። የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ (ኢንስትራክተር) ከቡድኑ ጋር ወደ ባህር ዳር ከማቅናታቸው በፊት በሰጡት አስተያየት የቅዱስ ጊዮርጊሶቹ ሳላዲን በርጌቾ፣ አስቻለው ታመነ እና በኃይሉ አሰፋ ከጉዳት እና ከጨዋታ መደራረቦች ጋር በተያያዘ ከቡድኑ ጋር አብረው እንደማይጓዙ በተናገሩት መሰረት ሶስቱም በልምምዱ ያልተገኘ ሲሆን ነገ ምሽት 11 ሰዓት በሚወጣ የኤም አር አይ ውጤት መሰረት ቀጣይ ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ያላቸው እጣ ፈንታቸው እንደሚወሰን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ብሔራዊ ቡድኑ ጨዋታው እስከሚደረግበት ዕለት (ረቡዕ መስከረም 30) መደበኛ ሰባት ልምምዶችን እንደሚሰራ ሲጠበቅ ከፊታችን ሀሙስ ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ድረስ በውጪ ሀገራት የሚጫወቱ አራቱ ተጨዋቾች (ሽመልስ፣ ቢኒያም፣ ጋቶች እና ዑመድ) በማካተት በሙሉ ስብስቡ ልምምዱን እንደሚቀጥል ተነግሯል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/39965
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5880010331248843, "passage": "የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ነገ ከማሊ አቻው ጋር በአዲስ አበባ ስታድየም ለሚኖረው የማጣርያ ጨዋታ ዛሬ ማለዳ ላይ የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል።\nከየካቲት ወር መጨራሻ ጀምሮ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ ዝግጅቱን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከሲሸልስ ዋናው ብሔራዊ ቡድን ጋር አዲስ አበባ ላይ ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች በማድረግ አቋሙን መፈተሽ ችሏል። ከመጀመርያ ተመራጭ 34 ተጫዋቾች መካከልም አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ 8 ተጫዋቾችን በመቀነስ 26 ተጫዋቾችን አስቀርተው ለቀናት ልምምዳቸውን ሲሰሩ ቆይተዋል። አሁን ደግሞ የመጨረሻ ተመራጭ 23 ተጫዋቾቻቸውን ለይተው በመያዝ ሳሙኤል ተስፋዬ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ የዓብስራ ተስፋዬ (ደደቢት) እና እዮብ ዓለማየሁን (ወላይታ ድቻ) መቀነሳቸው ታውቋል።የቀድሞው የፌስቡክ ገፃችን በኛ ቁጥጥር ስር የማይገኝ በመሆኑ አዲሱ ገፃችንን ሊንኩን በመከተል ላይ ያድርጉ – ዛሬ ከማለዳው 01:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታድየም ቀለል ያለ ልምምድ የሰራው ብሔራዊ ቡድኑ ለትምህርት ወደ ሀንጋሪ ካቀናው ምክትል አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ በስተቀር ሁሉም የቡድኑ አባላት ለነገው ጨዋታ ዝግጁ መሆናቸውን ተመልክተናል።ጨዋታውን ናሚቢያዊያኑ ጃክሰን ፓቫዛ (ዋና) ፣ ማቲየስ ካንያንጋ እና አይዛካር ቡኢስ (ረዳቶች) ይመሩታል።የመልሱ ጨዋታ ማክሰኞ መጋቢት 17 ማሊ ባማኮ ላይ የሚካሄድ ይሆናል።", "passage_id": "91f20e76f9c929803fa85002f6c39e52" }, { "cosine_sim_score": 0.578866197946801, "passage": "ለቻን 2020 ቅድመ ማጣሪያ ዓርብ አመሻሽ ከጅቡቲ ጋር የሚጫወተው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ትላንት የመጀመርያ ልምምዱን ሲያደርግ አቤል ያለው ጉዳት አስተናግዷል።ትናንት አመሻሽ ላይ የመጀመርያ ልምምዳቸውን በሀሰን ጉሌት ኦብቲዬዶ ስታዲየም ለአንድ ሰዓት የሰሩት ዋልያዎቹ በልምምድ ወቅት አጥቂው አቤል ያለው ባጋጠመው የጡንቻ መሳሳብ ጉዳት ምክንያት ልምምዱን አቋርጦ መውጣቱ ተነግሯል። በፈረሰኞቹ ቤት በጉዳት ምክንያት እንደታሰበው በቂ አገልግሎት ያልሰጠው አቤል ያለው ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ወደ ጅቡቲ ቢያቀናም በልምምድ ወቅት ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ልምምድ አቋርጦ ስለመውጣቱ የፌዴሬሽኑ ህዝብ ግንኙኝፀነት ገልጿል። ይሁን እንጂ የጉዳቱ መጠን ምን ያህል ነው? ለዓርቡ ጨዋታ ይደርሳል ወይስ አይደርስም ስለሚለው ጉዳይ በዝርዝር አልተገለፀም።“በዝግጅታችን ትልቁ ፈተና የሆነብን ጉዳይ የተጫዋቾች የአካል ብቃት መውረድ ነው። ይህ ደግሞ የሆነው በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መቆራረጥ እና መንዛዛት ነው። ስለዚህ ይህንን ነገር ማስተካከል እንዳለብን በማመናችን ከአሰልጣኞች ቡድኑ ጋር እና ከምግብ ባለሙያው ጋር በመሆን ስራዎችን እየሰራን እንገኛለን” በማለት በዝግጅታቸው ወቅት ፈተና ስለሆነባቸው ጉዳይ ለተናገሩት አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ የአቤል ጉዳት ሌላ ፈተና ይዞ እንዳይመጣባቸው ተሰግቷል።", "passage_id": "6a0e2b6c4107ca086d1adc48cb736c5c" }, { "cosine_sim_score": 0.5750676696120793, "passage": "የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) በ2020 ካሜሩን ላይ ይስተናገዳል፡፡ ለዚሁ ውድድር በቅድመ ማጣሪያው ከጅቡቲ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ በአዳማ ከተማ ዝግጅቱን ጀምሯል።አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እና ረዳቶቻቸው ጥሪ ካደረጉላቸው 23 ተጫዋቾች መካከል ሙጂብ ቃሲም በፓስፖርት ጉዳይ በዛሬው ልምምድ ላይ ካለመገኘቱ በቀር የተቀሩት 22 ተጫዋቾች ተገኝተዋል። ከ10:30 የጀመረው የዛሬው ልምምዳቸው ለ45 ደቂቃ የቆየ ሲሆን ቀለል ያለ ከኳስ ጋር ያተኮረ ልምምድ ሰርተዋል።ብሔራዊ ቡድኑ ለአንድ ሳምንት በአዳማ በሚኖረው ቆይታ የተለያዩ የልምምድ መርሐ ግብሮችን በማውጣት ዝግጅቱን እየሰራ የሚቆይ ሲሆን ምናልባትም በኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ የፊታችን እሁድ ተፋላሚ የሚሆኑት ፋሲል ከነማ እና ሀዋሳ ከተማ ከብሔራዊ ቡድን ጋር በዝግጅት ላይ የሚገኙ ተጫዋቾቻቸውን የጨዋታው ቀን ሲቃረብ ሊወስዷቸው እንደሚችሉ ሰምተናል።ብሔራዊ ቡድኑ ሐምሌ 19 የመጀመርያ ጨዋታውን ወደ ጁቡቲ በማቅናት ከተጫወተ በኋላ በሳምንቱ የመልሱን ጨዋታ ድሬዳዋ ላይ እንደሚያደርግ ሲታወቅ የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታውን በድል የሚያጠናቅቅ ከሆነ መስከረም ወር ላይ ከሩዋንዳ ጋር የሚጫወት ይሆናል።", "passage_id": "e53dadb21bc4b3803f0bb8c17b61f054" }, { "cosine_sim_score": 0.5714691051858543, "passage": "ኢትዮጵያ እና አይቮሪኮስት የሚያደርጉን የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ የሚመሩት አራት ሞዛምቢካውያን ዳኞች ባህርዳር ገብተዋል።ዋናው ዳኛ ዘካርያስ ሆራሲዮ፣ ረዳት ዳኞች ሴልሶ አርሚንዶ እና አርሲኒዮ ቻድሪክዊ እንዲሁም አራተኛ ዳኛ ዘፋንያስ ቸሚላ ጨዋታውን ለመምራት በካፍ የተመረጡ ዳኞች ናቸው።በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታቸው ወደ አናታናናሪቮ አምርተው በጠባብ ውጤት ተሸንፈው ዛሬ ወደ ባህር ዳር ከተማ የገቡት ዋልያዎቹ በዛሬው ዕለት ቀለል ያለ ልምምድ ያደረጉ ሲሆን በአንፃሩ ዝሆኖቹ በባህር ዳር ከአንድ ቀን የዘለለ ቆይታ ሳያደርጉ እና ከጨዋታው ቀደም ብለው ልምምድ ሳይሰሩ ጨዋታውን እንደሚያካሂዱ ለማወቅ ተችሏል።በሌላ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ዜና ከኢትዮጵያ ጋር በምድብ ‘ K ‘ የተደለደሉት ኒጀር እና ማዳጋስካር ነገ በአንድ ሰዓት በኒጀር ስታደ ሰይኒ ኮይንትቼ ይገናኛሉ።", "passage_id": "f14ea4aeb65d8b550f4d6b920ad374db" }, { "cosine_sim_score": 0.5658386208927733, "passage": "ለኳታር 2022 የዓለም ዋንጫ ማጣርያ የሌሶቶን ብሔራዊ ቡድን የሚያስተናግዱት ዋሊያዎቹን ዝግጅት አስመልክቶ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ እና አምበሉ ሽመልስ በቀለ በዩኒሰን ኢንተርናሽናል ሆቴል በተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ ያነሷቸውን ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው አቅርበነዋል።አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ከሌሶቶ ጋር ላለው ቅድመ ማጣሪያ መደልደላችንን ካወቅን ጊዜ አንስቶ በባህር ዳር ልምምዳችን ስናደርግ ቆይተናል። ነሀሴ 16 ሀሙስ ወደ ባህር ዳር ጉዞ አድርገን ከገባንበት ቀን ጀምሮ ከሰዓት ልምምድ የጀመርን ሲሆን ለአንድ ሳምንት በቀን ሁለት ጊዜ አየሰራን ቆይተናል። ሁላችሁም እንደምታውቁት ተጫዋቾች በሌላው ዓለም የሊግ ውድድር ጨርሰው ወደ ብሔራዊ ቡድን ሲሄዱ የልምምድ ጫና ስለሚቀንስ የቅንጅት ስራ ላይ ነው የሚያተኩሩት። የኛ ሀገር ሊግ ግን የመቆራረጥ ችግር ስለነበረው በተጫዋቾች ብቃት ላይ የመዘበራረቅ ወይም ተፅዕኖ ይታይ ነበር። እሱን ለመቅረፍ በቀን ሁለት ጊዜ ስንሰራ ቆይተናል ። በባህር ዳር እግርኳስ ፌደሬሽን በጣም ጥሩ ከሆነ አቀባበል ጀምሮ ሜዳውን በአግባቡ ዝግጁ እስከማድረግ ጥሩ ድጋፍ አድርገውልናል። እንዲሁም ያረፍንበት ሆቴል ደረጃውን የጠበቀ መሆኑ ክልሎች ለአህጉራዊም ሆነ ዓለም አቀፋዊ ውድድር መስተንግዶ ብቁ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።ከጂቡቲው ጨዋታ እርምቶች ተወስደዋል። በስነልቦና ደረጃ ከባለሞያዎች ጋር በመነጋገር ድጋፍ አድርገናል። ሁለተኛው በጅቡቲ ጨዋታ በነበረው እንቅስቃሴ ተጫዋቾችም እኔም ደስተኛ አልነበርነም። ያ ነገር የፈጠረው ከፍተኛ ቁጭት ተግተው እንዲሰሩ አድርጓቸዋል። በጅቡቲው ጨዋታ ላይ ከፍተኛ ክፍተት የነበረው በመከላከሉ ላይ ነበር። የታዩ ጉልህ ስህተቶችን እነሱን አርመን እንገባለን።በተደጋጋሚ እንደተናገርኩት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ በሌሎች ሀገራት እንደሚደረገው በውጭ የሚጫወቱት ተጫዋቾች ሀብት አጠቃቀም ላይ መስተካከል አለብን። የግብፁ አፍሪካ ዋንጫ ላይ እንዳየሁት በአማካይ 70 ፐርሰንት የሚሆኑት ከውጭ የሚገኙ ተጫዋቾች ናቸው። ለምሳሌ እንኳን ማዳጋስካር እና ብሩንዲ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳትፈው አብዛኞቹ ተጫዋቾች በውጭ ሀገራት የሚጫወቱ ናቸው ። የኛ ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች አብዛኞቹ ፍቃድ ስላላገኙ ነው ወደ ኢትዮጵያ ያልመጡት። የሀገሪቱ ፌዴሬሽን ላይ ፍቃድ አግኝተው ክለቡ ፈቅዶላቸው ፊፋ ለኢትዮጵያ እንዲጫወቱ ፍቃድ ባለመስጠቱ ተጫዋቾቹ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት አልቻሉም። ኢትዮጵያ ይህን እድል በመስጠቷ ብዙ በውጭ የሚጫወቱ ኢትዮጵያን በተደጋጋሚ ደውለውልኛል፤ በጣም ደስተኛ ሆነዋል። ለቼክ ሪፐብሊክ የተጫዎተው ቴዎዶር ገ/እግዛብሄር ደውሎልኝ ለኢትዮጵያ መጫወት ይፈልግ እንደነበርና ለቼክ በመጫወቱ ምክንያት ይሄን እድል እንዳጣው በቁጭት ስሜት ነበር የነገረኝ። ሌሎች ተጫዋቾችም ይሄን እድል ማግኝታቸው በራሱ ጥሩ እንደሆን አውርተን ነበር።የባህር ዳር እና አካባቢው ህዝብ በሜዳ ተገኝቶ እንዲደግፈን ጥሪዬን አቀርበዋለሁ። እውነት ለመናገርም የባህር ዳር ህዝብ ጥሪ የሚያስፈልገው አይደለም። በመቀጠል በሜዳ ተገኝተው አቀባበል ላደረጉልን የባህር ዳር ደጋፊዎች ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በተለይ ደግሞ ስታዲየሙን ጠዋት እና ማታ ሲንከባከቡት ለቆዩት ሰዎች፤ ድጋፍ ሲሰጡን ለቆዩት የስፖርት ቤተሰቦች እና የመንግስት አካላት ምስጋናዬን አቀርባለሁ።ሽመልስ በቀለ ቀደም ሲል አሰልጣኙ እንደተናገረው ለዚህ ጨዋታ ብቻ ሳይሆን ከዚህ በኋላም ላለው ጨዋታዎች ነው እየተዘጋጀን ያለነው። እኔ ከመጣሁ አንስቶ፤ በተጨማሪም ተጫዋቾቹ በቻን ውድድር ላይ የቆዩ ስለነበሩ ከውጭ የመጣነው ተጨምረን እየሰራን ነው። ከሞለ ጎደል ጥሩ ነገር አለ። ለዚች ሀገር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለዓለምም ጥሩ ነገር የሚያሳዩ ተጫዋቾች አሉን።በነገው ጨዋታ እናንተ ከዚህ ስለተገኛችሁ ብቻ ትገባላችሁ ማለት አይደለም፤ አትገቡም ማለትም አይደለም። ባላችሁ ሙያ የበኩላችሁን ድጋፍ መድረግ ትችላላችሁ። ለምሳሌ እኔ ስለ ቻን ማጣሪያ ሰምቻለሁ፤ ኢትዮጵያ አሸነፈች\nከሚለው በላይ ኢትዮጵያ 3 ገባባት ነው ሲባል የነበረው። ይህም ለተጫዋቾች ስነ-ልቦና ጥሩ አይደለም። ለሀገርም ጥሩ አይደለም። እኛ የምንችለውን እንሰራለን፤ እናንተም በሙያችሁ ለሀገሪቱ እግርኳስ እድገት ድጋፍ አድርጉ ።", "passage_id": "feb0be681136445a3576b3322cedd0ed" }, { "cosine_sim_score": 0.5549456651312149, "passage": "የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን በ2018 በኬንያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የቻን ማጣርያ ዝግጅቱን በድሬዳዋ ከተማ እያደረገ ይገኛል፡፡በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመራው የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን ከጅቡቲ አቻው ጋር ላለበት የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታ ይረዳው ዘንድ ለጅቡቲ ሞቃታማ አየር ተቀራራቢ የአየር ንብረት ወዳላት ድሬደዋ በማቅናት ካሳለፍነው ቅዳሜ ጀምሮ ማረፈያውን ሰመረት ሆቴል በማድረግ በቀን ሁለት ጊዜ ልምምዱን በመስራት ላይ ይገኛል ።ዛሬ ማለዳ ላይ የመጀመርመርያ ልምምዱን አከናውኖ 10:00 ላይ በድሬደዋ ስታድየም ለአንድ ሰአት በቆየ ሁለተኛ ጊዜ ልምምዳቸው 16 ተጨዋቾች ሲሳተፉ ፣ የቦታ አጠባበቅ እና አሸፋፋን እንዲሁም በግማሽ ሜዳ ለሁለት ተከፍሎ መጫወት የልምምዳቸው አካል ነበር። በዛሬው ልምምድ ወቅት ግብ ጠባቂው ለአለም ብርሃኑ እና አጥቂው ምንይሉ ወንድሙ ተነጥለው ቀለል ያለ ልምምድ ይሰሩ እንደነበረ ለማወቅ ሲቻል የግራ መስመር ተከላካዩ አምሳሉ ጥላሁን በጠዋቱ ልምምድ ላይ ቢገኝም ረፋድ ላይ በነበረው ልምምድ በግል ጉዳይ ልምምድ ያልተገኘ ተጨዋች ነው።  ምክትል አሰልጣኙ ዘሪሁን ሸንገታ እና ስድስቱ የቅደስ ጊዮርጊስ ተጨዋቾች አስቻለው ታመነ ፣ ሳላዲን በርጌቾ ፣ ምንተስኖት አዳነ ፣ ናትናኤል ዘለቀ ፣ ባሀይሉ አሰፋ እና ሳላዲን ሰይድ  ክለባቸው የፊታችን እሁድ ላለበት የካፍ ቶታል የቻምፒየንስ ሊግ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ ምክንያት ከቡድኑ ጋር ያልተቀላቀሉ ተጨዋቾች ሲሆኑ ከቀናት በኋላ ከቡድኑ ጋር ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከልምምዱ መጠናቀቅ በኋላ ለድሬደዋ መገናኛ ብዙሀን ጋዜጠኞች አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ከጋናው ሽንፈት አገግመው በጥሩ ተነሳሽነት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ” እንደምታዩት አብዛኛዎቹ ተጨዋቾች ወጣቶች ናቸው፡፡ እግር ኳስ ነው ፤ ሽንፈቱም አልፏል፡፡ ስላለፈው ሳይሆን ስለ ወደ ፊቱ ነው የምንሰራው። በልጆቼም ዘንድ ጥሩ ተነሳሽነት ይታይባቸዋል፡፡ ” ያሉት አሰልጣኝ አሸናፊ ቀዳሚ ተመራጭ ግብ ጠባቂ የነበረው አቤል ማሞ መቀነስን ምክንያት እና ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ቡድኑን አለመቀላቀልም ተናግረዋል፡፡ ” አቤል የቡድኑ ወሳኝ ተጨዋች አይደለም ፤ እንደማንኛውም ተጨዋች ነው። ወቅታዊ ብቃትን መሰረት ባደረገ ሁኔታ እሱን በሌላ ተተኪ ግብ ጠባቂ ለውጥ አድርገናል።”” የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ባለባቸው የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ምክንያት አልተቀላቀሉም፡፡ እነሱ እስኪመጡ እኛ ተገቢውን ስራ እየሰራን እንገኛለን። በቅርብ ቀናት ውስጥ ከቡድኑ ጋር ተቀላቅለው ይጀምራሉ ብለን እንጠብቃለን፡፡”አሰልጣኝ አሸናፊ በመጨረሻም ስለ ጅቡቲው ጨዋታ በሰጡት አስተያየት ለጨዋታው ዝቅተኛ ግምት እንደማይሰጡ ገልጸዋል፡፡“የጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን ደቡብ ሱዳንን ማሸነፉ ይታወሳል። ስለዚህ ጅቡቲን አሳንሰን አንመለከታትም፡፡ ብዙዎች ለጅቡቲ ያነሰ ግምት ይሰጣሉ ፤ እግር ኳስ ግን ይሄን አያስተምረንም፡፡ ስለዚህ ለጅቡቲ በከፍተኛ ሁኔታ ትኩረት ሰተን ነው የምንጫወተው፡፡”", "passage_id": "2d7a26e4fcb45553fe5b3fd75953c51c" }, { "cosine_sim_score": 0.5501423814904157, "passage": "\nየኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ዝግጅት የሚያደርግበት እና ቀጣይ ጨዋታ የሚያካሄድበት ስታድየም ተለይቶ ታውቋል።ከቀናት በፊት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ማጣርያ ዝግጅት ተጫዋቾች መምረጡ ይታወሳል። አሁን ደግሞ ብሄራዊ ቡድኑ ለቀጣዩ ጨዋታ ቅድመ ዝግጅት የሚያደርግበት ከተማ እና ጨዋታ የሚያካሂድበት ስቴድየም ታውቋል። ባህር ዳር ከተማ ደግሞ የጨዋታው ምርጫ ሆናለች።ነሃሴ 29 እና ጳጉሜ 3 ጨዋታዎቹን የሚያደርገው ብሔራዊ ቡድኑ ከአራት ቀን በኋላ ዝግጅቱን የሚጀምር ሲሆን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱም በተጫዋቾች ዝርዝር ከቡድኖቻቸው ጋር ጥሩ ዓመት ያሳለፉት ጀማል ጣሰው እና አንተነህ ተስፋዬን ከረጅም ጊዜ በኃላ ወደ ስብስባቸው ጠርተዋል። ኢትዮጵያ የመጀመርያው ጨዋታዋን ነሃሴ 29 በባህር ዳር ስታዲየም ማድረጓ ሲረጋገጥ ሁለተኛ ጨዋታዋም ወደ ሌሴቶ አምርታ ጨዋታዋን ታከናውናለች። ብሔራዊ ቡድኑ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከሌሶቶ ጋር በ2007 በተመሳሳይ በዚህ ስታዲየም አከናውኖ 2-1 ማሸነፉ የሚታወስ ነው። ከየሱፍ ሳላህ እና ዋሊድ አታ በኃላ ለትውልደ ኢትዮጵያውን ዕድል ያልሰጠው ብሄራዊ ቡድኑ ለአሚስ አስካር ፣ ዳንኤል ተሰማ እና ካሊድ ሙልጌታ ወደ ስብስቡ አካቷል። አሚን አስካር ከዚህ በፊትም ከናይጄርያ ጋር የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ ለማድረግ በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለብሄራዊ ቡድኑ ተጠርቶ በአንዳንድ የወረቀት ስራዎች ጨዋታ ሳያካሂድ ወደ ኖርዌይ መመለሱ ይታወሳል። ሌላው ወደ ብሄራዊ ቡድኑ ጥሪ የተደረገለት ግብ ጠባቂው ዳንኤል ተሰማ ሲሆን እሱም እንደ አሚን ከነርዌይ ሊግ የተገኘ ተጫዋች ነው። ሌላው ከጀርመን ወደ ብሄራዊ ጥሪ የተደረገለት የመስመር ተከላካዩ ካሊድ ሙሉጌታ ሲሆን ተጫዋቹ በ17 ዓመት በታች የጀርመን ብሄራዊ ቡድን ማልያ ለብሶም ተጫውቷል። ተጫዋቹ በዚ ሰዓት ክለብ አልባ ሲሆም ከዚ በፊት በሃኖቨር 96 ሁለት እና ዋሊድ ዛፓርሲች መጫወት ችሏል።", "passage_id": "d0c2617f91de20a6a751691be62c2fdb" }, { "cosine_sim_score": 0.5426644418432587, "passage": "በካሜሩን አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2020 ቻን የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ከጅቡቲ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአዳማ ዝግጅቱን ቀጥሏል፡፡በአዳማ ኤክስኪውቲቭ ሆቴል በማረፍ ከማክሰኞ ጀምሮ በቀን ሁለቴ በጂም እና ሜዳ ላይ ዝግጅቱን እያደረገ በሚገኘው ቡድን ሙጂብ ቃሲም በፓስፖርት ጉዳይ ምክንያት ከስብስቡ ውጪ መሆኑ የታወቀ ሲሆን አቡበከር ናስር እንዲሁም ልምምድ አቋርጠው የወጡት አህመድ ረሺድ እና ግብ ጠባቂው ምንተስኖት አሎ በጉዳት የዛሬው መርሀ ግብር አካል ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡\nበተያያዘም አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ የአዳማ ከተማው ወጣቱ አማካይ ፍአድ ፈረጃን ጥሪ አድርገውለት ዛሬ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ሲሰራ ተመልክተነዋል፡፡", "passage_id": "f005e4c433ebf1fc7f2e723e77736ee2" }, { "cosine_sim_score": 0.53465890007144, "passage": "የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ማዳጋስካር ለምታስተናግደው የቶታል 2017 አፍሪካ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ለማለፍ በሚደረገው የመጨረሻ ዙር ማጣርያ የማሊ አቻውን ባማኮ ላይ ለምግጠም ወደ ስፍራው ተጉዟል፡፡ አሰልጣኝ አጥናፉ አለሙ ቀይ ቀበሮዎቹን እየመሩ ግብፅን በአጠቃላይ ውጤት 5-2 ያሸነፉ ሲሆን ለማሊው ጨዋታም በቂ ዝግጅት እንዳደረጉ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡“ከነሃሴ 29 – መስከረም 4 ለተከታታይ 8 ቀናት ሃዋሳ ላይ ጥሩ ዝግጅት አድርገናል፡፡ ይህ በአካልም በአዕምሮም እንዲሁም በቴክኒካል እና በታክቲካል ረገድ ያሉትን ስራዎች በቡድኑ ላይ ለውድድር በሚያበቃ የእንቅስቃሴ ሂደት ውስጥ ጥሩ ዝግጅት አድርገናል፡፡” ይላሉ፡፡ቀይ ቀበሮዎቹ በስብስባቸው ውስጥ አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማካተት ባደረጉት ጥረት የኤምአርአይ ዕድሜ ምርመራ መውደቃቸው አሰልጠኝ አጥናፉ እንደችግር ጠቅሰዋል፡፡ “በሚገርም ደረጃ ጥሩ ጥሩ ተጫዋቾችን አግኝተን ነበር፡፡ ለምሳሌ እስራኤል ሸጎሌ የሚባል የአርባምንጭ ልጅ በጣም ጥሩ ተጫዋች ነው፡፡ በቡድኑ ውስጥ ቢካተት ቡድናችን ጠንካራ ይሆን ነበር ነገር ግን በዕድሜ ችግር ወድቋል፡፡ ፋሲል አለማየሁ የሚባል ልጅ ከዲላ አግኝተናል፡፡ ጥሩ ልጅ ነው የኤምአርአይ ውጤቱም አሳልፎታል፡፡ የኤምአርአይ ውጤታቸው አይተን አራት ልጆች ግብፅን የገጠመው ቡድን ላይ አካተናል፡፡”ቺሊ ባስተናገደችው የፊፋ የዓለም ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ የፍፃሜ ተፋላሚ የነበረችው ማሊ በቅርብ አመታት ውስጥ ጥሩ ቡድን እየገነባች እንደሆነ አሰልጣኝ አጥናፉ ጨምሮ ገልፀዋል፡፡ “ማሊን እንግዲህ በመረጃ ደረጃ ከ13 ዓመት እድሜያቸው ጀምሮ አብረው የቆዩ ተጫዋቾችን የያዘ ቡድን ነው፡፡ እንዲሁም የኛ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ከማሊ ጋር ለአቋም መለኪያ ሲጫወት የማሊው ከ20 ዓመት በታች ቡድንም እንደዛው ከ15 ዓመታቸው ጀምሮ አንድ ላይ የነበሩ ናቸው፡፡ በወጣቶች ደረጃ ምን ያህል ወረድ ብለው በጠንካራ ሁኔታ እንደሚሰሩ መረጀ አግኝተናል፡፡ ብዙ ግዜ ባንዘጋጅበትም የህክምናው እና እድሜው ነገር ኖሮ እግርኳስ በጥራት ደረጃ ላይ ስለሚሰራ ነው እንጂ እኛም ጋር ከተሰራ በጣም ጥሩ ተፎካካሪ መሆን የሚችሉ ወጣቶች አጋጥመውናል፡፡ የማሊ የአጨዋወት ዘይቤያቸው ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድናቸው የተለየ ሊሆን አይችልም፡፡ አብዛኛውን ግዜ ረጃጅም ኳሶችን እና በመስመር እንደሚጫወቱ መረጃውን አግኝተናል፡፡ ሙሉ የቻድ ጨዋታቸውን ማግኘት ባንችልም በዩትዩብ ደረጃ የተወሰኑ ምስሎችን ማየት ችለናል፡፡ የቡድኑን ሙሉ ምልከታ ባይሰጠንም የተወሰነ ነገር ማየት ችለናል፡፡”አሰልጣኙ ቡድናቸው በማዲቦ ኬይታ ስታዲየም ለሚያደርገው ጨዋታ ጥንቃቄን እንሚያስቀድም ይናገራሉ፡፡ “እግርኳስ ማለት መጀመሪያ መከላከል መቻል ነው፡፡ በመከላከል ሂደት ውስጥ ማጥቃት አለ፡፡ መጀመሪያ እራስህን ከፍተህ አትጫወትም የመጀመሪያ ጨዋታችን በነሱ ሜዳ መሆኑ በጥንቃቄ እንድንጫወት ያደርገናል፡፡ ይህ የመጨረሻ ዕድላችን ስለሆነ ከሜዳችን ውጪ በምናደርገው ጨዋታ ሙሉ ጥንቃቄ እያደረግን በሂደት ውስጥ ባሉን ፈጣን አጥቂዎች በመልሶ ማጥቃት ተጫውተን ውጤታማ ለመሆን ሰርተናል፡፡” ሲሉ አሰልጣኝ አጥናፉ ሃሳባቸውን አጠቃለዋል፡፡", "passage_id": "d2486167f7cd3276154511c47b3b4ea1" }, { "cosine_sim_score": 0.5332407592802397, "passage": "በፓናማ እና ኮስታሪካ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ወደ ቡጁንቡራ በማቅናት ቡሩንዲን በሰፊ የግብ ልዩነት ያሸነፍው ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑ ለመልሱ ጨዋታ ዝግጅቱን እየሰራ ይገኛል።\nባለፈው ሳምንት ከሜዳው ውጭ ቡሩንዲን 5-0 በመርታት ወደ ቀጣዩ ዙር ለማለፍ ዕድሉን አስፍቶ የተመለሰው በአሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል እና ህይወት አረፋይኔ የሚመራው ብሔራዊ ቡድኑ በቀጣይ ሳምንት በባህር ዳር ስታዲየም ላለበት የመልስ ጨዋታ በኢትዮጵያ ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ በአዲስ አበባ ስታዲየም ልምምዱን እየሰራ ይገኛል።የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራ ቡድኑን ለመቀላቀል ወደ ባህር ዳር ያቀኑት አረጋሽ ካልሳ፣ ገነት ኃይሉ፣ ይመችሽ ዘውዴ እና ነፃነት ፀጋዬ ከቡድኑ ጋር አብረው የማይገኙ ተጫዋቾች ናቸው። በመጀመርያው ጨዋታ ከ18ቱ ተጫዋቾች ስብስብ ውጭ በመሆን ወደ ቡሩንዲ ያልተጓዘችው የሀዋሳዋ አጥቂ ነፃነት መና አሁን ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ተቀላቅላ ልምምድ እየሰራች ትገኛለች።15 ተጫዋቾችን በመያዝ ልምምዱን እየሰራ የሚገኘው ብሔራዊ ቡድኑ የፊታችን እሁድ ማለዳ የመልሱን ጨዋታ ወደሚያደርግበት ባህር ዳር ከተማ በማቅናት ልምምዱን ሲሰራ ቆይቶ ጥር 24 ቀን የመልሱን ጨዋታ የሚያደርግ ይሆናል። በደርሶ መልስ ውጤት ብሔራዊ ቡድኑ ስኬታማ ከሆነ በቀጣዩ ዙር የሞዛምቢክ እና የዚምባባዌ አሸናፊን የሚገጥም ይሆናል።", "passage_id": "dfb5fdddba325226a4bd137468d6906e" }, { "cosine_sim_score": 0.5214930851023005, "passage": "በቻን ማጣርያ ነገ 10:00 ሩዋንዳን የሚገጥሙት ዋልያዎቹ ሦስት ተጫዋቾችን በነገው ጨዋታ አይጠቀሙም።\nግብጠባቂው ጀማል ጣሰው በጉዳት ምክንያት የነገው ጨዋታ ሲያመልጠው ሱራፌል ዳኛቸው በካፍ ጨዋታዎች በተመለከታቸው ቢጫዎች ምክንያት ጨዋታው ያመልጠዋል።ሦስተኛው ጨዋታው የሚያመልጠው ተጫዋች የባህር ዳር ከተማው አማካይ ፍፁም ዓለሙ ሲሆን ያላለቁ የፓስፖርት ጉዳዮች በመኖራቸው የነገው ጨዋታ ያልፈዋል።በሌላ ዜና ፌዴሬሽኑ የጨዋታውን መግቢያ ይፋ ያደረገ ሲሆን ደረጃ አንድ 100 ብር ፣ ደረጃ ሁለት 50 ብር ፣ ደረጃ ሶስት 25 መሆኑ ተገልጿል።", "passage_id": "f50489fc19d44e40c4bef6edc3e87efe" }, { "cosine_sim_score": 0.5203081760247723, "passage": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ቡድኑ በዓለም ዋንጫ እና ቻን ማጣርያ ስለነበረው ጉዞ ከሰጡት መግለጫ በማስከትል በስፍራው ከታደሙ የመገናኛ ብዙሃን አካላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ከተነሱት ጥያቄዎች መካከልም አንኳር አንኳሮቹን በሚከተለው አቅርበናቸዋል፡፡\nበሌሶቶ ጨዋታ ወቅት ስለተፈጠረው የጉዞ መስተጓጓልና ተያያዥ ጉዳች“ከዚህ ቀደም የብሔራዊ ቡድኑን አደረጃጀት ዘመናዊ ለማድረግ ቃል መግባታችን የሚታወስ ነው፤ የሁሉም ሀገራት ብሔራዊ ቡድኖች የራሳቸው የሆነ የጉዞና ተያያዥ ጉዳዮችን የሚከታተል ኦፊሰር አላቸው። እንደአጋጣሚ ሆኖ እኛ ይሄን ለማድረግ የታደልን አይደለንም። በእኛ ሀገር ነባራዊ ሁኔታ ብሔራዊ ቡድኑ ከፌደሬሽኑ ጋር ጥገኛ ሆኖ ነው እየሰራ የሚገኘው፡፡ በሌሶቶው ጉዞ ላይ የተፈጠረው ሁነት ካጋጠመ በኋላ በቀጥታ ወደዚህ ስንመለስ ያደረግነው ነገር ከፌዴሬሽኑ የበላይ አመራሮች ጋር ተገናኝተን ይህን መሠል ሞራል የሚነካ ግዴለሽነት የተሞላበት አሰራር የብሔራዊ ቡድን ብቻ ሳይሆን የሀገርንም ገፅታ የሚያበላሽ ስለመሆኑ ተነጋግረን ተማነናል። ስለሆነም ይህን መሰል ድርጊት ዳግም እንዳይከሰት፤ ከዚህ ድርጊት ጀርባ የነበሩ ሰዎች ላይ እርምጃም ተወስዷል፡፡ አሁንም ቢሆን ጉዞንና ተያያዥ ጉዳዮችን በቋሚነት የሚከታተሉ ባለሙያዎች ያስፈልጉታል። ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ይህን ተግባራዊ ሲያደርግ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፤ ስለዚህም የተመደበው አስተባባሪ ባለሙያ ልምድ አግኝቶ እንዲሰራ ጊዜ መስጠት ያስፈልጋል። በተጨማሪም ባለሙያው ከዋናው ብሔራዊ ቡድን በተጨማሪም የሌሎችም ቡድኖችን ስራ ደርቦ መስራቱ ጫና ፈጥሯል፡፡”የእረፍት ወቅት ላይ ብሔራዊ ቡድን ማዘጋጀት ያለው ፈተና“ለማንኛውም ሙያተኛ ተጫዋቾችን በእረፍት ወቅት ማዘጋጀት በሁለት ምክንያቶች ፈተናዎች አሉት። አንደኛው ተጫዋቾች ዓመቱን ሙሉ ውድድር ላይ ስለሚቆዩ ወደ እረፍት ወቅት ሲመጡ በአብዛኛው አቅማቸውን ጨርሰው ነው የሚመጡት። ሌላው የተጫዋቾች የአካል ብቃት መዘበራረቅ በወጥነት ስራችን እንዳንሰራ ያደርጋል፡፡ በተቻለን መጠን የምንሰጠውን ልምምድ ተመጣጣኝ በማድረግና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መጠቀም በጀመርነው የፐርፎርማንስ ትራከር የሚገኙ መረጃዎች በመታገዝ ከአካል ብቃት ባለሙያው ጋር በመሆን የተለዩ ልምምዶችን በመስራት የአካል ብቃት ደረጃቸውን ለማሻሻል ሞክረናል፡፡ ከዚህ ቀደም በብሔራዊ ቡድናችን ላይ ይታይ የነበረው ከ70 ደቂቃዎች በኃላ የመዳከም ነገርን ለማስወገድ ጥረት በማድረግ የተሻለ 90 ደቂቃ ተንቀሳቅሶ መጫወት የሚችል ብሔራዊ ቡድን ለመስራት ጥረናል፡፡”የፕሪምየር ሊጉ አለመረጋጋት በብሔራዊ ቡድኑ ላይ ስለሚፈጥረው ተፅዕኖ“ጠንካራና የተረጋጋ ሊግ በሌበት ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን መገንባት ከባድ ነው። ለዚህም ይረዳን ዘንድ ነው ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የስነልቦና ባለሙያዎች ለተጫዋቾቹ ክፍተቶችን ለመድፈን ስልጠና እንዲያገኙ ያደርገነው። በዚህም የተነሳ ነው ከሀገር ውጭ ባደረግናቸው ጨዋታዎች የተሻለ የስነልቦና ዝግጅት ያደረግነው፡፡”ስለ ብሔራዊ ቡድኑ የጨዋታ ትንተና“እያንዳንዱን ያደረግናቸውን ጨዋታዎች ትንተና አልሰራንም፤ ሙሉ ለሙሉ ኃላፊነት ወስጄ ስራውን መስራት ከጀመርኩበት የቻን የመጀመሪያ ማጣርያ ጀምሮ ያደረግነው የጅብቲውን የደርሶ መልስ ጨዋታ ለመገምገም ሞክረናል። የሩዋንዳውንም ጨዋታ በቅርቡ ከብሔራዊ ቴክኒክ ኮሚቴ ጋር በመሆን በጋራ እንገመግማለን። በተጨማሪም ከዘንድሮ ጀምሮ የአሰልጣኞች ቡድን አባላትና ሌሎች እምነት ከምንጥልባቸው ባለሙያዎች ጋር በመሆን የጨዋታ ምስል ትንተና መስራት ጀምረናል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ፐርፎርማንስ ትራከር በመጠቀም የእያንዳንዱ የብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የአካል ብቃት መረጃ ለክለቦች ጋር መረጃ በመለዋወጥ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀምረናል። በሌሎች የግምገማ ውጤቶች ጭምር የገመገምነውን መረጃ ለክለቦች እንልካለን። በብሔራዊ ቡድንና በፕሪምየር ሊጉ ክለቦች መካከል ያለው የስልጠና ሂደት መናበብ ካልቻለ ብሔራዊ ቡድኑም ሆነ ሊጉ መረጋጋት አይችሉም፡፡”ከሜዳ ውጭ የተሻለ ውጤት ስለማስመዝገብ“ከሌሶቶ ጋር በምንጫወትበት ወቅት በሜዳው የተገኘውን ተመልካች ለማስደት ከመነጨ ጉጉት የተነሳ ከተፈለገው አጨዋወት ውጪ የመውጣት ሁኔታ ነበር። ለማሳያነትም በባህር ዳሩ ጨዋታ በ41 አጋጣሚዎች ረጃጅም ኳሶች ወደ ተቃራኒ የሜዳ ክልል ብንልክም 39 ኳሶች ስኬታማ አልነበሩም፤ በሜዳችን ስንጫወት ተጫዋቾች በደጋፊዎቻቸው ስሜት ውስጥ ገብተው ከጨዋታ እቅድ የመውጣት ነገር ይስተዋላል። በተቃራኒው ከሀገር ውጭ በምንወጣበት ወቅት ከተመልካች ከጫና ውጭ ሆነን በጨዋታ እቅዳችን መሠረት ለመጫወት መሞከራችን የተሻለ ብልጫ መውሰድ አስችሎናል፡፡”እስከአሁን በአሰልጣኝነት ብሔራዊ ቡድኑን ይዘው በመጣው ውጤት ስለሚሰማቸው ስሜት“ከአሀዛዊ መለኪያዎች አንጻር ከተመለከትነው እኔ ደስተኛ አይደለሁም፤ ነገርግን ከዚህ ባሻገር ውጤቶቹ በተናጥል የቡድን መሻሻል አይጠቁሙም፤ እኔ በግሌ ደስተኛ የምሆንባቸው ጉዳዮች ግን ቡድኑ በወጣቶች እየተገነባ መሆኑና ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል ማሳየቱ ነው፡፡ በዚሁ የምንቀጥል ከሆነ በመጪው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጥሩና ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን መፍጠር እንችላለን የሚል ተስፋ መያዛችን ለእኔ ደስታ ይሰጠኛል፡፡”ስለ የቡድን አስተዳደርና የሳቸው የግል ስብዕና“እኔ በግሌ በኢንስትራክተርነቴ ስልጠናዎችንም ስሰጥ ለአሰልጣኞች ሁሌም የምላቸው በተጫዋችና በአሰልጣኝ መካከል የአባታዊ እና ወንድማዊ ግንኙነት መኖር አለበት ብዬ አምናለሁ፡፡ ዘመኑም የሚፈቅደው ይህንኑ ነው። እኔ ጠንካራ መሆን የምፈልገው ተጫዋቾቹ ላይ ሳይሆን ሥራው ላይ ነው፡፡ በዚህም ለአንድ ዓመት በዘለቀው ጉዟችን ላይ ምንም አይነት ኮሽታ ሳይኖር መዝለቅ የቻልነው። እንደ ሀዋሳው ዓይነት የዲሲፕሊን ግድፈቶች ሲኖር በተመሳሳይ አሁንም ባህር ዳር ላይ የተከሰቱት ዓይነት አጋጣሚዎች ሲኖሩ የያዝነው ሀገራዊ ሀላፊነት እንደመሆኑ ያለ ርህራሄ እርምጃ እንወስዳለን፡፡”ስለ ቡድኑ አለመጋጋት“ከጉዳት ጋር በተያዘ ያጣናቸው ተጫዋቾች አሉ ፤ ነገርግን አንድ ቡድን ተቀየረ የምንለው ከግማሽ በላይ ተጫዋቾች ሲለወጥ ነው። አሁን ላይ ያለው ቡድን ግን 90 በመቶ ያህሉ የነበሩ ተጫዋቾች ናቸው። ስለዚህ አሁንም በሂደት የተወሰኑ ልምድ ያላቸው ተጫዋቾችን በመጨመር ጠንካራ ቡድን ለመገንባት እንጥራለን፡፡”ስለቀጣይ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ዝግጅት“በአመዛኙ በቻን ማጣሪያ ወቅት በያዝነው የቡድን ስብስብ ላይ የተወሰኑ ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ጨምረን ልምምድ እንጀምራለን። በእቅዳችን መሠረት ዓርብ ለመጀመር ነበር፤ ነገርግን በአዲሰ አበባ ሲቲ ካፕና በአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ የተነሳ ቀኑ ወደ መጪው ሰኞ ሊዘዋወር ችሏል፡፡“ዝግጅታችንን ሰኞ በመቐለ ከተማ የምንጀምር ሲሆን ከፊታችን ያሉት ሁለቱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ጥንቃቄ የሚሹ ናቸው። ምክንያቱም የመጀመሪያው ጨዋታ ከሜዳ ውጭ ሲሆን ሁለተኛውና በሜዳችን የምናደርገው ጨዋታ ደግሞ ያለምንም የማገገሚያ ጊዜ ከጉዞ መልስ በሦስት ቀናት ውስጥ የምናደርገው ስለሚሆን ጨዋታውን ፈታኝ ያደርግብናል። ይህንን ለመቋቋም ይረዳን ዘንድ የተሻለ ቡድን ለመገንባት እንጥራለን ፡፡”", "passage_id": "06da82bfcc7a2eb7207a699225f3dabc" }, { "cosine_sim_score": 0.5185085985887801, "passage": "በግብፅ አስተናጋጅነት በተከናወነው የ2019 የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በቴክኒክ ጥናት ቡድን ውስጥ ተካተው በሥፍራው የነበሩት አብርሃም መብራቱ (ኢንስትራክተር) ግብፅ ላይ ሲሰሯቸው ስለነበሩ ሥራዎች፣ ስላገኙት ልምድ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዛሬ በጁፒተር ሆቴል በነበረ መግለጫ ገለፃ አድርገዋል።አሰልጣኙ በተመደቡበት የአሌክሳንድሪያ ግዛት የነበሩ ቡድኖችን አቋም ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር ሲተነትኑ እንደነበረ ያስረዱ ሲሆን በተለይ የቡድኖቹን አቋም ከልምምድ ጊዜ አንስቶ እስከ ዋናው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ድረስ ተከታትለው ትንተናዎችን እንደሰጡ አስረድተዋል።አሰልጣኙ ስለ ቆይታቸው ሲናገሩ ” በአፍሪካ ዋንጫ ቆይታዬ ትልልቅ ስም ካላቸው ዓለማቀፍ ተጨዋቾች ጋር እንዲሁም የቴክኒክ ክፍሉን ከሚያግዙ ታላላቅ የአህጉሪቱ ኢንስትራክተሮች ጋር የመገናኘት እና ልምዶችን የመቀያየር አጋጣሚ አግኝቻለው።” ብለዋል።አሰልጣኙ ጨምረውም በቆይታቸው ሊጋችንን መገምገም እንዳለብን እንደተማሩ እና በሊጉ ሊሻሻሉ የሚገባቸውን ነገሮች ማሻሻል እንዳለብን ፤ ያ ካልሆነ ግን በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ስኬት ሊመጣ እንደማይችል እንደተገነዘቡ አስረድተዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ አሰልጣኙ በቅርብ ጊዜ ከዋሊያዎቹ ስፖንሰር ጋር በመተባበር የሊጉን ጠንካራ እና ደካማ ቴክኒካዊ ጎኖችን ከሙያተኞች ጋር ለመገምገም እንዳሰቡ ተናግረዋል። ከዚህ በተጨማሪም የቡድኖች የዝግጅት ጊዜን፣ የወዳጅነት ጨዋታ ጥቅሞችን እንዲሁም የተለያዩ ዘመናዊ ስልጠናዎችን እውቀት ቀስመው እንደመጡ አስረድተዋል።", "passage_id": "d234d609b0c86bc7103986e79acc150f" }, { "cosine_sim_score": 0.5183364761136418, "passage": "በዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ ተካቶ በዝግጅት ላይ የሚገኘው አጥቂው ሙጂብ ቃሲም ጉዳት አስተናግዷል።ውስብስብ ችግሮችን እያጋጠሙት የሚገኘው በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአስራ አምስት ቀን በኃላ ወሳኝ አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ ከኒጀር ጋር ይጠብቀዋል። ለዚህም እንዲረዳው ቅድመ ዝግጅቱን መስከረም ወር መጨረሻ ጀምሮ ሁለት ያቋም መፈተሻ ጨዋታም ማድረጉ ይታወቃል። 26 ተጫዋች በመያዝ ጠንከር ያለ ዝግጅቱን እያደረገ ከሚገኙ የቡድኑ ስብስብ መካከል በዛሬው ዕለት አጥቂው ሙጂብ ቃሲም ጉዳት አጋጥሞታል። የጉዳቱ መጠን ምን ያህል እንደሆነ እና ከልምምድ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚያርቀው ሙጂብን ጠይቀነው ተከታዩን አጭር ምላሽ ሰጥቶናል።“የገጠመኝ ጉዳት የቀኝ ታፋዬን ነው ያመመኝ። ልምምዱን መቀጠል ስላልቻልኩ አቋርጬ ወጥቻለው። የህክምናው ባለሙያው ለሁለት ቀን እረፍት አድርግበት የሚያሰጋ ነገር የለውም ብሎ ነግሮኛል። ሁለት ቀን እረፍት አድርጌ በቀጣይ ወደ ልምምድ እመለሳለው ብዬ ተስፋ አደርጋለው።”", "passage_id": "14099707eca7a8275f38b576f765dcd0" }, { "cosine_sim_score": 0.5164346338945721, "passage": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ከኮንጎ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ካለፈው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ በካፒታል ሆቴል ተቀምጦ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡የፔትሮጄቱ አማካይ ሽመልስ በቀለ ትላንት አዲስ አበባ በመግባት ዛሬ ረፋድ ላይ የብሄራዊ ቡድን ልምምዱን ያደረገ ሲሆን ራምኬል ሎክ ከፍርድ ቤት ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በዛሬው ልምምድ ላይ አልተካፈለም፡፡ በአጠቃላይ 23 ተጫዋቾችም የዛሬውን ልምምድ ሰርተዋል፡፡ከውጭ ክለቦች ጥሪ ከደረሳቸው መካከል አንዱ የሆነው የዩኒቨርሲቲ ኦፍ ፕሪቶርያው አጥቂ ጌታነህ ከበደ ትላንት ሌሊት አዲስ አበባ የገባ ሲሆን ነገ ብሄራዊ ቡድኑን ተቀላቅሎ ልምምድ ይጀምራል፡፡ የጊንኪልብሪጊው ተከላካይ ዋሊድ አታ ግን እስካሁን አዲስ አበባ አልገባም፡፡የወዳጅነት ጨዋታ ማግኘት ያልቻሉት አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ቡድኑን ለሁለት በመክፈልና እርስ በእርስ በማጫወት የተጫዋቾቻቸውን ወቅታዊ አቃም ለመገምገም አስበዋል፡፡ በነገው እለትም ቡድኑን ለሁለት በመክፈል ጨዋታ ያደርጋሉ ተብሏል፡፡ ጨዋታው ለህዝብ ክፍት በመሆኑ ማንኛውም ተመልካች ስታድየም ተገኝቶ መከታተል እንደሚችልም ታውቋል፡፡የኢትዮጵያ እና የኮንጎ ጨዋታ በመጪው ቅዳሜ (ህዳር 4 ቀን 2008) በአዲስ አበባ ስታድየም የሚደረግ ሲሆን ከ3 ቀን በኋላ (ህዳር 7 ቀን 2008) ደግሞ የመልስ ጨዋታውን በብራዛቪል ያደርጋሉ፡፡", "passage_id": "826939ad2f25579c597827e31db92c3a" }, { "cosine_sim_score": 0.5152375273651311, "passage": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ህዳር 4 እና 7 ቀን 2008 ከሪፑብሊክ ኦፍ ኮንጎ ጋር ለሚያደርገው የዓለም ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታ የሚረዳውን ዝግጅት ዛሬ ጀምሯል፡፡ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ለ23 ተጫዋቾች ከቀናት በፊት ጥሪ በማድረግ ዛሬ ረፋድ ልምምድ የጀመሩ ሲሆን 20 ተጫዋቾችም ልምምድ ሰርተዋል፡፡በዛሬ ልምምድ ላይ ያልተገኙት አስቻለው ታመነ ፣ በረከት ይስሃቅ እና አስቻለው ግርማ ናቸው፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አስቻለው ታመነ በፕሪሚየር ሊጉ የመጀመርያ ሳምንት ጨዋታ አዳማ ላይ መጠነኛ ጉዳት ያጋጠመው በመሆኑ በዛሬው ልምምድ ላይ ያልተገኘ ሲሆን ነገ ልምምድ ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡የሀዋሳ ከነማዎቹ በረከት ይስሃቅ እና አስቻለው ግርማ ደግሞ ከድሬዳዋ ጨዋታ መልስ አዲስ አበባ ለመድረስ በመዘግየታቸው ምክያት የዛሬው ልምምድ ላይ መካፈል ባይችሉም ዛሬ ሆቴል ገብተው ነገ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ይሰራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡በዛሬው ልምምድ ላይ በግማሽ ሜዳ ፈጣን ቅብብሎችን እና በጠባብ ቦታ መቀባበልን ሲለማመዱ ተስተውሏል፡፡ዋልያዎቹ ከ9 ቀናት በኋላ የመጀመርያ ጨዋታቸውን በአዲስ አበባ ስታድየም ሲያደርጉ የመልሱ ጨዋታ ከ3 ቀን በኋላ በብራዛቪል ይካሄዳል፡፡ ከወሳኙ ማጣርያ በፊትም የአቋም መለኪያ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ", "passage_id": "701170a3cef5ce6202444a576eacd168" } ]
50f0cfe9649c200460e29a954d6c6298
7d07d76e4a031ef35671cc734df70f33
ካናዳ የቬንዝዌላውን አምባሳደር ዊልመር ባሪኤንቶስ ፈርናንዴዝ እና ምክትላቸውን አንጄላ ሄሬራ ከሀገር ላስወጣ ነው አለች።
ካናዳ የቬንዝዌላን አምባሳደር አባረረች\nፕሬዝዳንት ማዱሮ በቀጣዩ የፈረንጆቹ ዓመት በሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል። የካናዳ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሯ ክርስችያ ፍሬላንድ ሀገራቸው ከዚህ ውሳኔ የደረሰችው ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ የካናዳ ዲፕሎማቶች ከካራካስ መባረራቸውን ተከትሎ ነው ብለዋል። ቬንዝዌላ በተደጋጋሚ ካናዳን በውስጥ ጉዳዬ ጣልቃ ትገባለች ስትል ከሳታለች። ካናዳ በበኩሏ የፕሬዝዳንት ማዱሮ መንግስት የሰብዓዊ መብት አያያዙ አስከፊ ነው ስትል ትወቅሳለች። ''እኛ ካናዳዊያን የዜጎቹን ሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ ምብት ነጥቆ መሰረታዊ አገልግሎቶችን ከሚያሳጣ መንግሥት ጋር ወዳጅነት ሊኖረን አይችልም'' ሲሉ የካናዳው የውጪ ጉዳይ ሚንስትሯ ክርስችያ ፍሬላንድ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። በመጠናቀቅ ላይ ባለው 2017 በነበሩ ጸረ-መንግሥት ተቋሞዎች ከ120 ሰዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል። በመጠናቀቅ ላይ ባለው 2017 በነበሩ ጸረ-መንግሥት ተቃውሞዎች ከ120 ሰዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል። የቬንዝዌላው አምባሳደር ከሀገር ውጪ መሆናቸውን እና ወደ ካናዳ እንዲገቡ አንደማይፈቀድላቸው እንዲሁም ምክትል አምባሳደሯ ካናዳን ለቀው አንዲወጡ እንደተነገራቸው የውጪ ጉዳይ ሚንስትሯ ጨምረው ተናግረዋል። የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደርም በፕሬዝዳንት ማዱሮ ላይ ማዕቀቦችን ጥሏል እንዲሁም ''አምባገነን'' ሲል ፈርጇቸዋል ማዱሮን። የቬንዙዌላ ተቃዋሚዎች ፕሬዝደንት ማዱሮ እና የቀድሞ ፕሬዝደንት ሁጎ ቻቬዝ በሶሻሊስት ሥርዓተ-መንግሥታቸው የቬንዝዌላን ኢኮኖሚ ክፉኛ ጎድተዋል ሲሉ ድምጻቸውን ያሰማሉ። ቬንዝዌላ በዓለማችን ላይ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትን ካለባቸው ሀገራት አንዷ ስትሆን መድሃኒትን ጨምሮ መሰረታዊ የሚባሉ ሸቀጦች እጥረት በተደጋጋሚ ያጋጥማታል። የፕሬዝደንት ማዱሮ የስድስት ዓመት የስልጣን ዘመን እአአ 2019 ይጠናቀቃል። በቀጣዩ ዓመት በሚካሄደው ምርጫ ለተጨማሪ የስልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ አስታወቀዋል። ከጥቂት ቀናት በፊትም የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ማገዳቸው ተዘግቧል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.48779212168004604, "passage": "የካናዳ ፍርድ ቤት አሜሪካ ለጥገኝነት 'የማትመች' አገር ናት ሲል በየነ\\nፍርድ ቤቱ ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው አሜሪካ ስደተኞች ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እየፈፀመች ስለሆነ ነው ብሏል። \n\nሦስተኛ የጥገኝነት ሃገር [The Safe Third Country Agreement] የተሰኘው ስምምነት የተፈረመው በአውሮፓውያኑ 2014 ሲሆን ስደተኞች ጥገኝነት በጠየቁበት የመጀመሪያ አገር ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ያዛል። \n\nነገር ግን የፌዴራል ፍርድ ቤቱ ዳኛ አሜሪካና ካናዳ የገቡት ስምምነት ከዚህ በኋላ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው ብለውታል። አሜሪካ ስደተኞችን ልታስር ትችላለች ሲልም ምክንያታቸውን አስቀምጠዋል።\n\nብያኔው ለካናዳውያን የስደተኞች መብት ተሟጋቾች ትልቅ ድል ነው ተብሏል። \n\nከአሜሪካ ወደ ካናዳ ሊገቡ ሲሉ የተከለከሉ ስደተኞች ጠበቆች አሜሪካ ለስደተኞች 'ደህንነት አስጊ' አገር ናት ሲሉ ይሟገታሉ። \n\nምንም እንኳ ውሳኔው ይተላለፍ እንጂ ተግራባራዊ የሚሆነው በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ የካናዳ ፓርላማ ከተወያየበትና የአሜሪካ ኮንግረስ ምላሽ ከሰጠበት በኋላ ነው ተብሏል። \n\nነዲራ ጀማል ሙስጠፋ፤ አሜሪካ በስደት ለመቆየት ከተገደዱ ሰዎች መካከል ናት። አሜሪካ ውስጥ በእስር ያሳለፈችው ጊዜ በጣም የሚረብሽና አእምሯዊ ጫና ያሳደረባት እንደነበር ለፍርድ ቤቱ ተናግራለች። \n\nየአሜሪካና ካናዳ ድንበር ሁለት አገራት የሚጋሩት የዓለማችን ትልቁ ድንበር ነው። ድንበሩ 8 ሺህ 891 ኪሎ ሜትር ስፋት አለው። \n\nዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካንን የመሪነት ቦታ ከያዙ በኋላ 58 ሺህ ገደማ ስደተኞች ከአሜሪካ ወደ ካናዳ አቋርጠው ገብተዋል። \n\nየአሜሪካ ባለሥልጣናት በብይኑ ላይ እስካሁን ምንም ዓይነት አስተያየት አልሰጡም። \n\n", "passage_id": "c00ac16f43d3c6034eceec002bfbe447" }, { "cosine_sim_score": 0.47336561509946534, "passage": "ዩናይትድ ኪንግደም 23 የሩሲያ ዲፕሎማቶች ከሀገር እንዲወጡ አዘዘች\\nቴሬሳ ሜይ እንደተናገሩትበሳምንት ውስጥ እንግሊዝን ለቀው እንዲወጡ የታዘዙት ዲፕሎማቶች \"በግልፅ ያልወጡ የደህንነት መኮንኖች'' ናቸው ብለዋል። \n\nበተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሯ ለሩሲያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የቅረበ የጉብኝት ግብዣ መሰረዙን እንዲሁም የእንግሊዝ ንጉሳዊያን ቤተሰቦች በዚህ ዓመት መጨረሻ ላይ ሩሲያ በምታስተናግደው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደማይታደሙ ገልፀዋል። \n\nሩሲያ ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ በቀድሞው ሰላይና ልጁ ላይ የነርቭ ጋዝን በመጠቀም በተደረገው የግድያ ሙከራ ውስጥ ተሳትፎ እንደሌላት አስተባብላ ነበር። \n\nየሩሲያ መንግሥት እስከ ትላንት እኩለ ሌሊት ድረስ በጉዳዩ ላይ ለመተባበር ያለውን ፍላጎት እንዲገልፅ የቀረበለትን ጥያቄ ባለመቀበሉ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ \"ግልፅ መልዕክት\" የሚያስተላልፉ ያሏቸውን ተከታታይ እርምጃዎችን ይፋ አድርገዋል። \n\nእርምጃዎቹም ዲፕሎማቶችን ማባረር፣ በግል በረራዎች ላይ፣ጭነቶችና የጉምሩክ አገልግሎት ላይ ፍተሻውን ማጥበቅ፣ በዩናይትድ ኪንግደም ዜጎች ደህንነት ላይ ስጋት ይሆናሉ በተባሉ የሩሲያ መንግሥት ንብረቶች ላይ እገዳ መጣል፣ ከሩሲያ ጋር የሚደረጉ ግንኙነቶችን ማገድንና ሌሎችም ይጨምራል።\n\nየሩሲያ መንግሥት ሀገረቸውን የሚቃረን እርምጃ ሲወስድ የመጀመሪያው እንዳልሆነ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ፤ ይህ ከ30 ዓመታት ወዲህ የተወሰደ በርካታ ዲፕሎማቶችን የማባረር ከፍተኛው እርምጃ ነው ብለዋል። \n\n\"በዚህ ዲፕሎማቶችን የማባረር እርምጃችን ሩሲያ በሃገራችን በቀጣይ ዓመታት የምታደርገውን የስለላ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ደረጃ ለማዳከም እንችላለን። መልሰው ለማንሰራራት የሚሞክሩ ከሆነም ያ እንዳይሆን እንከላከላለን\" \n\nጠቅላይ ሚኒስትሯ ለፓርላማ አባላት እንደተናገሩት የሩሲያ ባለስልጣናት የነርቭ ጋዙ እንዴት ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ገብቶ ጥቅም ላይ ሊውል እንደቻለ ምንም ማብራሪያ አልሰጡም። የተገኘውም ምላሽ \"ንቀት፣ ምፀትና እምቢተኝነትን የተላበሰ ነው\" ሲሉ ተናግረዋል። \n\nከከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣኖቻቸው ተጨማሪ ማብራሪያ የተሰጣቸው ቴሬሳ ሜይ ለግድያ ሙከራው \"ሩሲያን ተጠያቂ ከሚያደርገው መረጃ ውጪ አማራጭ መደምደሚያ አልተገኘም\" ብለዋል። \n\nየመርዝ ጋዙ ጥቃት የተፈፀመባቸው አባትና ሴት ልጁ አሁንም ድረስ በአስጊ ሁኔታ ላይ ሆነው በሆስፒታል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛሉ። \n\n", "passage_id": "814200c543439162bb8b035681011c68" }, { "cosine_sim_score": 0.46851799129999117, "passage": "ደቡብ አፍሪካ ሚኒስትሯ ሊንድዌ ሲሱሉ ሴተኛ አዳሪ ተብላ በሩዋንዳ ጋዜጣ መሰደቧን ተቃወመች\\nይህንን ዘለፋ ያስተናገዱት የውጭ ኃገራት ሚኒስትር የሆኑት ሊንድዌ ሲሱሉ ሲሆኑ፤ ከፍተኛ ኃላፊነት ያላቸው የሩዋንዳ ባለስልጣንም በትዊተር ገፃቸው ተችተዋቸዋል።\n\nየሚኒስትሯ ቃል አቀባይ ዘለፋው ተቀባይነት እንደሌለውና ሊቆም እንደሚገባ ተናግረዋል። \n\n•\"የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል\" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ \n\n•ሃምሳ በመቶ የሚኒስትሮች ሹመት ለሴቶች \n\n•የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? \n\nሊንድዌ ሲሱሉ በቅርቡ በግዞት ላይ ካሉት ሩዋንዳዊ ፖለቲከኛ ጋር መገናኘታቸው በሁለቱ ኃገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ጥላሸት እንደቀባው ተዘግቧል። \n\nበባለፈው ወር በነበረውም ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የሩዋንዳን የቀድሞ የጦር ጄነራል ፋውስቲን ካዩምባ ንያምዋሳ በጆሐንስበርግ ማግኘታቸውን ሚኒስትሯ ተናግረዋል። \n\nበደቡብ አፍሪካ የተቃዋሚ ፓርቲ የመሰረቱት ንያምዋሳ ከሩዋንዳ መንግሥት ጋር ድርድር ለመጀመር ማሰባቸው \"እንዳስደነቃቸውም\" ተናግረዋል። \n\nፋውስቲን ካዩምባ ንያምዋሳ ከፕሬዚዳንት ፓውል ካጋሜ ጋር ከተጣሉ በኋላ ከአውሮፓውያኑ 2010 ዓ.ም ጀምሮ በግዞት መኖር መጀመራቸው ተዘግቧል። \n\nከጋዜጣው ዘለፋ በተጨማሪ የሩዋንዳ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦሊቨር ንዱንጊርሔ በትዊተር ገፃቸው ደቡብ አፍሪካን ተችተዋል። \n\nበፅሁፋቸውም እንዳተቱትም \"ማንኛውም ደቡብ አፍሪካዊ ኃገርን ለመበጥበጥ ከሚሞክርና ከተከሰሰ ወንጀለኛ ጋር ግንኙነት መፍጠር ይችላሉ ነገር ግን በሂደቱ ውስጥ ሩዋንዳን ማሳተፍ አይችሉም።\" ብለዋል። \n\nየሩዋንዳ መንግሥት ደጋፊ ጋዜጣም ሚኒስትሯን የፋውስቲን ካዩምባ ንያምዋሳ \"ሴተኛ አዳሪ\" በሚል ርዕስ መሳደቡን የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ምንጭ በጆሀንስበርግ ለቢቢሲ ዘጋቢው ሚልተን ንኮሲ ተናግረዋል። \n\nምንም እንኳን ፅሁፉ ከጋዜጣው ቢወገድም አደጋው ማድረሱን ግን ጋዜጠኛው ጨምሮ ዘግቧል። \n\nየሚኒስትሯ ቃል አቀባይ ንድሁዎ ማባያ በበኩላቸው ፕሪቶሪያ ለሚገኘው የሩዋንዳ መንግሥት መልዕክተኛ የጋዜጣው ዘለፋ በምንም መንገድ ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረዋል። \n\nከአራት አመታት በፊት ጆሐንስበርግ በሚገኘው ቤታቸው ላይ ጥቃት የደረሰባቸው ፋውስቲን ካዩምባ ንያምዋሳ ጋር በተያያዘ ሶስት ዲፕሎማቶችን ደቡብ አፍሪካ አባራ ነበር። \n\nበምላሹም ሩዋንዳ ስድስት የደቡብ አፍሪካ ዲፕሎማቶችን አባረረች።\n\nፖለቲከኛው በዚሁ ግዞት ላይ ባሉበት ወቅት ብቻ ከሁለት የግድያ ሙከራዎች ተርፈዋል። \n\nበአንደኛው ጥቃትም አራት የታጠቁ ሰዎች ፖለቲከኛው ሆድ ላይ በጥይት በማቁሰል ጥፋተኛ ሆነው ተገኝተዋል። \n\nበሁለቱ ኃገራት መካከል ያለው ግንኙነት የሻከረው የቀድሞው የሩዋንዳ የደህንነት ኃላፊ ኮሎኔል ፓትሪክ ካሬጋያ ከአራት ዓመታት በፊት በሆቴል ውስጥ ተገድለው በመገኘታቸው ነው። \n\nከተገደሉ ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ፕሬዚዳንት ካጋሜ \" ሩዋንዳን ከድቶ ተመጣጣኝ ቅጣት አለመቀበል አይቻልም። ሌሎችም በህይወት ያሉት የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ የዘሩትን ይለቅማሉ\" ብለዋል። \n\n", "passage_id": "0362301228abd935e085b065ad91df0c" }, { "cosine_sim_score": 0.45376755171443434, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኩባን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሳልቫዶር ቫልዴስ ሜሳን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡በውይይታቸው ኩባ የኢትዮጵያ ልዩ ወዳጅ ናት ያሉት ፕሬዝዳንቷ፣ ግንኙነቱን የበለጠ ማዳበር በሚያስችሉ ተግባራት ላይ መስራት እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት ተባብረው ሊሰሩ የሚችሉባቸው እድሎች ሰፊ መሆናቸውንም ጠቅሰዋል፡፡የኩባው ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት ሳልቫዶር ቫልዴስ ሜሳን በበኩላቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ወዳጅነት በተጠናከረ መልኩ እንዲቀጥል ከፍተኛ ፍላጎት አላት ብለዋል፡፡ መረጃው የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ነው፡፡", "passage_id": "b0e3fc7016759213cb91dc0d01bc3980" }, { "cosine_sim_score": 0.45308322510132726, "passage": "የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር፡ ከሁዋዌ ባልደረባ እስር ጀርባ ፖለቲካ የለም\\nየቻይናው ቴሌኮም ኩባንያ ሁዋዌ ባለቤት ልጅ እና ምክትል ኃላፊ ሜንግ ዋንዦ ካናዳ ቫንኮቨር አየር ማረፊያ ውስጥ ለእሥር መዳረጓ ይታወሳል። \n\nቻይና ሜንግ ዋንዦ በፍጥነት ከእስር እንድትለቀቅ የጠየቀች ሲሆን እስሩም የሰብዓዊ መብት ጥሰት ነው ብላለች። \n\nየሥራ ኃላፊዋ ተጠርጥረው የታሰሩበት ጉዳይ ምን እንደሆነ ለህዝብ ይፋ አልተደረገም። ሁዋዌም ''ሜንግ አንዳች ስለ ፈጸመችው ስህተት የማውቀው ነገር የለም'' ብሏል። \n\nዛሬ አርብ ፍርድ ቤት ትቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል። \n\n• የሁዋዌ ባለቤት ልጅ ካናዳ ውስጥ ታሠረች \n\n• የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ \n\n• የኦሮሞ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም ለማቋቋም ከስምምነት ላይ ደረሱ\n\nየቻይና እና አሜሪካ የንግድ ጦርነት በተጧጧፈበት ወቅት የሜንግ እሥር ተከትሏል። \n\nአርጀንቲና ላይ የጂ-20 ስብሰባ ወቅት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ሺፒንግ በተገናኙበት በዕለተ ቅዳሜ ነበረ ሜንግ ቫንኩቨር ካናዳ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋለችው። \n\nየሜንግ እስር ቻይናን ያስቆጠ ሲሆን በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የንግድ ጦርነት እንዳያባብሰው ተሰግቷል። \n\nሜንግ በተሳረችበት ወቅት ሲወጡ የነበሩት ሪፖርቶች የእስሩ ምክንያት ምናልባትም ሁዋዌ አሜሪካ ኢራን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ሳይተላለፍ አልቀረም። \n\nየአሜሪካ የአገር ውስጥ ደህንነት አማካሪው ጆን ቦልት ከእስሩ ጋር በተያያዘ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሳይሰጡበት ቀርተዋል። \n\nሜንግ የኩባንያው የፋይናንስ ኃላፊ እና የሁዋዌ መስራች ልጅ ነች። \n\nሜንግ የኩባንያው የፋይናንስ ኃላፊ እና የሁዋዌ መስራች ልጅ ነች\n\nሁዋዌ በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴሌኮም እቃዎች አቅራቢ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንደኛው ነው። በቅርቡም ከሳምሰንግ ቀጥሎ ትልቁ ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ስልክ አምራች መሆን ችሏል። \n\nየምዕራቡ ዓለም መንግሥታት ቻይና ሁዋዌን ተጠቅማ የስለላ አቅሟን ታዳብራለች ብለው ይሰጋሉ። ሁዋዌ ግን የመንግሥት ጣልቃ ገብነት የለም ይላል። የአሜሪካ ሕግ አርቃቂዎች በተደጋጋሚ ሁዋዌ የአሜሪካ ደህንነት ስጋት ነው እያሉ ይከሳሉ። \n\nየጃፓን መንግሥት የቻይና ኩባንያ የሆኑትን ሁዋዌ እና ዜድቲኢ (ZTE) በመረጃ መረብ ደህንነት ስጋት ምክንያት በአገሪቱ ውስጥ አገልግሎት እንዳይሰጡ እገዳ ልታደርግ እንደሆነ እየተነገረ ነው። ኒው ዚላንድ እና አውስትራሊያ ሁዋዌን ካገዱ ሰነባብተዋል። \n\n", "passage_id": "76ce6e8124c64145cdc71a2913e62c5d" }, { "cosine_sim_score": 0.43170996412660656, "passage": "ቬንዙዌላ ከብራዚል እና ኮሎምቢያ ጋር የሚያገናኛትን ድንበር መዝጋት መጀመሯ ተገለጸ፡፡የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማድሮ ድንበሮችን የሚዘጉት ከተቃዋሚዎቻቸው እና አሜሪካ በድጋፍ የሚገባውን እርዳታ ለማስቆም ነው ተብሏል፡፡ቬንዙዌላ በስልጣን ላይ ባሉት በኒኮላስ ማድሮና ተቃዋሚያቸው ዩዋን ጓይዶ የፖለቲካ ጥማት አሁንም እየተናጠች ነው፡፡የሀገሪቱ ወታደራዊ ሀይል አሁንም ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማድሮን ከመንበረ ስልጣናቸው እንዳይወርዱ ጠበቃ ቁሞላቸዋል ነው የተባለው፡፡አሜሪካና ምዕራባዊያን ዩዋን ጓይዶ ጊዚያዊ የቬኒዙዌላ ፕሬዝዳንት አድርገው ቢቀበሉም ማድሮን ግን አሁንም ቬንዙዌላን እያስተዳደሩ ይገኛሉ፡፡አሜሪካና የተቃዋሚ መሪው ዩዋን ጓይዶ ደጋፊ ሀገራት እርዳታ እናስገባለን በሚል ቬንዙዌላን ለቀውስ እየዳረጉ እና ሀገሪቱ ወደ ማያባራ ጦርነት እንድትገባ ሊያደርጉ የሚሞክሩ ሀይሎችን ለመመከት ፕሬዝዳንት ማድሮን ከኮሎምቢያና ብራዚል ጋር የሚያዋስናቸውን ድንበር መዝጋት መገመራቸውን ገልጸዋል፡፡በአሜሪካ የሚደገፈው ዩዋን ጓይዶ በጎረቤት ሀገራት ኮሎምቢያና ብራዚል በኩል ምግብና መድኃኒት አስገባለሁ በማለት ፕሬዝዳንት ማድሮንን ከስልጣን ለማንሳት የአሜሪካን ተልዕኮ እያስፈፀሙ ነው ሲሉ ማድሮን ቅስቀሳ እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ይህንን ተከትሎ ቻይናና ሩሲያ ፕሬዝዳንት ማድሮንን በውጭ ጣልቃገብ አካሄድ ማንም ከስልጣን አያነሳቸውም በማለት አጋርነታቸውን ግልጿል፡፡ፕሬዝዳንት ማድሮን በድንበሮቻቸው አካባቢ ማንኛውንም አይነት ህገ ወጥ እንቅስቃሴ ሲያደርግ በተገኘ ቡድን ላይም ሆነ የተቃዋሚ ደጋፊዎች ድንበር አቋርጠው ህገ ወጥ ስራ ሲሰሩ የመከላከያ ሀይላቸው ማንኛውንም አይነት እርምጃ እንዲወስድ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡ፕሬዝዳንት ማድሮን የኮሎምቢያ ድንበር እንዲዘጋ ከወሰኑ በኋላ ኮሎምቢያና ቬንዙዌላን በሚያዋስነው ድንበር ለሚፈፀም ወንጀል የኮሎምቢያ ፕሬዝዳንት ኢቫን ዱኩ ተከሳሽ ይሆናሉ ሲሉም ገልፀዋል፡፡ሮይተርስ በዘገባው እንዳስነበበው  ወደ ቬንዙዌላ የሚገቡት የምግብና መድሀኒት እርዳታዎች አብዛኛውን ከአሜሪካና ኮሎምቢያ ሀገራት ነው፡፡ አሁን ሀገሪቱ ባላት የኢኮኖሚ ቀውስ ላይ እርዳታዎች እንዳይገቡ ድንበሮች መዘጋታቸው ዜጎችን ለከፋ ርሀብና እንግልት ዳርጓቸዋል በማለት ተቃዋሚ ሀይሎች እየገለፁ ነው፡፡የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ በቬንዙዌላ በተከሰተው ቀውስ ውይይት ለማድረግ በቀጣይ ሳምንት ውደ ኮሎምቢያ መዲና ቦጎታ እንደሚያመሩ ተገልጿል፡፡ፕሬዝዳንት ትራምፕ የቬንዜዌላ ጦር ማድሮንን እንዲከዳ ጥሪ ብታቀርብም አልተቀበሉም፡፡ (ምንጭ፡- ሪውተርስ)", "passage_id": "abd191bea0462f3c4337f46707e4edf5" }, { "cosine_sim_score": 0.43168721615484457, "passage": "ጆን ሰለቨን የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ለአጭር ጊዜ ከመጋቢት 23 እስከ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 ዓም ድረስ ከሬክስ ቲለርሰን ቀጥሎ ተግባራዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (ሰክረቴሪ ኦቭ ስቴት) ነበሩ። ማይክ ፖምፔዮ ተከተላቸው።\n\nየአሜሪካ መሪዎች", "passage_id": "e2377ebd7a43d91b7879815e0eb554d6" }, { "cosine_sim_score": 0.42752380951343094, "passage": "የኢትዮጵያ መንግሥት ኤምባሲውን በተመለከተ ቅሬታውን አሰማ\\nይህ የሆነው በዩናይትድ ኪንግደም ለንደን ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ደጅ ላይ ከሰሞኑ ለተቃውሞ በተሰበሰቡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፈኞች የአገሪቱ ባንዲራ እንዲወርድ በመደረጉና በኤምባሲው ሠራተኛ ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ ነው። \n\nበዚህም ሳቢያ አምባሳደር ሬድዋን ኤምባሲው ላይ ስለተከሰተው ነገር በኢትዮጵያ የታላቋ ብሪታኒያና የዩናይትድ ኪንግደም ቻርጅ ዲ አፌር ለሆኑት አሌክስ ካሜሩን የመንግሥታቸውን ቅሬታ አቅርበዋል።\n\nበዚህም ለንደን በሚገኘው ኤምባሲ ዙሪያ እየተከሰቱ ባሉ ጉዳዮችና የጽህፈት ቤቱን ደኅንነት በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግሥት የተሰማውን ቅሬታ ለኤምባሲው ባለስልጣን አሳውቀዋል። \n\nጨምረውም ዩናይትድ ኪንግደም በዓለም አቀፍ ሕግ መሰረት የአገሪቱን ኤምባሲና ሠራተኞች ከየትኛውም አይነት ጣልቃ ገብነት መጠበቅ እንዳለባት አሳስበዋል። \n\nየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ላይም የዩናይትድ ኪንግደም ቻርጅ ዲ አፌር አሌክስ ካሜሩን በኤምባሲው ላይ ስላጋጠመው ክስተት ይቅርታ መጠየቃቸውን ጠቅሶ፤ አገራቸው የኤምባሲውን ደኅንነት ለማስጠበቅ ተገቢውን እርምጃ ትወስዳለች ማለታቸውን ገልጿል። \n\nበኤምባሰው ደጅ ተሰባስበው ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩትን ከስፍራው እንዲሄዱ በፖሊስ በተደረገው ጥረት መካከል ጉዳት የደረሰባቸው እንዳሉ በስፍራው የነበረ የዓይን እማኝ ለቢቢሲ ተናግሯል።\n\nበኤምባሲው ደጅ ተሰብስበው ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩት ሰዎች በፖሊሶች ከቦታው ገለል እንዲሉ በተደረገው ጥረት ከተፈጠረ ግብግብ በኋላ በወቅቱ በፖሊስ የተያዙ መኖራቸውንም ለማወቅ ተችሏል። \n\nተቃዋሚዎቹ በኤምባሲው ደጅ ላይ በመሰባሰብ መንግሥትን የሚቃወም መፈክሮችን ሲያሰሙ የነበረ ሲሆን በኋላ ላይም በኤምብሲው ህንጻ ላይ በመውጣት የአገሪቱን ባንዲራ አውርደው በሌላ ተክተዋል። \n\nለንደን የሚኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በይፋዊ የትዊተር ገጹ ላይ ባሰፈረው መልዕክት ሰኞ ዕለት \"ተቃውሞ ለማሰማት የመጡ ጥቂት ሰልፈኞች በአንድ የኤምባሲው ሠራተኛ ላይ ድብደባ መፈጸማቸውንና የኤምባሲው አገልግሎት እንዲስተጓጎል መደረጉን\" ገልጿል፡፡\n\nኤምባሲው አክሎም በአሁን ሰዓት ጥቃት የደረሰበት የኤምባሲው ሠራተኛ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝና ጥቃቱን የፈጸሙት ዜጎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ አስታውቋል፡፡\n\nቢቢሲ ያነጋገራቸውና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ የኤምባሲው ሰራተኛ በኤምባሲው ደጃፍ በተከሰተው ተቃውሞ ራሳቸውን ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው ሠራተኞች ለደኅንነታቸው በመስጋት በቤታቸው እንደሚገኙ ገልጸዋል።\n\nቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት በዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምላሽ ለማግኘት ያደረገው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካም።\n\nከዚህ ቀደምም ለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ ተቃዋሚዎች ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸማቸው የሚታወስ ሲሆን አንድ ግለሰብ ላይም ጥቃት ተፈጽሞ ነበር። \n\n", "passage_id": "ec22d1e0c5a32ab371a98b30f81384e7" }, { "cosine_sim_score": 0.4266844117441674, "passage": "አሜሪካ፡ 'እርጉዝ እንደነበርኩ አላወቅኩም' ያለችው እናት ነፃ ወጣች\\nኸርናንዴዝ ወንጀሉን ፈፅማለች ተብላ ከተያዘች ጀምሮ እሥር ቤት ለ33 ወራት ከርማለች\n\nኸርናንዴዝ ሆዷን ከፉኛ ሲቆርጣት ወደ ሽንት ቤት ታመራለች። እዚያም እያለች ራሷን ትስታለች። ወደ ሆስፒታል ስትወሰድ ዶክተሮች 'ልጅ ወልደሻል ነገር ግን በሕይወት የለም' ይሏታል። ኸርናንዴዝ 'ወንዶች በቡድን ሆነው ደፍረውኛል፤ እኔ እርጉዝ መሆኔን አላወቅኩም ነበር' ስትል ላለፉት 33 ወራት ብትከራከርም ሰሚ አላገኘችም ነበር። \n\nአቃቤ ሕግ የሴቲቱ ጥፋት 40 ዓመት ያስቀጣል ሲል ቢሞግትም አልተሳካለትም። \n\nየኸርናንዴዝ ጉዳይ ዓለምን በአግራሞት ሰቅዞ የያዘ ጉዳይ ነበር። በተለይ የሴት መብት ተሟጋቾች ለ21 ዓመቷ ወጣት እናት ሽንጣቸውን ገትረው ሲከራከሩ ከርመዋል። \n\nላቲን አሜሪካዊቷ ኤል ሳልቫዶር ውርጃን በተለመከተ ጥብቅ ሕግ ካላቸው የዓለም ሃገራት አንዷ ነች። በየትኛውም ዓይነት ሁኔታ ውርጃ ማካሄድ አይፈቀድም። ይህን ፈፅመው የተገኙ ከ2-8 ዓመት እሥር ይጠብቃቸዋል። \n\nየኸርናንዴዝ ክስ እንዲህ ሊከር የቻለው ውርጃ ብቻ ሳይሆን የነብስ ማጥፋት ወንጀል ፈፅማለች ተብላ በመከሰሷ ነው። ጥፈተኛ ሆና ብትገኝ በትንሹ የ30 ዓመት የከርቸሌ ኑሮ ይጠብቃት ነበር ተብሏል።\n\n«ክብሩ ይስፋ፤ ፍትህ አግኝቻለሁ» ስትል ነበር ከውሳኔው በኋላ መፈናፈኛ ላሳጧት የሚድያ ሰዎች ስሜቷን የገለፀችው። \n\nኸርናንዴዝ ወንጀሉን ፈፅማለች ተብላ ከተያዘች ጀምሮ እሥር ቤት ለ33 ወራት ከርማለች። «ሕልሜ ትምህርቴን መቀጠል ነው። ደስተኛ ነኝ» ብላለች ሲል ኤኤፍፒ የተሰኘው የዜና ወኪል ፅፏል።\n\nኤል ሳልቫዶር ውስጥ ነፃ ከወጣችው ሴት በፊት ተመሳሳይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው ሕይወታቸውን ከፍርግርጉ ጀርባ እየመሩ የሚገኙ በርካታ ሴቶች እንዳሉ ይነገራል። የኸርናንዴዝ ነፃ መውጣት ለእነዚህ ሴቶች ትልቅ ተስፋ እንደሆነ የሕግ ሰዎች የመብት ተሟጋቾች ያትታሉ። \n\nአምነስቲ ኢንተርናሽናል የተሰኘው ድርጅት 'ለኤል ሳልቫዶር ሴቶች ትልቅ ድልን ያጎናፀፈ ፍርድ' ሲል ብይኑን ገልፆታል። \n\n", "passage_id": "edc9dc678afbec4a90893b93724adae3" }, { "cosine_sim_score": 0.42535094732069934, "passage": "የውጭ ሀገራት ዜጎች በደቡብ አፍሪካዋ ሶዌቶ ጥቃትን እየሸሹ ነው\\nከሱቁ ፊት ለፊት ጥቃት የደረሰበት ሶማሊያዊ\n\nየሀገሪቱ ፖሊስ እስከ አሁን ድረስ 27 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ያዋለ ሲሆን ጥቃቶቹንም አውግዟል።\n\nበ«ዋትስአፕ» የመገናኛ አውታር የአካባቢው ሰዎች ሶማሊያዊ ተከራዮችን ከቤታቸው እንዲያስወጡ ካልሆነ ግን ጥቃቱ ለእነሱም እንደሚተርፍ ቀን ገደብ የተቀመጠለት የዛቻ መልዕክት እንደተሰራጨም ተነግሯል።\n\nየአከባቢው ነዋሪዎች የውጪ ሃገር ዜጎች የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ምርቶች ይሸጣሉ ሲሉ ይወቅሷቸዋል። \n\nበሶዌቶ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ሶማሊያዊያን ፣ዚምባብዌያዊያን እና ፓኪስታንያዊያን ሱቆችን ከፍተው ይሰራሉ።\n\nጥቃቱን ተከትሎ በንግድ እንቅስቃሴ ላይ የነበሩት እኒህ ወገኖች ጓዛቸውን እየሸከፉ ከስፍራው እየለቀቁ እንደሆነ ተሰምቷል።\n\n", "passage_id": "f6b3cc9e859d341c61269261bd1104e0" }, { "cosine_sim_score": 0.4212813061326786, "passage": "አሜሪካ በውስጥ ጉዳይዋ ጣልቃ መግባቷን ከቀጠለች ግንኙነቷን ለማጤን እንደምትገደድ ኢትዮጵያ አስታወቀች\\nምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን\n\nበትግራይ ክልል ካለው ሁኔታ ጋር በተያያዘ የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ላይ የቪዛ እገዳ መጣሉን ተከትሎ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ላይ ነው ይህንን ያለው። \n\nየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በትግራይ ክልል ያለው ቀውስ መፍትሔ እንዲያገኝ የተደረጉት ጥረቶች ውጤት ባለማስገኘታቸው በኢትዮጵያ፣ በኤርትራ፣ በአማራ ክልል ባለስልጣናትና በህወሓት አባላት ላይ የቪዛ ዕገዳ መጣሉን እሁድ ሌሊት ማሳወቁ ይታወሳል። \n\nይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ መንግሥት በዚህ እርምጃው \"በኢትዮጵያ ላይ ተገቢ ያልሆነ ጫናን ማድረግ መቀጠሉን\" በመጥቀስ ተቃውሞውን አሰምቷል። \n\nይህ ውሳኔ የተሰጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካ አስተዳደር ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ገንቢ የሆነ ግንኙነት እያደረገ ባለበት ጊዜ መሆኑን ጠቅሶ፤ አገሪቱ ምርጫ ለማካሄድ እየተዘጋጀት ባለችበት በዚህ ወቅት መሆኑ ደግሞ የተሳሳተ መልዕክትን የሚያስተላለፍ ነው ብሎታል። \n\nጨምሮም አሜሪካ የጣለችው የቪዛ ዕቀባና ቀደም ሲል የወሰደቻቸው ሌሎች ተያያዥ እርምጃዎች የሁለቱ አገራትን የረጅም ጊዜ ግንኙነት በከፍተኛ ሁኔታ ይጎዳዋል ብሏል።\n\nይህ የአሜሪካ የጉዞ ዕቀባ ውሳኔ በትግራይ ክልል የተከሰተውን ቀውስ እንዲፈጠር ያደረጉ ወይም የቀረበውን የመፍትሔ ሐሳብ እንዳይሳካ ያደናቀፉ የአገራቱን የደኅንነት ኃይል አባላትን ወይም የአማራ ክልልና ኢመደበኛ ኃይሎችንና ሌሎች ግለሰቦች እንዲሁም የህወሓት አባላትን የሚያካትን መሆኑ ተገልጿል።\n\nከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፤ እዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው በትግራይ ክልል ውስጥ የሚካሄደው ግጭት እንዲቆምና የኤርትራ ወታደሮች ከክልሉ እንዲወጡ፣ የሰብአዊ ዕርዳታ አቅርቦት እንዲሻሻል እንዲሁም በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑት ኃይሎች ወደ ድርድር እንዲመጡ ያደረገችው ጥረት ተቀባይነት ባለማግኘቱ ነው ብሏል።\n\nየኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ መግለጫ ከዚህ አንጻር ከሁሉ የከፋ ብሎ የጠቀሰው የአሜሪካ መንግሥት ከሁለት ሳምንታት በፊት በአገሪቱ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሽብርተኛ ቡድን ተብሎ የተሰየመውን ህወሓት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በእኩል የመመልከት ዝንባሌ ነው ብሏል። \n\nየኢትዮጵያ መንግሥት ብሔራዊ ውይይት የሚያደርገው ከውጭ በሚደረግበት ግፊት ሳይሆን የአገሪቱን የወደፊት ተስፋ በተሻለ መንገድ ላይ ለመምራት ብሔራዊ መግባባት ትክክለኛው መንገድ ነው ብሎ ስለሚያም እንደሆነ ገልጿል። \n\nነገር ግን \"ሽብርተኛ ተብሎ ከተሰየመው ህወሓት ጋር ድርድር ማድረግ እንደማይቻል ከግንዛቤ ሊገባ ይገባል\" በማለት ቡድኑ መልሶ እንዲያንሰራራ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ አሉታዊ ውጤት የሚኖረውና የማይሳካ መሆኑን መግለጫው ጠቅሷል። \n\nጨምሮም \"የኢትዮጵያ መንግሥት በተደጋጋሚ ግልጽ እንዳደረገው፤ የአሜሪካ አስተዳደር በውስጣዊ ጉዳዩ ላይ ጣልቃ ለመግባት የሚያደርገው ሙከራ ተገቢ ያልሆነ ብቻ ሳይሆን ፍጹም ተቀባይነት የሌለው ነው\" ብሏል። \n\nትግራይ ውስጥ ተፈጸሙ የተባሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተም የኢትዮጵያ መንግሥት አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ ግዴታውን እየተወጣ መሆኑን በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ በሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እንዲሁም በአፍሪካ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እየተከናወኑ ያሉትን ተግባራት በመግለጫው ላይ አመልክቷል። \n\nየሰብአዊ እርዳታን በተመለከተም የኢትዮጵያ መንግሥት ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር በመተባበር ባልተገደበ ሁኔታ እርዳታ እንዲቀርብ ከማድረጉ በላይ መንግሥት ያለውን ውስን አቅም በመጠቀም እርዳታ እያቀረበ...", "passage_id": "90ff164a6039f06e312412cf496568f5" }, { "cosine_sim_score": 0.4201227215466693, "passage": "ሁጎ ራፋኤል ቻቬዝ ፍሪያስ ፶፪ኛ የቬኔዝዌላ ፕሬዚዳንት ነበሩ። ከ1954 እስከ 2013 እ.ኤ.አ. የኖረ የቬንዝዌላ መሪ ሲሆን በጸረ-ኢምፔርያሊስት አቋሙና የቬንዝዌላን የነዳጅ ሀብት ድሆችን ለመደጐም በማዋል ከፍተኛ እውቅና አግኝተዋል።ሁጐ ቻቬስ በማርች 2013 በሞት ቢለዩም በጸረ-ኢምፔሪያሊስት አቋማቸው የቬንዝዌላ ህዝብና የአለም መሪ አድርገው የሚያዩአቸው ጥቂት አይደሉም። /የአሜሪካ ጠላት ተሰናበተ/ ያሉት በአሜሪካ መገናኛ ብዙሀን አዕምሮአቸው/ የታጠበባቸው/ሰዎች እንጂ ቻቬዝ የአሜሪካ ጠላት ሳይሆኑ የዋሽንግተን ኢ-ፍትሃዊነት፤በውሸትና በወታደራዊ ወረራ፤በቦምብ በመደብደብና በጠብ ጫሪነት የተዋቀረው የአሜሪካ የውጭ ፖሊሲ ጠላት ነበሩ በማለት ይገልጿቸዋል።ቻቬዝ በአቋማቸው በምእራባውያን መሪዎች ቢጠሉም በቻይና፤ በሩስያ፤በብራዚልና በሌሎችም ሀገሮች የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ተሰጥቶአቸዋል።ቻቬዝ ከነዳጅ በሚገኘው ገቢ የናጠጡ ሀብታም ሊሆኑና የአሜሪካ አሻንጉሊት በመሆን ክብር ሊያገኙ ይችሉ ነበር። ከዚህ ይልቅ ከነዳጅ የሚገኘው ገቢ ለዝቅተኛው መደብ እንዲደርስ በማድረግ ለሶስት ጊዜ እንደተመረጡት የኢኳዶር ፕሬዝደንት ራፋኤል ኮሬያ ፤ ከአሜራካ በተቃራኒ በመቆም ለጁልያን አሳንጌ የፖለቲካ ጥገኝነት እንደሰጡት ኤቮ ሞራሌስ እውነተኛ መሪ እንደሆኑ የቬንዙዌላ ህዝብ ተቀብሎአቸዋል ይላሉ።\nየቬንዝዌላ ህዝብ እየወደዳቸው በሄደ ቍጥር የምእራቡ ፖለቲካና መገናኛ ብዙሀን ሴጣን ሊያስመስሏቸው ጥረዋል።ከዋሽንግተን በተቃራኒ መቆም ዋጋያስከፍላል።በ2002 በሲ አይ ኤ ተቀነባብራል የሚባል የመንግስት ግልበጣ ተሞክሮባቸዋል።\n\nመሪዎች\nቬኔዝዌላ", "passage_id": "5448cb2a475f0dc5528b13be25a2f138" }, { "cosine_sim_score": 0.41978779752910905, "passage": "ደቡብ አፍሪካዊቷ የፓርላማ አባል የዘረኝነት ጥቃት ደረሰባት\\nፑምዚሌ ቫን ዳሜ በኬፕታውን ከተማ 'ቪኤ ዋተር ፍሮንት' የተባለውን ቦታ እየጎበኘችበት በነበረችበት ወቅት አንዲት ነጭ ሴት እንደሰደበቻት በትዊተር ገጿ አስፍራለች።\n\n•ደቡብ አፍሪካ ሚኒስትሯ በሩዋንዳ ጋዜጣ ሴተኛ አዳሪ ተብላ መሰደቧን ተቃወመች \n\n•በደቡብ አፍሪካ በየቀኑ 57 ሰዎች ይገደላሉ \n\n•በደቡብ አፍሪካ ዝቅተኛው የሠራተኛ ክፍያ 7ሺ ብር ሊሆን ነው \n\nስድቡ ምን እንደሆነ ግልፅ ያልተደረገ ሲሆን ነጯ ሴት ይቅርታ ጠይቂ ብትባልም በእምቢተኝነቷ እንደፀናች የፓርላማ አባሏ ገልፃለች። \n\n\"ከስፍራው በወጣሁበትም ወቅት ውጭ ላይ ሴትዮዋ ከቤተሰቦቿ ጋር ተሰባስባ በሚያስፈራራ መልኩ እያየችኝ ነበር፤ እናም ለምንድን ነው እንዲህ የምታይኝ ብየ ስጠይቃትም፤ ጥቁር ስለሆንሽ ነው የሚል መልስ ሰጥታኛለች\" ብላለች።\n\n•ኤኤንሲ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑን ውሳኔ 'ዘረኛ' ነው አለ\n\n• የፓርላማ አባሉ ሴት ባልደረባቸውን በመምታታቸው ተያዙ \n\nሴትዮዋ ብቻ ሳትሆን ልጇም እንደሰደባትና ጥቁር ስለሆነችም መሳደብ እንደሚችል የነገራት ሲሆን እየቀረፀችበት የነበረውንም ስልኳን መሬት ላይ በመወርወሩ ራሷንም ለመከላከል በቦክስ እንደመታችው ተናግራለች።\n\nበቦታው የነበረው የጥበቃ አካል እንዳልደረሰላትም መግለጿን ተከትሎ የቦታው አስተዳደር በተገቢው መልኩ ምላሽ ባለመስጠታቸው ይቅርታ ጠይቀው ምርመራ እንደሚጀመር ገልፀዋል። \n\n", "passage_id": "c4375d125758a0e0663e50e487e83353" }, { "cosine_sim_score": 0.41946491046744216, "passage": "አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 29፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከካናዳ አቻቸው ፍራንስዋ ፊሊፒ ሻምፓኝ ጋር በስልክ ተወያይተዋል።\nሚኒስትሮቹ በነበራቸው የስልክ ውይይት የሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል ነው የተባለው።\nከዚያም ባለፈ ሁለቱ አገራት የኮሮና ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት በትብብር ለመስራት መስማማታቸው ነው የተነገረው።\nበውይይቱም ወቅት አቶ ገዱ ኢትዮጵያና ካናዳ ዘመናትን ያስቆጠረ ጠንካራ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸው፤ ግንኙነቱን ይበልጥ ለማጠናከር ኢትዮጵያ ትሰራለች ብለዋል።\nየኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን አጠቃላይ እንቅቃሴ የገለጹት ሚኒስትሩ በቀጠናውና በአፍሪካ ደረጃ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችንም አብራርተዋል።\nየውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አያይዘውም ከወረርሽኙ ዓለም አቀፍ እንደመሆኑ አገራት እያደረጉት ያለውን ትብብር አጠናክረው መቀጠል እና ስርጭቱን ለመግታት ይበልጥ መረባረብ እንዳለባቸውም ነው ያነሱት።\nየካናዳው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንስዋ ፊሊፒ ሻምፓኝ በበኩላቸው÷ ካናዳ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ግንኙነት ልዩ ዋጋ ትሰጣለች ብለዋል።\nካናዳ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከአገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራች መሆኑን ጠቁመው÷ወረርሽኙ በአፍሪካ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ አገራት እያደረጉት ያለውን ጥረት ካናዳ እንደምትደግፍም ገልጸዋል።\nፍራንስዋ አያይዘውም በዓለም ላይ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካናዳዊያንን ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት በሰላም ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ላደረገው የማጓጓዝ አገልግሎትና አስፈላጊ ድጋፍ ምስጋና ማቅረባቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "516531460f6e19f5561e2f523d0e307c" }, { "cosine_sim_score": 0.4182887070013608, "passage": "አውስትራሊያ ፡ ኒው ሳውዝ ዌልስ ግዛት አስተዳደርን ለሁለት የከፈለው የዱር እንስሳ\\nከሰላሳ ዓመት በኋላ ከኒው ሳውዝ ዌልስ ትጠፋለች የተባለችው ኮዋላ\n\nወደ መንግሥት መዋቅር በቅርቡ የተቀላቀለው ብሔራዊ ፓርቲ ከዚህ በኋላ መንግሥት የሚያቀርባቸውን ፖሊሲዎች እንደማይደግፍ ያስታወቀ ሲሆን ምክንያቱ ደግሞ ለኮዋላዎች የተዘጋጀውን ፖሊሲ ስለሚቃወም ነው ብሏል።\n\nነገር ግን የፓርቲው ምክትል ኃላፊ ጆን ባሪላሮ ''እኛ ኮዋላዎችን አንጠላም'' ብለዋል።\n\nአክለውም በፓርቲያቸው ውስጥ የሚገኙ ሕግ አውጪዎች ከዚህ በኋላ ከሊብራል ፓርቲ አባላት ጋር ፓርላማ ውስጥ መቀመጥ እንደማይፈልጉ ገልጸዋል።\n\nበሲድኒ ሄራልድ ''የኮዋላ ጦርነት'' የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ አለመግባባት ከመንግሥት የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ እቅድ ጋር የተገናኘ ሲሆን ፖሊሲው ባለፈው ዓመት ታህሳስ ላይ ሕግ ሆኖ ጸድቋል።\n\nየሕጉ ዋና አላማም ኮዋላዎችን መጠበቅና መንከባከብ እንዲሁም መኖሪያ አካባቢያቸውን ምቹ ማድረግ ነው።\n\nባሳለፍነው ሰኔ ወር ላይ ደግሞ አፋጣኝ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ ኮዋላዎች በአውሮፓውያኑ 2050 ከምድረ ገጽ ሊጠፉ እንደሚችሉ ተገልጾ ነበር። \n\nባለፈው የፈረንጆቹ የበጋ ወቅት ተከስቶ በነበረው የዱር ሰደድ እሳት ደግሞ ሦስት ቢሊየን እንስሳትን ጎድቷል አልያም ገድሏል የሚል ግምት ተቀምጦ ነበር።\n\nነገር ግን የፓርቲው ምክትል ኃላፊ ጆን ባሪላሮ ፖሊሲው ኮዋላዎችን ከመታደግ ባለፈ ዜጎችን ለሌሎች ችግሮች የሚያጋልጥና ሰፋፊ መሬት ያላቸውን ሰዎች መሬታቸውን እንዴት ማስተዳደር እንዳለባቸው ለመንገር የሚሞክር ነው በማለት ተችተዋል።\n\n''እኛ እንደሚመስለን ፖሊሲው አካባቢውን ለመጽዳትና በክልሉ የሚገኙ የመሬት ባለቤቶችን ለማጥቃት የታሰበና ከኮዋላዎች ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው ነገር ነው'' ብለዋል።\n\nአክለውም ''ብሄራዊ ፓርቲው የኮዋላዎች ብዛት እንዲጨምር ይፈልጋል። እንደውም ኮዋላዎች አሁን ካላቸው ቁጥር በእጥፍ እንዲያድጉ እንፈልጋለን። እኛ ጸረ ኮዋላዎች አይደለንም'' ሲሉ ተናግረዋል።\n\nነገር ግን የሊብራል ፓርቲው ፖለቲከኞች \"እርምጃው ተገቢና የአካባቢውን ማሕበረሰብ የሚደግፍ ነው\" ሲሉ ተደምጠዋል።\n\nየፌደራል ግሪንስ ፓርቲ መሪው አዳም ባንዲት በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክትም '' እነሱ የመንግሥትን የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ የማይቀበሉት ሕግ የማያከብሩ የመሬት ባለቤቶች ተጨማሪ ኮዋላዎችን መግደል እንዲችሉ ነው'' ብለዋል።\n\nአንዳንድ የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቾች ደግሞ እንደውም አሁን ያለው የመንግሥት ፖሊሲ እንስሳትን ከጉዳት ለመከላከል በቂ አይደለም ሲሉ ይሞግታሉ። \n\n", "passage_id": "99fc53a6d49b76df4b676ee692f1d5a9" }, { "cosine_sim_score": 0.409152541606565, "passage": "አውስትራሊያ ሃሰተኛ የጋና ጋዜጠኞችን አባረረች\\nእነዚህ ግለሰቦች ምንም እንኳ ሰነዶቻቸው እውነተኛ ቢሆን እንደ ስፖርት ጋዜጠኛ የቀረበላቸውንና በቀላሉ ሊመልሱት የሚገባቸውን ጥያቄ ባለመመለሳቸው ለጊዜው እንዲታሰሩ ከዚያም ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደርጓል።\n\nየጋና ምክትል ስፖርት ሚኒስትር ፒየስ ኢናም ሃዲዲዝ ጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እየተደረገ እንደሆነ ገልፀዋል።\n\nነገር ግን በመጀመሪያ ደረጃም እነዚህ ግለሰቦች ቪዛ እንዲያገኙ ሚኒስቴር የመስሪያቤታቸው እጅ አለበት የሚለውን ውንጀላ አስተባብለዋል።\n\nከተመላሾቹ መካከል ለአንድ የጋና ሬድዮ ጣቢያ ግለሰቦቹ ቪዛ እንዲያገኙ ለጋና ኦሊምፒክ ኮሚቴና ስፖርት ሚኒስቴር ከሁለት እስከ አምስት ሺህ ብር መክፈላቸውን የተናገረ ግለሰብ አለም ተብሏል።\n\n", "passage_id": "e04287c5740a0944af4c98f44a2a0842" } ]
593ca8799321ef4ca21b5c63892cd9fd
7f6ea96a4b371501447d16df1d00193d
ቀዳማዊ ምኒልክ
ቀዳማዊ ምኒልክ የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሰሎሞናዊ ንጉሥ ናቸው ተብሎ ይታመናል። ደግሞ ይዩ የኢትዮጵያ ነገሥታት የኢትዮጵያ ነገሥታት ቤተ እስራኤላውያን እነማን ናቸው? ታሪኩን ለመረዳት ከጌታችን ልደት በፊት በእስራኤል ላይ ነግሦ የነበረውን የንጉሥ ዳዊት ልጅ የሆነውን የጠቢቡ ሰሎሞንን ታሪክ እና በኢትዮጵያ/በአቢሲኒያ የነገሠችውን የንግሥተ ሳባን ታሪክ ማየት ግድ ይለናል። እንድሁም ታራኩ ከታቦተ ፅዮን አመጣጥ ጋር ቀጥተኛ የሆነ ግንኙነት ያለው ሲሆን በመጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ምዕራፍ 10 ላይ እና በሌሎች አዋልድ መጻሕፍት ላይ ተፅፎ እናገኜዋለን። ጌታችን በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 12:42 ላይ "ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና" በማለት የጠቀሳት ንግሥተ ማክዳ ወይም ንግስተ ሳባ በወቅቱ የኢትዮጵያን/የአቢሲኒያን ሕዝብ የምታስተዳድር ንግሥት ነበረች፡፡ እንድሁም በጊዜው በእስራኤል ላይ ነግሦ የነበረውን የሰሎሞንን መንፈሳዊ ጥበብ በነጋደዎች በኩል ትሰማ ነበር። ዕለት ዕለትም የሰማችውን የሰሎሞንን ጥበብ እና ዝና ለማየት ትጓጓ ነበር፡፡ በዚህም የተነሣ የሰሎሞንን ጥበብ በአካል ታይ ዘንድ፣ በእንቆቅልሽ ትፈትነው ዘንድ፣የሁለቱን አገራት ግንኙነት ታጠናክር ዘንድ በማሰብ ታምሪን በተባለ ነጋደ መሪነት ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘች፡፡ (መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 10:1፤) ያለ አንዳች መሰናክልም ተጉዛ ኢየሩሳሌም ደረሰች፡፡ ለታቦተ ጽዮን ክብርና ለንጉሥ ሰሎሞንም ገጸ በረከት አቀረበች፡፡ ንጉሥ ሰሎሞንም እርሷንና ተከታዮቿን በጥሩ መስተንግዶ ተቀበላቸው፡፡ ንግሥት ሳባም የቤተ መንግሥቱን ሥርዓት ሥጋዊና መንፈሳዊ ጥበቡንም ሁሉ አስተዋለች። የጠየቀችውን እንቆቅልሽ ሁሉ ፈታላት፤ ሊፈታላት ያልቻለውና ከንጉሡ የተሰወረ ነገርም አልነበረም።" ንጉሡንም አለችው፦ "ስለ ነገርህና ስለ ጥበብህ በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ዝና እውነት ነው። እኔም መጥቼ በዓይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር፤ እነሆም፥ እኩሌታውን እንኳን አልነገሩኝም ነበር፤ ጥበብህና ሥራህ ከሰማሁት ዝና ይበልጣል።" አለችው። 1ኛ ነገሥት 10፥6-7 ንግሥተ ሳባ/ማክዳ በኢየሩሳሌም ቆይታዋ ከንጉሥ ሠሎሞን ቀዳማዊ ምኒልክን ፀነሰች፡፡ ወደ ኢትዮጵያም ተመልሳ ልጇን ምኒልክን ወለደች፡፡ ቀዳማዊ ምኒልክ በሀገሩ/በኢትዮጵያ ተወለዶ 12 ዓመት በሆነው ጊዜ ከእናቱ የተሰጠውን ለንጉሥ ሰሎሞንና ለታቦተ ጽዮን እጅ መንሻ ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ፡፡ ንግሥተ ሳባም ለንጉሥ ሠሎሞን “ንጉሥ ሆይ ልጄ ምኒልክ ሙሴ የጻፋቸውን ሕግጋትና ሥርዓተ ክህነት አስተምረህ ላክልኝ፡፡” የሚል መልእክትም አብራ ልካ ነበር፡፡ ቀዳማዊ ምኒልክም በኢየሩሳሌም ከአባቱ ዘንድ ለሦስት ዓመት ያህል የሙሴን መፃህፍት፣ ሕገ መንግሥትን፣ ሥርዓተ ክህነትንና የዕብራይስጥን ቋንቋ ከሊቀ ካህናቱ ከሳዶቅ እየተማረ ከቆየ በኋላ፤ ንጉሥ ሠሎሞን ልጁ ሮብኣም ገና ስድስት ዓመቱ ነበርና ምኒልክን አልጋ ወራሽ ሊያደርገው ቢያስብም ምኒልክ ግን ፈቃደኛ ስላልሆነና ወደ አገሩ ለመመለስ በመፈለጉ ምክንያት በካህኑ ሳዶቅ ቅብዓተ ንግሥ ተፈፅሞለት፤ ከአስራ ሁለቱም ነገደ እስራኤላውያን የተውጣጡ 12,000 ከሚሆኑ የእስራኤል ሌዋውያን ካህናት እና ከቤተመንግሥት ሹማምንቶች የበኩር ልጆች ጋር ወደ አገሩ/ኢትዮጵያ ላከው፡፡ የእስራኤል የበኩር ልጆችም ወደማናውቀው አገር ስንሄድ ታቦተ ፅዮንን ትረዳናለችና እሷን ሳንይዝ አንሄድም በማለት ተመካክረው የእግዚአብሔርም መልካም ፈቃድ ሆኖ ምንልክም ሆነ ሌሎች እስራኤላውያን ሳያውቁ በሙሴ እጅ የተቀረፀችውን ፅላት ይዘዋት ወደ ኢትዮጵያ መጡ፡፡ ንግሥት ሳባም ታቦተ ጽዮን መምጣቷን ስትሰማ ለእግዚአብሔር መስዋዕት አቀረበች፡፡ ሰዎችን መርጣ ታቦተ ጽዮንን እንዲጠብቁ አድርጋለች፡፡ የመንግሥቱን ሥልጣን በሙሉ ለቀዳማዊ ምኒልክ አስረክባ ከዚህ ዓለም በሞተ በተለየች ጊዜ በዚያው በአክሱም ተቀብራለች፡፡ ለእስራኤላውያን ብዙ ተአምራትን ያደረገች ይህችም ፅላት ለ3000 ዓመታት ያህል እስከዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ በአክሱም ፅዮን ማርያም ትገኛለች፡፡ ታሪኩን ወደ ዋናው ርዕሳችን (ቤተ እስራኤላውያን) ስናመጣው እንድህ ነው። የመጀመሪዎቹ ቤተ እስራኤላዊያን ከእየሱስ ክርስቶስ ልደት በፊት ከንጉሥ ሠሎሞንና ከንግሥት ሳባ ልጅ (ከቀዳማዊ ምንልክ) ጋር ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የእስራኤል የሹማምንቶች የበኩር ልጆች ናቸው። በጊዜው የሰፈሩትም በኤርትራ፣በአክሱም ትግራይ አካባቢዎች ይኖሩ የነበረ ሲሆን፤በኢትዮጵያ የክርሥትና ሃይማኖት የሀገሪቱ ብሔራዊ ሀይማኖት ሁኖ በታወጀበት ወቅት፣ የክርስትናን ሃይማኖትን አንቀበልም በማለታቸው ምክንያት ከአክሱም ተባረው በወገራ፣ ደምቢያ፣ ጭልጋ፣ ጣና ሀይቅ ዳር፣ እና በሰሜኑ ተራራማ ቦታዎች ሰፍረዋል። በህገ ኦሪት የሚመራ የራሳቸውን ስርወ መንግስትም አቋቁመዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
[ { "cosine_sim_score": 0.5969264796913147, "passage": "ምኒልክ ወስናቸው ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ሲሆኑ ጋሽ ጀምበሬ በመባልም ይጠራሉ።\n\nየህይወት ታሪክ\nበአዲስ አበባ ከተማ ተወልደው ሐረርጌ ያደጉት ምኒልክ ወስናቸው የ፪ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጋምሰው ለ፭ ዓመታት ያህል በፈረንሣይ ትምህርት ቤት ካጠኑ በኋላ በ፲፰ ዓመት ዕድሜያቸው በቀ.ኃ.ሥ. ቲያትር ቤት በድምፃዊነት ተቀጠሩ።\n\nምኒልክ የመድረክ ላይ ጧፏቸውን «አልማዝ እያሰብኩሽ» በሚል ምርጥ ዜማ ካበሩ በኋላ በአጭር ጊዜ ውስጥ ፋጣን የሆነ የኪነ ጥበብ ሰውነታቸውን በማስመስከር አንቱ ከሚያሰኝ ደረጃ ደርሰዋል።\n\nየኢትዮጵያን ባህልና ሙዚቃ ስልት በሱዳን፣ በኡጋንዳ፣ በታንዛኒያ፣ በኬኒያ፣ በሶቭየት ሕብረትና በአሜሪካ በመሳሰሉት አገሮች በመዘዋወር ያስተዋወቁ የባህል አምባሳደር ነበሩ።\n\nምኒልክ የሚደነቁት ቀደም ሲል ባቀረቡት የአማርኛ ሙዚቃቸው ብቻ ሳይሆን የተዋጣላቸው ዓለም አቀፍ ወይም በሙዚቃ ባለሙያዎች አጠራር የኦፔራ ዜማዎችን የሚጫወቱ ልዩ ተሰጥኦ የነበራቸው የኪነ ጥበብ ፈርጥ ሲሆኑ ቀደም ሲል በሸክላ፣ ካሴትና ሲዲ ያስቀረጿቸው ሙዚቃዎች ለትውልድ የሚተላለፉ ቅርሶች ሆነው ሲዘከሩ ይኖራሉ።\n\nምኒልክ የብሔራዊ ቲያትር ቤት የድምፃውያን ቁንጮ የነበሩ ሲሆን ቆየት ሲሉ ካቀረቡዋቸው ዜማዎች «አፈር አትንፈጊኝ» የተሰኘው እና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ከዘፈኑዋቸው ውስጥ «እትት በረደኝ፣ ፍቅር ይበርዳል እንዴ» እና «ጋሽ ጀምበሬ» የተሰኙ ከፍተኛ ተደማጭነትን አግኝተዋል።\n\nማጣቀሻ\n\nየኢትዮጵያ ዘፋኞች", "passage_id": "206fbc96e7ead5296f03b60a483c316c" }, { "cosine_sim_score": 0.5928208903968206, "passage": "የቀድሞና የወደፊቱ ንጉሥ (እንግሊዝኛ፦ The Once and Future King) በእንግሊዛዊው ደራሲ ቴረንስ ዋይት በ1950 ዓ.ም. የታተመ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው። (መጀመርያው ክፍል «በአለቱ ውስጥ ሰይፉ» በ1930 ዓ.ም. ታተመ።)\n\nልብ ወለዱ ስለ አፈ ታሪካዊው የብሪቶናውያን ንጉስ አርሰር ነው። አርሰር በውነት ታሪካዊ ንጉሥ እንደ ሆነ እጅግ አጠያያቂ ቢሆንም፣ በዘመናት ላይ አያሌው ትውፊቶችና አፈታሪኮች ስለርሱ ተበዙ። (ዕውነተኛ ሰው ከሆነ ንጉሥ ሳይሆን ምናልባት በ500 ዓም ግድም በተፈጸመው በባዶን ውግያ የብሪቶኖች አለቃ ሊሆን ይቻላል።) በአንዱ ትውፊት ዘንድ ንጉሥ አርሰር በሮማይስጥ «Rex quondam rex denique» (የቀድሞና የወደፊት ንጉሥ) የሚል ጥቅስ የተጻፈለት በመሆኑ፣ የዚህ መጽሐፍ አርዕስት ከዚያ ተወሰደ። ይኸኛው መጽሐፍ ደራሲ ግን የአርሰር ታሪክ ሆን ብሎ ከሌሎች ዘመኖች ጋር እያቀላቀለ ስለ ቀኑም ፖለቲካ (በተለይም ስለ 2ኛው አለማዊ ጦርነት) ብዙ ትችቶች በማሳኩ አስቂኝና አዝናኝ ዝነኛ ጽሑፍ አቅርቧል። \n\nድርሰቱ በሙሉ \n\nሥነ ጽሁፍ", "passage_id": "8a2ed96c3579deebe3e50007e220e8f9" }, { "cosine_sim_score": 0.5705552581370226, "passage": "የ123ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን በማክበር ላይ ነን። በጦርነቱ ድል ውስጥ ሁሌም አብሮ የሚነሳውን ታሪካዊ ስፍራና የእቴጌ ጣይቱ ወታደራዊ ጥበብ የታየባት እንዳየሱስን አለማስታወስ አይቻለንም። የጣሊያን ወታደሮች መቀሌ እንዳየሱስ ላይ ፎርቶ ዲ. ጋሊያኖ የሚባለው ቦታ መሽገው ለሁለት ሳምንት የኢትዮጵያን ጦር አላስጠጋም አሉ።በዚህ\nወቅት እቴጌ ጣይቱ አንድ ሃሳብ ብልጭ አለላቸው። እርሳቸው ባመጡት ብልሐትና በራሳቸው ከሚመራው ጦር ምርጥ ተዋጊዎች ተመረጡ። ጣሊያኖች የሚጠቀሙበትን ከምሽጋቸው በስተ ደቡብ ያለውን «ማይንሽቲ» የተባለውን ምንጭ በሌሊት ሂደው በኢትዮጵያውያን እጅ እንዲገባ አደረጉ፡፡ ይህ ወታደራዊ እርምጃ በጣሊያኖች ዘንድ ከፍተኛ የውኃ ችግር በመፍጠሩ ጣሊያኖች ምሽጋቸውን ለቅቀው እንዲሄዱ አስገድዷቸዋል፡፡", "passage_id": "90d8b3ce8e9eac35fbbfee204862654c" }, { "cosine_sim_score": 0.5594290305191238, "passage": "1929 ዓመተ ምኅረት\n\n ኅዳር ፳፩ - ክቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በአሌልቱ ሜዳ ላይ ሦስት ቀን ሙሉ ጦርነት አደረጉ፣ ከጠላት በኩል የኢጣሊያ ፋሽስቶች ፺፮ መኮንኖችና ወታደሮች ተግድለዋል።\n ታኅሣሥ ፩ - በብሪታንያ በንጉሡ የፍቅረኛቸውን ምርጫ ምክንያት በተከሰተው ቀውስ፥ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሥልጣናቸውንና ዘውዳቸውን መልቀቅ የሚያስችላቸውን ህግና ስምምነት ፈረሙ።\n ታኅሣሥ ፲፱ - በባሌ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ ቡላንቾ (አርበጎና) የሚባል ሥፍራ ላይ ሙሴ ቀስተኛና ራስ ደስታ ዳምጠው ተገናኝተው ለሁለት ሰዓት ያህል ተወያዩ።\n ጥር ፲፪ - የፋሺስት ኢጣልያ የጦር ዓለቃ ማርሻል ግራትዚያኒ በራሡ መሪነት የራስ ደስታ ዳምጠውን ሠራዊት በሲዳሞ እና የደጃዝማች ገብረ ማርያምን ሠራዊት በባሌ ለመውጋት ዘመተ።\n ጥር ፲፫ - ጃንሆይ በእንግሊዝ በስደት ሆነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ (በኋላ አቡነ ባስልዮስ) ጽላቱ ለምስካዬ ኅዙናን መድኅኔ ዓለም ቤተክርስቲያን እንዲልኩላቸው ደብዳቤ ላኩ። \n ጥር ፳፯ - የኢትዮጵያ መላክተኛ በብሪታኒያ አዛዥ ወርቅነህ የሹመት ማስረጃቸውን ለንጉሡ ኤድዋርድ 8ኛ አቅርበዋል።\n የካቲት ፲፪ - ግራዚያኒን ለመግደል በተደረገው ሙከራ የስንዱ ገብሩ ወንድም መሸሻ ገብሩ አሉበት በመባል ይታሰሱ ስለነበር ሰንዱ ወንድማቸውን ከአደጋ ለማዳን ሲሞክሩ በድጋሚ በፋሺስቶች እጅ ወደቁ። ጸሐፊው ተክለጻድቅ መኩርያ ደግሞ በዚህ ቀን ተማረኩ።\n የካቲት ፲፭ - ራስ ደስታ ቡታጅራ አካባቢ ላይ በትግራይ ተውላጅ ደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተያዙ።\n የካቲት ፲፮ - በግራትዚያኒ የሚመራ የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት በዝዋይ አካባቢ የጦር አዝማቾቹን የራስ ደስታ ዳምጠውን እና የደጃዝማች በየነ መርዕድን አርበኞች ድል አደረጉ። ሁለቱም ኢትዮጵያውያን አዝማቾች ሕይወታቸውን በዚህ ዕለት ሰዉ። ኢጣሊያውያኑ ራስ ደስታን ከያዟቸው በኋላ በጥይት ደበደቧቸው።\n መጋቢት ፪ - በልሚ ወቼ ሞሹ የኢትዮጵያ አርበኞችና የፋሺስት ኢጣሊያ ወገኖች ጦር ውጊያ\n ሚያዝያ ፳፫ - አርበኛው ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ተማም ከሚባለው ሥፍራ ላይ በጠላት እጅ ተማረኩ።\n ሰኔ ፲ - አርበኛው በላይ ዘለቀ በዋሻ ተከበበ። \n\nገና ያልተወሰነ ቀን፦\n የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ፍራንክሊን ሮዘቨልት በምርጫ ለሁለተኛ የ4 አመት ዘመን ተመለሱ። \n ኢንተርሊንጉዋ ሰው ሰራሽ ቋንቋ መጀመርያ ተፈጠረ።\n\nልደት\n መስከረም ፲፮ - የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት የኔልሰን ማንዴላ የመጀመሪያ ሚስት የነበሩት ዊኒ ማንዴላ ተወለዱ።\n ጥቅምት ፳፩ - ቦናንዛ በሚባለው የአሜሪካ የቴሌቪዥን ትርዒት ላይ ሊትል ጆን ካርትራይትን ሆኖ በመጫወት በዓለም ስመጥሩነትን ያተረፈው ተዋናይ ማይክል ላንደን\n ሚያዝያ ፲፬ - አሜሪካዊው ተዋናይ ጃክ ኒከልሰን በኒው ዮርክ ከተማ ተወለደ።\n ሚያዝያ ፳ - የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን አብደል ማጂድ አል ቲክሪቲ በዚህ ዕለት አል አውጃ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ።\n\nዕለተ ሞት\n የካቲት ፲፮ ራስ ደስታ ዳምጠው እና ደጃዝማች በየነ መርዕድ\n ነሐሴ ፳፯ - ዘመናዊውን የኦሊምፒክ ውድድር የመሠረቱት የፈረንሳይ ዜጋ ባሮን ፒዬር ደ ኩበርታ በሰባ አራት ዓመታቸው አረፉ።\n\nአመታት", "passage_id": "cdac96a614448955cf355e76cae5f1ac" }, { "cosine_sim_score": 0.5398181767372152, "passage": "ክፉ ልብ በቀልን ያስባል፤ መልካም ልብ ደግሞ የበቀልን መርሻ፡፡ ትዕቢት ወጥሮት እልኸኝነት ነድቶት የመጣው የጣሊያን ወታደር ዓድዋ ተራራ ስር ሕልሙና ጉዞው በአንድ ጀንበር ተቋጨ፡፡ በጦር ሜዳ ሽንፈት፣ሕልፈት እና ለሀገሩ ደግሞ የሀፍረት ደብዳቤ ልኮ በየጉራንሩ ቀረ፡፡ የራሳቸው ያልሆነ ነገር ለመውስድ ለዚያውም ከአንበሳ ጉረሮ ላይ ጦርነት ቢያውጁ ለዘመናት የገነቡትን የአሸናፊት ግርማ ተገፈፉ፡፡ኢትዮጵያውያን ወደጠላት ሲወረውሩ በአንድነት ሲመክቱም በኅብረት ነው፡፡ ለዚያም ነው የራሳቸውን ሞገስ ከፍ ሲያደርጉ የጣልያንን ሞገስ መቀመቅ ያወረዱት፡፡ ‹‹ዕድል ለተገፊ ናት›› እንዲሉ የተገፋ ታሪኩን ሲያሰፋ፣ የገፋ ደግሞ ልዕልናውን አጠፋ፤ በዓለም አደባባይም አንገቱን ደፋ፡፡የሚያጉረመርም ድምጽ፣ ጆሮን ሰርስሮ ልብን የሚሰብር ማቃሰት፣ አፈር እየቀላቀለ እንደሚፈስ የተራራ ላይ ዥረት የደም ማዕበል ፈሰሰ፡፡ ለበቀል የተነሳው የጣሊያን ወታደር ለ40 ዓመታት ዳግም ትዕቢት በልቡ ተዘርቶ ክፉ አብቅሎ ዳግም ወደ ሀበሻ ምድር ለመምጣት ጉዞ ጀመረ፡፡ በምድርና በአየር ጦር ታጅቦ በዕለተ ረቡዕ መስከረም 21 ቀን 1928ዓ.ም መረብን ተሻግሮ ኢትዮጵያን ረገጠ፡፡ የዓድዋው ፊት አውራሪ አባ ዳኘው አልፈዋል፡፡ የኢትዮጵያውያን የማለዳ ጮረዋ እቴገዋም አሸልበዋል፤ የዶጋሊው መብረቅ አሉላ አባ ነጋም ግዴታቸውብ ተወጥተው ካረፉ ቆይተዋል፡፡ የወረኢሉው የቃል ኪዳን አብሮነትም አልነበረም፡፡ የዓድዋው አንድነት አልታዬም፡፡ ጣሊያን አስቀድማ ጦሯን በሰሜንና በደቡብ ስታቀርብ ተይ ብሎ የተቆጣ ከመጣችም እንዴት እንመክት ብሎ የተሰናዳ ያለ አይመስልም፡፡መስከረም 27 ቀን 1921ዓ.ም ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን ‹‹ሞዓ አንበሳ ዘእመነገደ ይሁዳ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለሥላሴ›› ተብለው ዙፋን ላይ ተቀምጠው ዘውድ ጭነዋል፡፡ ንግሥናቸው በዚህ ቀን ይሁን እንጂ የንግሥና በዓላቸውን ያከበሩት ጥቅት 23 ቀን 1923ዓ.ም እንደነበር ይነገራል፡፡በልጅ እያሱ እና በዘውዲቱ ተይዞ የነበረውን ዙፋን የተረከቡት ቀዳማቂ ኃይለሥላሴ በአገሪቱ አዳዲስ ለውጦችን ለማምጣት ጥረት ላይ ነበሩ፡፡ ለዚህም ማሳያ ይሆን ዘንድ በሀገሪቱ የመጀመሪያ ሕግ መንግሥት የሆነውን በበጅሮንድ ተክለሐዋሪያት ተክለማሪያም አማካኝነት እንዲረቅ አድርገዋል፡፡ ንጉሡ ኢትዮጵያን  አዲስ ነገር ለማሳዬት ደፋ ቀና  በሚሉበት በዚህ ወቅት ጣሊያንና እንግሊዝ ኢትዮጵያን ለመውረር እሽቅድድም ጀምረዋል፡፡ ጣሊያንን ግን የቀደመ አልነበረም፡፡ መረብን ተሻግራ ኢትዮጵያን ረገጠች፤ ጦርነት የከፈተ አልነበረም፡፡ መረብን አለፉ፡፡ ጥቂት ምዕራፍ እንደተጓዙም ኢትዮጵያውያን አርበኞች ገጠሟቸው፤ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ጦርነት ተደረገ፤  የጣሊያን ወታደር እየገፋ መጣ፡፡ዓድዋን ያዘ፤ በዓድዋ ከተማ ላይም ከባድ ጭፍጨፋ አደረገ፡፡ ደግነቱ የከተማዋ ነዋሪዎች አስቀድመው  ስፍራ ይዘው ነበርና ያን ያክል ጉዳት አልደረሰም፡፡ ጣሊያን ከ40 ዓመታት በፊት አፈር ሆነው ለቀሩ ወታደሮቿ ‹‹አንረሳችሁም›› ስትል ሃውልት አቆመች፡፡ ወደ አክሱምም ዘመተች፤ አለፈችም፡፡ ደባቡግና ላይ ሌላ ጦርነት ገጠማት፤ ጣልያን ተሸነፈች፡፡ በሁለት ጎራ የተሰለፈው የጣሊያን ወታደር ሌላ የጦርነት ስልት እየቀየሰ የቀድሞ ክብሩን ለማሳካት ጦርነት ይከፍት ጀምሯል፡፡ በተምቤን፣ ራማ፣ ሰለክላክ፣ አምባራዳም፣ ማይጨው፣ ኮረም እና በተለያዩ ስፍራዎች አያሌ ጦርነቶች ተደረጉ፡፡ በደቡብ ምሥራቅ በኩል ደግሞ ዶሎ ኦዶ፣ ጂባሴራ፣ ገናሌ፣ ነገሌ እና ሌሎች አካባቢዎች ጦርነቶች ተካሂደዋል፡፡  በማይጨዉ ጦርነት ንጉሠ ነገሥት ቀደማዊ ኃይለሥላሴም ዘምተዋል፡፡ ጦራቸውን በደቡብና በሰሜን ንፍቅ ሲያዘምቱ ከሰሜኑ ጦር ጋር አብረው ዘምተው ማይጫው ላይ ተዋግተዋል፡፡ የታሪክ ምሁራን ‹‹ኃይለሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምላሽና መፍትሔ አገኛለሁ በሚል ወደሰሜን ዘመቻ ጉዞ ጀምረው ደሴ ላይ ያጠፉት ጊዜ የጠላት ጦር እንዲደራጅ አድርጓል›› ይላሉ፡፡ ወደጦርነቱም የሄዱት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምላሹ የውኃ ሽታ ሆኖ ሲቀር ነው ይባላል፡፡  መቼ ይሔ ብቻ ‹‹ጣሊያን ከገዛችን እንሰለጥናለን››  የሚሉና የጣሊያን ገንዘብ ልባቸውን ያሸፈታቸው ባንዳዎች መኖርም ጦርነቱን ከባድ አድርጎታል፡፡ ባንዳዎች አንድነት እያላሉ የጠላት ጦር እየመሩ ጦርነቱን ፈታኝ አድርገውታል፡፡ ኢትዮጵያ መሳሪያ እንደፈለገች እንዳትገዛ ሴራዎች ጠላልፈዋታል፡፡ ጣሊያን በዘመነ ጦር ከመዋጋቷም ባለፈ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተከለከለውን የመርዝ ጋዝ በመጠቀምም ኢትዮጵያውያ ላይ ግፍ ፈጽማለች፡፡ጣሊያን ከ40 ዓመታት በፊት በአንድ ጀንበር እንዳልተመለሰች ሁሉ በሐበሻ ምድር ጊዜዋን አራዘመች፡፡ ንጉሠ ነገሠት ቀደማዊ ኃይለሥላሴ ዕርዳታ ለማግኜት ወደለንደን አቀኑ፡፡ ‹‹በእንቅርት ላይ ……… ›› እንዲሉ  የአንድነት ጥያቄ ፈተና ውስጥ በገባበት ወቅት በጎች እረኛቸውን አጡ፡፡ የክተት ዓዋጅ የሚያውጅ አልነበረም፡፡ ንጉሡ ችግሩን በዲፕሎማሲ ሊፈቱ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና ከእንግሊዝ ጋር ጥረት እያደረጉ ነው፡፡ ኢትዮጵያውያን  አርበኞች በየፊናቸው ጦርነት እየከፈቱ ጣሊያንን ቁም ስቅል ቢያሳዩትም አንድ የሚያደርጋቸው አጥተዋል፡፡ ይህ ብቻም ሳይሆን ‹‹ጃንሆይ ወደለንደን የሄዱት ዕርዳት ለመጠዬቅ ሳይሆን ፈርተው ነው›› የሚል ሌላ ሐሳብም መጣ፡፡ ገሚሱ ጃንሆይ ፈርተው ነው ሲል፤ ገሚሱ ደግሞ አይደለም እርሳቸውስ የውጭ አገራትን ዕርዳታ ለመጠዬቅ ነው በሚል በሁለት ጎራ ተከፈለ፡፡ በዚህ ሁሉ ጊዜ ግን ጦርነት አላቆመም፡፡ የጥይት ድምጽ ሳይሰማ ውሎ አያድርም፡፡ በጀግንነት ሳይወድቅ የዋለ አልነበረም፡፡ጣሊያን የሀበሻን ምድር ከረገጠች አንድ ዓመት አለፋት፡፡ 1929ዓ.ም ዓለም አያሌ ክስተቶችን ያየችበት ዘመን ነበር፡፡ አገራት ወደ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ለመግባት ቋፍ ላይ ነበሩ፡፡ በ1929ዓ.ም በጦር ጄጄራሉ ሩዶልፍ ግራዚያኒ የሚመራው የጣሊያን ወታደር አዲስ አበባን ተቆጣጠረ፡፡ አገረ መንግሥት የበለጠ አደጋ ላይ ወደቀ፡፡ የታሪክ ምሁሩ ፕሮፌሰር  ባሕሩ ዘውዴ ‹‹የኢትዮጵያ ታሪክ›› በሚለው መጽሐፋቸው ‹‹ኢትዮጵያ እንደ መሰዋዕት በግ ተቆጥራ ኃያላኖቹ ለጣሊያን አበረከቷት›› ብለዋል፡፡ ጣሊያን በኢትዮጵያ ላይ ድል እየቀናት ሲሄድ አብርሃም ደቦጭና ሞጎስ አስገዶም ከሐማሴንና አካለጉዛይ ተነስተው ፈሺሽትን ለመዋጋት አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ውስጣቸው በእልህና በብስጭት ተሞልቷል፤ አገራቸውን ከጠላት መንጋጋ እንዴት ፈልቅቀው ማውጣት እንዳለባቸው ዘዴ መዘዬድም ጀምረዋል፡፡ እነዚህ ሁለት ቆራጦች ጣልያንኛ ተምረውም ነበር፡፡አብርሃምና ሞገስ አገራቸውን ከጠላት መንጋጋ ለማውጣት ጥረት በሚያደርጉበት ጊዜ እንደነርሱ ሁሉ በአገሩ ፍቅር እርር ትክን ይል የነበረውን ስምዖን አደፍርስን አገኙት፡፡ መልካም ወዳጅነትም መሠረቱ፡፡ ስምዖን ለማደግ በምትውተረተረው ከተማ ታክሲ እየነዳ ነበር የሚተዳደረው፡፡ በተለይም ጣሊያን አዲስ አበባን ከተቆጣጠረ በኋላ የጣሊያን ግፍ ልቡን እንዲሸፍት አድርጎታል፡፡ ግራዚያኒም  ‹‹ኑ እንደቸርነቴ ላብላችሁ፤ ላጠታችሁ›› ሲል የአዲስ አበባን ሕዝብ ጠራ፡፡ ለሦስቱ ወጣቶች ይህ አጋጣሚ ትልቅ ነበር፡፡ በዝግጅቱ ላይ ንግግር የሚያደርገውን ግራዚያኒን በእጅ ቦንብ መግደል የሚል ዕቅድ አዘጋጁ፡፡ የቦንብ አጣጣልም ተማሩ፡፡ ሕዝቡ ከአጼ ኃይለሥላሴ ገነተ ልዑል ቤተመንግሥት ሲሰበሰብ  የታኪሲ ሹፌሩ ስምዖን በቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን በኩል ታኪሰውን አቁሞ ሞገስና አብርሃም ግራዚያኒን ገድው እስኪመጡ እንዲጠብቃቸው ተደረገ፡፡ ግራዚያን ከገደሉ በኋላ ሰሜን ሸዋ ላይ ከሚገኘው የራስ አበበ አረጋይ ጦር ጋር ተቀላቅለው ለመዋጋት ዕቅዱ ተነደፈ፤ ቀኑም ደረሰ፡፡ግራዚያኒ ለተሰበሰው ሕዝብ ንግግር ያደርግ ጀመር፡፡ አብርሃምና ሞገስ ሕዝቡን እየጣሱ ግራዚያ ፊት ላይ ደረሱ፡፡ የያዙትን ቦንብ አከታትተው ወረወሩት፡፡ ግራዚኒ ቆሰለ፤ ሌሎች የጦር አዛዦች ሞቱ፡፡ በእቅዳቸው መሠረትም በቆመችው ታክሲያቸው አምልጠው እንጦጦ ተራራ ላይ ወጡ፡፡", "passage_id": "6233a646149d3965980b551f09015ac7" }, { "cosine_sim_score": 0.5371856088183256, "passage": "የኢትዮጵያ ታሪክ \n\nጣልያን (ኢትሊ፤ኢጣልያ፤ጣሊያን) በደቡባዊው አውሮፓ በተራራማ ሸለቆዎች ተከባ፣ ፖ ወንዝ ሸለቆ የሚባለውንም አቅፋ የቬኔሺያን ዝርግ ስፍራ ቦታ ጨምሮ ወጣ ብሎም የዳንዩብ የፍሳሽ መስመር እነ ላምፕዱሳ ደሴትንም ታካትታለች። \n \nየጣልያን መንግስት ጣልያን የቡትስ ጫማ ቅርፅ ያላት ሀገር በመባልም፤ ከሮማ ፍርስራሾች፤ በህዳሴው ዘመን ውጤቶች ትታወቃለች። የሮሜ መንግሥት ዝና በዛሬው አለማችን ላያ በሰፊው ይታያል፤ ማለትም በህዝብ የተመረጠ መንግስት፤ በክርስትና፤ በላቲን አፃፃፍ ውስጥ ማለት ነው።", "passage_id": "a9e44ab592b57e2053fe2e70673a56d4" }, { "cosine_sim_score": 0.5347348752938238, "passage": "ኢትዮጵያዊ ዶክተር ፣ ኢኮኖሚስት እና ምሁሩ ነበሩ ፡፡ የተወለደው በአድዋ በ1886 ነው፡፡ ወደ ምጽዋ ወደብ በተጓዙበት ጊዜ ገብረህይወት እና ጓደኞቹ መርከቧን ለመጎብኘት ከጀርመን መርከብ አዛዥ ፈቃድ አግኝተዋል፡፡ መርከቡ በሚነሳበት ጊዜ መንገዱን ለቆ ወጣ ፡፡ ካፒቴኑ ሲመጣ ወጣቱን ልጅ ለአንድ ባለፀጋ የኦስትሪያ ቤተሰብ አደራ ሰጠው ፣ እርሱም አሳደገው፡፡ ይህ መልካም ዕድል የጀርመንን ቋንቋ ለማጥናት እና ወደ ትምህርት ቤት ለመሄድ እድሉን ከፍቶለታል። ወደ ምዕራባዊው ትምህርት ለመግባት ትልቅ እድል ፈጥሮለታል፤ እናም በበርሊን ዩኒቨርሲቲ የህክምና ትምህርቶችን ተከታትሏል፡፡ ወደ አገሩ ተመለሶ የንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒሊክ ሁለተኛየግል ጸሐፊ እና አስተርጓሚ ሆነ ፡፡ በኋላ ላይ ፣በ ንጉሰ ነገስት  ኃይለ ሥላሴ ወደ ዙፋኑ ተተኪ በመሆን ሲመጡ አስፈላጊ አስተዳደራዊ ተግባሮችን ሰርቷል፡፡ እ.አ.አ. በ 1919 እስከሞተበት ጊዜ ድረስ የአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር ስራ ተቆጣጣሪ ሆኖ አገልግሏል ፡፡\n\nሁለት መፅሀፍትን ፅፏል (1) መንግስት እና የህዝብ አስተዳደር (2) የኢትዮጵያ የ20 ኛው ክፍለ ዘመን መንግስት እና ኢኮኖሚ", "passage_id": "a2075360358b87a70fd1bdeddeeee471" }, { "cosine_sim_score": 0.5302308383272727, "passage": "“ሂድ ሀገርህን ተመልከታት በዚች ምድር በመፈጠርህ እድለኛ መሆንህን ታይበታለህ፡፡” የኢትዮጵያ ባለውለታ አባ ኃይለ ጊዮርጊስሰው የሚያውቀው ክህነት የሌላቸው፤ ፈጣሪ የሚያውቀው ቅድስና አለ በልባቸው፡፡ዘመኑ ግርማዊ ቀደማዊ ኃይለስላሴ በዙፋን ላይ የነበሩበት ወቅት ነው፡፡ የግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ልጅ አልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን በአባታቸው አዛዢነት በእርሳቸው አስፈጻሚነት  እንደስማቸው ሁሉ ወሰን እያሰፉ ሀገር በፍቅርና በአብሮነት እንድትኖር ይታትሩ ነበር፡፡ አስፋው ወሰን ክብርና ልዕልና ከአባታቸው የወረሱ የተፈሩና የታፈሩ ነበሩ፡፡ በዙሪያቸውም ሲወጡና ሲገቡ እንደቅጠል እየረገፈ እጅ የሚነሳ አጋፋሪና አገልጋይ ነበራቸው፡፡ ሀሳባቸው የተቃና ስራቸውም የሰመረ እንዲሆን ቀን እና ለሊት በትጋትና በብስለት የሚያማክሯቸው እንደራሴዎችም ነበሯቸው፡፡ፍርድ እንዳይጓደል፣ ደሃ እንዳይበደል እንደራሴያቸውን ያማክሩ ነበር፡፡ ከእነርሱ ጋር መክረው ዘክረው የእራሳቸውን ስልጣንም ተጠቅመው ፍርድ ይሰጣሉ፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን ምን አልባትም እርሳቸው ያላወቁት ቅዱሰነታቸውንም ያልተረዷቸው አንድ ታላቅ አባት እንደራሴ ሆነው ያገለግሏቸው ነበር፡፡ አኒያ አባት በጠላት ጊዜ አርበኛ፣ እንደራሴና ልባቸው ንጹህ የሆነ ታላቅ አባት ነበሩ፡፡ አርበኛ ናቸው ከጠላት ጋር ጉረሮ ለጉረሮ ተናንቀው የጠላትን አንገት አስደፍተዋል፡፡ ልዑል አልጋ ወራሹ ሕዝብ እንዳይበድሉ፣ ፍርድ እንዳያጓድሉ እንደራሴ ሆነው አማክረዋል፡፡የአፍሪካ የጭቁንነት ቀንበር ሰባሪው የነጻነት ቀንዲል አብሳሪውና አብሪው ታላቁ ንጉስ የዳግማዊ ምኒልክ፣ የፈላስፋውና የጠቢቡ ሰው ዘርዓ ያዕቆብ እና የአያሌ ነገስታት፣ መኳንንት፣መሳፍንትና አርበኞች ሀገርም ናት፡፡ “በበልጅግ ሚግ” ከሰማይ ያወረደው የራስ አበበ አረጋይ እትብት የተቀበረባት ስፍራም ናት ሰሜን ሸዋ፡፡ ከዚህ ስፍራ በወንድነቱ ጠላትን አፈር የሚያስልስ፣ በእምነቱ አርአያ የሆነ ቅዱስ መወለድ እንግዳ ነገር አይደለም፡፡ ከታሪካዊቷ ሰሜን ሸዋ ውስጥ ምንም ያልተወራለት እጹብ ድንቅ የሚያሰኝ ታሪክ ሞልቷል፡፡ ከደብረ-ብርሃን ከተማ በስተሰሜን ምስራቅ በሰባት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን ታላቅ ስፍራ እንቃኝ፡፡አርበኛው፣ እንደራሴውና ቅዱሱ ሰው የሰሯቸውን ገዳማትም እንይ፤ ልዑል አልጋ ወራሽ ከመቃብር ተነስተው ይህን ድንቅ ነገር ቢያዩ ምን ሊሰማቸው እንደሚችል አሰብኩትና ገረመኝ፡፡ የእርሳቸው እንደራሴ የነበሩ አርበኛና ጦረኛ ናቸው ብለው ሲያስቡ፣ መናኝና ጻዲቅ መሆናቸውን ሲያውቁ እራሳቸውን እንዴት ይታዘቡት ይሆን፡፡ የምንሄደው ከታላቁ ገዳም ኩክ የለሽ ማርያም ነው፡፡ በአንድ ስም ተጠራ እንጂ በውስጡ ተጨማሪ ሶስት ገደማት አሉ፡፡ ኩክ የለሽ  ማለት ጅሮው ውስጥ መስማትን የሚከለክል ነገር የሌለበት ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ ማለት ነው ይላሉ፡፡ አካባቢው ወጣ ገባ የበዛበት በተፈጥሮ ድንቅ ጥበብ የታነጸ ነው፡፡ እስከ 1970ዎቹ መጀመሪያ ስፍራው የተቀደሰ እንደሆነ አንዳንድ አባቶች ቢናገሩም በውስጡ የታዬ ነገር አልነበረም፡፡ ገዳም ማለት ጫካ ዱር ምድረበዳ ተክል፣ ዘር እና ምግብ የሌለበት የጸሎት ቦታ ነው ይላሉ አበው፡፡በዚህ ቦታም መነኮሳት ጤዛ ለብሰው ድንጋይ ተንተርሰው ጽምጸ አራዊትን ታግሰው ይኖሩበታል፡፡አባ ኃይለ ጊዮርጊስ መስከረም 23/1908 ዓ.ም በቡልጋ አውራጃ ነው የተወለዱት፡፡ ከመምህር ተቀምጠው በመማር ዲቁና ወይም ቅስና አልተቀበሉም፡፡ ይልቁንስ ጠመንጃ ይዘው አርበኛ ሆነው ጠላት ለመመከት ደፋ ቀና የሚሉ ነበሩ፡፡ እኒህ አባት የልዑል አልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን እንደራሴና አማካሪም ነበሩ፡፡ ለልዑል አልጋ ወራሹ እና ለአብዛኛዎቹ ሰዎች አርበኛና ዓለማዊ ሰው ይመስሏቸው ነበር፡፡ እርሳቸው ግን በንጹህ ልባቸው ከፈጣሪያቸው ጋር የሚገናኙ ሰው ነበሩ፡፡በግራ ዕልፍ በቀኝ እልፍ በኋላ እልፍ በፊት እልፍ እየሆነ እንደቅጠል እየረገፈ የሚያጅባቸው አገልጋይና አሽከር የነበራቸው ግርማዊ ቀደማዊ ኃይለ ስላሴ ከአንድ ጎልማሳ እድሜ በላይ ከተቀመጡበት ዙፋን ወረዱ፡፡ ልጃቸው አልጋ ወራሽም እንዲሁ እጃቸው አጠረ፤ ተሰበሰበም፡፡ ያን ጊዜ ዓለም ምን ያክል አላፊ ጠፊ መሆኗን ልብ ይሏል፡፡ ጊዜ አንስቶ ጊዜ እንደሚጥልም ይረዳሉ፡፡ አባ ኃይለ ጊዮርጊስም ከእንደራሴነታቸው ለቅቀው በጾምና በጸሎት ተወስነው ለፈጣሪያቸው ይታዘዙ ጀመር፡፡ በሰሜን ሸዋ በሚገኙ አድባራትና ገዳማት እየተዘዋወሩ ጾምና ስግደት ያደርሱም ጀመር፡፡ መንፈሳዊነታቸው እየታወቀ የሄደውም ከ64 ዓመታቸው በኋላ ነበር፡፡  ድንቅ ነገር የተደረገላቸውም በጻድቃኔ ማርያም ሱባኤ ገብተው በነበረበት ጊዜ እንደነበርም ይነገራል፡፡ ከታሪካዊቷ ከተማ ደብረ ብርሃን በሰሜን መስራቅ ሰባት ኪሎ ሜትሮችን እንደተጓዙ ወደ ገዳሙ ከመውረድዎ  በፊት ከአፋፉ ላይ ሳርያ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያንን ይገኛል፡፡ በዚህ ቤተ ክርስቲያን አባ ኃይለ ጊዮርጊስ ያገለግሉ ነበር፡፡ ብዙ ታምራትን እንዳዩበትም ይነገራል፡፡", "passage_id": "93e1a9bc4b37b9a16658bba0ba60b654" }, { "cosine_sim_score": 0.5262993898936845, "passage": "ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ በጣልያን ፋሺስት ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ አርበኛ ነበሩ። ከታላቅ ሠራዊት ጋር ጅማን ከጣልያን ኃያላት ነጻ ያወጡ ናቸው።ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ  (አባ ቦራ)\n\nታሪክን ወደኋላ \n\nደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ከአዲስ አበባ ጅማ በሚወስደው መንገድ 114 ኪ.ሜ በምትገኘው በወሊሶ ከተማ በ 1905 ዓ.ም. ከአባታቸው ከአቶ ዱኪ ጉልማና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወርቄ ኤልሞ ተወለዱ።\n\nበወርሃ ሚያዝያ 1928 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በፋሺስት  ኢጣሊያ ጦር እጅ  ወደቀች ፤ወረራውን ተከትሎ ብዙዎች የውጭ ሀገር ሰዎች ኢትዮጲያ እንደ ሀገር የመቀጠሏ ታሪክ  አከተመላት  ሲሉ በደፍረት የተናገሩበትና የፃፊበት ጊዜ ነበር።\n\nይህ ግምት ግን በኢትዮጲያውያን ዘንድ ቦታ አልነበረውም ፤  ኢትዮጲያዊን  በዘር፣ በሀይማኖትና  በፓለቲካ ሳይከፋፈሉ ለአንድ  አላማ ተሰልፈው   የሀገራቸውን  ነጻነት እውን ለማድረግ ቆርጠው ተነሱ  ፤ደዣዝማች ገረሱ ዱኪ ወይም በፈረስ ስማቸው አባ ቦራ በዚህ ረገድ ከሚታወሱ  የሀገር፤ የክፋ ቀን ደራሽ ጀግኖቻችን መሀከል  አንዱ ናቸው ።\n\nፋሺስት ጣልያን ሀገራችንን ለሁለተኛ ጊዜ በወረረበት ወቅት የተጠበቀውን ጦርነት መነሻ በማድረግ በየክፍለ ሀገሩ የዘመተው የኢትዮጵያ የጦር ሠራዊት በጦር ሚኒስቴሩ ስር ሆኖ በ1928 ዓ.ም. ከማይጨው እስከ ተንቤና ሰቲት ድረስ ግጥሚያዎች አድርጎ ብዙ ጀግኖቻችን ተሰውተዋል።\n\nበዚህ ጦርነት….\n\nደጃዝማች በየነ(አባ ሰብስብ)\n\nቢተወድድ መኮንን ደምሰው\n\nደጃዝማች መሸሻ ወልዴንና ሌሎችም ጀግኖች የጦር መሪዎች ስለ ሀገራቸው ሲሉ ህይወታቸው አልፏል። በዚያን ግጥሚያ ባላንባራስ (በኋላ ደጃዝማች) ገረሱ ዱኪም ይገኙ ነበር፤ እንዲያውም ቃፊር ሆነው በተንቤ የመጀመሪያውን ጥይት የተኮሱት እርሳቸው ነበሩ።\n\nከዚያም በጦርነቱ ፋሺስት በወረራ ወቅት ለጠላት ገብረን አናድርም ካሉ ጀግኖች አርበኞቻችን አንዱ ደጃዝማች ገረሱ ነበሩ፤ ደጃዝማች ገረሱ ቆራጥ አርበኞችን አስከትለው በጠላት ላይ የመጀመርያ ድላቸውን ተቀዳጁ ከነዚህ አምስቱ አንዱ ልጅ ገነነ በዳኔ ናቸው። ደጃዝማች ገረሱ (አባ ቦራ) ፋሺስት ጣልያንን እሳቸው ባሉበት ከደቡብ ኦሮሚያ እስከ ኦሞ ወንዝ መቀመጫ አሳጡት ገበሬዎችን አሰባስበው በደፈጣ ውጊያ ቁም ስቅሉን አሳዩት። የእርሳቸው ጀግንነት ከደቡብ ምዕራብ ሸዋ እስከ ጅማ ድረስ ብዙ ሺ ወጣቶችን አነሳስቶ ጫካ አስገባ። ጀግናው አርበኛ ገረሱ (አባ ቦራ) በዛ የሞት ሽረት ውጊያ ላይ ገና ለጦርነት ያልደረሰውን የ 13 ዓመት ልጃቸውን ተፈራ ገረሱን በጦርነት አሳትፈዋል፤ ሀገር ከምንም ይቀድማል በማለት ብላቴናው ልጃቸውን ጀግንነት አስተምረውታል፤ ዘመናዊ ጦር የታጠቀውን ፋሺስት እያስበረገጉ ተስፋ አስቆረጡት።\n\nየእኚህን ጀግና አርበኛ ታሪክ የሚዘክር ሙዚዬም ከወሊሶ 1.ሜ. በሚገኘው ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አጠገብ ይገኛል እንዲሁም በእዛው በወሊሶ ከተማ በስማቸው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተሰይሞላቸዋል።\n\nአርበኞች\n\nዋቢ ምንጮች\nከበደ ተሰማ (ደጃዝማች)፣ የታሪክ ማስታወሻ፦ ሁለተኛው እትም (፲፱፻፷፫ ዓ/ም)፣ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ሊሚትድ ቁ፡ 1947", "passage_id": "9ab952b7a8d0414b5b7319ef2860f592" }, { "cosine_sim_score": 0.518302692645491, "passage": "ዓፄ ፋሲለደስ ወይም ዓፄ ፋሲል (የዙፋን ስማቸው ዓለም ሰገድ) ከአባታቸው አፄ ሱሰኒዮስ እና ከእናታቸው ልዕልት ስልጣነ ሞገስ በሸዋ ክፍለሀገር ቡልጋ መገዘዝ ፣ ህዳር 10፣ 1603 (እ.ኤ.አ) ተወለዱ። የነገሱበትም ዘመን ከ1632 እስከ ጥቅምት 18, 1667 (እ.ኤ.አ) ነበር።\n\nንግስና \nበስረፀ ክርስቶስ በተመራው አመፅ ምክንያት በ1630 ፋሲለደስ ለንግስና ቢበቃም፣ ዘውዱን ግን እስከ 1632 አልጫነም ነበር። ሲመተ ንግስናው በ1632 እንደተገባደደ የመጀመሪያው ስራው የተዋህዶ ቤ/ክርስቲያንን የቀድሞው ቁመና መመለስና የካቶሊኮችን መሬት በመቀማት ከደንካዝ በማባረር በፍሪሞና እንዲወሰኑ ማድረግ ነበር። ወዲያውም በማከታተል ከግብፅ አገር አዲስ ጳጳስ እንዲላክለት በማድረግ በአባቱ ዘመን እንዲደበዝዝ ተደርጎ የነበረውን የግብፅና ኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት ግንኙነት እንዲጸና አደረገ። በኬኒያ የሚገኘው የሞምባሳ ወደብ በፖርቱጋሎች መደብደቡን ሲሰማ፣ የሮማው ፓፓ ከበስትጀርባው ያለበት ሴራ ነው በማለት በምድሩ የነበሩትን የካቶሊክ ጀስዊቶች በመሰብሰብ አባረራቸው።\n\nጎንደር ከተማ\nፋሲለደስ የጎንደር ከተማን በ1636 የኢትዮጵያም ዋና ከተማ አድርጎ እንደቆረቆራት ይታመናል። ከሱ በፊት በአካባቢው ከተማ እንደነበር ወይም እንዳልነበር በታሪክ የተገኘ ማስርጃ እስካሁን የለም። አከታትሎም የፋሲል ግቢንና 44ቱ ታቦታት ተብለው የሚታወቁትን የጎንደር ከተማ አብያተ ክርስቲያናት መሰረት ጣለ። በአፄ ፋሲል ከተመሰረቱት ታዋቂወቹ 44 አብያተ ክርስቲያናት፣ ታዋቂወቹ አደባባይ እየሱስ፣ አደባባይ ተክለ ሃይማኖት፣ አጣጣሚ ሚካኤል፣ ግምጃቤት ማራያም፣ ፊት ሚካኤል፣ እና ፊት አቦ ይገኙበታል። ያለመታከትም 7 የድንጋይ ድልድዮችን በማሰራት እስካሁን ድረስ ስሙ ሲጠራ ይኖራል። አልፎም በግራኝ አህመድ ዘመን በእሳት ጋይቶ የነበረችውን አክሱም ፂዮን በአዲስ መሰረት እንደገና ማሰራት ችሎአል።\n\nፋሲለደስ በዘመኑ እጅግ ተወዳጅ ንጉስ ቢሆንም አመጽ መነሳቱ አልቀረም። በላስታ ለምሳሌ በ1637 መልክዓ ክርስቶስ በተባለ ሰው መሪነት ጦርነት ተነስቶ አፄ ፋሲልን ስጋት ላይ ቢጥልም በሚቀጥለው አመት በተደረገው ጦርነት አመፁ ሊገታ ችሎአል።\n\nፋሲለደስ ፖርቱጋሎችን ቢያባርርም ከውጭው አለም ጋር ብዙ ግንኙነት ያደርግ ነበር። ለምሳሌ በ1664-5 የህንድ ንጉስ አውራንግዘብ ሲነግስ መልካም ምኞትን በመልክተኞቹ ለሙግሃሉ መሪ ልኮ ነበር።\n\nበ1666 ልጁ ዳዊት ሲያምጽ፣ ወህኒ ተብሎ ወደሚታወቀው አገር በግዞት ልኮት ነበር። ይህም ከጥንቶቹ የኢትዮጵያውን ነገሥት ተፎካካሪያቸውን ወደ አምባ ግሽን በግዞት እንደሚልኩት ስርዓት ነበር።\n\nየፋሲል እረፍት\nአፄ ፋሲል አዘዞ ተብላ በምትታወቀው ከጎንደር ከተማ 5 ማይል ርቃ በምትገኘው ከተማ ጥቅምት18፣1667 እ.ኤ.አ. (ጥቅምት 10፣ 1660) ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። አሟሟታቸውንም፣ በጊዜው በህዝቡ ዘንድ የነበራቸውን ተቀባይነት በሚያንጸባርቅ መልኩ፣ የዜና መዋዕል ዘጋቢያቸው እንዲህ ሲል ይተርካል፡\nጥቅምት ፰፣ እሁድ ዕለት፣ ፫ ሰዓት ላይ፣ [የፀሐይ] ጥላ በ፫ ጫማ ሲሰፈር፣ ለሰው ሁሉ እንደሆነ፣ ንጉሳችን አዲያም ሰገድ ድንገት ታመመ። በዚህ ጊዜ ታላቅ ሀዘን ተነሳ[...]ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት ምግብም ሆነ መጠጥ ሳያስብ[...] የብር ከበሮወችን እያፈረሰ፣ የወርቅ ስለቶችን አፎታቸውንም እየቆራረጠ የቤተክርስቲያን ማገልገልግያ አደረጋቸው። በዚህ ጊዜ በሁሉ ዘንድ እንባና ለቅሶ ሆነ [...]ሁሉም እንደሚያውቀው ንጉሳችን ከባህር አሸዋ በሚበዛ መልካም ተግባሩ ሁሉንም መልሶ ገንብቶ ነበርና[...]የሁሉም እምነት ንጉሳችን አለም ሰገድ ሲሞት ምድርና ሰማይ እንደሚንቀጠቀጡ፣ መሬት እንደሚናወጥ፣ ጠላትም በላያችን ሰልጥኖ አለቃችን እንደሚሆን ነበርና። \n\nማክሰኞ፣ የፀሐይ ጥላ በ4ጫማ ሲሰፈር፣ ከ3 ሰዓት በኋላ ንጉሳችን አረፈ...\n\nአይ ጉድ! መልካም የሚናገረው አፉ ተዘጋ፣ ለዛ ያላቸው ቃላትን የሚያፈሰው ሽቶ ምላሱ እንዲሁ። ሐዘንና ለቅሶ ለዚህ ለምለም ተክል፣ አለፈ! [...] ምን እንላለን? የሆነው ሆኗል! አንት መልካም መዓዛ ያለህ ያገራችን አበባ! እንደ ተራ ነገር ትጠፋ? ነቢዩ\nእንዳለ \"ህይወት ኖሮት ሞትን የማያይ ማን ሰው አለ?\"\n\nአስከሬናቸውም የአገሪቱ መላ ህዝብ ባዘነበት ሁኔታ በቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም፣ ጣና ሃይቅ ውስጥ ደጋ ደሴት ተብላ በምትታወቀው ደሴት የዘላለም እረፍት አገኘ። መቃብራቸውም ውስጥ ያንድ ትንሽ ህፃን አስክሬን አብሮ ይገኛል። ይሄውም ልጃቸው ሲሆን የወደፊቱ ንጉስ ለመሆን እጩ ነበር። ነገር ግን አዲሱን ንጉስ የመጣው ህዝብ ብዛት ሲተራመስ ድንገት ተጠቅጥቆ ለሞት በቃ።\n\nማጣቀሻዎች\n\nፋሲለደስ", "passage_id": "0a909c3bc55500ba76f0525b0d69a141" }, { "cosine_sim_score": 0.4979678917711408, "passage": "ታሪካዊ ክስተት ስለመሆኑ የሚነገርለት የአድዋ ጦርነት በውል ስምምነት የትርጉም ልዩነት ምክንያት እንደመጣ ይነገራል፡፡\nበ1882 ዓ.ም ጥቅምት ወር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው የነገሱት አፄ ምኒልክ ንግስናቸውን ተከትሎ ከጣልያን መንግስት ጋር በውጫሌ ያደረጉት ስምምነት ለጦርነቱ መነሻ ምክንያት ሆኖም ይጠቀሳል፡፡\nይስማ ንጉስ ተብሎ በሚጠራ ልዩ ስፍራ የተፈረመውና በአማርኛ እና በጣልያንኛ የተጻፉ 20 አንቀጾችን የያዘው ይህ ስምምነት በ17ኛ አንቀጹ ይዞት የነበረው የጣልያንኛ ሃሳብ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ልዕልና የሚዳፈር ብቻም ሳይሆን ብሔራዊ ክብሯንና ጥቅሟን የሚነካ ሆኖ በመገኘቱም ነው የካቲት 23 1888 ዓ/ም ወደተካሄደው የአድዋ ጦርነት ለመግባት ግድ ያለው፡፡\nእውቁ የታሪክ ምሁርና ተመራማሪ አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር) ስምምነቱ እንዲስተካከልና አንቀጾቹም እንዲታረሙ ኢትዮጵያ ደጋግማ ብትጠይቅም ቅኝ የመግዛት ሳይሆን ሞግዚት የመሆን (protectorate) ፍላጎት አድሮበት የነበረው ወራሪው የፋሽስት ኃይል ፍቃደኛ ባለመሆኑ ምክንያት ወደ ጦርነት ተገብቷል ይላሉ፡፡\nበወቅቱ በቅኝ ገዢነት በሰከሩ አውሮፓውያን ዘንድ በነበረው የታይታ ፍላጎት ሳቢያ አንድም እጅ ላለመስጠት ሁለትም እልህ በመጋባት ምክንያት ፋሽስት ጥያቄውን ለመቀበል አቅማምቷል፡፡\nኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በተደረጉ ስምምነቶች ሳቢያ ዓይነተ ብዙ ፈተናዎችን አስተናግዳለች የሚሉት ምሁሩ ለዚህም እ.ኤ.አ ሰኔ 3 ቀን 1884 ከተፈረመው የህይወት ስምምነት (Hewett Treaty) ጀምሮ ከዛሬ 20 ዓመታት በፊት እስከተፈረመው የአልጀርስ ስምምነት ያነሳሉ፡፡\nበአጼ ዮሃንስ ዘመነ መንግስት በተፈረመው የህይወት ስምምነት ሳቢያ ጣሊያን በአሉላ አባ ነጋ ዶጋሊ ላይ ዶጋመድ ለመሆን ተገዷል፡፡ ይህም ኢትዮጵያ በቅድመ አድዋ በወራሪው ፋሺስት ጣሊያን ላይ የተቀዳጀችው ድል ነበረ፡፡\nየቅርብ የሚባለው የአልጀርስ ስምምነትም አስር ሺዎች ለተቀጠፉበት የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት የቅርብ መነሻ ምክንያት ነው፡፡\nላለፉት 30 እና ከዚያ በላይ ዓመታት በውሃና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያገለገሉት አቶ ፈቂ አህመድ ነጋሽም ኢትዮጵያ በስምምነቶች ሳቢያ ፈተናዎችን አስተናግዳለች በሚለው በዚሁ ሃሳብ ይስማማሉ፡፡\nተስፋፊ የጎረቤት ሃገራትና ቅኝ ገዢዎች በአፍሪካ ቀንድ በመገኘቷ፣በቀይ ባህር የግዛት ባለቤትነቷ ኢትዮጵያን ሲያተራምሱ ኖረዋል የሚሉት ባለሙያው ለአድዋ ጦርነት በምክንያትነት ሊጠቀሱ ከሚችሉ ጉዳዮች አንዱ የአባይ ውሃ ስለመሆኑም ይገልጻሉ፡፡\n86 በመቶው ከኢትዮጵያ የሚገኘው የአባይ ወንዝ ጠላት ለሚቆሰቁሰውና ዘመናትን ለተሻገረ የእርበርስ ግጭት ምክንያት ነው የሚሉት ባለሙያው ከውጫሌ ስምምነት በፊት ወንዙን ለመጠቀም በማሰብ በጣሊያን እና ብሪታኒያ መካከል የተደረጉ የተለያዩ ስምምነቶች እንደነበሩ ይገልጻሉ፡፡\nብሪታኒያ ፋሽስት ወደ ደጋማ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዲስፋፋ የመፍቀዷ ሚስጥርም ይኸው ነው እንደባለሙያው ገለጻ፡፡\nበድህረ አድዋ ከድሉ 6 ዓመታት በኋላ ብሪታኒያ ኢትዮጵያ በአባይ፣ጣና እና ሶባት ወንዝ ላይ ያለ እሷ እውቅና ውጭ ምንም ማድረግ እንዳትችል የሚያስገድድ ስምምነት አድርጋ እንደነበርም ያስታውሳሉ፡፡\nሆኖም የመላው ጥቁር ህዝብ ድል እንደሆነ ተደርጎ በሚወሰደው አድዋ ይህን ሁሉ ፉርሽ አድርጓል፡፡\nአንድነቷ የጠነከረ ሉዓላዊነቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለመገንባት ተችሏል፡፡ የሃገረ መንግስት መገንቢያ ማገር ተደርጎም ይወሰዳል፡፡ ለሰው ልጆች ክብርና ልዕልናም ፈር ተቀዷል በአድዋ፡፡\nከዚህ ማጭበርበር በተጫናቸው የቅኝግዛት የስምምነት አንቀጾች ምክንያት ከተገኘው ድል ግድቡን ለተመለከቱ የድርድር እና የስምምነት ሂደቶች የሚጠቅሙ ብዙ ቁምነገሮችን ለመማር ይቻላል፡፡\nየትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ደብረጽዮን ገ/ሚካዔል (ዶ/ር) በ124ኛው የአድዋ ድል በዓል የአከባበር ስነ ስርዓት ያደረጉት ንግግርም ይህንኑ የሚያጠይቅ፤ በስምምነቶች ጥንቃቄ እንዲደረግ የሚያሳስብ እንደነበርም አይዘነጋም፡፡\nየአባይ ጉዳይ ከ600 ዓመታት በፊት ጀምሮ ችግር መሆኑን የሚናገሩት ፕ/ር አህመድ ግብጽ ኢትዮጵያን በማዳከም ለመጉዳት እና ውሃን እንዳትጠቀም ለማድረግ ያልታታረችበት ጊዜ የለም ይላሉ፡፡\nየተለያዩ ቡድኖችን በመደገፍ ለማጋጨት ያልሞከረችበት ጊዜም አልነበረም፡፡ በተለይም ባለፉት መቶ ዓመታት ይህ ጎልቶ የተስተዋለ ጉዳይ ነው እንደ ፕሮፌሰሩ ገለጻ፡፡\nበተፋሰሱ ሃገራት የተፈረመውን የስምምነት ማዕቀፍ ሁሉም ቀድሞ እንዲፈርሙት ማድረጉ ይበጅ እንደነበር የሚናገሩት ተመራማሪው አሁንም በድርድሩ ሂደት ጥንቃቄን ማከሉ ከማዕበሉ ይታደጋል ይላሉ፡፡\nበታዛቢነት ስም ወደ ድርድሩ ሂደት የገባችው አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪ ሆና መታየቷ በመካከለኛ ምስራቅ ያላትን ፍላጎት ለማሳካት ከማሰብም በላይ በካምፕ ዴቪድ ስምምነት በኩል የእስራዔልን ጥቅም የማስጠበቅ ግብ ሊኖረው እንደሚችል ገልጸዋል፡፡\nካምፕ ዴቪድ እ.ኤ.አ በ1978 በእስራዔልና ግብጽ መካከል መፈጸሙ የሚታወስ ነው፡፡\nስለሆነም ኢትዮጵያን ከጫና ሊያወጣት እና ሊታደጋት የሚችለው ነገር ኃይል ማመንጨት መጀመሩ እንደሆነ ይናገራሉ፤ልክ በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች እንዳደረጉት ሁሉ ድምጽ ማሰማቱ እንደማይከፋ በመጠቆም፡፡\nበታዛቢነት ስም ሾልካ የገባችው አሜሪካ እስከ ማሸማገል፣ማደራደር፣የድርድሩ አካል እስከመሆንና ጭራሽኑ የስምምነት ሰነዱን እስከማዘጋጀት እስከምትደርስ ዝም መባል አልነበረበትም የሚሉት አቶ ፈቂ አህመድ በበኩላቸው ግብጽ ስምምነቱን መፈረሟ አሁንም ኢትዮጵያን ለመጫን ያላትን ፍላጎትና ስምምነቱ ለኢትዮጵያ የማይጠቅም ጥቅሟንም የማያስጠብቅ እንደሆነ ማሳያ ነው በሚል ይገልጻሉ፡፡\nበድርድሩ ሂደት ሌላ 3ኛ አካል መግባት አልነበረበትም የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ነው ብለው እንደሚያምኑ የሚናገሩት ባለሙያው አድዋ ለሉዓላዊነታችን ትክክለኛ ምስክር ነው ሲሉም ያስቀምጣሉ፡፡\nአሁንም በኢትዮጵያ ምድር፣በኢትዮጵያ ውሃ ላይ፣በራሷ የውሃ ድርሻ ላይ የሚገነባውን ግድብ ለመታደግ ማንኛውንም መስዋዕትነት ከፍሎ ሃገራዊ አንድነትን በማጠናከር ወደፊት መጓዝ መፍትሄ እንደሆነም ነው የሚናገሩት፡፡\nበእርግጥ ትናንት በአሜሪካ አቋምና በድርድሩ ሂደት ላይ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና በውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ በኩል መግለጫን የሰጠው መንግስት ህዝብን ሳያማክር የሚፈርመውም ሆነ የሚያደርገው አንዳችም ስምምነት እንደሌለ ማስታወቁም ይታወሳል፡፡\n\n\n\n\n\n\n\n\n\n\n", "passage_id": "da554af9d79d53988b37682642919b9d" }, { "cosine_sim_score": 0.48959754907208286, "passage": "ቴዎፍሎስ፣ ዙፋን ስም ወልደ አምበሳ፣ ከ1700 እስከ 1704 ዓም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ወንድም ነበሩ። \n\nየአጼ ኢያሱ ልጅ ዓፄ ተክለ ሃይማኖት ከተገደሉ በኋላ፣ ቴዎፍሎስን ከደብረ ወህኒ አምጥተዋቸው ንጉሠ ነገሥት ተደረጉ። የተክለ ሃይማኖት ወንድ ልጅ አራት ዓመት ሕጻን ሲሆን የፈረስ አለቃ ዮሐንስና የኢያሱ ንግሥት መለኮታዊት ድጋፍ ነበረለት። ቴዎፍሎስ ግን ቶሎ ብለው ዮሐንስ በአጸ ተክለሃይማኖት ላይ ሤራ ውስጥ ነበር ብለው ከሠውት አሰሩትና ከአገሩ ሰደዱት።.\n\nበአቶ ጄምስ ብሩስ ዘንድ፣ በመጀመርያው የወንድማቸውን የኢያሱ ቂም እንደማይበቅሉ ቢመስልም፣ ይህ ማታለል ነበርና ያው ወገን ከተዝናና በኋላ እርምጃ ወሰዱባቸው። የአረፉት አጼ ተክለ ሃይማኖት አባታቸውን በመግደላቸው ረገሙዋቸው፤ ከዚያም ጀምሮ ነው «እርጉም ተክለሃይማኖት» የተባሉት። ንግሥት መለኮታዊት ስለ ሚናቸውና ሁለት ወንድሞቻቸው ደግሞ ተገደሉ። በብሩስ መሠረት በአንድ ቀን 37 ሰዎች ይሙት በቃ አገኙ። ቴዎፍሎስም የወንድማቸውን የኢያሱ ቅዱስነት አወጁ። \n\nዘመኑ ሰላማዊ አልሆነም። በ1701-1702 ዓም በአመጽ ነባሕነ ዮሐንስ የተባለው ንጉሠ ነገሥት መሆኑን ዓወጀ። ቴዎፍሎስ ደግሞ «ወልድ ቅብ» የተባለውን ትምህርት ደገፉ። የደብረ ሊባኖስ መኖክሳት ለምንድነው ሲጠይቋቸው፣ «ስለምጠላችሁ ሳይሆን፣ ጎጃም እንድትገዛልኝ ስለ ሆነ ነው» ብለው እንደመለሱላቸው ይባላል።\n\nአጼ ተዎፍሎስ በኣጠያያቂ ሁኔታ አርፈው በቴዳ ተቀበሩ።\n\nዋቢ ምንጮች\n\nየኢትዮጵያ ነገሥታት", "passage_id": "dbe674d7b620103776487847ad525b65" }, { "cosine_sim_score": 0.48482555424400064, "passage": "ራስ ወልደሚካኤል ሰለሞን የመረብ ምላሽን ለመጨረሻ ጊዜ ያስተዳደሩ ያገሩ ዜጋ ናቸው። ወልደሚካኤል ሐማሴንን በፉክክር ካስተዳደሩት ሁለት ቤተሰቦች (ሃዘጋ እና ጸዓዘጋ) የሃዘጋ ባላባት ናቸው። \n\nደሞ ይዩ፡\nየራስ ወልደሚካኤል ደብዳቤዎች\n\nማጣቀሻ \n\nራስ ወልደሚካኤል", "passage_id": "7257db5a865e76e4447d6792375597ed" }, { "cosine_sim_score": 0.4796113252123477, "passage": "ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ (፲፰፻፷፱ ዓ.ም. ተወለዱ) ሙዚቃቸው በሸክላ የተቀረፀው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ናቸው።\n\nየሕይወት ታሪክ\nነጋድራስ ተሰማ እሸቴ፥ካባታቸው፡ካቶ፡እሸቴ፡ጉቤ፡ከጐጃም፡በረንታና፡ከቦረና፡ጨከታ ፡ከናታቸው፡ከእማሆይ፡ወለተየስ፡ሀብቱ፡ከቡልጋ፡መስኖ፡ማርያም፡ይወለዳሉ።\n\nየተወለዱት፥ሐምሌ ፳፡ቀን፥፲፰፻፷፱፡ዓ.ም.፥ምንጃር፡ቀርሾ፡ዐጥር፡በተባለው፡ስፍራ፡ነው።አባታቸው፡አቶ፡እሸቴ፥የራስ መኰንን፡ ጭፍራ፡ስለ፡ነበሩና፥መሰንቆም፡ስለሚጫወቱ፥ራስ፡መኰንንን፡ተከትለው፡ወደ፡ሐረር፡ሲኼዱ፥ነጋድራስንም፡በሕፃንነታቸው፡ይዘዋቸው፡ስለ፡ኼዱ፥ያደጉትና፡ዐማርኛ፡ትምህርታቸውን፡ያጠናቀቁት፡በሐረር፡ነው።\n\nአባታቸው፡አቶ፡እሸቴ፥ሐረር፡እንዳሉ፡በመሞታቸው፥ነጋድራስ፥በወጣትነት፡ዕድሜ፥ዳግማዊ ዐፄ፡ ምኒልክን፡ተከትለው፡ወደ፡አዲስ አበባ፡መጡ።\n\nበ፲፱፻፡ዓ.ም.፥ሙሴ፡ሆልስ፡የተባለ፡ጀርመናዊ፡በኢትዮጵያ፡ለብዙ፡ጊዜ፡ከቈየ፡በኋላ፥ወደ፡አገሩ፡ሲመለስ፥ዐፄ፡ምኒልክን፡በተሰናበተበት፡ጊዜ፥ጀርመን፡አገር፡ወስዶ፡የሚያስተምራቸው፡ሦስት፡ወጣቶች፡እንዲሰጡት፡ስለ፡ጠየቃቸውና፥ነጋድራስ፡ተሰማ፡እሸቴም፡በጥሩ፡ሠዓሊነታ ቸው፡በቤተ፡መንግሥቱ፡ስለ፡ታወቁ፦«ያ፡ተሰማ፡እሸቴ፥እጁ፡ብልኅ፡ነውና፥መኪና፡መንዳት ና፡መጠገን፡እንዲማር፡እሱ፡ይኺድ»፡ብለው፡ዐፄ፡ምኒልክ፡ስለ፡ወሰኑ፥ወደ፡ጀርመን፡አገር፡ለመኼድና፥ለኹለት፡ዓመት፡ያኽል፡የኦቶሞቢልን፡አሠራር፡ለመማር፡ቻሉ።\n\nነጋድራስ፥መሰንቆ፡መምታትና፡ዜማ፡ካባታቸው፡ተምረው፡ስለ፡ነበር፥ወደ፡ጀርመን፡አገር ፡ኼደው፡በቈዩበት፡ጊዜ፥ የተላኩበትን የሹፌርነትና የመካኒክነት ትምህርት አጠናቀው አጥጋቢ ውጤት ከማምጣታቸውም በላይ የመጀመሪያውን የአማርኛ ዜማ ሸክላ እዚያው በጀርመን ሀገር ሆነው ለማስቀረፅ በቅተዋል። በጀርመን ቆይታቸው ወቅት \"ሂዝ፡ማስተርስ፡ቮይስ\"፡ከሚባለው፡ኩባንያ፡ጋራ፡በመዋዋል፥መዲናና ዘለሰኛ ዜማዎች በ፲፯ አይነት ስልት እየተጫወቱ ተቀርፀዋል። ኩባንያውም ለዜማው ባለቤት የድካም ዋጋ እንዲሆን በወቅቱ ፲፯ ሺህ የጀርመን ማርክ ከፍሏቸዋል። ይህም፥ዐዲስ፡አበባ፡ሲመለሱ፥በሀብታሞች፡ደረጃ፡ለመቈጠር፡ዕድል፡ሳይሰጣቸው፡ አልቀረም።\n\nነጋድራስ፡ተሰማ፡እሸቴን፡እጅግ፡ታዋቂ፡ካደረጓቸው፡ነገሮች፡አንዱ፥የነዚህ፡ዲስኮች፡ ኢትዮጵያ፡መምጣትና፥ሌላም፡ያማርኛ፡ዲስክ፡ስላልነበረ፥ለኻያ፡ዓመት፡ያኽል፥ዐቅም፡ባለው፡ቤተሰብ፡ዅሉ፡በግራሞፎን፡ይሰማ፡የነበረው፡የሳቸው፡ዘፈን፡ብቻ፡በመኾኑ፡ነው።ሌሎች፡ያማርኛ፡ዲስኮች፡የተቀረጹት፡ጠላት፡ኢትዮጵያ፡ሊገባ፡ኹለት፡ዓመት፡ያኽል፡ሲቀር ፥በነፈረደ ጐላ፥በነንጋቷ ከልካይና፡በነተሻለ መንግሥቱ፡ተጫዋችነት፡ወደ፡፲፱፻፳፭-፲፱፻፳፮፡ገደማ፡ነው።\n\nዐዲስ፡አበባም፡እንደ፡ተመለሱ፥የቤተ፡መንግሥት፡መኪናዎች፡ኀላፊ፡ኾነው፥የዘመኑን፡ታዋቂ፡ኢትዮጵያውያን፡ሾፌሮች፡አሠልጥነዋል።ስለ፡ዐፄ፡ምኒልክ፡በተጻፈ፡አንድ፡የታሪክ ፡መጽሐፍ፡ላይ፥ነጋድራስ፡መኪና፡ላፄ፡ምኒልክ፡ሲያሳዩ፡የተነሡት፡ፎቶግራፍ፡አለ።ጸሓፊው፡ግን፥በስሕተት፥\"ፈረንጅ፡ሲያስጐበኝ\"፡ብሎ፡ጠቅሶታል።\n\nማጣቀሻ\n\nይድነቃቸው ተሰማ «የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ዐጪር የሕይወት ታሪክ» (\"ሠምና፡ወርቁ፡ተሰማ፡እሸቴ\"፥ጥቅምት፡፲፱፻፹፭፡ዓ.፡ም.፥ገጽ፡1-9።)\n\nየኢትዮጵያ ሙዚቀኞች", "passage_id": "57555e7516670c7be2c587c1cc5b9fb7" }, { "cosine_sim_score": 0.46771336173838673, "passage": "እቴጌ ምንትዋብ በዙፋን ስሟ ብርሃን ሞገስ በ1698 ዓ.ም. ከአባቷ ደጅአዝማች መንበር እና እናቷ ልዕልት እንኮይ በቋራ፣ ጎንደር ስትወለድ የክርስትና ስሟ ወለተ ጊዮርጊስ ነበር። እናቷ ልዕልት እንኮይ ከዓፄ ሚናስ ዘር የምትወለድ እንደነበረች ይጠቀሳል። ምንትዋብ በ18ኛው ክፍልዘመን ኢትዮጵያ ላይ ብዙ አሻራ ትታ የለፈች ንቁ፣ ሃይለኛና ተራማጅ መሪ ነበረች። ከባሏ ዓፄ በካፋ ዘመን ጀምሮ እስከ ልጇ ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ እና ልጅ ልጇ ዓፄ እዮዋስ ዘመን ድረስ ለ40 አመታት የአገሪቱ እኩል መሪ የነበረች ናት። በዚህች መሪ ዘመን በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ የህንጻዎች ግንባታና የቤተክርስቲያን ድረሰት፣ እንዲሁም ስነ ጥበብ እድገት ታይቷል። በፋሲል ግቢ የመጨረሻውን ግንብ ያስገነባችው ምንትዋብ ነበረች። ከልጆቿ የእድሜ አናሳነትና እራሷም በሰራቻቸው አንድ አንድ ስህተቶች ምክንያት በስልጣን በነበረችበት ዘመን የነበረው እድገትና ሰላም እርሷ ስታልፍ አብሮ አለፏል። እንግዴህ አገሪቱ ወደ ዘመነ መሳፍንት የተሻገረችው ልክ እርሷ እንዳለፈች ነበር።\n\nከዐፄ በካፋ ጋር ስለመገናኘቷ \nዐፄ በካፋ በህዝብ ዘንድ ክብርን ካስገኘለት ስራው አንዱ ብዙ ጊዜውን በመሰዋት፣ እራሱን ደብቆ በግዛቱ ሁሉ እየተዘዋወረ ስህተት የተሰራውን ማቃናቱ ነበር። በዚህ ሁኔታ አንድ ቀን ተደብቆ ከጣና ሃይቅ በስተ ምዕራብ ሲጓዝ ቋራ ላይ ወባ ታመመና ከአንድ ገበሬ ቤት አረፈ። የስኮትላንዱ ተጓዥ ሐኪም ይጋቤ ሲተርክ \"ወጣቷ ምንትዋብ ከመጠን በላይ ቆንጆ፣ ተግባቢና ልዝብ\" የነበረች ሲሆን በካፋ ታሞ ያረፈበት ቤት ባለቤት ልጅ ነበረች። ምንትዋብ ታማሚውን ንጉሥ ተንክባክባ ለጤንነት ስላበቃችው ጳጉሜ5፣ 1716 (እ.ኤ.አ) ላይ ወደ ጎንደር ከተማእንዳስመጣትና እንዳገባት ይዘግባል። በ1717 ዳግማዊ አጼ ኢያሱን ወለደች። ከዚህ በኋላ ለ2 አመት ጎንደር ከተማ ተቀምጣ በመካከሉ በ1718 ወደ ወልቃይት እንድትሄድ ተደረገ። ምንም እንኳ ከሁለት ወር በኋላ ብትመለስም ልጇ ግን ወደ ሰሜን ሽሬ፣ ትግሬ ተልኮ በዚያ እስከ 1730 መኖር ቀጠለ።", "passage_id": "d1cfb1f52d12525e4054648dc27567ed" }, { "cosine_sim_score": 0.4669441746507648, "passage": "«ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት» ከ954 ዓም እስከ 1798 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ ግዛት ነበር። የ«ቅዱስ ሮማዊ ንጉሥ» ግዛቶች ሁሉ ማለት ነበር።\n\nእንዲያውም ይህ የጀርመን መንግሥት ነበረ እንጂ የበፊቱ ሮሜ መንግሥት አልነበረም።\n\nየአውሮፓ ታሪካዊ አገሮች\nየጀርመን ታሪክ", "passage_id": "c04784fd1c1556540051123d9122b3b5" } ]
beaf5d0a3bb418ea345fdb6963dd468f
bdaceefbf6119766e652c4ac05206d46
የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች ግጭት ውድመት ሪፖርት እየተጠናቀቀ ነው
አራት መቶ ሺሕ ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ እስር ቤት ይገኛሉበመስከረም ወር 2010 ዓ.ም. በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች ግጭት ምክንያት የደረሰውን ውድመት የሚያጣራው ቡድን ሪፖርት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከሁለቱም ክልሎች ከ900 ሺሕ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸው የሚታወስ ሲሆን፣ መጠኑ የማይታወቅ ንብረት ወድሟል፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ማክሰኞ ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ባወጣው የሁለት ሳምንታት ሪፖርት መሠረት፣ መንግሥት ከብሔራዊ አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን፣ ከፌዴራልና አርብቶ አደር ጉዳዮች ሚኒስቴርና ከተለያዩ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የተወጣጣ ቡድን በተለያዩ አካባቢዎች በመገኘት ማጣራት አካሂዷል፡፡አጣሪው ቡድን በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ ሥፍራዎች የደረሰውን የመሠረተ ልማቶች ውድመት ዓይነትና ስፋት፣ እንዲሁም በግጭቱ ምክንያት በግለሰቦች ንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት መመርመሩ በሪፖርቱ ተካቷል፡፡በተደረገው ማጣራት በመንግሥት መሠረት ልማቶችና በሕዝብ መገልገያዎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጋገጡን፣ በተለይም የውኃ፣ የጤና፣ የትምህርትና የግብርና ተቋማት መጎዳታቸው ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም በግል ንብረቶችና ይዞታዎች፣ እንዲሁም በማሳዎች፣ በቤቶች፣ በእንስሳትና በመሳሰሉት ላይ የደረሰው ጉዳት መካተቱ ተጠቁሟል፡፡ የደረሰው ውድመት ግምት ለጊዜው ይፋ ባይደረግም፣ በአጣሪው ቡድን ሪፖርት መጠኑ እንደሚገለጽ ታውቋል፡፡እየተጠናቀቀ ያለው ሪፖርት በቅርቡ ለመንግሥትና ለለጋሾች ጭምር እንደሚቀርብ፣ በዚህም ላይ በመመሥረት ከ900 ሺሕ በላይ ለሆኑ ተፈናቃዮች የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ለማቅረብ የሚያስችል ንቅናቄ ይደረጋል ተብሏል፡፡ በተጨማሪም ለመካከለኛና ለረጅም ጊዜ የድጋፍ ዕቅድ እንደሚረዳም ተጠቁሟል፡፡በአሁኑ ጊዜ በኦሮሚያም ሆነ በሶማሌ ክልሎች ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች በበቂ መጠን እየተረዱ አለመሆኑን እየገለጹ ነው፡፡ ተፈናቃዮቹን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚደረገው ጥረትም አዝጋሚ እንደሆነ ይነገራል፡፡ይህ በዚህ እንዳለ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) በባለፈው አንድ ዓመት ከሳዑዲ ዓረቢያ የተመለሱ ዜጎች ቁጥር 160 ሺሕ ያህል ቢሆንም፣ 400 ሺሕ የሚሆኑት በእስር ላይ እንደሚገኙ አስታውቋል፡፡ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት 1,400 ያህል እስረኞች መፈታታቸውን ያስታወሰው ድርጅቱ፣ የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት በሚያዝያ ወር በቁጥጥር ሥር ካዋላቸው እስረኞች መካከል 39 በመቶው ወይም 400 ሺሕ የሚሆኑት ኢትዮጵያዊያን ናቸው ብሏል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/10598
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.599709318963718, "passage": "በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉ 103 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) ዛሬ ኅዳር 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናገሩ፡፡ከኦሮሚያ ክልል 98 ተጠርጣሪዎች የተያዙ ሲሆን፣ የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች 54 ያህሉን በቁጥጥር ሥር ሲያውሏቸው የተቀሩት በፌዴራል ፖሊስ ነው የተያዙት፡፡ ከሶማሌ ክልል በግጭቱ የተሳተፉ 29 ተጠርጣሪዎች ቢኖሩም፣ እስካሁን የተያዙት ግን አምስት ብቻ እንደሆኑ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው ተናግረዋል፡፡ አምስቱን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ያዋላቸው የፌዴራል ፖሊስ እንደሆነ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡በ2010 ዓ.ም. በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች የተከሰተው ግጭት ከሞላ ጎደል ተረጋግቷል ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ግጭቱ የተረጋጋ ቢሆንም ግን መቶ በመቶ ቆሟል ለማለት ግን እንደማይቻልም አስረድተዋል፡፡በባሌ፣ ቦረናና ጉጂ አካባቢዎች ግጭቶች ተከስተው እንደነበር የገለጹት ሚኒስትሩ፣ የሰው ሕይወት እንደጠፋና ንብረትም እንደወደመ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "015464536adf7c2806919c500decdb5f" }, { "cosine_sim_score": 0.5882706719147897, "passage": "ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ሞያሌ ከተማ በኦሮሞዎችና በሶማሌዎች መካከል ዳግሞ ያገረሸው ግጭት ለተከታታይ ሦስት ቀናት መብረድ ባለመቻሉ፣ የበርካቶችን ሕይወት ቀጥፏል፡፡ የሶማሌ ክልል ዓርብ ታኅሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ በግጭቱ ከሶማሌ ወገን ብቻ 21 ሰዎች መገደላቸውንና በ66 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን አስታውቋል።  ከዚህ መግለጫ አንድ ቀን በፊት የኦሮሚያ ክልል የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ባወጣው መግለጫ ደግሞ፣ በክልሉ ቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ በተፈጠረ ግጭት 13 ሰዎች መገደላቸውንና ከ100 በላይ የሚሆኑት መቁሰላቸውን አስታውቋል። ሁለቱም ክልሎች ባወጡት መግለጫ የተጠቀሰው ቁጥር በወቅቱ በተገኘ የጉዳት መጠን መሆኑንና ከዚህ በላይ ሊያሻቅብ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥተዋል። በግጭቱ ሳቢያ በርካቶች ከአካባቢው ወደ ኬንያ መሸሻቸውን የሶማሌ ክልል ያወጣው መግለጫ ያመለክታል። የግጭቱን መነሻ ለማወቅ ምርመራ የተጀመረ መሆኑን ሁለቱም ክልሎች በመግለጫቸው ጠቁመዋል። ነገር ግን የቦረና ዞን ነዋሪዎች ሕግ እንዲከበር የኦሮሚያ ክልል መንግሥትን የሚጠይቅ ሰላማዊ ሠልፍ ባካሄዱበት ወቅት ግጭቱ መቀስቀሱን፣ ክልሉ ያወጣው መግለጫ ያመለክታል። በ2010 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ በአካባቢው የነበረ አንድ የመከላከያ ሠራዊት  በተሳሳተ መረጃ በከፈተው ጥቃት 12 ሰዎች በመገደላቸው ምክንያት፣ ወደ 50 ሺሕ የሚጠጉ ነዋሪዎች ወደ ኬንያ መሰደዳቸው ይታወሳል። የቦረና ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች በሞያሌ ከተማ በጋራ አብረው ለዘመናት የኖሩ ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የወሰን ውዝግብ ውስጥ በመግባት ተደጋጋሚ ግጭቶች እየተቀሰቀሱና የሰዎች ሕይወትም እየጠፋ ነው። ይህንን ችግር ከመሠረቱ ለመቅረፍ የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳና የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፋ ኡመር በቀጥታ በመነጋገር ላይ መሆናቸውን፣ በቅርቡም አቶ ሙስጠፋ የኦሮሚያ ክልልን እንደሚጎበኙ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል።", "passage_id": "a6da13fc5b57b83c597bd8aeb049d180" }, { "cosine_sim_score": 0.5465976801316952, "passage": "በሶማሌ እና በአፋር ክልሎች መካከል ዘላቂ ሰላም ለማውረድ ሁለቱ ክልሎች በመንግሥትና በሕዝብ ለሕዝብ ደረጃም መነጋገር እንደሚቀጥሉ በሶማሌ ክልል ምክትል የኮምንኬሽን ኃላፊ የሆኑት ዲባ አሕመድ ለቢቢሲ ገለጹ።በሁለቱ ክልሎች ድንበር አካባቢ በተከሰተው ግጭት ሳቢያ ማክሰኞ እለት 10 ሰዎች እንደተገደሉና ከሰኞ ጀምሮ የሞቱት ሰዎች ባጠቃላይ 27 እንደሆኑ ተናግረዋል።በትናንትናው ዕለት የአፋር ክልል ኮሚዩኔኬሽን ኃላፊ አቶ አሕመድ ካሎይታ በድንበር አካባቢ በነበረው ግጭት 10 ሰዎች መሞታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከእነዚህም መካከል ሁለቱ የትምህርት ሚኒስቴር ባልደረቦች መሆናቸው ተዘግቧል። \"በሁለቱ ክልሎች ድንበር አካባቢ ያለው ግጭት ቆይቷል። ከሁለት ዓመት በላይ ብዙ ሰው የሞተበት የድንበር ግጭት ነው\" ያሉት ምክትል ኃላፊዋ፤ የዚህ ሳምንት ክስተት ግን ከቀደሙት የተለየ እንደሆነ ገልጸዋል።ጥቃቱን በተመለከተ ምርመራ እየተካሄ እንደሚገኝ ጠቁመው \"አሸባሪ ቡድን በሚል ያስቀመጡበት ሁኔታ አልተመቸንም። አሸባሪ ቡድን የሚባል እስካሁን ኢትዮጵያ ውስጥ አላየንም። በእርግጥ የሽብር ጥቃት ነው። የተገደሉት አስሩም ንጹሀን ዜጎች ናቸው\" ብለዋል።ከዚህ ቀደምም በአፋር እና በሶማሌ ክልሎች መካከል ንግግር እየተደረገ እንደሆነ አስታውሰው፤ \"እኛ በመነጋገር እናምናለን። የአፋር ወንድሞቻችንም ያምናሉ ብዬ ነው የማስበው። ንግግሩ ይቀጥላል\" ሲሉ አስረድተዋል።ምክትል የኮምንኬሽን ኃላፊ የሆኑት ዲባ፤ ጥቃቱን ማን እንዳደረሰ ምርመራ እየተካሄደ እንደሆነ ለቢቢሲ ገልጸው፤ \"ሕዝቦቹ ወንድማማች ናቸው። ሁከት የሚፈጥር ሦስተኛ አካል አለ ብዬ ነው የምገምተው። ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚያደረግ አካል አለ። መጀመሪያም ክስተቱ እንዲፈጠር እቅዱን ዘርግተው አሁንም ሰላም እንዳይኖር ንቅናቄ እያደረጉ ነው\" ብለዋል።የሁለቱ ክልሎች ሕዝቦች ተመሳሳይ ባህል እንዳላቸው እንዲሁም በጋብቻም ተሳስረው እንደሚኖሩ በማጣቀስ፤ \"ለፖለቲካ ፍጆታ ብለው በልቶ ጠጥቶ ያላደረ ሕዝብ ማጫረስን በምን እንደምገልጸው ራሱ አላውቅም\" ሲሉ ተናግረዋል።አሁን በአካባቢው ሰላም እንሰፈነና በፌደራልና በክልል ደረጃም ንግግር እንዳለ ገልጸዋል።አያይዘውም ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ400 ያላነሱ ሰዎች እንደተገደሉ እና ንብረትም እንደወደመም ተናግረዋል።በትናንትናው ዕለት ጥቅምት 17፣ 2013 ዓ.ም በአፋር ክልል ገዳማይቱ በምትባል አካባቢ በትምህርት ቤት ውስጥ የተገደሉት የትምህርት ሚኒስቴር ሁለት ሰራተኞች \"አሸባሪ በሚባሉ ኃይሎች\" እንደሆነ የአፋር ክልል ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ አህመድ ካሎይታ አስታውቀዋል።በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሁኔታ ለመቆጣጠር የተሰማሩት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች አቶ ሙላት ፀጋዩ እና አቶ አበባው አያልነህን ጨምሮ በክልሉ በደረሰ ጥቃት አስር ሰዎች ተገድለዋል።በክልሉ ዞን ሶስት ገለአሎ በምትባል ወረዳ፣ ሰርከሞና ቴሌ ቀበሌ በሚባል መንደር የሚገኙ የአርብቶ አደር ማሕበረሰብ ላይ ጥቅምት 16፣ 2013 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት በተፈፀመ ጥቃት ስምንት ሰዎች ተገድለዋል። አቶ አህመድ \"የሽብር ጥቃት\" ያሉትም ሴቶችና ህፃናት ላይ እንዳነጣጠረም ጠቅሰዋል። የትምህርት ሚኒስቴርም ሰራተኞች በጥይት መገደልም ከዚህ \"የሽብር ጥቃት ብለው\" ከሚጠሩት ጋርም የተያያዘ ነው ይላሉ።በክልሉ የተለያዩ ግጭቶች እንደሚያጋጥሙ የሚናገሩት አቶ አህመድ እንዲህ አይነት \"መሰል የሽብር ጥቃት\" ሲያጋጥም ግን ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን ይናገራሉ። ከዚህ ቀደምም በባለፈው አመት በአፋምቦ ወረዳ ኦግኖ ቀበሌ በተመሳሳይ መልኩ ሌሊት ላይ ሴቶችና ህፃናት ላይ ያነጣጠረ \"የሽብር ጥቃት ተፈፅሞ ቁጥራቸውን ያልጠቀሱት ሰዎች መገደላቸውን ያስታውሳሉ።ጥቃት የደረሰበት አካባቢ የኢትዮ-ጂቡቲ አውራ ጎዳናና አለም አቀፍ መተላለፊያ ድንበር እንደሆነም ይገልፃሉ። ጥቃቱን ያደረሱት አካላት ማንነትን በተመለከተ ከቢቢሲ ለቀረበላቸው ጥያቄም፤ በህገ ወጥ ንግድ (ኮንትሮባንድ) ተሰማርተው የነበሩና ያ እንቅስቃሴያቸው የተገታባቸው ኃይሎች \"በአካባቢው የሚኖሩ የሶማሌ ኢሳ ጎሳ ማህበረሰቦችንም ከለላ በማድረግ\" ህዝቡን እያጠቁ ይገኛሉ ብለዋል።\"አሸባሪ ለየትኛውም አይወግንም እነሱን ከለላ አድርጎ ከመጣ የነሱን ሰላም ሊያውክ የሚችል ኃይል እንደሆነ ታውቆ እነሱም በነሱ ውስጥ አቋርጠው እዛ ቦታ ላይ ሽብር ሊፈጥሩ የሚችሉ ኃይሎችን ቀድሞ መከላከልና መቆጣጠር መቻል አለባቸው\" ይላሉ።በአካባቢው የሽብር ጥቃት እየተደጋገመ መምጣቱን የሚናገሩት አቶ አህመድ በቅርቡም በክልሉ በደረሰው የጎርፍ አደጋ ድጋፍ ለማድረግ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ልዑካኖችም ላይ በደረሰ ጥቃት የአንድ ፀጥታ ኃይል ህይወት ያለፈ ሲሆን አንዱም ተጎድቷል።ልዑካኖቹ ድጋፋቸውን አድርሰው ሲመለሱ በፀጥታ ኃይሎቹ ላይ ባነጣጠረ ጥቃትም ህይወት መጥፋቱን አስታውሰዋል።\"አገሪቷ ላይ የመጣውን ለውጥ የማይደግፉና የሚፃረሩ ከውጭም የራሳቸው የሆነ ተልእኮ ያላቸው ኃይሎች አገሪቷ የጀመረችውን የብልፅግናና የአንድነት ጉዞም ለማደናቀፍ የሚሞክሩ ናቸው\" የሚሏቸው ኃይሎችም በክልሉም የሚፈፀመው ተደጋጋሚ የሽብር ጥቃትም ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው ይላሉ።እነዚህ ኃይሎች በድንገተኛ ሁኔታ ጥቃት እያደረሱ የሚገኙ ሲሆን በከባድ መኪና አሽከርካሪዎችም እንዲሁ ጥቃቱ እየተፈፀመ ይገኛሉ ብለዋል።ይሄ መስመር አለም አቀፍ መተላለፊያ ድንበር እንደመሆኑ መጠን የአካባቢውን ሰላምና ደህንነት መጠበቅም ኃላፊነት የፌደራል ፖሊስና መከላከያ ኃይል በመሆኑም እነሱም የሚችሉትን እያደረጉ ይገኛሉ ብለዋል። \"የኮንትሮባንድ ንግድ የተቋረጠባቸው ሊኖሩ ይችላሉ እነዚሁ ኃይሎች ናቸው ተደራጅተው የሽብር ጥቃት ፈፅመው የሚመለሱት።\" የሚሉት ኃላፊው እንደዚህ ጥቃት የሚፈፅሙ ኃይሎችን የሶማሌ ክልልም ይሁን ሁሉም ሊያወግዝ ይገባል ይላሉ ።\"የኢሳ ማህበረሰብ በተለይም ገዳማይቱ አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦችም ከውስጣቸው ወጥቶ ሌሎች ላይ ጉዳት አድርሶ የሚመለሱ ኃይሎችን መታገል አለባቸው። ሽፋን ከመሆን ይልቅ መከላከል ይገባል።\" ብለዋልበባለፈው አመትም እንዲሁ ተመሳሳይ ችግር አጋጥሞ ከአገሪቱ ሰላም ሚኒስቴር እንዲሁም ከሶማሌ ክልልም ጋር ችግሩን ለመፍታትና ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙም የተናገሩት ኃላፊው ክልሉም የማጣራት ሰራውን እንደሚቀጥልና የህዝብ ለህዝብ ውይይትም ይቀጥላል ብለዋል።በተለይም ክልሉ በጎርፍ ክፉኛ ተጠቅቶ ኃብቱና ንብረቱን ባጣበት ወቅት ማጋጠሙም አሳዛኝ እንደሆነ የሚገልፁት ኃላፊው ጥቃቱ የደረሰባቸው አርብቶ አደር ማህበረሰብ እንዲሁ በጎርፉ ኃብትና ንብረቱን የተቀማ ነው ይላሉ።በክልሉም በሰራ ላይ እያሉ በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸውን ላጡት ሁለት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በዛሬው ዕለት ሽኝት መደረጉን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።ሰራተኞቹ ወደ አፋር የተንቀሳቀሱት ጥቅምት 13፣ 2013 ዓ.ም ሲሆን በትናንትናው ዕለትም ወደሚሰሩበት ቦታ ገዳማይቱ በምትባል ቦታም ትምህርት ቤት ውስጥ ስራ እየሰሩ እያለ ነው ባልታወቁ ሰዎች በጥይት መመታታቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ኮሚዩኒኬሸን ጉዳዮች ዳይሬክተር ሐረጓ ማሞ ይናገራሉ። ሰራተኞቹም በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ከማስቀጠልም በተጨማሪ በልጅነታቸው በመዳራቸውና በሌሎች ምክንያቶች ወደ ኋላ እየቀሩ ያሉ ሴቶችንም አትኩሮት በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግም ነው ወደ ቦታው ያመሩት።ጂቡቲ መስመር ላይ አንዳንድ አለመረጋጋቶች በሳምንቱ መጀመሪያ ሰኞ እለት፣ ጥቅምት 16፣ 2013 ዓ.ም ተከስቷል የሚሉ መረጃዎች መውጣታቸውን በማስመልከት የትምህርት ሚኒስቴሩ መረጃ አልነበረውም ወይ? ተብሎ ዳይሬክተሯ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሰራተኞቹ ከተባለው ቀን በፊት ቀደም ብለው እንደወጡና ከሰኞ በፊት በነበረውም ሁኔታ ሰላም የነበረ መሆኑን ይናገራሉ። ከሄዱበት እለትም ጀምሮ የተለያዩ አካባቢዎችም ስራ መስራትም ችለው እንደነበርም ተናግረዋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞቹን በቡድን ወደተለያዩ ቦታዎች የላከ ሲሆን እነዚህ ሰራተኞችም በአጋጣሚ እንደተገደሉም ሐረጓ አስታውቀዋል።የሰራተኞቹ አስከሬን ከአፋር ክልል በዛሬው ዕለት፣ጥቅምት 18 2013 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባም ገብቷል።የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር)ን ጨምሮ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞችም ለሰራተኞቹ አስከሬን ወደየአካካቢያቸው ሽኝት ማድረጋቸውንም መረጃው ጠቁሟል።በወቅቱም ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር) የአበባ ጉንጉን ከማኖር በተጨማሪ በሰራተኞቹ እልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ኃዘንም ገልፀው ለወዳጅ፣ ዘመዶቻቸውና ቤተሰቦቻቸው መፅናናትን ተመኝተዋል።ሁለቱ ሰራተኞች በተገደሉበት ወቅት የመቁሰል አደጋ ያጋጠመው ሌላኛው የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኛ አቶ ደምሴ ታምሬ የቀዶ ህክምናውን በክልሉ አድርጎ እያገገመ መሆኑንም ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘነውን መረጃ ያስረዳል።", "passage_id": "4985fe23b1454831af459e9d4bc50a97" }, { "cosine_sim_score": 0.5357160343483547, "passage": "በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በሳምንቱ በተፈጠረ ግጭት የሦስት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ አራት ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደረሰባቸው፡፡ሰኞ ጥቅምት 19 ቀን 2011 ዓ.ም. የተወሰኑ ወጣቶች በከተማው ቀበሌ 04 በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ በቅርቡ ከተማዋ ላይ ብጥብጥ ለማስነሳት አስባችኋል በሚል ተጠርጥረው የታሰሩ ጓደኞቻቸውን በኃይል ለማስፈታት ሞክረው እንደነበር፣ በዚህም ፖሊስ ስድስት ወጣቶችን በማሰር ችግሩን ለማረጋጋት እንደቻለ የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ጉሌድ አውሎ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን ረቡዕ ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም. ሌላ ብጥብጥ በማገርሸቱ፣ አቶ ወንድወሰን ደስታና ሼክ አህመድ አብዱል የተባሉ ግለሰቦች በፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡  በተጨማሪም አንድ የፖሊስ ባልደረባ በደረሰበት ድብደባ ሕክምና ሲደረግለት ቆይቶ፣ ሆስፒታል ውስጥ መሞቱን አቶ ጉሌድ ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡ ከግጭቱ ጋር በተያያዘ አራት ግለሰቦች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ሐሙስ ጥቅምት 22 ቀን 2011 ዓ.ም. የተወሰኑ የከተማው ነዋሪዎች መጠነኛ ሠልፍ አድርገው እንደነበር፣ በአካባቢው ከነበሩ ነዋሪዎች ለመረዳት ተችሏል፡፡  በግጭቱ ምክንያት ሱቆች፣ ባንኮችና የመንግሥት ተቋማት ተዘግተው ነበር፡፡ አሁንም በጅግጅጋ ያለው ውጥረት እንዳልረገበ አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የከተማዋ ነዋሪ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት ከሪፖርተር ጋር ቃለ መጠይቅ ያደረጉት የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ ዑመር፣ በክልሉ መጠነኛ የሆነ ሰላምና መረጋጋት እየተፈጠረ መሆኑን መናገራቸው ይታወሳል፡፡ነገር ግን በተለይ በጅግጅጋ ባለፈው ሳምንት አለመረጋጋት ማገርሸቱንና ውጥረትም አለመርገቡን ስማቸውን እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የከተማው ነዋሪ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ የሚታዩትን ችግሮች ለመቅረፍ ከከተማው ነዋሪዎች ጋር ተከታታይ ውይይቶች እየተደረጉ ነው ሲሉ አቶ ጉሌድ ገልጸዋል፡፡በጅግጅጋ ከተማ ከወራት በፊት በተፈጸሙ ጥቃቶች በርካቶች መሞታቸውና ንብረታቸው ከመውደሙ በተጨማሪ፣ አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው ይታወሳል፡፡ የቀድሞ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድና ሌሎች የክልሉ ባለሥልጣናት በዚህ ምክንያት በሕግ ጥላ ሥር መዋላቸው አይዘነጋም፡፡  ", "passage_id": "b2f7313ec2e8480a6d6dbe5582864ac6" }, { "cosine_sim_score": 0.5009404199419314, "passage": "የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሁለቱ ክልሎች አጎራባች አካባቢዎች ተከስቶ በነበረው ግጭት የተፈጠረውን ቁስል የማዳን እና የሁለቱን ሕዝቦች ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ የማሸጋገር ኃላፊነት የእነሱ እንደሆነ ይናገራሉ። \n\nባለፉት ሦስት ዓመታት በግጭቶች ሳቢያ ተዘግተው የነበሩት መንገዶች መከፈታቸውን የሚያስረዱት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፤ \"ተፈናቅለው የነበሩ ሰዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ አድርገናል። በተለየ መልኩ ደግሞ በሁለቱ ሕዝቦች መካከል የነበረው የንግድ እንቅስቃሴዎች ወደ ቀድሞ ሁኔታዎች ተመልሰዋል\" ብለዋል። \n\n• \"የክልሎች ልዩ ኃይልን በተመለከተ ውይይት ያስፈልጋል\" የሶማሌ ክልል ም/ፕሬዝደንት \n\n• ቴክቫህ ኢትዮጵያ፡ የፀረ ጥላቻ ንግግር የወጣቶች እንቅስቃሴ\n\nምክትል ፕሬዝደንቱ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ሥራው በፍላጎት ላይ የተመሰረት መሆኑን አስምረው ይናገራሉ። \"ተፋናቃዮችን እንዲመለሱ ያደረግናቸው በሙሉ ፍላጎታቸው ላይ በመመስረት ነው። ማንም ያለ ፍላጎቱ እንዲመለስ አልተደረገም፤ ነገር ግን ለመመለስ ያልፈለጉ አሉ\" ሲሉ ተናግረዋል።\n\nወደ ቀያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮችን ለመደገፍ መንግሥት የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገ ነው የሚሉት ምክትል ፕሬዝደንቱ፤ \"ምርጥ ዘር እያቀረብን ነው። ከብድር አገልግሎት በተጨማሪ አስፈላጊ ፍላጎቶችን እያሟላን ነው\" በማለት እነዚህ ድጋፎች ወደ ሁለቱም ክልሎች ለተመለሱ ተፈናቃዮች እየተደረጉ መሆኑን ገልፀዋል።\n\nምንም እንኳ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ቢመለሱም ከዚህ ቀደም ወደነበራቸው የኑሮ ዘይቤ መመለሱ ግን ጠንከር ያለን ሥራ ይጠይቃል ብለዋል።\n\nየድንበር ይገባኛል ግጭቶች\n\nበኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ለሚከሰቱ ግጭቶች እንደ ምክንያትነት ተደርገው ሲቀርቡ ከነበሩት መካከል የድንበር ይገባኛል ጥያቄ አንዱ እንደሆነ ይነገራል።\n\nከድንበር ጋር ተያይዞ ለሚነሱ ጥያቄዎች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ሕዝበ ውሳኔ ይካሄዳል ተብሎ ነበር። ሕዝበ ውሳኔውን ለማካሄድ የኦሮሚያ ክልል ምን እየሠራ ነው የተባሉት ምክትል ፕሬዝደንቱ \"ግጭቶችን ለመፍታት መፍትሄ የሚሆነው ህዝበ ውሳኔ ማካሄድ ወይም ድንበር ማካለል አይደለም። ከዚህ ቀደም ለተከሰቱ ችግሮች ምክንያቱ ድንበር አይደለም\" ሲሉ ተናግረዋል።\n\nተመሳሳይ ጥያቄ ቀርቦላቸው የነበሩት የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድም በተመሳሳይ መልኩ ከዚህ ቀደም ለተከሰቱት ግጭቶች ምክንያቱ የድንበር ጉዳይ አለመሆኑን ተናግረው ነበር። \n\n• \"ህዝብ ከህዝብ ሊጋጭ አይችልም\" አቶ ሽመልስ አብዲሳ \n\n\"በመጀመሪያ ደረጃ ባለፉት ዓመታት ለተከሰቱት ግጭቶች ምክንያቱ የግጦሽ መሬት ወይም የድንበር ጉዳዮች አልነበሩም። የመንግሥት መዋቅር ያለበት አሻጥር ነው ሕዝቡን ክፍተኛ ችግር ውስጥ የከተተው እና ያፈናቀለው።\" በማለት ምክትል ፕሬዝደንት ሙሰጠፌ ለቢቢሲ ገልፀው ነበር። \n\nምክትል ፕሬዝደንት ሽመልስ በተመሳሳይ መልኩ ለግጭቶቹ መቀስቀስ እንደ ምክንያትነት የሚያቀርቡት \"የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚፍጨረጨሩ የፖለቲካ ደላሎች\" ያሏቸውን ነው።\n\nበመሆኑም በሶማሌ እና በኦሮሞ ሕዝቦች መካከል ለተከሰተው ግጭት ዘላቂ መፍትሄ የሚሆነው የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ጥያቄ ምላሽ መስጠትና የሁለቱን ሕዝቦች አንድነት ማጠናከር መሆኑን ያነሳሉ።\n\n\"ይህ ቢሆን አይደለም ለሁለቱ ክልሎች ለአፍሪቃ ቀንድም ይተርፋሉ\" ብለዋል -አቶ ሽመልስ። \n\nየሞያሌ ነገር\n\nኢትዮጵያን ከኬንያ የምታዋስነዋ ከተማ- ሞያሌ፤ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መካከል በተደጋጋሚ የይገባኛል እሰጥ አገባዎች አልፎ አልፎም ግጭቶችን አስተናግዳለች። በዚህም የተነሳ የሰው ሕይወት ጠፍቷል፤ ንብረት ወድሟል። \n\nለዚህ ችግር... ", "passage_id": "82e0f8c5695e8b7906b40cfc312502c9" }, { "cosine_sim_score": 0.5002198566569132, "passage": "በሌላ በኩል የክልሉ ፕሬዚደንት አብዲ ሞሐሙድ ኦማር ወይም አብዲ ኢሌ በአዲስ አመራር መተካታቸውን የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።በጂጂጋ የተከተሰተውን ግጭት ተከተሎ በድሬደዋ ከተማ ገንደ ገራዳ በተባለ አካባቢ ትናንትና እና ዛሬ በተከሰተ ግጭት ወደ 14 የሚጠጉ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናግረዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ) ", "passage_id": "9346368425bb12ba7d23230b90067c3c" }, { "cosine_sim_score": 0.4968655382510862, "passage": "የሶማሌ ክልላዊ መንግሥትን እንቃወማለን ባሉና አሁን ያለውን የክልሉን አስተዳደር እንደግፋለን በሚሉ ግለሰቦች መካከል በተፈጠረ አምባጎሮ ጉዳት ደረሰ፡፡የክልሉን አስተዳደር በመቃወም የአገር ሽማግሌዎች፣ የጎሳ መሪዎች፣ ወጣቶችና ምሁራን በፍሬንድሽፕ ሆቴል ዛሬ ሐምሌ 4 ቀን 2010 ዓ.ም. ስብሰባ ጠርተው የነበረ ሲሆን፣ በተመሳሳይ ሆቴል ‹ሂጎ› የተባለ የክልሉ ወጣቶችን ያቀፈ ቡድንን ጨምሮ የክልሉ የፖርላማ ተወካዮችን የያዘ የክልሉን መንግሥትና ፕሬዘዳንት አቶ አብዲ መሐመድ ኡመርን ለመደገፍ በሚል የራሳቸውን ሁለተኛ ስብሰባ ጠርተው ነበር።ሪፖርተር በቦታው ተገኝቶ ለማረጋገጥ እንደቻለው፣ ሁለቱም የየራሳቸው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተከራይተው የነበረ ቢሆንም፣ ግጭቱን ሊከላከል ግን አልቻለም፡፡ ግጭቱ በመጀመሪያ የክልሉን አስተዳደር እንደግፉለን የሚሉ ወጣቶች የሁለተኛው ተሰብሳቢ አባላት ያለፍቃዳችን ፎቶ እያነሱን ነው በሚል ጭቅጭቅ የተጀመረ ሲሆን፣ በመቀጠል ወደ ድብድብ መቀየሩን ሪፖርተር ታዝቧል፡፡በግጭቱም አቶ ኢብራሂም አብዱልቃድር የተባሉ ግለሰብ ዓይናቸው ላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡‹‹ጥቃት የደረሰብኝ ለምን ትቃወማለህ በሚል ነው፤›› ሲሉ አቶ ኢብራሂም ለሪፖርተር ተናግረዋል።ግጭቱን ለማብረድ የአዲስ አበባና የፌደራል ፖሊስ በቦታው የተገኙ ሲሆን፣ በመጨረሻም ሁለቱም ተሰብሳቢዎች ሆቴሉን ለቀው እንዲበተኑ ተደርጓል፡፡የክልሉን መንግሥት የሚቃወሙት አካላት ባለሦስት ገጽ የአቋም፣ የድጋፍና የተቃውሞ መግለጫ አውጥተዋል፡፡ በአቋም መግለጫቸውም በሶማሌ ክልል እየተፈጸመ ነው የሚሉትን በደል፣ እስራት፣ ግድያና ስደት እንዲቆም ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡ የሶማሌን ክልል እናድን የሚል መድረክ ያዘጋጁት የክልሉ መንግሥት ተቃዋሚዎች፣ በእስር ላይ የሚገኙ የአገር ሽማግሌዎችና ምሁራን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲፈቱ ጠይቀዋል፡፡የክልሉን መንግሥት የሚቃወሙት አካላት ለፌዴራል መንግሥት አቤቱታቸውን አቅርበው ምላሽ እየተጠባበቁ ሲሆን፣ የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ እድሪስ እስማኤል፣ ሰዎቹን እንደማያውቋቸውና ለክልሉ የቀረበ ጥያቄ አለመኖሩን መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡", "passage_id": "d67b384f91c6564a6e9347698e2506d7" }, { "cosine_sim_score": 0.4830289648737891, "passage": "ግጭቱ ከክልሉ አቅም በላይ በመሆኑ የመከላከያ ሠራዊት ተሰማርቷልየኦኤምኤን ቴሌቪዥን ጣቢያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሐመድ የተመደበለት ጥበቃ እንዲነሳ በመባሉ በተቀሰቀሰ ውዝግብ፣ በኦሮሚያ ክልል በተካሄዱ ተቃውሞዎች የሞቱ ሰዎች ቁጥር 67 መድረሱ ተረጋገጠ፡፡ በአንዳንድ አካባቢዎች ሃይማኖታዊና ብሔር ተኮር ጥቃቶች ተፈጽመዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ዓርብ ጥቅምት 14 ቀን እንዳስታወቀው በክልሉ በተቀሰቀሱ ተቃውሞዎች 67 ሰዎች ተገድለዋል፡፡ ከተገደሉት ውስጥ 13 ያህሉ በጥይት፣ ቀሪዎቹ ደግሞ በተፈጸመባቸው ጥቃት ሕይወታቸው ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል፡፡ ከተገደሉት መካከል አምስቱ የፖሊስ ባልደረቦች እንደሆኑ ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡  የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ይህንን ቢልም ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች የተገደሉት ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል እያሉ ነው፡፡ በአንዳንድ ሥፍራዎች የተፈጸሙት ጥቃቶች ሃይማኖታዊና ብሔር ተኮር በመሆናቸው ሳቢያ በርካቶች ጉዳት እንደደረሰባቸው ተናግረዋል፡፡በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግሥታቸው የበጀት ዓመቱ ዕቅዶችና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራርያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የውጭ ዜግነት ያላቸው የሚዲያ ባለቤቶች ጥላቻና ግጭትን ከሚቀሰቅሱ ሥራዎች ካልተቆጠቡ፣ መንግሥት ዕርምጃ እንደሚወስድ ማክሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2012 ዓ.ም. ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስጠንቀቂያ በጥቅሉ የተነገረ ቢሆንም ጃዋር የውጭ ዜግነት ያለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ አክቲቪስትና የሚዲያ ባለቤት መሆኑ፣ ራሱን ጨምሮ በርካቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስጠንቀቂያ በዋናነት እሱን የሚመለከት አድርገው ተገንዝበውት ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ማስጠንቀቂያ ባስተላለፉበት ዕለት አመሻሽይ ላይ ወደ ሩሲያ ተጉዘዋል፡፡ ነገር ግን በዚያው ዕለት ዕኩለ ሌሊት ለጃዋር ደኅንነት ጥበቃ እንዲያደርጉ በመንግሥት የተመደቡ ጥበቃዎች፣ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤት ሥራቸውን አቋርጠው እንዲወጡ ታዘዋል በመባሉ ምክንያት አለመግባባት ተፈጥሯል፡፡የጥበቃ አገልግሎቱ ተገቢ ባልሆነ ሰዓትና እሱ ሳያውቅ እንዲነሳ ትዕዛዝ ተላልፏል በመባሉ በጃዋር ላይ ሥጋት መፍጠሩንና ለዚህም ተጨባጭ ምክንያት ከመንግሥት ኃላፊዎች ማግኘት አለመቻሉን በመግለጽ፣ ከ1.7 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ባፈራበት የማኅበራዊ ትስስር ገጽ ላይ በዚያው ሌሊት ይፋ እንዲያደርግ እንዳስገደደው ራሱ ተናግሯል፡፡ ይህንንም ተከትሎ ከጃዋር መኖሪያ ቅርብ ከሆኑ አካባቢዎች ደጋፊዎቹ ሌሊቱን ተጉዘው በሥፍራው የደረሱ ሲሆን፣ እሱ ይፋ ያደረገው መረጃም ስሜትና ጥርጣሬን እየቀላቀለ ሌሊቱን ሲሰራጭ አድሮ ‹‹ቄሮ›› በሚባል መጠሪያ የሚታወቁ ወጣቶች በማግሥቱ በበርካታ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ለተቃውሞ እንዲወጡ፣ ተቃውሟቸውንም መንገድ በመዝጋትና እንቅስቃሴዎችን በማስተጓጎል እንዲገልጹ አድርጓቸዋል፡፡ ተቃውሞውም እየተስፋፋ በርካታ ሥፍራዎችን አዳርሷል፡፡ጃዋር የተመደቡለት የጥበቃ ሰዎች በዕኩለ ሌሊት እንዲነሱና ጥበቃው እንዲቋረጥ መንግሥት አድርጓል ያለውን ድርጊት ‹‹የግድያ ሙከራ›› እንደሆነ፣ ሌሎች ፖለቲካዊ ምክንያቶችንም በማያያዝ በማግሥቱ ጠዋት በራሱ ሚዲያ (ኦኤምኤን) እና በሌሎች ሚዲያዎች እንዲገለጽ አድርጓል፡፡ በመሆኑም ረቡዕ ጥቅምት 12 ቀን 2012 ዓ.ም. ማለዳ በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ከተሞች የተጀመረው ተቃውሞ፣ በበርካታ የኦሮሚያ ከተሞችም ተስፋፍቶ ቀጥሏል፡፡ ተቃውሞው መንገድ ከመዝጋትና የተባለውን ድርጊት ከማውገዝ አልፎ በመሄድ ገጽታውን በመቀየር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማኅበራዊ መሠረታቸው በሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ላይ ክህደት እንደፈጸሙ፣ እንዲሁም የኦሮሞ ሕዝብ ትግል ጥያቄዎች እንዳይመለሱ አድርገዋል የሚሉ ውግዘቶች ተስታጋብቶባቸዋል፡፡ በቅርቡ ያሳተሙት ‹‹መደመር›› የተሰኘው መጽሐፋቸውና ባነሮች እንዲቃጠሉ ተደርገዋል፡፡ የተቃውሞ ሠልፎቹ በተካሄዱባቸው አንዳንድ አካባዎች ለአብነትም በተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ የሌላ ብሔር ተወላጆችና የጃዋር ደጋፊዎች በመጋጨታቸው፣ የበርካታ ሰዎች ሕይወት እንዲቀጠፍ ምክንያት ሆኗል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው በጃዋር ላይ ምንም ዓይነት የግድያ ሙከራ አለመቃጣቱን፣ ግለሰቡም በሥራው ላይ እንደሚገኝ ረቡዕ ቀትር ላይ በመግለጽ ለማረጋጋት ጥረት አድርገው ነበር፡፡ ለጃዋርም ሆነ ከውጭ ለገቡ ተፅዕኖ ፈጣሪ ፖለቲከኞች መንግሥት መድቦ የነበረውን የጥበቃ አገልግሎት በአገሪቱ በተፈጠረው አንፃራዊ ሰላም ምክንያት በማቋረጥ ላይ እንደነበር የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡ ረቡዕ ጠዋት የተጀመረው ተቃውሞ ከቀትር በኋላም እየተስፋፋ በርካታ የኦሮሚያ ከተሞችን በግጭት ሲንጥ ውሏል፡፡ ተቃውሞዎቹ በአንዳንድ አካባቢዎች ሃይማኖታዊና የብሔር ግጭት መልክ በመያዛቸው፣ ከቁጥጥር ውጭ መሆናቸውንና የፀጥታ አስከባሪዎችም ክስተቱን ለመቆጣጠር ኃይል ወደ መጠቀም እንዲገቡ ማስገደዱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በዚህም ምክንያት ረቡዕ ዕለት በአምቦ ሦስት ሰዎች፣ በምሥራቅ ሐረርጌ አንድ መገደላቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በዚሁ ቀን በአዳማ ከተማ በሚገኝ አንድ ዱቄት ፋብሪካ ላይ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ አድርገዋል በተባሉ ተቃዋሚዎች ላይ የፋብሪካው የጥበቃ ሠራተኛ ተኩስ በመክፈት ሁለት ሠልፈኞችን በመግደላቸው ምክንያት ተቃውሞው ማየሉን፣ በዚህም ሳቢያ የፋብሪካው የጥበቃ ሠራተኛ በሠልፈኞቹ ሲገደሉ፣ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ የነበሩ 15 ተሽከርካሪዎች መውደማቸውም ታውቋል፡፡ በተመሳሳይ በድሬዳዋ ከተማ አራት ሰዎች መገደላቸውንም የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ በድሬዳዋና በሐረር ከተሞች በነጋታው በተፈጸሙ ጥቃቶች በርካቶች እንደተገደሉ የዓይን እማኞች ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ጥቃቶቹም በጣም አስፈሪ እንደነበሩ አክለዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ረቡዕ አመሻሽ ላይ በሰጡት መግለጫ፣ የክልሉ ሕዝብ እንዲረጋጋ ጥሪ በማቅረብ የጃዋር ጥበቃዎችን ለማንሳት የተሄደበት መንገድ አግባብነት እንደሌለው ተናግረዋል፡፡ አክለውም ተቃውሞው ሌላ መልክ እንዲይዝ በማድረግ ክልሉን ለመረበሽ ዓላማ ያላቸው ኃይሎች መኖራቸውን በመግለጽ፣ የክልሉ መንግሥት በእነዚህ ላይ አስፈላጊውን ዕርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቀዋል፡፡ ይሁን እንጂ ተቃውሞውንና ግጭቱን በማግሥቱም መቆጣጠር አልተቻለም፡፡ በማግሥቱ ሐሙስ ግጭቶቹ ተጠናክረው የቀጠሉ ሲሆን፣ በተለይም በመጀመርያው ቀን የነበረውን ተቃውሞ ለማስተጓጎል ሞክረዋል የተባሉ የማኅበረሰብ ክፍሎችን ማንነት በመለየት ጥቃት ወደ መሰንዘር እንደተገባ ታውቋል፡፡ የዓይን እማኞች በምዕራብ ኦሮሚያ ወለቴ በተባለ አካባቢ የመጀመርያ ቀን ተቃውሞውን የማስተጓጎል ሙከራ አድርገዋል የተባሉ የሌላ ብሔረሰብ ተወላጆችን በየመኖሪያቸው በመግባት ጥቃት መሰንዘሩን ተናግረዋል፡፡ በዚህም ምክንያት በአንድ ያላለቀ ሕንፃ ላይ በጋራ ከሚኖሩ ሰዎች መካከል ሴቶቹን በመለየት፣ ወንዶቹን ከመኖሪያቻው በማውጣት ጥቃት ያደረሱባቸው መሆኑንና ጥቃት ከደረሰባቸው መካከልም ስድስት የሚሆኑት መገደላቸውን የዓይን እማኞች አስረድተዋል፡፡ በአምቦም እንደዚሁ ሰዎች ሞተዋል፡፡ በምሥራቅ ሐረርጌም ተመሳሳይ ጥቃት ሊደርስባቸው የነበሩ አንድ ግለሰብ በጦር መሥሪያ ራሳቸውን ለመከላከል ባደረጉት ሙከራ ጥቃት ሊያደርሱባቸው ከመጡት መካከል ሁለት ሰዎች መግደላቸውን፣ ይህንንም ተከትሎ ግለሰቡ ከሥፍራው ቢያመልጡም በባለቤታቸው ላይ በተፈጸመ ግድያ እንዲሁም በሌሎች ሁለት ሰዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በድምሩ አምስት የአካባቢው ነዋሪዎች መገደላቸውን የአካባቢው ሰዎች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በተመሳሳይ ዶዶላ አካባቢ ለተቃውሞ የወጡ ወጣቶች ብሔርና ሃይማኖት ለይተው በማጥቃት ድርጊት ውስጥ በመግባታቸው አራት ሰዎች እንደተገደሉ ተሰምቷል፡፡ በሁለቱ ቀናት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ሪፖርተር ግጭቶቹ ከተቀሰቀሱባቸው አካባቢዎች ነዋሪዎች ያሰባሰበው መረጃ ያመለክታል፡፡ የሟቾችን ቁጥር በተመለከተ የተለያዩ አኃዞች እየተሰሙ ቢሆንም፣ ከገለልተኛ አካላት ትክክለኛውን ቁጥር ማረጋገጥ አልተቻለም፡፡ ሐሙስ ከቀትር በኋላ ጃዋር ከተለያዩ የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በመሆን በሰጠው መግለጫ፣ በተካሄዱት ተቃውሞዎች በቂ መልዕክት መተላለፉን በመግለጽ ተከታዮቹም ሆኑ ሌሎች የኦሮሞ ማኅበረሰቦች ተቃውሟቸውን በመግታት እንዲረጋጉ በኦኤምኤን ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡ በተለይ ዶዶላ አካባቢ የከፋ ጥቃት ሲፈጸም እንደነበር ታውቋል፡፡ የተገደሉ ሰዎችን አስከሬን ለመቅበር የተቸገሩ ሰዎች ለመንግሥት አካላት የድረሱልን ጥሪ ሲያሰሙ ነበር፡፡ ቤቶቻቸው የተቃጠሉባቸው ሰዎችም እንዲሁ ድረሱልን ሲሉ ነበር፡፡ይህንን ተከትሎ መለስተኛ መረጋጋት ዓርብ ዕለት ቢስተዋልም ውጥረቱ እንዳየለ ነበር፡፡ ዓርብ ዕለት የመከላከያ ሠራዊቱ በሰጠው መግለጫ የክልሉ መንግሥት ግጭቱን ለመቆጣጠር ከአቅም በላይ እንደሆነበት በመግለጽ፣ የፌደራል መንግሥትን ድጋፍ በመጠየቁ መንግሥት ሠራዊቱ ችግር በተፈጠረባቸው አካባቢዎች እንዲሰማራ መወሰኑን አመልክቷል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ በሰጡት መግለጫ፣ ሠራዊቱ ወደ ክልሉ በመግባት ግጭቱን እንዲቆጣጠር ከመንግሥት በተሰጠው መመርያ መሰማራቱን አረጋግጠዋል፡፡ በዚህም መሠረት አዳማ፣ ቢሾፍቱ፣ ድሬዳዋ፣ ባሌ፣ ዶዶላ፣ አሰላ፣ ኮፈሌ፣ አምቦ፣ ሻሸመኔ፣ ሞጆና  በሐረር ሠራዊቱ ከተሰማራባቸው መካከል መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ በተፈጠረው ግጭት ለጠፋው የሰው ሕይወትና የንብረት ውድመት ተጠያቂ ስለሆኑ አካላት ግን፣ ለኅትመት እስከ ገባንበት ቅዳሜ እኩለ ቀን ድረስ በመንግሥት በኩል የተባለ ነገር የለም፡፡ ብዙዎች ግን የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ መንግሥትን ዕርምጃ እየጠበቁ ነበር፡፡", "passage_id": "5f32929c79d7febe19fdd5203a2a9b38" }, { "cosine_sim_score": 0.4728110602103024, "passage": "ቢቢሲ በስልክ ያነጋገራቸው የዓይን እማኞች እንደሚሉት ግጭቱ የተቀሰቀሰው በኦሮሞዎችና በሶማሌዎች መካከል እንደሆነ ገልፀዋል።\n\nትናንት ረፋድ ላይ ገንደ ገራዳ በሚባለው አካባቢ የጃዋር መሃመድን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ አስመልክቶ የተሰባሰቡ ሰዎች ሲጨፍሩ አንደኛው ወገን ጥቃት ሊፈፀምብን ነው በሚል ያልተጣራ መረጃ ምክንያት መሆኑን ሰምቻለሁ ትላለች አንዲት የዓይን እማኝ።\n\n• በድሬዳዋ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አልታወጀም ተባለ\n\n• የደቦ ጥቃትና ያስከተለው ስጋት \n\n\"ከዚያ በኋላ የነበረው ሁኔታ በጣም ከባድ ነበር፤ ዘር እየተለየ ነው የዱላና የድንጋይ እሩምታ የነበረው፤ ሁሉ ነገር ድብልቅልቅ ያለ ነበር \" ብላለች።\n\nከዚህም በተጨማሪ ቤቶች ሲቃጠሉና መመልከቷንና ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ማየቷን ተናግራለች።\n\nየደቦ ጥቃቱ በተለይም ቁጠባ፣ ፖሊስ መሬት፣ ሼክ ሃቢብ፣ ገንደ ገራዳና ቢላል ተብለው በሚጠሩ አካባቢዎች ከአንዱ ወደሌላው እየተዛመተ ሄዶ ነበር ። \n\nኦሮሞና ሶማሌዎች እርስ በእርስ እንጂ ማናቸውም ቢሆን ሌላ ብሄርን አላጠቁም ብትልም ግጭቱ በማን ፍላጎት እየተካሄደ እንዳለ ግን መለየት አስቸጋሪ ሆኖባታል።\n\n• በሶማሌ ክልል በተከሰተ ቀውስ ህይወት ሲጠፋ አብያተ-ክርስቲያናት ተቃጠሉ \n\n\"እኛ ከጎናችንም ከፊታችን ኦሮሞዎችም ሶማሌዎችም አሉ፤ ጎረምሶቹም አዋቂዎቹም አንድ ላይ ቆመው እያወሩ ነው፤ ከየት አካባቢ የመጣው ሰው ጸብ እንደሚፈልግ ራሱ ግራ ነው የሚያጋባው\"\n\nሌላኛው የዓይን እማኝ ገንደ ገራ፣ ፖሊስ መሬት፣ ቁጠባ፣ አዲስ ኬላ የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ በአካባቢዎቹ በመስፈር በቡድን ተደራጅተው ለጸብ የሚወጡ ወጣቶችን ለመበተን የአስለቃሽ ጋዝ መልቀቃቸውን ነግሮናል።\n\nአክሎም በዚህ ግጭት እስካሁን ዘጠኝ ሰዎች መሞታቸውንና በርካቶች መቁሰላቸውን ሲናገር ሌላዋ ወጣት ደግሞ የሟቾቹን ቁጥር አምስት ብቻ ነው ትላለች።\n\nየድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ዲፂዥን ኃላፊ ዋና ሳጅን ባንታለም ግርማ በበኩላቸው በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 09 አንዳንድ መንደሮች ላይ ግጭቱ እንደተጀመረ ተናግረዋል።\n\n በከተማዋ ውስጥ በነበረው ግጭት በደረሰ ቃጠሎ የአስር ሰዎች ህይወት ማለፉን የተናገሩት የፀጥታ ኃይሉ ግጭቱን ለማብረድ ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን አስረድተዋል።\n\nየግጭቱ መንስኤ ፖሊስ እያጣራ መሆኑን የሚናገሩት ኃላፊው የከተማው አስተዳደር የብሄር መልክ እንደሌለው እንደሚያምን ገልፀዋል። ነገር ግን አንዳንዶች የብሔር መልክ ለማስያዝ እንደሞከሩም አስረድተዋል።\n\n ", "passage_id": "cd4c15a9ea3041e5900698d4213577f1" }, { "cosine_sim_score": 0.4599144407110274, "passage": "የሶማሌ ክልላዊ መንግስት በክልሉ ሰላምና ፀጥታ እንዲረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ በመሥራቱ ውጤት እየተመዘገበ መምጣቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ።የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ የመንግስታቸውን የአምስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት አቀርበዋል።በሪፖርታቸውም አዲሱ የክልሉ አመራር ሥራ ከጀመረ ወዲህ በክልሉ ሲስተዋል የነበረው ብጥብጥ፣ ረብሻና አለመረጋጋት በሙሉ እንዲወገድ መስራቱን አመልክተዋል።በክልሉ ሊከሰቱ የነበሩ ሰላሳ የጎሳ ግጭቶች በውይይት እንዲፈቱ በመደረጉ በአሁኑ ወቅት በክልሉ ውስጥ መረጋጋት እየታየ መምጣቱን ተናግረዋል።የመንግስታዊ መዋቀሩን እስከታች ድረስ በማጠናከር በቀድሞ የክልሉ መንግስት መስተዳድር በህዝብ ሀብት ላይ ዝርፊያ ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩ የ1 መቶ ግለሰቦች የባንክ ሒሳብ ቁጥር መዘጋቱንም አንስተዋል።በተጨማሪም 117 ግለሰቦች እና ሰባት ድርጅቶች ደግሞ በምርመራ ሂደት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል ።በርዕሰ መስተዳድሩ በቀረበው የአምስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ጥያቄዎችና እና አስተያየቶች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል።(ኢዜአ)", "passage_id": "77cdc91e35c907e7ac6ed549f79bca43" }, { "cosine_sim_score": 0.45857903129034605, "passage": "ተጨማሪ የተያዙ ተከሳሾች በክሱ የተካተተው ስም የእነሱ አለመሆኑን ተናገሩበሶማሌ ክልል ከሐምሌ 26 እስከ 30 ቀን 2010 ዓ.ም. ድረስ በጅግጅጋ ከተማና ሌሎች የወረዳ ከተሞች ተከስቶ በነበረው ረብሻና ሁከት በደረሰው ጉዳት፣ ከአሥር ወራት በፊት በእስር ላይ የሚገኙትና ክስ የተመሠረተባቸው የክልሉ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እነ አቶ አብዲ መሐመድ (አብዲ ኢሌ) የተፋጠነ ፍትሕ ሊያገኙ እንደሚገባ ለፍርድ ቤቱ አመለከቱ፡፡አቶ አብዲ መሐመድ፣ ወ/ሮ ረሂማ መሐመድ፣ አቶ አብዱራዛቅ ሳኒ፣ ኮሚሽነር ፈሪሃን ጣሂርን ጨምሮ ከስምንት በላይ ተከሳሾች ሰኔ 3 ቀን 2011 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡ ሲሆን፣ ችሎቱ በዋናነት ቀጠሮ ይዞ የነበረው በቁጥጥር ሥር ያልዋሉ ተከሳሾችን የፌዴራል ፖሊስ ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ክትትል በማድረግ መቅረባቸውን ለመጠባበቅ ነበር፡፡ በመሆኑም ስምንት ተጠርጣሪ ተከሳሾች በቁጥጥር ሥር ውለው መቅረባቸውን ዓቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ አሳውቋል፡፡ ነገር ግን ተይዘው የቀረቡት ተከሳሾች፣ በክስ መዝገቡ በተያዘው ስም ሲጠሩ መኖራቸውን ከማረጋገጥ ይልቅ ዝምታን መርጠዋል፡፡ ምክንያታቸውን ሲጠየቁ ስማቸው እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ግን ተከሳሾቹ ራሳቸው መሆናቸውን ጠቁሞ፣ በአሁኑ ወቅት ስማቸውን እያስቀየሩና አዲስ መታወቂያ እያቀረቡ መሆኑን በማስረዳት በክሱ ላይ በተቀመጠው ስማቸው ወይም ራሳቸው በሚያስመዘግቡት ስም ክርክሩ እንዲቀጥል ለፍርድ ቤቱ አመልክቷል፡፡ የተከሳሾች ጠበቆች በበኩላቸው ባቀረቡት መቃወሚያ ዓቃቤ ሕግ ተከሳሾች መሆናቸውን ጠቅሶ ያቀረበ ቢሆንም፣ በስም ማረጋገጥ አልቻለም፡፡ ፆታው ወንድ ነው የተባለ ተከሳሽ ተይዞ ሲቀርብ ሴት ሆና በተገኘችበት ሁኔታ፣ ዓቃቤ ሕግ እየሠራ ነው ማለት እንደማይቻልም አክለዋል፡፡ ድርጊቱም የተከሳሾችን መብት የሚጎዳ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከሳሽ በየቀጠሮው ሁለትና ሦስት ሰዎችን እያቀረበ ባለበት ሒደት የታሰሩ ተከሳሾች መብት እየተጣሰ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ የክርክሩን ተገማችነትም ግምት ውስጥ የሚያስገባ መሆኑንም አክለዋል፡፡ ተከሳሾቹ ከምርመራ ወቅት ጀምሮ ከአሥር ወራት በላይ ተፈልገው ሊገኙ ስላልቻሉ፣ በእስር ላይ ያሉ ተከሳሾች የተፋጠነ ፍትሕ የማግኘት መብታቸው ጥያቄ ውስጥ መግባቱንም ተናግረዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግም ሆነ ፖሊስ ሥራቸውን በትጋት መሥራት ሲገባቸው፣ ባለመሥራታቸው በእስር ላይ ያሉ ተከሳሾች የመዳኘት ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው ሊጠበቅላቸው እንዳልቻለ ጠቁመዋል፡፡ በተከሳሾቹ ጠበቆች የቀረበው መቃወሚያ ተገቢነት የሌለው መሆኑን በመጥቀስ ዓቃቤ ሕግ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በዕለቱ ያቀረባቸው ስምንት ሰዎች ተከሳሾች መሆናቸውን ጠቁሞ፣ ፖሊስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑንና ዓቃቤ ሕግም ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ትዕዛዝ ተከትሎ አስፈላጊውን ጥረት እያደረገ ቢሆንም፣ ያልተያዙ ተከሳሾች ግን ስማቸውን የመቀየርና በፍርድ ቤት የመካድ አባዜ ውስጥ መሆናቸውን አስረድቷል፡፡ መንግሥት ሠርቶ በሰጣቸው ቤት አድራሻ ሊገኙ ያልቻሉ ስድስት ተከሳሾች፣ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸው ትዕዛዝ እንዲሰጥለትና ቀሪዎቹን አፈላልጎ ለማቅረብ ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቋል፡፡ የግራ ቀኙን ክርክር የሰማው ፍርድ ቤት በችሎት ቀርበው ማንነታቸው በተረጋገጠውና በክሱ ላይ በተጠቀሰው ስም መካከል ልዩነት መኖሩን ማረጋገጡን ጠቁሞ፣ በቀጣይ ቀጠሮ መታወቂያ ይዘው እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ዓቃቤ ሕግም አጣርቶ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ በአጠቃላይ በዕለቱ የቀረቡ ተከሳሾችን በሚመለከት የተሰጠውን ትዕዛዝ ሐሙስ ሰኔ 6 ቀን 2011 ዓ.ም. ታይቶ፣ ባልቀረቡት ተከሳሾች ላይ ማለትም በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸው በተጠየቀውና ተጨማሪ ጊዜ በተጠየቀባቸው ላይ ትዕዛዝ እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡         ", "passage_id": "bac013240fcd178cc43014a04e6eb528" }, { "cosine_sim_score": 0.4450047684788513, "passage": "የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልልን ሲያስተዳድሩ የነበሩትና በቅርቡ ከሥልጣናቸው የተነሱት አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) በመባል የሚታወቁት የቀድሞው የክልሉ ፕሬዚዳንት፤ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ከፍተኛ አቤቱታ የሚቀርብባቸው ሰው ነበሩ። የክልሉ ተወላጆች፣ ነዋሪዎች፣ ከሀገር ውስጥና ከውጭ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ሌሎች በሶማሌ ክልል በአቶ አብዲ መሐመድ ይፈፀማሉ ያሏቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ይፋ ሲያደርጉ ቆይተዋል።በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ)ና ሌሎች ስድስት አመራሮች ለእስር የተዳረጉትም ሐምሌ 27 ቀን በክልሉ በተፈፀመው ወንጀል ምክኒያት ነው ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ቅዳሜ ዕለት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ስለ ሶማሌ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ተጠይቀው ፤ “በክልሉ ሲፈፀም የነበረው በልቦለድ ወይም በፊልም ላይ የሚታይ እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑ ያጠራጥራል። ብዙ የሚያስደነግጡ ነገሮች እዛ አካባቢ ተከናውነዋል። ለምሳሌ በማረሚያ ቤት ከሚታረሙ ሰዎች ጋር አንበሳ፣ጅብና ነብር ይታሰራል። ይህ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ብሎ ማሰብ ይከብዳል” ብለዋል።አያይዘውም፤ “ስዎች ይታሰራሉ፣ ይዘረፋሉ፣ ይገደላሉም” ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ጉዳይ በይፋ ከመናገራቸው ቀድም ብሎ በሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ወች “ልክ እንደ ሞቱት ነን” በሚል ርዕስ ባለ አውጥቶ ነበር። በሶማሌ ክልል “ኦጋዴን” በሚል በሚታወቀው እስር ቤት ውስጥ ዜጎች በዘፈቀደ ለዓመታት ታስረው አሰቃቂ ስቃይ እና ድብደባ እንደሚፈፀምባቸው ይፋ አድርጓል።ሪፖርቱ አያይዞ፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግሥት በኦጋዴን እስር ቤት የሚፈጸም ማሰቃየት እና ሌሎች የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ዘግናኝ እና ያልተቋረጠ ሰቆቃ፣ ድብደባ፣ ማዋረድ፣ በቂ ያልሆነ የሕክምና አገልግሎት፣ በቂ ያልሆነ የቤተሰብ እና የጠበቃ ጉብኝት ይባስ ብሎም አንዳንዴ በቂ ምግብ አለማግኘት በእስር ቤት መፈጸሙን ያትታል። ይህንን ሰቆቃም በመብት ጥሰት የታወቁት የሶማሌ ልዩ ፖሊስ እና የማረሚያ ቤቱ የጸጥታ ሀይሎች ፈፅመውታል ብሏል በሪፖርቱ። ድርጅቱ ይህንን ሪፖርት ለማዘጋጀት የተለያዩ መረጃዎችን በግብዓት መጠቀሙን ጠቅሶ ፤የመንግስት የጸጥታ ኃይሎችን፣ የመንግሥት ከፍተኛ ባላሥልጣናትንና 70 የቀድሞ እስረኞችን ጨመሮ በአጠቃላይ ለ100 ሰዎች ቃለ መጠይቅ ማድረጉን አስታውቋል።ድርጅቱ ቃለ መጠይቅ ያደረገላቸውና ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸው የተቀየረ የቀድሞ እስረኞች ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ እንዳሰፈረው፤ እስረኞቹን በመላው እስረኞች ፊት ልብሳቸዉን አስወልቀው እርቃናቸውን አድረገው እንደ ደበደቧቸው ያስረዳል።የሂዩማን ራይትስ ወች የአፍሪካ ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ፌሊክስ ሆርን ድርጅታቸው ያወጣውን ሪፖርት አስመልክቶ ከአሜሪካ ድምፅ ተጠቀው፤ የሶማሌ ክልል እስረኞችን ፍርድቤት ባለማቅረብ በሀገሪቱ ካሉት ከሌሎች እስር ቤቶች የተለየ ነው ብለዋል።የሶማሌ ክልል ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር አቶ ኢድሪስ እስማኤል ከቪኦኤ የሶማሌኛ ቋንቋ ዝግጅት ክፍል ተጠይቀው። “ድርጊቱ በክልሉ አልተፈፀመም” ሲሉ አስተባብለው ነበር።የፌደራል ቃቤ ሕግ በቁጥጥር ስር ያዋለበትን የወንጀል ድርጊት ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ሲዘረዝር ፤ በሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ በብሔር ግጭት ቀስቃሽነት፣ በኃይማኖት መካከል ግጭት እንዲፈጠር አድርገዋል የሚል ነው።ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል በቁጥጥር ስር የዋሉት እስረኞች ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል።", "passage_id": "3b3454698a8385c01f8de2d13b4ba841" }, { "cosine_sim_score": 0.4443237077437569, "passage": "በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞንንና አፋር ክልልን በሚያጎራብቱ አካባቢዎች በሚፈጠሩ ግጭቶች የሚጠፋው ህይወትና የሚደርሰው ጉዳይ እያሳሰበው እንደሆነ የአፋር ሰብዓዊ መብቶች ድርጅት አስታውቋል።“ደም አፋሳሽ ግጭቶች እንዳይደገሙ መንግሥት የህግ የበላይነትን ያስከብር” ብሏል ድርጅቱ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጠው መግለጫ።የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደግሞ ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑን አመልክቷል።ይሁን እንጅ ጥቃቶቹ የሚፈፀሙት በደፈጣ ከመሆኑ ባሻገር ኅብረተሰቡም አጥፊዎችን አሳልፎ የመስጠት ልማድ አለማዳበሩና የመንግሥት አካላትም በሚጠበቅባቸው ልክ አለመንቀሳቀሳቸው መፍትኄ ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት እንዳከበደው የዞኑ አስተዳደር ጠቁሟል።\n ", "passage_id": "96008dcbbbafa1c69fdfb582e1684976" }, { "cosine_sim_score": 0.44415214521294577, "passage": "አቶ አብዲ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድን የመጀመሪያዎቹን 100 ቀናት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ የጠቅላይ ሚንስትሩ የለውጥ ውሳኔዎች እንደሚደግፉ ገልጸው፤ ''ባለፉት ዓመታት ለክልሉ ህዝብ ልማት የተለያዩ ሥራዎችን ሰርተናል። በሥራዎችችን ውስጥ ደግሞ ስህተት ፈጽመናል። ጊዜው የይቅርታ ነው። ስለዚህ ስለሰራነው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን። ስህተትን የማይቀበል ሴጣን ብቻ ነው'' ሲሉ ተደምጠዋል። \n\nከአቶ አብዲ መግለጫ ውስጥ የበርካቶችን ትኩረት የሳበው የቀድሞው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋን በሚመለከት የሰጡት አስተያየት ነው። ''ጌታቸው ሙሰኛ፣ ሌባ እና ራሰ ወዳድ ነው'' ሲሉ አቶ አብዲ ተደምጠዋል። \n\n• \"ከሞቱት አንለይም\" የሶማሌ ክልል እስረኞች \n\n• የደኅንነት መሥሪያ ቤቱ ኃላፊ ከሥልጣናቸው ተነሱ \n\nአቶ አብዲ ''የክልል አስተዳዳሪ ሆኜ ወደ ጌታቸው ቢሮ መግባት የቻልኩት ከ10 ዓመታት በኋላ ነው። አቶ ጌታቸው ለላፉት 27 ዓመታት ለምን ከሚዲያው ተደብቆ ቆየ? የአሜሪካው የስለላ ተቋም ሃላፊ እንኳ ህዝብ ፊት ወጥቶ መግለጫ ይሰጣል። እሱ ተንኮል እየሰራ ካልሆነ በቀር ለምን ተደበቀ?'' ብለዋል። \n\nየብሔር ብሔረሰቦች በዓል በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ላይ ህዳር 29/2006 ዓ.ም በተካሄደው ሥነ-ሥርዓት ላይ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ወደ ጅግጅጋ እንዳይሄዱ የከለከለው አቶ ጌታቸው ነው በማለት አቶ አብዲ ተናግረዋል። \n\n''አዲስ አበባ ላይ ተቀምጦ የክልል መስተዳድሮችን ይሾማል'' ያሉት አቶ አብዲ ''አቶ ጌታቸው አሁን ለመጣው ለውጥ እንቅፋት ይሆናል'' ሲሉም ተደምጠዋል። \n\nየአቶ አብዲክስ አሁን ለምን? \n\nአቶ አብዲ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ለተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በርካቶች ተጠያቂ ያደርጓቸዋል። ከዚህ በተጨማሪም ለእሳቸው ተጠሪ በሆነው በሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ለሚፈጸመው ኢሰብዓዊ ድርጊቶች አቶ አብዲ ተጠያቂ መሆን እንዳለባቸው ሂዩማን ራይስት ዎችን ጨምሮ የተለያዩ አካላት ያሳስባሉ። \n\nበቅርቡ ሂውማን ራይትስ ዎች ''ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ\" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ባወጣው ሪፖርት በሶማሌ ክልል የሚገኙ እስረኞች የዘፈቀደ እስራት፣ ድብደባ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልት እንደሚደርስባቸው አትቷል።\n\nበሪፖርቱ መሰረት ይህንን ሲፈፅሙ የነበሩት የእስር ቤቱ ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎች፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸውም ብሏል።\n\nአቶ አብዲ በቅርቡ ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርነት እንዲነሱ የተደረጉትን አቶ ጌታቸው አሰፋን በከፍተኛ ደረጃ መውቀስ ለምን አስፈለጋቸው? የሚለው የበርካቶች ጥያቄ ነው። \n\nየሶማሌ ክልል የፖለቲካ ምህዳር እና የአቶ አብዲን አስተዳደር ጠንቅቄ አውቃለው የሚሉት የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቹ አቶ ሙስጠፋ ኡመር ሁለት ምክንያቶችን በዋናነት ያስቀምጣሉ። \n\nእንደ አቶ ሙስጠፋ ከሆነ አቶ አብዲ ይህን መሰል ወቀሳን መሰንዘር ያስፈለጋቸው፤ \"የአዲሱ የፖለቲካ ለውጥ አካል ሆነው ስልጣን ላይ መቆየት ስለሚፈልጉ ነው። አቶ ጌታቸው እና ሌሎች ግለሰቦች ይፈጽሙ የነበሩትን በይፋ ማውጣት 'ታዓማኒነትን ያተርፍልኛል' የሚል ስሌትን በመያዝ ያደረጉት ነገር ነው'' ይላሉ።\n\n''ከቀናት በፊት የክልሉ ምክር ቤት ተሰብስቦ ባለበት ሰዓት አቶ አብዲ አንድ ጥቁር ቦርሳ ይዘው መጡ። ከዚያም 'በዚህ ሻንጣ ውስጥ በርካታ ሚስጥሮች አሉኝ። የክልሉ ባለስልጣናት እና የፌደራል መንግሥት ባለስልጣናት ሚስጥር እዚህ ውስጥ አለ። ገንዘብ የከፍልኳቸው ባለስልጣናት አሉ። እኔን ቢነኩ ይህን ሚስጥር አወጣለሁ' በማለት ሲያስፈራሩ ነበር'' በማለት ተናግረዋል።... ", "passage_id": "47dc00778ec39e8fed0dbf58b50c492c" }, { "cosine_sim_score": 0.4385559772721969, "passage": "በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተከሰቱና ያልተፈቱ ግጭቶች መነሻ ምክንያት እንዲመረምር በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቋቁሞ የተሰማራው ግብረ ኃይል፣ ተልዕኮውን አከናውኖ ያጠናቀረውን ሪፖርት ሊያቀርብ ነው።በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውን ደም አፋሳሽና ከ900 ሺሕ በላይ ነዋሪዎችን ያፈናቀለው ግጭት መነሻ፣ እንዲሁም ተፈናቃዮቹ ያሉበትን ሁኔታ ግብረ ኃይሉ ሲመረምር እንደቆየ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል። ከዚህ በተጨማሪም በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎችና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈጠረውን አለመረጋጋትና የመማር ማስተማር ሒደት መስተጓጎልንም፣ ግብረ ኃይሉ ተዘዋውሮ መገምገሙ ታውቋል፡፡  ፓርላማው ያዋቀረው ግብረ ኃይል ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች በመገኘት ያከናወነውን ምርመራ አጠናቅሮ በቅርቡ ለምክር ቤቱ ሪፖርት እንደሚያቀርብና ውይይት እንደሚካሄድበት፣ የምክር ቤቱ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል። ምክር ቤቱ ይህንን የምርመራ ሪፖርት በሚያዳምጥበት ወቅትም፣ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ተጠርተው ሪፖርቱን ያጠናቀረው ግብረ ኃይልና የምክር ቤት አባላት ለሚያነሱት ጥያቄ ምላሽ እንዲሰጡ እንደሚደረግ ጠቁመዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ወቅታዊ የአገሪቱ የፖለቲካ ውጥረቶችን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ምላሽ እስኪሰጧቸው ድረስ መደበኛ ስብሰባዎችን እንደማይሳተፋ በመግለጻቸው ምክንያት፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን የፓርላማ አባላቱን በድርጅታዊ መዋቅር ታኅሳስ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. እንዳነጋገሩ መዘገባችን ይታወሳል።", "passage_id": "d0d8b0b8ddebecf08862aae8b17bf5e8" }, { "cosine_sim_score": 0.4317321404606028, "passage": "በኦሮሚያ ክልል ከ350 በላይ ተጠርጣሪዎች ታስረዋልባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ክልል ባጋጠሙ ጥቃቶችና ግጭቶች የ67 ሰዎች ሕይወት ካለፈ በኋላ ሰሞኑን አንፃራዊ መረጋጋት በተፈጠረባቸው አካባቢዎች፣ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች መንግሥት ሕግ እንዲያስከብር ጥያቄ እያቀረቡ ነው፡፡ መንግሥት ሕግ ለማስከበር ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር እንዲያረጋግጥ ጥያቄ እየቀረበለት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥቅምት 15 ቀን 2012 ዓ.ም. ባስተላለፉት መልዕክት፣ ‹‹የሕግ የበላይነት ለማረጋገጥና አጥፊዎች በሕግ ፊት ቀርበው ተገቢውን ሁሉ እንዲያገኙ ያለማወላወል እንሠራለን፤›› ካሉ በኋላ፣ በርካቶች የመንግሥትን ዕርምጃ እየጠበቁ ነው፡፡ መንግሥት ሕግ እንዲያስከብር ጥያቄ ካቀረቡለት የኅብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ የሐረር ከተማ ነዋሪዎች ይጠቀሳሉ፡፡ ሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2011 ዓ.ም. በሐረሪ ክልል በሐረር ከተማ በተካሄደ ውይይት፣ ከተለያዩ የእምነት ተቋማትና የኅብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ሰላም በሚያደፈርሱ አካላት ላይ መንግሥት ሕጋዊ ዕርምጃ መውሰድ አለበት ብለዋል፡፡ ጥቃቶች እየተፈጸሙ ያሉት ሕግ ባለመከበሩ ነው ሲሉም አክለዋል፡፡ የተለያዩ ሃይማኖቶችን በመወከል የተገኙ አባቶች ብሔርና ሃይማኖትን በመከለል በነዋሪዎች መካከል ለዓመታት የተገነባውን የመቻቻልና በሰላም አብሮ የመኖር እሴቶችን የሚንዱ አካላት፣ በአስቸኳይ በሕግ መጠየቅ አለባቸው ብለዋል፡፡ በሐረሪ ክልል ሰላምና መረጋጋት እንዲኖርና በተለያዩ የእምነት ተከታዮች መካከልም በሰላም አብሮ መኖር እንዲቻል፣ የሚፈለግባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገልጸው፣ መንግሥት ደግሞ ሕግ የሚጥሱትን ለሕግ እንዲያቀርቡ ጠይቀዋል፡፡ ይህንን ጥያቄያቸውንም መንግሥት በፍጥነት እንዲመልስላቸው ጥያቄያቸውን አቅርበዋል፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አርዲን በድሪ በበኩላቸው ሃይማኖትንና ብሔርን በመከለል ሃይማኖታዊ ግጭት ሲቀሰቅሱ የነበሩ አካላት እንዳሉ አስታውቀው፣ የሃይማኖት መሪዎች የእነሱ መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ማሳሰባቸውን፣ የክልሉ መንግሥት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በሐረሪ፣ በድሬዳዋና በአካባቢው አንፃራዊ ሰላም መኖሩ የታወቀ ሲሆን፣ ለበርካቶች ሕልፈትና ለንብረት ውድመት የዳረጉ ጥቃቶች ካሁን በኋላ እንዳይፈጸሙ የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ ጊዜ የማይሰጠው ተግባር እንደሆነ ነዋሪዎች ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ መንግሥት ከደረሰው ጥፋት ተምሮ ሕግ ማስከበር ካልቻለ ሌላ ዙር ጥቃቶች ላለመፈጸማቸው ማረጋገጫ የለም ብለዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ አርሲና በባሌ ዞንም አንፃራዊ ሰላም መስፈኑ ታውቋል፡፡ ባለፈው ሳምንት በተለይ በዶዶላ፣ በባሌ ሮቤና በተለያዩ ሥፍራዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች በርካቶች ተገድለው በንብረት ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል፡፡ በአካባቢዎቹ አንፃራዊ ሰላም ከተፈጠረ በኋላ አጥፊዎች ለሕግ እንዲቀርቡ ለመንግሥት ጥሪ እየቀረበ ነው፡፡ የሕግ የበላይነት በሌለበት ዋስትና እንደሌላቸው የጥቃት ዒላማ የነበሩ ወገኖች አሳስበዋል፡፡ ሪፖርተር ከባሌ ሮቤ ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በአሁኑ ጊዜ አንፃራዊ መረጋጋት በመፈጠሩ ኅብረተሰቡ በተለያዩ ቀበሌዎች ውይይት እያደረገ ነው፡፡ በውይይቱ ወቅት ከፍተኛ ትኩረት ያገኘው መንግሥት ሕግ ማስከበር እንዳለበት ነው፡፡ በተጨማሪም ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች በፍጥነት ተቋቁመው ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዲመለሱ ማድረግ ይገባል ተብሏል፡፡ በሮቤ ከተማ ተዘግተው የነበሩ የንግድ መደብሮች፣ ሆቴሎችና ባንኮች ተከፍተው ሥራ መጀመራቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በጥቃቶቹ ወቅት የተፈጸሙ ግድያዎችን፣ ዘረፋዎችንና የንብረት ውድመቶችን የሚያጣሩ ኮሚቴዎች ተቋቁመው ሥራ እንዲጀምሩ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ከአካባቢው ምንጮች ለመረዳት ተችሏል፡፡ ሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2012 ዓ.ም. ከኦሮሚያ ክልል አባ ገዳዎች፣ የሃይማኖት መሪዎችና ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክልል ተወካዮች ጋር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ውይይት፣ መንግሥት ሕግ ማስከበር እንዳለበት ጥያቄ መቅረቡ ተሰምቷል፡፡ በተለይ ሐሰተኛ መረጃዎች በማሠራጨት ችግር እየተፈጠረ መሆኑ ተገልጾ፣ ለአገር ደኅንነት የሚቆረቆሩ ካሉ ሕግ ማስከበር ተቀዳሚ መሆን አለበት መባሉ ታውቋል፡፡ በአዲስ አበባም ሆነ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ለመገናኛ ብዙኃን አስተያየታቸውን የሰጡ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች፣ መንግሥት ሕግ እንዲያስከብር እየጠየቁ ነው፡፡ ሕግ ካልተከበረ በሰላም ወጥቶ መግባት ብቻ ሳይሆን፣ የአገር ህልውናም ለአደጋ እንደሚዳረግ ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች ከመኖሪያ ቀዬአቸው ተፈናቅለው በአብያተ ክርስቲያናትና በሌሎች ሥፍራዎች የተጠለሉ ወገኖች፣ መንግሥት በተጨባጭ ሕጋዊ ዕርምጃ ካልወሰደ ለሕይወታቸው እንደሚፈሩ እየተናገሩ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት መንግሥት ሕግ ያስከብራል ማለታቸውን በማስታወስ፣ በተግባር እንዲያሳዩዋቸውም ጠይቀዋል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን፣ በክልሉ ውስጥ አጋጥመው በነበሩ ጥቃቶችና ግጭቶች ሳቢያ 359 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል፡፡ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ተጠርጣሪዎች ማንነት በዝርዝር አልተገለጸም፡፡ ነገር ግን በቁጥጥር ሥር የሚውሉ ተጠርጣሪዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል ተብሏል፡፡ በዚህም ምክንያት የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ እየሠራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ሰሞኑን ግጭቶችና ጥቃቶች የነበሩባቸው ሥፍራዎች ሰላም ወደነበረበት መመለሱን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "0e74f45757010859c98ec41ac33fe82f" } ]
1fc10e373cd3f757c6bd26b63e6680df
1ab79386d1bde7c8bb6df4c1465cf305
የኦስትሪያ ፍርድ ቤት በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ሂጃብን ጨምሮ የተለያዩ ሐይማኖት መገለጫዎችን ማድረግ የሚከለክለውን ሕግ ሰረዘ።
ኦስትሪያ ትምህርት ቤት ውስጥ ሂጃብ ማድረግ የሚከለክለውን ሕግ ሰረዘች\nሕጉ የሐይማኖት ነፃነትን የሚጋፋ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ አስታውቋል። ሕጉ የተላለፈው ወግ አጥባቂው 'ፒፕልስ ፓርቲ' ከግራ ዘመሙ 'ፍሪደም ፓርቲ' ጋር ጥምር መንግሥት መስርቶ በነበረበት ወቅት ነው። ፍርድ ቤቱ ሕጉ ሴት ሙስሊሞችን አግላይ እንደሆነ ተናግሯል። መንግሥት ሕጉን ሲያወጣ ሙስሊም ተማሪዎች በክፍል ጓደኞቻቸው ጫና እንዳይድርባቸው ለመጠበቅ ነው ቢልም፤ ፍርድ ቤቱ ግን "ሕጉ ወንጀለኛ አድርጎ ያስቀመጠው ትክክለኛውን ሰው አይደለም" ብሏል። ፍርድ ቤቱ አክሎም፤ መንግሥት ሙስሊም ተማሪዎችን መከላከል ከፈለገ ሐይማኖት እና ፆታን መሠረት አድርገው መድልዎ የሚያደርሱ ሰዎችን የሚቀጣ ሕግ ነው ማውጣት ያለበት ብሏል። ሕጉ ተግባራዊ የተደረገው አምና ነበር። ሂጃብ ማድረግ ክልክል ነው ብሎ በግልጽ ባያስቀምጥም፤ "እስከ 10 ዓመታቸው የሆኑ ልጆች ራስ ላይ የሚጠመጠሙ ሐይማኖታዊ ልብሶችን ማድረግ አይችሉም" ይላል። የሲክ እና የአይሁድ እምነት ተከታይ ልጆችን ሕጉ እንደማያካትት መንግሥት ተናግሯል። ስለዚህም ሕጉ ሂጃብ ላይ ያነጣጠ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ተናግሯል። የፍርድ ቤቱ ፕሬዘዳንት ክሪስቶፍ ግራቤንዋርተር "ሕጉ ክልከላ የጣለው ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ነው። ይህ ሕግ ከሌሎች ተማሪዎች ነጥሎ ያገላቸዋል" ብለዋል። የትምህርት ሚንስትር ሄንዝ ፋስማን "ሴቶች ያለ ጫና በትምህርት ሥርዓቱ ማለፍ አለመቻላቸው ያሳዝናል" ብለዋል። የኦስትሪያ የሙስሊም ማኅበረሰብ ተቋም ሕጉ መሻሩን በደስታ ተቀብሎታል። "ሴቶችን እኩል እድል ማግኘታቸውን ማረጋገጥ እና በራሳቸው የሚወስኑትን መቀበል የሚቻለው ክልከላ በመጣል አይደለም" ሲል መግለጫ አውጥቷል። ሕጉ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲረቅ፤ መራሔ መንግሥት ሰባስሽን ከርዝ "ሕጉ የኦስትሪያ ማኅበረሰብ ውስጥ ተነጥሎ የሚወጣ ማኅበርን ያስወግዳል" ብለው ነበር። የፍሪደም ፓርቲ ምክትል መራሔ መንግሥት ሄንዝ ክርስትን ስትራቼ፤ መንግሥት ታዳጊ ሴቶችን "ከፖለቲካዊ እስልምና" ለመጠበቅ እየሞከረ ነው ሲሉ ተናግረዋል። ከዚያም ሕጉ እአአ 2019 ላይ ተግባራዊ እንዲሆን ተድርጓል። አሁን ላይ ፒፕልስ ፓርቲ ከግሪን ፓርቲ ጋር ተጣምሯል። ሂጃብ የሚከለከለውን ሕግ እስከ 14 ዓመት በደረሱ ታዳጊዎች ላይ ተግባራዊ የማድረግ እቅድ ነበረ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5536513100505719, "passage": "አወዛጋቢው የህንዱ ፀረ-እምነት መቀየር \"የፍቅር ጂሃድ\" ህግ\\nበያዝነው ወር ነው ብርቱካናማ ቀለም ያለው የአንገት ሻርፕ የጠመጠሙ በርከት ያሉ ወንዶች፣ ይህችኑ የሂንዱ እምነት ነበረች ያሏትን ሴት ሲሰድቧት፣ ሲጎነትሏትና ሲያሰቃዩዋትም የሚያሳይ ቪዲዮ ወጥቷል። \n\nበሰሜናዊ ኡታር ፕራዴሽ ግዛት ሞራዳባድ ከተማ ነዋሪ የሆነችውን ይህችን ሴት ከእምነትሽ ውጭ ለምን አገባሽም በሚልም ነው ግለሰቦቹ ሲያንገላቷት የታየው።\n\n\"እንደ አንቺ ባሉ ሴቶች ምክንያት ነው ይሄ ህግ የወጣው\" በማለትም አንደኛው ሲጎነትላት ይታያል።\n\nአነዚህ ግለሰቦች ፅንፈኛና አክራሪ ሂንዱዎች ሲሆን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ናሬንድራ ሞዲ ባህራቲያ ጃናታ ፓርቲ (ቢጄፒ) ቀንደኛ ደጋፊዎች ናቸው።\n\nህጉ በአክራሪ ሂንዱዎች \"የፍቅር ጂሃድ\" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ሙስሊም ወንዶች ሂንዱ ሴቶችን በጋብቻ ውስጥ እምነታቸውን እንዲቀይሩ ያደርጓቸዋል የሚለውንም ለማመላከት የሚጠቀሙበት ነው።\n\nየሚያወሩለትም ህግ በቅርቡ የፀደቀና \"የፍቅር ጂሃድና የእምነት ቅየራን መታገል ላይ ያነጣጠረ ነው። \n\nክስተቱ የተፈጠረው ከሁለት ሳምንታት በፊት ሲሆን የባጃራንግ ዳል ነዋሪዎች የ22 አመቷን ግለሰብ፣ ባለቤቱንና ወንድሙን ለፖሊስም አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል። ፖሊስም እሷን ወደ መንግሥት መጠለያ ካደረሳት በኋላ ባለቤቷንና የባለቤቷን ወንድም አስሯቸዋል። \n\nየሰባት ወር ነፍሰ ጡር የነበረችው ይህችው ግለሰብ ፅንሷ እንደተጨናገፈም አስታውቃለች። \n\nበዚህ ሳምንትም ፍርድ ቤት ቀርባ የነበረ ሲሆን እሷ እንደምትለው በግድ ሳይሆን በፈቃዷ ሙስሊም ወንድ እንዳገባች አስታውቃለች። ፍርድ ቤቱም ወደ ባሏ መንደር እንድትመለስ በነፃ አሰናብቷታል። ባለቤቷም ሆነ የባለቤቷ ወንድም አሁንም በእስር ላይ ናቸው።\n\nከሚዲያዎች ጋር ባደረገችው ቃለ መጠይቅ በመጠለያው ያሉ ሰራተኞች አያያዝ ለፅንሱ መጨናገፍ ምክንያት ሆኗል ብላለች። በከፍተኛ ሁኔታ ሆዷ ላይ ህመም እንደሚሰማት ብትናገርም ችላ እንዳሏትም አሳውቃለች። መጠለያው በበኩሉ ግለሰቧ የምትለውን አስተባብሏል።\n\n\"የጤናዬ ሁኔታ ከቀን ወደ ቀን እየባሰና በከፍተኛ ሁኔታ እየባሰ ሲመጣም ነው ወደ ሆስፒታል የወሰዱኝ። የደም ምርመራ ከተደረገልኝ በኋላ ሆስፒታል አስተኙኝ። በወቅቱም መርፌም ወጉኝ፤ ከዚያ በኋላም ነው ከፍተኛ ደም ይፈሰኝ የጀመረው\"\n\nከሁለት ቀናትም በኋላም እንዲሁ ተጨማሪ መርፌዎች እንደወጓት ትናገራለች። ይፈሳት የነበረው ደምም እየጨመረና የጤናዋ ሁኔታም እየከፋ በመጨረሻም የ7ወር ፅንሷም ተጨናገፈ \"ልጄንም አጣሁ\" በማለት ትናገራለች።\n\nሆን ተብሎ የተከሰተ ይሁን ግልፅ አይደለም፤ ሆስፒታልም ውስጥ የተፈጠረው ነገርም እንደተድበሰበሰ ነው።\n\nግለሰቧ በቁጥጥር ስር እንዳለች ባለስልጣናቱ \"ፅንሱ ተጨናግፏል\" መባሉ ሃሰት ነው የሚል ሪፖርት አውጥተው ነበር።\n\nሪፖርቱ የባለቤቷን እናት በዋነኝነት አናግሬያለሁ፤ የፅንሱንም ደህንነት ተረድቻለሁ ይላል።\n\nየህፃናት ደህንነት ጥበቃ ኮሚሽን ሊቀመንበር ቪሸሽ ጉብታ ፅንሱ ተጨናግፏል የሚሉ ሪፖርቶችን በሙሉ የካዱ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ \"ልጁ በሙሉ ጤነንነት ላይ ነው\" ለማለትም ደፍረዋል።\n\nግለሰቧ ህክምና ያገኘችበት ሆስፒታል የማሕፀን ህክምና ባለሙያ የሆኑት ዶክተር \"የሰባት ወር ፅንስ\" እንደተሸከመች በአልትራሳውንድ ያሳይ ነበር። \n\nነገር ግን ዶክተሩ እንደሚሉት የማህፀን ምርመራ ብታደርግ የህፃኑ ደህና መሆን አለመሆኑን ማረጋገጥ ይቻላል ይላሉ። \n\nነገር ግን ከእስር ከተለቀቀች በኋላ \"ፅንሱ ተጨናፈግፏል\" በማለት ስለተናገረችው ጉዳይ ባለስልጣናቱ አስተያየት አልሰጡም። \n\nበሆስፒታሉ ውስጥ ያደረገጋቸውን የአልትራሳውንም ምርመራዎችን ጨምሮ የተወጋቻቸውን መድሃኒቶች ማስረጃ ሊሰጧት አልቻሉም።\n\nሆስፒታል ከገባች ከአምስት ቀናት በኋላ ግለሰቡ ፅንሱ...", "passage_id": "8b2b26b6d0851b1526f1fe08b6975200" }, { "cosine_sim_score": 0.5389799448943544, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ የኔዘርላንድስ መንግሥት 'ነጠላ ሰዎች የወሲብ አጋር ፈልጉ' የሚል መመሪያ አወጣ\\nብሔራዊ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነው ነጠላ ሰዎች በአንድ የወሲብ አጋር ተወስነው ደስታቸውን እንዲያጣጥሙ የሚል ምክር የለገሰው። \n\nከአጋሮቹ አንዱ ሰው የኮሮናቫይረስ ምልክት ከታየበት ግን ወሲብ ማድረግ አይመከርም ብሏል ተቋሙ። \n\nተቺዎች የኔዘርላንድስ መንግሥት በዚህ ከባድ ወቅት ምነው አጋር አልባ ሰዎችን ችላ አለ ማለታቸውን ተከትሎ ነው ተቋሙ በአዲስ ምክረ-ሐሳብ ከች ያለው። \n\nኔዘርላንድስ ውስጥ ማኅበራዊ ርቀትን መጠበቅ ግዴታ የሆነው ወርሃ መጋቢት አጋማሽ ላይ ነበር። ሕጉ እንደ ጎረቤት አገራት ጠበቅ ያለ አይደለም። ሰዎች ማኅበራዊ ርቀታቸውን ከጠበቁ ሰብሰብ ብለው ጊዜያቸውን ማሳለፍ ይችላሉ። \n\nተቋሙ ከትናንት በስትያ ባወጣው መመሪያ ነጠላ ሰዎች ምንም ቢሆን አካላዊ ግንኙት ይሻሉ ብሏል። ወሲብ ሲፈጽሙም ጥንቃቄ እንዳይለያቸውና በተቻለ መጠን ኮሮናቫይረስ የማይዛመትበት መንገድ ይምረጡ ሲልም ማስጠንቀቂያ አዘል ምክር ለግሷል። \n\n'ለምሳሌ ወሲባዊ ግንኙት ማድረግ ከፈቀዳችሁት ሰው ጋር ምክክር አድርጉ። ሁለታችሁም ከቫይረሱ ነፃ መሆናችሁን አረጋግጡ' ይላል መመሪያው።\n\nአልፎም ነጠላ ሰዎች በአንድ ቢወሰኑ እንደሚመረጥ፤ እዚህም እዚያም ማለቱ ለቫይረሱ መስፋፋት እንደሚዳርግ የተቋሙ መመሪያ ያትታል። \n\nበተጨማሪም ለበርካታ ጊዜያት በጥንድት የቆዩ ሰዎች አንደኛው አጋር የኮሮናቫይረስ እንዳለበት ከጠረጠሩ ወሲብ እንዳይፈፅሙ ተቋሙ መክሯል። \n\nበአሁኑ ጊዜ ኔዘርላንድስ የእንቅስቃሴ እገዳዋን በአምስት ከፍላ በማላላት ላይ ትገኛለች። የመጀመሪያው ክፍል ቤተ-መፃሕፍት፣ የውበት ሳሎኖች፣ ማሳጅ ቤቶች እንዲሁም 'ቴራፒ' የሚሰጡ ክሊኒኮችን መክፈት ነው። \n\nየደች ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩት በአገራቸው ቀስ በቀስ በኮሮናቫይረስ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎችን ቁጥር መቀነሷን ካስታወቁ በኋላ ነው እንቅስቃሴዎች መላላት የጀመሩት። \n\nኔዘርላንድስ ውስጥ ባለፉት 24 ሰዓታት 200 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ሲነገር፤ 53 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል። በጠቅላላው አገሪቱ 43 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ይፋ አድርጋለች። የሟቾች ቁጥር ደግሞ 5 ሺህ 500 ነው። \n\n", "passage_id": "3d42ed2e19f7757e6802e1914e3f708c" }, { "cosine_sim_score": 0.520643167360133, "passage": "ተማሪዎች የካርቶን ሳጥን አጥልቀው ፈተና እንዲፈተኑ ያደረገ የህንድ ትምህርት ቤት ይቅርታ ጠየቀ\\nትምህርት ቤቱ ይቅርታ የጠየቀው ያልተለመደውና ተማሪዎች የካርቶን ሳጥን አጥልቀው የሚያሳየው ፎቶ በርካታ ሰዎችን ካነጋገረ በኋላ ነው።\n\nፎቶው የተነሳው በካርናታካ ግዛት በባጋት ቅድመ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የኬሚስትሪ ፈተና ሲፈተኑ ነበር።\n\n• ለተማሪ ሲፈተኑ የተያዙት ርዕሰ-መምህር 5 ዓመት ተፈረደባቸው \n\n• ክፍያ ባልከፈለ ተማሪ እጅ ላይ ማህተም የመታው ትምህርት ቤት ተወገዘ\n\nበፎቶግራፎቹ ላይ እንደሚታየው ተማሪዎቹ በአንድ በኩል የተሰነጠቀ የካርቶን ሳጥኖች አጥልቀው የነበረ ሲሆን እንዳይኮራረጁ ለማድረግ ታስቦ የተደረገ ነው። \n\nይህንን ተከትሎ የትምህርት ቤቱ አስተዳዳሪ በተፈጸመው ድርጊት የግዛቷ ባለሥልጣናትን በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።\n\nየትምህርት ቤቱ አስተዳዳሪ ሳቲሽ፤ ኩረጃን ለመከላከል ያልተለመደ መንገድ በመጠቀማቸው ይቅርታ መጠየቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።\n\nእርሳቸው እንዳሉት ተማሪዎችን እንዳይኮራረጁ ለማስቻል ይህንን ዘዴ የተጠቀሙት የሆነ ቦታ ስለ ጠቀሜታው በመስማታቸው ለመሞከር በማሰባቸው ነው። \n\nተማሪዎቹ ፈቃደኛ በመሆናቸው የራሳቸውን የካርቶን ሳጥን ይዘው በመምጣት ውሳኔውን ተግባራዊ እንዳደረጉም አስተዳዳሪው አክለዋል።\n\n\"በምንም ዓይነት መልኩ አልተገደደዱም፤ በፎቶግራፉ ላይ ጥቂት ተማሪዎች ካርቶኑን ሳያጠልቁ ይታያሉ። ካርቶኑንም ከ15 ደቂቃ በኋላ፤ አንዳንዶች ደግሞ ከ20 ዲቂቃ በኋላ አውልቀውታል፤ እኛ ራሳችን ከአንድ ሰዓት በኋላ እንዲያወልቁት ጠይቀናቸዋል።\" ብለዋል።\n\nየግዛቷ ባለሥልጣናት ፎቶግራፉን እንዳዩ በፍጥነት ወደ ትምህርት ቤቱ በመሄድ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። \n\n• 1550 ተማሪዎች ለኩረጃ ሲሉ ስማቸውን ለውጠዋል \n\n• ህንዳዊቷ ተማሪ ራሷን በማጥፋቷ ተማሪዎች ዩኒቨርስቲውን አቃጠሉ\n\n የቅድመ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት የቦርድ ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ፒርጃደ፤ ድርጊቱን \"ሰብዓዊነት የጎደለው ነው\" ሲሉ አውግዘውታል። \n\n\"በዚህ ጉዳይ ላይ መልዕክት ሲደርሰኝ፤ ወዲያውኑ ነበር ወደ ኮሌጁ ስከንፍ የደረስኩት። ከዚያም የኮሌጁ አስተዳደር ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ነግሬያቸዋለሁ\" ብለዋል።\n\n\"ለኮሌጁ አስተዳደር አሳውቄያለሁ፤ በተማሪዎቹ ላይ ይህንን ድርጊት በመፈፀማቸውም ሥነ ምግባር በመጣስ እንዲቀጡ እናደርጋለን\" ማለታቸውን ታይምስ ኦፍ ኢንዲያ እርሳቸውን ጠቅሶ ዘግቧል።\n\nየትምህርት ቤቱ ባለሥልጣን በበኩላቸው ድርጊቱን እንዳቆሙ ገልጸው፤ በትምህርት ቤቱ ቦርድ መርህ በመከተል በትብብር እየሠሩ እንደሆኑ ገልጸዋል።\n\n", "passage_id": "b1c772fec8e1b1e26202d9185612812d" }, { "cosine_sim_score": 0.5070658723080032, "passage": "ሶማሊላንድ አስገድዶ መድፈርን በተመለከተ የመጀመሪያ ሕግ አወጣች\\nበቀደመው ጊዜ አስገድዶ መድፈር የፈፀመ ግለሰብ ቢበዛ በደል የፈፀመባትን ሴት ማግባት ይኖርበታል እንጂ በሕግ አይጠየቅም ነበር።\n\nአዲስ የወጣው ሕግ ግን አስገድዶ የመድፈር ወንጀል የፈፀመ ሰው እስከ 30 ዓመት የሚደርስ የእሥራት ቅጣት ሊበይንበት ይችላል።\n\nበፈረንጆቹ 1991 ነበር ሶማሊላንድ እንደ ራስ ገዝ አስተዳደር ከሶማሊያ ራሷን ነፃ ብታደርግም፤ በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዘንድ እውቅ አላገኘችም። \n\nየሃገሪቱ ፓርላማ አፈ-ጉባዔ ባሼ ሞሐመድ ፋራህ ለቢቢሲ ሲናገሩ አስገድዶ የመድፈር ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ አየተባባሰ በመምጣቱ ሕጉ አስፈላጊ ነው ብለዋል። \n\n\"አሁን አሁን እስከ ሰባት የሚደርሱ ሰዎች አንዲት ሴት ላይ አስገድዶ የመድፈር ወንጀል እየፈፀሙ ይገኛሉ። አዲስ የወጣው ሕግ ወንጀሉን ሙሉ በሙሉ ያስወግድልናል ብለን እናምናለን\" ብለዋል።\n\nሕጉ የሕፃናትና ሴቶች መብት ተሟጋቾችን ዓመታት የዘለቀ ጉትጎታ ተከትሎ የመጣ ነው።\n\nየሴቶች አጀንዳ ከተሰኘ ተቋም የመጣችው ፋይሳ አሊ ዩሱፍ ለቢቢሲ እንተናገረችው የሕጉን መውጣት ለዘመናት በጉጉት ሲጠብቁት የነበረ ጉዳይ ነው።\n\nየሕጉ ተግባራዊ መሆን ሶማሊላንድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተቀባይነት እንደሚጨምረው ይጠበቃል ስትል የቢቢሲዋ አን ሶይ ዘግባለች። \n\n", "passage_id": "a305b472896db6007be64f317dddeaf7" }, { "cosine_sim_score": 0.5045278980264445, "passage": "ከስም ፊት የሚቀመጡ መለያዎና አንድምታቸው\\nሃሳቡን የተጋሩት ቢኖሩም የማህበረሰቡን እሴት ማፍረስ ነው ሲሉ የተቃወሙም አልታጡም፤ የጋብቻ ሁኔታን የማይገልፁ አማራጭ ቃላትን ያዋጡ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ታይተዋል። \n\nበባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የባህል መምህር ዋልተንጉስ መኮነን (ዶ/ር) በየማህበራዊ እርከኑ፣ በሽግግር ጊዜ የሚሰጡ፣ በሐይማኖታዊ ሥርዓት፣ በአስተዳደራዊ ሥርዓት፣ በሙያ የሚሰጡ ማዕረጎችና ሌሎችም የሚና መገለጫ ማዕረጎች እንዳሉ ያስረዳሉ። \n\n'ልጅ' የመኳንንትና የመሳፍንት ልጆች መጠሪያ እንደነበር እንደምሳሌ ያነሳሉ ለማሳያም ልጅ እያሱን ይጠቅሳሉ።\n\n• ታሪክ እየቀየሩ ያሉት ሴቶች \n\n• ኢንጅነር አይሻ መሃመድ የሃገር መከላከያ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ \n\nበማህበረሰቡ ዘንድ ያላቸውን ሚናና ሁኔታ ለማሳየት ተብሎ በዕድሜ ደረጃ ለልጆች የሚሰጥ ስያሜም መኖሩን ይናገራሉ፤ ነገርግን በዘመን፣ በአስተዳደር፣ በማኅበረሰብ አስተሳሰብ ልዩነት ምክንያት የሚሰጡት ማዕረጎች (መለያዎች) ሊሻሻሉ አሊያም ሊለወጡ ይችላሉ።\n\nሲወርድ ሲወራረድ የመጣው ላላገባች ሴት የሚሰጠው 'ወይዘሪት' የሚለው መለያ እንዲሁም ላገባች ሴት የሚሰጠው 'ወይዘሮ' የሚለው ማዕረግ አሁንም ሰዎች ይጠቀሙበታል።\n\n ከአንድ በላይ የሆኑ ያላገቡ ሴቶችም 'ወይዛዝርት' ሚል መጠሪያ ይሰጣቸዋል።\n\nይህም የማኅበረሰብ ደረጃና ሚናቸውን ለማሳየት ተብሎ የሚሰጥ ማዕረግ እንደሆነ ይገልፃሉ።\n\nበተጨማሪም መለያዎች በቃላት ባይገለጹም እንደየማኅበረሰቡ ባህል የአካል ክፍሎች ለውጥን፣ የአለባበስ ሥርዓትን፣ አካሄድን፣ የሚይዟቸውን ቁሳቁሶች፣ የፀጉር አሰራርን (አቆራረጥን) በማየት ብቻ የግለሰቦችን የጋብቻ ሁኔታ ማወቅ እንደሚቻል ያስረዳሉ - የባህል መምህሩ ዋልተንጉስ። \n\nበቆየው አባዊ ሥርዓት (ፓትሪያርኪ) የሴቶች ሚና ትዳር መስርቶ ልጅ ማሳደግ አንድ የማህበራዊ ደረጃ ማሳያ መንገድ ነበር ይላሉ፤ ማዕረጉም ይህንን ሙያዋን አመላካች ሆኖ ይመጣል። \n\nበተቃራኒው አሁን ባለው ሥርዓት ደግሞ አንዲት ሴት ተምራ ተመራምራ የሙያ ማዕረግ አግኝታ ሚናዋም እየተለየ አሊያም እየተቀየጠ ይሄዳል።\n\n• \"ፓስፖርት መስጠት አልተከለከለም\" የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳዮች ተቋም\n\n\"አንዳንድ ጊዜ እነዚህ ማዕረጎች የነበረውን ርዕዮተ ዓለምና ያለፍንበትን መንገድ ያሳያል\" የሚሉት ዋልተንጉስ (ዶ/ር) እነዚህ መገለጫዎች ከወንዶች ይልቅ ሴቶች ላይ ጎልተው መታየታቸውን ይናገራሉ።\n\nእነዚህ ማዕረጎች ያላቸው ትርጓሜና ሚና እየተለወጠ ሲመጣ መምታታትን ያመጣሉ፤ አሁንም የሆነው ከዚህ ዘለለ እንዳይደለ ይገልፃሉ። \n\nካላቸውና ከሚኖራቸው ሚና ጋር በተያያዘም ማዕረጉ ሥነ ልቦናዊና ማህበራዊ ተፅዕኖዎች ማሳደራቸው አይቀርም የሚሉት መምህሩ \"ለምሳሌ ፆታዊ ግንኙነት መስርተው ላያገቡ ይችላሉ ነገር ግን ሊወልዱ ይችላሉ መለያቸውም ወ/ሪት ይሆናሉ። ከዚህም ባሻገር ፈጥናም ሆነ ዘግይታ ብታገባ አሊያም ከነጭራሹ ጋብቻ ምርጫዋ ባይሆን ተፅእኖ ይኖረዋል።\"\n\nማዕረጎቹ ይፋዊ የጋብቻ ሥነ ሥርዓትን የተንተራሱ በመሆናቸውም ይፋዊ ባልሆነ መልኩ ጋብቻ የሚመሰርቱትን ለመጥራት መደናገርን ይፈጥራሉ።\n\n\"አግብተሻል? አላገባሽም?\" የሚሉ መጠይቆች መዘውተራቸውም በማህበራዊ ግንኙነትም ሆነ በሥነ ልቦናዊ ሥርዓት የሚያሳድረው ተፅእኖ ቀላል የሚባል አይደለም።\n\nበመሆኑም ቃሉና ሚናውም ከዘመኑ ጋር እየተለወጠ በመምጣቱ የሚያስማማና የሚገልፃቸው አዲስ ቃል ማውጣት ሳያስፈልግ አይቀርም ይላሉ ።\n\nበሌላ በኩል በወሎ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋ መምህርና የባህልና ኪነጥበብ ዳሬክተር የሆኑት አፀደ ተፈራ (ዶ/ር) እንደሚሉት ችግሩ ያለው ማዕረጉ ጋር ሳይሆን ማዕረጉን ተከትሎ ከሚመጣው ኋላ ቀር አስተሳሰብ ነው ሲሉ ይሟገታሉ።\n\nመገለጫዎቹ እንደ ማዕረግ የሚሰጡ...", "passage_id": "51bc1f3aca024695a035dd93a1952626" }, { "cosine_sim_score": 0.5044428648644319, "passage": "\"የጥላቻና የሐሰተኛ መረጃ ረቂቅ ሕጉ የመናገር ነጻነትን አደጋ ላይ ይጥላል\" ሂይውመን ራይትስ ዎች\\nዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቆርቆሪው ድርጅት ሕጉ ከጸደቀ የመናገር ነጻነትን ይገድባል ሲል ያለውን ስጋት አስቀምጧል።\n\nእኤአ ከ2018 አጋማሽ ጀምሮ ኢትዮጵያ በማህበራዊ መገናኛ ብዙኀን ላይ በሚለቀቁ ሐሰተኛና የጥላቻ መልዕክቶች የተነሳ በርካታ የብሔር ውጥረቶችና ግጭቶች ተከስተዋል ያለው መግለጫው መንግሥት ይህንን ተከትሎ ሕጉን ማስተዋወቁን ጠቅሷል።\n\nሂይውመን ራይትስ ዎች እኤአ በ2019 ሕዳር ወር በፌስ ቡክ ላይ በተለቀቀ መልዕክት የተነሳ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች በተደረገ ሰልፍና እርሱን ተከትሎ በተከሰተ ግጭት የ86 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ጠቅሶ መንግሥት ሕጉን ወደ ፓርላማ መርቶታል ብሏል።\n\n• ኢትዮጵያ የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃን የተመለከተ አዋጅን ልታጸድቅ ነው \n\n• \"ኢትዮጵያ ኢንተርኔት ማቋረጧን ማቆም አለባት\" የተመድ ከፍተኛ ባለሙያ\n\n\"የኢትዮጵያ መንግሥት በተደጋጋሚ የሚከሰቱ የብሔር ግጭቶች፣ አንዳንዴ በማህበራዊ መገናኛ ብዙኀን በሚሰራጩ የጥላቻ መልዕክቶች የተነሳ ለሚከሰቱት ግጭቶች ምላሽ ለመስጠት ከፍተኛ ግፊት ላይ ነው\" ያሉት የድርጅቱ የአፍሪካ ተመራማሪ ላቲቲያ ባደር \"ነገር ግን ይህ በአግባቡ ባልተጠና ሁኔታ የተረቀቀ ሕግ የመንግሥት ኃላፊዎች የመናገር ነጻነት መብትን ለመገደብ ሊጠቀሙበት ይችላሉ\" በማለት ስጋታቸውን ያስቀምጣሉ።\n\nእንደ ሂይውመን ራይትስ ዎች ከሆነ የጥላቻ ንግግር ሕግ ያላቸው የዓለማችን ሀገራት ባለስልጣናት ለፖለቲካዊ ጥቅማቸው ሲሉ አለአግባብ ሲጠቀሙበት ይታያሉ።\n\nየኢትዮጵያ መንግሥት ከዚህ ሕግ ይልቅ ግጭትን፣ አለመረጋጋትንና ማገለልን የሚቀሰሰቅሱ ጥላቻ ንግግሮችን የሚከላከሉ እርምጃዎችን ለመውሰድ ስልት መቀየስ አለበት ብሏል።\n\nከእነዚህም መካከል በጠቅላይ ሚኒስትሩ በየወቅቱ በሚተላለፍ መልዕክቶች እንዲሁም ሌሎች ታዋቂ ሰዎች ስለ ጥላቻ ንግግር አስከፊነት እንዲሁም ሌሎች የማህበረሰቡን እውቀት ከፍ የሚያደርጉ ሥራዎች መሰራት ይኖርባቸዋል ሲል ይመክራል።\n\nመግለጫው አክሎም በረቂቅ ሕጉ ላይ የጥላቻ ንግግር ብያኔ የተበየነበት መንገድ በዓለም አቀፍ ህግ ላይ እንደተቀመጠው አለመሆኑን በመጥቀስ ይህም ለትርጉም ሰፊ መሆኑን ይገልጻል።\n\n• “ኢትዮጵያ አዲስ የጥላቻ ንግግር ህግ አያስፈልጋትም” አቶ አብዱ አሊ ሂጂራ \n\n• የጥላቻ ንግግርን የሚያሠራጩ ዳያስፖራዎች እንዴት በሕግ ሊጠየቁ ይችላሉ?\n\nረቂቅ ህጉ አሻሚ አገላለጾችን፣ ብያኔዎችን እንዲሁም አንቀጾችን መያዙን በማንሳትም ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ የንግግር ነፃነት መብት ተሟጋቾች ያላቸውን ስጋት በማንሳት መተቸታቸውን ያስረዳል።\n\nለዚህም የተባበሩት መንግሥታት የንግግር ነጻነት ከፍተኛ ባለሙያ ኢትዮጵያ በመጡበት ወቅት ያሉትን በማስታወስ ሕጉ የዓለም አቀፍ መስፈርቶችን የማያሟላ እና በጥላቻ ንግግር ላይ የተቀመጠው ብያኔ አሻሚ መሆኑን መጥቀሳቸውን ያስታውሳል።\n\n\"የኢትዮጵያ መንግሥት የጥላቻ ንግግርን ለመከላከል በሥራ ላይ ያሉ በርካታ ሕጎች አሉት\" ያሉት ባደር \"የብሔር ግጭትን የሚያነሳሱትን በመኮነን፣ የመንግሥት ኃላፊዎች መቻቻልን የሚያበረታታ ውይይት በማድረግ መጀመር ይቻላል\" ብሏል።\n\nየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይህንን የጥላቻ እና ሐሰተኛ መረጃ ረቂቅ ሕግ ከማጽደቁ በፊት ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ከሚገኘው ከሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ምክር ቤት ጋር፣ የኢትዯጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ መንግሥታዊ ካልሆኑ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶች እንዲሁም በንግግር ነጻነት ባለሙያ ከሆኑ አካላት ጋር አብሮ ቢሰራ መልካም ነው ሲል ይመክራል።\n\nበስተመጨረሻም \"ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይህ ረቂቅ ሕግ ተጨማሪ የጭቆና መሳሪያ እንዳይሆን ሚናውን ሊወጣ ይገባል\" ብሏል።\n\n", "passage_id": "daddf2eaf4d7aeb3c7629e048b60c6d2" }, { "cosine_sim_score": 0.49958163360226393, "passage": "ስፔን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማደረግን የሚያስገድደውን ሕጓን አጠበቀች\\nበዚህ ሐሙስ ተግባራዊ መደረግ በሚጀምረው አዲሱ ሕግ የማይካተቱት ከስድስት ዓመት በታች ያሉ ሕጻናትና የጤና እክል ያለባቸው ሰዎች ብቻ ናቸው። \n\nምንም እንኳን በርካታ የአውሮፓ አገራት በሕዝብ መጓጓዣ አገልግሎቶች ላይ ማስክ ማድረግን አስገዳጅ ቢያደርጉም፤ የስፔን ግን ጠበቅ ያለ ሆኗል። \n\nስፔን በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ክፉኛ ከተጠቁት የአውሮፓ አገራት አንዷ ስትሆን፤ አሁን ላይ ከቤት ያለመውጣት ገደቡን እያላላች ነው።\n\nቀደም ብላም በሕዝብ ማጓጓዣዎች ላይ ማስክ ማድረግን ብትጠይቅም፤ አሁን ላይ ሕጉን በአጠቃላይ በሕዝቡ ላይ ጠበቅ እያደረገች ነው።\n\nበስፔን ከፈረንጆቹ መጋቢት ጀምሮ 28 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በቫይረሱ ሕይወታቸውን ሲያጡ 232 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ይሁን እንጂ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ ነው። \n\nበመሆኑም ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ህጻናትን ለ6 ሳምንታት ቤት ውስጥ እንዲቆዩ ማድረግን ጨምሮ በምድራችን ካሉ አገራት በጣም ጥብቅ የሆኑ እርምጃዎችን ወስዳለች።\n\nጠቅላይ ሚንስትር ፔድሮ ሳንቼዝ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን እንዲያራዝምላቸው ጠይቀዋል።\n\nየተቃዋሚ ፓርቲ አባላቶች ግን የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥያቄ ተቃውመውታል።\n\nጠቅላይ ሚኒስትሩ ለምክር ቤቱ አዋጁን ማራዘም ሕዝቡን ከወረርሽኙ ለመታደግ ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።\n\nሕጉ ምን ይላል?\n\nሕጉ አካላዊ ርቀትን ቢያንስ በሁለት ሜትር መጠበቅ በማይቻልባቸው ጎዳናዎች ላይ፣ በመናፈሻ ቦታዎች እንዲሁም ሕዝብ በሚገለገልባቸው ቤቶች፣ በገበያ ማዕከላትና በመሳሰሉት ውስጥ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ )ማድረግ ግዴታ መሆኑን ያትታል።\n\nሆኖም ከስድስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ይህንን እንዲተገብሩ አይገደዱም። ነገር ግን ከሦስት እስከ 5 ዓመት ያሉ ህጻናት ማስክ እንዲያደርጉ ይመከራል። \n\nየመተንፈሻ አካል ህመም እና ሌላ የጤና እክል ያለባቸው እንዲሁም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ለማድረግ የማያስችል አካል ጉዳት ያለባቸው ሕጉን እንዲተገብሩ አይገደዱም።\n\nሌሎች አገራት የሚያደርጉት ምንድን ነው?\n\nበአውሮፓ አገራት ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የተለያዩ እርምጃዎችን ወስደዋል።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት ጤናማ ሰዎች ሕዝብ በሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ማስክ ማድረግ ይኑርባቸው አይኑርባቸው የሚለውን ለመወሰን በቂ መረጃ እንደሌለው ተናግሯል።\n\n", "passage_id": "4dae38ec5e17a73dd65ab170b5d1ba38" }, { "cosine_sim_score": 0.49949301210724883, "passage": "ወሲባዊ ትንኮሳ ያደረሰባት አለቃዋን በማጋለጧ የታሠረችው ሴት\\nባይቅ ኑሪ ማንኩን የተባለችው ሴት፤ ለኢንዶኔዥያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብትልም ተቀባይነት አላገኘችም። ፍርድ ቤቱ \"ጨዋነት የጎደለው\" ድምጽ በማሰራጨት ጥፋተኛ ያላት ሲሆን፤ የመብት ተሟጋቾች የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ኮንነዋል።\n\nየመብት ተሟጋቾች ውሳኔው ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ላይ ከፍተኛ ጫና እንደሚያሳድር በመግለጽ ተቃውሟቸውን እያሰሙ ነው። ውሳኔው በመላው ኢንዶኔዥያም ቁጣን ቀስቅሷል።\n\n'ሌጋል ኤድ ፋውንዴሽን ፎር ዘ ፕረስ' የተባለ የመብት ተሟጋች ተቋም ዋና ኃላፊ አዴ ዋሂዲን፤ \"ይህ ውሳኔ ወሲባዊ ጥቃት የሚያደርሱ ግለሰቦች ተጠቂዎችን ጥፋተኛ እንዲያደርጉ በር ይከፍታል ብለን እንሰጋለን\" ሲሉ ለሮይተርስ ተናገረዋል።\n\n• \"ደላላው ወደ ቤቱ ወሰደኝ፤ በዚያው ቀን አስገድዶ ደፈረኝ\"\n\nባይቅ ትሠራበት የነበነረው ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኝ ኃላፊ ወሲባዊ ትንኮሳ እንዳደረሰባት በተደጋጋሚ ተናግራለች። ተገቢ ያልሆነ የሰልክ ጥሪ ያደርግላት እንደነበርም ገልጻለች።\n\nስልክ ሲደውልላት ድምፁን ለመቅዳት የወሰነችውም ለዚሁ ነበር። አለቃዋ ያልተገቡ የወሲብ ይዘት ያላችው ንግግሮችን አድርጎ ነበር።\n\nየድምፅ ቅጂው በትምህር ቤቱ ሠራተኞች ዘንድ ተሰራጭቶ ለትምህርት ተቋማት ዋና መሥሪያ ቤትም ተሰጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ላይም ተሰራጭቷል። ቅጂው ከተሰራጨ በኋላ ግለሰቡ ከሥራው የተባረረ ሲሆን፤ ባይቅ ላይ ክስ መስርቷል።\n\n• ወሲባዊ ትንኮሳን ሪፖርት በማድረጓ ተቃጥላ የተገደለችው \n\nምንም እንኳን ተጎጂዋ ባይቅ ብትሆንም፤ የኢንዶኔዥያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፤ የኢንዶኔዥያን የኤሌክትሮኒክ መረጃ ልውውጥ ሕግ አጣቅሶ ጥፋተኛ ብሏታል።\n\nየፍርድ ቤቱ ቃል አቀባይ አብዱላህ \"ጥፋተኝነቷ ስለተረጋገጠ ይግባኙ ተቀባይነት አላገኘም\" ብለዋል። \n\nባይቅ የ35,200 ዶላር ቅጣትም ተጥሎባታል።\n\nባይቅ፤ ቅጂውን ያሰራጨችው እሷ ሳትሆን ጓደኛዋ እንደሆነች በመናገር ተከራክራለች። ጠበቃዋ ጆኮ ጃማዲ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ባይቅ ፍርዱን ብትቀበልም፤ \"ስለ ወሲባዊ ጥቃት በአደባባይ በመናገሯ የምትቀጣ የመጨረሻዋ ሴት እንደምትሆን ተስፋ ታደርጋለች\" ብለዋል።\n\nከዚህ በኋላ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ይግባኝ ማለት ባይቻልም፤ የኢንዶኔዥያ ፕሬዘዳንት ጆኮ ዊዶዶን ይቅርታ መጠየቅ እንደሚቻል የሕግ አማካሪዎቿ ተናገረዋል።\n\n• ወሲባዊ ትንኮሳን የሚከላከል ካፖርት ተፈለሰፈ\n\nፕሬዘዳንቱ ፍርድ ቤት ይግባኟን ካልተቀበለ ምሕረት እንደሚያደርጉላት ቢናገሩም፤ ባይቅ አንዳችም ጥፋት ስለሌለባት ይቅርታቸውን እንደማትሻ ጠበቆቿ ተናግረዋል።\n\n", "passage_id": "89fe1dcdd8f1f402cb8dc4ac09af3365" }, { "cosine_sim_score": 0.49130327271077, "passage": "የፈረንሳዩ ኩባንያ በደረሰበት ጫና ሂጃብ መሸጥ አቆመ\\nዲካትሎን የተባለዉ ትጥቅ አምራችና አከፋፋይ ኩባንያ ዛቻዎችና የገበያ ማስፈራሪያዎች ስለደረሱብኝ የስፖርተኞች ሂጃብ ማቅረቡን ለጊዜው ትቼዋለሁ ብሏል።\n\nኩባንያዉ የሚያመርተው ሒጃብ ሴት ስፖርተኞች በጨዋታዎች ጊዜ የሚለብሱት ነው። ነገር ግን ይህን አንቀበልም ያሉ ወገኖች በኩባንያዉ ላይ ጫና አሳድረዋል። \n\n• ዴንማርክ ሙሉ የፊት ገጽታን የሚሸፍን 'ሂጃብ' አገደች\n\nከዚህም በተጨማሪ መንግሥት ሂጃብ ማድረግ የሃገሪቱ መንግሥት ከሃይማኖት ጋር የተለያየ መሆኑን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው የሚል አስተያየት ሲሰጥ፣ የሕግ ባለሞያዎች ደግሞ ምርቱ እንዳይሸጥ ቅስቀሳ እናደርጋለን የሚል ተቃውሞ መሰንዘራቸው ዲካትሎን ምርቱን እንዲያቆም ካደረጉት ምክንያቶች መካከል ናቸው።\n\nየኩባንያዉ ቃል አቀባይ ዣቬየር ሪቮየር \"ዉሳኔ አሳልፈናል. . . በዚህ ሰዓት ፈረንሳይ ውሰጥ መሸጥ የለበትም\" ብለዋል።\n\nነገር ግን ካሁን በፊት ቃል አቀባዩ ለኤኤፍፒ በሰጡት ቃለ መጠይቅ \"ሂጃብ ገበያ ላይ የምናቀርበው ሁሉንም የዓለም ሴቶች በስፖርት ተሳታፊ እንዲሆኑ ለማድረግ ነዉ\" ብለው ነበር።\n\nጸጉርን ብቻ የሚሸፍነዉ ሂጃቡ ከባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ጀምሮ በ49 ሃገራት በስፋት ይሸጥ ነበር። ነገር ግን ይህ በመሆኑ ተቋሙ ባለፉት ወራት የተቃውሞ ይዘት ያላቸው ከ500 በላይ የማስጠንቀቂያ የስልክ ጥሪዎችና የኢሜይል መልዕክቶች ደርሰውኛል ብሏል።\n\n• ሂጃብ ለባሿ የሕግ ብቃት መመዘኛ ፈተና ላይ እንዳትቀመጥ ተከለከለች \n\nየሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አግነሰ በዚን \"ይህ ልጋራው የማልፈልግ የሴቶች ምርጫ ነው። የፈረንሳይ ኩባንያም ይህን ምርት ባያስተዋውቀው እመርጣለሁ\" የሚል ሃሳብ መስጠታቸዉም ሌላኛው ጫና ተደርጎ ተወስዷል።\n\nበተመሳሳይ የፈረንሳይ መንግሥት ቃል አቀባይ አውሮር በርጌ \"እንደሴትነቴና እንደ ፈረንሳያዊ ዜጋ እሴቶቻችንን የማያከብር ምርት ላይ እምነት አለመጣልን እመርጣለሁ\" የሚል መልዕክት በትዊተር ገጻቸው ማስፈራቸው ኩባንያዉን ምርቱ ወደ አለመሸጥ ውሳኔ መርቶታል።\n\nፈረንሳይ መንግሥትን እና ሃይማኖትን የሚለያይ ጠንካራ ሕግ ያላት በመሆኗ ምንም አይነት ሃይማኖታዊ መገለጫ ያላቸዉ አልባሳት በትምህርት ቤቶችና በመንግሥት ተቋማት እንዳይለበሱ ከልክላለች።\n\nፈረንሳይ በ2010 ሙሉ ፊትን መሸፈንን የከለከለች ሲሆን የመብት ተሟጋች ነን የሚሉ ቡድኖች \"ፈረንሳይ ሙስሊም ሴቶችን ታገልላለች፣ እስልምናንም ትጠላለች\" በማለት እየከሰሱ ነው።\n\n", "passage_id": "be5225ff67c4eb681c0190f0edd29cef" }, { "cosine_sim_score": 0.49032154511062376, "passage": "ምያንማር ሮሂንጂያ፡ ሳን ሱ ቺ የቀረበባቸውን የዘር ማጥፋት ክስ ተቃወሙ\\nየዓለም የኖቤል ሰላም ሎሬት የሆኑት ሳን ሱ ቺ ክሱን የተቃወሙት የቀድሞዋ በርማ የአሁኗ ምያንማር በሮሂንጂ ሙስሊሞች ላይ ጭካኔ የተሞላበት የዘር ጭፍጨፋ ፈፅማለች በሚል በስፋት የተሰራጨውን ክስ በተመለከተ ነው።\n\n• ሙገሳ እና ወቀሳ የተፈራረቀባቸው ሳን ሱ ኪ\n\n• ተመድ ለሮሂንጂያ ሙስሊሞች አልደረሰላቸውም ተባለ \n\nበመክፈቻ ንግግራቸው በምያንማር ላይ የቀረበው ክስ \"ያልተሟላና ትክክል ያልሆነ\" ብለውታል።\n\nአክለውም ከክፍለ ዘመናት በፊት በርካታ ሮሂንጃዎች ይኖሩበት በነበረው ረካይን ግዛት ችግሮች እንደነበሩ አውስተዋል።\n\nየቡዲሂስት እምነት ተከታዮች የሚበዙባት ምያንማር በአውሮፓዊያኑ አቆጣጠር 2017 ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ ወስዳ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሮሂንጃ ሙስሊሞች ሲገደሉ ከ700 ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ጎረቤት አገር ባንግላዴሽ ተሰደዋል። \n\nምያንማር ሁል ጊዜም ቢሆን በረካይን ግዛት የፅንፈኞችን ጥቃት ለመከላከል ጥረት ታደርጋለች። በመሆኑም ሳን ሱ ቺ ይህንን አቋም በመያዝ፤ ጥቃቱን \"ውስጣዊ የወታደሮች ግጭት\" ነበር፤ ይህም የሮሂንጃን ታጣቂዎች በመንግሥት የፀጥታ አካላት ላይ ጥቃት በመፈፀማቸው የተቀሰቀሰ ነው ብለውታል።\n\nሳን ሱ ቺ \"በዚህ ጊዜ የምያንማር ወታደሮች ያልተመጣጠነና ያልተገባ ኃይል ተጠቅመው ይሆናል፤ በመሆኑም ወታደሮች የጦር ወንጀሎችን ፈፅመው ከሆነ እነርሱ ሊከሰሱ ይገባል\" ብለዋል።\n\nበምያንማር ህዝብ ዘንድ ተደማጭነት እንዳላቸው የሚነገርላቸው ሳን ሱ ቺ፤ ያላቸው ሥልጣን ውሱን መሆኑ ቢነገርም የተባበሩት መንግሥታት መርማሪዎች አገኘነው ባሉት 'ውስብስብ መረጃ' ምክንያት ግን ክስ ተመስርቶባቸዋል።\n\n• አውሮፕላን ያለ ፊት ጎማው ያሳረፈው አብራሪ\n\nይህም ለአራት ዓመታት በቁም እስር ላይ ላዋላቸው ጦር እንዲቆሙ የተመረጡት ሳን ሱ ቺ ትልቅ ውድቀት ነው ተብሏል።\n\nሳን ሱ ቺ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት አገራቸው ከራካይን የተሰደዱት ሰዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ቁርጠኛ መሆኗን በመግለፅ፤ ፍርድ ቤቱ ግጭቱን እንዲያገረሽ ሊያደርግ የሚችል ድርጊት መፈፀሙን እንዲያቆም አሳስበዋል።\n\nይህንን ንግግራቸውን በቴሌቪዥን የተከታተሉ እና በባንግላዴሽ በኩቱፓሎንግ የስደተኖች ካምፕ የሚገኙ ስደተኞች \"ውሸታም ፣ ውሸታም፣ አሳፋሪ\" እያሉ በመጮህ ተቃውሟቸውን ሲገልፁ ነበር።\n\nከስደተኞቹ አንዱ የሆነው የ52 ዓመቱ አብዱ ራሂም \"ውሸታም ናቸው፣ ትልቅ ውሸታም\" ሲል ገልጿቸዋል።\n\nከሄግ ፍርድ ቤት ውጭ የሮሂንጃ ሙስሊሞች ደጋፊ የሆኑ የተወሰኑ ሰዎች በቡድን በመሆን \" ሳን ሱ ቺ፤ በአንቺ አፍረናል!\" ሲሉ ተደምጠዋል።\n\nበሌላ በኩል የእርሳቸው ደጋፊ የሆኑ ወደ 250 የሚጠጉ ተቃዋሚዎች የእርሳቸውን ምስል በመያዝ \" ከጎንዎ ነን!\" ሲሉ ድጋፋቸውን አሳይተዋል።\n\nየምያንማር ዜጋ የሆነችውና አሁን ኑሮዋን በአውሮፓ ያደረገችው ፖ ፕዩ የሰልፉ አንዷ አስተባባሪ ስትሆን \"ዓለም በአን ሳን ሱ ቺ ይበልጥ ትዕግስተኛ መሆን ይጠበቅበታል\" ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች።\n\n\"እስካሁን በእርሷ እምነት አለን፤ እንደግፋታለን። በአገራችን ሰላምና ብልፅግና ያመጡ እና ይህንን ውስብስብ ችግር የፈቱ ብቸኛ ሰው ናቸው\" በማለትም አክላለች። \n\nሳን ሱ ቺ ከዓመታት በፊት በሰብዓዊ እና ፖለቲካዊ መብት ተሟጋችነታቸው ሰበብ በተደጋጋሚ ለእስር እና እንግልት ተዳርገዋል። ለዚህ በጎ ተግባራቸውም እ.ኤ.አ. በ1991 የኖቤል ሰላም ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።\n\nየተሰጣቸው የኖቤል ሽልማት እንዲነጠቅ የሚጠይቁ ወገኖችም ቢበራከቱም ኮሚቴው ግን ሽልማቱን መንጠቅ እንደማይችል ማስታወቁ ይታወሳል።\n\n", "passage_id": "5d31f22b588e27c95f8bab630ded4f7c" }, { "cosine_sim_score": 0.4881457217745021, "passage": "ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ፍራንስስ የካቶሊክ ቤተክርስትያን የርሳቸውን አመለካከት በመከተል አስተምሮዋን የሞት ቅጣት መኖር የለበትም ወደሚለው እንድትቀይር መጠየቃቸውን ቫቲካን ዛሬ አስታውቋል።አዲሱ የካቶሊክ ቤተክርስትያን አጠቃቀም የሞት ቅጣት የህዝብን ደኅንነት ለመጠብቅ ሲባል አንዳንድ ወንጆሎችን በሚመለከት ተገቢ ተድርጎ የታየበት ጊዜ ነበር።አሁን ግን አንድ ሰው ከባድ ወንጀል ከፈፀመም በኋላ ሰብአዊ ክብሩ የማይሟጠጥ መሆኑን የሚያሳይ ንቃተ ህሊና ከፍ እያለ ነው ይላል።ካቶሊክ ቤተክርስታያን የሞት ቅጣት በሰው ልጅ ክብር ላይ የሚደረግ ጥቃት በመሆኑ የሞት ቅጣትን ለማስቀረት በቁርጠኝነት ትሰራለች ይላል የቫቲካኑ ትምህርት።", "passage_id": "868b04c4e23be8b8e35a346fac97b791" }, { "cosine_sim_score": 0.4860829456328712, "passage": "በሃይማኖታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቃለ-መጠይቅ የሰጡት ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ነው ሲሉ ተደምጠዋል። \n\nየተመሳሳይ ፆታ ግንኙነትን 'ዘመን አመጣሽ' ሲሉ የገለፁት ፖፕ ፍራንሲስ ቀሳውስት ከድርጊቱ በመቆጠብ ለጌታ ትዕዛዝ ተገዥ እንደሆኑ አሳስበዋል። \n\n• የሮማው ጳጳስ አለም የስደተኞችን ጉዳይ ቸል እንዳይል ተማጸኑ\n\nየካቶሊክ አብያተ ክርስትያናት ለቫቲካን የሚሆን ቄስ ሲመርጡ አስተውለው እንደሆን ጥሪ አቅርበዋል። \n\nቄሶችን የሚያሰለጥኑ የኃይማኖት ሰዎች 'በሰብዓዊነት እና ስሜትን በመቆጣጠር' ብቁ እንዲሆኑ ሊያደርጓቸው ይገባል ሲሉም መልዕክት አክለዋል። \n\nበቅስና እና ምንኩስና ዓለም የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት ቦታ እንደሌላቸው ነው ፖፕ ፍራንሲስ ያሳወቁት። \n\n• የጀርመን ቄሶች ቅሌት ሲጋለጥ \n\nበፈረንጆቹ 2013 ፖፕ ፍራንሲስ የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት ድርጊት ሃጥያት ነው የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት ውስጥ መገኘት ግን አይደለም ብለው ትንሽ ወዝገብ የሚያደርግ አስተያየት መስጠታቸው ይታወሳል።\n\n«አንድ ሰው የተመሳሳይ ፆታ ውስጥ ሆኖ ፈጣሪን የሚፈልግ ከሆነና መልካም ምግባር ካለው እኔ ማን ሆኜ ነው የምፈርደው» ብለው ነበር አስተያየት የሰጡት። \n\n ", "passage_id": "edfe4558fda4eea9a3041bc939d1ca20" }, { "cosine_sim_score": 0.47661931956890935, "passage": "ጀርመን፡ በዓለም ለደንብና ለሥርዓት ተገዢ ዜጎች ያሏት አገር ማን ናት?\\nበዚህ መሀል አንዲት ሴትዮ በወንበሮች መሀል በመተላለፍያው ወደ መቀመጫ ወንበሯ እየተመለሰች ነበር። \"እሽሽሽ. . . \" ስትል እንደ ልጅ ተቆጣችን። ድምጻችሁን ቀንሱ ማለቷ ነው። \n\nእኛ ያለንበት የባቡሩ ፉርጎ ድምጽ አይመከርም።\n\nምክሯን ቸል ብለን ወሬያችንን መሰልቀጥ ያዝን. . . \n\nበድጋሚ ሞባይል ማነጋገር እንደማይፈቀድ የሚያመላክተውን ባቡሩ ፉርጎ ላይ የተለጠፈ ምልክት በጣቷ ጠቆመችን። በምሥል ከገባቸው በሚል. . . \n\nአደብ አንገዛ ስንላት ደግሞ ወደኛ ጠጋ ብላ በሹክሹክታ \"ድምጻችሁን መቀነስ ይኖርባችኋል\" አለችን፣ በትህትና።\n\nአጠገቤ ወደተቀመጠው ወዳጄ ዞር ብዬ ቀደም ሲል ለጠየቀኝ ጥያቄ መልስ እንዳገኘሁ ነገርኩት። \n\n\"በአሜሪካና በጀርመን ባሕል መካከል ያለው ልዩነት ይቺ ሴትዮ ናት።\"\n\nምን ማለቴ እንደሆነ ሳይገባው አልቀረም።\n\nየጀርመናዊያን ወግ አጥባቂነት፣ ደንብ አክባሪነት…\n\nአራት ዓመት በጀርመን ስኖር \"እባካችሁ ዝም በሉ\" ያለችን ሴትዮ የምትወክለውን ኅብረተሰብ አይቻለሁ። \n\nፍጹም ለወግ-ባሕል፣ ለደንብ ሥርዓት ተገዢ ማኅበረሰብ ነው። በሁሉም ሁኔታና ከባቢ ሕዝቡ ሕግ አክባሪ ነው ማለት ይቻላል።\n\nበዚያ ምድር ሥርዓት የሚባለው ነገር የትም አለ። በቃ በሕይወት ውጣ ውረድ ከደንብና ሥርዓት ውልፍ የለም። ምክንያቱም በጀርመን ባሕል ዝነኛው አባባል የትኛው ይመስላችኋል?\n\n\"ሰውን ሰው ያደረገው ሥራ ነው\" የሚለው? አይደለም።\n\n\"መማር ያስከብራል፣ አገርን ያኮራል\" የሚለው? አይደለም።\n\nበጀርመን ዝነኛው አባባል. . . \"Ordnung Muss Sein\" (ሥርዓት ሊኖር ይገባል!) የሚለው ነው።\n\nበቃ! የመላው ጀርመናዊያን ሕይወት የሚመራው በዚህ አባባል ነው ማለት ይቻላል። ከልጅ እስከ አዋቂ ለዚህ አባባል ይገዛል። ሥርዓት ሊኖር ይገባል! ሥርዓት ሊኖር ይገባል! ሥርዓት ሊኖር ይገባል!\n\nሥርዓት በምን ይገለጻል?\n\nበጀርመን የቆሸሹና ንጹህ ጠርሙሶች በአንድ አይጣሉም። በጀርመን ምሽት ከ4፡00 ሰዓት በኋላ የሚረብሽ ድምጽ ማሰማት የለም። \n\nበጀርመን ቀይ መብራት ከበራ ለምን ገጠር ውስጥ አይሁንም፣ ለምን እልም ያለ የገበሬ ማኅበር ያለበት አይንም. . . ለምን እግረኛ ሰው ቀርቶ እግረኛ-ወፍ መንገድ እየተሻገረች አይሆንም ትራፊክ የለም ብሎ ሕግ አይጣስም። አረንጓዴው እስኪበራ እግር ፍሬን ላይ ጠቆም ይደረጋል! ጡሩንባ ማንባረቅ የለም፤ ጸጥ ረጭ! ውልፍ ዝንፍ የለም!\n\nበዚህ አገር አንድ ነገር ለማስፈጸም ከፈለጋችሁ ቀጥተኛ አካሄድ ነው ያለው። \n\nመጀመርያ ቅጽ መሙላት፤ በቅጹ ላይ በትክክል ስምና አድራሻን መጻፍ፣ ከዚያ ቀጠሮ መያዝ ያስፈልጋል። \n\nቅጽ የሚሞላ ሰው መቼስ መሳሳቱ የት ይቀራል። ከተሳሳተ ተደውሎ ይጠራል። ቅጹን አስተካክሎ መሙላት ግዴታው ነው። ምክንያቱም በጀርመን \"ሥርዓት ሊኖር ይገባል!\"\n\nየማርቲን ሉተር ውርስ?\n\nከላይ ከላዩ ሲታይ ጀርመን የደንብና ሥርዓት አገር ትመስላለች። ሁሉ ነገር እስትክክል ያለባት አገር ናት። ነገር ግን ጀርመን እንደሚባለው ሁሉ ነገር ደንብና ሥርዓት የያዘባት፣ በዚያ ላይ ደግሞ ለለውጥ እጅ የማትሰጥ አገር ናት ወይ? ብለን ከጠየቅን መልሱ አሉታዊ ሊሆን ይችላል።\n\nይህን ለመመለስ ወደ ማርቲን ሉተር ዘመን መመለስ ሳይኖርብን አይቀርም።\n\nሉተር ጀርመንም ሆነች ዓለም እንዴት ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ማምለክ እንዳለባቸው ሥር ነቀል ለውጥ እንዳመጣ ሁሉ ባለፉት 500 ዓመታት የጀርመን \"ሪፎርሚስቶች\" በጀርመን ባሕል ላይ ትልቅ አሻራን አሳርፈዋል።\n\nእንዲያውም ይህ ዝነኛ የጀርመኖችን የሕይወት መመሪያ የጻፈው ማርቲን ሉተር እንደሆነ ነው የሚነገረው። Ordunug Muss Sein Unter Den Leuten (በሕዝቦች መካከል ሥርዓት ሊኖር...", "passage_id": "49cc48396c27f6c1a50eda6ef9cdf405" }, { "cosine_sim_score": 0.47642431329004326, "passage": "የፓኪስታኑ መሪ ፌስቡክ እስልምናን የሚያጥላሉ ይዘቶችን እንዲያግድ ጠየቁ\\nጠቅላይ ሚንስትር ኢምራክ ከሀን\n\n\"እየተባባሰ የመጣው የእስልምና ጥላቻ፤ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ ጽንፈኝነት እና ግጭትን እያባባሰ ነው\" ብለዋል በደብዳቤው።\n\nጠቅላይ ሚንስትሩ ትላንት የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን \"እስልምናን እያጥላሉ ነው\" ብለው መተቸታቸው ይታወሳል።\n\nፌስቡክ የጥላቻ ንግግርን ከገጹ የማንሳት መርህ አለው። ፌስቡክ በጥላቻ ንግግር የሚመድበው ዘር፣ ብሔር፣ ዜግነት፣ ሃይማኖትን መሠረት አድርጎ ሰዎችን ማጥላላት ወይም ጎጂ መድልዎ ማድረግን ነው። \n\nጠቅላይ ሚንስትሩ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባወጡት ደብዳቤ፤ የሆሎካስት እልቂት እንደተከሰተ የማያምኑ ወይም መረጃውን የሚያዛቡ ጽሑፎች ከፌስቡክ እንዲነሱ በቅርቡ መወሰኑን አጣቅሰው፤ ሙስሊም ጠል የሆኑ ጽሑፎችም እንዲታገዱ ጠይቀዋል።\n\n\"ሙስሊሞች በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ እየተዋረዱ፣ ጥቃት እየደረሰባቸውም ነው። ሆሎካስትን በተመለከተ ያወጣችሁትን እገዳ እስልምናን በሚያጥላሉ ጽሑፎች ላይም እንድትተገብሩ እጠይቃለሁ\" ብለዋል።\n\nአያይዘውም \"ማንኛውም የጥላቻ ንግግር መታገድ አለበት\" ሲሉ በደብዳቤው ገልጸዋል።\n\nኢማኑኤል ማክሮን፤ የነብዩ መሐመድን የካርቱን ሥዕል ለተማሪዎቹ በማሳየቱ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደለው ፈረንሳያዊ የታሪክ መምህር \"የተገደለው ኢስላሚስቶች ነጋችንን መቀማት ስለሚፈልጉ ነው\" ብለዋል።\n\nንግግራቸውን ተከትሎ እየተተቹ ነው። ከተቺዎቻቸው አንዱ ጠቅላይ ሚንስትር ኢምራን ናቸው።\n\n\"ማክሮን ጥቃቱን ያደረሱ ሽብርተኞችን ሳይሆን እስልምናን መተቸታቸው ያሳዝናል\" ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትሩ ትዊት አድርገዋል። \n\nበሌላ በኩል በመካከለኛውም ምሥራቅ አገራት አንዳንድ መደብሮች የፈረንሳይ ምርቶችን ከመደርደሪያ ማንሳት ጀምረዋል።\n\nየነብዩ መሐመድን እንዲሁም የአላህን ምስል ማሳየት በእስልምና የተከለከለ ነው።\n\nፈረንሳይ ከሃይማኖት ጣልቃ ገብነት ነጻ የሆነች አገር እንደሆነች ትገልጻለች። የአንድ ማኅበረሰብን ስሜት ላለመጉዳት በመጠንቀቅ ውስጥ የንግግር ነጻነት መገደብ የለበትም የሚል አቋም ታንጸባርቃለች።\n\nየፈረንሳይ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ባወጣው መግለጫ \"ምርቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የተደረገው ጥሪ መሠረተ ቢስ ነው። ይህ ጥሪና በጥቂት አክራሪዎች የሚጫሩ አገሪቱ ላይ የሚቃጡ ጥቃቶች መገታት አለባቸው\" ብሏል።\n\nፓኪስታን የፌስቡክ ጽሑፎችን በተመለከተ ለድርጅቱ ቅሬታ ስታቀርብ ይህ የመጀመሪያው አይደለም። \n\nእአአ 2017 ላይ የቀድሞው የአገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር \"አግባብ ያልሆኑ\" ያሏቸውን ጽሑፎች ፌስቡክ እንዲመረምር ጠይቀው ነበር። \n\nጽሑፉ ነብዩ መሐመድን ወይም ቁርዓንን የሚያጥላላ እንደሆነ ይታመናል። \n\n", "passage_id": "f5b067ffb58a02da15ab0ec02926f7a7" }, { "cosine_sim_score": 0.47580619884492464, "passage": "የቡሩንዲ ባለስልጣን የካቶሊክ ቀሳውስትን አወገዙ\\nየቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ዊሊ ኒያሚትዌ በትዊትር ገጻቸው ላይ እንዳሰፈሩት አንዳንድ ቀሳውስት እሳት በሚጭሩ ቃላት \"መርዛማ ጥላቻን እየረጩ ነው\" ሲሉ ከሰዋቸዋል። \n\nእሁድ ዕለት ከመንግሥት የተለየ አመለካከት ያላቸው ሰዎች እንደሚሳደዱና አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎችም እንዳይንቀሳቀሱ እንደተደረጉ የሚገልጽ ከቤተ-ክርስቲያኒቱ የቀሳውስት ጉባኤ የተላለፈ መልዕክት በካቶሊክ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ እንደተነበበ ተገልጿል። \n\n• አፍሪካዊያን ተወዳጅ ምግባቸውን መተው ሊኖርባቸው ይሆን? \n\n• አሜሪካ ለምን ከምድር በታች ነዳጅ ዘይት ትደብቃለች? \n\nመልዕክቱን ጠቅሶ ኤኤፍፒ እንደዘገበው \"ከመንግሥት የተለየ አመለካከት ያላቸው ሰዎች ላይ የሚወሰደው ፖለቲካዊ እርምጃ እስከ ግድያ ይደርሳል. . .\" እንደሚል ተገልጿል። \n\nበዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ቡድን እንዳስጠነቀቀው ሊካሄድ ከታሰበው ምርጫ ቀደም ብሎ በሰብዓዊነት ላይ ወንጀሎች እየተፈጸሙ መሆኑን ገልጾ ነበር። \n\nከአራት ዓመት በፊት ፕሬዝዳንት ፒየር ንኩሩንዚዛ ለሦስተኛ የስልጣን ዘመን በምርጫ ለመወዳደር መወሰናቸውን ተከትሎ በተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ቡሩንዲ ፖለቲካዊ ቀውስ ውስጥ ተዘፍቃ ነበር። \n\nበክስተቱም ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች ሲገደሉ አለመረጋጋቱን በመሸሽ 400 ሺህ ሰዎች ሃገሪቱን ጥለው ተሰደዋል። \n\nምንም እንኳን ፕሬዝዳንት ንኩሩንዚዛ በቅርቡ ይካሄዳል በሚባለው ምርጫ ላይ የመሳተፍ ፍላጎት እንደሌላቸው ቢነገርም ባለፈው ዓመት የሃገሪቱን ሕገ መንግሥት ለማሻሻል በተደረገው ሕዝበ ውሳኔ ፕሬዝዳንቱ ለቀጣዮቹ 14 ዓመታት በመንበራቸው ላይ እንዲቆዩ ሆኖ ተሻሽሏል። \n\n", "passage_id": "ee90f4e6fa92d8d42a414809fdb207dd" }, { "cosine_sim_score": 0.47220281490564353, "passage": "ኑስራት ጃሃን ራፊ፡ ወሲባዊ ትንኮሳን ሪፖርት ያደረገችውን አቃጥለው የገደሉ 16 ግለሰቦች ሞት ተበየነባቸው\\nኑስራትን የገደሏት በላይዋ ላይ ነጭ ጋዝ አርከፍክፈው በማቃጠል ነበር\n\nኑስራት ጃሃን የተባለችው ተማሪ፤ የትምህርት ቤቷ ርዕሰ መምህር ፆታዊ ትንኮሳ እንዳደረሰባት ሪፖርት ማድረጓን ተከትሎ ነበር ጋዝ አርከፍከው እሳት በመለኮስ አቃጥለው የገደሏት። \n\n• ወሲባዊ ትንኮሳን ሪፖርት በማድረጓ ተቃጥላ የተገደለችው \n\n• ወሲባዊ ትንኮሳ ያደረሰባት አለቃዋን በማጋለጧ የታሠረችው ሴት\n\nበትንሽ መንደር የተወለደችው የአስራ ዘጠኝ ዓመቷ ኑስራት የመድረሳ ወይም የእስልምና ትምህርትን ትከታተል ነበር።\n\nየተገደለችውም ከባንግላዴሽ ዋና መዲና ድሃካ 160 ኪሎ ሜትር በምትርቅ ፌኒ በተባለች ትንሽ ከተማ ነው።\n\nግድያዋ በአገሪቷ ከፍተኛ ድንጋቴን የፈጠረ ሲሆን ለኑስራት ፍትህ በመሻትም ተከታታይ የሆኑ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል።\n\nተመሳሳይ ጥቃቶች ላይ ፍትህ ለመስጠት ዓመታትን ይፈጅ የነበረው የፍርድ ሂደት አሁን ግን በጣም በፍጥነት ከተሰጡት ፍርዶች ይህ አንደኛው ነው ተብሏል። አቃቤ ሕግ ሃፌዝ አሕመድ ለጋዜጠኞች \"ፍርዱ በባንግላዴሽ አንድን ሰው ገድሎ ማምለጥ እንደማይቻል ያረጋገጠ ነው\" ብለዋል።\n\nየተከሳሾች ጠበቃ በበኩላቸው ይግባኝ እንደሚጠይቁ ተናግረዋል።\n\nበኑስራት ሞት ላይ የተደረገው ምርመራ፤ የክፍል ጓደኞቿን ጨምሮ በማህበረሰቡ ውስጥ ያሉ ሌሎች ወንዶች እርሷን ዝም ለማሰኘት ሙከራ ማድረጋቸው አመላክቷል።\n\nፖሊስ ግድያው እንዲፈፀም አዘዋል ያላቸውን ርዕሰ መምህር ሲራጅ ኡድ ዶዩላን ጨምሮ ሦስት መምህራን በፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ተብለዋል። የአዋሚ ሊግ ፓርቲ የአካባቢ መሪዎች የሆኑ ሌሎች ሁለት ተከሳሾች፤ ሩሁል አሚንና ማክሱድ አላም ጥፋተኛ ሆነዋል።\n\nበርካታ የአካባቢው ፖሊሶችም በኑስራት ላይ የተፈፀመው ግድያ አስመልክቶ ራሷን እንዳጠፋች ተደርጎ ሲነዛ የነበረው ሀሰተኛ መረጃ በማሠራጨት ተባብረዋል። \n\nፖሊስ ጥበቃ እንደሚያደርግላት ከተነገራቸው በኋላ ለፖሊስ ሄዳ ሪፖርት እንድታደርግ እንዳበረታቷት የኑስራት ቤተሰቦች ለአገሪቷ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። በአስቸኳይ ፍትህ እንዲሰጣቸውም ሲጠይቁ ቆይተዋል።\n\nለኑስራት ቤተሰቦች ልባቸውን የሰበረ ሐዘን ነው\n\nበኑስራት ላይ የሆነው ምን ነበር?\n\nከመሞቷ በፊት ኑስራት በሰጠችው መግለጫ \"የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ባልተገባ መልኩ ሰውነቴን ነክቶኛል፤ ወሲባዊ ትንኮሳ ፈፅሞብኛል\" ስትል ሪፖርት ካደረገች ከ11 ቀናት በኋላ ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር በትምህርት ቤቱ ጣሪያ ላይ ተወስዳ ነበር።\n\nአንዲት ሴት ተማሪ አንድ ጓደኛዋ እንደተጎዳ ነግራት ነበር ጣሪያው ላይ የወሰደቻት። ጣሪያው ላይ ስትደርስ ግን አምስት ተማሪዎች እንደከበቧትና በርዕሰ መምህሩ ላይ ያቀረበችውን ክስ እንድትተው ጫና ሊያደርጉባት ሞክረዋል። እምቢ ስትልም በእሳት እንደለኮሷት ተናግራለች። \n\nእንደተጎዳችና እንደማትተርፍ ስታውቅ ስለተፈጠረው ነገር በዝርዝር የተናገረች ሲሆን፤ ወንድሟም ንግግሯን በስልኩ ቀረጾታል።\n\n\"መምህሩ ወሲባዊ ትንኮሳ ፈፅሞብኛል፤ እስከ መጨረሻዋ እስትንፋሴ ድረስ ይህንን ወንጀል እጋፈጣለሁ\" በማለት ድርጊቱን የፈፀሙባትን ጥቂት ሰዎች ስም ጠርታለች።\n\n• በጋና በቢቢሲ ዘጋቢ ፊልም ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ሲፈፅሙ የታዩ መምህራን ከሥራቸው ታገዱ\n\n• የሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ የቱ ነው?\n\nየወንጀል መርማሪ ፖሊስ ኩማር ማጁምደር እንደገለፀው ገዳዮቿ ራሷን ያጠፋች ለማስመሰል ቢሞከሩም እቅዳቸው ሳይሳካም ለጥቂት ቀናትም ቢሆን በሕይወት ተርፋ መግለጫ መስጠት ችላለች።\n\nይሁን እንጅ 80 በመቶ የሆነው የሰውነት ክፍሏ የተቃጠለው ኑስራት፤ ከአራት ቀናት በኋላ በሚያዚያ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።\n\nአክሽን ኤድ የተባለ ድርጅት በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ ባወጣው ሪፖርት፤ በባንግላዴሽ...", "passage_id": "0272a1c105823cd66cb42e397ba9ca4f" } ]
1dcb5fa310ad82b95b8609ee635fb6d3
9c543d741a0e1fbca1bd4b617832106b
ዓመታዊው የአምባሳደሮች ስብሰባ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዋናው መስሪያ ቤት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች እና ቆንስል ጀኔራሎች ዓመታዊ ስብሰባ ተጠናቀቀ።ስብሰባው “ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኳችን ለሃገራዊ ብልጽግናችን” በሚል መሪ ቃል ነበር ላለፉት 15 ተከታታይ ቀናት በቢሾፍቱ ሲካሄድ የቆየው፡፡ተሳታፊዎቹ በተያዘው በጀት ዓመት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሚከያናውናቸው ዋነኛ ጉዳዮች ላይ አተኩረው ተወያይተዋል፡፡እንዲሁም ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት በአዲሱ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ መክረዋል፡፡በተመሳሳይ በኢትዮጰያ የ10 ዓመት /ከ2013 እስከ 2022 ዓም/ መሪ የልማት እቅድ ላይ ውይይት አድርጓል።በመጨረሻም የውይይቱ ተሳታፊዎች ባለፉት ሁለት ሳምንታት የመከሩባቸውን ጉዳዮች መሰረት አድርገው ለሀገራቸው የተሻለ ነገር እንደሚያበርክቱ ገልጸዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b3%e1%8b%8a%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%9d%e1%89%a3%e1%88%b3%e1%8b%b0%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%88%b0%e1%89%a3-%e1%89%b0%e1%8c%a0%e1%8a%93%e1%89%80/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.4758976455436979, "passage": "የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ  47ኛው የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ዓመታዊ ስብሰባ ለመካፈል  ወደ ስዊዘርላንድ አመሩ ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ የተጓዙት ነገ በስዊዘርላንድ ዳቮስ ከተማ በሚጀመረው ፎረሙ \"ፈጣን ምላሽና የአመራር ኃላፊነት\" በሚል መሪ ሃሳብ ለመካፈል መሆኑን ነው የተመለከተው   ።\nዓለምን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሚመሩ ታላላቅ ሰዎች በሚታደሙበት በዚህ መድረክ አገራዊ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን በማስተዋወቅ ተጠቃሚነቷን ማሳደግ ደግሞ ወደዚያው ያቀናው የኢትዮጵያ መንግሥት ልዑክ ተልዕኮ ነው።\nዘንድሮ የፎረሙ የመነገጋሪያ አጀንዳ ከሆኑት መካከል የዲጂታል ኢኮኖሚን መፃኢ ዕድል መወሰን በዋናነት ተጠቃሽ ነው።\nበተለይ የኢንዱስትሪዎች ዲጂታል መዋቅራዊ ሽግግር፣ የሳይበር ሴኩሪቲና መተማመንን መሰረት ያደረገ አጋርነት ፎረሙ በትኩረት እንደሚመክርባቸው ነው የሚጠበቀው።\nየዓለም የኢኮኖሚ ፎረም መሪዎች ዓለም አቀፋዊ፣ ቀጣናዊና ኢንዱስትሪያዊ አጀንዳዎችን በዓመቱ መጀመሪያ ተገናኝተው በጋራ መልክ የሚያሲዙበት ነው።ፎረሙ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚሰጠው የላቀ ስፍራና በሚያስገኛቸው ስኬቶች ሳቢያ ተሳታፊዎች በየዓመቱ ለመታደም የሚጓጉለትም ነው የተባለው ።የአገራት መሪዎች፣ እውቅ የንግድ ሰዎች፣ ምሁራን፣ የዓለም አቀፍ ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት አመራሮችን ጨምሮ ከ2 ሺህ 500 በላይ ታዳሚዎች እንደሚገኙ ይጠበቃል።\nበጉባዔው እንደሚሳተፉ ከሚጠበቁት መሪዎች መካከልም የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ስዊዘርላንድ ገብተዋል።\nኢትዮጵያ የዓለም የኢኮኖሚ ፎረምን \"የአፍሪካን መዋቅራዊ ሽግግር መልክ ማስያዝ\" በሚል መሪ ሃሳብ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2012 በአዲስ አበባ ማስተናገዷ የሚታወስ ነው-(ኢ ዜ አ)።", "passage_id": "c223440139b341ef5a17a7666344a031" }, { "cosine_sim_score": 0.47066141823109053, "passage": " በመላው አለም የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች፣ ቆንስል ጄኔራሎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አዲስ አበባ ውስጥ እየመከሩ ነው። ለአንድ ሳምንት የሚቆየውን የምክከር መድረክ የከፈቱት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሐኖም አንዳሉት በዲፕሎማሲ ሰራዊት ግንባታ፣ በቢዝነስ ዲፕሎማሲ፣ በንግድ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በኢንቨስመንት፣ ብድርና እርዳታ በማፈላለግ፣ በውጭ የሚኖሩ ዜጎችን በማንቀሳቀስ፣ በባህልና ቱሪዝም ረገድ አምባሳደሮቹ ያከናወኗቸውን ተግባራት በተመለከተ ጠንካራና ደካማ ጎኖች በስፋት ይገመግማሉ። ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ሰላም አኳያ ከጎረቤት አገሮች ጋር ያለው ግንኙነት በተለይም ከሁለቱ ሱዳኖች ከግብጽና ከሶማሊያ ጋር በተያያዘ ጥልቅ ውይይት ይካሄዳል ብለዋል።በስራ አፈጻጸማቸው መልካም ተመክሮ ያላቸው ኤምባሲዎች ልምዳቸውን ለሌሎች የሚያካፍሉበት ልዩ መድረክም ተመቻችቷል። ኢዜአ ያነጋገራቸው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርና ቋሚ መልእክተኛ ዶክተር ተቀዳ አለሙ የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ የአገሪቱን ጥቅም ከማራመድ ባሻገር የአካባቢውን አገራት እና የአፍሪካን ጥቅም በሚገባ የምታስከብር አገር ስለመሆኗ ጠንካራ አመኔታ መፈጠሩን ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ህብረት ሊመቀንበር በመሆኗ የአህጉሪቱን ጥቅም ለማስከበር በመርህ ላይ ተመስርታ ጠንካራ እንቅስቃሴ እያደረገች በመሆኗ በመንግስታቱ ድርጅትና በአፍሪካ አገራት ዘንድ ያላት ተቀባይነት እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል።በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ጥቅምና ወዳጅነት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት ለመመሰረት የበርካታ አገራት ፍላጎት መሆኑንም ጠቁመዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አምባሳደሮቹ በቡድንና በተናጠል የሚያደርጉትን ውይይት ካጠናቀቁ በኋላ የፊታችን አርብ የተለያዩ የልማት ስራዎችን የኢንዱስትሪ ተቋማትን ተዘዋውረው እንደሚጎበኙ ተናግረዋል።", "passage_id": "573c243d76e254b77c961216a8b0a502" }, { "cosine_sim_score": 0.46594981627013576, "passage": "ሕዳር 8 እና 9 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ፣ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ጉባዔው በተለይም በአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያ ላይ፣ እንደሚያተኩር ይጠበቃል፡፡ ", "passage_id": "e4e5f47ecbb315dd79c57a01719ad4cb" }, { "cosine_sim_score": 0.4207718126016125, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከፍተኛ አመራሮች እና በዓለም ዙርያ በተለያዩ ሚሲዮኖች ኢትዮጵያን ከሚወክሉ ከስድሳ በላይ አምባሳደሮች ጋር በሚቀጥለው ሰኞ ጥር 6፣2011 ዓ.ም. እንደሚወያዩ ተገለፀ።  ከተለያዩ ሀገራት የተጠሩ 60 የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ጋር በሚቀጥለው ሳምንት ውይይት ይካሄዳል::በውይይቱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተከናወነው የአደረጃጀት እና ሌሎች የሪፎርም ስራዎች፣ ያንን ተከትሎ ስለመጡ የዲፕሎማሲ ስኬቶች እንዲሁም የዳያስፖራ ተሳትፎ እና የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ስራዎች ግምገማ ይደረግባቸዋል።ዛሬ ቀደም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በነበሩት አምባሳደር መለስ አለም ምትክ አቶ ነብያት ጌታቸው መሾማቸው ይፋ ሆኗል።አዲስ የተሾሙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው በዛሬው እለት በተለያዩ ጉዳዮች ላይም መግለጫ ሰጥተዋል።በመግለጫቸውም የፊታችን ጥር 4, 2011 ዓ.ም የባህል ቀን እንደሚከበር አስታውቀው፥ በባህል ቀኑ ላይም በአፍሪካ ህብረት የሚገኙ አምባሳደሮች እንዲገኙ ይደረጋል ብለዋል።በመርሃ ግብሩም በዋናነት አምባሳደሮቹ አዲስ አበባን ለማስተዋወቅ የማስጎብኘት ተግባራት እንደሚከናወኑም ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል። ", "passage_id": "9043608fb567687aa030eb2e10056dbc" }, { "cosine_sim_score": 0.4169496204738117, "passage": "የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሁሉንም የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ከተወከሉበት አገር ወደ አዲስ አበባ እንዲመለሱ ባደረገው ጥሪ መሠረት፣ አምባሳደሮቹ ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸው ታውቋል። አምባሳደሮቹ የተጠሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየዓመቱ በሚያዘጋጀው የአምባሳደሮቹ የዲፕሎማሲ ተግባራትን ግምገማና የቀጣይ ዓመት አጠቃላይ የውጭ ዲፕሎማሲ የትኩረት ጉዳዮች ላይ እንዲሳተፉ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለጋዜጠኞች ገልጸዋል። ቃል አቀባዩ ባለፈው ዓርብ ነሐሴ 15 ቀን 2012 ዓ.ም. በሰጡት ሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት፣ ወደ አገር እንዲመለሱ ከተጠሩት አምባሳደሮች ጋር ከሰኞ ነሐሴ 18 ቀን ጀምሮ በቢሾፍቱ ውይይት ይካሄዳል። የዘንድሮው ዓመታዊ ስብሰባ ‹‹ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኳችን ለዘላቂ ሰላም፣ ለጋራ ተጠቃሚነትና ለአገራዊ ብልጽግናችን›› በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄድ የተናገሩት አምባሳደር ዲና፣ የአምባሳደሮቹ ስብሰባው ለ15 ቀናት እንደሚቆይ ገልጸዋል። በስብሰባውም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የሚሲዮኖቹ ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እንደሚካሄድ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የ2013 በጀት ዓመት የትኩረት ዕቅዶች፣ የቀጣይ አምስትና የአሥር ዓመት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሪ ዕቅዶች ላይ ውይይት እንደሚካሄድ ተናግረዋል። በተጨማሪም በተሻሻለው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲና በተለያዩ አገራዊ ፖሊሲዎች ላይ ለአምባሳደሮቹ ሥልጠናና ውይይት እንደሚካሄድም አመልክተዋል።በመጨረሻም ስብሰባው የአገሪቱ የበላይ አመራሮች በሚሰጡት መመርያ እንደሚጠናቀቅ አምባሳደር ዲና ጠቁመዋል። በውጭ ግንኙነት ዘርፍ ባለፈው ሳምንት ከተከናወኑ አንኳር ጉዳዮች መካከል አንዱ፣ በጂቡቲ የሚገኙ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያዊያንን የአገሪቱ መንግሥት እንዳያስወጣ ለማግባባት ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ቡድን ተልኮ ከጂቡቲ መንግሥት አመራሮች ጋር መምከሩን ቃል አቀባዩ አመልክተዋል። ወደ ጂቡቲ የተላከው የዲፕሎማሲ ቡድን የተመራው በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ ጽዮን ተክሉ እንደሆነ የተጠቆሙት ቃል አቀባዩ፣ ሚኒስትር ዲኤታዋ ከጂቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ከአገሪቱ የውስጥ ደኅንነት ኃላፊ፣ ከፖሊስ ኮሚሽነሩ፣ በጂቡቲ የዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ተወካይና የአውሮፓ ኅብረት አምባሳደር ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ገልጸዋል። የውይይታቸው ትኩረትም በጂቡቲ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ባሉበት ሆነው ድጋፍ የሚያገኙበት ሁኔታ እንዲመቻች እንዲሁም የጂቡቲ መንግሥት በአገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አያያዝ መብታቸውን በጠበቀ መልኩ ሊሆን እንደሚገባው መምከራቸውን ገልጸዋል። ከዚህ በተጨማሪም በኢትዮጵያና ጂቡቲ መካከል ያለው የኢኮኖሚ ግንኙነት እንዲጠናከር ከጂቡቲ ንግድ ምክር ቤት ኃላፊዎች ጋርም ውይይት ማካሄዳቸውን አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።በሌላ በኩል ወደ አገራቸው ለመመለስ ላመለከቱ በቤሩት ለሚገኙ 180 ኢትዮጵያዊያን፣ ቤሩት በሚገኘው የኢፌዲሪ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት አማካይነት የሰነድ ማዘጋጅት ሥራ መሠራቱን ተናግረዋል። በተመሳሳይም በየመን የሚገኙ 1,200 ኢትዮጵያዊያንን ወደ አገራቸው ለመመለስ ከሚመለከታቸው ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሠራ መሆኑን፣ እንዲሁም በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን ደኅንነት ለማስጠበቅ ከሳዑዲ ንጉሥ ጋር ውይይት መደረጉን ቃል አቀባዩ ገልጸዋል።", "passage_id": "047a0449a6d2792de81a68550ed1e884" }, { "cosine_sim_score": 0.41502535351971975, "passage": "ትናንት ዕሁድና ዛሬ መቀሌ ላይ የተካሄደው ውይይት 14ተኛው የጋራ መድረክ መሆኑ ታውቋል።ተሣታፊዎቹ የተነጋገሩት ፌደራል ሥርዓቱን እየተፈታተኑ ናቸው ባሏቸው ጉዳዮች ላይ መሆን ተዘግቧል። ", "passage_id": "7ece69c8f82fd230d5f7c67f080405f4" }, { "cosine_sim_score": 0.4057113727519752, "passage": "በሆቴል ኢንቨስትመንት ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን መቅረፍ የሚያስችል ሀገር አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም ኮንፍረነስ በነሀሴ ወር መደረጉ ይታወሳል፡፡የዚሁ ጅምር አካል የሆነው የአፍሪካ ሆቴል ኢንቨስትመንት አለምአቀፍ ጉባኤ እየተካሄደ  ይገኛል፡፡ጉባኤው በዋናነት በአፍሪካ የሆቴል ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያሉ መልካም ዕድሎችና ተግዳሮቶች እንዲሁም መፍትሄዎች ላይ በማተኮር ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው፡፡በመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው አፍሪካ ያላትን ዘርፈ ብዙ የቱሪዝምና ተያያዥ ሃብቶች በሚገባ እንዳልተጠቀመችበት አንስተው ይህን ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም በመንግስት በኩል በትኩረት ይሰራል ብለዋል፡፡ኢትዮጵያ የበርካታ ብሄር ብሄረሰቦች፣ የተለያዩ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ሃብቶች መያዟን ተከትሎ የቱሪዝም መናኸሪያ ብትሆንም በአግባቡ እየተጠቀመችበት አለመሆኑን አንስተዋል።በቅርቡ በተደረገ ጥናት መሰረት አንድ ቱሪስት ወደ ሀገር ውስጥ ሲገባ በአማካይ እስከ 10 ለሚደርሱ ዜጎች የስራ እድል ይፈጥራል፡፡ከዝቅተኛው ስፍራ ዳሎል እስከ ራስ ዳሽን ባለው አስር አይነት የተለያየ ስነ ምህዳር እንዳላት የሚነገረው ኢትዮጵያ 11 ቅርሶቿን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፤ የሳይንስና ባህል ተቋም አስመዝግባለች፡፡ዘርፉ ለኢኮኖሚ ያለውን አበርክቶ ለማጎልበት የሰለጠነ የሰው ሀይል በበቂ ሁኔታ አለመኖር፤ ወጥነት ያለው አስራራ አለመዘርጋትና በቴክኖሎጂ የተደገፈ አለመሆኑ ተግዳሮት እንደሆነም ይጠቀሳል፡፡እስከ ነገ መስከረም 14፣ 2012 ዓ.ም በሚቆየው ጉባኤ ከ52 ሀገራት የተወጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት እየተካፈሉ ይገኛል፡፡  ", "passage_id": "98fcb668de4bdac7791e394e8d7bcb00" }, { "cosine_sim_score": 0.3997221232995788, "passage": "ነሐሴ 2010 በጎደሉት የስራ አስፈፃሚ አባላት ምትክ ተጨማሪ ስራ አስፈፃሚዎችን እና አዲስ ፕሬዝደንት የመረጠው የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን 13ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫን በስኬት ባጠናቀቀበት ማግስት በስሩ ከሚገኙት የፕሪምየር ሊግ ፣ የከፍተኛ ሊግ፣ አንደኛ ሊግ ፣ የከፍተኛ እና አንደኛ ዲቪዚዮን ቡድኖች ፣ ደጋፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ማክሰኞ ጥቅምት 20 ከ07:30 ጀምሮ በኢንተር ኮንትኔታል አዲስ ሆቴል የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል።የምክክር ጉባኤው የተዘጋጀበት አላማን የሚናገሩት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት ኃይለየሱስ ፍስሐ (ኢንጂነር) “የምክክር መድረኩ የተዘጋጀበት ዋና ዓላማ በአዲስ አበባ ክለቦች እና በፌዴሬሽኑ መካከል ያለውን ግኑኝነት ማጠናከር እና ፌዴሬሽኑ ለክለቦቹ ማድረግ ስለሚገባው እገዛ እንዲሁም የአዲስ አበባን እግርኳስ ለማሳደግ በታዳጊዎች ላይ መሰራት ስለሚገባ ጉዳይ እንዲሁም የስፖርት ማዘውተርያ ዙርያ ችግሮችን ለመቅረፍ ምን መደረግ አለበት በሚሉ እና መሰል ጉዳዮች ዙርያ ከተሳታፊዎቹ ጋር ጥልቅ ውይይት ለማድግ የተዘጋጀ ጉባኤ ነው። በምክክር መድረኩ ለእግርኳሱ እድገት ጠቃሚ ሀሳብ ያነሳሉ የተባሉ ከ700 ባላይ ተሳታፊዎች የጠራን ሲሆን በተለይ የከተማችን ምክትል ከንቲባ ታከለ ኩማ (ኢንጂነር) ይገኛሉ” ብለዋል።ዓመት ጠብቆ የአዲስ አበባን ከተማ ዋንጫን ከማዘጋጀት ውጭ ለአዲስ አበባ እግርኳስ እድገት ብዙም ውጤታማ ስራ አልሰራም ተብሎ ወቀሳ የሚቀርብበት ፌዴሬሽኑ እንደነዚህ ያሉ የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀቱ በቀጣይ እየተዳከመ የመጣውን የአዲስ አበባ እግርኳስን እንዲያንሰራራ ለማድረግ እንደ በጎ ጅምር ተደርጎ ይወሰዳል።", "passage_id": "5b26da9110ea73e7afc38f7af95031a4" }, { "cosine_sim_score": 0.3874831505407117, "passage": "በአማራ ክልል የታክስ አምባሳደሮች የተሳተፉበት ግብር አሰባሰብ ላይ መግባባት መፍጠርን አላማው ያደረገ ውይይት በባህርዳር ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡የመድረኩ ዋና ዓለማ በግብር ግንዛቤ አስተዳደር እና ግብር አሰባሰብ የጋራ ግንዛቤ መፍጠር ላይ ትኩረት እንደሚደረግ ነው የተገለፀው።ከለውጡ ጋር ተያይዞ የመጣውን የህብረተሰቡ የመልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል የፋይናንስ ስርዓት ለመፍጠር ከለውጡ ጋር የመጡ የተዛቡ አስተሳሰቦችን እና ድርጊቶችን መቅረፍ በዋናነት የሚታዩ ጉዳዮች እንደሆኑም ተጠቁሟል።ግብር የሚሰበስቡ እና የሚያስከፍሉ አካላት ወደ ግብር ከፋዩ ህብረተሰብ ዘንድ በሚቀርቡበት ጊዜ አልተደመርክም ወይ የሚል ግብር መሰብሰብ ከአዲሱ ስርዓት ጋር የሚሰራ አድርጎ የመገንዘብ ሁኔታዎች ለታክስ ስርዓቱ ከፍተኛ ችግር መሆናቸው ነው በመድረኩ ላይ የተገለፀው።በመድረኩ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ዶ/ር አምባቸው መኮንንና የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ብዙአየሁ ቢያዝንን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮችና ከክልሉ ሁሉም ዞኖችና ወረዳዎች የተውጣጡ የታክስ አምባሳደሮች ተገኝተዋል። (ኢቲቪ)", "passage_id": "50383fbec66d5ef811824d12cde53ef2" }, { "cosine_sim_score": 0.38718418455773657, "passage": "በአፍሪካ ነጻ የጋራ ንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ የፋይናንስ፣  የዕቅድና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሮች ጉባኤ በቀጣዩ ወር በአዲስ አበባ ይካሄዳል።“የአፍሪካ የጋራ የንግድ ቀጠና ለስራ ፈጠራና ለኢኮኖሚ ብዝሃነት ያሉ የፋይናንስ አማራጮች\" በሚል መሪ ሐሳብ ከግንቦት 3 እስከ 7 ቀን 2010 ዓ.ም በአፍሪካ የኢኮኖሚክ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ የሚካሄድ ይሆናል።ጉባኤው ዘንድሮ ሲካሄድ ለ51ኛ ጊዜ ሲሆን የትኩረት አቅጣጫው የአፍሪካ ነጻ የጋራ ንግድ ቀጠናና ተጓዳኝ ጉዳዮች ይሆናሉ።መጋቢት 12 ቀን 2010  በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው 10ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች አስቸኳይ ስብሰባ የአፍሪካ ህብረት አባል አገሮች የአፍሪካ ነጻ የጋራ ንግድ ቀጠና ስምምነት መፈረማቸው ይታወሳል።የሚኒስትሮቹ ስብስባ ግንቦት ስድስትና ሰባት ቀን 2010  የሚካሄድ ሲሆን  በመሪ ሀሳቡ ላይ ተመስርቶበከፍተኛ ደረጃ የፖሊሲ ውይይት እንደሚደረግና በአፍሪካ አህጉር በኢኮኖሚና ማህበራዊ ልማት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ላይ እንደሚመክሩ ተገልጿል።የአፍሪካን አገሮች የንግድና የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ በማሳደግ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸው በሚያሳድጉበት ሁኔታም ይወያያሉ ተብሏል።የሚኒስትሮቹ  ጉባኤ ከመካሄዱ በፊት ከግንቦት 3 እስከ 5 2010  የአፍሪካ አገሮች የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ስብሰባ እንደሚካሄድና ባለሙያዎቹ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎችን በማቅረብ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።በተጨማሪም ግንቦት 5 ቀን 2010 ከጉባኤው ጎን ለጎን በአፍሪካ ኢኮኖሚ ዙሪያ ያተኮሩ ዝግጅቶች እንደሚኖሩ ተጠቁሟል።በጉባኤው ማጠናቀቂያ 52ኛውን ጉባኤ የሚያስተናግድ አገር ይመረጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን በድረ ገጹ አስፍሯል።በየዓመቱ የሚካሄደው ይህ የፋይናንስ፣ ዕቅድና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሮች ጉባኤ ባለፈው ዓመት በሴኔጋል ርዕሰ መዲና ዳካር ሲካሄድ በአፍሪካ ኢኮኖሚ እድገትና በስራ አጥነት ቅነሳ ላይ ትኩረት አድርጎ መወያየቱ ይታወሳል። (ኢዜአ)", "passage_id": "b79b70b02896a3b7375b76c1ac5bb10e" }, { "cosine_sim_score": 0.38066910750861827, "passage": "የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ዛሬ በኢንተርኮንትኔንታል አዲስ ሆቴል ከክለብ ተወካዮች ጋር ጉባዔውን አካሂዷል።ጉባዔው ዋንኛ ትኩረቱን በ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ላይ ማድረጉ የታወቀ ሲሆን ሀያ ሶስት ገፆች ባሉት የውድድር ደንብ ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተደርጓል። የአክሲዮን ማኅበሩ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ፣ የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤልያስ ሽኩር እና የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ጂራ ንግግር ያደረጉ ሲሆንየቦርድ ሰብሳቢው መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ በበኩላቸው በ2012 የተሰሩ እና የተከወኑ ተግባራት ሪፖርት ካቀረቡ በኋላ በአፍሪካ ውድድር ተሳታፊ ስላለመኖሩ እና ሌሎች ከዚህ ቀደም የተወሰኑ ውሳኔዎች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋል። ሊጉ እስኪቋረጥ ድረስ የነበረው የፀጥታ ሁኔታን በስኬትነት ሲያነሱ ከተሠሩ ተግባራት መካከል ሊጉ ኦፊሴላዊ መለያ (ሎጎ) እንዲኖረው ጨረታ ወጥቶ ሰማንያ ሺህ ብር ወጪ በማድረግ እንደተዘጋጀ፣ ለ2013 የውድድር ዘመን ከስፔን ላሊጋ ጋር በጥምረት ለመሥራት እና የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግ ከሀገር ውጪ ለማስተዋወቅ፣ በቴሌቪዥንም ሆነ በሬዲዮ የቀጥታ ስርጭት እንዲኖረው ስለወጡ ጨረታዎች፣ ሥያሜ መብቱን ስለመሸጥ እና የመሳሰሉ ጉዳዮች አንስተው ማብራርያ ሰጥተዋል። የታሰቡት ሰየሥራዎች በታቀደላቸው ፍጥነት እንዳይጓዙ የነበሩ እክሎች ላይም ገለፃ አድርገዋል። ከክለቦች ጋር የሚደረግ ግንኙነት ኋላ ቀር መሆን፣ የክለቦች የተሟላ አደረጃጀት እና ከመንግሥት ተቋማት የተለየ የራሳቸው ሲስተም አለመኖር እና የመሳሰሉትን አንስተዋል።የቦርድ ሰብሳቢው የ2012 የሥራ ክንውን ተግባራትን በዝርዝር ካብራሩ በኃላ የኮቪድ 19 ወረርሺኝን ለመከላከል የቀረበው የቅድመ ጥንቃቄ መመሪያ ሰነድ ዙሪያ የውድድር እና ስነ ስርዓት ሰብሳቢው ዶ/ር ወገኔ ዋልተንጉስ ገለፃ አድርገዋል፡፡ በነኚህ የቀረቡ ሰነዶች ላይ የክለብ ተወካዮች የራሳቸውን ምልከታ በማስቀመጥ ጥያቄን እያቀረቡ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ከጠዋቱ የውይይት መድረክ ቀጥሎ ከሰዓት ላይ 23 ገፆች ባሉት የተሻሻለው የክለቦች ደንብ ላይ ከውድድር እና ስነ ስርአት ኮሚቴው አባል አቶ ሀብታሙ ኃይለሚካኤል ማብራርያ ከቀረበ በኃላ ሰፊ የውይይት የጥያቄ እና መልስ መርሀ ግብሮች የተደረጉ ሲሆን በመጨረሻም በተዘጋጁ ሜዳዎች፣ የመለማመጃ ቦታዎች፣ ስለ ህክምና አሰጣጥ እና አተገባበር በውይይቱ ከተነሳ በኃላ ምሽት 12፡30 ድረስ ቆይታን አድርጎ የውድድር ደምቡ በአብላጫ ድምፅ ፀድቆ ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ይህ ጉባዔ ነገም ሲቀጥል ኩባንያውን ለቀጣዩ ሦስት ዓመታት የሚመሩ አካላትን መምረጥ፣ የውድድር ቀን እና ሥፍራዎችን መወሰን ላይ እንደሚያተኩር ሰምተናል። ከሰዓት ላይ ደግሞ ይፋዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ይኖራል፡፡", "passage_id": "db3fa83187e6ca75790f6897ffed7390" }, { "cosine_sim_score": 0.3779128747289275, "passage": "አለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን ሜይዴይ \"ሠላም ለሀገራዊ አንድነት፣ ለሠራተኛው መደራጀትና ለሁለንተናዊ እድገት መሰረት ነው\" በሚል መሪ ቃል ዛሬ በፓናል ውይይት ተከብሯል፡፡ሰራተኞች ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ለውጥ ያላቸው ሚና የማይተካ መሆኑን ተገንዝበው ለሀገራቸው ልማት እና ሰላም የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አጠናቅሮ መቀጠል እንዳለባቸው በበዓሉ ላይ ተገልጿል፡፡በውይይቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ ሠራተኛው መብቱን፣ ጥቅሙንና የሥራ ላይ ደህንነቱን ለማስከበር ባደረገው ትግል፤ አገሪቱ በሠላም፣ በልማትና በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ለመራመድ የምትችልበትን ጥርጊያ ማበጀት እንደተቻለ ተናግረዋል፡፡ለዚህም የኢትዮጵያ ሰራተኛ ዛሬ ሀገሪቱ ለደረሰችበት የእድገት ከፍታ ምትክ የማይገኝለት ድርሻ አበርክተዋል ነው ያሉት፡፡የሠራተኛዉ በሠራተኛ ማህበር መደራጀት ሠራተኛውን ብቻ ሳይሆን አሠሪውንና መንግስትን ከፍ ባለ ደረጃ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የተናገሩት ሚኒስትሯ በበዓሉ መሪ ቃል ስለ ሠራተኛው መደራጀት የተላለፈው መልእክት ተግባራዊ ምላሽ ሊያገኝ ይገባል ብለዋል፡፡ግባችን በኢንዱስትሪ የበለፀገ ሀገርና ድህነትን የተሻገረ ህብረተሰብ መገንባት በመሆኑ የሥራ አያያዛችን በጋራ መግባባትና ባለቤትነት ላይ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት የጠቆሙት ሚኒስትሯ በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን የሠራተኛው መብትና ጥቅም ይበልጥ እንዲከበርና የሀገራችን ልማት እንዲፋጠን ከአጋር ኃይሎች ጋር የሚያደርገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ነው ያሉት፡፡ለዚህም የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስተር ድጋፍና እገዛ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ዶክተር ኤርጎጌ ገልፀዋል፡፡የሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ በበኩላቸው የዘንድሮው አለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን ሲከበር የሀገራችንን ወቅታዊ ሁኔታና የሠራተኛውን ፍላጎት ግምት ውስጥ በማስገባት እንደሆነ ገልፀው፤ የሠራተኛው መደራጀት እና ሁለንተናዊ እድገት ማምጣት የሚቻለው ሠላም ሲሰፍን በመሆኑ መንግስት እና የኢትዮጵያ ሠራተኞች ድርሻችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል፡፡አቶ ካሳሁን አክለውም ኢንዱስትሪ ለማስፋፋት ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ለሠራተኛው የሙያ ደህንነትና ጤንነት፣ ተመጣጣኝ የደመወዝ ክፍያ እንዲሁም ምቹ የሥራ ሁኔታ እንዲኖር መንግስት፣ አሠሪዎች፣ ባለሃብቶች እና ሌሎች የኢንደስትሪውን እድገት የሚሹ አካላት በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡የፓናል ውይይቱ ተሳታፊዎች የሠራተኞች የመደራጀት መብት፣ መነሻ የደመወዝ ወለል መወሰን እንዲሁም የሀገር ውስጥ አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች አሠራር መፈተሽ ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራበት ይገባል ነው ያሉት ::እንደ ሚኒስቴሩ መረጃ አለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን ሜይዴይ ዘንድሮ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ130ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ44ኛ ጊዜ ነው የተከበረው፡፡", "passage_id": "4c82aaadb9a88691f509555147ddaaad" }, { "cosine_sim_score": 0.3769529631998374, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ።ለአራት ቀናት በሸራተን ሆቴል በሚካሄደው ጉባኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ አዛዦች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።በጉባኤው ወታደራዊ አዛዦቹ በሀገራቱ መካከል ወታደራዊ ትብብርን በማጠናከር የአህጉሪቱን ደህንነት መጠበቅ ላይ ይወያያሉ።ይህ ጉባኤ ሲካሄድ ስምንተኛው ሲሆን፥ የዘንድሮውን ጉባኤ ያዘጋጁት የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት እና በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር በጋራ ነው።የመጀመሪያው የአፍሪካ የምድር ጦር ኃይሎች ጉባዔ በአውሮፓዊያኑ የዘመን አቆጣጠር 2010 በዋሽንግተን ዲሲ ነበር የተካሄደው።ኡጋንዳ፣ ሴኔጋል፣ ታንዛንያ፣ ማላዊ፣ ናይጄሪያ፣ ቦትስዋና በቅደም ተከተል ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ጉባዔው የተካሄደባቸው ሀገራት ናቸው።የዘንድሮው ጉባዔ “ለነገ ደህንነት ፍላጎት የዛሬ አመራር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው።ከ40 በላይ የአፍሪካ አገራት ወታደራዊ አዛዦች የተሳተፉበት ጉባዔው የአፍሪካና የአሜሪካ የምድር ጦር ኃይሎች ወታደራዊ አዛዦች ሀሳብ የሚለዋወጡበት፣ የጋራ ችግሮቻቸውን በትብብር መፍታት የሚያስችል ግንኙነት የሚመሰርቱበት እንደሆነም ተገልጿል።በጉባዔው መክፍቻ ላይ የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሐመድ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል።አፍሪካ ከሽብር እንቅስቃሴ፣ ከባህር ላይ ውንብድና ጋር ተያይዞ የኃያላን አገራትን ትኩረት በመሳቧ በርካታ አገራት በአህጉሪቱ የጦር ሰፈር በመገንባት ላይ መሆናቸውን አውስተዋል።በመሆኑም በአፍሪካ የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት የአፍሪካ የምድር ጦር ኃይሎች ጉባዔ አይነተኛ ሚና እንደሚኖረው ጄኔራሉ ተናግረዋል።የአሜሪካ ጦር ተወካይ ጄኔራል ሚካኤል ጋሬትስ በበኩላቸው ፥የዛሬ መሪዎች ጠንክረው በመስራት ነገ ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮችን ለመመከት መዘጋጀት አለባቸው ብለዋል።ወታደራዊ መሪዎች በሀገርና በቀጣና ደረጃ ሊኖራቸው የሚችለውን ሚና ጠንቅቀው ማወቅ እንዳለባቸው የጠቆሙት ጄኔራሉ ፥ለዚህም አስፈላጊውን የብቃት ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባቸው አመልክተዋል።የአሜሪካ ጦር ለአፍሪካ አቻው በስልጠና፣ በምክርና ተልዕኮዎችን በመደገፍ እያሳየ ያለውን አጋርነት ይበልጡኑ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል።በተያያዘ ዜና በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለውን 8ኛውን የአፍሪካ ምድር ኃይል ጉባዔ በሚመለከት መግለጫ ተሰጥቷል።በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር አዛዥ ሜጀር ጄነራል ሮጀር ክሉተር እንደገለጹት በአህጉሪቷ ለሚስተዋሉ ችግሮች ተቀራርቦ መስራት እንደሚገባና ለዚህም አሜሪካ ድጋፍ እንደምታደርግ አንስተዋል።የጉባዔው አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ብርጋዴር ጄነራል ጥላሁን አሸናፊም መድረኩ በአህጉሪቱ እያደገ የመጣውን ሽብርተኝነት ጨምሮ ሌሎች ተያያዥ ችግሮችን በጋራ መፍታት በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ እንደሚመክር ገልጸዋል።ተጨማሪ መረጃ ፦ ኢዜአ", "passage_id": "7626dcfa9c448abd7b22b8d7d7d47b68" }, { "cosine_sim_score": 0.37601411961679, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በፌዴራል የመካከለኛ ገቢ ግብር ከፋዮች ቢሮ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ፡፡በጉብኝታቸው ወቅት የመካከለኛ ገቢ ግብር ከፋዮች ቢሮ ገለጻ ያደረጉላቸው ሲሆን ከቢሮው ሰራተኞች ጋር እንዲሁም የዜግነት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት እየተጠባበቁ ከነበሩ ግብር ከፋዮች ጋር ተገናኝተዋል፡፡ከሳምንት በፊት ከሚኒስትር መስሪያ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር የአፈጻጸም ግምገማዎች በተካሄደበት ወቅት እንደተገለፀው የመንግስት ተቋማትና ሰራተኞች የሚጠበቅባቸውን እየተወጡ መሆኑን ለማረጋገጥ ይህን መሰል ድንገተኛ ጉብኝቶች እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)", "passage_id": "7e0ef758ad1162e4580a3a5f191df064" }, { "cosine_sim_score": 0.37505150042302127, "passage": "በዓለም ዙሪያ የተለያዩ አገሮች ባለሥልጣናት በመጪው በያዝነው የሕዳር ወር መገባደጂያ ፓሪስ ላይ ለሚከፈተውና ለሁለት ሳምንታት ለሚዘልቀው በዓየር ንብረት ጠባይ ለውጥ ላይ የሚያተኩር ጉባኤ ደፋ ቀና ይዘዋል።ጉባኤው ወደ ከባቢ ዓየር በሚለቀቀው የካርቦን መጠን ላይ በሕግ ገደብ የሚያደርግ ሁሉን አቀፍ ስምምነት ከሁለት አሥርታት ያልተቋረጠ ድርድር በኋላ በመጨረሻው ይደረስ ይሆናል፤ የሚል ተሥፋ አሳድሯል።ዚልቲካ ሆከ(Zilatica Hoke) ከዋሽንግተን ዲሲ ባጠናቀረችው ዘገባ እንዳመለከተችው፤ በትላንትናው ዕለት በፓሪስ ዋና የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ የቀረበው ይህ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስም ተመሳሳይ ሥፍራ ተሰጥቶት ነበር። ዝርዝሩን አሉላ ከበደ ይዞ ቀርቧል። ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "2ad2ef7756afbfd6ed681e58f02b9d29" }, { "cosine_sim_score": 0.3725615220643886, "passage": "የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር አስራ ስድስተኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔ ማካሄድ ጀመሯል፡፡ማህበሩ በአሁኑ ጉባዔው  በኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን በማድረግ በተለያዩ ክፍለ ኢኮኖሚዎች ላይ የተደረጉ ጥናቶችን ይመለከታል፡፡በጉባዔው መክፈቻ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚስትር ደመቀ መኮንን  መንግስት ማህበሩ  ለሚያከናውነው  የምጣኔ ሀብታዊ ጥናቶች እንቅስቃሴቀዎች ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡ጉባኤው በሚኖረው የሶስት ቀናት ቆይታ የማህበሩ አባላትና ተጋባዥ የኢኮኖሚ ምሁራን በሚያቀርቧቸው ጥናታዊ ጽሑፎች ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ገለልተኛ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ ማህበር ነው፡፡ማህበሩ ከምጣኔ ሀብት ጋር በተያየዙ ጉዳዮች ጥናት በማድረግም ለፖሊሲ አውጭ አካላት ምክረ ሀሳብ ያቀርባል ፡፡ ", "passage_id": "0b13d71b4baab2037a1196c414f3c357" } ]
45d997f6c7fee7f216fc6a0d0d1ec2f9
e4d4f24f7f4a0fe268a5705bdd8cd54b
የኢትዮጵያ ጦር ኃይል አቅም በአፍሪካ ስድስተኛ ደረጃ መያዙን ዓለም አቀፍ ሪፖርት አመለከተ
የአገሮችን ወታደራዊ አቅም ከኢኮኖሚያዊ አቋማቸውን በመንተራስ ደረጃቸውን ይፋ የሚያደርገውና ‹‹ግሎባል ፋየርፓወር›› የተሰኘው የአሜሪካ ተቋም፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኃያል ከሚባሉ አሥር ዋና ዋና አገሮች ውስጥ በስድስተኛ ደረጃ የሚያሠልፋት የጦር ኃይል አቅም እንዳላት ይፋ አደረገ፡፡ ተቋሙ ባስቀመጣቸው 55 ልኬቶች፣ ደረጃዎችና መደቦች መሠረት ኢትዮጵያ በግብፅ፣ በአልጄሪያ፣ በደቡብ አፍሪካ፣ በናይጄሪና በአንጎላ ተቀድማ ከአፍሪካ ስድስተኛ ደረጃ ላይ ተደልድላለች፡፡ ኢትዮጵያ ይህንን ደረጃ የያዘችው ከቀደመው ደረጃ ወደ ታች ወርዳ ሲሆን፣ በዓለም ደረጃ ንፅፅር ተደረጎባቸው ደረጃ ከተቀመጠላቸው 136 አገሮች ውስጥም በ51ኛ ረድፍ ላይ ትገኛለች፡፡ ግሎባል ፋየርፓወር እ.ኤ.አ. ከ2006 ጀምሮ ወታደራዊ ትንታኔዎችን በማውጣት ዘመናዊ ጦር የታጠቁ 136 አገሮችን ማነፃፀር የጀመረ ሲሆን፣ ከእነዚህ አገሮች ውስጥ ኢትዮጵያ አንዷ በመሆን በደረጃ ተመድባለች፡፡ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ እንዳላት ከሚገመተው ከ105 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ውስጥ ለጦር ኃይል አባልነት ሊመለመል የሚችል 40 ሚሊዮን ኃይል የሰው ኃይል እንዳላት ሪፖርቱ አመላክቶ፣ ከዚህ ውስጥ 24 ሚሊዮን ሕዝብ ለውትድርና አገልግሎት ብቁ መሆኑን አስፍሯል፡፡ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ለውትድርና ዕድሜው ብቁ የሚሆነው ሕዝብ ብዛት ሁለት ሚሊዮን የሚጠጋ መሆኑን፣ በአሁኑ ወቅት ያለው መደበኛ የአገሪቱ ወታደራዊ ኃይል ብዛት ግን 162 ሺሕ እንደሆነም ግሎባል ፋየርፓወር አሥፍሯል፡፡ ኢትዮጵያ ተጠባባቂ ጦር ከሌላቸውና የባህር በር አልባ ከሆኑ አገሮች ተርታ ትገኛለች፡፡ ከዚህ በተጨማሪ 80 የጦር አውሮፕላኖች እንዳሏት፣ ከእነዚህ 48 ተዋጊና ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች መሆናቸውን 42 የመጓጓዣ፣ 14 የሥልጠና፣ እንዲሁም 33 ሔሊኮፕተሮች እንዳሏት ከእነዚህ ውስጥም ስምንቱ የውጊያ መሆናቸውም በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡ በተጨማሪ 800 የውጊያ ታንኮች፣ 800 ብረት ለበስ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች፣ 183 የሮኬት ተወንጫፊዎችና ሌሎችም ወታደራዊ መሣሪያዎችን በመታጠቅ በአፍሪካ ኃያል ከሚባሉ አገሮች ተርታ መግባቷን፣ ለመከላከያ የምትመድበው ዓመታዊ በጀት ከ340 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደሆነም በሪፖርቱ ተጠቅሷል፡፡ በአንፃሩ በአፍሪካ አንደኛ በዓለም 12ኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ግብፅ፣ 875 ሺሕ ተጠባባቂ ጦሯን ጨምሮ ከ1.3 ሚሊዮን በላይ የሠራዊት አባላት እንዳሏት ዓመታዊ የመከላከያ በጀቷም ከ4.4 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚገመት አገር እንደሆነች በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡ ከ1132 በላይ የጦር አውሮፕላኖች ያሏት ግብፅ፣ 309 ተዋጊ አውሮፕላኖች እንዳሏት ተጠቅሷል፡፡ 269 ሔሊኮፕተሮች፣ 5,000 ያህል ታንኮች፣ ከ15 ሺሕ በላይ ብረት ለበስ የጦር ተሽከርካሪዎች፣ ከ1,200 በላይ ተወንጫፊ ሮኬቶች አሏት ተብሏል፡፡ ከዚህ ባሻገር ስድስት ባህር ሰርጓጆች፣ ሁለት አውሮፕላን ተሸካሚ መርከቦችና ከ320 ያላነሱ የባህር ኃይል የውጊያ አሃዶች የገነባች አገር ተብላለች፡፡ በጦር ኃይል ልዕልና መለኪያውና በደረጃ አወጣጡ ላይ 55 መሠረታዊ መነሻ ነጥቦች ተብለው ከተቀመጡት ዋነኛ ይዘቶች መካከል የወታደር ብዛት፣ የጠቅላላው ሕዝብ ብዛትና ለውትድርና ከሚፈለገው ውስጥ ለአገልግሎት ብቁ የሆነው የሰው ኃይል ብዛት፣ በየዓመቱ ለአቅመ ውትድርና የሚደርሰው የሰው ሀብት ብዛት፣ በውትድርናው መስክ ንቁ ተሳትፎ የሚያደርገው የሰው ኃይል ብዛት፣ በንቃት የሚጠባበቅ የወታደር ኃይል ብዛት የሚሉት በሰው ኃይል መመዘኛ መስክ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በአየር ኃይል ረገድ ጠቅላላ የአውሮፕላን ብዛት፣ የተዋጊና የቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ብዛት፣ የወታደራዊ ማጓጓዣ አውሮፕላኖች፣ የሥልጠና አውሮፕላኖች፣ ተዋጊ ሔሊኮፕተሮችን ጨምሮ የጠቅላላ ሔሊኮፕተሮች ብዛትም በተዋጊ አውሮፕላኖች መስክ አገሮች በደረጃ የሚቀመጡበት መስክ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የተዋጊ ታንኮች፣ የብረት ለበስ ጦር ተሽከርካሪዎች፣ የሮኬት ማስወንጨፊያዎች፣ በባህር ኃይል መስክም የአውሮፕላን ተሸካሚ መርከቦች፣ ተዋጊዎች፣ ሰርጓጆች፣ የፓትሮልና ሌሎችም ለጦር ኃይል ሥምሪት የሚውሉ መርኮቦች ያሏቸው አገሮች በደረጃቸው እንደ አቅማቸው ተቀምጠዋል፡፡ በየዓመቱ ለመከላከያ የሚመበደው በጀትን ጨምሮ የውጭ ዕዳና ተቀማጭ ገንዘብ መጠን፣ የሎጂስቲክስ አቅም፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ እንዲሁም መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ አገሮችን በጦር ኃይል ደረጃ ለመመደብ የተቀመጡ መሥፈርቶች ናቸው፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/14233
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.48460821241960794, "passage": "በሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ተጠባባቂ ኃይል ከያዛቸው ቦታዎች ከለቀቀ በኋላ፣ የሽብር ቡድኑ አልሸባብ እያደረገ በሚገኘው መስፋፋት መንግሥት ሥጋት እንደሌለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ፡፡ቃል አቀባዩ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአፍሪካ ኅብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር አሁንም በሥራው ላይ እንደሆነ፣ ከዚህ ውጪ ያለው የኢትዮጵያ ጦር እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ ጥንቃቄና ኃላፊነት የተሞላበት በመሆኑ የአልሸባብ መስፋፋት በኢትዮጵያ ላይም ሆነ በአካባቢው ሥጋት አይኖርም፡፡በአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ተልዕኮ ውስጥ ሁለት ሺሕ የሚሆኑ የኢትዮጵያ ወታደሮች ተልዕኮ ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ ከዚህ ውጪ በመጠን ያልተገለጸ ነገር ግን በርካታ ሺዎችን የያዘ ተጠባባቂ ጦር በሶማሊያ የተለያዩ ግዛቶች በተልዕኮ ላይ እንደሚገኝ ምንጮች ይገልጻሉ፡፡ይህ ጦር በቁጥሩ ግዙፍና ተልዕኮውንም የሚቀበለው ከኢትዮጵያ መንግሥት እንደሆነ፣ ኃላፊነቱም ለኢትዮጵያ ሥጋት የሚሆኑትን ማስወገድና ለአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ድጋፍ መስጠት መሆኑ ይነገራል፡፡ ይህ ጦር ለበርካታ ጊዜያት ከያዛቸው የሶማሊያ አካባቢዎች እየለቀቀ ነው፡፡ እስካሁንም ባኩል፣ ሂራንና ጋልጋዱድ ከተባሉ አካባቢዎች ለቋል፡፡የአልሸባብ ወታደሮች ያለምንም ችግር አንድም ጥይት ሳይተኩሱ የኢትዮጵያ ሠራዊት የለቀቃቸውን አካባቢዎች እየተቆጣጠሩ መሆኑን የአልጄዚራ የቪዲዮ ምሥል ያሳያል፡፡በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ፣ የኢትዮጵያ ጦር እንቅስቃሴ ሥልታዊና በሎጂስቲክስ ችግር ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ይህ ሠራዊት ወደ ሶማሊያ የገባው እስከ መጨረሻው ለመቆየት አለመሆኑን፣ አሁን እያደረገ ያለው እንቅስቃሴም ከሶማሊያ ለቆ የመውጣት እንዳልሆነ አስረድተዋል፡፡የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ሶማሊያ የገባው በብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት፣ በአካባቢው ሰላምና መረጋጋትን ለመፍጠር እንደሆነ ያስታወሱት አቶ ተወልደ፣ አሁን የኢትዮጵያ ጦር የሚያደርገው እንቅስቃሴም ኃላፊነት የተሞላበት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡   ", "passage_id": "190f001aa76ccbe4ed6a2e2e0844b9ab" }, { "cosine_sim_score": 0.46647662229160813, "passage": "ኢትዮጵያ 15 አባል አገሮች ባሉበት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት፣ ራሷን ዕጩ አድርጋ ለመቅረብ ፍላጎት ማሳየቷንና ዝግጅት እያደገች መሆኗን ምንጮች ገለጹ፡፡ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን ለሪፖርተር ማረጋገጥ እንደቻሉት፣ በሚቀጥለው ዓመት በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ በሚደረገው ምርጫ አስፈላጊውን ድምፅ አግኝታ ቋሚ ካልሆኑት ከአሥሩ የፀጥታው ምክር ቤት አባላት አንዷ ለመሆን እንቅስቃሴ ጀምራለች፡፡ነገር ግን ባለሥልጣኑ በመንግሥት እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ በዝርዝር ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ በተለይም የኢትዮጵያ መንግሥት ከሌሎች ወዳጅ አገሮች ድጋፍ ለማግኘት ምን ያህል እንደተጓዘ ለጊዜው መግለጽ እንደማያስፈልግም ጠቁመዋል፡፡ሆኖም ከተመሠረተ 70 ዓመታት በሞላው ተመድ ኢትዮጵያን ለሦስተኛ ጊዜ የፀጥታው ምክር ቤት አባል ለማድረግ አስፈላጊው ነገር ሁሉ እየተደረገ መሆኑን ሳይገልጹ አላለፉም፡፡ኢትዮጵያ የድርጅቱ መሥራች ከሆኑት ብቸኛ ሁለት የአፍሪካ አገሮች ውስጥ አንዷ ስትሆን፣ ለድርጅቱ የ70 ዓመታት ጉዞና ዕድገት ካበረከቱት የአፍሪካ አገሮች በቀዳሚነት ስሟ ይጠቀሳል፡፡እ.ኤ.አ በ1967/68 እና በ1989/90 ዓ.ም. የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት አባል እንደነበረች ይታወሳል፡፡የፀጥታው ምክር ቤት በአጠቃላይ 15 አባል አገሮች ሲኖሩት፣ አምስቱ ድምፅን በድምፅ የመሻር ልዩ መብት ያላቸው ናቸው፡፡ ቀሪዎቹ በየሁለት ዓመቱ የሚመረጡ ቋሚ ያልሆኑ አባላት ናቸው፡፡አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ታላቋ ብሪታንያና ፈረንሣይ ድምፅን በድምፅ የመሻር ልዩ መብት ያላቸው ቋሚ አባላት መሆናቸው ይታወቃል፡፡", "passage_id": "b24461a00b41f343fd5e5d61ba94f022" }, { "cosine_sim_score": 0.46070301556982723, "passage": "ተቀማጭነቱን በእንግሊዝ ያደረገው ኮንትሮል ሪስክ የተባለ አማካሪ ቡድን ኦክስፎርድ ኢኮኖሚክስ ጋር በተመባበር በቅርቡ ይፋ ባደረገው የአፍሪካ ሥጋትና ውጤታማነት መለኪያ ሪፖርት፣ ኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ከፍ ያለ ተጠቃሚነትን (ውጤታማነትን) የሚያገኙባት እንደሆነች በመግለጽ ከአሥር ነጥብ ስምንት ማግኘቷን ጠቅሶ ከፍ ያለ ደረጃ እንዳገኘች ይፋ አድርጓል፡፡ ሆኖም በሥጋት ረገድ ከፍ ያለ ደረጃ ላይ መቀመጧን አልሸሸገም፡፡በርካታ የአፍሪካ አገሮችን የመዋዕለ ንዋይ ምቹነት ከተጠቃሚነትና ከሥጋት አንፃር ገምግሞ ደረጃ የሰጠው ይኼ ሪፖርት፣ ትንንሽ የሚባሉ አገሮች ከትልልቆቹ አንፃር ከፍተኛ ብልጫ ያሳዩበትና ቀድሞ ከፍተኛ ደረጃ ያገኙ የነበሩ እንደ ናሚቢያ ያሉ አገሮች ደግሞ ወደ ታች የተንሸራተቱበት ውጤት መታየቱን ሪፖርቱ አትቷል፡፡ሪፖርቱ አገሮችን ከመዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ተጠቃሚነትና ከሥጋት ልኬት በዘለለ፣ በየአገሮቹ ገንዘባቸውን የሚያፈሱ ባለሀብቶች ጥንቃቄ ቢያደርጉባቸው ያላቸውን ጉዳዮች በመለየት ምክር ለግሷል፡፡ የሪፖርቱ የመጀመርያ ምክር መዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች የመሪዎችን ስሜታዊ የለውጥ ሐሳብ ብቻ በመውሰድ፣ የለውጥ መሪዎቹ ያለ እንቅፋት የፈለጉትን የሚያደርጉ ይሆናሉ የሚል እሳቤ እንዳይዙ የሚል ነው፡፡በመቀጠልም በአፍሪካ አገሮች መካከል እርስ በርስ የሚኖሩ ግንኙነቶችና ትብብሮች ሊያስገኙ የሚችሉትን አማራጮች ማጤን ይገባል በማለት የሚመክር ሲሆን፣ በሦስተኛ ምክሩ ባለ ብዙ ጽንፍ የሆነና እየሰፋ የመጣው የጂኦ ፖለቲካዊ ፉክክር በአገሮቹ ፖለቲካዊ ሒደትና የቢዝነስ ከባቢ ላይ ምን ያህል ተፅዕኖ እንደሚያሳድሩ ትኩረት አድርጉ ይላል፡፡ሪፖርቱ በተጨማሪም ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) መሪነት የተለያዩ ዘርፎችን ለውድድር ክፍት እያደረገች እንዳለች በመጥቀስና በማድነቅ፣ የቴሌኮም ዘርፉን ለግል ባለሀብቶች ክፍት ለማድረግ መወሰኑን አመላክቷል፡፡‹‹ከአንድ መቶ ሚሊዮን በላይ ዜጎች ሊያስገኙ የሚችሉት ገበያ የፈጠረው ተስፋ፣ ኢትዮጵያ በመዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ተጠቃሚነት ረገድ ከፍ ያለን ውጤት እንድታስመዘግብ አድርጓል፡፡ ሆኖም ይኼ ደረጃ ካለፈው ወቅት እምብዛም ያልተለየ ሲሆን፣ የሥጋት ደረጃው ግን እጅግ ከፍተኛ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ለቴሌኮም ዘርፍ የተቀመጠው ለግል ባለሀብቶች ክፍት የማድረጊያ የጊዜ ገደብ አልፏል፡፡ የውጭ ምንዛሪ እጥረቱ አሁንም አለ፡፡ እንዲሁም የአካባቢ ምርጫዎች መራዘማቸው ደግሞ በፖለቲካ ማሻሻያው እንምብዛም ገፍቶ እንዳልሄደ ማሳያ ነው፤›› ሲል ሪፖርቱ ያትታል፡፡ከኢትዮጵያ ጋር  ተመሳሳይ በሆነ ሒደት ውስጥ ያለችው አንጎላና በኢትዮጵያ እየታዩ ያሉት ሒደቶች የለውጥ አስተዳደሮች ውስንነቶች አሉባቸው ነው የሚለው ሪፖርቱ፣ ይኼም የሆነው መዋቅራዊ ችግሮችን ለመፍታት ጊዜ ስለሚጠይቅ ነው ይላል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ካሁን ቀደም በመንግሥት መር ኢኮኖሚ ውስጥ ሲሠሩ የቆዩ የመንግሥት ሠራተኞች አዲስ መዋቅርን ለማምጣት፣ እንዲሁም ወደ ግል ዘርፉ አሳታፊነት ለመሻገር ልምዱና ችሎታው ያንሳቸዋል ሲልም ሪፖርቱ ያስረዳል፡፡", "passage_id": "06366ede682b3149e393cb7d63452715" }, { "cosine_sim_score": 0.4572312079372032, "passage": "የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዩዌሬ ሙሴቤኒ በአፍሪካ ህብረት ጥላ ሰር በሶማሊያ ለሚካሄደው  የሰላም  ማስከበር ተልዕኮ (አሚሶም) የሚውል  ተጨማሪ 5000 ወታደሮችን እንደምትልክ ገልፀዋል።በአፍሪካ ህብረት በአሚሶም ጥላ ስር በሶማሊያ ከተሰማሩ ሰላም አስከባሪዎች ስድስት ሺህ ወታደሮች ያህል  የሰላም አስከባሪ ኃይልን  በማሠማራት  ኡጋንዳ ቀዳሚውን  ሥፍራ ይዛለች ፡፡ሆኖም የገንዘብ ድጋፍ እጥረትና የወታደሮች ቁጥር እንዲቀንስ መደረጉ አልሻባብን ከሶማሊያ ወታደሮች ጋር የመፋለም ሂደት አዳክሞታል፡፡ኒዎርክ በሚፈኘዉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማክሰኞ በተደረገዉ ስብሰባ ሚስተር ዳላልድ ያማሞቶ ፕሬዚዳንት ሙሴቤኒ ያስደመጡትን መግለጫ በተመለከተ ምንም ዓይነት ቀጥተኛ ምላሽ ሳይሰጡ ቀርተዋል፡፡ሆኖም ግን ፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ  አሜሪካ   ለአፍሪካ  ሰላም ማስከበር ኃይል የምታደርገውን ድጋፍ  ትልቅ ግምት የሚሠጡት መሆኑን በንግግራቸው አስረድተዋል፡፡ፕሬዚደንት  ሙሴቬኒ እንደተናገሩት ሶማሊያ በቅርቡ በአልሻባብ የደረሰባትን ጥቃት ተከትሎ አልሻባብን መመከት የሚያስችል ተጨማሪ ወታደር ያስፈልጋል ብለዋል፡፡  አስቀድሞ ነፃ ወጥተው የነበሩ  አካባቢዎች  አልሻባብ በፍጥነት እየተመለሰባቸው መሆኑን ተከትሎ የሰላም አስከባሪዎችን ቁጥር መጨመር አስፈላጊ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ በተጨማሪ 5ሺ ወታደሮችን በማሰማራት መሣሪያዎችንና ለሰላም ማስከበር ተልዕኮው የሚያግዙ  መሣሪያዎችን  ኡጋንዳ ትልካለች ብለዋል፡፡  አሚሶም  አልሸባብ  ወደ መሸገበት አካባቢ ዘልቆ  በመግባት ጽንፈኛዉን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ማጥፋት አለበትም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡በቅረቡ በሞቃዲሾ በተሸከርካሪ በተጠመደ ቦንብ ከ300 በላይ ሰዎች የሞቱ ሲሆን በርካቶች ለጉዳት ተዳርገዋል፡፡ኢትዮጵያም ጽነፈኛዉ የአልሻባብ ኃይል ከምስራቅ አፍሪካ እንዲወገድ በሶማሊያ የሰላም አስከባሪ ኃይልን ማሠማራቷ ይታወቃል፡፡( ምንጭ:የኦል አፍሪካን ዶት ኮም)", "passage_id": "8f7af9dd817722e18263ac8b0129f149" }, { "cosine_sim_score": 0.44131059898558606, "passage": "ከፕሬዚዳንት ትራምፕ የፕሬዝዳንትነት ስልጣን የመጨረሻ ተግባራት ውስጥ አንዱ ነው በተባለው ርምጃ አሜሪካ ወታደራዊ ኃይሏን ከሶማሊያ ጠቅልላ የማውጣት ስራዋን አጠናቃለች፡፡\nከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት ያለው የአልሸባብ አክራሪ ቡድን የቦንብ የማምረት ችሎታውን በማሻሻል እና ወታደራዊ እና ሲቪል ኢላማዎችን ማጥቃት በቀጠለበት ሰአት፣አንዳንድ ባለሙያዎች እንደሚሉት በግምት 700 የሚሆኑ አሜሪካ ወታደራዊ መኮንኖች ለቀው መውጣታቸው ለሶማሊያ በጣም መጥፎ ጊዜ እንደሚመጣ አስጠንቅቀዋል ፡፡\nየአሜሪካ ጦር የወጣው ሶማሊያ ብሄራዊ ምርጫ ለማካሄድ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እየቀራት ባለበት ሰአት መሆኑን ኤፒ ጨምሮ ዘግቧል፡፡\nየአሜሪካ የጦር ባለሙያዎች የሶማልያ ኃይሎችንና ከፍተኛ ልዩ ኃይሎቻቸውን ጨምሮ በፀረ ሽብር ዘመቻዎች ስልጠናና ድጋፍ ሲሰጡ ነበር፡፡ የጦር ባለሙያዎቹ አሁን ላይ ወደ ሌሎች የአፍሪካ አገራት ማለትም ወደ ኬንያና ጂቡቲ እየተዛወሩ ይገኛሉ፡፡ በተለይ ጂቡቲ የአሜሪካ ቋሚ የጦር ሰፈር ያለባት ሀገር ነች፡፡\nነገር ግን የአሜሪካው የአፍሪካ አዛዥ ቃል አቀባይ ኮ/ል ክሪስ ካርንስ ምን ያህል፣ ወዴት እንደሚሄዱ አይናገሩም ፡፡\nየተመረጡት ፕሬዝዳንት የጆ ባደን አስተዳደር ይህን ሊሰርዘው ይችላል ወይ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ ካርንስ በኢሜል “ግምት ወይም መላምት ማስቀመጥ ተገቢ አይሆንም ”ሲሉ መልሰዋል፡፡\nዘመቻው “ከሶማሊያ የፀጥታ ኃይሎች ጋር ወቅታዊ ግንኙነት ወደ ሚያደርግበት ቀጣይ ምዕራፍ” እንደሚገባ ካርንስ ተናግረዋል ፡፡\nየመውጣቱ ጉዳይ ባለፈው ዓመት መገባደጃ ላይ የተገለጸ ሲሆን በፈረንጆቹ ጃንዋሪ 15 የጊዜ ገደብ ተሰጥቶታል ፡፡ በትራምፕ የአስተዳደር ዘመን ከአልሸባብ እና ከእስላማዊ መንግስት ቡድን ጋር የተቆራኙ አነስተኛ ተዋጊዎች ቁጥራቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ ስለመጣ የጦሩ መውጣት የአልሸባብን ጫና እንዳይጨምር ተሰግቷል፡፡ አክራሪ ቡድኑ ከ 5,000 እስከ 10,000 የሚገመቱ ታጣቂዎች አሉት ተብሏል፡፡\nእነዚያ የሶማሊያ ኃይሎች የአሜሪካ ግምገማች እንደሚያሳዩት ለሀገሪቱ ደህንነት ኃላፊነቱን ለመረከብ ዝግጁ አይደሉም ፣ በተለይም የ 19,000 አባላት ያሉት ሁለገብ የአፍሪካ ህብረት ኃይል በዚህ ዓመት መጨረሻ ሊነሳ ተዘጋጅቷል ፡፡\nየዩኤስ አሜሪካን አዛዥ ኮማንደር ጄኔራል ስቴፈን ታውንስንድ የዩኤስ ጦር አባላት ለማስወጣት በሚካሄደው ከማድ ዘመቻ ይህ ነው የሚባል ጉዳትና መሳሪያ አለማጣታቸውን ተናግረዋል፡፡\nታውንሰንት ቅዳሜ ዕለት ኬንያ ውስጥ ማንዳ ቤይን ጎብኝተዋል፣ ከአሜሪካ በፊት በአፍሪካ የሶማሊያ ጥቃት ያደረሰበትን የአሜሪካን አውሮፕላን ካጠፋ ከአንድ አመት በፊት በከባድ የአልሸባብ ጥቃት ከተፈፀመ በኋላ “የአሜሪካን ኮማንደር ለአካላዊ ደህንነት ከፍተኛ መሻሻል ተደርጓል”ብሏል ፡፡\n", "passage_id": "eb67b8c0f52951db0a7909e2085b9e92" }, { "cosine_sim_score": 0.438911644261057, "passage": "አንድ የአፍሪካ ዕዝ ያወጣው መግላጫ ትላንት በመካከለኛው ጁባ ክልል በምትገኘው ጂሊብ ከተማ ላይ በተከፈተው ጥቃት ሦስት የአልሸባብ አማፅያን ተገድለው ከባድ መሣርያ የደገነ ተሽከርካሪ ተድምስሷል ይላል።በጥቃቱ የተጎዱ ሲቪሎች እንደሌሉ የአፍሪካ ኮማንድ ገልጿል።የአከባቢው ነዋሪዎች በገለፁት መሰረት የተደምሰሰው ተሽከርካሪ “ዙ” የተባለ በሶቭያት ኅብረት ዘመን የተሰራ ፀረ አይሮፕላን መሣርያ ነበር የደገነው።የአፍሪካ ኮማንድ ወይም ዕዝ በአልሸባብ ላይ ሥምንት ጥቃቶች ማካሄዱን ተናግሯል። የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን በቅርብ የሚከታተሉ ጠበብት ግን የአፍሪካ ዕዝ ሦስት ተጨማሪ ጥቃቶች ማካሄዱን መዝግበዋል።", "passage_id": "7161cda16f189edf3420db9e2d6be8a7" }, { "cosine_sim_score": 0.43137613290176463, "passage": "የቡድን ሰባት አባል አገራቱ ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በሚያጠናክሩበት ሁኔታ ላይ የተደረገው ውይይት ውጤታማ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ ረዳት አቶ እውነቱ ብላታ ገለፁ፡፡   በጣልያኗ ሲሲሊ ግዛት ትናንት የተካሄደው 43ኛው የቡድን ሰባት አባል አገሮች ስብሰባ የአፍሪካን ልማት በሚደግፍበትና ግንኙነቱን በሚያጠናክሩበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን አቶ እውነቱ ገልጸዋል፡፡ድህነት ቅነሳ፣ መሰረተ ልማት ዝርጋታ፣ የሰው ኃብት ልማትና የስራ ዕድል ፈጠራ ጉዳዮች ዋነኛ የመወያያ አጀንዳዎች ነበሩ።የአፍሪካ የድህነት ቅነሳ መርሃግብር እውን በሚሆንበት ሁኔታ እና በአህጉሪቷ ኢኮኖሚያዊ ሽግግር በሚፋጠንበት ስልቶች ላይም ተወያይተዋል፡፡የቡድን ሰባት አባል አገራት ከአፍሪካ ጋር የሁለትዮሽና ብዝሃ ግንኙነታቸውን በማሳደግ ትብብር በሚያደርጉባቸው ጉዳዮች ላይ ለማተኮርና ውጤታማ ወዳጅነት ለመገንባት ተስማምተዋል፡፡በጋራ መግለጫውም ላይ መሪዎቹ ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ወዳጅነት እንደሚያጠናክሩና የአህጉሪቱን ልማት እንደሚደግፉ አስታውቀዋል፡፡  በመግለጫው እንደተመለከተው ግቡ ከአፍሪካ አገሮችና ክልላዊ ተቋማት ጋር ትብብራቸውን በማጠናከር እኤአ በ2030 የተቀመጠውን  የዘላቂ ልማት  ግቦችን ታሳቢ ያደረገ የአፍሪካን ችግርና ግጭቶችን የመከላከል፣ የመመከትና የማስተዳደር አቅም ማሳደግ ነው፡፡በአውሮፓ ህብረት በኩል የውጪ ኢንቨስትመንት ፕላን ለመጀመርና በአህጉሪቱ ኢንቨስትመንትን እንደሚያሳድጉም አገራቱ ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ረሃብን ማጥፋት፣ የምግብ ዋስትናንና የተመጣጣኝ ምግብ አቅርቦትን ማረጋገጥ እና ዘላቂ ግብርናን ማስተዋወቅም ቡድኑ ለአፍሪካ ድጋፍ የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ግቦች ናቸው፡፡በዚህ መሰረት መሪዎቹ በ2030 በታዳጊ አገሮች ያሉ 500 ሚሊዮን ሰዎችን ከረሀብና ከተመጣጠነ ምግብ እጥረት ለመታደግ ቃል ገብተዋል፡፡ከሰሀራ በታች ላሉ አገሮች ለምግብ ዋስትና፣ የተመጣጠነ ምግብ እና ዘላቂነት ባለው እርሻ ላይ ለመደገፍም ይፋዊ የልማት ድጋፍ፣ የተሻለ ኢላማና በተመጠነ ጣልቃ ገብነት፣ ተጨማሪ ሀብቶችን ከሌሎች  ባለድርሻ አካላት በመሰብሰብ ድጋፋቸውን ለመስጠት ወስነዋል።አቶ እውነቱ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እውቅና እና እምነት እየገነባች በመምጣቷ በታላላቅ ጉባዔዎች ላይ አህጉሪቷን ወክላ እየተሳተፈች ትገኛለች።ኢትዮጵያ በተከታታይ ባስመዘገበችው የኢኮኖሚ ልማት፣ ሕዝብና መንግስት ለልማት ያላቸው ቁርጠኝነት፣ በቀጠናው እና በአህጉር ደረጃ ሰላም ለማስከበር በምታደርገው እንቅስቃሴ የዓለምአቀፉን ማህበረሰብ እውቅና ለማግኘት መቻሏን ነው አቶ እውነቱ የገለጹት።በመሆኑም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በስብሰባው ላይ አፍሪካን ወክለው ከኢትዮጵያ ልምድ አኳያ በአህጉሪቱ ያለውን መልካም አጋጣሚና ተግዳሮቶች በተመለከተ ገለጻ አድርገዋል፡፡ከስብሰባው ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ  ከካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ከኬኒያ ፕሬዚዳንት፣ ከተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊና ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር በሁለትዮሽ፣ በክልላዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡የቡድን ሰባት አባል አገሮች አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ጣልያን፣ ካናዳ፣ ጃፓን እና የአውሮፓ ህብረት ሲሆኑ፤ በዘንድሮው የቡድኑ ስብሰባ ከአፍሪካ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ቱኒዝያና ናይጄሪያ በተጋባዥነት ተሳትፈዋል-(ኢዜአ)።", "passage_id": "9e86ef3b3a1b33b8e822e8f8bce04a5c" }, { "cosine_sim_score": 0.4276411339507567, "passage": "ገንዘቡ ያስፈልጋታል የተባለው ለሚቀጥሉት 3 ዓመታት መሆኑ ተገልጿል።\n\n የተቋሙ ዳሬክተር ክርስታሊና ጆርጂቫ እንዳሉት ዓለም አፍሪካ ከገባችበት ቀውስ እንድታገግም ለመደገፍ ዓለም ብዙ መስራት አለበት ብለዋል።\n\nበአፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ እንዲሁም የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከሌሎች አህጉራት ያነሰ ነው፤ ነገር ግን የዓለም ባንክ በወረርሽኙ ሳቢያ ተጨማሪ 43 ሚሊዮን የሚሆኑ አፍሪካዊያን ለከፋ ድህነት የመጋለጥ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ብሏል።\n\nበወረርሽኙ ሳቢያ የሥራ እድሎች በመታጠፋቸው እና የቤተሰብ ገቢ በ12 በመቶ በመቀነሱ የደረሰው የኢኮኖሚ ተፅእኖ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአፍሪካ እየታየ የነበረውን ጠንካራ እድገት እየቀለበሰው መሆኑን የገንዘብ ተቋሙ ዳሬክተር በበይነ መረብ በነበራቸው የተቋሙ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።\n\nችግሩንም ለማቃለል በርካታ አፍሪካ አገራት መንግሥታት ከልማት እቅዳቸው 2.5 በመቶ ያስወጣቸውን ፖሊሲዎች አስተዋውቀዋል። \n\nአይኤም ኤፍ የአፍሪካ አገራት ከደረሰባቸው ተፅዕኖ እንዲያገግሙ 26 ቢሊዮን ዶላር የለገሰ ቢሆንም፤ የግል አበዳሪዎች እና በሌሎች አገራት ድጋፍ ቢኖርም፤ አሁንም ግን ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ እጥረት አለ ብለዋል።\n\n\"አንዳንድ አገራት ከብድር አግልግሎትና ተጨማሪ የማህበራዊና ጤና ወጪዎች መካከል እንዲመርጡ የሚያስገድዳቸውን የዕዳ ጫናዎች እየተጋፈጡ ነው\" ብለዋል ኃላፊዋ።\n\nይህንን ችግር ለመፍታትም ተበዳሪዎች ብድራቸውን የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲራዘም ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፤ ለብድር የሚሆን ተጨማሪ ገንዘብ ማቅረብ እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል።\n\nበአፍሪካ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን፤ ወደ 37 ሺህ የሚጠጉት ሕይወታቸውን አልፏል።\n\n ", "passage_id": "e508925e606195c8062e80e58091075b" }, { "cosine_sim_score": 0.42116572173069555, "passage": "ዘ ኢስት አፍሪካን የተሰኘ ድረ ገጽ 50 የሚሆኑ በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች የኬንያን ድንበር በማቋረጣቸው ምክንያት፣ የኬንያ የፀጥታ አካላት በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን ዘገበ፡፡ መንግሥት ግን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡ የተጠየቁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ተወልደ ሙሉጌታ ‹‹ብዙም የተጠናከረ መረጃ የለኝም፤›› በማለት ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል፡፡በኬንያ ሰሜናዊ ሁር ግዛት የሚገኘውን ኢለሬት ፖሊስ ጣቢያን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት አባላት የተቆጣጠሩት የሁለቱ አገሮች ድንበር ለማካለል የቅየሳ ሥራ ከተጠናቀቀ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሆነ፣ የኬንያ ፖሊስን ጠቅሶ ድረ ገጹ አስነብቧል፡፡ክላሺንኮቭ መሣሪያዎችን የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች በአሥር ተሽከርካሪዎች ተጭነው የኬንያን ድንበር 16 ኪሎ ሜትሮችን ያህል አቋርጠው በመግባት ገዥ ቦታዎችን በመያዝ፣ የፖሊስ ጣቢያውን የከበቡ መሆናቸውና በአካባቢው ቅኝት ማድረጋቸውን፣ እንዲሁም ፎቶግራፎችን ማንሳታቸውንም እንዲሁ ድረ ገጹ አስነብቧል፡፡በድረ ገጹ ዘገባ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት ሥፍራውን እንደሚለቁ ቃል መግባታቸውን ተገልጿል፡፡የኢትዮጵያ ሠራዊት ድንበሩን ያቋረጠበትን ምክንያት ያልጠቀሰው ድረ ገጹ፣ የኢትዮጵያ ጦር ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ የኬንያን ድንበር ማቋረጡን አስታውሶ ዘግቧል፡፡የኬንያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ዴቪድ ኦቦነዬ ስለክስተቱ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸው፣ ‹‹ኢትዮጵያና ኬንያ ዘለግ ያለ ዕድሜ ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸውና ወዳጆች ከመሆናቸው አንፃር ኢትዮጵያውያኑ የከፋ ነገር ያደርሳሉ የሚል እምነት የለኝም፤›› በማለት መግለጻቸውን ድረ ገጹ አስነብቧል፡፡ጉዳዩን አስመልክቶ በማኅበራዊ ድረ ገጾች አስተያየታቸውን ያሰፈሩ ሰዎች፣ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት አባላት የኬንያን ድንበር በማለፍ የገባው በመጪው እሑድ የሚካሄደው ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ሥጋት እንዲካሄድ አስተማማኝ ለማድረግ ነው ብለዋል፡፡ በተለይ አልሸባብን የመሳሰሉ ሰርጎ ገቦች የፀጥታ ሥጋት እንዳይሆኑ ለማድረግ የተከናወነ ድርጊት መሆኑንም አክለዋል፡፡", "passage_id": "6c444e48db618b3abdfeef635ade8d93" }, { "cosine_sim_score": 0.41999220983178137, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ሐሙስ ጥቅምት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አዛዦች ጋር የነበራቸውን ስብሰባ አጠናቀው ጎንደር ሲደርሱ፣ ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አድርገው ነበር፡፡ በዚህ ውይይታቸው ወቅት ከቀረበላቸው ጥያቄ አንዱ በመከላከያ ውስጥ የአንድ ብሔር የበላይነት ስላለ እንዴት ይታረቅ የሚል ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግን በግልጽ ይነገር ከተባለ ኢትዮጵያ የምትባለው አገር ያለችው መከላከያ ውስጥ ነው ብለዋል፡፡ለዚህ በሰጡት ምላሽ አልተነገረም እንጂ አመርቂ የሚባል ውጤት የተመዘገበው መከላከያን ሪፎርም ማድረግ ላይ ያተኮረው እንደነበር፣ በአንድ ዕዝ ውስጥ ከአንድ ብሔር ሁለት ሰው እንዳይኖር መሠራቱን ተናግረዋል፡፡‹‹ካሉን ዕዞች በየትኛውም ዕዝ ከአንድ ብሔር ሁለት ሰው የለበትም፡፡ ከሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች የተውጣጣ ዕዝ ነው ያቋቋምነው፡፡ ምክንያቱም መከላከያ ይተች የነበረው ከታች ሳይሆን ከላይ ነው፤›› ብለዋል፡፡ይህም ለመጀመርያ ጊዜ በመከላከያ ውስጥ ሁሉም ብሔር ኮሚቴ ሆኖ የሚሠራበት አሠራር መተግበሩን ገልጸዋል፡፡ የዚህ ውጤት ቆይቶ የሚታይ እንደሆነም አክለዋል፡፡የመከላከያ አቅሙ ጠላት ጥቃት እንዳይፈጽም የሚያስቀር ስለሆነ ብቃትን የማሳደግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ይህም ድብቅ የሆነ አደረጃጀት እንደሚያስፈልገው ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በዚህ ንግግራቸው፣ ‹‹በግልጽ ንገረኝ ካላችሁ የመጨረሻ ኢትዮጵያ የምትባል አገር ያለችው መከላከያ ውስጥ ነው፤›› ብለው፣ ‹‹ሌላውማ ስለቀበሌውና ስለቤተሰቡ የሚያላዝን ነው ያለው ኢትዮጵያ ውስጥ፤›› ብለዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ጎንደር ከማቅናታቸው ከሰዓታት በፊት የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የመከላከያ ሠራዊትን በሁሉም መስክ ብቁ ለማድረግ የተጀመረው ጥረት በከፍተኛ ግለት እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስረዳታቸውን አስታውቋል፣ ‹‹በዋነኛነት በመከላከያ አመራር ልህቀት ላይ ያተኮሩ ሲሆን፣ በተለይ የመከላከያ ልህቀትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የአመራር ክህሎቶች፣ የግዳጅ አፈጻጸም ሒደት ላይ ኃይልና ሥልጣንን በተገቢው መጠን፣ አግባብና ሁኔታ በመጠቀም ቅቡልነት ማግኘት የሚቻልበት መንገድ ላይ ውይይት አድርገዋል፤›› ብሏል፡፡መግለጫው አክሎም የመከላከያ ሠራዊት ማቋቋሚያ አዋጅ የባህር ኃይል አደረጃጀትን አካቶ፣ እንዲሁም ወደፊት የሳይበርና የሕዋ (Space) ምኅዳሮችን ለማካተት በሚያስችል መንገድ መሻሻሉን ገልጿል፡፡‹‹ዘመናዊ ዓውደ ውጊያ በሚጠይቃቸው አምስቱ ምኅዳሮች (ምድር፣ አየር፣ ባህር፣ ሳይበርና ሕዋ) ዝግጁ የሆነ መከላከያ ሠራዊት የመገንባት ሒደት ተጀምሯል፤›› ሲልም ያትታል መግለጫው፡፡የሕዋ  የውጊያ ምኅዳር በዓለም አዲስ ሊባል የሚችል የውጊያ ዓውድ ሲሆን፣ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እ.ኤ.አ. በሰኔ 2018 የአሜሪካ መከላከያ ኃይል (ፔንታጎን) የሕዋ ውጊያ ቡድን የፔንታጎን ስድስተኛ አካል ሆኖ እንዲቋቋም አዘው ነበር፡፡ሕዋ አንዱ የጦር ዓውድማ ተደርጎ የሚቆጠር ቢሆንም፣ እ.ኤ.አ. በ1967 የተፈረመና ጨረቃን ጨምሮ ሌሎች የሕዋ አካላት ላይ የጦር ሠፈር መመሥረትም ሆነ መሣሪያ መሞከር የሚከላከል ዓለም አቀፍ ስምምነት አለ፡፡ አሜሪካ የዚህ ስምምነት ፈራሚ ስትሆን ኢትዮጵያን በሚመለከት ግን የወጣ መረጃ የለም፡፡ ", "passage_id": "fffb43361bf646b443c12736bbdb3cbc" }, { "cosine_sim_score": 0.4082688019960056, "passage": "በአፍሪካ ያለውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምላሽ በማስተባበር ላይ የሚገኘው የአፍሪካ የበሽታዎች ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል በአህጉሪቷ ያለው የምርመራ ሁኔታ በተለያዩ ሃገራት ዘንድ ልዩነት ያለው መሆኑን ጠቅሶ ፤ ክፍተትንም እንደሚያሳይ ከሰሞኑ አሳውቋል።\n\nበአህጉሪቷ ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመሩ ያሉ ሃገራት የትኞቹ ናቸው ወደኋላስ የቀሩት?\n\nበአህጉሪቷ ውስጥ ያሉ ትንንሽ አገራት ከትልልቆቹ ጎረቤቶቻቸው ጋር በሚወዳደሩበት ወቅት በርካታ ሰዎችን በመመርመር ተሳክቶላቸዋል።\n\nለምሳሌ ያህል ሞሪሺየሽና ጂቡቲ የመረመሩት ከህዝባቸው ቁጥር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ደረጃ የሚባል ነው።\n\nጋናም በበኩሏ ባከናወነቻቸው ምርመራዎች ምስጋናን እየተቸራች ሲሆን፤ መንግሥቷም አስገዳጅ መመሪያዎቹ ሲነሱ ቫይረሱን ለመቆጣጠር እንደሚረዳ ተናግረዋል።\n\nደቡብ አፍሪካም ቢሆን በከፍተኛ ሁኔታ ምርመራዎችን እያከናወነች ሲሆን እስካሁንም ባለው ከሁለት መቶ ሺ በላይ የላብራቶሪ ምርመራዎችን አድርጋለች። ነገር ግን ይህ አሃዝ እንደ ደቡብ ኮሪያ፣ ጣልያንና ጀርመን ካሉ ሃገራት ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ ነው። \n\nበተለይም በአህጉሪቷ በህዝብ ቁጥሯ በአንደኝነት በምትመራው ናይጄሪያ የምርመራ ቁጥር አናሳ ነው ተብሎ ቢተችም መንግሥቷ ግን ቫይረሱ ከተገኘባቸው ግለሰቦች ጋር ንክኪ ወይም ግንኙነት ያላቸው ላይ ነው ትኩረቴ ብሏል።\n\nበናይጄሪያ የቢቢሲ ዘጋቢ ቺቺ ኢዙንዱ እንደሚናገረው ባለስልጣናቱ የምርመራ ቁጥርን የማሳደግ እቅድ አላቸው ብሏል።\n\n\"መንግሥት ያለመው በቀን 5ሺ ሰዎችን መመርመር ቢሆንም አንድ ሺህ ሰዎችን እንኳን እየመረመሩ አይደለም\" በማለትም ያለውን ክፍተት ያስረዳል።\n\nበአንዳንድ ሃገራት እንደ ኤርትራና አልጄሪያ ባሉት ደግሞ ምን ያህል ምርመራ እንደተካሄደ መረጃ የለም።\n\nአንዳንዶች በተለያዩ ምክንያቶች የምርመራ ቁጥራቸውን መረጃ መስጠት ቢደብቁም አንዳንድ ሃገራት ደግሞ ለመርመር አቅሙ የላቸውም።\n\nለምሳሌ የታንዛንያው ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ እንዲህ አይነት የምርመራ መረጃዎችን ይፋ ማድረግ በሕዝቡ ዘንድ ፍራቻን ይፈጥራል ብለዋል። ሃገራቸው የተመረጡ መረጃዎችን ሲሆን ለህዝብ ይፋ የምታደርገው አንዳንድ ጊዜም ከቫይረሱ ያገገሙት ላይ ማተኮርን መርጣለች። \n\nየምርመራን አቅም ለማሳደግ ያሉ እክሎች ምንድንናቸው?\n\nየምርመራ ሂደቶችን ለማከናወን የሚያስፈልጉ ኬሚካሎችን በበቂ ሁኔታ ማግኘት አስቸጋሪ ነው። ምክንያቱም በርካታ የአፍሪካ ሃገራት ኬሚካሎቹን ስለማያመርቱ ባለው የአለም አቀፉ አቅርቦት ለመግዛት ውድድር ውስጥ መግባታቸው ጥገኛ አድርጓቸዋል።\n\nየአፍሪካ በሽታዎች ቁጥጥርና ክትትል ማእከል ሰራተኛ የሆኑት ጆን ንኬንጋሶንግ \" አለምአቀፋዊ ትብብርና መረዳዳት መፈራረሱ አፍሪካን ከምርመራ ገበያ ጨዋታ ውጭ እንድትሆን አድርጓታል\" ብለዋል አክለዋል \n\nምንም እንኳን የአፍሪካ ሃገራት ለዚህ የሚሆን ገንዘብ ቢኖራቸውም \" ሰባ የሚሆኑት አገራት ምንም አይነት የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ውጭ መላክ ላይ ጥብቅ የሚባል ገደብ ጥለዋል\" ይህም ሁኔታ አስፈላጊ የሚባሉ የህክምና ቁሳቁሶችን ለአህጉሪቷ ማግኘት አዳጋች አድርጎታል።\n\nከዚህም በተጨማሪ ሃገራቱ የጣሏቸው የእንቅስቃሴ ገደብ መመሪያዎች መመርመሪያ ጣቢያዎች ሄደው እንዳይመረመሩ እክል ሆኗል ተብሏል።\n\nከዚህ ሁሉ በላይ ግን በለንደን የትሮፒካል ህክምና ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ንጎዚ ኤሮንዱ የህክምና ቁሳቁስ እጥረት ዋነኛውና አፅንኦት ሊሰጠው የሚገባው ጉዳይ ነው ይላሉ። \n\n\"የመርመሪያ መሳሪያዎችም ሆነ ሂደቱን ለማከናወን የሚረዱ ኬሚካሎችም በበቂ ሁኔታ የሉም\" ይላሉ \n\nየናይጄሪያ የበሽታ ቁጥጥር ማዕከል የኮሮናቫይረስን ለመርመር የሚያገለግለሉ አስራ ስምንት ላብራቶሪዎች ቢኖሩትም የመርመሪያ... ", "passage_id": "4927de2052424dfef3ba80abd35591f9" }, { "cosine_sim_score": 0.4058552640820981, "passage": " በኢትዮጵያ የሽብር ጥቃት እንዳይከሰት ለመከላከል የሚያስችል ጥብቅ የቁጥጥር ሥራ እየተካሄደ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ እንደተናገሩት የምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ከአልሻባብ የሽብር እንቅስቃሴ የጸዳ ባለመሆኑ ኢትዮጵያም ከስጋቱ ነጻ አይደለችም፡፡ በመሆኑም የአልሻባብ የአሸባሪዎች ጥቃት በኢትዮጵያ እንዳይከሰት ለመከላከል የሚያስችል የተጠናከረ የቁጥጥር ሥራ ከጎረቤት አገሮች ጋር በመተባበር በድንበር አካባቢ እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ የሽብር ጥቃትን የመከላከል የዳበረ ልምድ አላት ያሉት አምባሳደር ዲና ስጋቱን ሙሉ በሙሉ ለማሶገድ ህብረተሰቡን ያሳተፍ የቅድመ መከላከል ሥራ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ባለፈው ሳመንት በኢትዮጵያ የተካሄደውን አስቸኳይ የመሪዎች ስብሰባ አስመልክቶ እንደተናገሩት ስብሰባው አፍሪካ ወንጀልን ለመዋጋት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየችበት መሆኑን አስረድተዋል ፡፡ከዚህ በተጨማሪ አለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በሥልጣን ላይ ባሉ የአፍሪካ መሪዎች ላይ እያካሄደ ያለውን የክስ ሂደት እንዲሰርዝና ሌሎች ጥያቀዎችን የያዘ የአቋም መግለጫ በማውጣት በስኬት መጠናቀቁን አስረድተዋል፡፡እንደ አምባሳደር ዲና ገለጻ ፍርድ ቤቱ በስልጣን ላይ ባሉ የኬኒያ መሪዎች ላይ አሁን እያካሄደ ያለው ክስ በአገሪቱ እየተካሄደ ያለውን የእርቅ ሂደት እያደናቀፈው መሆኑን መሪዎቹ በአጽንኦት ገልጸዋል፡፡  አምባሳደር  ዲና አያይዘው እንደገለጹት ከአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ስብሰባ ማግስት በተካሄደው  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የጋራ ስብሰባ ላይ የኢጋድና የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ አባል ሀገራት በውህደት እንዲሰሩ ሀሳብ እንደቀረበ ተናግረዋል። በኢትዮዽያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ሰብሳቢነት በተካሄደው በዚሁ ስብሰባ ላይ ፥ ውህደቱ በተለይም በአካባቢው የሚነሱ የጸጥታ ጉዳዮችን ፣ የአሸባሪነትና ሌሎች የሰላም ጠንቆችን በጋራ ለመታገል እንደሚረዳ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። ለውህደቱ የኢጋድና የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ የኢታማዙር ሾሞችና የጸጥታ ሃላፊዎች ከወዲሁ ተቀራርበው ምክክር እንዲያደርጉም ውሳኔ ላይ መደረሱን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "ed181ea7905f0aa3c84b94d4f782c941" }, { "cosine_sim_score": 0.40307418791346517, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ 19) ለመከላከል እና በአፍሪካ የሚያስከትለውን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ የሚያስችል ባለ ሶስት ነጥብ የድጋፍ ምክረ ሀሳብ ለቡድን 20 አባል ሀገራት አቀረበች።የኮሮናቫይረስ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል ያለው ምክረ ሀሳቡ፥ በተለይም በዓለም ደረጃ የወጪ ንግድ መጠን መቀነስ፣ ዓለም አቀፋዊ ግንኙነቶች መንገራገጭ እና የጉዞ እና የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ክፉኛ መጎዳት እንዲሁም ከኢትዮጵያ አንፃር ከሀገሪቱ የአገልግሎት ወጪ ንግድ ውስጥ ሁለት ሶስተኛውን ገቢ የሚያመጣው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያጋጠመው የበረራ ኢንዱስትሪ መቀዛቀዝ በኢኮኖሚዋ ላይ ስጋትን ደቅኗል ብሏል።አሁን በአፍሪካ ሀገራት ላይ የተደቀነው የኢኮኖሚ ስጋት ሀገራት በግላቸው በሚወስዱት እርምጃ እና በፖሊሲ ብቻ የሚቀረፍ አይደለም ያለው የኢትዮጵያ ምክረ ሀሳብ፥ ይህንን ለመቋቋምም የተቀናጀ ዓለም አቀፋዊ ምላሽ ያስፈልጋል ብሏል።ኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሚመጣውን ጫና ለመቀነስ ከአጋር ሀገራት ጋር እየሰራች መሆኑን ያመላከተው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መግለጫ፥ ኢትዮጵያ የቡድን 20 አባል ሀገራት በቀጣይ በሚያደርጉት ልዩ ስብሰባቸው ከግምት ውስጥ ቢያስገቧቸው ያለችውን ባለ ሶስት ነጥብ ምክረ ሀሳብ ማቅረቧንም ገልጿል።ከእነዚህም አንደኛው ዓለም አቀፍ የአፍሪካ የኮቪድ-19 የአስቸኳይ ጊዜ የፋይናንስ ድጋፍ ማዕቀፍ ሲሆን፥ በዚህም 150 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚያስፈልግ እና የገንዘብ ድጋፉም የውጭ ምንዛሬ አቅምን እና የሴፍቲ ኔት መርሃ ግብሮችን ለማጠናከር የሚውል መሆኑ ተገልጿል።ሌላኛው ዓለም አቀፍ የአፍሪካ የአስቸኳይ ጊዜ የጤና ማዕቀፍ ሲሆን፥ በዚህም ለዓለም ጤና ድርጅት የሚደረገውን ድጋፍ በማጠናከር ድርጅቱ በአፍሪካ የሚያደርገውን ድጋፍ ማሳደግ፤ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል /ሲዲሲ/ እንዲሁም ለኤድስ፣ ወባ እና ቲቢ መከላከያ የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ድጋፎችን ማጠናከር የሚለውም በምክረ ሀሳቡ ተካቷል።ሶስተኛው በኢትዮጵያ የቀረበው ምክረ ሀሳብ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ያሉ እዳዎች እንዲሰረዙ እና የብድር መመለሻ ጊዜዎች እንዲራዘሙ የሚጠይቅ ሲሆን፥ በዚህም ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት ላይ ያሉ የብድር ወለዶች እንዲሰረዙ እንዲሁም፤ የመክፈያ ጊዜያቸው የተቃረቡ ብድሮች ደግሞ ቢያንስ ለ10 ዓመታት ቢራዘሙ በሚል ጠይቃለች። በሙለታ መንገሻ", "passage_id": "94f00e65714d0c22a6d9369dfb8941ec" }, { "cosine_sim_score": 0.40185357768539953, "passage": "የአፍሪካ ኅብረት በማኅበራዊ ገጹ ዛሬ እንዳስታወቀው የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው የአፍሪካ ሀገራት 43 ደርሰዋል፤ ይህም ቫይረሱ ያልተገኘባቸውን የአህጉሩ ሀገራት 11 ብቻ መሆኑን ያሳያል፡፡በ43 ሀገራት 1 ሺህ 654 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸውም ነው ኅብረቱ ያስታወቀው፡፡ ግብጽ 327፣ አልጀሪያ 201፣ ቡርኪናፋሶ 99 የተረጋገጠ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ያሉባቸው ከፍተኛ ቁጥር የያዙ ሀገራት ናቸው፡፡", "passage_id": "624f501d2c3daf4de02a9d79de5ed607" }, { "cosine_sim_score": 0.3998392295162979, "passage": "ጥር 21 እና 22 ቀን 2008 ዓ.ም. በአዲስ አበባ የተካሄደው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ፣ ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት አፍሪካን በመወከል በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ እንድትሳተፍ ወሰነ፡፡የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔውን ያቀረበው የኅብረቱ የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት፣ ማለትም የየአገሮቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ኢትዮጵያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል ለመሆን ኅብረቱ ዕጩ እንዲያደርጋት ያቀረበችውን ጥያቄ ከተቀበለ በኋላ ነው፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ይህንን ውክልና ለማግኘት ለአንድ ዓመት ያህል ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ዘመቻ ውስጥ እንደነበር፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡የዚህ ዘመቻ አካል የሆነውና ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የተሳተፉበት አንደኛው ዘመቻ እ.ኤ.አ. በመስከረም ወር 2015 በኒውዮርክ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ነው፡፡ በዚህ ጉባዔ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአጠቃላይ በተለይም የድርጅቱ የፀጥታ ምክር ቤት መዋቅራዊ ለውጥ (ሪፎርም) ያስፈልገዋል ማለታቸው ይታወሳል፡፡‹‹ኢትዮጵያ የተመድ መሥራች ከሆኑት አገሮች መካከል አንዷ ብትሆንም፣ ሊግ ኦፍ ኔሽን በሚባልበት ወቅት የደረሰባትን የጣሊያን ወረራ አስመልክታ ያቀረበችው አቤቱታ አልተሰማላትም፡፡ ቢሆንም ኢትዮጵያ በተቋሙ ብዝኃነት ላይ ተስፋ አልቆረጠችም፣ እምነትም አላጣችም፤›› ብለዋል፡፡ከዚህ እምነት የተነሳም የተመድ ተልዕኮና መርህ እንዲሳካ የራሷን አስተዋጽኦ እያደረገች እንደምትገኝ፣ በተለይ በሰላም ማስከበር ረገድ ለተመድ የሰላም ተልዕኮዎች ትልቁን የሠራዊት ቁጥር ካዋጡት አገሮች መካከል ሁለተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ገልጸው ነበር፡፡‹‹የተመድን አወቃቀር የማደስ አስፈላጊነት የቆየ ቢሆንም ከዚህ በላይ ሊጓተት አይገባም፤›› ብለው ነበር፡፡አፍሪካ በተመድ የውሳኔ ሰጪነት አካላት ውስጥ በተለይም በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ በቋሚነት ልትወከል እንደሚገባ ተናግረውም ነበር፡፡ይህንን ተፅዕኖ ለመፍጠርም የአፍሪካ ኅብረትን ሙሉ ውክልናን ለማግኘት ያደረገችው ጥረት በ26ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ተሳክቷል፡፡በዚህ ጉባዔ ላይ ተመሳሳይ መልዕክት ያለው ነገር ግን ጠንካራና አይረሴ ንግግር ተሰናባቹ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ አድርገዋል፡፡ ያደጉ አገሮችን በሁሉም የዓለም ማኅበረሰብ ጉዳዮች ጣልቃ የሚገቡ ሲሉ የዘለፏቸው ሲሆን፣ የአፍሪካን በተመድ ውስጥ ያለመካተትንም ወቅሰዋል፡፡ ኢትዮጵያ ሁለት ጊዜ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ያልሆነ አባል ነበረች፡፡ ይኼውም እ.ኤ.አ. በ1967 እና በ1989 ነበር፡፡ከዚህ በተጨማሪ 26ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዕጩ እንዲሆኑ ወስኗል፡፡ ", "passage_id": "3d275b3ff56279b8ab16fecf9eb09999" }, { "cosine_sim_score": 0.3953874405305157, "passage": "ፕሬዚዳንት ትራምፕ አሜሪካ በመላው ዓለም ያላትን የሠራዊት ቁጥር ለመቀነስ መወሰናቸውን ተከትሎ ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ወደ 12ሺ የሚጠጉ ወታደሮቿን ከጀመርን እያወጣች ነው፡፡ የአሜሪካ መከላከያ ምኒስቴር ባለሥልጣናት እምርጃው የአገሪቱን ደህንነት ይበልጥ ያጠናክራል ቢሉም፣ የአሜሪካ የደህንነት ባለሙያዎች ግን፣ እርምጃው ፕሬዚዳንት ትራምፕ የመከላከያ ወጪ ድርሻቸውን ለማዋጣት ግድ የለሾች ናቸው የሚሏቸውን የኔቶ አባል አገሮች መቅጫ ነው ሲሉ ይተቹታል፡፡በርካታ ኤክስፐርቶች ዩናይትድ ስቴት ስ ወደ 12 ሺ የሚጠጋ ወታደሮችዋን ከጀርመን ለማውጣት መወሰኗን ተዋጊ ጀቶችን ከስፔንድ ሃለም የአየር ኃይል አንስቶ ወደ ጣልያን ማንቀሳቀሷንና፣ የአውሮፓን ቀዳሚ ወታደራዊ መምሪያ ከስቱትጋርት በማንሳት ወደ ቤልጅየም ማዛወሯን ሲስሙ ባለሙያዎቹ ማመን እንዳቃታቸው ተናግረዋል፡፡\nአሜሪካ በአውሮፓ ካላት ወታደራዊ የጦር ይዞታ ይህ ዓይነቱ ስርነቀል ውሳኔ ሲወስን ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ የመጀመሪያው ነው፡፡በርካታ ኤክስፐርቶች ዩናይትድ ስቴት ስ ወደ 12 ሺ የሚጠጋ ወታደሮችዋን ከ ጀርመን ለማውጣት መወሰኗን ተዋጊ ጀቶችን ከስፔንድ ሃለም የአየር ኃይል አንስቶ ወደ ጣልያን ማንቀሳቀሷንና፣ የአውሮፓን ቀዳሚ ወታደራዊ መምሪያ ከስቱትጋርት በማንሳት ወደ ቤልጅየም ማዛወሯን\nሲስሙ ባለሙያዎቹ ማመን እንዳቃታቸው ተናግረዋል፡፡አሜሪካ በአውሮፓ ካላት ወታደራዊ የጦር ይዞታ ይህ ዓይነቱ ስርነቀል ውሳኔ ሲወስን ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ የመጀመሪያው ነው፡፡\nየአሜሪካው የመከላከያ ሚኒስትር ማርክ ኤስፐር በፔንተጋን የሚከተለውን ተናግረዋል\n\"እነዚህ ለውጦች ዩናይትድ ስቴትስ እና የኔቶ አባል አገሮች ከሩስያ የሚገጥማቸውን ጥቃትየሚከላከሉበትን መንገድ ያጠናክራል፣ አሜሪካም የተለያዩ ስትራቴጂዎችን እንድትጠቀም እድል በመስጠት ኔቶንም እንዲጠናከር ያደርገዋል፡፡\" ለአጋር አገሮችም ዋስትና ይሰጣል፡፡ የአሜሪካና የአውሮፓ ወታደራዊ ማዕከላትም የጋራ ልምምዶቻቸውን በተለያየ ስልት እንዲያደርጉ ይረዳቸዋል፡፡\nይሁን እንጂፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዋይት ሃውስ በሰጡት መግለጫ ግን ለስር ነቀል ለውጡ፣ ሌሎች ምክንያቶች ያሏቸው መሆኑን፣ እንዲህ በማለት በግልጽ ተናግረዋል\n\n\"ጀርመን ለኔቶ መክፈል የነበረባት በቢሊዮን የሚቆጠር እዳ አለባት፡፡ እና ታዲያ እነዚያን ሁሉ ወታደሮች እዚያ ማኖር ያለብን ለምንድነው? ይኸው አሁን ጀመርኖች ይሄ እምርጃ ለኢኮኖሚያቸው ጥሩ አለመሆኑን እየተናገሩ ነው፡፡ ለኛ ኢኮኖሚ ግን ጥሩ ነው፡፡ ጀርመን ግድየለሽ ናት፡፡\"ፕሬዚዳንት ትራምፕ ጀመርንን እንደ ኢኮኖሚ አጋር አገር ከመመልከት ይልቅ እንደ ስጋት እየተመለከቱለረጅም ጊዜ ጀምሮ የሰላ ትችት ሲሰነዝሩ መቆየታቸውን ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ከጀመርንዋ መሪ ቻንሰለር አንጀላ ማርኬልም ጋር የቀዘቀዘ ግንኙነት እንደንበራቸው ያነሳሉ፡፡ከአትላንቲክ ባሻገርጉዳዮች ላይ ባለሙያ የሆኑ አንዳንድ ኤክስፐርቶች ይህ ውሳኔ በአሜሪካና በጀርመን ግ ንኙነት ላይ ከፍተኛ አደጋ የሚያመጣ የኔቶ አባል አገሮችን እሚያዳክም ና የሩሲያውን ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሚያስደስት ነው ይላሉ፡፡ የአትላንቲክ ካውንስ ኤክስፐር የሆኑት ማርክ ስማኮቭስኪ እንዲህ ብለዋልበጀርመን በዩናይትድ ስቴትስና በአውሮፓ ብቻ ሳይሆን እንዲሁም ከጀመርና ጋር ጭምር ለአስርት ዓመታት የግንኙነታችን ዋና መሠረትና ሆነው የኖሩትን የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳሚ መምሪያዎችን መዝጋት ማለት የአሜሪካንን ደህንነትና ፍላጎት አደጋ ላይ መጣል ነው፡፡ በዚህ ረገድ ይህ አስተዳደር እየሄደበት ያለበትን ፍጥነት እየተመለከቱ የሚገረሙ ወገኖችም ያሉ ይመስለኛል፡፡\nሌሎች ኤክስፐርቶች ደግሞ እርምጃው ከጀርመን ወይም ከአውሮፓ ይልቅ በአብዛኛው የራሷን የአሜሪካንስትራቴጅክ ጥቅም የሚጎዳ መሆኑን ይገልጻሉ፡፡ ለምሳሌ ከጀርመን ማርሻል ፈንድ ብሩኖ ለቴ እንዲህ ይላሉ\"ጀመርን ለረጀም ጊዜ የቆየና አሁንም ድረስ አሜሪካ በአፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ለምታደርጋቸው ተልእኮዎችና እንቅስቃሴዎች በሙሉወሳኝና ቁልፍ ማዕከል ነች፡፡ እዚያ እጅግ አስፈላጊ የሆኑ የማደራጃ ወይም የሎጀስቲክስ ማዕከሎች እና የማዘዣ ጣቢያዎች አሉ፡፡ ከዚህ ማዕከል ሠራተኞችን እምትቀንስ ከሆነ ፈጥኖ ደራሽነትህ ቀርቶ በምትሰጠው ምላሽ ሁሉ እጅግ አዝጋሚ ትሆናለህ፡፡\"የደህንነት ባለሙያዎች እንደሚሉት እንዲህ ያለው መጠነ ሰፊ የወታደራዊ ተቋማት ዝውውር ብዙ ቢሊዮን ዶላሮችን እሚያስወጣና የዴሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዚዳንት እጩ የሆኑ ጆ ባይደን የጥቅምቱን ምርጫ ቢያሸነፉና ወደነበረበት እንኳ ለመመለስቢያስፈልግ በርካታ ዓመታትን ሊወስድ የሚችል ነገር ነው፡፡\n", "passage_id": "22d5fad695e01c6e37279bb08450346e" } ]
49d5b09ed219f666e16b0b6bdae972f8
ab168f835a8162dab77542c3584b4627
ፕሪሚየር ሊግ ፡ ኤሌክትሪክ ወሳኝ 3 ነጥቦችን አሳካ
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ኤሌክትሪክ አርባምንጭ ከነማን 1-0 አሸንፎ ከወራጅ ስጋት በመጠኑ የሚያላቅቀውን ወሳኝ 3 ነጥብ አሳክቷል፡፡የኤሌክትሪክን ብቸኛ የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈው በውድድር ዘመኑ አጋማሽ ቀዮቹን የተቀላቀለው ሰውረን ኦልሪስ ሲሆን ለግቧ መቆጠር የአርባንጪ ግብ ጠባቂ አንተነህ መሳ ስህተት ጉልህ ድርሻ አበርክታለች፡፡አርበንጮች በሁለተኛው አጋማሽ የፍፁም ቅታት ምት አግኝተው የነበረ ቢሆንም አማኑኤል ጎበና የመታውን ኳስ አብርሀም ይርጉ አክሽፎበታል፡፡ከጨዋታው በኋላ የኤሌክትሪኩ አሰልጣኝ አጥናፉ አባተ አስፈላጊውን ነጥብ እንዳሳኩ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ ውጤቱ ለኛ በጣም አስፈላጊያችን ነበር፡፡ አርበንጭ ከነማ ጠንካራና በፈላጎት የሚጫወት ቡድን በመሆኑ በአጨዋወታቸው ጫና ውስጥ ሊከቱን ሞክረዋል፡፡ ይህንን ጨዋታ ማሸነፋችን በደረጃ ሰንጠረዡ ከፍ እንድንል ከመርደቱም በላይ በጫና ውስጥ ለነበሩት ተጫዋቾቻችንም ትልቅ መነቃቃት ይፈጥርብናል፡፡ ›› ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡የአርባምንጩ አለማየሁ አባይነህ በበኩላቸው ‹‹ ተጫዋቾቼ የሚችሉትን ሁሉ አድርገዋል፡፡ ኤሌክትሪኮች ሰአት ሲያባክኑ የእለቱ አርቢትር ካሳየው ቸልተኝነት ውጪ ጨዋታው በእንቅስቃሴም ሆነ በዳኝነቱ መልካም ነበር፡፡ አላማችን በደረጃ ሰንጠረዡ ወገብ ላይ ሆኖ ማጠናቀቅ ሳይሆን ያለፉት አመታት ውጤቶቻችንን ዘንድሮ አሻሽሎ መጨረስ ነው፡፡ ›› ብለዋል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/2526
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5954328885515539, "passage": "10:00 ላይ ኤሌክትሪክን የገጠሙት ደደቢቶች በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች ታግዘው 5-2 አሸንፈዋል፡፡ ኤሌክትሪክ አማረች ገረመው በፍፁም ቅጣት ምት ባስቆጠረችው ግብ የመጀመርያው አጋማሽን 1-0 በመምራት ቢያጠናቅቁም ደደቢት በሁለተኛው አጋማሽ ሎዛ አበራ (2) ፣ መስከረም ካንኮ ፣ ትበይን መስፍን እና የኤሌክትሪክ ተከላካይ በራሷ ግብ ላይ ባስቆጠሯቸው ግቦች 5-1 መምራት ችለዋል፡፡ ኤሌክትሪኮች በዮርዳኖስ ፍስህ አማካኝነት ድንቅ ግብ ቢያስቆጥሩም ከሽንፈት መዳን አልቻሉም፡፡ድሉን ተከትሎ ከ18 ጨዋታ 51 ነጥቦች የሰበሰበው ደደቢት የመካከለኛው-ሰሜን ዞን ቻምፒዮን መሆኑን ሲያረጋግጥ ኤሌክትሪክ ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ማለፋቸውን ለማረጋገጥ ተጨማሪ ጨዋታ ለመጠበቅ ተገደዋል፡፡ደደቢት በውድድር ዘመኑ ከ1 ሽንፈት በቀር ሁሉንም ጨዋታዎች በድል ያጠናቀቀ ሲሆን በሁሉም ጨዋታዎች ላይ ግብ ያስቆጠረችው እና በ42 ግቦች የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን የምትመራው ሎዛ አበራ ለደደቢት ያማረ የውድድር ዘመን የጎላ ሚና ተጫውታለች፡፡በ08:00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ልደታ ክ/ከተማን ገጥሞ 6-0 አሸንፏል፡፡ የንግድ ባንክን የድል ግቦች ብዙሃን እንዳለ (2) ፣ ሽታዬ ሲሳይ ፣ ብዙነሽ ሲሳይ (2) እና እፀገነት ብዙነህ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡የዞኑ ውድድር ሊጠናቀቅ የ22ኛ ሳምንት እና ሳይደረግ የተዘለለው የ18ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ብቻ የቀሩ ሲሆን ደደቢት ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ መከላከያ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ዳሽን ቢራ ሀዋሳ ለሚካሄደው የማጠቃለያ ውድድር ማለፋቸውን ሲያረጋግጡ ኤሌክትሪክ ለማለፍ ከቀሪዎቹ 3 ጨዋታዎች 1 ነጥብ ብቻ ይበቃዋል፡፡ከደቡብ-ምስራቅ ዞን ቻምፒዮኑ ሀዋሳ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና ፣ ድሬዳዋ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ከሰኔ 13-30 በሀዋሳ ለሚካሄደው የማጠቃለያ ውድድር ያለፉ ክለቦች ናቸው፡፡\nብዙነሽ ሲሳይ (2) ፣ ብዙሃን እንዳለ (2) ፣ ሽታዬ ሲሳይ ፣ እፀገነት ብዙነህ\nሎዛ አበራ (2) ፣ መስከረም ካንኮ ፣ ትበይን መስፍን ፣ ቤተልሄም ከፍያለው (በራሷ ግብ ላይ) | አማረች ገረመው (ፍቅም) ፣ ዮርዳኖስ ፍስሃ08፡00 ሙገር ሲሚንቶ ከ ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሰቲ (አአ ስታድየም) ዳሽን ቢራ ከ መከላከያ (ጎንደር) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ቡና (አአ ስታድየም)", "passage_id": "582dc0c9285c2702019ceb1f46ec8b64" }, { "cosine_sim_score": 0.5926606028354742, "passage": "ሀዋሳ ከተማን ያስተናገደው አርባምንጭ ከተማ 2-0 በማሸነፍ ላለመውረድ የሚያደርገው ጥረት ላይ ወሳኝ ነጥብ አስመዝግቧል፡፡\nየአርባምንጭ ከተማን የድል ግቦች በመጀመርያዎቹ እና መጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ከመረብ ያሳረፉት ጸጋዬ አበራ እና ታደለ መንገሻ ናቸው፡፡\nድሉን ተከትሎ አርባምንጭ ከተማ 29 ነጥቦችን በመሰብሰብ 24 ነጥብ ከሰበሰበው ዳሽን ቢራ በ5 ነጥቦች በመራቅ ላለመውረድ የሚያደረገውን ጉዞ አሳምሯል፡፡\nኤሌክትሪክ መውረዱን ካረጋገጠው ሃዲያ ሆሳዕና ጋር 2-2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቶ ላለመውረድ በሚደረገው ትግል ወሳኝ ነጥቦችን ጥሏል፡፡ ግብ በማስቆጠሩ ቅድሚያውን የወሰዱት ሀዲያ ሆሳዕናዎች ሲሆኑ አድናን ቃሲም በቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል፡፡ ኤሌክትሪክ በፒተር ኑዋዲኬ አማካኝነት ግብ አስቆጥሮ በአቻ ውጤት ወደ መልበሻ ክፍል ሲያመሩ ከእረፍት መልስ ተምገን ገብረጻድቅ ሀዲያን በድጋሚ መሪ ያደረገች ግብ አስቆጥሯል፡፡ ጨዋታው ሊጠናቀቅ 10 ደቂቃዎች ሲቀሩ ፍፁም ገብረማርያም ኤሌክትሪክን ከሽንፈት የታደገች ግብ ከመረብ አሳርፎ ጨዋታው 2-2 ተፈፅሟል፡፡\nውጤቱ ኤሌክትሪክ ከወራጅ ቀጠናው በ2 ነጥብ ብቻ ርቆ እንዲቀመጥ አስገድዶታል፡፡ የዳሽን ሽንፈትን ተከትሎም ሀዲያ ሆሳዕናን ተከትሎ ላለመውረድ የሚደረገው ትግል በዳሽን ቢራ እና ኤሌክትሪክ መካከል ሆኗል፡፡\nአበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ በዝግ ስታድየም ድሬዳዋ ከተማን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ቡና 3-1 አሸንፏል፡፡ ኢትዮጵያ ቡና በኢኮ ፊቨር ጎል ሲመራ ፍቃዱ ታደሰ ድሬዳዋ ከተማን አቻ አድርጎ የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቋል፡፡ በሁለተኛው አጋማሽ ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ ሲካሄድበት ቆይታ ጨዋታው በአቻ ውጤት ይጠናቀቃል ሲባል በጭማሪ ደቂቃዎች አክሊሉ ዋለልኝ እና አማኑኤል ዮሃንስ አስቆጥረው ጨዋታው በኢትዮጵያ ቡና 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡\n11፡30 ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዳሽን ቢራን አስተናገዶ 2-1 በመርታት የፕሪሚየር ሊጉ ቻምፒዮን መሆኑን 2 ጨዋታዎች እየቀሩ አረጋግጧል፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ግቦቹን ሳላዲን ሰኢድ እና አዳነ ግርማ ሲያስቆጥሩ ተቀይሮ የገባው ኤዶም ሆሶውሮቪ ዳሽን ቢራን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ድሉ 51 ነጥቦ የሰበሰበው ቅዱስ ጊዮርጊስን ለሊጉ ቻምፒዮንነት አብቅቶታል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዘንድሮው የውድድር ዘመን ድሉ የሊግ ውድድር በኢትዮጵያ ከተጀመረበት 1936 አንስቶ ለ27ኛ ጊዜ በአዲስ መልክ ከተዋቀረበት 1990 በኋላ ደግሞ ለ13ኛ ጊዜ ቻምፒዮን ሆኗል፡፡\nየደረጃ ሰንጠረዥ\nከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች\n", "passage_id": "b3504cd464ff8cc48b0b3f2196cddfba" }, { "cosine_sim_score": 0.5546814705791908, "passage": "ሰአት – 09፡00ቦታ – አዲስ አበባ ስታድየም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2008 የውድድር ዘመን የመክፈቻ ጨዋታ በመከላካያ እና ኤሌክትሪክ መካከል ነገ በ9፡00 ይካሄዳል፡፡ አምና በተመሳሳይ በመጀመርያ ሳምንት የተገናኙት ሁለቱ ቡድኖች ነገ ከሚደረገው ጨዋታ በፊት ስለ ዝግጅታቸው የሰጡትን አስተያየት እንዲህ አቅርበነዋል፡፡የመከላከያው አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በመጀመርያ ሳምንት ነጥቦችን መሰብበስ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡‹‹ እየተዘጋጀን ያለነው ለመክፈቻ ጨዋታ ብቻ አይደለም፡፡ ሁሉንም ጨዋታዎች ውጤታማ ሆኖ ለመጨረስ ነው አላማችን፡፡ ነገር ግን የመጀመርያዎቹ 2 ሳምንታት የምታስመዘግበው ነጥብ ወሳኝነት አለው፡፡ ከተወሰኑ ጨዋታዎች በኋላ ውድድሩ የሚቋረጥ በመሆኑ ነጥቦችን ቀድሞ መሰብስቡ ወሳኝ ነው፡፡›› ብለዋል፡፡ መከላከያ በርካታ አጥቂዎችን የያዘ ሲሆን የአጥቂ አማራጫቸውን በአግባቡ እንደሚጠቀሙ አሰልጣኝ ገብረመድህን ተናግረዋል፡፡‹‹ አጨዋወታችን በማጥቃት ላይ ቢሆንም ያሉኝን አጥቂዎች በሙሉ መጠቀም አንችልም፡፡ እንደ የጨዋታው አይነት በምንቀያይረው ሲስተም አጥቂዎቹን እጠቀምባቸዋለሁ›› ብለዋል፡፡መከላከያ በነገው ጨዋታ የጀማል ጣሰው ፣ ሚልዮን በየነ እና ሙሉአለም ጥላሁንን ግልጋሎት በጉዳት ምክንያት አያገኝም፡፡የኤሌክትሪኩ አሰልጣኝ ብርሃኑ ባዩ በአምበር ዋንጫ ባሳዩት ደካማ አቋም ፕሪሚየር ሊጉን እንደማይጀምሩ ተናግረዋል፡፡‹‹ ከመክፈቻው የመከላከያ ጨዋታ በዘለለ ለሁሉም ጨዋታዎች ተዘጋጅተናል፡፡ የአምበር ዋንጫው ድክመቶቻችንን ለማየት ጠቅሞናል፡፡ የነበሩብንን ከፍተቶች ይዘን አንቀጥልም፡፡ ያስፈረምናቸው ተጫዋቾች ምርጥ በመሆናቸው ቀስ በቀስ ቡድናችን ጥሩ ይሆናል፡፡ ›› ብለዋል፡፡አዳዲሶቹ የኤሌክትሪክ ፈራሚዎች ዋለልኝ ገብሬ እና ብሩክ አየለ በጉዳት የነገው ጨዋታ የሚያመልጣቸው ሲሆን ከአምናው የዞረ ቅጣት ያለበት ተከላካዩ በረከት ተሰማ አይሰለፍም፡፡ተገናኙ – 20ኤሌክትሪክ አሸነፈ – 9አቻ – 9መከላከያ አሸነፈ – 2ኤሌክትሪክ አስቆጠረ – 32መከላከያ አስቆጠረ – 20 ", "passage_id": "6373980c97f735c40b14e6f364768519" }, { "cosine_sim_score": 0.5419312053813701, "passage": " የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ሶስት ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዳማ ከነማ መሪነቱን አስጠብቋል፡፡ መከላከያ እና ደደቢትም ድል ቀንቷቸዋል፡፡9፡00 ላይ ዳሽን ቢራን ያስተናገደው አዳማ ከነማ 2-1 አሸንፎ መሪነቱን አስጠብቋል፡፡ አዳማ በመስመር አማካዩ ታከለ አለማየሁ የ32ኛ ደቂ ግብ መሪ መሆን ሲችል በ78ኛው ደቂቃ ዳሽኖች ያገኙትን የፍፁም ቅጣት ምት ተቀይሮ የገባው ኤዶም ሆውሶሮቪ ወደ ግብነት ቀይሮ ዳሽንን አቻ አድርጓል፡፡ ብዙም ሳይቆይ ተቀይሮ የገባው ወንድሜነህ ዘሪሁን በ83ኛው ደቂቃ ግብ አስቆጥሮ ቀያይ ለባሾቹን ለድል አብቅቷቸዋል፡፡አዳማ ከነማ ድሉን ተከትሎ ከ6 ጨዋታ 16 ነጥብ በመሰብሰብ የሊጉን አናት ከቅዱስ ጊዮርጊስ በ3 ነጥቦች ርቆ መምራቱን ቀጥሏል፡፡አዲስ አበባ ስታድየም ላይ መከላከያ ሀዋሳ ከነማን 3-0 አሸንፎ ደረጃውን ማሻሻል ችሏል፡፡ አማካዩ ሳሙኤል ታዬ በሀዋሳ ተከላካዮች የተፈጠረችውን ስህተት ተጠቅሞ መከላከያን በ15ኛው ደቂቃ ቀዳሚ አድርጓል፡፡ ከእረፍት መልስ ሀዋሳዎች ተጭነው በመጫወት አቻ ለመሆን ቢጥሩም በ68ኛው ደቂቃ በሳሙኤል ታዬ ተቀይሮ የገባው ባዬ ገዛኸኝ በ74 እና 81ኛው ደቂቃ ያስቆጠራቸው ግቦች ጦሩን ለውድድር ዘመኑ 2ኛ ድል አብቅቶታል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን አዳማ ከነማ በ16 ነጥቦች ሲመራ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ13 ፣ ደደቢት በ11 ተከታዩን ደረጃ ይዘዋል፡፡ የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን ደግሞ የደደቢቱ ሳሚ ሳኑሚ በ5 ግብ ሲመራ የቡናው ያቤውን ዊልያም እና የአዳማው ታፈሰ ተስፋዬ በ4 ግ ይከተላሉ፡፡የ6ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ነገ በ11፡30 በኤሌክትሪክ እና አርባምንጭ መካከል አዲ አበባ ስታየም ላይ ይደረጋል፡፡", "passage_id": "b6ac14207c3b67e9ff234ba8f1b53de2" }, { "cosine_sim_score": 0.5327811423284785, "passage": "የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ-ሰሜን ዞን 18ኛ ሳምንት ትላንት እና ዛሬ ተካሂደዋል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ10 ጨዋታ ያለመሸነፍ ጉዞ በኀላ ለዳሽን እጅ ሲሰጥ ደደቢት ወደ አሸናፊነት ተመልሷል፡፡ ባንክ እና ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናቸው መከላከያም ወደ ማጠቃለያው ውድድር ማለፉን ያረጋገጠበትን ድል አስመዝግቧል፡፡ትላንት 09:00 ላይ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ቡናን 4-0 አሸንፏል፡፡ ለኤሌክትሪክ ግቦቹን ፅዮን ፈየራ ፣  እየሩሳሌም ተካ ፣ ታጠርወርቅ ደበሌ እና ዘይነባ ሰይድ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ በ1ኛው ዙርሁለቱ ክለቦች ባደረጉት ጨዋታ ኤሌክትሪክ በተመሳሳይ 4-0 ማሸነፉ የሚታወስ ነው፡፡11:00 የአምናው ቻምፒዮን ንግድ ባንክ ሙገር ሲሚንቶን ገጥሞ 2-0 አሸንፏል፡፡ የሀምራዊዎቹኖ ሁለቱንም የድል ግቦች ከመረብ ያሳረፈችው ሽታዬ ሲሳይ ናት፡፡ጎንደር ላይ ዳሽን ቢራ ቅዱስ ጊየዮርጊስን አስተናግዶ 1-0 በማሸነፍ ወየ ማጠቃለያው ውድድር ለማለፍ ተቃርቧል፡፡ የዳሽን ቢራን ብቸኛ የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈችው ሰርክአዲስ ጉታ ናት፡፡08:00 ላይ ደደቢት ልደታ ክ/ከተማን በሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል፡፡ ደደቢት 8-0 ባሸነፈበት ጨዋታ ሎዛ አበራ 4 ግቦች ከመረብ ስታሳርፍ ኤደን ሽፈራው ፣ ሰናይት ባሩዳ ፣ ትበይን መስፍን እና መስከረም ካንክ ቀሪዎቹን ግቦች አስቆጥረዋል፡፡10:00 ላይ መከላከያ እቴጌን 6-0 በማሸነፍ ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ማለፉን ያረጋገጠ 4ኛው ክለብ ሆኗል፡፡ ከመከላከያ የድል ግቦች አክበረት ገብረፃድቅ እና ተቀይራ የገባችው ምስር ኢብራሂም ሁለት ሁለት ሲያስቆጥሩ እመቤት አዲሱ እና ታደለች አብርሃም ቀሪዎቹን ግቦች አስቆጥረዋል፡፡ *ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡ የደረጃ ሰንጠረዥበ16ኛ ሳምንት ሳይጫወቱ የቀሩት ኤሌክትሪክ እና ሙገር ሲሚንቶ ማክሰኞ ግንቦት 9 ይጫወታሉ፡፡ ", "passage_id": "89e7eab49565533d0f7e234f3a22cbe4" }, { "cosine_sim_score": 0.5218560528331768, "passage": "በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታድየም ተካሂደው ሁለቱም ካለግብ በአቻ ውጤት ተፈፅመዋል፡፡በ9:00 የተገናኙት መከላከያ እና ደደቢት እጅግ ጥቂት በሆኑ የግብ ሙከራዎች በታጀበ እንቅስቃሴ ካለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡በሁለቱም ቡድኖች በኩል የረባ እንቅስቃሴ ባልታየበት ጨዋታ አመዛኙ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በመሃል ሜዳ የተገደበ ሆኖ ውሏል፡፡11:30 ላይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አርባምንጭ ከተማ መካከል የተደረገው ጨዋታ ከመጀመርያው ጨዋታ በአንፃራዊነት የተሻለ እንቅስቃሴ ቢታይበትም ግብ ሳይቆጠርበት ተጠናቋል፡፡አርባምንጭ ከተማዎች በመጀመርያው አጋማሽ የመጨረሻ ደቂቃዎች ከፈጠሩት ተደጋጋሚ ጫና በቀር ጨዋታው ለተመልካች አሰልቺ ነበር፡፡ትላንት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ተቋርጦ ዛሬ የቀጠለው የድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ ተመሳሳይ ካለግብ ተጠናቋል፡፡በ16ኛው ሳምንት ከተደረጉት 7 ጨዋታዎች 4 ጨዋታዎች ካለ ግብ ተጠናቀው ሳምንቱ በግብ ድርቅ እንዲመታ አድርገውታል፡፡መከላከያ 0-0 ደደቢትኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-0 አርባምንጭ ከተማድሬዳዋ ከተማ 0-0 ሲዳማ ቡናቅዱስ ጊዮርጊስ 3-0 ኤሌክትሪክሀዲያ ሆሳዕና 2-2 ሀዋሳ ከተማወላይታ ድቻ 0-0 ዳሽን ቢራአዳማ ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ ቡናማክሰኞ ሚያዝያ 25 ቀን 2008\n09፡00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ድሬዳዋ)\n ሲዳማ ቡና ከ ሀዲያ ሆሳዕና (ይርጋለም)\n ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ (ሀዋሳ)\n ዳሽን ቢራ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (ጎንደር)\n ደደቢት ከ አዳማ ከተማ (አአ ስታድየም)\n አርባምንጭ ከተማ ከ መከላከያ (አርባምንጭ)\n ኢትዮጵያ ቡና ከ ኤሌክትሪክ (አአ ስታድየም)", "passage_id": "4dda0edd1bd8e5e39abfef67d86d1b7b" }, { "cosine_sim_score": 0.4907411132660172, "passage": "የ13ኛ ሳምንት ውጤቶችቅዳሜ ሚያዝያ 15 ቀን 2008መከላከያ 3-0 ሙገር ሲሚንቶዳሽን ቢራ 0-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክቅድስት ማርያም ዩ. 0-3 ኤሌክትሪክእሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008ልደታ 3-0 እቴጌደደቢት 6-0 ኢትዮጵያ ቡና14ኛ ሳምንት ፕሮግራምሀሙስ ሚያዝያ 20 ቀን 200809:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም)11:30 ሙገር ሲሚንቶ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም)አርብ ሚያዝያ 21 ቀን 200809:00 እቴጌ ከ ደደቢት (አአ ስታድየም)11:30 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ቅድስት ማርያም ዩ. (አአ ስታድየም)ቅዳሜ ሚያዝያ 22 ቀን 200810:00 ኤሌክትሪክ ከ መከላከያ (አአ ስታድየም) ", "passage_id": "28197db8ddc89237ab23d78e9786d2b9" }, { "cosine_sim_score": 0.48760298518249673, "passage": "ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ11 ነባር እና በ14 አዳዲስ ተጨዋቾች ቡድኑን አዋቅሯልመስታወት አራርሳ ፤ የልደታ ክ/ከተማዎቹ ለምለም ወልዱ እና ሀና ታደሰ ይገኙባቸዋል። በተጨማሪም ክለቡ ከአዲስ አበባ ከተማ እስራኤል ከተማን ፣ ከወጣቶች ስፖርት አካዳሚ መሳይ ተመስገንን ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አይናለም ወንድሙን እንዲሁም ሀና ቱርጋን ከመከላከያ ማስፈረሙ ታውቋል።", "passage_id": "6f735ebea3e877d9a66e18c17e918134" }, { "cosine_sim_score": 0.47920413753489555, "passage": "– በ6 ወራት 101 የገጠር ቀበሌዎችና ከተሞች ኤሌክትሪክ አግኝተዋል –\nእንደሀገር ኤሌክትሪክ\nየሚያገኘው ህዝብ\n44 በመቶው ብቻ\nነውአዲስ አበባ፡- ከኢትዮጵያ ህዝብ መካከል የኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚያ ገኘው 44 በመቶው ብቻ መሆኑን እና አገልግሎቱን ለማዳረስ በስድስት ወራት 101 የገጠር ቀበሌዎች እና ከተሞች ኤሌክትሪክ እንዲያገኙ ማድረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። የኢትዮጵያ\nኤሌክትሪክ አገልግሎት\nየኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን\nዳይሬክተር አቶ\nመላኩ ታዬ\nበተለይ ለአዲስ\nዘመን ጋዜጣ\nእንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ\n56 ከመቶው ህዝብ\nኤሌክትሪክ አያገኝም።\nችግሩን ለመቀነስ\nበተከናወኑ ሥራዎች\nበበጀት ዓመቱ\nባለፉት ስድስት\nወራት ውስጥ\nለ101 የገጠር\nቀበሌዎች እና\nከተሞች አዲስ\nየኤሌክትሪክ መስመር\nዝርጋታ ተካሂዶ\nኤሌክትሪክ አግኝተዋል።\nእንደ\nአቶ መላኩ\nገለጻ፤ ከ101\nአዲስ የገጠር\nቀበሌ እና\nከተሞች ውስጥ\n93ቱ የኤሌክትሪክ\nመስመር ዝርጋታ\nተከናውኖላቸው አገልግሎቱን\nያገኙ ሲሆን\nየተቀሩት 12ቱ\nደግሞ በፀሐይ\nብርሃን አማካኝነት\nኃይል እንዲያገኙ\nሁኔታዎች ተመቻችተዋል።\nበአጠቃላይ ተቋሙ\nበስድት ወራት\nውስጥ ለ55ሺ\n914 አዳዲስ ደንበኞች\nኤሌክትሪክ አገልግሎት\nየሰጠ ሲሆን፤\nበሀገር አቀፍ\nኤሌክትሪክ ማስፋፊያ\nፕሮጀክት ደግሞ\nለ13ሺ\n399 አዳዲስ ደንበኞች\nኤሌክትሪክ ማቅረብ\nጀምሯል። ኤሌክትሪክ የማያገኘውን ከግማሽ  በላይ ለሚሆነው ኢትዮጵያዊ አገልግሎቱን ለማዳረስ በየዓመቱ ለአንድ ሚልዮን አዳዲስ ደንበኞች አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ የገለጹት አቶ መላኩ፤ በግማሽ ዓመቱ ማዳረስ የተቻለው ግን ለ68 ሺ 313 አዳዲስ ደንበኞች ብቻ መሆኑ ሲታይ ዕቅዱን ለማሳካት የማይቻል መሆኑን እና ዝቅተኛ አፈጻጸም መሆኑን ተናግረዋል። ለዚህ ደግሞ ዋነኛው ችግር የኤሌክትሪክ ቆጣሪ፣ የተለያዩ የኤሌክትሪክ ሽቦዎችን እና ማገናኛዎችም እንዲሁም ግብዓቶችን በውጭ ምንዛሬ ገዝቶ ለማሟላት አዳጋች ሁኔታ በመፈጠሩ እንደሆነ አብራርተዋል። በተለይ እንደሀገር ያጋጠመው የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የተቋሙ የፋይናንስ አቅም ማነስ ግብዓቶቹን በወቅቱ ለማሟላት እንዳላስቻለ እና የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችም በውጭ ምንዛሬው እጥረት ምክንያት ግብዓት ማቅረብ አለመቻላቸውን ተናግረዋል። እንደ ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ መላኩ ከሆነ፤ የኢትዮያ ኤሌክትክ አገልግሎት አዳዲስ ደንበኞችን ከማዳረስ በዘለለ፤ ያረጁ እና ሳይቀየሩ የቆዩ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመሮችን በከፍተኛ ወጪ እያስቀየረ ይገኛል። በተለያዩ ከተሞች እየተከናወኑ በሚገኙ የኤሌክትሪክ መስመር ማሻሻያዎችም የማይቆራረጥ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለህብረተሰቡ ለማዳረስ ትልቅ አቅም ይፈጠራል። እንደ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መረጃ፤ በኢትዮጵያ ከ14 ዓመታት በፊት ኤሌክትሪክ የሚያገኙ ከተሞች ቁጥር ከ600 አይበልጥም ነበር፤ በአሁኑ ወቅት ደግሞ 7ሺህ ከተሞች እና የገጠር መንደሮች የኤሌክትሪክ አገልግሎት እያገኙ ነው። ተቋሙ እ.አ.አ በ2025 ሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማዳረስ ይቻላል የሚል ግብ አስቀምጧል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት 21/2012ጌትነት ተስፋማርያም", "passage_id": "164560178ba5c0b6d1ccbb0cd7c0116b" }, { "cosine_sim_score": 0.47463126790581195, "passage": "የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ – ሰሜን ዞን 15ኛ ሳምንት ትላንት እና ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ቀጥሏል፡፡\nትላንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቅድስት ማርያም እቴጌን 2-1 ሲያሸንፍ መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን 6-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤሌክትሪክን 4-0 በመርታት ከደደቢት ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 5 አጥብቧል፡፡ ቀጥሎ በተካሄደው የደደቢት እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸንፏል፡፡ ደደቢት በሎዛ አበራ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችልም ትዕግስት ዘውዴ እና ትመር ጠንክር ያስቆጠሯቸው ግቦች የደደቢትን የውድድር ዘመኑ 100% ጉዞ አሰናክሎታል፡፡የሊጉ 14ኛ ሳምንት ነገ በሚደረግ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሙገር ሲሚንቶ ከልደታ ክ/ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ዳሽን ቢራ ደግሞ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡\nቅድስት ማርያም 2-1 እቴጌ\nመከላከያ 6-0 ኢትዮጵያ ቡና\nኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-0 ኤሌክትሪክ\nቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ደደቢትአርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008\nሙገር ሲሚንቶ ከ ልደታየደረጃ ሰንጠረዥ  ", "passage_id": "4772cca867e6e70d61a3003b44eb32d1" }, { "cosine_sim_score": 0.47382189123063817, "passage": " ከእለተ እሁድ የጀመረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ማዕከላዊ-ሰሜን ዞን 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተደረጉ 2 ጨዋታዎች ተገባዷል፡፡ ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎችም መከላከያ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለድል ሆነዋል፡፡በ9፡00 ኤሌክሪክን የገጠመው ቅዱስ ጊዮርጊስ 4-1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ኤሌክትሪኮች በጽዮን ፈየራ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችሉም ፣ ከግቡ መቆጠር በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስ አስናቀች ትቤሶ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወግዶበት አመዛኙን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በ10 ተጫዋቾች ቢጫወትም በተጋጣሚው ላይ 4 ግብ ከማስቆጠር አላገደውም፡፡ ለብሄራዊ ቡድን ተመርጣ ሪፖርት ባለማድረጓ ከቡድኑ ውጪ የሆነችው ትዕግስት ዘውዴ ባስቆጠረቻቸው ግቦች ታግዞ ቅዱሰ ጊዮርጊስ በ2-1 መሪነት የመጀመርያው አጋማሽ አጠናቋል፡፡ ከእረፍት መልስ ትመር ጠንክር እና አምበሏ ሄለን ሰይፉ ተጨማሪ ግቦች አክለው ጨዋታው በቅዱስ ጊዮርጊስ 4-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡በ11፡00 መከላከያ ልደታን በቀላሉ 3-0 አሸንፎ ከመሪው ጋር ያለውን ርቀት መልሶ አጥብቧል፡፡ የመጀመርያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ካለ ግብ የተጠናቀቀ ሲሆን የልደታዋ ግብ ጠባቂ ወሃዚት ገበየሁ ከግብ ክልሏ ርቃ በመውጣት ጭምር የመከላከያን ሙከራዎች ማዳን ችላለች፡፡ ከመከላከያ የድል ግቦች መካከል ሁለቱን ምስር ኢብራሂም ከመረብ ስታሳርፍ ተቀይራ የገባችው ፍቅርተ ብርሃኑ ሶተኛውን ግብ ከመረብ አሳርፋለች፡፡ በጨዋታው የመከላከያዋ ግብ ጠባቂ ማርታ በቀለ በሰራችው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥታለች፡፡እሁድ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ጎንደር ላይ ዳሽን ቢራ ሙገር ሲሚንቶን አስተናግዶ ካለግብ አቻ ሲለያይ ሙገር ሲሚንቶ በውድድር ዘመኑ የመጀመርያውን ነጥብ ማግኘት ችሏል፡፡ማክሰኞ እለት በተደረጉ ጨዋታዎች ደደቢት ሲያሸንፍ እቴጌ የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ ነጥብ አሳክቷል፡፡\nደደቢት ቅድስት ማርያምን 5-0 በረታበት ጨዋታ ሎዛ አበራ ሁለት ግቦች ከመረብ ስታሳርፍ ሰናይት ባሩዳ ፣ ወይንሸት ጸጋዬ እና ውባለም ፀጋዬ አንድ አንድ ግብ አስቆጥረዋል፡፡ ሎዛ አበራ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ባደረገቻቸው 7 ጨዋታዎች በሙሉ ግብ ማስቆጠር ስትችል ከመረብ ያሳረፈቸው የግብ መጠንም በአስገራሚ ሁኔታ 21 ደርሷል፡፡ተከታታይ ሽንፈቶችን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ቡና ከእቴጌ ጋር ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል፡፡ ቁምነገር ካሳ ለኢትዮጵያ ቡና ስታስቆጥር ዘነበች ዘውዱ ለእቴጌ አስቆጥራለች፡፡ ይህ ውጤት የሊጉ ደካማ ቡድን እቴጌ የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ ነጥብ እንዲያስመዘግብ አስችሎታል፡፡የፕሪሚየር ሊጉ መካከለኛ – ሰሜን ዞን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ በሚያደርገው ዝግጅት ምክንያት እስከ መጋቢት መጀመርያ ድረስ ይቋረጣል፡፡ የ9ኛ ሳምንት ጨዋታዎችም ከመጋቢት 2 ጀምሮ ይቀጥላሉ፡፡የመካከለኛ-ሰሜን ዞን የደረጃ ሰንጠረዥ ይህንን ይመስላል፡- ", "passage_id": "d318f6feb89718062e208e6512e7bae5" }, { "cosine_sim_score": 0.4683009129797675, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ሀ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ወደግማሽ ፍፃሜው ያለፈበትን ውጤትአስመዝግቧል፡፡08፡00 ላይ ጅማ አባ ቡናን የገጠመው ኢትዮ-ኤሌክትሪክ 2-1 በማሸነፍ ቅዱስ ጊዮርጊስን ተከትሎ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፏል፡፡ ዳዊት እስጢፋኖስ እና ብሩክ አየለ የኤሌክትሪክን ግቦች ሲያስቆጥሩ ቴዎድሮስ ታደሰ የጅማ አባ ቡናን ግብ አስቆጥሯል፡፡ የኤሌክትሪክ ግቦች የተቆጠሩበት ሒደት ግሩም የነበረ ሲሆን የሄኖክ ግብ በድንቅነት የምትጠቀስ ነበረች፡፡10፡00 ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመከላከያ ያደረጉት ጨዋ ያለግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ ጨዋታው እምብዛም ትኩረት ሳቢ ያልነበረ እና የግብ ሙከራዎች ያልታዩበት ነበር፡፡ መከላከያ ባደረጋቸው 3 ጨዋታዎች በሁሉም አቻ የተለያየ ሲሆን ቅዱስ ጊዮርጊስ በ7 ነጥቦች የምድቡ የበላይ ሆኖ አጠናቋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ምድብ ለ የመጨረሻ ጨዋታዎች ነገ ሲደረጉ 08፡00 ላይ አዳማ ከተማ ከ አዲስ አበባ ከተማ ፣ 10፡00 ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከደደቢት ይጫወታሉ፡፡", "passage_id": "1089d2e254b142c576c6cf54427fd79a" }, { "cosine_sim_score": 0.46326990277163804, "passage": "የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት ሁሉም ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ድል ሲመለስ ኢትዮጵያ ቡና ደደቢትን በመርታት ወደ 2ኛ ደረጃ መጥቷል፡፡ በግብ ድርቅ ተመትቶ የሰነበተው የኢትዮጵያ ፕሪሚር ሊግም በዚህ ሳምንት ነፍስ የዘራ መስሏል፡፡ወደ ሀድያ የተጓዘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀዲያ ሆሳዕናን 2-0 በመርታት ወደ ዋንጫው የሚያደርገውን ግስጋሴ ቀጥሏል፡፡ ባለፈት 2 ጨዋታዎች ድል ሳያስመዘግብ ርቆ የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ድል የተመለሰባቸውን 2 ግቦች ሳላዲን ሰኢድ በ33ኛው እና 85ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አዋህዷል፡፡ ድሉ ቅዱስ ጊዮርጊስ 40 ነጥብ በመያዝ 7 ጨዋታዎች ብቻ በቀሩት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተከታዩ ኢትዮጵያ 9 ነጥቦች ርቆ እንዲቀመጥ ሲያደርገው ሀዲያ ሆሳዕና ወደ ከፍተኛ ሊጉ የመመለሻ መንገዱን ተያይዞታል፡፡\nከጨዋታው በኋላ የሀዲያ ሆሳዕና ደጋፊዎች በተስፋ መቁረጥ ስሜት ከጸጥታ ሃይሎች ጋር ግጭት የፈጠሩ ሲሆን ፖሊስም ግርግሩን ለማረጋጋት አሰለቃሽ እስከመጠቀም ደርሷል፡፡ኢትዮጵያ ቡና ደደቢትን ከጨዋታ የበላይነት ጋር 3-0 በማሸነፍ ወደ 2ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል፡፡ በፈጣን የማጥቃት እንቅስቃሴ ጨዋታውን የጀመሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች በሳዲቅ ሴቾ የ2ኛው ፣ 16ኛው እና 84ኛ ደቂቃ ግቦች 30 በሆነ ውጤት ሲያጠናቅቁ በቅርቡ ወደ ቋሚ አሰላለፍ የመጣው ሳዲቅ ሴቾም በቡና ማልያ የመጀመርያ ግቡን እና ሐት-ትሪክ ማስመዝገብ ችሏል፡፡ የሳዲቅ ሐት-ትሪክ ከኤዶም ሆሶውሮቪ በመቀጠል የውድድር ዘመኑ 2ኛ ሐት-ትሪክ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የ1ኛውን ዙር 9ኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ቡና በ2ኛው ዙር ተሸሽሎ በመቅረብ 2ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል፡፡በወራጅነት ስጋት ውስጥ የሚገኙት አርባምንጭ ከተማ እና ኤሌክትሪክ ባደረጉት ጨዋታ አርባምንጭ 3-0 አሸንፎ ወራጅ ቀጠናውን ለኤሌክትሪክ አስረክቧል፡፡ ከአርባምንጭን የድል ግቦች ሁለቱን ተሾመ ታደሰ ሲያስቆጥር አንዱን ግብ ሴራሊዮናዊው ሲሴይ ሀሰን ኮማን በራሱ ግብ ላይ አስቆጥሯል፡፡ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ መከላከያን አስተናግዶ 2-0 አሸንፏል፡፡ የሀዋሳ ከተማን የድል ግቦች ከመረብ ሳረፉት ሙጂብ ቃሲም እና ፍርዳወቅ ሲሳይ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ ወደ ጎንደር የጓዘው አዳማ ከተማ ተሸንፎ ከመሪው ያለውን ርቀት አስፍቷል፡፡ ዳሽን ቢራ 1-0 ባሸነፈበት ጨዋታ ብቸናዋን ግብ ናጄርያዊው አጥቂ መሃመድ ሸሪፍ ዲን ከመረብ አሳረፏል፡፡ወደ ድሬዳዋ የተጓዘው ድቻ በአቻ ውጤቱ ቀጥሎ ካለግብ አቻ ተለያይቷል፡፡ ጥሩ ግስጋሴ እደረገ የነበረው ድሬዳዋ ከተማ ወደ ሰንጠረዡ አናት የመጠጋት እድሉን ሲያመክን ወላይታ ድቻ ለ5ኛ ተከታታይ ጨዋታ ካለግብ አቻ ተለያይቷል፡፡ይርጋለም ላይ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አስተናግዶ 1-1 ተለያይቷል፡፡ ኬንያዊው ኤሪክ ሙራንዳ በ14ናው ደቂቃ ሲዳማን ቀዳሚ ሲያደርግ ቶክ ጀምስ በ79ኛው ደቂቃ ላይ ንግድ ባንክን አቻ አድርጓል፡፡ የደረጃ ሰንጠረዥየከፍተኛ ግብ አግቢዎች ደረጃ", "passage_id": "007852f159e2554759f23b177644e7f3" }, { "cosine_sim_score": 0.4615702967892006, "passage": "ቀን ፡ እሁድ የካቲት 2 ቀን 2006 አም.ስታዲየም ፡ አርባምንጭ ስታዲየምየጨዋታ መጀመርያ ሰአት – 9፡00 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በዚህ ሳምንት ሲጀመር የሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አርባምንጭ ተጉዞ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ አሰልጣኝ ማርት ኑይ ከቻን እና ጉዳት መልስ ተጫዋቾቻቸው የተሟሉላቸው ሲሆን ማሸነፍ የሊጉን መሪነት በነጥብ ልዩነት እንዲይዙ ያደርጋቸዋል፡፡የውድድር ዘመኑን ቀዝቅዞ የጀመረው አርባምንጭ ከነማ ሊጉ ከመቋረጡ በፉት በመልካም አቋም ላይ የነበረ ቢሆንም የውድድሩ ለ40 ቀናት ተቋርጦ መቆየት እያንሰራራ ለነበረው አርባምንጭ እክል ይፈጥራል፡፡ በሊጉ ሊሰናበቱ ከሚችሉ አሰልጣኞች አንዱ ለሆነው አሰልጣኝ አለማየሁ ይህን ጨዋታ ማሸነፍ ሲደርስበት የቆየውን ተቃውሞ ጋብ ያደርግለታል፡፡ከቅዱስ ጊዮርጊስ በኩል በድንቅ አቋም ላይ የሚገኘው አጥቂው ፍፁም ገብረማርያም የውድድር ዘመኑ የመጀመርያ የሊግ ጨዋታውን እንደሚያደርግ ሲጠበቅ የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩን በ6 ግብ የሚመራው ኡመድ ኡኩሪን ቀድሞ በቋሚ አሰላለፍ ውስጥ ሊገባ ይችላል፡፡ጠቃሚ ነጥቦችቅዱስ ጊዮርጊስ በሊጉ አናት ላይ ተቀምጦ ጨወታውን ሲያደርግ አርባምንጭ ከቅዱስ ጊዮርጊስ በ7 ነጥቦች አንሶ 6ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡አርባምንጭ ከነማ በ2004 ወደ ሊጉ ካደገ ወዲህ ቅዱስ ጊዮርጊስን አንድም ጊዜ ማሸነፍ አልቻለም፡፡አርባምንጭ ከነማ ያለፉትን 5 ተከታታይ የሜዳ ላይ ጨዋታዎች እልተሸነፈም፡፡ በአንፃሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለፉት 15 ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋዎች ምንም ሽንፈት አልደረሰበትም፡፡የእርስ በእርስ ግንኙነቶችተጫወቱ – 4አርባምንጭ ከነማ አሸነፈ – 0አቻ – 1ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸነፈ – 3{jcomments on}", "passage_id": "acd9afbb0f5b0438003b32f063403a5d" }, { "cosine_sim_score": 0.45840357016241884, "passage": "በሁለተኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር ላይ መደረግ ሲኖርበት በይለፍ ተይዞ የቆየው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ዛሬ 11፡30 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም ተደርጎ በኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-1 አሸናፊነት ተደምድሟል።ባሳለፍነው ቅዳሜ ወልድያን 2-0 መርታት የቻለው ኢትዮጵያ ቡና በዛሬው ጨዋታ በረከት ይስሀቅን በእያሱ ታምሩ በመተካት ብቻ የቅርፅ ለውጥ ሳያደርግ አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ በመጀመሪያው ጨዋታቸው በተጠቀሙበት የ4-3-3 አሰላለፍ ቀርቧል። በዚህ ረገድ ተለይቶ የታየው የአስቻለው ግርማ በፊት አጥቂነት መሰለፍ ሲሆን በመጨረሻ አጥቂነታቸው የሚታወቁት ማናዬ ፋንቱ እና አቡበከር ነስሩ በተጠባባቂነት መያዛቸው ለውጡ ከአማራጭ እጦት የመጣ እንዳልሆነ አመላክቷል። በ7ኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር በደደቢት የ3 -1 ሽንፈት የገጠመው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በተጨዋች ምርጫው ላይም ሆነ ቡድኑ በተጠቀመበት የ 4-4-2 ዳይመንድ አሰላለፍ ላይ ለውጥ ሳያደርግ ወደ ሜዳ ገብቷል። አሰልጣኝ ብርሀኑ ባዩን በሳምንቱ መጀመሪያ ያሰናበታው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሙሉ ጨዋታውን በግብ ጠባቂ አሰልጣኙ ቅጣው ሙሉ አማካይነት ነበር የተመራው።በተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የጀመረው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ እጅግ የተፋዘዘ እንቅስቃሴ የተስተናገደበት ነበር። ቡድኖቹ በተወሰኑ አጋጣሚዎች ብቻ ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል ለመግባት የቻሉ ቢሆንም ያየናቸው የግብ ሙከራዎች ከሦስት መብለጥ አልቻሉም። ከሁለት ተከታታይ ሽንፈት በኃላ ወደዚህ ጨዋታ የመጡት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ምንም እንኳን በርካታ የግብ ዕድሎችን መፍጠር ባይችሉም የተጋጣሚያቸው አጨዋወት ፍሪያማ እንዳይሆን በማድረግ ያገኙትን አጋጣሚ ተጠቅመው ግብ ማስቆጠር አልተሳናቸውም። በቻሉት አጋጣሚ የተከላካይ መስመራቸውን ወደ መሀል ሜዳው አስጠግተው የተጫወቱት ኤሌክትሪኮች የኳስ ቁጥጥር ቢወሰድባቸውም ተጋጣሚያቸውን በራሱ ሜዳ ላይ በማስጨነቅ እና ኳሶችን በማበላሸት ረገድም ሆነ ኳስ በግብ ክልላቸው ስትገኝ ክፍተትን ባለመስጠቱ በኩል ተሳክቶላቸዋል። አብዛኛው የማጥቃት መስመራቸው ዲዲዬ ለብሪ አመዝኖ ወደሚጫወትበት የግራ መስመር አመዝኖ በቆየባቸው ደቂቃዎች  ኤሌክትሪኮች በሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ የነበራቸው አስፈሪነት እምብዛም ነበር። በዚህም 15ኛው ደቂቃ ላይ ቢኒያም አሰፋ ከሔኖክ ካሳሁን ከተቀበላትን ኳስ የሞከረው ቀላል ሙከራ ሌላ ዕድል አልፈጠሩም። ሆኖም 35ኛው ደቂቃ በኃላ ዲዲዬ ለብሪ የማጥቃት አቅጣጫ ወደ ቀን ከዞረ በኃላ ክፍተት ሲታይበት የነበረውን የኢትዮጵያ ቡና የግራ የተከላካይ ክፍል ለመጠቀም ሁለት ደቂቃዎች ብቻ ነበር የፈለጉት። በዚህም 37ኛው ደቂቃ ላይ ክልሉሻ አልሀሰን ከጥላሁን ወልዴ በግሩም ሁኔታ ያለፈለትን ኩስ በመጠቀም በኢትዮጵያ ቡና ተከላካዮች መሀል በማለፍ የመጀመሪያውን ግብ አስቆጥሯል። ይህች የ ካሉሻ ጎል ኢትዮ ኤሌክትሪኮችን በጣሙን ያነቃቃች ስትሆን ከወልድያው ጨዋታ በተለየ በድናቸውን በድምቀት ሲያበረታቱ የነበሩትን የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎችን ወደተቃውሞ የመራች ነበረች። ከዚህ ደቂቃ ጀምሮ በእረፍት እና በሁለተኛው አጋማሽ ጭምር የቀጠለው የደጋፊዎቹ ተቃዎሞ ሙሉ ለሙሉ በክለቡ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ነበር። 25ኛው ደቂቃ ላይ አስናቀ ሞገስ ከግራ መስመር ያሳለፈው እና አስቻለው ሳይደርስበት የቀረው ኳስ ኢትዮጵያ ቡናዎች ለግብ የቀረቡበት ብቸኛ አጋጣሚ ነበር ማለት ይቻላል። በግራ መስመር አጥቂነት የሚታወቀው አስቻለው ግርማ ከትሰለፈበት የፊት አጥቂነት ሚና እያሱ ታምሩ ወደተሰለፈበት የግራው የቡና የማጥቃት መስመር አድልቶ እና ኤልያስ ማሞም ተጨምሮበት አብዛኛው የቡድኑ የማጥቃት እንቅስቃሴ በሶስቱ ተጨዋቾች መሪነት የሚካሄድ ነበር። ሆኖም በዚህ መንገድ በቂ የመቀባበያ ክፍተትን መፍጠር ባለመቻሉ እና ሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ በሜዳው ስፋት እስከ ቀኝ መስመር አጥቂው አስራት ቱንጆ ድረስ የኤሌክትሪክን ተከላካይ መስመር መለጠጥ ባለመቻሉ ቡድኑ የሚያጠቃበት መንገድ ለአዋቾቹ የግራ መስመር የተጠጋጋ ማጥቃት ሲቋረጥ በቶሎ ኃላቸውን መሸፈን ሳይችሉ የቡናን የግራ መስመር መከላከል ክፍተት እንዲኖርበት መንስኤ ሆኗል። ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር  በኢትዮ ኤሌክትሪኮች በኩል የጎላ ለውጥ ባይታይም አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ አስቻለው ግርማን በአቡበከር ነስሩ የቀየሩ ሲሆን መስዑድ መሀመድን ከነበረበት የተከላካይ አማካይነት ሚና በመቀየር ከኤልያስ ጋር የማጥቃት ሂደቱ ላይ እንዲሳተፍ በማድረግ አክሊሉ ዋለልኝን ወደኃላ የመለሱበት አኳኃን በቡናማዎቹ በኩል ተጠቃሽ ነበር። በእንቅስቃሴም ህምነ በሙከራ ረገድም ሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ ሆኗል። አሁንም ኳስ መስርቶ በመግባት ክፍተቶችን ለማግኘት ሲሞክር በነበረው ኢትዮጵያ ቡና በኩል ኤልያስ ማሞ በኤሌክትሪክ የግራ መስመር የመከላከል ክፍል በተስፋዬ እና ዘካሪያስ መሀል እየገባ ተከላካይ መስመሩን ወደመሀል እንዲሰበስበብ የሚያደርግበት እንቅስቃሴ ተደጋግሞ ይታይ ነበር። ከዚህ እንቅስቃሴ መነሻነትም የቀኝ መስመር አጥቂው አስራት ቱንጆ ነፃ ሆኖ ይታይ የነበረ ሲሆን 54ኛው ደቂቃ ላይ በተመሳሳይ አኳኃን ከሳጥን ውስጥ ግልፅ የሚባል ዕድል አግኝቶ መጠቀም ሳይችል ቀርቷል። ውጤት የማስጠበቅ ሀሳብ ያልታየባቸው ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ከቀደመው በበለጠ የተከላካይ መስመራቸውን እስከ መሀል ሜዳ አስጠግተው በተለይ ከኢትዮጵያ ቡና አማካዮች የቅብብል ስህተቶች መነሻነት የሚያገኟቸውን ኳሶች በፍጥነት ወደ ጥቃት በመቀየር ሙከራዎችን የሚያደርጉበት መንገድ ቀጥሎ ታይቷል። 52ኛው ደቂቃ ላይ በሀይሉ ተሻገር ከርቀት ሞክሮ ወደውጩ የወጣበት እንዲሁም 58ኛው ደቂቃ ላይ ካሉሻ አልሀሰን መሀል ለመሀል ኳስ ይዞ በመግባት እና የቡናን ተከላካዮች ወደራሱ ስቦ በግራው የሳጥኑ ጠርዝ ላይ ይገኝ ለነበረው  ጥላሁን ያሳለፈለትን ጥላሁን ሞክሮ የሳተበት አጋጣሚዎች ቡድኑ ተጨማሪ ጎል ፍለጋ ላይ እንደነበር ምስክሮች ነበሩ። ከዚህ እንቅስቃሴ የማዕዘን ምት ያገኙት ኤሌክትሪኮች በፈጠሩት ጫናም 59ኛው ደቂቃ ላይ አወት ገ/ሚካኤል ያሻማውን ኳስ በመጠቀም መሀል ተከላካዩ ግርማ በቀለ ባስቆጠረው ኳስ መሪነታቸውን ወደ ሁለት አሻግረዋል። ከደቂቃዎች በኃላም ዲዲዬ ለብሪ ጥላሁን ወደ መሀል ተጠግቶ በነበረው የቡና የተከላካይ ክፍል መሀል የላከለትን ኳስ በተሳሳተ የመጀመራ ንክኪው ምክንያት መጠቀም ሳይችል ቀረ እንጂ የቡድኑ መሪነት ወደ ሶስትም ከፍ ሊል ተቃርቦ ነበር።  ከወትሮው በተለየ አቋሙ ጥሩ ያልነበረው ዲዲዬ ለብሪ 87ኛው ደቂቃ ላይም ከአስናቀ ሞገስ የተሳሳታ ቅብብል ከሀሪሰን ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ ማስቆጠር ሳይችል ቀርቷል። ከዚህ በኃላ በነበሩት ደቂቃዎች ኢትዮጵያ ቡናዎች በተመሳሳይ አኳኃን ለማጥቃት ቢጥሩም 70ኛው ደቂቃ ላይ ትዕግስቱ አበራ እንዲሁም 71ኛው ደቂቃ ላይ አስናቀ ሞገስ አሻምተዋቸው ሱሊማና አቡ ከያዛቸው ኳሶች ውጪ ዕድሎችን አልፈጠሩም። ሆኖም የ73ኛው ደቂቃ የሚኪያስ መኮንን በመሀል ተከላካዩ ኤፍሬም ወንደሰን መቀየር ተከትሎ ቅርፃቸውን ወደ 3-4-3 የቀየሩት ቡናዎች በዚሁ ደቂቃ በእያሱ ታምሩ አማክልይነት ጎል ማግኘት ቻሉ። እያሱ በረጅም ወደ ኤሌክትሪኮች የግብ ክልል የተጣለውን ኳስ ተከላካዮች በሚገባ ሳያርቁት ሲቀሩ አግኝቶ በቀጥታ በመታት ነበር ያስቆጠረው። ከግቧ በኃላ በነበሩት 15 ደቂቃዎች  የቡንምዎች ጫና እጅግ የበረታ ሲሆን ሙሉ ለሙሉ ያላፈገፈጉት ኤሌክትሪኮችም በዲዲዬ ለብሪ እና ካሉሻ አልሀሰን አማካይነት ሙከራዎችን ማድረጋቸው አልቀረም። በተቃራኒው 80ኛው ደቂቃ ላይ በአቡ የተመለሰችን የኤልያስ ማሞ የቅጣት ምት ከግቡ አፋፍ ላይ የነበሩ ሶስት ተጨዋቼች ሳይጠቀሙበት የቀሩት ፣ 82ኛው ደቂቃ ላይ ከመስዑድ የማዕዘን ምት ትዕግስቱ በግንባሩ ሞክሮ አቡ በቅልጥፍና ያዳነበት እና 90ኛው ደቂቃ ላይ ኤልያስ ከአበበከር ተቀብሎ ከሳጥን ውስጥ ሞክሮ የሳተበት ሶስት አጋጣሚዎች ጨዋታው በአቻ ውጤት ሊፈፀም የቀረበባቸው የኢትዮጵያ ቡና ከባድ ሙከራዎች ነበሩ። ሆኖም በጨዋታው ተጨማሪ ግብ ሳንመለከት በተጨዋቼች የግል ብቃት እና እንደ ቡድንም የነበራቸው ተነሳሽነት እጅግ ከፍ ብሎ የታዩት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በደጋፊ ተቃውሞ በታጀቡት ኢትዮጵያ ቡናዎች ላይ የ2-1 ድል በማስመዝገብ ጨታውዋ ተጠናቋል።የአሰልጣኞች አስተያየትአሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ” ለረጅም ጊዜ በግብ ጠባቂ አሰልጣኝነት ቆይቻለው። ዛሬ ደግሞ ይሄንን ቡድን ራሴ መርቼ በማሸነፌ ከልብ ተደስቻለው። ብልጫ ወስዶ የተጫወተ ቡድን ያሸንፋል። ዘጠና ደቂቃ በትኩረት ተጫውተን ካገኘናቸው እድሎች ግቦች አስቆጥረን ማሸነፍ ችለናል። ተጨዋቾቹም ካጋጠማቸው የሶስት ጊዜ ሽንፈት በኃላ በእልህ ተጫውተው ውጤት ይዘው ወተዋል። በቀጣይ ያሉንን ልጆች በዐዕምሮው ረገድ አዘጋጅተን በሌሎች ጨዋታዎችም እንዲሁ በሞራል ተነሳስተው ወደ ውጤት ይመጣሉ ብዬ አስባለው። የመውረድ ስጋት የለብንም”አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜስ – ኢትዮጵያ ቡና” እጅግ በጣም አዝኛለው። ምክንያቱም የመጀመሪያው አጋማሽ በሚገባ ሳንፋለም አልፎናል። ሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ የነበረ ቢሆንም በመጀመሪያው አጋማሽ መጥፎ ነበርን። የመጣውት  ባሳለፍነው ሳምንት ነው። ብዙ መስራት እና ብዙ ነገሮችን ማሻሻል ይጠበቅብናል። ፍልስፍናዬን ለማስረፅም ጊዜ ያስፈልገኛል። ቢሆንም የዛሬውን ጨዋታ ወደ ሁለተኛነት ከፍ ለማለት ማሸነፍ እጅግ ወሳኝ ነበር። እረፍት በጣም ተናድጄ ነበር በመልበሻ ክፍልም ተጨዋቾቼ ለደጋፊው ሲሉ እንዲፋለሙ ነግሪያቸው ነበር። በርግጥም አድረገውታል ግን በቂ አልነበረም። ለደጋፊዎቻችንም ይቅርታ መጠየቅ ፈልጋለው። “", "passage_id": "ad39770952487dbe03197677fc9b6419" }, { "cosine_sim_score": 0.4566430901055191, "passage": " የ4ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እሁድ ሲቀጥል መልካ ኮሌ ስታድየም ላይ አዲስ መጪው ወልድያ ሙገር ሲሚንቶን አስተናግዶ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል፡፡9፡05 ላይ በተጀመረው ጨዋታ በመጀመርያዎቹ 10 ደቂቃዎች ሁለቱም ቡድኖች መሃል ሜዳ ላይ ያመዘነ እንቅስቃሴ ያደረጉ ሲሆን በ11ኛው ደቂቃ የሙገሩ 22 ቁጥር ከፍፁም ቅጣት ምት ክልል ውጪ አክርሮ የመታው ኳስ የአሰላውን ቡድን መሪ አድርጓል፡፡ ከግቧ መቆጠር በኋላ ወልድያዎች ጫና መፍጠር የጀመሩ ሲሆን በ17ኛው ደቂቃ የቀድሞው የሙገር አጥቂ በዳሶ ሆራ ከመስመር ያሻገረውን ኳስ እድሪስ በጭንቅላት በመግጨት ለግብ የቀረበ ሙከራ አድርጓል፡፡ ከሙከራው በኋላ ግን በሁለቱም ቡድኖች በኩል የተደራጀ የማጥቃት አጨዋወትና የግብ ሙከራዎች መታየት አልቻሉም፡፡የመጀመርያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ 3 ደቂቃዎች ሲቀሩ ሙገር ሲሚንቶዎች መሪነታቸውን ሊያሰፉበት የሚችሉበት አጋጣሚ ቢያገኙም በግብ ጠባቂው ዘውዱ ጠረት ግብ ሳይሆን ቀርቶ የመጀመርያው አጋማሽ በእንግዳው ቡድን 1-0 መሪነት ተጠናቋል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ አሰልጣኝ ንጉሴ ኃይሉ የተጫዋች ቅያሪ ሲያደርጉ የወልድያን የመጀመርያ የፕሪሚየር ሊግ ግብ ያስቆጠረው አብይ በየነን ቀይረው በማስገባት ከበዳሶ ሆራ ጋር አጣምረዋል፡፡ በሜዳ ላይ ተጫዋቾችን አሸጋሽገው በተለይም በግራ መስመር በኩል ተደጋጋሚ ጫና ለመፍጠር ሞክረዋል፡፡የሁለተኛውን አጋማሽ አመዛኝ ክፍል ወልድያዎች የተቆጣጠሩ ሲሆን በ59ኛው ደቂቃ ከ40 ሜትር አካባቢ የተመታውን ኳስ ተቀይሮ የገባው አብይ በየነ ጨርፎ ወልድያን አቻ ያደረገች ግብ አስቆጥሯል፡፡ከግቡ በኋላ የሙገሩ አሰልጣኝ ግርማ ሃ/ዮሃንስ ውጤቱን አስጠብቆ ለመውጣት የተከላካይ ቁጥራቸውን ሲጨምሩ በአንፃሩ ወልድያዎች በዳሶ ሆራን አስወጥተው ሌላውን አጥቂ ታጁዲንን ቀይረው አስገብተዋል፡፡ ወልድያዎች የመጀመርያ ድላቸውን ለማሳካት ጫና ለመፍጠር ቢሞክሩም ይህ ነው የሚባል አስደንጋጭ ሙከራ ሳያደርጉ ጨዋታው 1-1 በሆነ አቻ ውጠት ተጠናቋል፡፡የእለቱ አርቢትር ለ6 (ለወልድያ 4 ለሙገር 2 ) ተጫዋቾች የማስጠንቀቅያ ካርድ ሲያሳዩ በጨዋታው የስታድየም መግብያ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት ወልድያ ከባንክ ጋር የተገኘውን ያህል ተመልካች እንዳልተገኘም ተነግሯል፡፡ከእለቱ ጨዋታ በኋላ ሙገር ከመሪዎቹ ጎራ ለመቀላቀል የነበረውን እድል ሲያመክን ወልድያ በ2 ነጥቦች በአደጋው ዞን እንዳለ 4ኛውን ሳምንት አጠናቋል፡፡ ", "passage_id": "abdac4bf23098f5086aaccdc4b4d1ff6" } ]
124eca995f47384a294e8a8f9084e6ca
4103a7881b53f1477f08232b60ac9f2a
የሼክ ሙሐመድ ሑሴን አል-አሙዲ ስታዲየም በቅርቡ ይመረቃል
በወልድያ ከተማ የተገነባው የሼክ ሙሐመድ ሑሴን አሊ አል-አሙዲ ስታዲየምና የስፖርት ማዕከል በመጪው ጥር 6 እንደሚመረቅ የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አስታወቀ፡፡የኩባንያው ፕሬዝዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው የስታዲየሙን ግንባታ መጠናቀቅ አስመልክተው ዛሬ በሸራተን አዲስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ስታዲየሙ 25ሺህ155 ተመልካቾችን የመያዝ አቅም እንዳለውና 567ሚሊየን 890ሺህብር ወጪ መደረጉን አስታውቀዋል ፡፡ስታዲሙ በተጓዳኝ የተሟላ የሁለገብ የስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳ ማለትም የእጅ ኳስ፣ የመረብ ኳስ፣ ቅርጫት ኳስ፣ የሜዳ ቴንስ፣ የኦሎምፒክ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችል የመዋኛ ገንዳና የእንግዳ ማሪፊያ አጣምሮ የያዘ ነው ብለዋል ፡፡ስታዲየሙ የዓለም አቀፉን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን መስፈርቶችን የሚያሟላና ሙሉ የጸሐይ መጠለያ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ዘመናዊ የድምጽ ማጉያዎች፣ ሁለት የውጤት ማሳያ ሰሌዳዎች ከዘመናዊ መብራቶች ጋር የተገጠመለት መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡በ177 ሺህ  ሜትር ካሬ ያረፈውን ስታዲየሙ ሙሉ ወጪ በሼክ ሙሐመድ ሑሴን አሊ አል-አሙዲ የተሸፈነ ሲሆን የወልደያ ከተማ አስተዳደርና ነዋሪዎች በጋራ 30 ሚሊየን ብር በማዋጣት የእንግዳ ማረፊያውን እንደገነቡት ገልጿል፡፡ሚድሮክ ኩባንያ በስሩ ካሉት 25 ኩባንያዎች አስሩ በግንበታው ላይ እደተሳተፉና 95 በመቶ የሚሆነው የግንባታ ጥሬ ዕቃ በኩባንያው እንደተሸፈነ ዶክተር አረጋ አስታውቀዋል፡፡በተጨማሪም ለግንባታው የሚያስፈልገው የሰው ኃይል ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ብቻ እንደተከናወነ ተመልክቷል፡፡ግንባታው በሚድሮኩ ኩባንያ ሁዳ ሪል ስቴት የተከናወነ ሲሆን ግንባታው አራት ዓመት ተኩል እንደፈጀም  አስታውቀዋል፡፡በግንባታው 800 ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የስራ ዕድል እንደተፈጠረና ከፍተኛ የሆነ የዕውቀትና ክህሎት ልምድ መቅሰም በመቻሉ በቀጣይ ሀገሪቷ ለሚያስፈልጋት በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ኃይል በቂ ሥራ በመሰራቱ ተጨማሪ ስታዲየሞችን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት እጥረት እንደማያጋጥም አክለው ገልጸዋል፡፡በኢትዮጵያ እየተገነቡ ያሉት ስታዲየሞች መጠናቀቅ በቀጣይ አህጉር ዓቀፍና አለምአቀፍ ስፖርታዊ ውድሮችን ለማስተናገድ የሚኖረውን ዕድል እንደሚያሰፋ መግለጻቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31520/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5929274130213318, "passage": "በወልዲያ ከተማ የተገነባው የመሃመድ ሁሴን አሊ አልአሙዲ ስታዲየምን የተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ዛሬ በ8፡00 ሰዓት በሸራተን አዲስ ተሰጥቷል፡፡የፊፋ እና የአለማቀፉን የአትሌቲክ ማህበር ደረጃን የጠበቀ መሆኑን የተነገረለት ስታዲየም 25155 ተመልካቾችን የመያዝ አቅም እንዳለው በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል፡፡የስታዲየሙን ግንባታ ሙሉ ወጪ ትውልደ ኢትዮጵያዊው የሳውዲ አረቢያ ባለሃብት ሼክ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ የሸፈኑ ሲሆን ለስታዲየሙ ግንባታ በአጠቃላይ 567,890,000 ብር ወጥቶበታል ተብሏል፡፡ በመግለጫው ላይ የተገኙት የሜድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አረጋ ይርዳው የስታዲየሙ ግንባታ 95 በመቶ የሚሆነው ግበአት የተገኘው ከሃገር ውስጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡” ወልዲያ ከተማ የተሰራው ስታዲየም ስሙ ሼክ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ስታዲየም ነው የሚባለው፡፡ ስሙን የሰጠው ህብረተሰቡ ነው፡፡ ይህ ስታዲየም የተሰራው በሼክ መሃመድ ገንዘብ ነው፡፡ ከዚህ በኃላ ግን ስታዲየሙ የኢትዮጵያዊያን ሃብት ነው፡፡ ለህዝብ፣ ዞኑ እና ለከተማ አስተዳደሩ ነው የሚሰጠው፡፡ ሚድሮክ በቀጣዩ ስራ ላይ የለበትም፡፡ ስራውን የሰራው እኔ የምመራቸው 25 የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎቹ አሉ፡፡ ከነዚህ ውስጥ አስሩን በማስተባበር ሃገር በቀል የሆነ ልዩ ስታዲየም ነው የሰራነው፡፡ ልዩ የሚያደርገው ምንአልባትም ከ95 በመቶ በላይ ለግንባታው አስፈላጊ የሆኑ ምርቶች ከዚሁ ከሃገራችን ያገኘነው ነው፡፡ መቶ በመቶ በኢትዮጵያዊውን የተገነባ ስታዲየም ነው፡፡ ” ብለዋል ዶክተር አረጋ፡፡ስታዲየሙ በ177,000 ሜትር ካሬ ላይ ያረፈ ሲሆን የእግርኳስ እና መሮጫ መም ብቻ ሳየሆን የኦሎምፒክ መመዘኛን ያሟላ የመዋኛ ገንዳ፣ የቅርጫት ኳስ ሜዳ፣ የእጅ ኳስ፣ መረብ ኳስ እና ሁለት የሜዳ ቴኒስ ሜዳዎችን ከእንግዳ ማረፊያ ጋር ይዟል፡፡ 10 በሮች ያሉት ስታዲየሙ ሙሉ የፀሃይ መጠለያ አለው፡፡ 8 ለጋዜጠኞች ብቻ የተዘጋጁ ድምፅን መከላከያ የተገጠመላቸው ክፍሎች፣ የአራት የቡድኖች በአንድ ግዜ ሊያስተናግድ የሚችሉ ክፍሎች አለው፡፡ የመጫወቻ ሜዳው ከውጭ ሃገር ሳር ጋር የተዳቀለ ነው ተብሏል፡፡ ስታዲየሙ 156 መብራቶች አሉት፡፡ የመብረቅ መከላከያ፣ የስልክ እና ኢንተርኔት አገልግሎት፣ የውድድር ውጤት ማሳያ ሰሌዳዎች፣ በዝናብ ጊዜ መጫወት እንዲያስችል የሰረገን ውሃ ወደ ውጪ የሚያስተላልፍ ደረጃውን የጠበቀ የተፋሰስ ቦይ እንዲሁም የመኪና ማቆሚያ ቦታ አለው፡፡ ግንባታው የወሰደው አራት ዓመት ተኩል ነው፡፡ ግንባታውን ያካሄደው ሁዳ ሪልእስቴት ቢሆንም ሌሎች 9 የሚድሮክ ኩባንያዎችም ተሳትፈዋል፡፡የምረቃው ስነ-ስርዓት ጥር 6 እንሚደረግ የተጠቆመ ሲሆን በመክፈቻው ስነ ስርዓት ላይ አዲስ አበባ እና ወልዲያ የሚገኙት የመቻሬ ቡድኖች ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ ጥር 7 ወልዲያ ድሬዳዋ ከተማን በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በ11ኛው ሳምንት ጨዋታ የስታዲየሙ የመጀመሪያ የነጥብ ጨዋታ ይሆናል፡፡", "passage_id": "4e4e7c85f8c0663d233fde481c25171c" }, { "cosine_sim_score": 0.46545286402089064, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በቦሌ ክፍለ ከተማ በ2.06 ቢሊዮን ብር ሆስፒታል ሊያስገነባ ነው፡፡ ጨረታውን ካሸነፈው አፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን ኩባንያ ጋር የግንባታ ውል ተፈራርሟል፡፡ወራት ባስቆጠረው የጨረታ ውድድር ዝቅተኛውን ዋጋ በማቅረብ ስምምነቱን የተፈራረመው አፍሮ ጽዮን፣ ሆስፒታሉን ገንብቶ ለመጨረስ ሦስት ዓመት ይፈጅበታል ተብሏል፡፡ስምንት ፎቅ ይኖረዋል የተባለው ሆስፒታል ተገንብቶ ሲያልቅ 740 የመኝታ ክፍሎች ይኖሩታል ተብሏል፡፡ በተጨማሪም ሆስፒታሉ የሔሊኮፕተር ማሳረፊያና 1,000 ተሽከርካሪዎችን የሚያስተናግድ ቦታ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡እንዲሁም ሆስፒታሉ የአስታማሚዎች ማረፊያና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማት እንደሚኖሩት ታውቋል፡፡በ31 ሺሕ ካሬ ሜትር ላይ የሚያርፈውን ሆስፒታል ለመገንባት ከቻይና ኩባንያዎች ጋር ተወዳድሮ ያሸነፈው አፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን ኩባንያ፣ ከተፎካካሪዎቹ የተሻለ ዋጋ በማቅረብ ጨረታ ማሸነፉ ይታወሳል፡፡ከ20 ዓመት በፊት በአቶ ሲሳይ ደስታ (ኢንጂነር) የተመሠረተው ይኼ ኩባንያ፣ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ታዋቂ የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች አንዱ ነው፡፡ኩባንያው ሲመሠረት 50 ሺሕ ብር የመነሻ ካፒታል የነበረው ሲሆን፣ በአሁኑ ጊዜ ግን በዓመት ቢሊዮን ብሮችን ያንቀሳቅሳል፡፡በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገነባው ሆስፒታል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመገንባት ካሰባቸው ሦስት አጠቃላይ ሆስፒታሎች አንዱ ሲሆን፣ በንፋስ ስልክና በኮልፌ ክፍላተ ከተሞች ይገነባሉ የተባሉት ሁለት ሆስፒታሎች በጨረታ ሒደት ላይ ይገኛሉ፡፡ሦስቱም ሆስፒታሎች ተገንብተው ሲያልቁ በዓመት አንድ ሚሊዮን ታካሚዎችን ያስተናግዳሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "71559df0de11a09e3f2205402d759685" }, { "cosine_sim_score": 0.4412019243911142, "passage": "በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትነት፣ በሚኒስትርነትና በአምባሳደርነት ያገለገሉት የዶ/ር ዱሪ መሐመድ ሥርዓተ ቀብር ዓርብ ሚያዝያ 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በኮልፌ እስላም መቃብር ተፈጸመ፡፡ከ1954 ዓ.ም. ጀምሮ ለ40 ዓመታት በተለያዩ መስኮች አገራዊ አገልግሎት የሰጡት ዶ/ር ዱሪ፣ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት ያረፉት ሐሙስ ሚያዝያ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ነበር፡፡ዶ/ር ዱሪ ገጸ ታሪካቸው እንደሚያስረዳው፣ በቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ (የአሁኑ አዲስ አበባ) ዩኒቨርሲቲ በ1954 ዓ.ም. በመምህርነት የጀመሩት ሥራ በሁለት ወቅቶች (ከ1969 ዓ.ም. እስከ 1977 ዓ.ም. እና ከ1985 እስከ 1988 ዓ.ም.) በፕሬዚዳንትነት እስከ መምራት አድርሷቸዋል፡፡በመንግሥታዊ ሥልጣንም በኢትዮጵያ ሽግግር መንግሥት ዘመን፣ ከ1983 ዓ.ም. እስከ 1987 ዓ.ም. የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ዱሪ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከተመሠረተ በኋላ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር በመሆን ከ1988 ዓ.ም. እስከ 1992 ዓ.ም. አገልግለዋል፡፡ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው ገጸ ታሪክ እንደሚያወሳው፣ አምባሳደር ዱሪ መሐመድ ከአባታቸው ከአቶ መሐመድ ኢብራሂምና ከእናታቸው ከወ/ሮ መሪያም ዩሱፍ ቅዳሜ ሐምሌ 8 ቀን 1925 ዓ.ም. በሐረር ከተማ የተወለዱ ሲሆን፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በሐረር እስላም ትምህርት ቤትና በራስ መኰንን ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሐረር መድኃኔ ዓለም ትምህርት ቤት ካጠናቀቁ በኋላ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ) በ1950 ዓ.ም. በኢኮኖሚክስ የመጀመርያ ዲግሪ ሲያገኙ፣ የራስ መኰንን ሽልማትንም ተቀብለዋል፡፡ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተመሳሳይ ዘርፍ በአሜሪካ በርክሌይ  ዩኒቨርሲቲ ሲያጠናቅቁ፣ የዶክትሬት ዲግሪያቸውንም ከእንግሊዙ ሪዲንግ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡ዶ/ር ዱሪ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ለስድስት ዓመታት ከማስተማራቸው በተጨማሪ በእንግሊዝ ዩኒቨርሲቲዎች በመምህርነትም ሠርተዋል፡፡ በ1970ዎቹ መጨረሻ ከአገር ከወጡ በኋላ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በመቀጠር ሊቢያ ውስጥ የሠሩ ሲሆን በዋና ዳይሬክተርነት አገልግለዋል፡፡የቀድሞው መንግሥት ከተወገደ በኋላ ወደ አገራቸው የተመለሱት ዶ/ር ዱሪ፣ በፖለቲካ ሕይወታቸው የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ መሥራች የነበሩ ሲሆን፣ በግንቦት 1987ቱ የመጀመርያ ምርጫ በሐረሪ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በመመረጥና በፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልሉን ከወከሉት ሁለት ተመራጮች አንዱ በመሆን፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው እስከተሾሙበት መጋቢት 1988 ዓ.ም. ድረስ መሥራታቸው ገጸ ታሪካቸው ያሳያል፡፡ዶ/ር ዱሪ በአካዴሚያው ከሠሯቸው ጥናቶች ባሻገር በነበራቸው የሥነ ጽሑፍ ዝንባሌም ካከናወኗቸው መካከል፣ የሐረሪ ብሔረሰብ አንዳንድ ዘፈኖችን ወደ እንግሊዝኛ በመተርጐም፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ይታተም በነበረው የኢትኖሎጂካል ሶሳይቲ ቡለቲን ያሳተሙት ይገኝበታል፡፡ በ82 ዓመታቸው ያረፉት ዶ/ር ዱሪ፣ ባለትዳርና የሁለት ወንዶችና የአንዲት ሴት አባት ነበሩ፡፡     ", "passage_id": "45842cde14722d4baed0bc09061828bd" }, { "cosine_sim_score": 0.4408364995826061, "passage": "ከመቐለ እስከ ጂቡቲ ታጁራ ወደብ ድረስ በ3.2 ቢሊዮን ዶላር ለሚገነባው የባቡር ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ሊጣል ነው፡፡ የመሠረት ድንጋይ የሚጣለው የካቲት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. በመቐለ ከተማ፣ የካቲት 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ደግሞ በወልዲያ (ሃራ ገበያ) መሆኑ ታውቋል፡፡የመሠረት ድንጋይ የሚቀመጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተገኙበት እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ውል የተገባለት በ2005 ዓ.ም. ቢሆንም፣ በፋይናንስና በወረቀት ሥራዎች መጓተት ምክንያት ግንባታውን ለመጀመር አለመቻሉ ተገልጿል፡፡ነገር ግን በአሁኑ ወቅት እነዚህ ሥራዎች በመጠናቀቃቸው ከሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) 40ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ጋር ተያይዞ የመሠረት ድንጋይ እንዲቀመጥና ግንባታውም እንዲጀመር ቀን መቆረጡን፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ ደረጄ ተፈራ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የሕወሓትን የምሥረታ በዓልን ለማክበር ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በሚገኙበት ፕሮግራም ላይ የመሠረቱ ድንጋይ እንደሚቀመጥ ተገልጿል፡፡757 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሁለት ክፍል ተከፍሎ የሚካሄድ ነው፡፡ የመጀመሪያው ከመቐለ እስከ ወልዲያ (ሃራ ገበያ) የሚገነባውን 368 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ቻይና ኮሙዩኒኬሽንስ ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (ሲሲሲሲ) ተረክቧል፡፡ ይህ ግንባታ 1.6 ቢሊዮን ዶላር የሚፈልግ ሲሆን፣ ገንዘቡ ከቻይና ኤግዚም ባንክ አንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ቀሪውን 389 ኪሎ ሜትር ግንባታ የሚያሂደው የቱርክ ኩባንያ ያፒ ማርከንዚ ነው፡፡ ይህ ግንባታ 1.7 ቢሊዮን ዶላር የሚፈልግ ሲሆን፣ ገንዘቡ ከቱርክ መንግሥትና ከክሬዲት ስዊስ መገኘቱ ተገልጿል፡፡ ለፕሮጀክቶቹ የኢትዮጵያ መንግሥት የራሱ የገንዘብ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡የባቡር መስመሩ ሰሜን ኢትዮጵያን ከማዕከላዊው የአገሪቱ ክፍል ከማገናኘቱም በተጨማሪ፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ የወጪና ገቢ ንግድ በር ከሆነው ጂቡቲ ወደብ ጋር ያገናኛል፡፡አቶ ደረጀ እንዳሉት፣ ሁለቱ ኮንትራክተሮች ግንባታውን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት አጠናቀው ለግንባታው የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን በማጓጓዝ ላይ ይገኛሉ፡፡  ይህ የባቡር መስመር ተርሚናሎችና ታናሎች የሚኖሩት ሲሆን፣ የባቡር አገልገሎቱ ለዕቃና ለሰዎች ማጓጓዣ አገልገሎት ይውላል፡፡ ፕሮጀክቱ በሦስት ዓመት ተኩል ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ለማወቅ ተችሏል፡፡    ", "passage_id": "79c62b6d3d8dfbf8263fec6bfb27598d" }, { "cosine_sim_score": 0.4362770555790022, "passage": "፡- የኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ካምፓኒ አካል የሆነው የኮካ ኮላ ፋብሪካ በኢትዮጵያ አራተኛና ትልቁን ፋብሪካውን በሰበታ ከተማ ለመክፈት በ2 ቢሊየን ብር\nየግንባታ ሥራውን በይፋ አስጀመረ፡፡ ካምፓኒው ከሰበታ ከተማ በተረከበው 14 ነጥብ ሦስት ሄክታር መሬት ላይ በኢትዮጵያ ትልቁን የኮካ ኮላ ፋብሪካ ለመክፈት የግንባታ ሥራው መጀመሩን ይፋ ባደረገበት ወቅት ግንባታው በሁለት ምዕራፍ እንደሚጠናቀቅ አሳውቋል፡፡ በመጀመሪያው ምዕራፍ የፕላስቲክ መጠጦች ፋብሪካ ግንባታ የሚከናወን ሲሆን፤ በሁለተኛው ምዕራፍ ደግሞ የጠርሙስ መጠጦች ፋብሪካ እንደሚገነባ አሳውቋል፡፡ ፋብሪካዎቹ በአጠቃላይ በ2 ቢሊየን ብር እንደሚገነቡና ለአንድ ሺ ሰዎች የሥራ ዕድል እንደሚፈጥሩ ተገልጧል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር ሃላፊ አቶ አህመድ ቱሳ በመርሃ ግብሩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ሰበታ ለአዲስ አበባ ቅርበት ያላትና ለኢንቨስትመንት ምቹ መሆኗን በመጥቀስ የከተማዋ ምልክት የሆነውን አንጋፋውን የሜታ ቢራ ፋብሪካን ጨምሮ ከሰባት መቶ የሚበልጡ ፋብሪካዎች በከተማዋ መገኘታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ይህ የኮካ ኮላ ፋብሪካም ለወጣቶች የሥራ ዕድል የሚፈጥር መሆኑንና አገሪቷ ከግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር አቅም እንደሚሆን ገልፀዋል፡፡ የግል ባለ ሀብቶች በአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውስጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ እንዳሉ የተናገሩት አቶ አህመድ፤ የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አንፃርም ትልቅ አበርክቶ እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ የሰበታ ከተማ\nከንቲባ አቶ ብርሃኑ በቀለ በበኩላቸው እስከ አሁን በከተማው ውስጥ ባሉት የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ከስልሳ ሺ በላይ\nለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረ ገልፀው፤ የዚህ ፋብሪካ መከፈትም ሌላ አቅም እንደሚሆን አስረድተዋል፡፡ በፋብሪካው ውስጥ የሥራ ዕድል ከሚፈጠርላቸው ዜጎች በተጨማሪ ምርቱ በገበያ ሥርዓት ውስጥ ሲገባ ለዜጎች ሌላ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡ የደቡባዊና ምሥራቃዊ አፍሪካ የኮካ\nኮላ ንግድ ሕብረት ፕሬዝዳንት ቡርኖ ፔትሪሺያ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ፋብሪካው ለአካባቢው ማህበረሰቦች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም በተጨማሪ ችግኞችን በመትከል የወዳደቁ ፕላስቲኮችን ዳግም ጥቅም ላይ በማዋል አካባቢን የመጠበቅ ሥራ እንደሚሠራ ተናግረዋል፡፡ የኮካ ኮላ ፋብሪካ\nከአሁን በፊት በአዲስ\nአበባ፣ በድሬደዋ እና በባህርዳር\nከተሞች ተገንብቶ ምርት\nእየሰጠ ሲሆን፤ እስከ\nአሁንም ከ2 ሺ ሁለት\nመቶ የሚበልጡ ቋሚ ሠራተኞ\nአሉት፡፡ አሁን በሰበታ\nበግንባታ ሥራ ላይ የሚገኙ\nከሦስት መቶ በላይ\nሠራተኞች ይገኛሉ፡፡ ካምፓኒው\nበቀጣይም በሀዋሳ ከተማ\nሌላ የማስፋፊያ ፋብሪካ\nለመገንባት በዝግጅት ላይ እንዳለም\nለማወቅ ተችሏል፡፡አዲስ ዘመን ሰኔ 14/2011", "passage_id": "4667cc27647f8a3f9ee4ea534e57f384" }, { "cosine_sim_score": 0.43392859698243247, "passage": "የውጭ ጉዳይ  ሚኒስቴር  ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ኃይለሚካኤል ከአልባሳር ኢንተርናሽናል ፋውንዴሽን  አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።ሳውዲ በቀል የሆነው አልባሳር ኢንተርናሽናል ፋውንዴሽን በ678 ሚሊዮን 780 ሺህ ብር በኢትዮጵያ ዘመናዊ የዓይን ሆስፒታል እና ማስልጠኛ ማዕከል ሊገነባ ነው።የሆስፒታሉ መገንባት የአገሪቱን ጤና ዘርፍ እና የዕውቀት ሽግግር እንደሚያሳድግ ተገልጿል።ዶክተር አክሊሉ በውይይቱ  ላይ እንደገለፁት ፣ በጎአድራጎት ድርጅቱ ከዚህ በፊት በተለያዩ የአገራችን አካባቢዎች  ላደረገው የህክምና ድጋፍ አመስግነው፣ ድርጅቱ  ዘመናዊ የዓይን ሆስፒታል እና ማስልጠኛ ማዕከል  መገንባቱ በጤና ዘርፍ ያለውን  ሥራ ይደግፋል ብለዋል።በተጨማሪም ሆስፒታሉ ከኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች እና ሆስፒታሎች ጋር በመሥራት በዘርፉ ያለውን  የዕውቀት ሽግግር እና የሠው ሀብት ልማት እንደሚያሳድግ ገልፀዋል።የድርጅቱ አመራሮች እንደገለፁት ደርጅቱ ፣ የሆስፒታሉ ግንባታ እስከሚጠናቀቅ በኪራይ ህንፃ ስራውን በቅርብ እንደሚጀምር ገልፀዋል።ሆስፒታሉ እና ማስልጠኛ ማዕከሉ በሶስት ዓመታት ይጠናቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።በጎ አድረጎት ድርጅቱ በአገራችን እ.ኤ.አ 2000-2017 በአገራችን ያተለያዩ አካባቢዎች ተንቃሳቃሽ ሐኪሞች ቡድን  በማሰማራት ለ26 ጊዜ ባካሄደው የዓይን ሕክምና  ለ143 ሺህ የዓይን ምርመራ አድርጓል ።ድርጅቱ በአጠቃላይ ለ 18,300 ቀዶ ጥገና በማካሄድ የዓይን ጤንነታቸውን መልሰው  እንዲያገኙ አድርጓል፤ ለ37ሺህ 200 ዓይን ታካሚዎችም በነፃ መነፅር አድሏዋል።", "passage_id": "174d84630b9cfef7da773c1e2adbf8f8" }, { "cosine_sim_score": 0.4193722087302988, "passage": " ደረጃውን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥ ሆስፒታል በመቶ ሚሊየን ዶላር ወይም ወደ ሁለት ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጭ አዲስ አበባ ላይ ለመገንባት በዝግጅት ላይ መሆኑን የኢትዮ-አሜሪካዊያን ሃኪሞች ቡድን አስታውቋል፡፡የቡድኑ መሪዎች በሰጡት መግለጫ የሚገነባው ሆስፒታል ውጥን የኢትዮጵያንና የአካባቢዋን፣ አልፎም የመላ አፍሪካን የጤና አገልግሎት ደረጃ ትርጉም ባለው መልኩ የሚቀይር ማዕከል ማቋቋም መሆኑን ገልፀዋል፡፡የላቀ ሙያና አገልግሎት ማዕከልም እንደሚመሠረት አመልክተዋል፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "cb9e5ef4da332fd23f91c4bda27d0adc" }, { "cosine_sim_score": 0.41061602788827645, "passage": "በወቅቱ 1.6 ቢሊዮን ብር በጀት ቢያዝለትም 3.7 ቢሊዮን ብር ፈጅቷልበአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን በአብነትና በፋርጣ ወረዳዎች መካከል በሚገኝ ሰፊ መሬት ላይ ገንብቶ በአራት ዓመት ውስጥ ለማጠናቀቅ በ2000 ዓ.ም. ግንባታው የተጀመረው ርብ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክት፣ ከዘጠኝ ዓመታት በኋላ ጥቅምት 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ሊመረቅ ነው፡፡ግድቡ 1,000 ሔክታር ስፋትና 234 ሺሕ ሜትር ኩብ ውኃ የሚይዝ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ግንባታውን አካሂዷል፡፡ የውኃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ብዙነህ ቶልቻ ለሪፖርተር እንደተናገሩት በዲዛይን ለውጥ፣ በኮንትራክተሩና አማካሪ ድርጅቶች የአቅም ውስንነትና ልምድ ማነስ ምክንያት ፕሮጀክቱ ይጠናቀቃል ተብሎ በታሰበበት ጊዜ ሊጠናቀቅ አልቻለም፡፡ የሚኒስቴሩ አስተዳደራዊ ችግርም ለመዘግየቱ ተጠቃሽ መሆኑንም አክለዋል፡፡ ፕሮጀክቱ ፎገራ አካባቢ ለሚገኝ ሰፊ መሬት ማልሚያ ከመጥቀሙም በተጨማሪ፣ በሚሄድበት አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮችንም ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ጠቁመዋል፡፡ ግድቡ በአሁኑ ጊዜ ሙሉ በሙሉ ውኃ መያዙን የገለጹት ዳይሬክተሩ፣ ጥቅምት 25 ቀን 2010 ዓ.ም. በይፋ ተመርቆ ሥራ ለማስጀመር ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቃቸውን አስረድተዋል፡፡ ርብ የመስኖ ግድብን ፕሮጀክት በ2000 ዓ.ም. በ1.6 ቢሊዮን ብር ለመገንባት ውል የተፈጸመ ቢሆንም፣ ግድቡ ሲጠናቀቅ 3.7 ቢሊዮን ብር መፍጀቱንም አቶ ብዙነህ ጠቁመዋል፡፡ ", "passage_id": "c91085192e992fa03f3fb637888aba28" }, { "cosine_sim_score": 0.408736996825811, "passage": "አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 2/2005 (ዋኢማ) – የኢድ አልፈጥር 1434ኛው በዓል ዛሬ በሐረር ኢማም አህመድ ስታዲዮም በሰላምና በከፍተኛ ድምቀት ተከበረ። በእስልምና ሐይማኖት ሥርዓትና አስተምህሮቱ በሚፈቀደው መሠረት በታላቁ የሀረር መስጂድ ጁምኣ ኢማም ሼህ ሙክታር ሙባረክ አማካይነት የሰላት ስግደት ተከናውኗል።በስፍራው ከተገኙት ምዕመናን አንዳንዶቹ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት እስልምና ሰላምና ተቻችሎ የመኖር ኃይማኖት በመሆኑ ሙስሊሙ ህብረተሰብ የተቸገረ ወገኑን በመርዳት በዓሉን ያከብራል። እንደ አስተያየት ሰጪዎቹ መላው የአገሪቱ የእስልምና እምነት ተከታዮች በጸረ ሰላም ቡድኖች ድርጊት እንዳይሳሳቱ መጠንቀቅ አለባቸው፡፡ እስልምና የሰላም ኃይማኖት መሆኑን የጠቁሙት አስተያየት ሰጪዎቹ በኃይማኖት በኩል ልዩነት ቢኖር እንኳን በሰላማዊ መንገድ መፈታት እንዳለበት አስረድተዋል፡፡ የኃይማኖት እኩልነትና የእምነት ነፃነት በተረጋገጠበት አገር ላይ ሽብር መፍጠርና የራስን ጥቅም ለማስቀደም መሯሯጥ ወንጀልና በህግ እንደሚያስጠይቅ ገልጸዋል፡፡ለረዥም አመታት ተቻችሎና ተፋቅሮ የኖረውን የእስልምና እምነት ተከታይ ህብረተሰብን ለመከፋፈል መሞከር ከወንጀሎች ሁሉ የከፋ ወንጀል መሆኑን ተናግረዋል፡፡ እንደ ኢዜአ ዘገባ በስታዲየሙ የተካሄደው ሥነ ሥርዓት ሲጠናቀቅ የሙስሊሙ ኀብረተሰብ ኢስላማዊ ስርዓቱን በጠበቀ ሁኔታ ፈጣሪውን በማመስገን ወደ ቤቱ ተመልሷል። ", "passage_id": "a65184f1ae12e200c2041abdb6c2cd2f" }, { "cosine_sim_score": 0.40539577693952267, "passage": "በኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ጉልህ ሥፍራ ያላቸው አቶ ልደቱ አያሌው፣ በታሪካዊቷ ላሊበላ ከተማ ሪዞርት መገንባት ጀመሩ፡፡ አቶ ልደቱ ከሪዞርት ግንባታው በተጨማሪ፣ በራሳቸው ስም ምኅፃረ ቃል የሚጠራ (L.A) አማካሪ ኩባንያ መሥርተዋል፡፡አቶ ልደቱ ከ11 ሸሪኮቻቸው ጋር ማይኔስት ሪል ስቴት የተሰኘ ኩባንያ አቋቁመዋል፡፡ ይህ ኩባንያ በሪል ስቴት ሥራ ላይ የተሰማራ ነው፡፡ ከሦስት ዓመት በፊት የአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን የላሊባላ ከተማ አስተዳደር ያወጣውን የሊዝ ጨረታ በማሸነፍ ወደ ሪዞርት ግንባታ ገብቷል፡፡የላሊበላ ከተማ አስተዳደር ከከተማው ወጣ ብሎ በሚገኘው መካልድ ተራራ ላይ ለመዝናኛ የሚውል 6,500 ካሬ ሜትር ቦታ በሊዝ ለማስተላለፍ ያወጣውን ጨረታ አቶ ልደቱና ወዳጆቻቸው ያቋቋሙት ማይኔስት ሪል ስቴት፣ በአንድ ካሬ ሜትር 1,806 ብር በማቅረብ አሸናፊ ሆኗል፡፡ኩባንያው ማይኔስት ጨረታውን ያሸነፈው ከሦስት ዓመት በፊት ቢሆንም፣ በወሰን ማስከበርና በመሠረት ልማት አለመሟላት ችግሮች ምክንያት ዘግይቶ ግንባታው ከጀመረ ገና ዘጠኝ ወሩ ነው፡፡የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) መሥራችና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በመሠረተ ልማት በኩል ባለፉት ስድስት ወራት መሻሻሎች ቢኖሩም፣ አሁንም የኤሌክትሪክ ኃይልና ውኃ የለም፡፡አቶ ልደቱ ጨምረው እንደገለጹት፣ ለሪዞርቱ ግንባታ እስካሁን 38 ሚሊዮን ብር ወጥቶበታል፡፡ ኩባንያው ማይኔስት 40 በመቶው የሚሆነው ገንዘብ ኢንቨስት ካደረገ በኋላ፣ 60 በመቶው የሚሆነውን ከባንክ በብድር ለማግኘት ዕቅድ አለው፡፡‹‹ሪዞርቱ አካባቢውን የሚመስል፣ የአካባቢውን ኅብረተሰብ አኗኗር የሚያሳይ፣ የአካባቢውን ምርት የሚጠቀም ይሆናል፤›› ሲሉ የገለጹት አቶ ልደቱ፣ ‹‹የአካባቢውን ባህል፣ ወግና ሥርዓት ተግባራዊ ያደርጋል፤›› በማለት ሪዞርቱ ከአካባቢው ማኅበረሰብና ሥነ ምኅዳር ጋር የሚወዳጅ መሆኑን አስረድተዋል፡፡አቶ ልደቱ ከፖለቲካ ተሳትፏቸው በተጨማሪ በተለያዩ የንግድ ሥራዎች ይታወቃሉ፡፡ ለአብነትም የተለያዩ ተሽከርካሪዎች ከውጭ አስመጥቶ መሸጥና የእህል ወፍጮ ሥራዎች ተጠቃሾች ናቸው፡፡በአሁኑ ወቅት እየገነቡ ካሉት ሪዞርት በተጨማሪም ኤልኤ አማካሪ ኩባንያ አቋቁመዋል፡፡ አቶ ልደቱ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አዲሱ የቋቋሙት አማካሪ ድርጅት በፖለቲካና በኢኮኖሚ ጉዳዮች የማማከር ሥራዎችን ያከናውናል፡፡‹‹በፖለቲካና በኢኮኖሚ ዘርፎች ክፍተቶች አሉ፡፡ የእኔ ኩባንያ እነዚህን ክፍተቶች ለመሙላት ይሞክራል፤›› ሲሉ አቶ ልደቱ ገልጸዋል፡፡በንግድ ሥራዎች ላይ መጠመዳቸው በፖለቲካ ተሳትፎአቸው ላይ ተፅዕኖ አይኖረውም ወይ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ልደቱ ሲመልሱ፣ ‹‹እንዲያውም በተሻለ ደረጃ የፖለቲካ ተሳትፎዬን ያጠናክራል፡፡ ራሱን ችሎ የሚጓዝ ቢዝነስ ሲኖር ፖለቲካ ላይ ትኩረት ማድረግ ይቻላል፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡አቶ ልደቱ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካገኟቸው የታሪክና የፖለቲካ ሳይንስ ዲግሪዎች በተጨማሪ፣ እንግሊዝ ለንደን ዩኒቨርሲቲ ስኩል ኦፍ አርየንታል ኤንድ አፍሪካን ስተዲስ በዴቨሎፕመንታል ስተዲስ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡አቶ ልደቱ የፖለቲካ ትንታኔዎች ላይ ያተኮሩ ሦስት መጻሕፍትን ያበረከቱ ሲሆን እነሱም ‹የአረም እርሻ፣ መድሎትና ቴአትረ ቦለቲካ› ይሰኛሉ፡፡      ", "passage_id": "3f9278797fe89e96303fabb7c398bcb4" }, { "cosine_sim_score": 0.40164771604786237, "passage": "አዳማ፦ በባህላዊ መንገድ ሲሰጥ የኖረውን የኢስላማዊ ትምሕርት በዘመናዊ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል፤ በኢትዮጵያም የመጀመሪያ የሆነ ‹ኢማሙ አል ሻፊ› የተባለ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በአዳማ ተመርቋል።የዩኒቨርሲቲው መሥራች፤ የኢትዮጵያ እስልምና ጥሪ ማኅበር ፕሬዚዳንትና የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ቦርድ ሰብሳቢ ሼህ ሃጂ ኢብራሂም፤ ከዚህ ቀደም ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ አለመኖሩን ጠቅሰው፤ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ዕውን መሆን «ብዙ ውጣውረድ ያሳለፍንበት ቢሆንም ውጤቱ ያመረ፤ ለወደፊት ህልማችንም ተስፋ ሆኗል» ብለዋል።እንደ ሰብሳቢው ገለጻ፤ ዩኒቨርሲቲው ከ10 ዓመታት በፊት ከኦሮሚያ ክልል መንግሥት በተረከበው 30ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ነው። ለምርቃት በደረሰበት ደረጃ 16 መማሪያ ክፍሎችን የያዘ ሲሆን፤ ለሴቶችና ለወንዶች የተለያየ የማደሪያ ስፍራ፤ የመፃሕፍት ቤትና መመገቢያ ያሟላ ነው። የተጠናቀቀው ሥራም 7 ሚልየን ብር ሲፈጅ የቀሩ ግንባታዎችን ለማጠናቀቅ 3 ነጥብ 5 ሚልየን ብር ያስፈልጋል።«ጅምሩ ይህ ይሁን እንጂ የተለያዩ ግንባታዎች ይገነባሉ።» ያሉት ሃጂ ኢብራሂም፤ ነፃ አገልግሎት የሚሰጥ ክሊኒክ እንዲሁም በአካባቢው የሚገኙ ወላጅ አልባ ሕፃናትን ለመቀበልና ለማሳደግ እቅድ መኖሩን ገልጸዋል። እነዚህን ነፃ አገልግሎት የሚሰጡ እቅዶችን ተግባራዊ ለማድረግም 5 ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ዩኒቨርሲቲው ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ክፍት መሆኑን በመግለጽም፤ 2,000 ተማሪዎችን ሲቀበል በርቀት መማር ለሚፈልጉ ሦስት ሺህ ወንበሮች እንዳሉት አስታውሰዋል።በዩኒቨርሲቲው ምርቃት ላይ የታደሙት ሐጂ ሙፍቲ ኢድሪስ ባደረጉት ንግግር፤ የመጀመሪያውን ሃይማኖታዊ መማሪያ በመከፈቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፤ ስያሜውም በኢማም ሻፊ ስም መሆኑ ለአገራችን ክብርና ፀጋ ነው ብለዋል። አያይዘውም ከሃይማኖት አባቶችና መምህራን መልካም ነገር መውጣት አለበት። ከፈጣሪ ያገኘነውን ምክርና ሰላማዊ አገራዊ ተግባራት መከወን ይገባል ብለዋል፡፡ መረዳዳት ብሎም መከባበር እንዲኖርና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለአንድነት እንዲቆምም ጥሪአቸውን በአደራ አቅርበዋል።«ይህ ኮሌጅ ሌሎች ተመሳሳይ ተቋማት እንዲፈጠሩ ምክንያት ይሆናል» ያሉት ደግሞ ኡስታዝ አቡበከር መሐመድ ናቸው። እንደእርሳቸው ገለጻ፤ ሃይማኖታዊ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የሚቀርፁ እንዲሁም ማኅበረሰብን የሚያንፁ ናቸው። በመሆኑም ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ረጅም ህልም ያለው እንዲሆንና ያለ ረጅም ህልም ትውልድን ማፍራት እንደማይቻል ጠቁመዋል። እናም ኮሌጁ የተወሰኑ ሰዎች የሚጠቀሙበት ሳይሆን ሁሉንም አቃፊ መሆን እንዳለበትም አስገንዝበዋል።በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የአዳማ ከተማ ከንቲባ አቶ መስፍን አሰፋን ጨምሮ የተለያዩ የመንግሥት ባለስልጣናትና የሃይማኖቱ አባቶች እንዲሁም ከተለያየ ከተማ የተውጣጡ በርካታ ምዕመናን ታድመዋል።የኢትዮጵያ እስልምና ጥሪ ማኅበር ከተመሠረተ 17 ዓመታት ያስቆጠረ ሲሆን፤ በተለያዩ ማኅበረሰባዊ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ ይገኛል። ከዚህ ቀደምም ማህበሩ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ከፍተው በማስተማር ተማሪዎችን ለ8 ዓመታት አስመርቋል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 5/2011በሊድያ ተስፋዬፎቶ፡- ሀዱሽ አብርሃ  ", "passage_id": "6c1037e30b4312eb23716cffdfd0cb47" }, { "cosine_sim_score": 0.39573561240931926, "passage": "በፈረንጆቹ ከየካቲት አንድ እስከ ሰባት 2021 ድረስ ዓለም አቀፍ የጎልፍ ውድድር በሳዑዲ አረቢያ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡\nበዚህ የጎልፍ ውድድር ላይ በርካታ የስፖርት ሰዎች፣ታዋቂ ግለሰቦች እና ኢንቨስተሮች እንደሚገኙና ጉብኝት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡ ውድድሩን የሳዑዲው ንጉስ ልዑል መሐመድ ቢን ሳልማን በበላይነት ያዘጋጁታል፡፡\nየሳዑዲ ጎልፍ ፌዴሬሽን እና የስፖርት ሚኒስቴር የጉብኝት ቪዛዎች በኤሌክትሮኒክ መንገድ (ኢ-ቪዛ) ለተሳታፊዎች እንደሚሰጥ ገልጸዋል፡፡ ለስፖርት ምርምር ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥ የተገለጸው የልዑል ፈይሰል ቢን ፋሃድ ሽልማትም በዚሁ ጊዜ ይፋ እንደሚደረግ ነው የሚጠበቀው፡፡ ሽልማቱ በሳዑዲ አረቢያ የስፖርት ምርምር ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ የሚደረግ ነው፡፡\nሽልማቱ ምርምርን ለመደገፍ እና ለጥያቄዎች መልስ በመስጠት ፣ በሳዑዲ አረቢያ ስፖርት ላይ አወንታዊ ለውጥ ለማምጣት መዘጋጀቱንም ነው ሀገሪቱ የገለጸችው፡፡\nለእያንዳንዱ የምርምር ፕሮጄክት ከ 80 ሺ እስከ 120 ሺ ዶላር የሚያወጡ ድጎማዎች የሚሰጡ ሲሆን አጠቃላይ የሽልማት ድጋፉ 1 ሚሊዮን ዶላር ይሆናል ተብሏል፡፡ ሽልማቱ ሳዑዲ አረቢያ በአውሮፓውያኑ 2030 እደርስበታለሁ ያለችው ራዕይ አካል እንደሆነም ተገልጿል፡፡\n", "passage_id": "7609fc7b03311effcfbdf1b8275c7af6" }, { "cosine_sim_score": 0.3939551983195727, "passage": "በአሜሪካና በቻይና መንግሥታት እንዲሁም በሞሮኮና የኢትዮጵያ መንግሥታት መካከል ውዝግብ ፈጥሮ የቆየው፣ የአፍሪካ በሽታ አጠባበቅና መከላከል ማዕከል (ሲዲሲ)፣ በአዲስ አበባ በ100 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንዲገነባ ሰኞ ታኅሳስ 5 ቀን 2013 ዓ.ም. የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት አዳራሽን እ.ኤ.አ. በ2012 ዓ.ም. የገነባችው ቻይና የአፍሪካ ሲዲሲን ለመገንባት እ.ኤ.አ. ጁን 2019 ከአፍሪካ ኅብረት የማኅበራዊ ጉዳዮች ኮሚሽነር አሚራ ኢልፋዲል መሐመድ ጋር ስምምነት ከተደረገ በኋላ፣ አሜሪካ ሥጋቷን ስትገልጽ ቆይታለች፡፡ እንደ ሞሮኮ ያሉ አገሮች ደግሞ ከኢትዮጵያ የተሻልን በመሆናችን ተቋሙ እኛ ዘንድ ቢገነባ የተሻለ አገልግሎትና ድጋፍ እንዲያገኝ ማድረግ እንችላለን ሲሉ ነበር፡፡በተለይ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ወረርሽኝ ከተከሰተ በኋላ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የቻይና መንግሥትና የዓለም ጤና ድርጅትን ቫይረሱን ደብቀዋልለ በማለት በመውቀሳቸው፣ ለዓለም የጤና ድርጅት አገራቸው ታደርግ የነበረውን ድጋፍ ያቋረጠች ሲሆን፣ ይኼንን ተከትሎም በአሜሪካና በቻይና መካከል የሚደረገው የቃላት ጦርነት ተካርሮ እንደነበር ይታወሳል፡፡ከዚህ በኋላ ቻይና የአፍሪካ ሲዲሲን ለመገንባት ዕቅድ እንዳላት፣ ከአፍሪካ አኅጉር ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ ይረዳኛል ያለችውን ፕሮጀክት ለመገንባት በጀት መድባ ስትንቀሳቀስ ነበር፡፡ይሁንና የአፍሪካ ኅብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽና የኅብረቱን ኮምፒዩተሮች መጥለፍና መረጃዎችን ወደ ቻይና መላክ የሚችሉ ቴክኖሎጂዎች ተጠምዳ እንደነበር፣ ይህም እ.ኤ.አ. በ2017 በመታወቁ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረትን ስቦ እንደነበር በማውሳት፣ የአሜሪካ ቅሬታ ‹‹አሁንም ቢሆን ቻይና የአፍሪካ ሲዲሲ ማዕከልን ለመገንባት የምትሻው ለአፍሪካ አስባ ሳይሆን፣ የአፍሪካን ሲዲሲን በመሰለል፣ በአፍሪካ የሚገኙ በሽታዎችን ዘረመላዊ መረጃ በመሰብሰብ ለወደፊት የሚሆኑ መድኃኒቶችን ለማምረት የበላይነትን ለማግኘት በማለም የገባችበት ተግባር ነው፤›› በማለት ተችታለች፡፡ስለዚህም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገነባውን የሲዲሲ ዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ ቻይና የምትገነባው ከሆነ፣ ለተቋሙ አሜሪካ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታውቆም ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዝተው ነበር፡፡ ስለዚህም የኢቦላን ወረርሽኝ መከሰት ተከትሎ እ.ኤ.አ. በ2017 የተመሠረተው የአፍሪካ ሲዲሲ መሥሪያ ቤት ግንባታ በቻይና እጅ እንዳይገባ የሚቻላቸውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ፕሬዚዳንቱ ተናግረው ነበር፡፡አሁን በቻይናው ሲሲኢሲሲ የግንባታ ተቋራጭ ኩባንያ የሚገነባውና ከአጠቃላዩ 9,000 ካሬ ሜትር መሬት ቅጥር ግቢ ውስጥ በ4,000 ካሬ ሜትር ላይ የሚያርፈው የዚህ ተቋም ዋና መሥሪያ ቤት የመሠረት ድንጋይ፣ የአፍሪካ ኅብረት የማኅበራዊ ጉዳዮች ኮሚሽነር አሚራ ኢልፋዲል መሐመድ፣ በአፍሪካ ኅብረት የቻይና አምባሳደር ሊዩ ዩሺ፣ የጤና ሚኒስትሯ ሊያ ታደሰ (ዶ/ር)፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ ተቀምጧል፡፡የአፍሪካና የቻይና ወዳጅነትን ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግረዋል የተባለለት ይኼ ፕሮጀክት በ25 ወራት ውስጥ የሚጠናቀቅ ሲሆን፣ በሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የማኅበራዊ ጉዳይ ኮሚሽነሯ አሚራ ኢልፋዲል ‹‹አፍሪካ እንተባበር ከሚላት ማንኛውም አካል ጋር ለመተባበርና አብሮ ለመሥራት ዝግጁ ናት›› ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ከዋና መሥሪያ ቤቱ በተጨማሪ በአምስት የአፍሪካ አገሮች ቀጣናዊ ጣቢያዎች እንደሚኖሩት የተነገረው የአፍሪካ ሲዲሲ በኬንያ፣ በናይጄሪያ በዛምቢያ፣ በጋቦንና በግብፅ የተለያዩ ቀጣናዎችን የሚያስተባብሩ ቢሮዎች ይኖሩታል ተብሏል፡፡ይሁንና ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ በመሆኗ እንዲህ ያለ ትልቅና ተጨማሪ አኅጉራዊ ቀጣና በአዲስ አበባ ሊገነባ አይገባውም የሚሉ እንደ ሞሮኮና  ደቡብ አፍሪካ ያሉ ተፅዕኖ ፈጣሪ አገሮችን በመጫን ውሳኔውን ለማስቀየር ጥረቶች የተደረጉ ቢሆንም፣ የአፍሪካ ሲዲሲ ማቋቋሚያ ሕግ ላይ የተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኝበት አገር እንደሚሆን መጠቀሱ ጥረቱ እንዳይሳካ ካደረጉ ምክንያቶች አንዱ ነው፡፡ ይሁንና የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ሌላ አገር ከመረጠ የዋና መሥሪያ ቤቱ መቀመጫ ሊለወጥ እንደሚችልም ተደንግጓል፡፡የዋና መሥሪያ ቤቱ ግንባታ እ.ኤ.አ. በ2015 እንዲጀመር ታቅዶ እነዚህን በመሳሰሉ ምክንያቶች የዘገየ ቢሆንም፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬቱን አዘጋጅቶ ‹‹የአፍሪካ መንደር›› ተብሎ በሚጠራው ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ ለተቋሙ ማስረከቡም ለዚህ ፍላጎት አለመሳካት የራሱን ሚና ተጫውቷል፡፡ይኼ የዋና መሥሪያ ቤት ግንባታ የቫይረሶችና ባክቴሪያዎች ላቦራቶሪ፣ ቢሮዎችና አፓርትመንቶችን የሚይዝ ሲሆን፣ የሕንፃዎቹ ንድፎች የተሠሩት ከዘረመል ማጉያ መነጽር (ማይክሮስኮፕ) ምሥልና የአፍሪካ የዕንጨት ቅርፃ ቅርፅ ጥበብ በመቅዳት እንደሆነ ተነግሯል፡፡", "passage_id": "b5db927dd907d4ffece617539b0bee32" }, { "cosine_sim_score": 0.39107181029583077, "passage": "ለጉብኝት ሳዑዲ ዓረቢያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬትስ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በሳዑዲ ዓረቢያ በእስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሐመድ አሊ አላሙዲን እንዲፈቱ ጠይቀው ስምምነት ላይ እንደደረሱ ተናገሩ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት ቅዳሜ ግንቦት 11 ቀን 2010 ዓ.ም. በሚሊኒየም አዳራሻ በተካሄደው ማይንድሴት በተባለ የማነቃቂያ ንግግር ዝግጅት ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ነው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትንሽ ጊዜ ቢቆይ ነው እንጂ እንደሚፈቱ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ፤ የሳዑዲው አልጋ ወራሽ በቤተሰቦቻቸው ተፅዕኖ ስላልፈቷቸው ነው እንጂ እኛ ይዘናቸው ልንመጣ ነበር ያሰብነው፤ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡አሥር ጥያቄ ይዘን ሄደን ዘጠኙ ምላሽ አግኝተውልን ነው የተመለስነው ብለዋል፡፡", "passage_id": "18b217e64b3e4a132b269ff29b5de9e0" }, { "cosine_sim_score": 0.38989426090434737, "passage": "በዓመት ከአንድ ቢሊዮን በላይ እንክብሎችና ፈሳሽ መድኃኒቶችን (ሽሮፕ) ማምረት የሚያስችል የመድኃኒት ፋብሪካ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ዛሬ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተቀምጠዋል፡፡በ10 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር መነሻ ካፒታል በአገር ውስጥ እና በውጭ ባለሀብቶች በጋራ የሚገነባው ‹አፍሪ-ኪዩር› የተሰኘው መድኃኒት ፋብሪካ ግንባታ ከ18 እስከ 24 ወራት ባለው ጊዜ የሚጠናቀቅ መሆኑ ተገልጿል፡፡ኢትዮጵያን የአፍሪካ የፋርማሲዩቲካል ማዕከል ለማድረግ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የ10 ዓመታት ስትራቴጂ ቀርጾ መንቀሳቀስ መጀመሩም ታውቋል፡፡ዛሬ የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠለት የመድኃኒት ፋብሪካ የትግበራው አንድ አካል እንደሆነም ነው የተመላከተው፡፡ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ማምረት ሲጀምር አንድ ቢሊዮን እንክብሎችንና ሽሮፖችን በዓመት በአንድ ፈረቃ ያመርታል፤ የውጭ ምንዛሪን በማስቀረትም የራሱ ድርሻ እንደሚኖረው ይኖረዋል፡፡ኢብኮ እንደዘገበው ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ሲገባም ለ109 ሰዎች የሥራ ዕድል ይፈጥራል፡፡", "passage_id": "11386dca566ab6c6f82257a58558f724" }, { "cosine_sim_score": 0.38718383053648947, "passage": "እሑድ ጥር 19 ቀን 2011 ዓ.ም. ከአንድ ዓመት ከሁለት ወራት በላይ ታስረው የተለቀቁት ሼክ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አል አሙዲ፣ ከእስር ነፃ ለመውጣት ከፍተኛ ገንዘብ መክፈላቸው ተሰማ፡፡ ባለፈው ዓመት 10.9 ቢሊዮን ዶላር ሀብት የነበራቸው ሼክ አል አሙዲ፣ በአሁኑ ወቅት በፎርብስ የቢሊየነሮች ዝርዝር ላይ በ1.2 ቢሊዮን ዶላር ሀብት 159ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡ ፎርብስ እ.ኤ.አ. በ2018 ሼክ አል አሙዲ ከቢሊየነሮች ዝርዝር ውስጥ ማስወጣቱ ይታወሳል፡፡ በሰጠው ምክንያትም የትኛው ሀብት የእሳቸው እንደሆነ ግልጽነት ባለመኖሩ ነው ብሏል፡፡የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ባካሄደው የፀረ ሙስና ዘመቻ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ ባለሀብቶች አንዱ የሆኑት ሼክ አል አሙዲ፣ ምን ያህል ገንዘብ ለሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ግን እንደከፈሉ ማወቅ አልተቻለም፡፡ ለሀብታቸው በከፍተኛ መጠን ማሽቆልቆል ምክንያት ግን ምናልባት ለነፃነታቸው ከፍተኛ ገንዘብ መክፈላቸው ሳይሆን እንዳልቀረ ውስጥ አዋቂዎች ይናገራሉ፡፡ የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት በፀረ ሙስና ዘመቻው ከ100 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሳያገኝ እንዳልቀረ ይገመታል፡፡ ሼክ አል አሙዲ በእስር በነበሩባቸው ጊዜያት ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ ኢንቨስት ባደረጉባት ኢትዮጵያ መጠነ ሰፊ የፖለቲካ አመራር ለውጥ ተካሂዷል፡፡ በፖለቲካ ለውጡ ሒደት በነበረው ሕዝባዊ አመፅ የሼክ አሊ አሙዲ የተወሰኑ ንብረቶች ሰለባ ሆነዋል፡፡ የፖለቲካ አመራር ለውጥ ከተደረገ በኋላም ለአገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኘው የሚድሮክ ጎልድ የለገደንቢ ወርቅ ማምረቻ በአካባቢና በሰዎች ላይ አድርሷል በተባለ ተፅዕኖ ምክንያት ሲታገድ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ለዓመታት ታጥረው የቆዩ 11 ቦታዎች ደግሞ ካርታቸው መክኗል፡፡ የሼክ አል አሙዲ የቅርብ ሰው የሆኑት አቶ አብነት ገብረ መስቀል ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት ሼኩ ጂዳ በሚገኘው መኖርያ ቤታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ጊዜያቸውን እያሳለፉ ነው፡፡ ‹‹ጤናቸው በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል፣ ሞራላቸውም እንደዚያው፡፡ ፕሮግራማቸውን አሁን መናገር ባይቻልም ከተወሰኑ ቀናት በኋላ ወደ አገራቸው ይመጣሉ፤›› በማለት የገለጹት አቶ አብነት፣ ‹‹ሼክ አል አሙዲ አገራቸው ከመጡ በኋላ በአገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትለው ሥራቸውን ማካሄድ ይጀምራሉ፤›› ብለዋል፡፡ ምንም እንኳን አቶ አብነት ሼክ አል አሙዲ ወደ ኢትዮጵያ ይመለሳሉ ይበሉ እንጂ፣ በሳዑዲ መንግሥት የፀረ ሙስና ዘመቻ ከታሰሩት መካከል አብዛኛዎቹ እስካሁን ከሳዑዲ ዓረቢያ መውጣት አይችሉም፡፡ በተመሳሳይም ሼክ አል አሙዲ ከሳዑዲ እንዳይወጡ ዕገዳ ሊደረግባቸው ይችላል የሚሉ ግምቶች አሉ፡፡‹‹የቆሙ ሥራዎችና የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች በሙሉ በተካሄደው አገራዊ ለውጥ መሠረት ሥራቸው ይጀመራል፤›› በማለት የገለጹት አቶ አብነት፣ ‹‹ሼክ አል አሙዲ ባልነበሩባቸው ጊዜያት በኢትዮጵያ የሚገኙት ድርጅቶቻቸው ሥራቸውን በአግባቡ በመሥራት አትራፊ ሆነው ቀጥለዋል፤›› ሲሉ አብራርተዋል፡፡ ሼክ አል አሙዲ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ደርግ ሥልጣን ላይ በነበረበት ጊዜ ቢሆንም፣ ሙሉ ለሙሉ ወደ ኢንቨስትመንት ከገቡ 25 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ባለሀብቱ 105 የሚጠጉ ኩባንያዎችን በአራት ግሩፖች አዋቅረዋል፡፡ በእነዚህ ኩባንያዎች ከ50 ሺሕ በላይ ሠራተኞች የሚተዳደሩ ሲሆን፣ ከመንግሥት ቀጥሎ በኢትዮጵያ ትልቁ ቀጣሪ አድርጓቸዋል፡፡ ", "passage_id": "9d14cbdc530a79ccc0b639e65e4e7060" } ]
8939b8bd619ed9ba81bf6ad7d3651293
2993524f47a9ba3c113167815badd301
የቆሼ ተጎጂዎች ማቋቋሚያ ፓኬጅ በተለያዩ ምክንያቶች መጓተቱ ተገለጸ
ለቆሼ ተጎጂዎች እንዲውል በተዘጋጀው የማቋቋሚያ ፓኬጅ ያላግባብ ለመጠቀም በገቡ ሰዎች፣ በቤተሰብ መካከል በተነሱ የይገባኛል ጥያቄዎችና ተጎጂዎች መረጃዎቻቸውን በአግባቡ አሟልተው ባለማቅረባቸው በሥራው ላይ መንጓተት እንዲፈጠር ምክንያት መሆናቸው ተገለጸ፡፡ ያላግባብ ለመጠቀም በገቡ 166 ሰዎች ላይም አስተዳደራዊ ውሳኔ መሰጠቱና በሕግ እንዲጠየቁ ለማድረግም ምርመራ እየተካሄደባቸው የሚገኙ እንዳሉ ታውቋል፡፡ ፍርድ ቤት ለተለያዩ ሁለት ሰዎች የወራሽነት መብት በመስጠቱ ጭቅጭቅ ያስነሳ ጉዳይም መኖሩ ተጠቁሟል፡፡  ‹‹በደንብ መታየት ያለባቸው የይገባኛል ጥያቄዎች ያላቸው ጉዳዮች አሉ፤›› የሚሉት የአዲስ አበባ ከተማ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ግዛው፣ ሌሎች ለመዘግየቱ ምክንያት የነበሩ ጉዳዮች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ተጎጂዎችን በጊዜያዊነትና በዘላቂነት ከማቋቋም አንፃር በመንግሥትና በኅብረተሰቡ የተደረጉና እየተደረጉ ያሉ ድጋፎችን፣ እንዲሁም በቀጣይ በዘላቂነት ለማቋቋም የተጀመረውን ተግባር ይፋ ለማድረግ ተጎጂዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች በተገኙበት እሑድ ሰኔ 4 ቀን 2009 ዓ.ም. በማዘጋጃ ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተው ነበር፡፡ በዕለቱ መግለጫው እስከተሰጠበት ቀን ድረስ ያሉትን ሒደቶችና አፈጻጸሞች የሚያሳይ ሪፖርት አቶ ኤፍሬም አቅርበዋል፡፡በሪፖርቱ መሠረት የቆሼ ተጎጂዎችን ለዕለትና በዘላቂነት የሚቋቋሙበትን ሀብት ለማሰባሰብ አስተዳደሩ በከፈተው የድጋፍ ማሰባሰቢያ የገቢ ሒሳብ፣ እስከ ሰኔ 3 ቀን 2009 ዓ.ም. ድረስ የተሰበሰበው 94,805,936.84 ብር  መድረሱ፣ በዓይነት ግምታቸው 7.5 ሚሊዮን የሚደርስ የምግብ፣ የመጠጥ፣ የአልባሳትና የቤት ቁሳቁስ በገቢ ሞዴል መሰብሰቡ፣ በዓይነት ከተሰበሰቡ 2,031,731.49 ብር የሚገመቱ የንፅህና መጠበቂያና የተለያዩ ግብዓቶች ለፓኬጁ ተጠቃሚዎች እስከ ሰኔ 2 ቀን 2009 ዓ.ም. መሠራጨታቸው፣ መንግሥትም በሚሊዮን የሚቆጠር አስተዳደራዊ ወጪዎችን ማውጣቱ በሪፖርቱ ቀርቧል፡፡ ዝርዝር መረጃው ወደፊት ለሕዝብ ይፋ ይሆናል ተብሏል፡፡ ለአደጋው ተጋላጭ ለሆኑ 98 አባወራዎች ምትክ ቦታ መዘጋጀቱን፡፡ የይገባኛል ጥያቄ ካለባቸው ሁለቱ በስተቀርም ለ96 ሰዎች እስከ ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2009 ዓ.ም. ርክክብ መደረጉን፣ የካርታ ሥራም እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የ18 ወራት የቤት ኪራይ እንዲከፈላቸው በተወሰነው መሠረትም የአምስት ወራት የቤት ኪራይ ቅድሚያ ክፍያ መፈጸሙን፣ ቀሪው በዚህኛው ሳምንት ከሰኞ ጀምሮ ከካሳ ግምቱ ጋር እንደሚከፈላቸው አቶ ኤፍሬም አብራርተዋል፡፡ ለካሳ ግምት ክፍያ የከተማ አስተዳደሩ 48 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደሚያደርግ፣ ይህም ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ክፍያው እንደሚፈጸም አክለዋል፡፡በአሥራ ስድስቱ የሕጋዊ ይዞታ ባለቤቶች የይገባኛል ጥያቄና ሌሎች አከራካሪ ነገሮች ከተነሳባቸው ከሦስቱ ውጪ፣ ለ13 ሰዎች ከ17.8 ሚሊዮን ብር በላይ ተከፍሏል ብለዋል፡፡ ለአሥራ ሦስት ሕጋዊ ይዞታ ባለቤቶች ጎጆ የወጡና አብረው ሲኖሩ ለነበሩ ልጆች ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የጋራ ሕንፃ ግንባታ መጀመሩ ተገልጿል፡፡ የኮንዶሚኒየም ቤት እንደ ደረሳቸው ጥቆማ ከቀረበባቸው አንድ ግለሰብ በስተቀር ለ12ቱ የቁሳቁስ መተኪያ፣ የሞት ካሳ፣ የቤት ኪራይና ለመሠረታዊ የምግብ ፍጆታ የሚውል ሁለት ሚሊዮን ሁለት ሺሕ ብር መከፈሉን በቀረበው ሪፖርት ተገልጿል፡፡ ለጋራ መኖሪያ ቤቱ ግንባታ የተመደበው በጀት አንሶ ከተገኘ እንደሚጨመር አቶ ኤፍሬም አስረድተዋል፡፡‹‹የአንድ ዓመት የቤት ኪራይ ለ13 ሰዎች ሰጥተናል፡፡ ስለዚህም ግንባታው እስኪያልቅ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ሊታገሱን ይገባል፡፡ ክረምት እንደመሆኑ ግንባታ ሊያስቸግረን እንደሚችል እንገምታለን፡፡ በጉዳዩ ላይ ባለሙያዎችን እያነጋገርን ነው፡፡ በተባለው ጊዜ ግንባታው ተጠናቆ ወደ ቤታቸው መግባት ካልቻሉ ተጨማሪ የቤት ኪራይ ክፍያ ይኖራል፤›› ብለዋል፡፡የሕጋዊ ይዞታ ተከራይ ለነበሩ ለ54 አባወራዎች የ10/90 የኮንዶሚኒየም ግዢ የሚሆን አራት ሚሊዮን ሦስት መቶ ሃያ ሺሕ ብር መከፈሉን፣ ለዘጠኝ አባወራዎችም ለሞት ጉዳት፣ ለቁሳቁስ መተኪያና ለመሠረታዊ ምግብ ፍጆታ አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ አንድ ሺ አምስት መቶ ብር ክፍያ መፈጸሙን፣ ለ26 አባወራዎች ደግሞ ሦስት ሚሊዮን ሦስት መቶ ሃምሳ አንድ ሺሕ ብር ክፍያ ከዚህኛው ሳምንት መጀመሪያ ጀምሮ ወደ ባንክ ደብተራቸው እንደሚገባ ተነግሯል፡፡ ቀሪዎቹ አሥራ ዘጠኝ አባወራዎች የይገባኛል ጥያቄ የተነሳባቸውና በመጣራት ላይ ያሉ መሆናቸውን ሪፖርቱ ያትታል፡፡በሕገወጥ መንገድ የላስቲክና የጭቃ ቤት ሠርተው ይኖሩ ከነበሩ 102 አባወራዎች መካከል ለስድስቱ የ10/90 የኮንዶሚኒየም ቤት ግዥ የሚሆን አራት መቶ ሰማንያ ሺሕ ብር ወጪ መደረጉ በሪፖርቱ ተጠቅሷል፡፡ ለሞት ካሳ፣ ለምግብ ፍጆታና ለቁሳቁስ መተኪያም  ለ70 አባወራዎች ሁለት ሚሊዮን ሦስት መቶ ሺሕ ሰባት መቶ ብር ለክፍያ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል፡፡ ክፍያው እስከ መጪው ዓርብ ድረስ እንደሚፈጸም ተመልክቷል፡፡ መረጃ ያላሟሉ 23 አባወራዎች መረጃ እስኪያሟሉ እየተጠበቁ እንደሚገኙ፣ ቀሪዎቹ ሦስት አባወራዎች ግን እንደማይገባቸው በመረጋገጡ ከፓኬጁ ተጠቃሚነት እንዲወጡ መደረጉ ታውቋል፡፡በአደጋው ሕይወታቸውን ካጡ 115 ዜጎች መካከል የ101 ቀብር ማስፈጸሚያ የሚሆን አንድ ሚሊዮን አሥር ሺሕ ብር ወጪ የተደረገ ቢሆንም፣ ለአሥራ አራት ቤተሰቦች ክፍያው ገና አልተፈጸመም፡፡ ለዚህም በቤተሰብ መካከል የተነሳው የይገባኛል ጥያቄ ምክንያት መሆኑን፣ የተሟላ መረጃ እስኪቀርብ ገንዘቡ ለክፍያ ዝግጁ ሆኖ መቀመጡን አቶ ኤፍሬም ገልጸዋል፡፡ የአካባቢው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በተመለከተም በፓኬጁ የተቀመጠላቸውን ድጋፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በሚያስችሏቸው ሒደቶች ላይ እየሠሩ እንደሚገኝ በሪፖርቱ ተካቷል፡፡ ‹‹እኛ ተመልሰን ወደ ቆሼ መግባት አንፈልግም፡፡ መንግሥት ሊያደራጀንና ሠርተን የምናድርበትን ነገር ማግኘት እንፈልጋለን፤›› ያሉት የቆሼ ተጎጂዋ ወይዘሮ ፈጣን ምላሽ እንደሚያስፈልግ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡‹‹ኮንዶሚኒየም እንደ ደረሰው እንደ ማንኛውም ዜጋ የማጠናቀቂያ ሥራውን ጨርሰው ነው መግባት ያለባቸው፤›› በማለት አቶ ኤፍሬም ኮንዶሚኒየም የደረሳቸው ቤቱን የማስጨረስ ኃላፊነቱ የራሳቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡በዕለቱ የቆሼ ተጎጂዎች ያሰሙትን ቅሬታ በተመለከተ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን የተላለፈው ዘገባ የተሳሳተና ያነጋገሯቸውም ሰዎች በፓኬጁ ያልተካተቱ መሆናቸውን አቶ ኤፍሬም ተናግረዋል፡፡ ሪፖርተር ቦታው ድረስ በመሄድ በማዕከሉ ተጠልለው የነበሩና አደጋው በደረሰበት ቆሼ የሚኖሩ ሰዎችን አነጋግሮ መዘገቡ የሚታወስ ነው፡፡በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ከምሽቱ አንድ ሰዓት ገደማ ተከስቶ በነበረው የቆሻሻ መደርመስ 115 ሰዎች ሕይወታቸውን ማጣታቸው የሚታወስ ነው፡፡ በዙሪያው ይኖሩ የነበሩ 592 የሚሆኑ ሰዎች የአደጋው ሰለባ ነበሩ፡፡ በአደጋው ቤት ንብረታቸውን አጥተዋል፡፡ ለከባድና ቀላል የአካል ጉዳትም ተዳርገዋል፡፡ በአደጋው ለተጎዱ ሰዎች በመንግሥት፣ በሕዝቡና በተለያዩ ተቋማት ርብርብ መልሶ ለማቋቋም ጥረት ሲደረግ ቆይቷል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%89%86%E1%88%BC-%E1%89%B0%E1%8C%8E%E1%8C%82%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%9B%E1%89%8B%E1%89%8B%E1%88%9A%E1%8B%AB-%E1%8D%93%E1%8A%AC%E1%8C%85-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%8B%A9-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%88%98%E1%8C%93%E1%89%B0%E1%89%B1-%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8C%B8
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.4819163439857084, "passage": "‹‹ለጊዜው ሌሎች ማጠራቀሚያዎች እየፈለግን ነው›› የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ለደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ተገንብቶ በታኅሳስ ወር 2008 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት ጀምሮ የነበረው ‹‹ሰንዳፋ ሳኒተሪ ላንድ ፊል›› ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ውስጥ፣ ከአዲስ አበባ ከተማ እየተወሰደ የሚደፋው ቆሻሻ እንዳይወገድ ተከለከለ፡፡ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ሰባት ወራት እንዳስቆጠረ በተገለጸው ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ውስጥ የአዲስ አበባ ከተማ ቆሻሻ እንዳይጣል የከለከሉት፣ በአካባቢው የሚገኙ አርሶ አደሮች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዳዊት አየለ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ በኦሮሚያ ክልል ከካራ በ40 ኪሎ ሜትር ርቀት ሰንዳፋ በተገነባው ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ገንዳ ውስጥ የአዲስ አበባ ደረቅ ቆሻሻ እንዳይጣል የከለከሉት የአካባቢው አርሶ አደሮች ናቸው፡፡ በመሆኑም ከሐምሌ 7 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ የአዲስ አበባ ደረቅ ቆሻሻን ወደዚያ መውሰድ አለመቻሉን አስረድተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የኦሮሚያ ክልል የሚመለከተው የአስተዳደር አካል በጉዳዩ ላይ የተወያዩ ቢሆንም፣ ስምምነት ላይ አለመደረሱን ከዋና ዳይሬክተሩ ለመረዳት ተችሏል፡፡ ላለፉት ሰባት ቀናት የአዲስ አበባ ደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ገንዳዎች ሞልተው በመፍሰስ ላይ ሲሆኑ፣ የክረምት ወቅት በመሆኑ ምክንያት ከገንዳ ተርፎ የሚፈሰው ቆሻሻ በዝናብ ውኃ እየታጠበ ስለሚፈስ ነዋሪዎች ሥጋት ውስጥ መሆናቸውን እየገለጹ ነው፡፡ በየካቲት 12 ሆስፒታል አካባቢ ነዋሪ የሆኑት አቶ ግርማቸው አሰፋ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአካባቢው ያሉት ገንዳዎች በየቀኑ በደረቅ ቆሻሻ ይሞላሉ፡፡ ‹‹በአካባቢው ሆስፒታል ያለ በመሆኑም፣ ደረቅ ቆሻሻ የሚያነሱ ተሽከርካሪዎች ቶሎ ቶሎ እየመጡ ያነሱ ነበር፡፡ በገንዳዎቹ ውስጥ በተለያዩ ምክንያቶች የሞቱ እንስሳት፣ ፈርስና ከፍተኛ መርዝነት ያላቸው ኬሚካሎች ጭምር ስለሚደፉ ገንዳዎቹ ከአንድ ቀን በላይ መቆየት አይችሉም፤›› ብለዋል፡፡ ነገር ግን ላለፉት ስድስት ቀናት ገንዳዎቹ ባለመነሳታቸው በአካባቢው መተላለፍ አለመቻሉን አስረድተዋል፡፡ አቶ ግርማቸው እንደገለጹት ሁሉ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች የተቀመጡ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ገንዳዎች በመሙላታቸው፣ ነዋሪዎች በመጥፎ ሽታ እየተቸገሩ መሆኑን በምሬት እየተናገሩ ነው፡፡ የከተማው ነዋሪዎች እንደሚናገሩት ችግሩ የተፈጠረበት ወቅት ክረምት ከመሆኑ አንፃር ሥጋታቸው የተደራረበ ነው፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በየቀኑና በየሰዓቱ ከአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት (አተት) ነዋሪዎች መጠንቀቅ እንዳለባቸው፣ አካባቢያቸውን ማፅዳትና በንፅህና መጠበቅ ግዴታቸው ጭምር መሆኑን እየገለጹ ባለበት ወቅት፣ አስተዳደሩ ያስቀመጣቸው ገንዳዎች አለመነሳታቸው ሥጋታቸውን ከፍ እንዳደረገው እየተናገሩ ነው፡፡ የከተማ አስተዳደሩም ሆነ መንግሥት ቅድሚያ መስጠት ያለባቸው ለሕዝቡ ጤንነት በመሆኑ፣ አፋጣኝ መፍትሔ መፈለግና የተጠራቀሙት ቆሻሻዎች መነሳት እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ የኤጀንሲው ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ስለታሰበው መፍትሔ ተጠይቀው፣ ‹‹ሌሎች አማራጮችን እየፈለግን ነው፡፡ አቃቂ ቃሊቲ አካባቢና ሌሎች አካባቢዎችንም እያየን ነው፤›› ብለዋል፡፡ አርሶ አደሮቹ ለምን እንደከለከሉና ከክልሉ ኃላፊዎች ጋር ስምምነት ላይ ያልተደረሰበትን ምክንያት የተጠየቁት ዋና ዳይሬክተሩ ዝምታን መርጠዋል፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ በቀን 2,400 ቶን ወይም 8,050 ሜትር ኪዩብ ቆሻሻ ወደ ማጠራቀሚያ ገንዳ ይወሰድ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል፡፡", "passage_id": "2250f25cdcd8ffe07e1fa1c3ce3032e7" }, { "cosine_sim_score": 0.4552776061471494, "passage": "ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የከተማዋ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አገልግሎት መስጠት ያቆመውን የሰንዳፋ ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ፕሮጀክትን በትላትናው ዕለት ገብኝተዋል፡፡ፕሮጀክቱ ባለበት የኦፕሬሽናል ችግር ምክንያት ለከፍተኛ ጉዳት እየተጋለጡ ያሉትን የአካባቢውን ነዋሪዎች ከሳይንስ እና ኢኖቬሽን ሚንስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ጋር በመሆን አወያይተዋል፡፡የአካባቢው አርሶአደሮችም ከቆሻሻው የሚለቀቀው ፍሳሽ ማሳቸውን ሙሉ ለሙሉ ማውደሙን እና ወደ መኖሪያ ቤታቸው ጭምር በመግባት ለከፍተኛ የጤና ችግር እየተጋለጡ እንደሚገኙ አንስተዋል።ከህብረተሰቡ ለተነሱ ቅሬታዎች ምላሽ የሰጡት ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ የከተማ አስተዳደሩ በፕሮጀክቱ ምክንያት እርሻቸው ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው አርሶ አደሮች በቂ ካሳ እንደሚከፈል እና እስከ አሁን በአከባቢው የተከማቸውን የቆሻሻ ችግሮቹን በሳይንሳዊ መንገድ ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዚህ በኋላ የትኛውንም አይነት ቆሻሻ በአከባቢው እንደማይጥል ለአርሶአደሮቹ ቃል ገብተዋል፡፡ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ፕሮጀክቱ ለ8 ወር ብቻ አገልግሎት ከሰጠ በኋላ ከአካባቢው ነዋሪዎች በደረሰበት ተቃውሞ ምክንያት ከሁለት አመት በፊት አገልግሎት ማቆሙ ይታወሳል። (ምንጭ፡-የከንቲባ ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "4dc4596b0b19019e3b2d56042b132064" }, { "cosine_sim_score": 0.45258210774784513, "passage": "በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የወረዳ 2 ነዋሪዎች በመኖሪያ አካባቢያቸው የተሰበሰበ ቆሻሻ ለረጅም ጊዜ በመቆየቱ ለህመም ተጋልጠናል አሉ ፡፡ቆሻሻውን ተከትሎ ባለቤት አልባ ውሾች በመራባታቸው የአካባቢው ህብረተሰብ በመንከስ ለተጨማሪ በሽታ እንዲዳረግ አድርጎታልም ስጋት ፈጥረብናል ብለዋል፡፡ጉዳዩን ለሚመለከተው አካል በተደጋጋሚ ብናሳውቅም ሰሚ አጥተናል ሲሉ ለዋልታ ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡የአዲስ አበባ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በበኩሉ የህብረተሰብ ቅሬታዎችን ሊያስቀሩ የሚችሉ ስራዎችን እየሰራሁ ነው ፣በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ አልቀው አገልግሎት የሚሰጡ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ሼዶችን ለማሰራት እንቅስቃሴዎችን ጀምሬያለሁ ብሏል፡፡የነዋሪዎቹ ቅሬታ ተገቢ እና ትክክል እንደሆነ የጠቀሰው ኤጀንሲው ለችግሩ ጊዚያዊ መፍትሄዎች ለመስጠትም ደረቅ እና የሚበሰብስ ቆሻሻን በመለየት በቴክኖሎጂ የታገዙ ሽታ ማጥፍያ ኬሚካሎችን በመረጨት እንደሚሰራ አስታወቋል፡፡በዘላቂነት ችግሩን ለመፍታት 74 የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ሼዶች በ3 ወር ጊዜ ውስጥ ተገንብተው አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል በዚህም በተደጋጋሚ የሚነሱ የህበረተሰብ ቅሬታዎችም እንደሚፈቱ ተጠቁሟል፡፡ ", "passage_id": "896e1c1065e12b6e5131af8e29506ca8" }, { "cosine_sim_score": 0.4515424729311248, "passage": "በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ ግንባታቸው ይጀመራሉ ተብለው ከሚጠበቁ ፕሮጀክቶች ውስጥ የአቃቂ ድልድይና ከቃሊቲ እስከ ቱሉ ዲምቱ የሚደርሰው መንገድ፣ በዲዛይን ክለሳና በተያያዥ ሥራዎች ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን፣ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ፍቃዱ ኃይሌ እንደገለጹት፣ ለበርካታ ዓመታት አገልግሎት ሲሰጥ የቆየውን የአቃቂ ድልድይ ዲዛይን ቱሉ ዲምቱ አካባቢ ከሚገናኘው መንገድ ጋር ማጣጣም ያስፈልጋል፡፡ የድልድዩ ዲዛይን ቀድሞ መጠናቀቅ ስለሚገባው ለመንገዱ ግንባታ ተጨማሪ ጊዜ አስፈልጓል ብለዋል፡፡ከቃሊቲ እስከ ቱሉ ዲምቱ የሚያመራው ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት የሚበዛበት መንገድም በዚህ ዓመት መጀመሪያ ወራት እንደሚገነባ ቢጠበቅም፣ ገና ውሳኔ አለማግኘቱን ጨምረው አስረድተዋል፡፡‹‹በተለይ የአቃቂው ድልድይ በ50 ሜትር ርዝመት እንዲገነባ ተወስኖ የነበረ ቢሆንም፣ በ62 ሜትር መከለስ አለበት የሚል ሐሳብ ቀርቦም ነበር፡፡ ነገር ግን በድጋሚ በ50 ሜትር ርዝመት እንዲገነባ የተወሰነ በመሆኑ፣ ግንባታውን ለማስጀመር ቱሉ ዲምቱ የሚገኘው የማሳለጫ መንገድ ዲዛይን ማለቅ ስላለበት የግንባታው ጊዜ ዘግይቷል፤›› ሲሉ ኢንጂነር ፍቃዱ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡በተጨማሪም ከሰበታ ሚኤሶ ድረስ የሚገነባው የባቡር መስመርም በዚሁ ድልድይ የሚያልፍ በመሆኑ፣ ለመንገዱ ግንባታ መዘግየት ሌላኛው ምክንያት መሆኑንም አክለዋል፡፡ለድልድዩም ሆነ ለመንገዱ ግንባታ የሚያስፈልገው የፋይናንስ ምንጭም እስካሁን በመንግሥት ያልተወሰነ መሆኑን፣ ከአገር ውስጥ በጀት ወይም ከውጭ በሚገኝ ብድር ይሁን የሚለው ጉዳይ አለመወሰኑን ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን በአገር ውስጥ ፋይናንስ እንዲሆን የሚወሰን ከሆነ ግን ባለሥልጣኑ በአፋጣኝ ወደ ግንባታ እንደሚገባ ጨምረው አስረድተዋል፡፡የቃሊቲ ቱሉ ዲምቱ መንገድ ከፍተኛ ተሽከርካሪ የሚመላለስበት በመሆኑ፣ ግንባታው በማንኛውም ጊዜ ቢጀመር እንኳ ከቀለበት መንገዱ ውጭ እየተገነባ ያለውና በከፊል አገልግሎት መስጠት የጀመረው መንገድ የትራንስፖርቱን አገልግሎት እንዳይስተጓጎል ይረዳዋል ብለው እንደሚያምኑ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል፡፡ለድልድዩም ሆነ ለመንገዱ ግንባታ በርካታ ኮንትራክተሮች ፍላጎታቸውን ከአሁኑ እያሳዩ እንደሆነ የገለጹት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ የመንገዱ አጠቃላይ ፕሮጀክት ምን ያህል በጀት እንደሚያስፈልገው አሁን ለመግለጽ ያስቸግራል ብለዋል፡፡", "passage_id": "3ea0364270cb0097507924ba9d3e25e7" }, { "cosine_sim_score": 0.44925219525738047, "passage": " የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለምዶ ቆሼ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የቆሻሻ ክምር ተደርምሶ በደረሰው አደጋ የሰው ሕይወትና ንብረት በመጥፋቱ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ገለጸ።በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ  በተለምዶ ቆሼ በተባለው አካባቢ አደጋው የደረሰው ትናንት ከምሽቱ 2:00 ገደማ ነው።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በላከው መግለጫ፤ አስተዳደሩ በተከሰተው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች የተሰማውን ልባዊ ሐዘን በራሱና በከተማዋ ነዋሪዎች ስም ገልጿል።", "passage_id": "a20e9b8aedc71d3b223add311b780aa3" }, { "cosine_sim_score": 0.4465566509937302, "passage": "የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ከመኖሪያ ቤቶች የሚለቀቁ ፍሳሾች በመንገድ ግንባታ ስራ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት ሆኖብኛል አለከገርጂ ሮባ ዳቦ – መብራት ኃይል ያለውን ነባር መንገድ ደረጃ የማሳደግ ግንባታ ስራ ቢጀመርም ከመኖሪያ ቤቶች የሚለቀቁ ፍሳሾች በግንባታ ስራው ላይ ከፍተኛ እንቅፋት ሆነዋል ተባለ፡፡ከመኖሪያ ቤቶቹ የተገናኙት እነዚህ የፍሳሽ መስመሮች የግንባታው የቁፋሮ ስራ በሚከናወንበት ወቅት ከዝናብ ውሃ መፋሰሻ (ድሬኔጅ) መስመሮች በመውጣት በአካባቢው ላይ ከፍተኛ መጥለቅለቅ በመፍጠርና በቁፋሮ ስራው ላይ የመስመሮቹ ፍሳሽ ባለመቆሙ ምክንያት የግንባታ ስራውን በተገቢውም መንገድ ለማስኬድ እንቅፋት ሆኗል፡፡ይህንን ችግር በዚህ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ላይ እንቅፋት በመፍጠሩ ከመኖሪያ ቤቶች ወደ መንገድ የወጡና በግንባታው ምክንያት የፍሳሾ መስመር የተቆረጡ መስመሮችን በመዝጋት ተገቢውን ማስተካከያ ህብረተሰቡና የሚመለከተው አካላት እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ጥሪ አቅርቧል፡፡የመንገድ ፕሮጀክቱ ስራ አጠቃላይ 945 ሜትር ርዝመትና 2ዐ ሜትር ስፋት እግረኛ መንገድን ጨምሮ በማከናወን ላይ መሆኑንም ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "ea27320fbea0ce57b5d579ef5e6218ce" }, { "cosine_sim_score": 0.42853276129225687, "passage": "የአዲስ አበባ የከተማ አስተዳደር የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጣር ባለሥልጣን ባለፉት ሰድስት ወራት  ተጨማሪ 53  የውሃ መሙያ ማሣሪያዎችን በተለያዩ  የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢዎች መትከሉን  አስታወቀ ።የውሃ  መሙያ መሣሪያዎቹ  ከፍተኛ  የውሃ ግፊት ባለባቸው አካባቢዎች  ከውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር  የተተከሉ ሲሆን ለውሃ ተሽከርካሪዎች ተጨማሪ  አገልግሎት መሥጠት የሚችሉ መሣሪያዎች መተከላቸው በአዲስ አበባ የሚያጋጥመውን  የእሳት አደጋን በፍጥነት ለመቆጣጣር  እገዛ ይኖራቸዋል ።የአዲስ አበባ የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ሰለሞን መኮንን ለዋልታ እንደገለጹት  የእሳት አደጋዎች   በአዲስ አበባ  በሚደርሱበት ወቅት  ወደ ዋና  ጣቢያው ተመልሶ  ውሃ  ከማምጣተ ይልቅ  በየአካባቢው የተተከሉት የውሃ መሙያ መሣሪያዎች በአቅራቢያ አገልግሎት  የሚሠጡ መሆናቸው  የእሳት አደጋ መከላከል ሥራ ጫናን ይቀንሳል ብለዋል ።እንደ አቶ ሰለሞን ገለጻ የአዲስ አበባ የእሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከልና መቆጣጣር ባለሥልጣን  በሰው ሃይልና ለሎጀስቲክስ  አቅሙን  እያሳደገ  የመጣ ድርጅተ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ሰለሞን  ባለሥልጣኑ  በአንድ ጊዜ  10 ሺ ሊትር ውሃ የመቅዳት አቅም አላቸው ።   በተጨማሪም   በአዲስ አበባ   ከተማ    የባለሥልጣኑ  ስምንት ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን እያንዳንዱ ቅርንጫፍ  አራት በተጠንቀቅ  ላይ የሚገኙ  የእሳት  መከላከያ ተሽከርካሪዎች  አሏቸው ።ባለሥልጣኑ አገልግሎቱን  ለማስፋት  ተጨማሪ   ቅርንጫፎችን መክፈት እንደሚገባ ተናግረዋል  ።   ", "passage_id": "cc42e3c1f7a5f89e01447d39530f1064" }, { "cosine_sim_score": 0.4280671518671987, "passage": "አዲስ አበባ፡- የመንግስት ሆስፒታሎች ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓት የአየር ብክለት ስለሚፈጥር በህብረተሰቡ ጤና ላይ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ ዘመናዊ የቆሻሻ ማቃጠያ ማሽኖች በጥገና እጥረት ምክንያት በአግባቡ እያገለገሉ አለመሆኑንም ተጠቅሷል ፡፡በዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል የበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት ዳይሬክተር አቶ ሸዋንግዛው\nውብሸት በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናሩት፤ ሆስፒታሉ ፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻዎችን የሚያስወግድበት ስርዓት አለው፡፡ የተበከሉና ያልተበከሉ\nደረቅ ቆሻሻዎችን የሚቃጥልበት ዘመናዊ ማሽንና ከጡብ የተሰራ ስፍራ አዘጋጅቷል፡፡ ለፍሳሽ ቆሻሻዎች ደግሞ ከቀበና ወንዝ ጋር የተገናኘ\nመስመር ዘርግቷል፡፡ሆስፒታሉ የደረቅም ሆነ የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገዱ አካባቢንና አየርን በሚበክል መልኩ መሆኑን\nየጠቀሱት አቶ ሸዋንግዛው፤ ደረቅ ቆሻሻዎችን ለማቃጠል የተሰራው ዘመናዊ ማሽን በአግባቡ ጥገና ስለማይደረግለት አብዛኛው የማቃጠል\nስራ የሚከናወነው በጡብ በተሰራው ማቃጠያ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ በጡብ የተሰራው ማቃጠያ ደግሞ አየር ከመበከልም አልፎ በአካባቢው\nበሚኖሩት ሰዎች ላይ ችግር እየፈጠረ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡የፍሳሽ ማስወገጃውም ቀጥታ ከቀበና ወንዝ ጋር የተገናኘ በመሆኑ የውሃ ብክለት እንደሚያስከትል ጠቅሰው፤ ችግሩን ይፈታል የተባለው 26 ሚሊዮን ብር የፈጀው የፍሳሽ ማጣሪያ ግንባታ ኮንትራክተሩ በማዘግየቱ ምክንያት ወደ ተግባር አለመግባቱን ጠቁመዋል፡፡ ከማዋለጃና ከቀዶ ጥገና ክፍል የሚወጡ ቆሻሻዎች በተዘጋጀላቸው መቅበሪያ እንደሚወገዱ አመልክተዋል፡፡\n በዘውዲቱ ሆስፒታል የአካባቢ ጤና አጠባበቅ አስተባባሪና ባለሙያ አቶ ሰለሞን ረጋሳ፤ ከሆስፒታሉ የሚወጡ የተበከሉና ያልተበከሉ ቆሻሻዎች እንዳሉ በመጥቀስ፤ የተበከሉ ቆሻሻዎችን በማቃጠልና በመቅበር፤ እንዲሁም ያልተበከሉ ቆሻሻዎችን በደረቅ ቆሻሻ አንሺዎች እንዲወሰዱ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡ የተበከሉ ቆሻሻዎች በጡብ በተሰራ የማቃጠያ ስፍራ እንዲቃጠሉ ቢደረግ በአካባቢው ብክለት እንደሚደርስ ጠቅሰዋል፡፡ ሆስፒታሉ በተወሰነ ደረጃ ብክለት ለመቀነስ ቆሻሻዎችን በማታው ሰዓት እንደሚያቃጥልም አስረድተዋል፡፡ የማቃጠያው ስፍራ ከአምባሳደር ፓርክ አጥር ስር የሚገኝ በመሆኑ በቀጣይ ፓርኩ ስራ ሲጀምር ቃጠሎው ስጋት እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡ ሆስፒታሉ ዝቅተኛ አቅም የማቃጠያ ማሽን ቢኖረውም በአሁኑ ወቅት ተበላሽቶ የተቀመጠ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ እንደ አቶ ሰለሞን ገለጻ፤ የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃዎች በቀጥታ ከአምባሳደር ወንዝ ጋር የተያያዙ በመሆናቸው የውሃ ብክለት እያደረሱ ይገኛሉ፡፡ በሆስፒታሉ የሚገኘው ሴፍቲክ ታንክ የማጠራቀም አቅም ዝቅተኛ ነው፡፡ ፍሳሹ ከላውንደሪና ከማዋለጃ ክፍል የሚወጣ በመሆኑ በቀጥታ ወደ ወንዝ መግባቱ አደገኛ ነው፡፡ የጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ታሪኩ ደሬሳ እንደሚናገሩት፤ የሆስፒታሉ ቆሻሻዎች የሚወገዱት በማቃጠያ ማሽን ነው፡፡ ነገር ግን፤ ማሽኑ የተተከለበት ቦታ ምቹ ባለመሆኑ ቆሻሻዎች ሲቃጠሉ መጥፎ ጠረን ይወጣል። ቆሻሻው እርጥበት ሲነካው ደግሞ ይሸታል። ለማቃጠያነት የተተከለው ማሽን ብዙ ውሃ ስለሚጠቀም በሆስፒታሉ ያለው የውሃ እጥረት ቆሻሻዎች በፍጥነት እንዳይቃጠሉ አድርጓል፡፡ሆስፒታሉ ዘመናዊ የቆሻሻ ማቃጠያ ማሽን ያስተከለ ሲሆን፤ ማሽኑ ከ800 ዲግሪ ሼልሸስ በታች የሆኑ ቆሻሻዎችን በሙቀት እንደሚያቃጥል ገልፀዋል፡፡ ማሽኑ ከአካባቢ ጋር ተስማሚ በሆነ መልኩ ቆሻሻዎችን በአመድና በእንፋሎት መልክ እንዲወጡ የሚያደርግ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ ነገር ግን፤ ማሽኑ በየጊዜው ጥገና ስለማይደረግለት የተፈለገውን ያክል አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑን አብራርተዋል፡፡ የተከመሩት ቆሻሻዎች በአካባቢው ላይ ችግር እንዳይፈጥሩም ወደ ሌሎች ሆስፒታሎች ተቃጥለው እንዲወገዱ እንደሚላኩ አስረድተዋል::በሆስፒታሉ ውስጥ ያለውን የቆሻሻ ክምር ከርጥበት ለመከላከል ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ሼዶች እየተሰሩ መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር ታሪኩ፤ የውሃ እጥረቱን ለመፍታት በግቢው ውስጥ የሚገኘውን የጉድጓድ ውሃ አስፈላጊውን ጥገና አድርጎ ለመጠቀም እቅድ እንዳለም አመልክተዋል፡፡ ማሽኑ በፍጥነት እንዲጠገን ከአቅራቢው ድርጅቱ ጋር መገናኘት እና ለማሽኑ የሚሆኑ ባለሙያዎች የማዘጋጀት ስራ በቀጣይ እንደሚከናወን ገልጸዋል::አዲስ ዘመን ጥር 25/2012መርድ ክፍሉ", "passage_id": "c62a0ea77c06b411970082357ea77418" }, { "cosine_sim_score": 0.41838608324186666, "passage": "በአፍሪካ የመጀመሪያ እንደሆነ የተነገረለት የቃሊቲ ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ  ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎ ዝግጁ መሆኑ ተገልጿል፡፡ማጣሪያው በከተማዋ ያለው ፍሳሽ በተዘረጋለት የውስጥ ለውስጥ መስመር ተቀብሎ በዘንድሮ ዓመት አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተብሏል፡፡ፕሮጀክቱ በቀን እስከ 100 ሺህ ሜትሪክ ኪዩብ ቆሻሻ ውሃ የማጣራት አቅም እንዳለው ተመልክተል፡፡ ከማጣራት ሂደቱ በኋላም የተጣራው ዉሃ ለመስኖ ልማት ስራ፣ ለግንባታዎችና ለመሳሰሉት ተግባራት የሚውል ሲሆን ቆሻሻው ደግሞ ለባዮ ጋዝ እና ለማዳበሪያነት ይውላል ብለዋል ከንቲባው፡፡ከዓለም ባንክ በተገኘ የ100 ሚሊዮን ዶላር ብድር  የተገነባው ይህ ፕሮጀክት ከ1 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የፍሳሽ ማስተላለፊያ መስመር ውስጥ ለውስጥ ተዘርግቶለታ፡፡የአለም አቀፍ የልማት ስራዎች ምክትል ፕሬዚዳንት ሀርትዊግ ሸፈር በበኩላቸው የዓለም ባንክ ለእንደዚህ አይነት ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ይሰጣል ብለዋል፡፡", "passage_id": "fabd2d78e1b166e34ccdc32a4c91d9a8" }, { "cosine_sim_score": 0.41760809901168344, "passage": "የአዲስ አበባ-ጂቡቲ የባቡር ፕሮጀክት በሚፈለገው ደረጃ ውጤታማ እንዳይሆን የሕግ ማዕቀፍ ችግሮችን ጨምሮ የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የጥገና አገልግሎትና የመለዋወጫ ችግሮች፣ እንዲሁም የፋይናንስ አቅርቦት ዕጦት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱን እንዳስተጓጎሉት በአገር በቀል አማካሪ ድርጅት የተካሄደ ጥናት ይፋ አደረገ፡፡ ሴንተር ኦፍ ኤክሰለንስ ኢንተርናሽናል ኮንሰልት የተሰኘው አገር በቀል አማካሪ ድርጅት ይፋ ባደረገው ጥናት መሠረት፣ በአዲስ አበባና በጂቡቲ የባቡር መስመር ሥራ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ከ48 ሺሕ ሰዓታት ያላነሰ ጊዜ ወይም በአንድ ዓመት ውስጥ ከ131 ቀናት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ሲያጋጥመው መቆየቱ በጥናቱ ታውቋል፡፡ የአማካሪ ድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌዲዮን ገሞራ ጃለታ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ ይህንን ችግር ጨምሮ የሕግ ማዕቀፍ ክፍተቶችና ባቡሩ በሚጓዝባቸው መስመሮች የሚያጋጥሙ አደጋዎች የባቡር ትራንስፖርቱን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ እያወኩት ነው፡፡ እስካለፈው ጥቅምት ወር የተመዘገቡ 573 አደጋዎች እንደተከሰቱ ጥናቱ አመላክቶ፣ በሚያዝያ ወር 2012 ዓ.ም. በምሥራቅ ሸዋ ዞን ያጋጠመው ከባድ አደጋ ዋናው ተጠቃሽ እንደነበር አስታውሷል፡፡ 53 ተጎታች ፉርጎዎች የነበሩት ባቡር የደረሰበት አደጋ ከ200 እስከ 300 ሚሊዮን ብር የሚገመት ጉዳት እንደደረሰበት፣ በዚህ ሳቢያም ለበርካታ ቀናት የባቡር መስመሩ ከእንቅስቃሴ ውጪ ሆኖ ለመቆየት መገደዱን ጠቅሷል፡፡ በየጊዜው የእንስሳት ግጭት የሚደርስበት የባቡር መስመሩ፣ በተደጋጋሚ በሚያጋጥመው የኤሌክሪክ ኃይል መቋረጥ ሳቢያም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች እየተሰረቁ እንደሚወሰዱበት፣ ይህም ተጨማሪ ወጪዎችንና መስተጓጎሎችን እያስከተለበት እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በጥቅምት ወር ብቻ ከ6,742 ጊዜ በላይ የኃይል መቋረጥ እንዳጋጠመም ተመልክቷል፡፡ የኃይል መቋረጥ በሚያጋጥመበት ወቅት ከ60 በመቶ በላይ ለሦስት ሰዓታት እንደሚቆይ፣ ሦስት በመቶ የሚገመቱና ቀላል የሚባሉት አብዛኛውን ጊዜ ከአንድ ቀን በላይ መልሰው ሳይስተካከሉ እንደሚቆዩ ጥናቱ አሳይቷል፡፡ በጥገና ረገድም የባቡር ኦፕሬሽኑን ፈተና ውስጥ የጣሉ የጥገናና የመለዋወጫ ችግሮች በሰፊው እንደሚታዩ ተጠቁሞ፣ በተለይም መሠረታዊ ችግሮች እያጋጠማቸው እንደሆኑ ተመልክቷል፡፡ ስምንት በኤሌክትሪክ ከሚሠሩ 35 የሎኮሞቲቮች ክፍሎች ውስጥ 23 ክፍሎች መሠረታዊ ችግር እንደሚታይባቸው፣ ስድስት ክፍሎች ካሏቸው ሁለት የናፍጣ ሎኮሞቲቮች 34 በመቶው ችግር እንዳጋጠሟቸው፣ አራት የመንገደኞች ፉርጎዎች ካሏቸው 30 ክፍሎች ውስጥ 14 በመቶ ያህሉም ተመሳሳይ ችግር ውስጥ ይገኛሉ ተብሏል፡፡ ከ502 ያላነሱ የጭነት ባቡር ክፍሎች ውስጥ አብዛኞቹ እክል ሲታይባቸው የኩሽኔታ ዘይት ማንጠባጠብ፣ በፍሬን አካባቢ የአየር ማስረግና የመሳሰሉት የቴክኒክ ችግሮች የባቡሩን የደኅንነት ደረጃ ጥያቄ ውስጥ እንደሚጥሉት ከጥናቱ ውጤቶች ለመረዳት ተችሏል፡፡ እንዲህ ያሉትን ችግሮች ቀርፎ የባቡሩን ጤንነት የሚያረጋግጥ፣ ዘላቄታዊነቱንና ቀጣይነቱን የሚያስጠብቅ የፋይናንስ አቅርቦት ለማግኘት አለመቻሉም፣ የባቡሩን ዋስትና ጥያቄ ውስጥ ከጣሉት መካከል ተካቷል፡፡ ከቻይና መንግሥት በተገኘ ብድር ከአምስት ቢሊዮን ዶላር ወጪ የተደረገበት የአዲስ አበባ ጂቡቲ የባቡር ፕሮጀክት፣ በሁለቱ መንግሥታት መካከል ብሎም በቻይናና በኢትዮጵያ መንግሥታት በኩል ተጨማሪ ትብብሮችንና ስምምነቶችን በመፈጸም የባቡር መስመሩን ህልውና ማስጠበቅ እንደሚያስፈልግ አቶ ጌዲዮን አሳስበዋል፡፡ ከሁለት ዓመታት ባነሰ የአገልግሎት ቆይታው የአዲስ-ጂቡቲ የባቡር መስመር ከ160 ሺሕ ያላነሱ መንገደኞችንና ከ1,240 ቶን በላይ ጭነቶችን በማመላለስ 60 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገኘቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡", "passage_id": "1e5c80c425efaa02f10988c4414709fc" }, { "cosine_sim_score": 0.411881419043191, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ቆሼ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ በደረሰዉ የደረቅ ቆሻሻ ክምር መደርመስ አደጋ  የሞቱት ሰዎች ቁጥር 72 መድረሱንና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም በደረሰዉ አደጋ የተሰማዉን ጥልቅ ሃዘን በመግለፅ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ብሄራዊ ሃዘን ማወጁን አመልክቷል፡፡ምክር ቤቱ ዛሬ ባኬሄደው መደበኛ ስብሰበ ነው ከነገ መጋቢት  6‑9፣2009 ድረስ ብሄራዊ የሀዘን ቀን ሆኖ እንዲቆይ ያወጀው ፡፡በዚህ መሠረት በሁሉም የሃገሪቱ ግዛቶች በኢትዮጵያ መርከቦች እና በኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች የሪፐብሊኩ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅብሎ ይውለበለባል፡፡ምክር ቤቱ በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ላጡና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች መፅናናት መመኘቱን  በመግለጫዉ አመልክቷል፡፡ ", "passage_id": "acebbb0721725461b8ab56c995dadc6d" }, { "cosine_sim_score": 0.4015274046369733, "passage": "የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተፈናቃዮች ባሉበት ቦታ በመንቀሳቀስ ድጋፍ የሚሰጥ በመሆኑ ወደተቋሙ በመሄድ አላስፈላጊ ለሆነ ወጪና እንግልት እንዳይጋለጡ አሳሰበ።ኮሚሽኑ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ተፈናቃዮች አስፈላጊው ሁሉ እየተደረገላቸው እንደሆነ ገልጿል።የኮሚሽኑ የሎጅስቲክና አቅርቦት ዳሬክተር አይሩስ ሀሰን እንደገለጹት በአሁኑ ወቅት ከክልሎች በሚቀርብ የተረጂውች ቁጥር ልክ ድጋፍ እየተደረገ ነው።በኮሚሽኑ የሚደረገው ድጋፍ ተፈናቃዮች ባሉበት አስፈላጊውን የቁሳቁስና የምግብ ድጋፍ እያደረገ ቢሆንም በተሳሳተ መልኩ አንዳንድ ተፈናቃዮች በቀጥታ አዲስ አበባ በመምጣት ከኮሚሽኑ ዋና መስሪያ ቤት በመምጣት ስራው ላይ ጫና እየተፈጠረበት እንደሆነ ገልጸዋል።ለተፈናቃዮች መደረግ ያለበት ድጋፍ ሁሉ ባሉበት የሚቀርብ በመሆኑ ተፈናቃዮቹ አዲስ አበባ ድረስ በመጓዝ አላስፈላጊ ለሆነ ወጪና እንግልት መዳረግ እንደሌለባቸው አቶ አይሩስ አስገንዝበዋል።ኮሚሽኑ በሚከተለው አሰራር መሰረት ክልሎች በሚያደርጉት የቅድመ ዳሰሳ ጥናት ላይ ተመስርቶ በሚቀርበው የተረጂዎች መጠን ድጋፍ የሚያደርግ እንደሆነም አስረድተዋል።ከዚህ አሰራርና ስርዓት ውጪ ኮሚሽኑ ለመስተናገድና ድጋፍ ለማድረግ የሚቸገር መሆኑን ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።ኮሚሽኑ ተፈናቃዮች በዘላቂነት እንስኪቋቋሙ ድርስ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልና ለዚህም ለስድስት ወር የሚበቃ የምግብና የቁሳቁስ ክምችት እንዳለው ጠቁመዋል።በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያሉት 2 ነጥብ 2 ሚሊዮን ተፈናቃዮች ድጋፍ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። (ኢዜአ)", "passage_id": "1cddb736e2d39863150e27b5dde4edec" }, { "cosine_sim_score": 0.39877961101106685, "passage": "ለከፍተኛ ባለሥልጣናት መኖርያ ቤት ማቅረብ የተሳነው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፣ ባለፈው እሑድ ጥቅምት 14 ቀን 2008 ዓ.ም. በሲኤምሲ አፓርታማዎች ላይ ድንገተኛ ቅኝት አካሄደ፡፡ ኤጀንሲው ባካሄደው ቅኝት ምክንያት የአፓርታማው ነዋሪዎች የመፈናቀል ሥጋት እንዳደረባቸው ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ከ30 በላይ የሚሆኑ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ሠራተኞች በአፓርታማው ቅጥር ግቢ ተገኝተው፣ ተከራዮችን የተለያዩ ጥያቄዎችን በመጠየቅ መረጃዎችን ሲሰበስቡ ውለዋል፡፡ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ አንድ የአፓርታማው ተከራይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኤጀንሲው ሠራተኞች ጥያቄ የሚያነጣጥረው ስህተት ፍለጋ ላይ ነው፡፡ ‹‹ይህ ደግሞ ያለበቂ ምክንያት እኛ የአፓርታማው ነዋሪዎችን በማፈናቀል ቤቶቻችን ለመንግሥት አዳዲስ ተሿሚዎች ለመስጠት ያለመ ነው፤›› ብለዋል፡፡‹‹ይህ ዓይነቱ አሠራር በፍጹም ተቀባይነት የለውም!›› በማለት እኚህ ተከራይ የኤጀንሲው የበላይ የሆነው መንግሥት ጉዳዩን በድጋሚ እንዲያጤነው ጠይቀዋል፡፡ በደርግ ዘመን ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ ተብሎ 507 የአፓርትመንት ቤቶች መገንባታቸው ይታወሳል፡፡ ግንባታው እንዲካሄድ ያደረገው ደርግ በመውደቁ፣ ቀደም ሲል የነበረው ዓላማ ተሰርዞ ቤቶቹ አቅም ላላቸው ተከራዮች እንዲከራዩ ተወስኗል፡፡በዚህ መሠረት አቅም ያላቸው ግለሰቦች ቤቶቹን ተከራይተው ኑሮአቸውን በመምራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ነገር ግን ላለፉት 24 ዓመታት ከቤት ግንባታ ውጪ የተደረገው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፣ ለመንግሥት ሹማምንት የሚያቀርባቸው የመኖርያ ቤቶች እጥረት እየገጠመው በመሆኑ፣ ካሉት የሲኤምሲ አፓርትመንቶች መካከል 40 ያህሉን በተለያዩ ጊዜያት አስለቅቆ ለሚኒስትር ዴኤታዎች አከፋፍሏል፡፡ከዚህ በተጨማሪ 50 ያህል ቤቶች ደግሞ ለተለያዩ ሥራዎች አዲስ አበባ ከተማ የሚመጡ የሚድሮክ እንግዶች የሚያርፉባቸው ናቸው፡፡ የቤቶቹ ተከራይም ሚድሮክ ኢትዮጵያ መሆኑ ይታወቃል፡፡የተቀሩት ቤቶች በተለያዩ ግለሰቦች የተያዙ ሲሆን፣ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በግለሰቦች የተያዙ አፓርትመንቶች ላይ ትኩረት ማድረጉን የኤጀንሲው ምንጮች ገልጸዋል፡፡ኤጀንሲው ከአፓርትመንቶች በተጨማሪ በመኖሪያ ቪላዎች ላይም ዘመቻ መጀመሩ ይነገራል፡፡ በተለይ በሚኒስትር ደረጃ ለሚገኙ ባለሥልጣናት የሚቀርበው መኖርያ ቤት ደረጃውን የጠበቀ መሆን ስላለበት ቪላና ከዚያ በላይ የሆኑ ቤቶችን ለማስለቀቅ ኤጀንሲው የተለያዩ ዕርምጃዎችን እየወሰደ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡ለዓመታት ከኖሩበት እንዲፈናቀሉ እየተደረጉ ያሉ ነዋሪዎች ከኤጀንሲው ጋር ከፍተኛ ግጭት ውስጥ እየገቡ ሲሆን፣ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ተከራዮች እንዲለቁ የሚደረግበት ምክንያት ትርጉም የሌለው መሆኑ እንደሚያበሳጫቸው ተናግረዋል፡፡ ‹‹ነባር ደንበኞችን አፈናቅሎ ለባለሥልጣን ቤት መስጠት ምን ዓይነት አሠራር ነው?›› በማለት የሚጠይቁት እነዚህ ነዋሪዎች፣ ይህ አሠራር ዘላቂ መፍትሔ ሊሆን አይችልም ይላሉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በቅርቡ ካቢኔያቸውን መመሥረታቸው ይታወሳል፡፡ በአዲሱ ካቢኔ አዳዲስ ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች የተሾሙ ሲሆን፣ ከዚህ በኋላም በርካታ ሹመቶች ይጠበቃሉ፡፡ቀደም ሲል የነበረውን የባለሥልጣናት የቤት ጥያቄን ሳይጨምር 630 አዳዲስ የመኖርያ ቤቶች ጥያቄ ለኤጀንሲው መቅረቡ ታውቋል፡፡ እነዚህ ቤቶች በቀጥታ የሚቀርቡት ለመንግሥት ተሿሚዎች ብቻ ነው፡፡ኤጀንሲውም እነዚህን የመኖርያ ቤቶች ጥያቄዎች ለመመለስ ያቀደው ነባር ደንበኞቹን በማፈናቀል መሆኑ እየተገለጸ ነው፡፡ ምክንያቱም የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ግንባታ ሳያካሂድ 24 ዓመታት የተቆጠሩ ከመሆኑም በላይ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ያሉት መኖርያ ቤቶች በልማት ምክንያት እየፈረሱ ይገኛሉ፡፡በቅርቡ በግዮን ሆቴል በተደረገ ስብሰባ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ኃይለ ማርያም ዓለም ሰገድ፣ ‹‹የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ከዚህ በኋላ መኖርያ ቤት የሚያቀርበው ለመንግሥት ተሿሚዎች ብቻ ነው፤›› በማለት በግልጽ በስብሰባው ለታደሙ ባለድርሻ አካላት ተናግረዋል፡፡ አቶ ኃይለ ማርያም በዚህ ጉዳይ ላይ ዝርዝር አስተያየት እንዲሰጡ ሪፖርተር ያደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡", "passage_id": "eae1e3f7a4f3dcac520a0fea29401d7d" }, { "cosine_sim_score": 0.39617829856670683, "passage": "የለገጣፎ ተፈናቃዮች ከፍተኛ የመጠለያ ችግር እንዳጋጠማቸው ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን በለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ ከማስተር ፕላን ውጪ ተገንብተዋል ተብለው በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ከፈረሱ በኋላ፣ ተፈናቃዮች መውደቂያ አጥተናል እያሉ ነው፡፡ መኖርያ ቤታቸው የፈረሰባቸው አባወራዎች በየዘመድና በቤተ እምነቶች ተጠልለው የሚገኙ መሆናቸውን፣ ሜዳ ላይ ድንኳን ጥለው እንደሚኖሩም ተናግረዋል፡፡150 ሰዎች ያድሩበታል የተባለው የዕድር ድንኳን ደግሞ ዓርብ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ከንጋቱ 11 ሰዓት ላይ በላያቸው መፍረሱን ለደኅንነታቸው ሲባል ማንነታቸው ያልተገለጸ የተፈናቃዮቹ ተወካይ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ‹‹በተኛንበት ነው መጥተው ያፈረሱብን፡፡ አሁን ቤተሰቦቻችንና ንብረታችን ዝናብ ላይ ተበትነዋል፤›› የሚሉት ተወካይ፣ ድንኳኑን ያፈረሱት የዕድሩ አባል የሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎች መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡‹‹ጥያቄያችን ሕገወጥ ተብለው የፈረሱት ቤቶች ሕጋዊና የአየር ካርታ ያላቸው በመሆናቸው ወደ ቦታችን መልሱን የሚል ነው፤›› ያሉት ተወካዩ፣ የተፈናቃዮቹን ድምፅ ለማሰማት የተለያዩ ተቋማትን በር እያንኳኩ ባሉበት ወቅት እንዲህ ያለ ችግር መፈጠሩ ነገሮችን ውስብስብ አድርጓል ብለዋል፡፡ ጊዜያዊ የመጠለያ ድንኳን ለማግኘትም ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ ከኦሮሚያ ቀይ መስቀል ቅርንጫፍ ደብዳቤ አጽፋችሁ አምጡ እንደተባሉም አስረድተዋል፡፡‹‹በትክክል ተፈናቃይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ ካሉበት አካባቢ እንዲያመጡ የምንጠይቀው በተፈናቃይ መልክ የሚገቡ ሰርጎ ገቦችን ለመከላከል ነው፤›› ያሉት፣ በአዲስ አበባ ቀይ መስቀል ቅርንጫፍ የምሥራቅ ዞን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ዘውዲቱ ካሳሁን ናቸው፡፡ አያይዘውም በአካባቢው በሚገኘው መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የተጠለሉ ተፈናቃዮችን እንጂ፣ ሌላ አካባቢ የሚኖሩ ተፈናቃዮችን እንዳላነጋገሩ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡የዕርዳታ ጥሪ ለጽሕፈት ቤቱ የደረሰው ሐሙስ መጋቢት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. እንደሆነ የተናገሩት ኃላፊዋ፣ በመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተግኝተው ተፈናቃዮቹ በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከተመለከቱ በኋላ አስፈላጊውን ድጋፍ መደረጉን ገልጸዋል፡፡በቤተ ክርስቲያኑን ጉብኝት ወቅት 913 ሕፃናትን የያዙ 540 ተፈናቃይ አባ ወራዎች ተጠልለው ማየታቸውን፣ በቤተ ክርስቲያኑ እንዲጠለሉበት የተሰጣቸው አንድ ድንኳን ሁሉንም ማስጠለል ባለመቻሉ፣ ብዙዎቹ ሜዳ ላይ ይተኙ እንደነበር ማየታቸውን ተናግረዋል፡፡ ቤተ ክርስቲያኑ ተፈናቃዮቹ በእርሱ ሥር ስለመገኘታቸው የሚያረጋግጥ ባለ ማኅተም ደብዳቤ ለጽሕፈት ቤቱ ከሰጠ በኋላም፣ አስፈላጊው ድጋፍ እንደተደረገ ወ/ሮ ዘውዲቱ አክለዋል፡፡ ‹‹ብርድ ልብስ፣ ምንጣፍ፣ ድንኳን፣ ሰሃን፣ ኩባያና ሳሙና ነው ያደልናቸው፡፡ ተፈናቃዮቹ ግን ምግብና ደህና መጠለያ ነው የሚስፈልጋቸው፤›› ሲሉም ጽሕፈት ቤቱ በእጁ ላይ የነበረውን አንስቶ ቢሰጥም አንገብጋቢው ጉዳይ ሌላ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ከቤተ ክርስቲያኑ ውጪ በየቦታው የተበታተኑና በድንኳን የተጠለሉ ተፈናቃዮች መኖራቸውን፣ የሚያስፈልጋቸው ነገር ከተጠናም በኋላ በቀጣይ ድጋፍ እንደሚያረግላቸው አስረድተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ተፈናቃዮቹን በዘላቂነት ለማቋቋም ሁሉም ባለድርሻ አካል የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ኃላፊዋ እስካሁን በማኅበረሰቡና በጽሕፈት ቤቱ እየተደረገ ያለው ድጋፍ ካለው ችግር አንፃር እዚህ ግባ የሚባል አለመሆኑንም አስታውቀዋል፡፡ የቤት ቁጥር፣ የነዋሪነት መታወቂያ፣ የአየር ካርታ፣ እንዲሁም ሕጋዊ ነዋሪነታቸውን የሚመሰክሩ ሌሎች እንደ ኤሌክትሪክና የውኃ አገልግሎት እንደገባላቸው፣ ሕገወጥ ተብለው እንዲፈናቀሉ የተደረገው በግፍ ነው የሚሉት የተፈናቃዮቹ ተወካይ፣ ወደ ቀድሞ ቦታቸው ለመመለስ የሚያደርጉት ትግል አይቋረጥም ብለዋል፡፡ ጠበቃ ቀጥረው ለመከራከር እያሰቡ መሆኑን ጠቁመው፣ ለሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ያለውን ችግር ማስረዳታቸውንና ኮሚሽኑም ‹‹ድምፃችሁን እናሰማለን፤›› የሚል ምላሽ እንደሰጣቸው ገልጸዋል፡፡ ተፈናቃዮቹ ያነሱትን ጥያቄ በተመለከተ የለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደርን ለማግኘት ጥረት ቢደረግም አልተሳካም፡፡ ", "passage_id": "617e22936e216e20b3fb5e18295bdb7b" }, { "cosine_sim_score": 0.39596210478106686, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፣ በየካ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ አካባቢዎች የአዋሬ አካባቢ ቁጥር አንድ የአደጋ ተጋላጭ መሆኑን አጥንቶ፣ ለሚመለከታቸው አካላት የመፍትሔ ዕርምጃ እንዲወስዱ ምክረ ሐሳብ ቢያቀርብም፣ ተግባራዊ ባለመደረጉ በተደጋጋሚ አደጋ እያጋጠመው መሆኑን  አስታውቀዋል፡፡የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም. በአዋሬ አካባቢ የደረሰውን የእሳት አደጋ አስመልክቶ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ የአካባቢው የአደጋ ተጋላጭነቱ በኮሚሽኑ በኩል ተጠንቶ ነበር ብለዋል፡፡ ከጥናት ባለፈም ከየካ ክፍለ ከተማ፣ ከወረዳውና ከኅብረተሰቡ ጋር ውይይት መደረጉንም አስረድተዋል፡፡ አካባቢው በጣም ለአደጋ የተጋለጠ ስለሆነ ነዋሪዎች ወደ ሌላ ሥፍራ የሚዘዋወሩበትን ምክረ ሐሳብ ኮሚሽኑ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም፣ ይህ በሚመለከታቸው አካላት ተግባራዊ አለመደረጉን ገልጸወዋል፡፡ እሳቸው በወቅቱ የኮሚሽኑ ባልደረባ ባይሆኑም ያገኙትን መረጃ ጠቅሰው እንዳስታወሱት፣ በሥፍራው በ2004 ዓ.ም. ከፍተኛ የእሳት አደጋ ተከስቶ ነበር፡፡ አካባቢው ለአደጋ ተጋላጭ በመሆኑ በኮሚሽኑ በኩል ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን፣ ሆኖም ይህ ተግባራዊ ባለመሆኑ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አዋሬ ገበያ ማዕከል ላይ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10፡54 ሰዓት ላይ መንስዔው ባልታወቀው የእሳት አደጋ፣ አንድ ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ገልጸዋል፡፡ ኮሚሽኑ ከኅብረተሰቡ፣ ከአዲስ አበባና ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር 130 ሺሕ ሊትር ውኃ ተጠቅሞ አደጋውን ከማለዳው በ1፡50 ሰዓት ላይ በመቆጣጠሩ አራት ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማትረፉንም አክለዋል፡፡ በአደጋው የሞትም ሆነ የአካል ጉዳት አልደረሰም ብለዋል፡፡ በማግሥቱ ጥቅምት 25 ቀን ደግሞ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 15 ቦሌ አራብሳ በሚገኝ የብሎኬት ሼድ ውስጥ አደጋ ያጋጠመ ሲሆን፣ በዚህም ሳቢያ የ200 ሺሕ ብር ንብረት ጉዳት ደርሶበታል፡፡ 400 ሺሕ ብር ያህል ደግሞ ለማትረፍ መቻሉን አቶ ጉልላት ገልጸዋል፡፡የኮሚሽኑን የሩብ ዓመት አስመልክቶ አቶ ጉልላት እንደገለጹት፣ ከሐምሌ 1 እስከ መስከረም 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በአዲስ አበባና በዙሪያዋ 96 አደጋዎች ተከስተዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 45 የእሳት ሲሆኑ፣ 51 የተለያዩ ድንገተኛ አደጋዎች ናቸው፡፡ አጠቃላይ ከተመዘገቡት አደጋዎች 87 በአዲስ አበባ የቀሩት ደግሞ በኦሮሚያ ልዩ ዞን ውስጥ ናቸው፡፡ በአደጋዎቹ 23 ሰዎች መሞታቸውን፣ 37 ሰዎች መጎዳታቸውን፣ 44 ሰዎችን ደግሞ ማትረፍ መቻሉ ተገልጿል፡፡ በንብረት ላይ በደረሰ ጉዳት 46,318,120 ብር የሚገመት ንብረት የወደመ ሲሆን፣ 511,000,505 ብር የሚገመት ንብረት ለማዳን መቻሉንም አክለዋል፡፡ ወቅቱ ፀሐይና ንፋስ የበዛበት መሆኑን በማስታወስም፣ ኅብረተሰቡ እሳት ሊያስነሱ የሚችሉ ቁሳቁሶችን በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳስበዋል፡፡", "passage_id": "fcb0e17bb46a995f7e61d5c13468d615" }, { "cosine_sim_score": 0.3952531278548753, "passage": "ከሦስት ሺሕ በላይ የአውቶብሶች ግዥ እንደሚያስፈልግ ተገምቷልበቀጣይ የሥራ ዕቅዶች ዙሪያ ሰሞኑን የመከረው የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት አጥጋቢ ውጤት ያልተመዘገበበት ጉዳይ የከተማዋ ነዋሪዎች የዕለት ተዕለት የትራንስፖርት ችግር መሆኑን በመገምገም፣ ችግሩ በአፋጣኝ መቃለል የሚችልበት መንገድ ተጠንቶ እንዲቀርብ ወሰነ፡፡ በዚህ መሠረት አውሮፓ ሠራሽ አውቶብሶች እንዲገዙ፣ እንዲሁም በቴክኖሎጂ የሚመራ የትራንስፖርት ሥምሪት ለማድረግ ታቅዷል፡፡የካቢኔውን ስብሰባ የመሩት ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) በካቢኔው የተቀናጀ የሥራ አፈጻጸም ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡ ቢሆንም፣ በከተማዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት ችግር መቅረፍ አለመቻሉንና ነዋሪዎችንም ለምሬት መዳረጉን መናገራቸው ታውቋል፡፡ ችግሩን በአፋጣኝ ለመቅረፍ የሚያስችል ጥናት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲቀርብላቸው መወሰናቸውን፣ የከንቲባው ጽሕፈት ቤት ቃል አቀባይ ወ/ሪት ፌቨን ተሾመ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የከተማ የትራንስፖርት ፍላጎት የሚመለሰው በአንድ ጊዜ በርካታ ሰዎችን ማጓጓዝ የሚችሉ ዘመናዊ የሕዝብ ማመላለሻዎችን በመጠቀም መሆኑ የበርካታ አገሮች ተሞክሮና ስኬት እደንደሆነ የጠቆሙት ቃል አቀባይዋ፣ በአዲስ አበባ ከተማም የሚስተዋለውን የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍ በርካታ ሰዎችን በአንድ ጊዜ የሚያጓጉዙ አውቶብሶችን በብዛት፣ እንዲሁም በቴክኖሎጂ የታገዘ ሥምሪት በመጠቀም እንደሆነ ካቢኔው እንደተስማማበት ጠቁመዋል፡፡በአሁኑ ወቅት አገልግሎት የሚሰጡ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች በቁጥርም ሆነ በጥራት በቂ አለመሆናቸውን፣ እንዲሁም በኋላቀር የትራንስፖርት ሥርዓት የሚሠማሩ በመሆናቸው ውጤታማ መሆን አለመቻላቸውን በመገምገም፣ ጥናትን መሠረት ያደረገ አፋጣኝ መፍትሔ እንዲተገበር ካቢኔው ውሳኔ ማሳለፉን ወ/ሪት ፌቨን አስረድተዋል፡፡ በዚህም መሠረት በአሁኑ ወቅት አገልግሎት እየሰጡ በሚገኙት 1,500 አውቶብሶች ችግሩን ማቃለል የሚታሰብ ባለመሆኑ ከሦስት ሺሕ በላይ ተጨማሪ አውቶብሶች በተለያዩ ምዕራፎች እንዲገዙ መወሰኑን የገለጹት ቃል አቀባይዋ፣ አውቶብሶቹ እንደ ከዚህ ቀደሙ በአገር ውስጥ የሚገጣጠሙ ወይም በቻይና የሚመረቱ እንደማይሆኑ አስታውቀዋል፡፡ይህ የሚሆንበትም ምክንያት የሚገዙት አውቶብሶች ለረጅም ጊዜ የሚያገለግሉና በጥናት ላይ ተመሥርቶ ተግባራዊ ከሚደረገው በቴክኖሎጂ የሚደገፍ ዘመናዊ የሥምሪት ሥነ ሥርዓት ጋር እንዲጣጣሙ ለማድረግ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ ከአንድ ማዕከል በመሆን የከተማዋን ወቅታዊ የትራንስፖርት ፍላጎት በማጤን ሥምሪት የሚከናወንበት የቴክኖሎጂ ሥርዓት በአጭር ጊዜ ተጠንቶ እንዲቀርብላቸው፣ ምክትል ከንቲባው ማዘዛቸውንም ቃል አቀባይዋ አክለዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከሳምንት በፊት ባካሄደው ስብሰባው፣ የከተማውን ካቢኔ ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡ የሥራ አፈጻጸማቸውን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት ምክትል ከንቲባ ታከለ ካነሷቸው የሥራ ክንውኖች መካከል፣ በ60 ቢሊዮን ብር ወጪ ለሚገነባው የለገሃር ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ዝግጅቶች በመፋጠን ላይ መሆናቸውን፣ የከተማዋን ገጽታ በከፍተኛ መጠን እንደሚቀይረው የሚገመተውና በ30 ቢሊዮን ብር ወጪ ግንባታው የተጀመረው “ሸገርን የማስዋብ” ፕሮጀክት ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ እንደሚገኝ ሪፖርት አድርገዋል፡፡ በተጨማሪም የዓድዋ ጦርነትን ለመዘከር የታቀደው የሙዝየም ፕሮጀክትና ሌሎች የከተማዋን ገጽታ የሚቀይሩ ስድስት ፕሮጀክቶች፣ በ10.7 ቢሊዮን ብር ወጪ ግንባታቸው መጀመሩንም አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "104e6db8886244ccca2438e67b5fda37" } ]
946380fae38425b926cf7669b154eaaa
48ee7d32d6292d09eb485f30aa4e483c
በደቡብ አፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ከግማሽ ሚሊዮን አለፈ
የጤና ሚኒስትሯ ዚዌሊኒ ምክሂዝ እንዳሉት በአገሪቷ ቅዳሜ ዕለት ብቻ 10 ሺህ 107 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ቁጥሩን 503 ሺህ 290 አድርሶታል። እስካሁን 8 ሺህ 153 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ሕይወታቸውን አጥተዋል። ደቡብ አፍሪካ በአፍሪካ አህጉር ከሚገኙ አገራት ክፉኛ በቫይረሱ የተጎዳች ሲሆን በአገሪቷ የተመዘገበው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም በአህጉሩ ከተመዘገበው ግማሽ ያህሉን ነው ተብሏል። አገሪቷ በቫይረሱ በተያዙ ሰዎች ቁጥርም አሜሪካ ፣ ብራዚል፣ ሩሲያና ሕንድን ተከትላ በአለም አቀፉም በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። በአገሪቷ ያለው የሟቾች ቁጥርም ይፋ ከተደረገው የላቀ ሊሆን እንደሚችል ባለሙያዎች ይናገራሉ። የደቡብ አፍሪካ የጤና ባለሥልጣናት በፕሪቶሪያ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ጠቅሰው የወረርሽኙ ሥርጭት በፍጥነት እየተስፋፋ እንደሆነ አስጠንቅቀዋል። ከአጠቃላይ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ቁጥር ከአንድ ሦስተኛ የሚበልጠው በአገሪቷ የንግድ ማዕከል ጋውተንግ የተመዘገበ ሲሆን ሌሎች ግዛቶችም የወረርሽኙ ማዕከል ሆነዋል ብለዋል። ደቡብ አፍሪካ የወረርሽኙን ሥርጭት ለመግታት በሚያዝያና ግንቦት ወር ላይ ጥብቅ የሆነ የእንቅስቃሴ ገደብ ጥላ ነበር። እነዚህ ገደቦች ሰኔ ወር ላይ ቀስ በቀስ መላላት የጀመሩ ቢሆንም የወረርሽኙ ስርጭት እንደገና መስፋፋቱን ተከትሎ የአልኮል ሽያጭን ጨምሮ ሌሎች ገደቦች ደግሞ ባለፈው ወር ጀምሮ እንደገና ተጥለዋል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ለመጭዎቹ 15 ቀናት በሥራ ላይ እንደሚቆይ ተነግሯል። በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመር በሆስፒታሎች ላይ መጨናነቅ የፈጠረ ሲሆን የጤና ባለሙያዎች መዳከማቸውንና የጤና አገልግሎቱም እጅግ የተዳከመ መሆኑን ቢቢሲ በምርመራው አረጋግጧል። ባለፈው ወር ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለኮቪድ -19 ታማሚዎች 28 ሺህ የሆስፒታል አልጋዎች መዘጋጀታቸውን ተናግረው፤ ነገር ግን ከፍተኛ የሆነ የዶክተሮችና ነርሶች እጥረት እንዳለባቸው ተናግረው ነበር። ባለፈው ሳምንትም የዓለም ጤና ድርጅት የደቡብ አፍሪካ ልምድ በአህጉሯ ምን ሊፈጠር እንደሚችል አመላካች ነው ሲል ማስጠንቀቁ ይታወሳል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5950237767277544, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሰኔ 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) ደቡብ አፍሪካ የፖሊስ አገልግሎቷ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ችግር ውስጥ መውደቁን አስታውቃለች፡፡ሀገሪቱ ዛሬ እንዳስታወቀችው እስካሁን 1ሺህ 685 ፖሊሶች በኮሮና ቫይረስ ተይዘውባታል፤ ከእነዚህ መካከል 14 ፖሊሶች ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ 60ዎቹ ደግሞ አገግመው ወደ ሥራ ተመልሰዋል፡፡ከአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛው የኮሮናቫይረስ ስርጭት የታየባት ደቡብ አፍሪካ እስከ ዛሬ ሰኔ 7/2012 ዓ.ም ድረስ 65 ሺህ 736 ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ አሳውቃለች፡፡ ሕይወታቸውን ያጡት ደግሞ 1ሺህ 423 መሆናቸውን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ መላክታል፡፡ምንጭ፡- ኒውስ 24 እና ሲ ጂ ቲ ኤን", "passage_id": "03ba01e5d833092082d2637ab92e750a" }, { "cosine_sim_score": 0.5913872805247222, "passage": "ደቡብ ሱዳን ውስጥ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በፍጥነት እየተዛመተ መሆኑ ተገለጠ።በአሁኑ ጊዜ በቫይረሱ መጠቃታቸው የተረጋገጠው ሰዎች ቁጥር 1ሺህ 9መቶ መድረሱን ዜናው ጠቁሟል።ከመካከላቸው ወደ 50 የሚሆኑት የጤና ሰራተኞች መሆናቸው ተገልጿል።በሀገሪቱ እስካሁን ከ30 በላይ ሰዎች በኮቪድ-19 ሳቢያ ህይወታቸው ማለፉን ዜናው ጨምሮ አውስቷል።", "passage_id": "156ef937026aaf3b4b44d34980dd74ba" }, { "cosine_sim_score": 0.5481720054088084, "passage": "ባለፈው ሳምንት በአፍሪካ አንዳንድ አገራት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ ታይቷል።\n\nበአፍሪካ እስካሁን ድረስ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ወደ 18000 ሰዎች ገደማ ሲኖሩ ከእነዚህ መካከል ወደ 1000 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል። በርግጥ ይህ ቁጥር በአሜሪካና በአውሮፓ ከታዩት አንፃር አነስተኛ መሆኑ ነው የተነገረው።\n\nየዓለም ጤና ድርጀት ቫይረሱ በአፍሪካ በዋና ከተሞች ብቻ ተወስኖ አልተቀመጠም ብሏል። አክሎም አህጉሪቱ በሽታው ለጠናባቸው ታማሚዎች ለመተንፈስን የሚያግዙ በቂ መሳሪያዎች የሏትም።\n\nየድርጅቱ የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶ/ር ማቲዲሶ ሞይቲ ለቢቢሲ እንዳሉት ድርጅታቸው ቫይረሱ ከዋና ከተሞች ወደ ክልል ከተሞች እየተስፋፋ መሆኑን ገምግሟል። በደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ አይቮሪኮስት፣ ካሜሮንና ጋና ከከተማ በራቁ ስፍራዎች ቫይረሱ መሰራጨቱን ገልፀዋል።\n\nአክለውም የአፍሪካ አገራት የኮሮናቫይረስ ህሙማንን ለማከም የሚያስችል አቅም ስለሌላቸው መከላከል ላይ ማተኮራቸውን ይናገራሉ።\n\n\"የጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል የሚያስፈልጋቸውን ሕሙማንን ቁጥር ለመቀነስ እየሰራን ነው፤ ምክንያቱም እንደዚህ አይነት የህክምና ክፍሎች በበርካታ የአፍሪካ አገራት በበቂ እንደማይገኙ እናውቃለን\" ብለዋል።\n\n\"አህጉሪቱ ከምትጋፈጣቸው ነገሮች መካከል ቀዳሚው የቬንትሌተሮች እጥረት መሆኑን መናገር እችላለሁ\" ያሉት ዳይሬክተሯ፣ በኮሮናቫይረስ በጽኑ ለታመሙ ሰዎች ቬንትሌተር የማግኘት ጉዳይ የሞትና የሕይወት መሆኑን ተናግረዋል።\n\nይህ መሳሪያ በጽኑ ታመው በራሳቸው መተንፈስ ለተቸገሩ ህሙማን ወደ ሳንባቸው ኦክስጅን በማድረስና ካርቦን ዳይኦክሳይድን በማስወጣት ቁልፍ ሚና አለው።\n\nበአፍሪካ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ከሞቱ ሰዎች መካከል ቀዳሚው ዚምቧቤያዊው ጋዜጠኛ ሲሆን በወቅቱ በዋና ከተማዋ ሐራሬ የሚገኙ ባለስልጣናት እርሱን ለማከም ቬንትሌተር እንዳልነበራቸው ተናግረው ነበር።\n\nበአፍሪካ ሌላው ቫይረሱ በስፋት ይሰራጭባቸዋል ተብሎ ከተሰጉ ስፍራዎች መካከል አንዱ ከፍተኛ ጥግግት ያለባቸው ቦታዎች ሲሆኑ በእነዚህ ስፍራዎች የሚኖሩ የማህበራዊም ሆነ አካላዊ ርቀታቸውን ለመጠበቅ ፈታኝ እንደሚሆን እንዲሁም በርካቶቹ እጃቸውን የሚታጠቡበት ውሃና ሳሙና ላይኖራቸው ይችላል ተብሏል።\n\n ", "passage_id": "02716f1ecd57f8786063a21865f1154c" }, { "cosine_sim_score": 0.5095170506617451, "passage": "በደቡብ አፍሪካ ያሉ ታቀዋሚዎች አዲሱ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ስለ ሀገሪቱ ሁኔታ ያደረጉትን የመጀመርያ ንግግር አጥብቀው ነቅፈዋል። አዲሱ ፕሬዚዳንት በሀገሪቱ ያሉትን በርካታ ተግዳሮቶችን የሚመለከት ተጨባጭ ዕቅድ ይኖራቸው እንደሆነ ተጠራጥረዋል።ራማፎሳ ተወዳጅነት ያልነብራቸውን ጃኮብ ዙማን በተኩ ማግስት ባለፈው አርብ ባደረጉት ንግግር ሰፊ ዕቅድ አቅርበዋል። ደቡብ አፍሪካውያን የታላቁን መሪያቸው ፈለግ እንዲከተሉም መክረዋል።በህብረት ሆነን በሀገራችን ታሪክ እንሰራለን ሲሉ በአብዛኛው መልካም አቀባበል ላደረገላቸው ምክር ቤት ተናግረዋል። ለሀገራችን ባለን ፍቅር ተሳስረን ባለፈው ያደረግነውን አሁንም እንደግመዋልን። የተደቀኑብንን ተግዳሮቶች ቆርጠን በመነሳት እንወጣቸዋለን። አብረን በመስራትም ኔልሰን ማንዴላ ህይወታቸውን ሙሉ የጣሩበትን ፍትኃዊና ጽኑ ማኅበረሰብ እንገነባለን ሲሉ ራማፎሳ ተናግረዋል።ከዚያ በኋላ አርባ የሚሆኑ የገዢው ፓርት የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ አባላትና ተቃዋሚውዎች ተከራክረውበታል።ራማፎሳ ባደረጉት ንግግር ያቀረቡት ከትምህርት እስከ ጤና ጥበቃ የሚሄድ ዕቅድ እያንዳንዱ ተብጠልጥሎ ጥያቄ ቀርቦበታል።", "passage_id": "ae5c5286fb4f742afb2dcd245208c1bb" }, { "cosine_sim_score": 0.5093072182910416, "passage": "በቫይረሱ በሟች ቁጥርም ከአሜሪካ እየተከተለች ሲሆን በቫይረሱ በተያዙ ሰዎችም ቁጥር ብዛት ከአሜሪካና ከህንድ ተከትላ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።\n\nበአገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችም ቁጥር ከአምስት ሚሊዮን የተሻገረው በዚሁ ሳምንት ነው።\n\nየአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጄይር ቦልሶናሮ ወረርሽኙን በማጣጣል እንዲሁም የተለያዩ ባለሙያዎች መመሪያዎችን አገሪቷ እንድትጥል የሰጧቸውን ምክር ችላ በማለት ይወቀሳሉ።\n\nበደቡብ አሜሪካ ካሉት አገራትም ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ሞት የተመዘገባት ሲሆን ትልቋ ከተማ ሳኦ ፖሎም ክፉኛ ከተጎዱት መካከል ናት።\n\nከጤና ሚኒስቴር በተገኘውም መረጃ መሰረት ወረርሽኙ ከተከሰተ ጀምሮ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 150 ሺህ 198 ሲሆን 5 ሚሊዮን 82 ሺህ 637 ብራዚላውያንም በቫይረሱ ተይዘዋል።\n\nበቀጠናው ክፉኛ ከተመቱት መካከል ብራዚልን እየተከተለች ባለችው ኮሎምቢያ ደግሞ 27 ሺህ 495 ዜጎቿን በወረርሽኙ ያጣች ሲሆን 894 ሺህ 300 ሰዎችም በቫይረሱ መያዛቸውን አረጋግጣለች።\n\nበአሁኑ ሰዓት በብራዚል የሟቾች ቁጥር በተወሰነ መልኩ የቀነሰ ሲሆን በባለፉት ሁለት ወራትም 1 ሺህ ሟቾች እየተመዘገቡ ነበር።\n\nፕሬዚዳንቱ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ባለመጣል እንዲሁም በሽታውን \"ቀለል ያለ ጉንፋን ነው\" በማለታቸውም ውርጅብኝን አስተናግደዋል።\n\nሆኖም ራሳቸውም በኮሮናቫይረስ ተይዘው የነበሩት ፕሬዚዳንት ትችቱን አይቀበሉትም።\n\nምክትል ፕሬዚዳንቱ ሃሚልተን ሙራዎም የመንግስታቸውን አካሄድ በመደገፍ ህዝቡ አካላዊ ርቀቱን ባለመጠበቁ ነው ወረርሽኙ የተዛመተው በማለት ህዝቡን ወንጅለዋል።\n\n ", "passage_id": "b37dbc584848e7c06149017e8bb126dd" }, { "cosine_sim_score": 0.5050266486935047, "passage": "ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቱ መገኘቱ የተረጋገጠው ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ላይ የነበረ ሲሆን እነሆ ከአንድ ዓመት ከአንድ ወር በኋላ የኮቪድ-19 ቫይረስ የተገኘባቸው አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ከ250 ሺህ ማለፉ ታውቋል። \n\nየጤና ሚኒስቴርና የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት በየዕለቱ ስለበሽታው አጠቃላይ ሁኔታ የሚያወጡት ሪፖርት ቅዳሜ ሚያዝያ 16/2013 ዓ.ም ባወጣው መረጃ በኢትዮጵያ በሽታው የተገኘባቸው አጠቃላይ ሰዎችን አሃዝ 250,955 ደርሷል።\n\nበኢትዮ በወረርሽኙ የተያዘ የመጀመሪያው ሰው መገኘቱ ይፋ የተደረገው መጋቢት 04/2012 ዓ.ም ሲሆን ከዚያ በኋላ በነበሩት ቀናት ውስጥ በተደረጉ ምርመራዎች የተለያዩ ቁጥሮች ያላቸው ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ሲገኙ ቆይቶ እነሆ ከዓመት በኋላ አሃዙ ከ250 ሺህ ተሻግሯል። \n\nበዚህ መሠረት ከመጋቢት 04/2012 ዓ.ም አስከ ሚያዝያ 16/2013 ዓ.ም ድረስ ባሉት 408 ቀናት ውስጥ በእያንዳንዱ ቀን በአማካይ ከ615 በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው በምርመራ የተረጋገጠ ሲሆን ይህ ቁጥር አሁን ከሩብ ሚሊዮን በላይ ሆኗል። \n\nይህ ቫይረሱ ያለባቸው አጠቃላይ ሰዎች አሃዝ የተገኘው በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ 2 ሚሊዮን 544 ሺህ 095 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ ካደረጉት ላይ ነው። \n\nከእነዚህ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የኮቪድ-19 ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች 57 ሺህ 409 ሲሆኑ አብዛኞቹ ወይም 190 ሺህ 013 የሚሆኑት ከበሽታው ማገገማቸውን የአገሪቱ ጤና ጉዳዮች ተቋማት ያወጡት መረጃ አመለክቷል። \n\nከዚህ ውጪ በወረርሽኙ በአሁኑ ጊዜ በጽኑ ታመው ህክምና እየተደረገላቸው ያሉ ሰዎች ቁጥር 987 ሲሆን አስከ ሚያዝያ 16/2013 ዓ.ም ድረስ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 531 ደርሷል። \n\nይህ በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ኮቪድ-19 የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከሩብ ሚሊዮን ማለፉ በአፍሪካ ወረርሽኙ የተገኘባቸው በርካታ ሰዎች ካሉባቸው አገራት ከቀዳሚዎቹ ውስጥ እንድትገኝ አድርጓታል።\n\nየአፍሪካ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል መረጃ እንደሚያመለክተው ከደቡብ አፍሪካ፣ ከሞሮኮ፣ ከቱኒዚያ ቀጥሎ ኢትዮጵያ በርካታ ቫይረሱ የተገኘባት አራተኛ አገር ሆናለች። \n\nበአሁኑ ጊዜ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ በአጠቃላይ 4 ሚሊዮን 488 ሺህ 320 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የተመዘገበ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 4 ሚሊዮን 29 ሺህ 494 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል። \n\nበአህጉሪቱ ውስጥ በሽታው ከተከሰተ በኋላ 119,645 የሚሆኑ ሰዎች በወረርሽኙ ምክንያት ለሞት መዳረጋቸውን የማዕከሉ መረጃ ያመለክታል። \n\nአስካሁን በዓለም ዙሪያ 146 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ ከሦስት ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት በወረርሽኙ ሳቢያ ህይወታቸው ማለፉን የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ ያመለክታል። \n\n ", "passage_id": "4c0565f2d929aaaa797fc55beda326c8" }, { "cosine_sim_score": 0.503263024549636, "passage": "እንደ ጤና ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ አጠቃላይ ቁጥሩ 2 ሚሊየን 12 ሺህ 151 ነው። በዚህም ከአሜሪካ በመቀጠል በቫይረሱ ክፉኛ የተጠቃች ሁለተኛዋ የዓለማችን አገር ሆናለች። \n\nበቫይረሱ ሳቢያም ከ74 ሺህ በላይ ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። በቂ ምርመራ ስላልተደረገ እንጂ ቁጥሩ ከዚህም ሊልቅ እንደሚችል ይታመናል።\n\nለመሆኑ ቫይረሱ በደቡብ አሜሪካ አገራት እንዴት በፍጥነት ሊዛመት ቻለ?\n\nወረርሽኙ በተከሰተበት ጊዜ ብራዚል ለመድረስ ጊዜ ወስዶ ነበር። በመጀመሪያው ዙር የቫይረሱ ስርጭት ክፉኛ የተጎዱት የአማዞን አካባቢዎች ነበሩ።\n\nበአካባቢውም በወረርሽኙ በርካታ ሰዎች በመቀጠፋቸው ባለሥልጣናት በአካባቢው ያለው የአስክሬን ሳጥኖች ሊያልቁ እንደሚችሉ ሲያስጠነቅቁ ነበር።\n\nከዚህም ባሻገር ሰፊ የመቃብር ቦታዎች እንዲያዘጋጁም ተገደዋል።\n\nበአካባቢው የአገሬው ነባር ማህበረሰቦች በቫይረሱ ክፉኛ ተጠቅተዋል። የአብዛኞቹ መኖሪያ ቤቶች የሚገኙት ከጤና ተቋማት ርቀው በመሆኑ በቶሎ ህክምና ማግኘት አልቻሉም።\n\nበጎ ፍቃደኛ ነርሶችም ወደ ስፍራው በማቅናት አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል ጥረት አድርገዋል።\n\nምንም እንኳን በቫይረሱ የሚያዙም ሰዎች ቁጥር ቢጨምርም አገሪቷ የእንቅስቃሴ ገደብ አልጣለችም።\n\nቤት ውስጥ የመቀመት ገደቡም ቢሆን በፕሬዚደንት ጄር ቦልሶናሮ ተተችቷል። ከዚህም ባለፈ ቤት ውስጥ የመቀመጥ ገደቦችን ለመቃወም በተካሄዱ ሰልፎች ላይ ተገኝተዋል።\n\nፕሬዚደንቱ ቫይረሱን \"ቀላል ጉንፋን\" በማለት ሲያጣጥሉት የነበረ ሲሆን፤ ለወረርሽኙ በሰጡት ምላሽም በከፍተኛ ሁኔታ ተተችተዋል።\n\nየእንቅስቃሴ ገደብ መጣሉም ከቫይረሱ በባሰ ጉዳት ያስከትላል ያሉት ፕሬዝድንቱ በሕብረተሰቡ ዘንድ 'ጭንቀት' ለመፍጠር በሚያሰራጩት መረጃ መገናኛ ብዙሃንን ከሰዋል። \n\nፕሬዚደንቱ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ሳያደርጉም ከደጋፊዎቻቸው ጋር ይገናኙ ነበር።\n\nምንም እንኳን በርካቶች የእንቅስቃሴ ገደብ መጣሉ በኢኮኖሚ ላይ ጉዳት ያስከትላል ሲሉ ቢቃወሙትም የጤና ባለሥልጣናት ግን በሃሳቡ አይስማሙም።\n\nበዚህ የተነሳ ሁለት የጤና ሚኒስተር የነበሩ ዶክተሮችም፤ አንዱ በመባረራቸው ሌላኛ በገዛ ፈቃዳቸው ሥራቸውን ለቀዋል።\n\nታዲያ ፕሬዚደንቱ 'ቀላል ጉንፋን' ሲሉ ባጣጣሉት ቫይረስ በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ በዚሁ ቫይረስ ተይዘዋል።\n\nበአገሪቷ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቢጨምርም የእንቅስቃሴ ገደቦች ተነስተዋል።\n\nሆኖም ሁለት የክትባት ሙከራዎች ተስፋ ሰጥተዋል። ክትባቶቹ በቅርቡ በሺዎች በሚቆጠሩ ብራዚላዊያን በጎ ፈቃደኞች ላይ የመጨረሻ ሙከራ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።\n\n ", "passage_id": "ffad5b2665dc350d49300f7fc33d076f" }, { "cosine_sim_score": 0.49892515544357585, "passage": " በኢቦላ ክፉኛ ከተጠቁት የምዕራብ አፍሪካ ሃገሮች መካከል አንዷ የሆነችው ጊኒ ውስጥ ቫይረሱ ቀድሞ ባልደረሰባቸው አካባቢዎች አዳዲስ ሕመምተኞች እየታዩ መሆኑ ተገልጿል፡፡ይህ ሁኔታ ለስድስት ወራት ከተካሄደው የመቆጣጠር ጥረት በኋላ ኢቦላን ጊኒ ውስጥ ማረጋጋት ስለመቻሉ በተሰማው አበረታች ዜና ላይ ቀዝቃዛ ውኃ እንደመቸለስ ታይቷል፡፡ መሆኑም ጊኒ አሁንም በአስቸኳይና በተጠንቀቅ ሁኔታ ላይ ትቆያለች፡፡በሌላ በኩል ደግሞ በኢቦላ ወደተጠቁ ሃገሮች ይደረጉ የነበሩ በረራዎች እንደተቋረጡና ድንበሮችም እንደተዘጉ መሆን ወደሃገሮቹ ሊደርሱ የሚገባቸውን ሰብዓዊ አቅርቦቶች በወቅቱ እንዳይደርሱ ማድረጉ ተነግሯል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ የላይቤርያ መንግሥት ለኢቦላ ወረርሽኝ እየሰጠ ያለውን ምላሽ በሚተቹ ጋዜጠኞች ላይ ገዳቢ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው ሲል የላይቤሪያ ጋዜጠኞች ኅብረት አስታውቋል፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "34813e7102e6ed70f0e53ac8e7cd260d" }, { "cosine_sim_score": 0.4967217926128355, "passage": "በኢቦላ ቫይረስአንድ ሺህ ሦስት መቶ አርባ ስድስት ሰዎች መሞታቸው፣ በታሪክ በኢቦላ ወረርሺኝ በሞቱ ሰዎች ብዛት ሁለተኛ መሆኑ ነው።የኮንጎ የጤና ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ከበሽታው ለማዳን የተቻለው አምስት መቶ ሠላሳ ዘጠኝ ህሙማንን ብቻ መሆኑን ገለጿል።የፀጥታ ሁኔታው መሻሻሉ ሥርጭቱን ለመቆጣጠር እንዳገዘ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ባወጣው ዘገባ መሰረት አምስት የዕርዳታ ሰራተኞች በአካባቢው ሚሊሽያ ጥቃት ተገድለዋል። የሚኒስቴሩ መግለጫም አሁንም ከባድ ሥጋት ያለ ቢሆንም የዕርዳታ ቡድኖችን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶች ጋብ በማለታቸው የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር የተሻለ እንቅስቃሴ ለማድረግ እንደተቻለ ገልጸዋል።የኢቦላ ተጠቂዎች ቁጥር ከፍ ማለቱ የሀገሪቱ መንግሥት ምላሹን ገምግሞ ማስተካከል የሚያመለክት ነው ሲል የዓለምቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን አሳስቧል።", "passage_id": "718b29e343fadc15cc8852a94788f31c" }, { "cosine_sim_score": 0.48914904707917317, "passage": "አፍሪካ ውስጥ 47 ሃገሮችን ያቀፈው ቀጠና፣ ከፖሊዮ ነጸ መሆኑን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ትናንት ማግኘቱ ታውቋል። ፖሊዮን በማስወግድ ተግባር አዝግማ የነበርችው ናይጄሪያ፣ ከበሽታው ነፃ መሆኗ ከታወቀ በኋላ ነው፣ በቀጠና ደርጃ ምስክር ወረቀት የተሰጠው። ለሦስት ተከታታይ ዓመታት፣ ናይጄሪያ ውስጥ የፖሊዮ በሽታ እንዳልተገኘ ተዘግቧል።በሀገርቱ በፖሊዮ ተይዘው የነበሩት ናይጄሪያውያን፣ አሁንም ተግዳሮቶች ባይለያቸውም፣ ሀገራቸው ከበሽታው ነፃ መቧሏ እንዳስደሰታቸው ገልጿል። በደስታ እያከበሩት መሆኑም ተዘግቧል።", "passage_id": "f04c8f792460f56c6e07421299b362d5" }, { "cosine_sim_score": 0.4862126383488926, "passage": "ዓለማቀፋ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በፍጥነት መዛመቱን ቀጥሏል። በቫይረስ የተጠቁ ቁጥር ከ1ሚሊዩን አልፉል።የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በምዕራብ አፍሪካ አካባቢ እየበረታ ሲመጣ ርሃቡም ይብሱን ይፀናል ሲል ተመድ አስጠነቀቀ።የካሜሩን መንግስት 3 መቶ ከሚደርሱ የመድሃኒትቤቶችና፥ ከሆስፒታሎች ክሎሮኪን ነው ተብሎ የሚሽጥ የሀሰት እክንክብል መውረሱን አስታወቀ።\n", "passage_id": "d3d4836f1b32c07ba10e874e63ccc29f" }, { "cosine_sim_score": 0.4759992898835973, "passage": " በደቡብ አፍሪካይቱ ደርባን ከተማ ካለፈው ሣምንት ማብቂያ ጀምሮ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ በደረሱ ጥቃቶች ቢያንስ አምስት ሰው መገደሉን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።ትናንት፤ ማክሰኞ - ሚያዝያ 6 / 2007 ዓ.ም ደርባን ከተማ ጎዳናዎች ላይ ሁከት ተፈጥሯል።ኢትዮጵያዊያኑን ጨምሮ ደርባን ውስጥ የሚኖሩ አፍሪካዊያን በፍርሃት ቤታቸውን ዘግተው ተቀምጠዋል።ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "fc8a9c7e3a185e3a6878c04402a65bec" }, { "cosine_sim_score": 0.4757396153711575, "passage": "ደቡብ አፍሪካዊያን ቢራ ጠምቷቸዋል\\nደቡብ አፍሪካ ወረርሽኙን ለመግታት በዓለም ላይ ጥብቅ የክልከላ ደንቦችን ካወጡ አገሮች ተርታ ተመድባ ቆይታለች፡፡\n\nከዛሬ ጀምሮ በሚላላው በዚህ ጥብቅ መመሪያ ዜጎች መጠጥ መግዛት ቢችሉም መጠጡን መጠጣት የሚችሉት ግን ቤታቸው ወስደው ነው፡፡\n\n• በሕንድ የወር አበባ ላይ ያሉ ሴቶች ለምን ማዕድቤት እንዳይገቡ ይከለከላሉ?\n\n• በሩሲያ 380ሺ ሰዎች በኮሮና ተይዘው ሟቾች እንዴት 4ሺ ብቻ ሆኑ?\n\n• ምርጥ የጤና ሥርዓት ካላቸው አገራት አምስቱ \n\nከኮቪድ ወረርሽኝ ጋር የመጠጥ ክልከላ ማድረግ ያስፈለገበተ ምክንያት በዚያች አገር ሰዎች ሲሰክሩ ጸብ አይጠፋምና ተጎጂዎች የሆስፒታል አልጋ ያጣብባሉ ከሚል ስጋት ሲሆን ሌላኛው ምክንያት ደግሞ ዜጎች ከቤት እንዳይወጡ ተደርጎ መጠጥ ግዢ ቢፈቀድ በተለይም በሴቶች ላይ የሚደርሰው የቤት ውስጥ ጥቃት ይበራከታል የሚል ስጋት ስለነበረ ነው፡፡\n\nበደቡብ አፍሪካ ከመጠጥ ስካር ጋር የተያያዙ የቡድን ጸቦች በስፋት የሚመዘገቡባት አገር ናት፡፡ \n\nበደቡብ አፍሪካ በሳምንቱ መጨረሻዎች ፖሊስ ጣቢያዎችም ሆኑ በሆስፒታሎች ከመጠጥ ኃይል ጋር ተያይዘው የሚፈጠሩ ወንጀሎችና ጉዳቶች የትየሌሌ ናቸው፡፡\n\nሰሞኑን ከፖሊስም ሆነ ከሀኪሞች የተገኙ መረጃዎች እንደመሰከሩት የመጠጥ ሽያዥ እቀባ በተጣለባቸው ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ የወንጀል፣ የጸብና የአካላዊ ጉዳት መጠኖች በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሰው ታይተዋል፡፡\n\nበዚህ ለሁለት ወራት በጸናው የመጠጥ እቀባ መመርያ ወንጀልንና ጥቃትን መቀነስ ቢቻልም ቢራ ጠማቂዎች፣ ውስኪ ቸርቻሪዎችና ዋይን ፋብሪካዎች መንግሥት ንግዳችን ላይ ጉዳት አድርሶብናል ሲሉ ወቅሰዋል፡፡ \n\nመንግሥት በበኩሉ እኔም እኮ ከናንተ ሽያጭ አገኝ የነበረው የግብር ገቢ ቀርቶብኛል ሲል ምላሽ ሰጥቷል፡፡\n\nበደቡብ አፍሪካ 31ሺ ዜጎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡\n\n", "passage_id": "60ad19993753ae775bc192c4792ff7d3" }, { "cosine_sim_score": 0.47549913276986744, "passage": "ደቡብ ሱዳን የጊኒ ወርም በሽታን ለማጥፋት ስኬታማ ተግባር እያከናወነች መሆኑ ተገለጸ ።  በጦርነት ውስጥ ያለችው ደቡብ ሱዳን  የጊኒ ዋርምን በማጥፋት \"ለሌሎችም ምሳሌ ሊያደርጓት ይገባል\" ሲሉ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጂሚ ካርተር ተናገሩ ።ጂሚ ካርተር የደቡብ ሱዳንን የጊኒ ወርምን ዘመቻ በማስመልከት አዲሲቷ ሃገር ካሉባት በርካታ ችግሮች አንፃር የጊኒ ዋርም በሽታን ለማጥፋት የምታደርገውን ጥረት አድንቀዋል፡፡በሽታው በተበከለ የመጠጥ ውሃ የሚተላለፍ ሲሆን በአብዛኛው በበሽታ ተጋላጭ የሆኑ ሀገራትንም ሲጎዳ ይስተዋላል፡፡  እኤአ በ2006 የጊኒ ዋርምን መከላከል ዘመቻ በይፋ በተጀመረበትበት ወቅት 20 ሺህ 500 ተጠቂዎች በሶስት ሺህ የገጠር ቀበሌዎች ተከስቶ ነበር፡፡ በወቅቱም ደቡብ ሱዳን በበሽታዉ ተጠቂ ከነበሩት ዘጠኝ ሃገራት ተርታ ተቀምጣ ነበር ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት ሰዓትም በሽታውን ለማጥፋት ከሚጥሩት ቻድ እና ኢትዮዸያ ተርታ ተሰልፋለች፡፡ዘንድሮ ደግሞ  የበሽታዉ ክስተት አለመኖሩን ሃገሪቱ ሪፖርት ያደረገች ሲሆን  ሃገሪቱ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለች በቅርብ ዓመታት ውስጥ ከጊኒ ዋርም የፀዳች ሀገር ትሆናለች፡፡አፈፃፀሙ አዲሲቷ ሀገር ካስመዘገበቻቸው ጥቂት ስኬቶች መካከል የሚጠቀስ ሲሆን ከአራት ዓመታት እርስ በርስ ጦርነት፡ረሃብ እና አሰቃቂ ሰብአዊ መብት አያያዝ ብሎም ከፍተኛ ወንጀል  ህዝቦቿን ለመታደግ እየጣረች ነው፡፡ካርተር የጊኒ ዋርምን ከዓለም ለማጥፋት ከ30 አመታት በላይ ዘመቻ አድርገዋል፡፡ እ.ኤ.አ 1986 በአመት ሶስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሰዎች በአፍሪካ እና ኤሲያ ሃጉራት ባሉ 21 ሃገራት በበሽታዉ ይጠቁ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ክስተቱ ቀንሶ አሥር ደርሷል፡፡ይህ ውጤት የተመዘገበዉ በቻድ ነዉ፡፡በመድሓኒትና በክትባት መቆጣጠር እንደሚቻለዉ በሽታ ሁሉ የጊኒ ዋርምም ህብረተሰቡ ንፁህ የመጠጥ ውሃን እንዲጠቀም በማስተማር መስቀረት ይቻላል፡፡ቀጭን መሳዩ የጊኒ ወርም  ካበድ ህመምና ምልክት ሳያሳይ በሰዉነት ዉስጥ ለአንድ አመት መቆየት የሚችል ሲሆን በአብዛኛዉ  ለጉዳት ተጋላጭ የሆኑ የሰዉነት ክፍሎችን ያጠቃል፡፡( ምንጭ: አሶሾየትድ ፕሬስ)  ", "passage_id": "f90e6aecdb1b416f7063160eab9dbc39" }, { "cosine_sim_score": 0.4748795251198007, "passage": "በሀገሪቱ እጅግ አደገኛ የተባለለት የኢቦላ ወረርሽኝ ለሁለተኛ ጊዜ የተከሰተው ባለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ላይ ነበር።\n\nየዓለም የጤና ድርጅት ምክትል ዳይሬክተር ዶ/ር ማይክል ራያን እንዳሉት ከሆነ በሀኪሞች ላይ እምነት ማጣት እና አመፅ ወረርሽኙ ወደ ሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል የሚያደርገውን ስርጭት ለመግታት የሚደረገውን ጥረት እክል ውስጥ ጥሎታል።\n\nዶክተር ራያን አክለውም ከታሕሳስ ወር ጀምሮ በጤና ተቋማት ላይ የደረሱ 119 ጥቃቶች ተመዝግበዋል ብለዋል።\n\n• ዓለማችን የኩፍኝ ወረርሽኝ ያሰጋታል\n\n• ሕይወት ከኢቦላ ወረርሽኝ በኋላ \n\n• አለማችን የኩፍኝ ወረርሽኝ እንደሚያሰጋት አለም አቀፉ ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ\n\nየዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎች የወርሽኙ ስርጭት ሊቀጥል እንደሚችል መተንበያቸውን በጄኔቫ በሰጡት መግለጫ ላይ አስታውቀዋል። \n\nየጤና ባለሙያዎች በርካታ ክትባቶች በእጃቸው ላይ እንደሚገኝ የተናገሩት ኃላፊው፤ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የህክምና ክትትሉን ጀምረዋል ብለዋል።\n\nነገር ግን የታጠቁ አማፂያን የሚፈፅሟቸው ጥቃቶች እንዲሁም በሕክምና ባለሙያዎች ላይ እምነት ማጣት የመከላከል ጥረቱን እንዳይጎዳው ዶ/ር ራያን አስታውቀዋል።\n\n\"አሁንም የማህበረሰብቡን ቅቡልነትና እምነት የማግኘት ፈተና አለብን\" ብለዋል።\n\nበዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ብቻ ሳይሆን በኩፍኝ ወረርሽኝም ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፤ 50 ሺህ ሰዎች መታመማቸው ተመዝግቧል።\n\nየዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት ኩፍኝ በሀገሪቱ ካሉ 26 ግዛቶች በ14ቱ መከሰቱን አስታውቋል። ይህ ደግሞ ከተማና ገጠርን ሳይለይ መሆኑን አስምረውበታል።\n\nኢቦላ በሀገሪቱ ሁለት ግዛቶች ብቻ የተከሰተ ሲሆን ስርጭቱን ለመግታት ግን ባለው ግጭት ምክንያት አዳጋች ሆኗል። እንደ ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት ከሆነ ወደ ቀሪው የዓለም ክፍል የመሰራጨት እድሉ የመነመነ ቢሆንም የኮንጎ ጎረቤት ሀገራትን ግን ያሰጋል።\n\nኢቦላ ከ2013 እስከ 2016 በምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ተከስቶ ከ 11 ሺህ ሰዎች በላይ መሞታቸው ይታወቃል።\n\n ", "passage_id": "32d8540ac03ff6de637a2c40459ddb9c" }, { "cosine_sim_score": 0.47195837898566295, "passage": "ሰባት የአፍሪካ አገራት የኮሮናቫይረስ አንቲቦዲ ምርመራ ሊጀምሩ መሆኑን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጣርና መከላከል ማዕከል አስታወቀ።ምርመራው ወረርሽኙ በአፍሪካ ውስጥ ምን ያህል እንደተሰራጨ ለማወቅ የሚደረግ ጥረት አካል ነው ተብሏል።ድርጅቱ በሰተው ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ \"ላይቤሪያ፣ ሴራሊዮን፣ ዛምቢያ፣ ዚምባብዌ፣ ካሜሮን፣ ናይጄሪያ፣ ሞሮኮ ምርመራውን ቀድመው ለማድረግ የተዘጋጁ አገራት ናቸው\" ያሉት የአፍሪካ በሽታ መቆጣጣርና መከላከል የበላይ ኃላፊ ጆን ኬንጋሶንግ ናቸው።ኃላፊው አህጉሪቱ እስካሁን ድረስ 9.4 ሚሊዮን የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማድረጓን ገልፀው፤ 10 ሚሊዮን ምርመራዎችን ለማከናወን የታቀደውን ዕቅድ ለማሳካት ከአገራት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።ዶ/ር ንኬንጋሶንግ አፍሪካ በክትባት ምርመር ረገድም ጥሩ መንገድ ላይ መሆኗን ተናግረዋል።አክለውም በአህጉር ደረጃ ለሚደረግ ክሊኒካል ሙከራ ጥምረት ለማቋቋም ስትራቴጂ መቀረፁን ገልፀው፣ ለክትባቱ የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን ለመግዛት እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ይጀመራል ብለዋል።እንደ ጆንስ ሆፕኪንስ መረጃ ከሆነ በአፍሪካ እስካሁን ድረስ 1,084,904 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል።በአፍሪካ በብዛት የኮሮናቫይረስ ምርመራ ካደረጉ አገራት መካከል ከፍተኛውን ቁጥር የምትይዘው ደቡብ አፍሪካ ነች።ደቡብ አፍሪካ አህጉሪቱ ከመረመረቻቸው አጠቃላይ የኮሮናቫይረስ ምርመራዎች መካከል 80 በመቶውን መርምራለች ሲል የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል አስታውቋል።ከደቡብ አፍሪካ በመቀጠል ሞሮኮ፣ ጋና፣ ግብጽ፣ ኢትዮጵያ፣ ኡጋንዳ፣ ሞሪሺየስ፣ ኬንያ፣ ናይጄርያ እና ሩዋንዳ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎችን መርምረዋል።ደቡብ አፍሪካ በኮሮናቫይረስ በተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከአፍሪካ ቀዳሚዋ ስትሆን ከዓለም ደግሞ አምስተኛዋ ነች።ነገር ግን በኮሮናቫይረስ ክፉኛ ከተጠቁ አገራት አንጻር ሲታይ በቫይረሱ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር በደቡብ አፍሪካ በጣም ትንሽ ነው።በርግጥ በአገሪቱ የሚገኝ አንድ በሕክምና ምርምር ላይ የተሰማራ ተቋም በአገሪቱ የተመዘገበው የሟቾች ቁጥር ከዚህም ሊልቅ እንደደሚችል አስታውቋል። የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠር እና መከላከል ማዕከል የቫይረሱ ስርጭትን በቅርበት ከሚከታተልባቸው አገራት መካከል ኬንያ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ዛምቢያ፣ ካሜሮን፣ ጋቦን፣ ዲሞክራቲክ ኮንጎ፣ ጋና፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል ፣ ግብጽ፣ ሞሮኮ እና አልጄሪያ ይገኙበታል።በመካከለኛው እና ምሥራቅ አፍሪካ ባሉ የአህጉሪቱ አገራት በጣም ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተመዘገበ ሲሆን በሌሎች አገራት ደግሞ በአንጻራዊነት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎ መያዛቸው ተመዝግቧል።እንደ አፍሪካ በሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል መረጃ ከሆነ በአህጉሪቱ የሚገኙ አምስት አገራት በአጠቃላይ በአህጉሪቱ በቫይረሱ መያዛቸው ከተገለፀው 75 እጁን ያህል መዝግበዋል።ይህም በመላ አህጉሪቱ የቫይረሱ ስርጭት ምን እንደሚመስል ለማወቅ ያለውን ሁኔታ አዳጋች ማድረጉን የማዕከሉ ኃላፊዎች ይገልፃሉ።", "passage_id": "8bd83ac73fd7b07d8e7b64be5e2fa4b4" } ]
fc8d0fb90418ef0e06b54e938b188e1f
6e25cd31015489263d111b414b975f58
​ሪፖርት | የሸገር ደርቢ ከአሰልቺ ጨዋታ ጋር ያለ ጎል ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዲስ አካሄድ ከተጀመረ በኃላ ለ37ኛ ጊዜ የተገናኙት ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ዛሬ 11:00 ላይ ጨዋታቸውን አድርገው ከቀዝቃዛ እንቅስቃሴ 0-0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።ከጨዋታው መጀመር በፊት የአዲስ አበባ ስታድየም እጅግ ያማረ በነበረው የሁለቱ ቡድኖች ደጋፊዎች ድባብ ፣ በክለቦቹ ትላልቅ አርማዎች እና ዝማሬዎች ከወትሮው በተለየ መልኩ ደምቆ ታይቷል። የዳኛው ፊሽካ ከመሰማቱ በፊትም በስታድየሙ የተገኘው ተመልካች የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙርን በአንድነት በመዘመር ለነበረው ድባብ ሌላ ውበት ጨምሮለታል።ቅዱስ ጊዮርጊስ ኤሌክትሪክን ከረታበት ስብስብ የቀኝ መስመር የአጥቂ ክፍል ላይ ጋዲሳ መብራቴን በበኃይሉ አሰፋ ብቻ በመቀየር በተመሳሳይ መልኩ በ4-3-3 አቀራረብ ጨዋታውን ጀምሯል። ለውጦች ተበራክተው የታዩበት ኢትዮጵያ ቡና ደግሞ ዓዲግራት ላይ ከተሸነፈው ቡድን ውስጥ አለማየው ሙለታን በበረከት ይስሀቅ የቀየረ ሲሆን በአሰላለፍ እና በተጨዋቾች ቦታ ላይ በርካታ ለውጦችን በማድረግ በ4-2-3-1 አሰላለፍ ወደሜዳ ገብቷል። በዚህም አስራት ቱንጆን ከአጥቂ ጀርባ የተሰለፈ ሲሆን ቡድኑ ኤልያስ ማሞን ወደኃላ ገፍቶ በጥልቅ አማካይነት ሚና ተጠቅሟል። ከዚህ ውጪ ከጉዳት የተመለሰው አስቻለው ግርማም ከአማኑኤል ዮሀንስ ቀድሞ ጨዋታውን ጀምሯል።የጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ ሁለት ተመሳሳይ ቡድኖችን ያሳየን ነበር። ሁለቱም  መሀል ሜዳ ላይ የኳስ ቁጥጥርን ለማግኘት ሲራኮቱ ቢታይም እጅግ በተጠጋጋው የተጨዋቾች አቋቋማቸው መሀል ሜዳው ተጨናንቆ አንዳቸውም በጥሩ የኳስ ፍሰት እና ቅብብል ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል መድረስ ሳይችሉ ቀርተዋል። በተለይም የመጀመሪያዎቹ አስር ደቂቃዎች እጅግ የተቀዛቀዙ ነበሩ። ጨዋታው የመጀመሪያ ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ያስተናገደውም 21ኛው ደቂቃ ላይ ሳሙኤል ሳኑሚ በቀኝ የሳጥኑ ጠርዝ በኩል ይዞ የገባውን ኳስ ሞክሮ ሮበርት ሲያድንበት ነበር። ከዚህ ውጪ በመጠኑ ወደ ተቃራኒ ሜዳ በመግባት የተሻሉ የነበሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች 13ኛው ደቂቃ ላይ በአስራት ቱንጆ በቀኝ መስመር በኩል የፈጠሩት ዕድል ፣ የ6ኛ ደቂቃ የሳሙኤል ሳኑሚ እና የ43ኛው ደቂቃ የኤልያስ ማሞ የርቀት ሙከራዎች ጨምሮ የሚጠቀሱ ነበሩ። ቅዱስ ጊዮርጊሶች 24ኛው ደቂቃ ላይ በሀይሉ አሰፋ ከርቀት አክርሮ መቷት በግቡ አግዳሚ ለጥቂት ከወጣችው ሙከራ ውጪ በጥሩ የማጥቃት ፍሰት በቡናዎች ሳጥን ውስጥ የተገኙት የመጀመሪያው አጋማሽ መገባደጃ ላይ ነበር። በዚህም አብዱልከሪም ኒኪማ መሀል ሜዳ ላይ አስናቀ ሞገስንን ኳስ አስጥሎ ለበሀይሉ ካሳለፈለት በኃላ በሀይሉ ከአሜ ጋር ተቀባብሎ ወደ ውስጥ ለመግባት የሞከረው ኳስ በቡና ተከላካዮች ተጨርፎ ወጥቶበታል። በአጠቃላይ ቡድኖቹ ለመጫወት በሞከሩበት አኳኋዋን ንፁህ የግብ ዕድል መፍጠር አለመቻላቸው በግልፅ የታየ ነበር። እንቅስቃሲያቸውም ነፍስ ዘርቶበት አስፈሪ ሲሆን ይታይ የነበረው ቅብብላቸው ከተጨናነቀው የመሀል ክፍል ወጥቶ ወደ መስመሮች በሚሄድበት ወቅት ነበር።ሁለተኛው አጋማሽ የጀመረበት የጨዋታ ፍጥነት ምናልባትም ከመጀመሪያው የተሻለ ፉክክርን ሊያሳየን ነው የሚል ተስፋን በብዙዎች ዘንድ ያሳደረ ነበር። 46ኛው ደቂቃ ላይ ኢብራሂማ ፎፋና ከግራ መስመር ያሻማውን ኳስ ምንተስኖት በግንባሩ ከሞከረ ከሁለት ደቂቃዎች በኋላ በሌላኛው የሜዳው ክፍል አስቻለው ግርማ በግራ መስመር ይዞ የገባውን ኳስ ሞክሮ ሮበርት አደኖበታል። ይህ ከሆነ ከአንድ ደቂቃ በኃላ ደግሞ በቀኝ መስመር በረጅሙ የተሻገረለት ኳስ በሀይሉ አሰፋ ከቅርብ ርቀት ኳሱ መሬት ሳይወርድ ለማግባት ሞክሮ ስቷል። ከነዚህ ሙከራዎች በኃላ ግን ጨዋታው ቀስ በቀስ ወደ ነበረበት የተቀዛቀዘ መንፈስ ተመልሷል። አልፎ አልፎ በሚታዩ እንቅስቃሴዎች የቅዱስ ጊዮርጊስ የቀኝ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቡና የግራ መስመሮች የተሻለ ጫና መፍጠሪያነት ሲያገለግሉ ቢታዩም አሁንም ንፁህ የግብ ዕድል ግን ማግኘት አልተቻላቸውም። 67ኛው ደቂቃ ላይ የረዘመን ኳስ ሀሪሰን ከግብ ክልሉ ወጥቶ በሚገባ ሳያርቀው አብዱልከሪም ኒኪማ አግኝቶ ወደግብ ሲሞክር አክሊሉ አያናው ያወጣበት እንዲሁም 66ኛው ደቂቃ ላይ ቶማስ ስምረቱ ከኤልያስ ማሞ የተነሳን ቅጣት ምት በግንባሩ ሞክሮ ወደውጪ የወጣበት አጋጣሚዎች ብቻ ትኩረት የሳቡ ነበሩ። ከነዚህ ውጪ ሮበርትም ሆኑ ሀሪሰን እምብዛም ሳይጨነቁ ጨዋታው ተገባዷል። በጨዋታው መገባደጃ ላይ ኢ/ዳኛ በአምላክ ተሰማ 4 ደቂቃዎችን ከጨመሩ በኃላ በስቴድየሙ ሰዐት መሰረት ሰከንዶች ሲቀሩት የጨዋታውን ማብቂያ ፊሽካ በማሰማታቸው መሀል ሜዳ ላይ የቅጣት ምት አግኝተው የነበትሩ ቅዱስ ጊዮርጊሶች የመምታት ዕድል ባለማግኘታቸው ደጋፊዎች ተቃውሞ አሰምተዋል። በመጨረሻም ቡድኖቹም በአመቱ ለሁለተኛ ጊዜ ነጥብ ተጋርተው የወጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል።የሸገር ደርቢ በቅርብ አመታት የተጠባቂነቱን ያህል ተመልካቹን የሚመጥን እንቅስቃሴ እየታየበት አይገኝም። በተከታታይ ከተደረጉ 5 ጨዋታዎችም ሶስቱ ያለ ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል።ም/አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ” ጨዋታው ሁለት አይነት መልክ አለው።  በመጀመሪያው አጋማሽ እኛ በጣም ቀርፋፋ ነበርን። በሁለተኛው አጋማሽ ግን የተሻለ ለመንቀሳቀስ ሞክረናል። ነገር ግን በሙሉ ጨዋታው የሚገባንን ያህል ተጫውተናል ብዬ አላስብም። ”አሰልጣኝ ሀብተወልድ ደስታ“ጨዋታውን ለመቆጣጠር ሙሉ ለሙሉ ጥረት አድርገናል ማለት ይቻላል። የተሻለ ጨዋታም ተጫውተናል። ውጤቱም ይገባን ነበር። ሆኖም የጨዋታው አጋጣሚ ያሳየንን ነገር ተቀብለናል።”
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/31903
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.583144614270278, "passage": "ተመጣጣኝ ፉክክር በታየበት የሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ አጋማሽ ጨዋታ እንደመጀመሪያው ጨዋታ ሁሉ ይህ ነው የሚባል ሳቢ የሆነ እንቅስቃሴ ሳይታይበት የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል፡፡ ሁለቱም ቡድኖች በአመዛኙ በመሀል ሜዳ ላይ በተደገደቡ አጫጭር የኳስ ቅብብሎች እንዲሁም አልፎ አልፎ በቀጥተኛ አጨዋወት ከመስመር እንዲሁም ከተከላካዬች በቀጥታ በሚጣሉ ኳሶች ወደ ግብ ለመድረስ ቢጥሩም ሁለቱም ቡድኖች ይህ ነው የሚባል ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ሳይችሉ የመጀመሪያው 45 ሊጠናቀቅ ችሏል፡፡ ከመጀመሪያው በመጠኑም ቢሆን የተሻለ በሚመስለው ሁለተኛው አጋማሽ 66ኛው ደቂቃ ላይ አዲስአበባ ከተማን በውድድር ዘመኑ አጋማሽ የተቀላቀለው አጥቂው ጀምስ ኩዋሜ ከኤሌክትሪክ የግብ ክልል ጠርዝ ላይ ያገኘውን ኳስ እንደነጠረ አግኝቶ አክርሮ በመምታት ምክሮ ለጥቂት ከግቡ አናት በላይ የወጣችበት ኳስ የምታስቆጭ አጋጣሚ ነበረች፡፡ ደቂቃዎች እየገፉ በሄዱ ቁጥር አዲስአበባ ከተማዎች ጨዋታውን ለማሸነፍ ከመሞከር ይልቅ ጊዜ በመግደል ተግባር ላይ በተለይም ግብጠባቂው ተክለማርያም ሻንቆ ተጠምዶ ተስተውሏል፡፡ የጨዋታውን ውጤተት ተከትሎ አዲስአበባ ከተማ አሁንም በ10 ነጥብ በሊጉ ግርጌ ላይ ሲገኝ በአንጻሩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ20 ነጥብ በ11 ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል፡፡ የአሰልጣኞች አስተያየትአስራት አባተ – አዲስአበባ ከተማስለ ጨዋታው“ጨዋታው ጠንካራ ፉክክር የታየበት ጨዋታ ነበር፡፡ኤሌክትሪክ በሊጉ ከሚገኙ ጠንካራ ቡድኖች አንዱ ነው ፤ ከእረፍት በፊት በከፍተኛ ሆኒታ አጥቅተውን ተጫውተዋል ፤ ከእረፍት መልስ ደግሞ እኛ በተሻለ አጥቅተን የግብ እድሎችን መፍጠር ብንችልም ሳንጠቀምባቸው ቀርተናል፡፡” በተከታታይ ነጥብ መጣላቸው በሊጉ ለመቆየት በሚያደርጉት ጥረት ላይ ስለሚያሳድረው ተፅዕኖ“ለእኛም ሆነ ለሌሎች ቡድኖች ቢሆን ጨዋታዎችን ማሸነፍ ከፍተኛ ጥቅም አለው፡፡ይህም ስለሆነ የተሻለ ተንቀሳቅሰን ጨዋታውን ለማሸነፍ ጥረት አድርገናል ነገርግን የእግርኳስ ውጤት የሚለካው በተጫወትከው እና ባስቆጠርከው ግብ ስለሆነ የሚወሰነው ይህንን ማሳካት አልቻልንም ነገርግን በቀጣይ የቀሩ ጨዋታዎችን በማሸነፍ የተሻለ ደረጃ ላይ ለመገኘት እንጥራለን፡፡” ", "passage_id": "21b977b42461787a527230035ecf3b99" }, { "cosine_sim_score": 0.5249288781270498, "passage": "በትላንትናው እለት ከዚህ አለም በሞት የተለዩትና ለረጅም አመታት በዳኝነት እና ኮሚሽነርነት ያሳለፉት አቶ ከማል እስማኤልን በአንድ ደቂቃ የህሊና ጸሎት በማሰብ የተጀመረው ጨዋታ በዳፍ ትራከ እና ቀኝ ጥላፎቅ ሰብሰብ ብለው ሲደግፉ በነበሩ የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች የታጀበ፣  በፈጣን እንቅስቃሴ የተሞላ እና በርካታ ሙከራ የተስተናገደበት ነበር፡፡አዲስ አበባ ከተማ ቀዳሚ የሚሆንበትን ግብ ለማስቆጠር የፈጀበት 2 ደቂቃ ብቻ ነበር፡፡ ወደ አዳማ የግብ ክልል የተሻገረው ኳስ ሲመለስ ከሳጥኑ አቅራቢያ የነበረው አሊ አያና አየር ላይ እንዳለ አክርሮ በመምታት በግሩም ሁኔታ አስቆጥሯል፡፡ በውድድር ዘመኑ አጋማሽ አአ ከተማን የተቀላቀለው አሊ ለቡድኑ ግብ ሲያስቆጥር ለመጀመርያ ጊዜ ነው፡፡ከጎሉ መቆጠር በኋላ አዳማ ከተማ የአቻነት ግብ ለማግኘት ተጭኖ የተጫወተ ሲሆን ተደጋጋሚ ሙከራዎችንም ማድረግ ችሏል፡፡ በ13ኛው ደቂቃ አዲስ ህንጻ የደረጄ አለሙ ስህተትን ተጠቅሞ ወደ ጎል ያጠፈውን ኳስ የአአ ተከላካዮች ቀድመው ያወጡት ፣ በ31ኛው ደቂቃ ዳዋ ሁቴሳ ከቅጣት ምት በቀጥታ የመታውን ኳስ የግቡ አግዳሚ የገጨበት ፣ ከአንድ ደቂቃ በኋላ ደግሞ ሱራፌል ከርቀት አክርሮ የመታውን ኳስ ደረጄ ያወጣበት አዳማ ከተማ አቻ ሊሆን የሚችልባቸው አጋጣሚዎች ነበሩ፡፡በአዲስ አበባ በኩል በ16ኛው ደቂቃ ከነአን ማርክነህ በተከላካዮች መሀል ሰንጥቆ ያሻገረውን ኳስ ኃይሌ እሸቱ በአግባቡ ተቆጣጥሮ በጃኮ አናት ላይ ቢሰደውም ቶጓዊው ግብ ጠባቂ እንደምንም ያወጣበት ኳስ አአ የግብ ልዩነቱን ሊያሰፋበት የሚችልበት አጋጣሚ ነበር፡፡በ36ኛው ደቂቃ ከማዕዘን የተሻማውን ኳስ ሱራፌል ወደ ግብ ሲመታው በአዲስ ህንፃ ተጨርፎ አቅጣጫ በመቀየር የአአ መረብ ላይ አርፋለች፡፡ በሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ግብ ያስቆጠረው አዲስ በቅርብ ጨዋታዎች ወደቀደመ ድንቅ አቋሙ እየተመለሰ መሆኑን ማሳየት ችሏል፡፡አዳማ ከተማ ከአቻነት ግቡ መቆጠር በኋላም ተጨማሪ ጎል ለማስቆጠር ጥረት አድርጓል፡፡ በተለይም በማጥቃት አማካዮቹ አዲስ ህንጻ እና ሱራፌል ዳኛቸው አማካኝነት የግብ እድሎች ቢፈጥርም ተጨማሪ ግብ ሳይቆጠር የመጀመርያው አጋማሽ 1-1 ተጠናቋል፡፡በሁለተኛው ግማሽ ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የታየበት ሲሆን የሚደረጉ ቅብብሎችም በመሀለኛው የሜዳ ክፍል የተገደቡ ሆነው ታይተዋል፡፡ በዚህም ሁለቱም ቡድኖች ከርቀት በሚሞከሩ ኳሶች የግብ እድሎችን መፍጠር ችለዋል፡፡ በ56ኛው ደቂቃ ዳዋ ሁቴሳ የመታው ቅጣት ምት በደረጄ ሲመለስበት በ58ኛው ደቂቃ ኤፍሬም ቀሬ ከርቀት አክርሮ የሞከረው ኳስ በጃኮ ተይዞበታል፡፡ጨዋታው በዚህ ሂደት ቀጥሎ በ65ኛው ደቂቃ ዳዋ ሁቴሳ ፍጹም ቅጣት ምት ክልል ውስጥ ያገኘውን ኳስ በአግባቡ ተጠቅሞ አዳማ ከተማን ከተመሪነት ወደ መሪነት አሸጋግሯል፡፡በጨዋታው መጀመርያ ያስቆጠሩትን ጎል ማስጠበቅ የተሳናቸው አዲስ አበባ ከተማዎች በድጋሚ ወደ ጨዋታው ለመመለስ የመጨረሻዎቹን 25 ደቂቃዎች ተጭነው ቢጫወቱም በምኞት ደበበ እና ሙጂብ ቃሲም የተመራው ጠንካራውን የአዳማ ከተማ የተከላካይ መስመር መስበር አልቻሉም፡፡ በዚህም ከተሻጋሪ ኳሶች እና ከርቀት በሚሞከሩ መከራዎች አደጋ ለመፍጠር ጥረት አድርገዋል፡፡ በ67ኛው ደቂቃ እንየው ከርቀት መትቶ ጃኮ ያዳነው ፣ በ70ኛው ደቂቃ ከሁለቱም መስመሮች ያሻገሯቸው አደገኛ ኳሶችን ጃኮ ለመቆጣጠር የተቸገረበት ፣ በ72ኛው ደቂቃ ጊት ጋትኮች ያመከነው መልካም አጋጣሚ ለዚህ እንደማሳያ የሚሆኑ ናቸው፡፡በጥልቀት በመከላከል በሚገኙ አጋጣሚዎች በመልሶ ማጥቃት ውጤታቸውን ለማስጠበቅ የተንቀሳቀሱት አዳማ ከተማዎች ተሳክቶላቸው 90 ደቂቃው ተጠናቆ በተጨመረው ደቂቃ መባቻ ላይ ከቅጣት ምት የተሻገረውን ኳስ ሙጂብ ቃሲም በግንባሩ በመግጨት የአዳማ ከተማን መሪነት ያሰፋች ግብ አስቆጥሯል፡፡ ጨዋታውም በአዳማ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ውጤቱን ተከትሎ አዳማ ከተማ ከ1 አመት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ በአዲስ አበባ ስታድየም ጎል ማስቆጠር እና ድል ማድረግ ሲችል ነጥቡን 42 በማድረስም በዋንጫ ፉክክሩ መቆየት ችሏል፡፡ 19 ነጥቦች ላይ የረጋው አዲስ አበባ ከተማ በአንጻሩ ለከርሞ በኢትዮጵያ ፕሪሞየር ሊግ የመቆየቱን ተስፋ ጠባብ አድርጓል፡፡", "passage_id": "d9f6b23bad2b425744cf35bad61bf4e1" }, { "cosine_sim_score": 0.5159304729753498, "passage": "የመጀመሪያው አጋማሽ የቡድኖቹ ፍልሚያ በንፅፅር ጥሩ ፉክክር የተደረገበት ነበር ። ከፍተኛ የጨዋታ ፍላጎት እና ተነሳሽነት የታየባቸው ጅማ አባ ቡናዎች የቡድናቸውን ይዘት በብዛት ይጠቀሙበት ከነበረው የ4-4-2 ቅርፅ ወደ 4-2-3-1 በመለወጥ ጨዋታውን በፈጣን እንቅስቃሴዎች እና በቶሎ ጎል ላይ ለመድረስ በሚያደርጉት ጥረት በተጋጋለ መንገድ ነበር የጀመሩት። በዚህም መሰረት ከፊት በብቸኛ አጥቂነት የተሰለፈው አሜ መሀመድ የጅማዎች ቀዳሚ ለማድረግ ተደጋጋሚ ሙከራ ሲያደርግ ታይቷል። ለዚህም ወጣቱ አጥቂ በ20ኛው 32ኛው እና 38ኛው ደቂቃ ላይ ከረጅም ርቀት ያደረጋቸው ሙከራዎች የሚጠቀሱ ነበሩ ። አባ ቡና ያደረገውን የቅርፅ ለውጥ ተከትሎ የአስር ቁጥር ሚና የተሰጠው እና በነፃነት ለአጥቂው ቀርቦ ሲጫወት የነበረው ዳዊት ተፈራም ጥሩ መንቀሳቀስ ችሏል። በ43ኛው ደቂቃ ላይም ከረጅም ርቀት ያደረገው ሙከራ በሱሌይማን አቡ ተያዘበት እንጂ ቡድኑን ቀዳሚ ለማድረግ ጥሩ ዕድል ፈጥሮ ነበር ። በአጠቃላይ በመጀመሪያው አጋማሽ የአሰልጣኝ ገ/መድህን ሀይሌ ቡድን ያደረገው ለውጥ ሲጠቅመው ተስተውሏል። በተለይም የአማካይ ክፍሉ ያገኘው የቁጥር ብልጫ የተጋጣሚውን የመሀል ክፍል ለመበተን አስችሎታል ። የሁለቱ የተከላካይ አማካዮች በነፃነት የመጫወት እና ቀጥተኛ ጥቃቶችን የማጨናገፍ አጨዋወት የተሳካ የነበረ ሲሆን የመስመር አማካዩ ኪዳኔ አሰፋም እንቅስቃሴ መልካም የሚባል ነበር። ሆኖም ግን ጅማዎች በሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ ሲደርሱ በተደጋጋሚ ኳስ ይበላሽባቸው የነበረ በመሆኑ የነበራቸው የበላይነት ፍሬያማ እንዳይሆን አድርጎታል።በተጋጣሚያቸው የመሀል ሜዳ ብልጫ የተወሰደባቸው እና ሁለቱ አጥቂዎቻቸው በብዛት ተነጥለው ለመጫወት የተገደዱባቸው ኤሌክትሪኮች በመጀመሪያው አጋማሽ ደህና ሙከራ ሳያደርጉ ነበር የወጡት። የአማካይ ክፍሉ ቅርፅ በእጅጉ የተዛባ እና በቁመትም ሆነ በጎን ሚዛናዊነት የጎደለው በመሆኑ የመስመር ተከላካዮቹ ማጥቃቱን ለማገዝ እንዲሁም የሜዳውን ስፋት ለመጠቀም ወደፊት የሚያደርግትን እንቅስቃሴ ለማንበብ እና ኳስ ለማሰራጨት እንኳን ሲቸገር ተስተውሏል። በተከላካይ እና በኣማካይ መስመራቸው መሀከልም ሰፊ ክፍተት እየተው መጫወታቸው ኤሌክትሪኮች በቀላሉ ለጥቃት እንዲዳረጉ መንስኤ ሲሆንም ታይቷል ።ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀምር የአሰልጣኝ ብርሀኑ ባዩ ቡድን በመጀመሪያው አጋማሽ የታየበትን ክፍተት ለማስተካከል የቅርፅ ለውጥ ያስከተለ የተጨዋቾች ቅያሪ እድርጓል። በዚህ መሰረት ብሩክ አየለን እና ዋለልኝ ገብሬን በሙሉአለም ጥላሁን እና በሃይሉ ተሻገር የቀየረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ 4-4-2 ወደ 4-3-3 የተጨዋቾች አደራደር መጥቷል። ከዚህ ለውጥ በኋላ ቡድኑ የተሻለ መንቀሳቀስ ችሏል። ተወስዶበት የነበረውን የኳስ ቁጥጥር ብልጫም መመለስ የቻለ ሲሆን ከመጀመሪያው አጋማሽ በተሻለም የግብ ሙከራዎችን ማድረግ ችሏል ። በተለይም በ55ኛው ደቂቃ ላይ በሀይሉ ተሻገር ከሙሉአለም ጋር በአንድ ሁለት ቅብብል ያገኘውን ኳስ ሞክሮ ወደ ውጪ የወጣበት እና በ85ኛው ደቂቃ ላይ ፍፁም ገ/ማርያም የጅማ አባ ቡናን የተከላካይ መስመር ክፍተት በመጠቀም በግራ መስመር ይዞ የገባውን ኳስ በቀጥታ ሞክሮ ወደውጪ የወጣበት ሙከራዎች በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ።የኢትዮ ኤሌክትሪኮችን ለውጥ ተከትሎ ጅማዎች እንደመጀመሪያው አጋማሽ ፍጥነትን እና የኳስ ቁጥጥርን ያማከለ ጨዋታ ለማድረግ ቢቸገሩም በመልሶ ማጥቃት እና በፈጣን የማጥቃት ሽግግር ላይ የተመሰረተ አጨዋወታቸው ግን ጥሩ ዕድሎችን እንዲፈጥሩ አስችሏቸዋል ። በተለይም ተቀይሮ የገባው ኄኖክ ኢሳያስ በግራ መስመር በተሰነዘረው መልሶ ማጥቃት ከዳዊት ተፈራ የተቀበለውን ኳስ የሞከረበት እና በጭማሪ ደቂቃ ላይ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የዋለው ኪዳኔ አሰፋ ከግራ መስመር ከረጅም ርቀት የሞከረውን ኳስ በኤሌክትሪኩ ግብ ጠባቂ ሱሊማን ኤቡ ባይመለሱ ኖሮ ለውሀ ሰማያዊዎቹ ሶስት ነጥብ ማስገኘት የሚችሉ አጋጣሚዎች ነበሩ። በጥቅሉ ሲታይ ግን ሁለተኛው አጋማሽ ከመጀመሪያው በጥቂቱ ቀዝቀዝ ብሎ የታየ እንዲሁም ተጨዋቾች በተደጋጋሚ እየተጋጩ የሚወድቁበት እና ጎሎችም ያልታዩበት ሆኖ ባማለፉ ጨዋታው ያለግብ ሊጠናቀቅ ችሏል።", "passage_id": "8569810d1867231c43c2f279ab6550fd" }, { "cosine_sim_score": 0.511550734236359, "passage": "በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 4ኛ ሳምንት አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በብቸኝነት የተደረገው የመከላከያ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል። በተለመደው የ4-4-2 አሰላለፍ ጨዋታውን የጀመረው መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን ከገጠመበት ቡድን ቴዎድሮስ በቀለን በሙሉቀን ደሳለኝ በመተካት ጀምሯል። ወላይታ ድቻን ማሸነፍ ከቻለው ቡድኑ በተለየ ሱሌማን ሀሚድ ፣ ሱራፌል ዳኛቸው እና በረከት ደስታን በመጀመርያ አሰላለፍ ውስጥ ያስገባው አዳማ ከተማ በ 4-2-3-1 አሰላለፍ ሚካኤል ጆርጅን ብቸኛ አጥቂ አርጎ በመጠቀም ነበር ወደሜዳ የገባው።ጨዋታው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2010 የውድድር አመት ከጀመረ ጀምሮ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ ከተስተናገዱት ጨዋታዎች ሁሉ እጅግ አሰልቺው ሆኖ አልፏል። የታዩት በጣት የሚቆጠሩ የግብ ሙከራዎችም በብዛት ከግብ ክልሉ እጅግ ርቀው የተደረጉ ነበሩ። በመጀመሪያ ደቂቃዎች ላይ ሙጂብ ቃሲም እና መስፍን ኪዳኔ ካደረጓቸው የሙከራ ጥረቶች ውጪ ቡድኖቹ ወደ ተቃራኒ ሳጥን ሲቃረቡ አልታዩም። በቀሪውም የመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍል 23ኛው ደቂቃ ላይ ሙሉቀን ደሳለኝ በድንገት ተከላካዮችን አታሎ ወደ አዳማ የግብ ክልል ውስጥ በመግባት ከሞከረው እና ጃኮ ፔንዜ በቀላሉ ካዳነው ኳስ በቀር የታዩት ሙከራዎች ሁሉ ከሳጥን ውጪ የተደረጉ እና ኢላማቸውን ያልጠበቁ ነበሩ።የተለመደው የመከላከያ የአማካይ ክፍል ችግር ዛሬም ጎልቶ የታየ ሲሆን በሙሉ ጨዋታው አጥቂዎቹ ከአዳማው ግብ ጠባቂ ጃኮ ፔንዜ ጋር ፊት ለፊት ሊገናኙ ሚችሉበት ኳስ ከአማካይ ክፍሉ ሲገኝ አልተስተዋለም። አዳማዎችም ቢሆኑ መሀል ሜዳ ላይ የነበራቸውን የቁጥር ብልጫም ሆነ የተሻለ የኳስ ቁጥጥር ምንም ሲፈይዱበት አልታየም። የፊት መስመር ተሰላፊው ሚካኤል ጆርጅም እንደ ብቸኛ አጥቂ ያደርገው የነበረው እንቅስቃሴ ከጀርባው ለነበሩት የአጥቂ አማካዮችም ሆነ ለራሱ የጠቀመ ሆኖ አልታየም።በሁለተኛው አጋማሽ እንደመጀመሪያው ሁሉ አዳማዎች የተሻለ ሲንቀሳቀሱ ቢታዩም አሁንም የመከላከያን የኃላ ክፍል ሰብረው የገቡበት አጋጣሚ አልነበረም። በዚህ ረገድ የተሻለ ሲንቀሳቀስ ያመሸው ሱራፌል ዳኛቸው ያደረጋቸው ሙከራዎች የሚጠቀሱ ነበሩ። ሆኖም እስማኤል ሳንጋሪ በኤፍሬም ዘካሪያስ ተቀይሮ ከወጣ በኃላ ቡድኑ በሜዳ ላይ ያደረገው የተጨዋቾች ሽግሽግ ብልጫ እንዲወሰድበት ምክንያት ሆኖ ነበር። በዚህ ወቅትም መከላከያዎች በአማኑኤል ተሾመ፣ ምንተስኖት ከበደ እና መስፍን ኪዳኔ አማካይነት ከርቀት ሙከራዎችን ማድረግ ችለው ነበር። በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ላይ የሁለቱም ቡድን ግብ ጠባቂዎች የሰሯቸውን ስህተቶች እንኳን በአግባቡ የተጠቀመ አጥቂ ሳይኖር ጨዋታው ያለግብ ተጠናቋል።አምና በተመሳሳይ መርሀግብር አዲስ አበባ ላይ ያለግብ ተለያይተው የነበሩት ሁለቱ ቡድኖች ዘንድሮም ግብ ባለማስቆጠር ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የጨዋታ ሂደት  አዝናኝ የሚባል ፉክክር ሳያሳዩ መቅረታቸው ለተመልካቹ እጅግ ተስፋ አስቆራጭ ነበር። በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ሲታዩ ግብ ለማስቆጠር እና ጨዋታውን ለማሸነፍ ፍላጎቱ ያላቸው ሁለት ቡድኖች ተገናኝተው በ90ደቂቃ ውስጥ አንድም ያለቀለት ዕድል ተፈጥሮ አለማየት ሊጉ ያለበትን ደረጃ እና የአሰልጣኞቻችንን የማጥቃት ስትራቴጂዎች ትዝብት ላይ የሚጥል ነው።", "passage_id": "e07ea14a130fb7f238259f07dccd7efd" }, { "cosine_sim_score": 0.50784786218951, "passage": "ከሊጉ መክፈቻ ጨዋታዎች መሀከል አንዱ የነበረው እና በይደር ተይዞ የቆየው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የድሬደዋ ከተማ ጨዋታ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም ተደርጎ በሁለት የቅጣት ምት ጎሎች 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተገባዷል።ቅዱስ ጊዮርጊስ በወላይታ ድቻ ሽንፈት ከገጠመው ስብስቡ መሀከል ኢብራሒማ ፎፋናን ወደ ተጠባባቂ ወንበር አውርዶ ለጋዲሳ መብራቴ የመጀመሪያ አሰላለፍ ዕድል በመስጠት በተለመደው የ4-3-3 አሰላለፍ ወደ ሜዳ ገብቷል። በተመሳሳይ በሜዳቸው በኢትዮጵያ ቡና ከተረቱበት ቡድን የአንድ ተጨዋች ቅያሪ ያደረጉት ድሬደዋዎች ከፊት የኩዋሜ አትራም ተጣማሪ የነበረውን ዳኛቸው በቀለን በያሬድ ዘውድነህ በመተካት ኩዋሜን ከፊት ለብቻው በነጠቀም በ4-1-4-1 አሰላለፍ ጨዋታውን ጀምረዋል።ምንተስኖት አዳነ ከበሀይሉ አሰፋ ተቀብሎ ከርቀት በሞከረው እና ወደ ውጪ በወጣው ኳስ የተነቃቃ መስሎ የጀመረው ጨዋታ ሁለተኛ ሙከራ ለመመልከት በርካታ ደቂቃዎችን ያስጠበቀ ፈዛዛ እንቅስቃሴን ነበር ያስከተለው። በተመሳሳይ መልኩ ኳስ መስርተው ከሜዳቸው ለመውጣት ጥረት የሚያደርጉት ሁለቱ ቡድኖች የጨዋታ ፍጥነታቸው ዝግ ማለት ተጋጣሚ የመከላከል ቅርፁን እንዲይዝ ጊዜ የሚሰጥ አይነት በመሆኑ ግብ ጠባቂዎችን የሚፈትኑ ተከታታይ ሙከራዎችን ለማድረግ ሳይችሉ ቀርተዋል። በሜዳው ቁመት በተጨዋቾቻቸው መሀል ይኖር የነበረው ሰፊ ርቀትም የቅብብሎቻቸውን ስኬት አውርዶት አብዛኛው እንቅስቃሴያቸው በመሀለኛው ሜዳ ላይ ያመዘነ እንዲሆን ምክንያት ሆኗል። የግብ ዕድል ለመፍጠር የሚረዱ የተሻሉ የሚባሉ ኳሶችን አልፎ አልፎ ሲጥሉ የነበሩት ፈረሰኞቹ ከምንተስኖት የ1ኛ ደቂቃ ሙከራ በኃላ 23ኛው ደቂቃ ላይ አብዱልከሪም ኒኪማ ከግራ መስመር መሬት ለመሬት ባሻገረው ኳስ ጥሩ አጋጣሚን ቢፈጥሩም ጀማል ጣሰው ከአቡበከር ሳኒ እና ምንተስኖት አዳነ ጋር ታግሎ አድኖባቸዋል። ከሶስት ደቂቃ በኃላ ደግሞ እስከ ሀያኛው ደቂቃ ድረስ ከነበረበት የግራ መስመር አጥቂነት ወደቀኝ የዞረው ጋዲሳ መብራቴ ከዛው ከቀኝ መስመር ወደ ጎን በመሄድ በሳጥን ውስጥ ጥሩ አጋጣሚ ቢፈጥርም የተጠቀመበት አልነበረም። ባለፈው ሳምንት ቅድስ ጊዮርጊስን ከረታው የወላይታ ድቻ ቡድን ጋር ተመሳሳይ ቅርፅ እና አቀራረብ የነበራቸው ድሬደዋዎች አንድም የግብ ሙከራ ሳያደርጉ ቢቆዩም 28ኛው ደቂቃ ላይ ኩዋሜ አትራም በግምት ከሰላሳ ሜትር በቀጥታ በመምታት ባስቆጠራት የቅጣት ምት ግብ መሪ መሆን ችለዋል። ከግቡ በኃላም ቢሆን ብርቱካናማዎቹ ያደረጉት ብቸኛ ሙከራ 34ኛው ደቂቃ ላይ ዘላለም ኢሳያስ ከርቀት መቶ ሮበርት በቀላሉ ያዳነበትን ኳስ ነበር። በዚህ ሁኔታ በተቀዛቀዘ መንፈስ የተጠናቀቀው የመጀመሪያ አጋማሽ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተደጋጋሚ የተጨዋቾች ጉዳት እና የዳኛ ፊሽካ የታጀበ ነበር። ጨዋታው አብቅቶ ቡድኖቹ ወደ መልበሻ ክፍል ካመሩ በኃላ በካታንጋ እና ሚስማር ተራ በተቀመጡ ደጋፊዎች መሀል የተፈጠረው ግጭት እና ድንጋይ መወራወር ደግሞ ሌላ የሚስከፋ የእለቱ ክስተት ሆኗል። የፀጥታ ሀይሎች በወሰዱት ርምጃም በደጋፊዎቹ መሀል ሰፊ ክፍተት እንዲኖር በማድረግ ግጭቱ እንዳይባባስ አድርገዋል።ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀምር ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወደ ቀኝ መስመር ባደላ መልኩ አብዱልከሪም መሀመድን ወደፊት በመግፋት በታሻጋሪ ኳሶች በማጥቃት የጀመሩ ሲሆን ከመጀመሪያው በተሻለ አስፈሪነትን ተላብሰው ታይተዋል። በአንፃሩ ድሬደዋዎች በተወሰነ መልኩ ወደ ኃላ አፈግፍገው የተፈጠረባቸውን ጫና ለመቀነስ የሞከሩ ሲሆን በመልሶ ማጥቃት ከሚገኙ ዕድሎችም ወደ ጎል የቀረቡባቸው ጊዜዎች ነበሩ። ከነዚህ መሀል ምንም እንኳን ወደ ሙከራነት ባይቀየርም 50ኛው ደቂቃ ላይ ኩዋሜ አትራም ከዮሴፍ ደሙዬ ሳጥን ውስጥ ሆኖ የተቀበለው ኳስ ተጠቃሽ ነው። በዚህ መልኩ የቀጠለው ጨዋታ 61ኛው ደቂቃ ላይ ጎል አስተናግዷል። ጎሉ የኩዋሜ የቅጣት ምት ከተቆጠረበት አካባቢ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አበባው ቡታቆ በተመሳሳይ መልኩ በቀጥታ በመምታት ያስቆጠረው ሌላ ቅጣት ምት ነበር። ከግቡ መቆጠር በኃላ በነበሩት ደቂቃዎች እጅግ ተጋግሎ በቀጠለው ጨዋታ ድንገተኛ ጥቃት የከፈቱት ድሬዎች አጥቂያቸው ኩዋሜ አትራም በቅዱስ ጊዮርጊስ ሳጥን አካባቢ ወድቆ የቅጣት ምት ሳይሰጠው በመቅረቱ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። በዚህ አጋጣሚም በአበባው ቅጣት ምት አግባብነት ደስተኛ ያልነበሩት አሰልጣኝ ስምኦን አባይ ለኩዋሜ ቅጣት ካለመሰጠቱ ጋር ተዳምሮ ከዳኛው ጋር በፈጠሩት አለመግባባት በቀይ ካርድ ለመውጣት ተገደዋል። የጨዋታው ጊዚያዊ ግለትም እየበረደ ሃዶ መጀመሪያ የነበረውን መልክ ይዟል። የመጨረሻዎቹን ሰላሳ ደቂቃዎች አዳነ ግርማን እና ኢብራሂማ ፎፋናን ቀይረው በማስገባት በተቻላቸው መጠን ኳሶችን ወደፊት በመላክ ጎል ለማግኘት ሲሞክሩ ያመሹት ቅዱስ ጊዮርጊሶች 68ኛው ደቂቃ ላይ አብዱልከሪም ኒኪማ ከሳጥን ውጪ በመታት ኳስ ሙከራ ማድረግ ሲችሉ በጭማሪ ደቂቃ ከአበባው ብታቆ የተነሳውን ቅጣት ምት አዳነ ግርማ በግንባር የሞከረበትም አጋጣሚም ቡድኑ ለግብ የቀረበበት ነበር። ወደ መጠንቀቁ ያመዘኑት ድሬደዎች ደግሞ በአናጋው ባድግ እና ዘላለም ኢሳያስ ያደረጓቸው ሙከራዎች ተጠቃሽ ነበሩ። ሆኖም በተለይ 84ኛው ደቂቃ ላይ ሳውሪል ኦልሪሽን ቀይረው ካስገቡ በኃላ ሙሉ ትኩረታቸው ውጤት ማስጠበቁ ላይ ሆኖ ታይቷል። በዚህም ተሳክቶላቸው ጨዋታው 1-1 ተጠናቋል።የአሰልጣኞች አስተያየትም/አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ – ቅዱስ ጊዮርጊስጨዋታው በጣም ፍትጊያ የበዛበት እና ከመጀመሪያው ሀይል የተቀላቀለበት ነበር። ማሸነፍ ፈልገን ነበር። በፈለግነው መልኩ የጎል ዕድሎች አልፈጠርንም። እኩል ለእኩል መውጣታችን ደስ የሚል አይደለም። ዛሬ የምንፈልገውን ያህል ተጫውተናል ማለት አይቻልም። በተለይ በማጥቃቱ በኩል በጣም ደካሞች ነበርን። ቀላል የሆኑ ኳሶች እንሳሳት ነበር። በቀጣይ ጨዋታዎች እንደዚህን ችግሮቻችንን አርመን እንቀርባለን።አሰልጣኝ ስምዖን አባይ – ድሬደዋ ከተማከጨዋታው ውጤት ይዘን ለመመለስ ነበር የመጣነው። በተወሰነ መልኩ ተሳክቶልናል ብዬ አስባለው። በመልሶ ማጥቃት ለመጫወት ነው የሞከርነው። ያን ያደረግንበት ምክንያትም በተከታታይ ካስመዘገብነው ደካማ ውጤት አንፃር ነው። በዚህ ሁኔታ ጊዮርጊስን ከመሰለ ቡድን ጋር ስንጫወት መጠንቀቅ እና ነገሮችን በእርጋታ ማየት ነበረብን። ልጆቼም ይህን ነገር በሚገባ ተግብረውታል ብዬ አስባለው።ዳኛው እኔን በቀይ ማስወጣቱ ተገቢ ነበር። ሊያልፈኝ ይችል ነበረ ቢሆንም ስሜታዊ ሆኜ ነበር። ቡድኔ ካለበት ሁኔታ አንፃር እንጂ ከዚህ በፊት እንዲህ አይነት የዲሲፕሊን ችግር አሳይቼ አላውቅም።", "passage_id": "9403d771398639e6cb21917aa5776b9c" }, { "cosine_sim_score": 0.49988816346105575, "passage": "በሁለተኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር ላይ መደረግ ሲኖርበት በይለፍ ተይዞ የቆየው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ዛሬ 11፡30 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም ተደርጎ በኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-1 አሸናፊነት ተደምድሟል።ባሳለፍነው ቅዳሜ ወልድያን 2-0 መርታት የቻለው ኢትዮጵያ ቡና በዛሬው ጨዋታ በረከት ይስሀቅን በእያሱ ታምሩ በመተካት ብቻ የቅርፅ ለውጥ ሳያደርግ አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ በመጀመሪያው ጨዋታቸው በተጠቀሙበት የ4-3-3 አሰላለፍ ቀርቧል። በዚህ ረገድ ተለይቶ የታየው የአስቻለው ግርማ በፊት አጥቂነት መሰለፍ ሲሆን በመጨረሻ አጥቂነታቸው የሚታወቁት ማናዬ ፋንቱ እና አቡበከር ነስሩ በተጠባባቂነት መያዛቸው ለውጡ ከአማራጭ እጦት የመጣ እንዳልሆነ አመላክቷል። በ7ኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር በደደቢት የ3 -1 ሽንፈት የገጠመው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በተጨዋች ምርጫው ላይም ሆነ ቡድኑ በተጠቀመበት የ 4-4-2 ዳይመንድ አሰላለፍ ላይ ለውጥ ሳያደርግ ወደ ሜዳ ገብቷል። አሰልጣኝ ብርሀኑ ባዩን በሳምንቱ መጀመሪያ ያሰናበታው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሙሉ ጨዋታውን በግብ ጠባቂ አሰልጣኙ ቅጣው ሙሉ አማካይነት ነበር የተመራው።በተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የጀመረው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ እጅግ የተፋዘዘ እንቅስቃሴ የተስተናገደበት ነበር። ቡድኖቹ በተወሰኑ አጋጣሚዎች ብቻ ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል ለመግባት የቻሉ ቢሆንም ያየናቸው የግብ ሙከራዎች ከሦስት መብለጥ አልቻሉም። ከሁለት ተከታታይ ሽንፈት በኃላ ወደዚህ ጨዋታ የመጡት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ምንም እንኳን በርካታ የግብ ዕድሎችን መፍጠር ባይችሉም የተጋጣሚያቸው አጨዋወት ፍሪያማ እንዳይሆን በማድረግ ያገኙትን አጋጣሚ ተጠቅመው ግብ ማስቆጠር አልተሳናቸውም። በቻሉት አጋጣሚ የተከላካይ መስመራቸውን ወደ መሀል ሜዳው አስጠግተው የተጫወቱት ኤሌክትሪኮች የኳስ ቁጥጥር ቢወሰድባቸውም ተጋጣሚያቸውን በራሱ ሜዳ ላይ በማስጨነቅ እና ኳሶችን በማበላሸት ረገድም ሆነ ኳስ በግብ ክልላቸው ስትገኝ ክፍተትን ባለመስጠቱ በኩል ተሳክቶላቸዋል። አብዛኛው የማጥቃት መስመራቸው ዲዲዬ ለብሪ አመዝኖ ወደሚጫወትበት የግራ መስመር አመዝኖ በቆየባቸው ደቂቃዎች  ኤሌክትሪኮች በሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ የነበራቸው አስፈሪነት እምብዛም ነበር። በዚህም 15ኛው ደቂቃ ላይ ቢኒያም አሰፋ ከሔኖክ ካሳሁን ከተቀበላትን ኳስ የሞከረው ቀላል ሙከራ ሌላ ዕድል አልፈጠሩም። ሆኖም 35ኛው ደቂቃ በኃላ ዲዲዬ ለብሪ የማጥቃት አቅጣጫ ወደ ቀን ከዞረ በኃላ ክፍተት ሲታይበት የነበረውን የኢትዮጵያ ቡና የግራ የተከላካይ ክፍል ለመጠቀም ሁለት ደቂቃዎች ብቻ ነበር የፈለጉት። በዚህም 37ኛው ደቂቃ ላይ ክልሉሻ አልሀሰን ከጥላሁን ወልዴ በግሩም ሁኔታ ያለፈለትን ኩስ በመጠቀም በኢትዮጵያ ቡና ተከላካዮች መሀል በማለፍ የመጀመሪያውን ግብ አስቆጥሯል። ይህች የ ካሉሻ ጎል ኢትዮ ኤሌክትሪኮችን በጣሙን ያነቃቃች ስትሆን ከወልድያው ጨዋታ በተለየ በድናቸውን በድምቀት ሲያበረታቱ የነበሩትን የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎችን ወደተቃውሞ የመራች ነበረች። ከዚህ ደቂቃ ጀምሮ በእረፍት እና በሁለተኛው አጋማሽ ጭምር የቀጠለው የደጋፊዎቹ ተቃዎሞ ሙሉ ለሙሉ በክለቡ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ነበር። 25ኛው ደቂቃ ላይ አስናቀ ሞገስ ከግራ መስመር ያሳለፈው እና አስቻለው ሳይደርስበት የቀረው ኳስ ኢትዮጵያ ቡናዎች ለግብ የቀረቡበት ብቸኛ አጋጣሚ ነበር ማለት ይቻላል። በግራ መስመር አጥቂነት የሚታወቀው አስቻለው ግርማ ከትሰለፈበት የፊት አጥቂነት ሚና እያሱ ታምሩ ወደተሰለፈበት የግራው የቡና የማጥቃት መስመር አድልቶ እና ኤልያስ ማሞም ተጨምሮበት አብዛኛው የቡድኑ የማጥቃት እንቅስቃሴ በሶስቱ ተጨዋቾች መሪነት የሚካሄድ ነበር። ሆኖም በዚህ መንገድ በቂ የመቀባበያ ክፍተትን መፍጠር ባለመቻሉ እና ሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ በሜዳው ስፋት እስከ ቀኝ መስመር አጥቂው አስራት ቱንጆ ድረስ የኤሌክትሪክን ተከላካይ መስመር መለጠጥ ባለመቻሉ ቡድኑ የሚያጠቃበት መንገድ ለአዋቾቹ የግራ መስመር የተጠጋጋ ማጥቃት ሲቋረጥ በቶሎ ኃላቸውን መሸፈን ሳይችሉ የቡናን የግራ መስመር መከላከል ክፍተት እንዲኖርበት መንስኤ ሆኗል። ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር  በኢትዮ ኤሌክትሪኮች በኩል የጎላ ለውጥ ባይታይም አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ አስቻለው ግርማን በአቡበከር ነስሩ የቀየሩ ሲሆን መስዑድ መሀመድን ከነበረበት የተከላካይ አማካይነት ሚና በመቀየር ከኤልያስ ጋር የማጥቃት ሂደቱ ላይ እንዲሳተፍ በማድረግ አክሊሉ ዋለልኝን ወደኃላ የመለሱበት አኳኃን በቡናማዎቹ በኩል ተጠቃሽ ነበር። በእንቅስቃሴም ህምነ በሙከራ ረገድም ሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ ሆኗል። አሁንም ኳስ መስርቶ በመግባት ክፍተቶችን ለማግኘት ሲሞክር በነበረው ኢትዮጵያ ቡና በኩል ኤልያስ ማሞ በኤሌክትሪክ የግራ መስመር የመከላከል ክፍል በተስፋዬ እና ዘካሪያስ መሀል እየገባ ተከላካይ መስመሩን ወደመሀል እንዲሰበስበብ የሚያደርግበት እንቅስቃሴ ተደጋግሞ ይታይ ነበር። ከዚህ እንቅስቃሴ መነሻነትም የቀኝ መስመር አጥቂው አስራት ቱንጆ ነፃ ሆኖ ይታይ የነበረ ሲሆን 54ኛው ደቂቃ ላይ በተመሳሳይ አኳኃን ከሳጥን ውስጥ ግልፅ የሚባል ዕድል አግኝቶ መጠቀም ሳይችል ቀርቷል። ውጤት የማስጠበቅ ሀሳብ ያልታየባቸው ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ከቀደመው በበለጠ የተከላካይ መስመራቸውን እስከ መሀል ሜዳ አስጠግተው በተለይ ከኢትዮጵያ ቡና አማካዮች የቅብብል ስህተቶች መነሻነት የሚያገኟቸውን ኳሶች በፍጥነት ወደ ጥቃት በመቀየር ሙከራዎችን የሚያደርጉበት መንገድ ቀጥሎ ታይቷል። 52ኛው ደቂቃ ላይ በሀይሉ ተሻገር ከርቀት ሞክሮ ወደውጩ የወጣበት እንዲሁም 58ኛው ደቂቃ ላይ ካሉሻ አልሀሰን መሀል ለመሀል ኳስ ይዞ በመግባት እና የቡናን ተከላካዮች ወደራሱ ስቦ በግራው የሳጥኑ ጠርዝ ላይ ይገኝ ለነበረው  ጥላሁን ያሳለፈለትን ጥላሁን ሞክሮ የሳተበት አጋጣሚዎች ቡድኑ ተጨማሪ ጎል ፍለጋ ላይ እንደነበር ምስክሮች ነበሩ። ከዚህ እንቅስቃሴ የማዕዘን ምት ያገኙት ኤሌክትሪኮች በፈጠሩት ጫናም 59ኛው ደቂቃ ላይ አወት ገ/ሚካኤል ያሻማውን ኳስ በመጠቀም መሀል ተከላካዩ ግርማ በቀለ ባስቆጠረው ኳስ መሪነታቸውን ወደ ሁለት አሻግረዋል። ከደቂቃዎች በኃላም ዲዲዬ ለብሪ ጥላሁን ወደ መሀል ተጠግቶ በነበረው የቡና የተከላካይ ክፍል መሀል የላከለትን ኳስ በተሳሳተ የመጀመራ ንክኪው ምክንያት መጠቀም ሳይችል ቀረ እንጂ የቡድኑ መሪነት ወደ ሶስትም ከፍ ሊል ተቃርቦ ነበር።  ከወትሮው በተለየ አቋሙ ጥሩ ያልነበረው ዲዲዬ ለብሪ 87ኛው ደቂቃ ላይም ከአስናቀ ሞገስ የተሳሳታ ቅብብል ከሀሪሰን ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ ማስቆጠር ሳይችል ቀርቷል። ከዚህ በኃላ በነበሩት ደቂቃዎች ኢትዮጵያ ቡናዎች በተመሳሳይ አኳኃን ለማጥቃት ቢጥሩም 70ኛው ደቂቃ ላይ ትዕግስቱ አበራ እንዲሁም 71ኛው ደቂቃ ላይ አስናቀ ሞገስ አሻምተዋቸው ሱሊማና አቡ ከያዛቸው ኳሶች ውጪ ዕድሎችን አልፈጠሩም። ሆኖም የ73ኛው ደቂቃ የሚኪያስ መኮንን በመሀል ተከላካዩ ኤፍሬም ወንደሰን መቀየር ተከትሎ ቅርፃቸውን ወደ 3-4-3 የቀየሩት ቡናዎች በዚሁ ደቂቃ በእያሱ ታምሩ አማክልይነት ጎል ማግኘት ቻሉ። እያሱ በረጅም ወደ ኤሌክትሪኮች የግብ ክልል የተጣለውን ኳስ ተከላካዮች በሚገባ ሳያርቁት ሲቀሩ አግኝቶ በቀጥታ በመታት ነበር ያስቆጠረው። ከግቧ በኃላ በነበሩት 15 ደቂቃዎች  የቡንምዎች ጫና እጅግ የበረታ ሲሆን ሙሉ ለሙሉ ያላፈገፈጉት ኤሌክትሪኮችም በዲዲዬ ለብሪ እና ካሉሻ አልሀሰን አማካይነት ሙከራዎችን ማድረጋቸው አልቀረም። በተቃራኒው 80ኛው ደቂቃ ላይ በአቡ የተመለሰችን የኤልያስ ማሞ የቅጣት ምት ከግቡ አፋፍ ላይ የነበሩ ሶስት ተጨዋቼች ሳይጠቀሙበት የቀሩት ፣ 82ኛው ደቂቃ ላይ ከመስዑድ የማዕዘን ምት ትዕግስቱ በግንባሩ ሞክሮ አቡ በቅልጥፍና ያዳነበት እና 90ኛው ደቂቃ ላይ ኤልያስ ከአበበከር ተቀብሎ ከሳጥን ውስጥ ሞክሮ የሳተበት ሶስት አጋጣሚዎች ጨዋታው በአቻ ውጤት ሊፈፀም የቀረበባቸው የኢትዮጵያ ቡና ከባድ ሙከራዎች ነበሩ። ሆኖም በጨዋታው ተጨማሪ ግብ ሳንመለከት በተጨዋቼች የግል ብቃት እና እንደ ቡድንም የነበራቸው ተነሳሽነት እጅግ ከፍ ብሎ የታዩት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በደጋፊ ተቃውሞ በታጀቡት ኢትዮጵያ ቡናዎች ላይ የ2-1 ድል በማስመዝገብ ጨታውዋ ተጠናቋል።የአሰልጣኞች አስተያየትአሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ” ለረጅም ጊዜ በግብ ጠባቂ አሰልጣኝነት ቆይቻለው። ዛሬ ደግሞ ይሄንን ቡድን ራሴ መርቼ በማሸነፌ ከልብ ተደስቻለው። ብልጫ ወስዶ የተጫወተ ቡድን ያሸንፋል። ዘጠና ደቂቃ በትኩረት ተጫውተን ካገኘናቸው እድሎች ግቦች አስቆጥረን ማሸነፍ ችለናል። ተጨዋቾቹም ካጋጠማቸው የሶስት ጊዜ ሽንፈት በኃላ በእልህ ተጫውተው ውጤት ይዘው ወተዋል። በቀጣይ ያሉንን ልጆች በዐዕምሮው ረገድ አዘጋጅተን በሌሎች ጨዋታዎችም እንዲሁ በሞራል ተነሳስተው ወደ ውጤት ይመጣሉ ብዬ አስባለው። የመውረድ ስጋት የለብንም”አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜስ – ኢትዮጵያ ቡና” እጅግ በጣም አዝኛለው። ምክንያቱም የመጀመሪያው አጋማሽ በሚገባ ሳንፋለም አልፎናል። ሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ የነበረ ቢሆንም በመጀመሪያው አጋማሽ መጥፎ ነበርን። የመጣውት  ባሳለፍነው ሳምንት ነው። ብዙ መስራት እና ብዙ ነገሮችን ማሻሻል ይጠበቅብናል። ፍልስፍናዬን ለማስረፅም ጊዜ ያስፈልገኛል። ቢሆንም የዛሬውን ጨዋታ ወደ ሁለተኛነት ከፍ ለማለት ማሸነፍ እጅግ ወሳኝ ነበር። እረፍት በጣም ተናድጄ ነበር በመልበሻ ክፍልም ተጨዋቾቼ ለደጋፊው ሲሉ እንዲፋለሙ ነግሪያቸው ነበር። በርግጥም አድረገውታል ግን በቂ አልነበረም። ለደጋፊዎቻችንም ይቅርታ መጠየቅ ፈልጋለው። “", "passage_id": "ad39770952487dbe03197677fc9b6419" }, { "cosine_sim_score": 0.48438882620837875, "passage": "በ13ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ጎንደር ዐፄ ፋሲለደስ ስታድየም ላይ ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን ያስተናገደበት ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል።በ12ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአማራ ደርቢን ታድመው ከባህር ዳር ሲመለሱ በደረሰባቸው የመኪና አደጋ ህይወታቸውን ላጡ የዐፄዎቹ  ደጋፊዎች የአዳማ ከተማ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ባነር ይዘዉ ስታድየም በመገኘት ሀዘናቸውን ገልፀዋል። ጨዋታዉም አደጋው ለገጠማቸው የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች የህሊና ፀሎት በማድረግ ነበር የጀመረው።ፋሲሎች ከባህርዳር ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ የመጀመሪያ አሰላለፍ ሐብታሙ ተከስተን በመጣባቸው ሙሉ እንዲሁን አብዱራህማን ሙባረክን በዓለምብርሀን ይግዛው በመተካት ወደ  ሲገቡ አዳማዎች ወልዋሎን በረቱበት ጨዋታ የቀይ ካርድ ሰለባ የሆነው ቡልቻ ሹራን ከህመም በተመለሰው ከነዓን ማርክነህን ብቻ በመቀየር ጨዋታውን ጀምረዋል።የመጀመሪያዉ አጋማሽ ግጭት የበዛበት እና ፈጣን ጨዋታ የተስተዋለበት ነበር። ገና በ3ኛው ደቂቃ ላይ መጣባቸው ሙሉ ከመሀል ለአምሳሉ ጥላሁን ባቀበለዉን ኳስ አፄዎቹ ወደ ግብ የደረሱ ሲሆን አምሳሉ ከሳጥን ዉጪ ሞክሮ ሮበርት በቀላሉ አድኖበታል። የባለሜዳዎቹ ፋሲሎች የማጥቃት ሂደት የሽመክት ጉግሳን  እንቅስቃሴ ተከትሎ ወደ ግራ ያዘነበለ ሲሆን 10ኛው ደቃቂ ላይ ሽመክት ላይ በተሰራ ጥፋት የተገኝዉን የቅጣት ምት ሱራፌል ዳኛቸዉ አሻምቶት አምሳሉ ጥላሁን ቢሞክርም ኢላማውን ሳይጠብቅ ቀርቷል።ጨዋታው 12 ደቂቃ ሲደርስ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ተነስተዉ የህሊና ፀሎት ያደረጉ ሲሆን በስታድየሙ ሙሉ የታደሙት የአፄዎቹ ደጋፊዎች ደግሞ 15ኛው ደቂቃ ላይ ተነስተዉ በማጨብጨብ ህይወታቸው ላለፉ ደጋፊዎች ያላቸዉን አክብሮት ገልፀዋል።ወደኋላ ማፈግፈግን የመረጡት የአዳማ ከነማ የተከላካይ ክፍልን ሰብሮ መግባት ያቃታቸው አፄዎቹ 15ኛ ደቂቃ ላይ ከርቀት በኤዲ ቤንጃሚን እና በሽመክት ጉግሣ ተከታታይ ሙከራ ቢያደረጉም ሮበርትን ማለፍ አልቻሉም። በድጋሜ 19ኛው ደቂቃ ላይ ሱራፌል ዳኛቸው ወደ ግብ አክርሮ የመታዉን ኳስ ሮበርት በመትፋቱ የተገኝውን አጋጣሚ ሽመክት ጉግሳ ሳይጠቀምበት የቀረዉ የመጀመሪያው አጋማሽ የሚያስቆጭ  ሙከራ ነበር። የቀድሞ ክለቡን የገጠመው ሱራፌል ዳኛቸው 27ኛው ደቂቃ ላይ ከሰለሞን ሀብቴ ከግራ መስመር የተሻገረለትን ኳስ ተጥጠቅሞ እንዲሁም 29ኛው ደቂቃ ላይ የአዳማ ተከላካዮች በማለፍ  ድንቅ ሙከራ ቢያደርግም ሁለቱም በሮበርት ጥረት ድነዋል። 32ኛ ደቂቃ ላይ ደግሞ በግራ መስመር ላይ ሽመክት ጉግሳ እና አምሳሉ ጥላሁን አንድ ሁለት ተቀባብለዉ ወደ ሳጥን ይዘዉት የገቡትን ኳስ አምሳሉ አክርሮ ቢመታም የግቡን ቋሚ ተጠግቶ የወጣበት ኳስ ሌላዉ ተጠቃሽ ሙከራ ነበር ።በእንግዳው ቡድን አዳማ ከተማ በኩል ወደኋላ አፈግፋገው ወደ መከላከል ያመዘነ ጨዋታ ሲጫወቱ ተስተዉሏል። በረከት ደስታ 18ኛው እና 20ኛው ደቂቃ ላይ ከርቀት ወደግብ የሞከራቸዉ እና ግብ ጠባቂው በቀላሉ የያዛቸዉ ኳሶች የሚጠቀሱ የቡድኑ ሙከራዎች ሲሆኑ 30ኛው ደቂቃ ላይ ከሳጥን ውጪ ባልተጠበቀ ሁኔታ ዳዋ ሆቴሳ ከርቀት ወደግብ አክርሮ የመታዉን ኳስም ሳማኬ አድኖበታል።ሁለተኛው አጋማሽ ግጭት ከመጀመሪያው አጋማሽ በይበልጥ የበዛበት እንዲሁም ዳኛዉ ጨዋታውን ለመቆጣጠር ሲከብደዉ የተስተዋለበትም ነበር ፤ በተደጋጋሚ ተጫዋቾች ሲከቡት እና ለዉሳኔም ሲቸገር ተስተዉሏል። በጨዋታው ሙሉ ለሙሉ በፋሲል ከነማ ብልጫ የተወሰደባቸው አዳማዎች ረጃጅም ኳሶችን ከተከላካይ መስመራቸው ለዳዋ ሆቴሳ ለማሻገር ጥረት ማድረጋቸው አልቀረም። በሙከራ ደረጃ ምኞት ደበበ 52ኛው ደቂቃ ላይ የግብ ጠባቂውን መዉጣት ዓይቶ ከርቀት አክርሮ የመታዉ እና ሳማኬ ያዳነበት ተጠቃሽ ነበር። በመልሶ ማጥቃት የተገኝዉን ኳስ ደግሞ ዳዋ ሆቴሳ 85ኛ ደቂቃ ላይ ከርቀት ቢሞክረዉም በግቡ አግዳሚ ተጠግቶ ወጥቶበታል። በድጋሜ 87ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ የገባዉ ሱራፌል ዳንኤል ወደግብ የመታዉን ኳስ ግብ ጠባቂው ሳማኬ በሚያስደንቅ ሁኔታ ያዳነበትም የአዳማዎች ጠንካራ ሙከራ ነበር።በፋሲል በኩል የአዳማ ከተማን የተከላካይ መስመር ሰብረዉ ለመግባት ብዙ ጥረት ሲያደርጉ ተስተዉሏል። 46ኛ ደቂቃ ላይ ሱራፌል ዳኛቸዉ ከመሀል ወደ ቀኝ መስመር ለሰይድ ሀሰን ያሻገረለትን ኳስ ወደ ግብ ቢሞክረዉም በጨዋታ ድንቅ ብቃት ላይ የነበረዉ ሮበርት ኡዶንካራ አድኖበታል። ወደ ፊት ሰብረዉ መግባት የተቸገሩት አፄዎቹ 58ኛ ደቂቃ ላይ ከሱራፌል ዳኛቸው ያቀበለዉን ኳስ መጣባቸዉ ሙሉ ከሳጥን ዉጪ ወደግብ አክርሮ ቢመታዉም ግብ ጠባቂ አድኖበታል። በጨዋታው ለአዳማ ተከላካዮች እጅግ ፈታኝ የሆነባቸዉ ሱራፌል ዳኛቸዉ 64ኛው ደቂቃ ላይ እራሱ ላይ የተሰራ ጥፋት የተገኝዉን የቅጣት ምት ወደ ግብ አሻምቶት ሽመክት ጉግሳ በጭንቅላት ቢገጨዉም የግብ አግዳሚ የመለሰበት በሁለተኛው አጋማሽ የታየ ጥሩ ሙከራ ነበር።  የተሻለ ተጭነዉ ለመጫዎት የማጥቃት እንቅስቃሴውን ለማጠናከር ሠለሞን ሐብቴን በማስወጣት ኢዙ አዙካን ያስገቡት ፋሲል ከነማዎች 79ኛ ደቂቃ ላይ ከኢዙ አዙካ የተሻገረለትን ኳስ ሱራፌል ዳኛቸዉ ሳይጠቀምበት የቀረዉ ሌላዉ የሚጠቀስ ሙከራ ነዉ ። ጨዋታው ያለምንም ግብ መጠናቀቁን ተከትሎ ፋሲል ከነማ በ20 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ከሜዳ ዉጪ አንድ ነጥብ ይዞ የተመለሰዉ አዳማ ከነማ በአንፃሩ በ19 ነጥብ 7ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል ።", "passage_id": "5d0bf10e0b27af763c91a0854ef96852" }, { "cosine_sim_score": 0.48032856007771624, "passage": "ዛሬ በተደረገ የሁለተኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር መከላከያን አስተናግዶ በአስቻለው ግርማ ብቸኛ ግብ 1-0 አሸንፏል፡፡ባለሜዳዎቹ ጅማ አባ ጅፋሮች ባሳለፍነው ሳምንት በተስተካካይ ጨዋታ ደደቢትን ካሸነፈው ስብስብ ውስጥ ጉዳት ላይ የሚገኘው ኤልያስ አታሮን በተስፋዬ መላኩ በመተካት በ4-3-3 አሰላለፍ ወደሜዳ ሲገቡ በመከላከያ በኩል ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋራው ቡድን ዳዊት እስጢፋኖስ በሳሙኤል ታዬ እንዲሁም ፍቃዱ ዓለሙ በተመስገን ገብረኪዳን ተቀይረው ቡድኑ በተለመደው የ4-4-2 ዳይመድ አሰላለፍ ጨዋታውን ጀምሯል።ጅማ አባ ጅፋር ከከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ እንዲያድግ ብሎም ፕሪሚየር ሊጉን በተቀላቀለበት ዓመት ዋንጫ እዲያነሳ ከፍተኛውን ድርሻ ከተወጡ ተጫዋቾች መካከል የሚጠቀሰው ተመስገን ገብረኪዳን በጅማ ደጋፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡በባለሜዳዎቹ አማካይነት የተጀመረው የመጀመሪያው አጋማሽ አሰልቺ እና ሳቢ ያልሆነ ጨዋታ የተመለከትንበት ነበር። አብዛኛዎቹን ደቂቃዎች መሀል ሜዳ ላይ የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ለመውሰድ በሚደረጉ ሽኩቻዎች የተገደቡ እቅስቃሴዎች የበረከቱበትም ሆኗል።በተወሰነ መልኩ የኳስ ቁጥጥር ሚዛኑ ወደ መከላከያዎች ቢያጋድልም ወደ ግብ በመድረስ እና ሙከራ በማድረግ ጅማዎች የተሻሉ ነበሩ። ከመሀል ሜዳ ኳስን መስርተው ወደ ግብ ለመድረስ የሚደርጉት ጥረት እምብዛም ውጤታማ ያልሆነላቸው ጅማዎች ወደ መከላከያ ሳጥን ለመግባት በግራ እና ቀኝ በኩል ለመስመር አጥቂዎቻቸው ለአስቻለው ግርማ እና ዲዲዬ ለብሪ የሚጥሏቸው ተሻጋሪ ኳሶችን መጠቀም መርጠዋል። በ6ኛው ደቂቃ በመልስ ምት ከግብ ጠባቂው ዳንኤል አጄዬ ቀጥታ የተሻገረውን ኳስ አስቻለው ግርማ ፍጥነቱን በመጠቀም የመከላከያን ተከላካዮች በማለፍ ጅማዎችን ቀዳሚ ያደረገች ግብ አስቆጥሯል።ግቡ ገና በመጀመርያዎች ደቂቃዎች እንደመቆጠሩ በሁለቱም ቡድኖች ላይ መነቃትንን እና ጥሩ የፉክክር መንፈስ እንደሚፈጥር ቢጠበቅም እንቅስቃሴው በመሀል ሜዳ ተገድቦ ቆይቷል። አልፎ አልፎ ጅማዎች ተሻጋሪ ኳሶችን በግንባር ለመግጨት የሚደርጉት ጥረት እንዲሁም በመከላከያ በኩል ከርቀት በምንይሉ ወንድሙ ከተሞከሩ ኢላማቸውን ያልጠበቁ ሙከራዎች ውጪ በ37ኛው ደቂቃ ፍሬው ሰለሞን ከተመስገን ጋር በጥሩ ቅብብል ወደ ሳጥን ውስጥ ገብተው ተመስገን ሞክሮ ዳንኤል ያዳነበት ሙከራ ብቻ በመከላከያ በኩል ሊጠቀስ የሚችል ነበር።ከእረፍት መልስ ዳዊት ማሞን በፍቃዱ ዓለሙ ቀይረው በማስገባት በሦስት አጥቂዎች ለመጫወት የሞከሩት መከላከያዎች ከመጀመሪያው አጋማሽ በተሻለ የተደራጀ ጨዋታን በመጫወት ጫና መፍጠር ችለው ነበር። 59ኛው ደቂቃ ላይም ከቀኝ ሳጥን ጠርዝ ላይ የተገኘውን ቅጣት ምት ሳሙኤል ታዬ ከምንይሉ ጋር በፍጥነት አስጀምረውት ምንይሉ ሞክሮ የግቡን ቋሚ ታካ የወጣችበት አጋጣሚ እንዲሁም 62ኛው ደቂቃ ላይ ሳሙኤል ከርቀት ሞክሮት ዳንኤል አጄዬ ያዳነበት ሙከራዎች ተጠቃሾች ናቸው። አባ ጅፍሮች በሁለተኛው አጋማሽ በመልሶ ማጥቃት ለመጫወት የሞከሩ ቢሆንም በ64ኛው ደቂቃ ማማዱ ሲዲቤ ከመስዑድ የተሻገረለትን ኳስ ሲሞክር በይድነቃቸው ኪዳኔ ከተመለሰበት አጋጣሚ ውጭ ወደ መከላከያ ግብ ክልል አልፈው የግብ ዕድሎችን መፍጠር አልቻሉም።75ኛው ደቂቃ ላይ አስቻለው ግርማን ተክቶ ወደ ሜዳ የገባው ቢስማክ አፒያን ጨምሮ ጨዋታውን የጀመሩት ዳንኤል አጄዬ ፣ አዳማ ሲሶኮ ፣ ዲዲየ ለብሪ እና ማማዱ ሲድቤ ጋር ጅማ አባ ጅፍር ያሰለፋቸው የውጭ ተጫዋቾች ቁጥር ወደ አምስት ከፍ በማለቱ መከላከያዎች ለዕለቱ ኮሚሽነር እና ዳኛ በኩል የክስ ቻርጅ አስመዝግበዋል፡፡ ከክሱ መመዝገብ በኃላ የተደናገጡት ጅማዎች ዲዲየ ሌብሬን በኤርሚያስ ኃይሉ በመቀየር አስወጥተዋል።በጨዋታው መገባደጃ ከርቀት የተሻገረን ኳስ ለመመለስ ከሳጥን ውጭ ኳስን በእጅ የነካው የጦሩ ግብ ጠባቂ ይድነቃቸው ኪዳኔ በቀይ ካርድ ከሜዳ ሲወጣ የተሰጠውን ቅጣት ምት ማማዱ ሲዲቤ ከመምታቱ በፊት ከዳኛው ጋር በገባው እሰጣ ገባ ቅጣት ምቱን ሳይመታ የቢጫ ካርድ ሰለባ ሆኖ ጨዋታው ፍፃሜውን አግኝቷል።", "passage_id": "0002a197a2b7be19a1d1c33585868e71" }, { "cosine_sim_score": 0.4801207124326308, "passage": "አምና በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻው የመዝጊያ ጨዋታ ላይ የተገናኙት አዳማ ከተማ እና ጅማ አባጅፋር በ2011 የውድድር ዘመን ደግሞ በመጀመርያው ሳምንት ላይ ሊገናኙ ችለዋል። ጨዋታውን ከመሩት ዳኞች አመራር አንስቶ በሜዳ ላይ የተሳተፉትን ተጫዋቾች እና ተመልካቹ ጨምሮ ፍጹም በስፖርታዊ ጨዋነት በተሞላበት መልኩ ተጠናቋል።ሁለቱ ክለቦች በአዳዲስ አሰልጣኞች የሚመሩ ቢሆንም የጅማ አባ ጅፋር አሰልጣኝ ዘማርያም የአንድ ዓመት ቅጣታቸውን ባለመፈፀማቸው ከተመልካች ጋር በመቀመጥ በስልክ ለረዳቶቻቸው በመንገር ቡድኑን ሲመሩ ታይተዋል። አዳማ ከተማ አዲስ ፈራሚዎችን በተቀያሪ ወንበር ላይ አስቀምጦ የመጀመርያ አስራ አንዱ በሙሉ ዓምና ከቡድኑ ጋር የነበሩ ሲሆኑ በአንፃሩ አባ ጅፋር ከአምና ስብስቡ ዳንኤል አጄይ ፣ ኤልያስ አታሮ ፣ አዳማ ሲሶኮ እና ይሁን እንደሻው ብቻ ሲጠቀም የተቀሩት አዲስ ፈራሚ ተጫዋቾች ነበሩ።የጨዋታው የመጀመርያ 10 ደቂቃ ብዙም ያልተደራጀ እና ያልተረጋጋ እንቅስቃሴ በሁለቱም ቡድኖች ብንመለከትም ጨዋታው እየጋለ ሄዶ አባ ጅፋሮች በዲዲዬ ለብሪ ከሳጥን ውጭ የግብ ጠባቂውን ጃኮን አቋቋም አይቶ ቺፕ በማድረግ የመታው ኳስ ጃኮ እንደምንም ያወጣበት አጋጣሚ የጨዋታው የመጀመርያ ሙከራ ነበር። የጨዋታውን እንቅስቃሴ መቀየር የሚችል አጋጣሚ ቡልቻ ሹራ ብቻውን ከመሀል ሜዳ አንስቶ እየገፈ በመሄድ ጎል አስቆጠረ ተብሎ ሲጠበቅ ከጨዋታው አቋቋም ውጭ ለነበረው ዳዋ ሆቴሳ አቀብሎት ዳዋ ወደ ጎልነት ቢቀይረውም ዳኛው ዳዋከጨዋታ ውጭ አቋቋም በመሆኑ ጎሉ ሳይፀድቅ ቀርቷል።ጨዋታው በተደጋጋሚ በፈጣን እንቅስቃሴ ወደ ጎል በመድረስ የሚደረጉ ጥረቶች በሁለቱም ቡድኖች መመልከት ብንችልም መጨረሻው የሜዳ ክፍል ሲደርሱ በሚበላሹ ኳሶች ምክንያት ጎል መመልከት ሳንችል የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቋል።ከእረፍት መልስ በሰባት ደቂቃ ውስጥ ተቀይሮ እስከወጣበት ድረስ የቡድኑን ሚዛን በመጠበቅ እና የጨዋታው ልዩነት ፈጣሪ የነበረው መስዑድ መሐመድ ለአስቻለው ግርማ አቀብሎት አስቻለው በ47ኛው ደቂቃ ጅማዎችን ቀዳሚ ማድረግ ሲችል ብዙም ሳይቆይ 52ኛው ደቂቃ ከአስቻለው ግርማ ከቀኝ መስመር በጥሩ መንገድ ያሻገረለትን መስዑድ መሐመድ ሁለተኛ ጎል አስቆጥሮ የጎል መጠኑን ሁለት ማድረግ ችሏል።ጅማዎች በፍጥነት ሁለት ጎሎች ማስቆጠራቸው በራስ መተማመናቸውን ከፍ አድርጎላቸው ጨዋታውን በሚገባ ተቆጣጥረው ውጤቱን አስጠብቆ ለመውጣት ያደረጉት ጥረት ሲሳካላቸው በአንፃሩ አዳማዎች ያልተሳካ እና በተመልካቹ ዘንድ ተቃውሞ ያስነሳው የአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀም የተጫዋቾች ቅያሪ ብዙም ሳይፈይድላቸው መጨረሻው ደቂቃ ላይ ዳዋ ሆቴሳ ከሳጥን ውጭ የሞከረው እና የግቡ አግዳሚ ከመለሰበት ሙከራ ውጭ ሌላ ሊጠቀስ የሚችል ሙከራ ሳናይ ጨዋታው በእንግዳው ጅማ አባ ጅፋር 2 – 0 አሸናፊነት ተጠናቋል።ጨዋታው በዚህ መልኩ በጅማ አባጅፋር አሸናፊነት ሲጠናቀቅ ጨዋታውን የመሩት ፌደራል ዳኛ ኃይለየሱስ ባዘዘው አንድም የማስጠንቀቂያ ካርድ ሳይመዙ ተጠናቋል።", "passage_id": "ef8e10f6382a4e666731ad8379f9ea86" }, { "cosine_sim_score": 0.4790430878124732, "passage": "በ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ሰበታ ከተማ ከ አዳማ ከተማ ጋር ያደረጉት ጨዋታ ያለግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።ሰበታዎች በሳምንቱ አጋማሽ በቅዱስ ጊዮርጊስ ከተሸነፈው ቡድን ውስጥ ተከላካዩ ሳቪዮ ካቩጎ፣ ሳሙኤል ታዬ እና ናትናኤል ጋንቹላን አሳርፈው በምትካቸው ከቅጣት የተመለሰው አዲስ ተስፋዬ፣ አስቻለው ግርማ እና ባኑ ዲያዋራን ተጠቅመዋል። አዳማ ከተማዎች ደግሞ መናፍ ዐወል፣ ፉአድ ፈረጃ፣ ሚካኤል ጆርጅ እና ኢስማኤል ሳንጋሬን አሳርፈው ሱሌይማን ሰሚድ፣ ሱሌይማን መሐመድ፣ ከነዓን ማርክነህ እና ቡልቻ ቡራን በምትካቸው አስገብተዋል።በመጀመሪያዎቹ 15 ደቂቃዎች አዳማ ከተማዎች ሰበታን ኳስን እንዳይመሰርቱ በከነዓን ማርክነህና ዳዋ ሆቴሳ ጫና ውስጥ በመክተት ረጃጅም ኳሶችን እንዲጥሉ ማድረግ ችለዋል ነበር። በ4ኛው ደቂቃ ባኑ ዲያዋራ ከግራ መስመር ያሻማውና ፍፁም በግንባሩ ሞክሯት ወደ ውጭ የወጣችበት እንዲሁም በ8ኛው ደቂቃ ዳዋ በተመሳሳይ ከግራ መስመር አሻምቶለት ቡልቻ በግንባሩ ገጭቶ ወደ ውጭ የወጡባቸው ኳሶች በመጀመሪያ ደቂቃዎች የተደረጉ ሙከራዎች ነበሩ።በጨዋታው በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ለወትሮው ከተከላካይ ጀርባ በሚጣሉ ኳሶች ለማጥቃት ጥረት የሚያደርጉት አዳማዎችን እንቅስቃሴ የሰበታው ግብ ጠባቂ ዳንኤል አጄይ ከግቡ በፍጥነት በመውጣት ሲያመክን ተስተውሏል።በሒደት እየቀዘቀዘ በመጣው ጨዋታ ሰበታዎች የተሻለ ኳስን ለመቆጣጠር እንዲሁም በአዳማ ከተማዎች በኩል በመልሶ ማጥቃት የመጫወት አዝማሚያዎችን ተመልክተናል። በ35ኛው ደቂቃ ዳዋ ሆቴሳ የግብ ክልሉን ለቆ መውጣቱን ተመልክቶ ወደ ግብ የላከውን ኳስ ዳንኤል አጃይ በሚገርም ብቃት ሲያወጣበት በተቃራኒው በሰበታዎች በኩል በሰከንዶች ልዩነት ባኑ ዲያዋራ ከግራ መስመር አጥብቦ የመታውን ኳስ ጃኮ ሊያድንበት ችሏል።በመጀመሪያው አጋማሽ የመጨረሻ ደቂቃዎች አስቻለው ግርማ ከሳጥን ጠርዝ ተጫዋቾችን ቀንሶ ወደ ግብ የላካትና ፔንዜ ያዳነበት ኳስ ሁለቱ ክለቦች ለእረፍት 0-0 ከመውጣታቸው በፊት የተደረገች ሙከራ ነበረች።በሁለተኛው አጋማሽ ሰበታዎች ከጨዋታው ሙሉ ሦስት ነጥብ ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል። በአንፃሩ አዳማዎች በመልሶ ማጥቃት አስፈሪነታቸው በዚህኛው አጋማሽ ጨምሮ ተስተውሏል።ባኑ ዲያዋራ በሁለተኛው አጋማሽ ጅማሮ ድንቅ የማግባት አጋጣሚ ቢያመክንም ከደቂቃዎች በኃላ ዳዊት ከማእየዕዘን ምት በአጭሩ የተቀበለውን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ የላከዝና ጃኮ ፔንዜ ያመከነበት ኳስ ተጠቃሾች ናቸው። 69ኛው ደቂቃ ላይ በመልሶ ማጥቃት በረከት ደስታ ከሰበታ ከተማ ተጫዋቾች ጋር ታግሎ ያቀበለውን ኳስ ቡልቻ ሹራ ወደ ግብ የላካትና የግቡን አግዳሚ ለትሞ የተመለሰው ኳስ ደግሞ የጨዋታው አስቆራጭ ሙከራ ነበር።በ70ኛው ደቂቃ ከነዓን ማርክነህ ከማዕዘን የተሻማውን ኳስ በግንባሩ ገጭቶ የሞከረውን እንዲሁም በ74ኛው ደቂቃ ደግሞ በሰበታዎች በኩል ጌቱ ከቀኝ መስመር ያሻማውንና በሁለተኛው አጋማሽ ተቀይሮ የገባው አሊ በግንባሩ የሞከራቸው ኳሶች ሌሎች ተጠቃሽ ሙከራዎች ናቸው።ጨዋታው 0-0 በሆነ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ሰበታ ከተማዎች የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ነጥብ ማስመዝገብ ችለዋል።", "passage_id": "aee522eec3447b9d30c6664e8a849eaa" }, { "cosine_sim_score": 0.4775386986506523, "passage": "አስገራሚ የጨዋታ እንቅስቃሴ ፣ የሚያስገርም የደጋፊ ድባብ ፣ የጅማ አባ ቡና ፍፁም የጨዋታ ብልጫ ፣ የፈረሰኞቹ ጨዋታ የማሸነፍ ልምድ እንዲሁም የፀጥታ አካላት ከልክ ያለፈ እነና አሳሳቢ የሀይል እርምጃ የጨዋታው ዋና ዋና ኩነቶች ነበሩ።ከጨዋታው መጀመር አስቀድሞ አሁን አሁን በመልካም ሁኔታ በደጋፊዎችና በክለቦች መካከል ያለውን የወንድማማችነት መንፈስ ለማጠንከር ይረዳ ዘንድ የጅማ አባ ቡና የክለብ አመራሮች እና ደጋፊዎች ለቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ እና ደጋፊዎች ያላቸውን አክብሮት ለመግለፅ የክብር አቀባበል በማድረግ እና ስጦታም አበርክተውላቸዋል። ከዚህ በተጨማሪም የጅማ አባቡና የክለብ ሀላፊዎች በ1963 ዓ.ም ለጅማ አባቡና የተጫወቱት ሰኢድ አህመድ (የሳላዲን ሰኢድ አባት) መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ለሳላዲን ሰኢድ አባቱ በተጨዋችነት ዘመናቸው የተነሱትን ታሪካዊ ፎቶን ስጦታ የሰጡበት መንገድ በዕለቱ ለተገኛው የስፖርት ቤተሰብ እንዲሁም ሳላዲን ሰኢድን በእጅጉ አስደስቷል።ጅማ አባቡና በኢትዮዽያ ቡና ጨዋታ ላይ ከተጠቀመባቸው የመጀመርያ አስራ አንድ ውስጥ ሀይደር ሸረፋ እና መሀመድ ናስርን ያልተጠቀመ ሲሆን ዳዊት ተፈራ ሱራፌል አወልን ተክቶ ወደ ሜዳ ገብቷል። በፈረሰኞቹ በኩል ደግሞ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በነበረው ጨዋታ የመጀመሪያ  አሰላለፍ ውስጥ ከነበሩ ተጨዋቾች መሀከል ዘሪሁን ታደለ ፣ ፍሬዘር ካሳ ፣ መሀሪ መና እና ምንተስኖት አዳነ አራፊ ሲሆኑ ሮበርት ኦዶንካራ ፣ ደጉ ደበበ ፣ አበባው ቡጣቆ እና ተስፋዬ አለባቸው በምትካቸው በቋሚነት ጨዋታውን ጀምረዋል።በፌደራል ዳኛ ይርጋለም ወ/ጊዮርጊስ ዋና ዳኝነት በጅማ አባቡና አማካኝነት የተጀመረው ጨዋታ የመጀመርያው 10 ደቂቃ ብዙም ማራኪ ያልሆነ እና በጠንካራ ሙከራ ያልታጀበ እንዲሁም በመሀል ሜዳ ላይ ብቻ የተገደበ ቢሆንም ጅማ አባቡና በኳስ ቁጥጥሩ ብልጫ ወስዶ ተጫውቷል። የጨዋታውንም የመጀመርያ የጎል ሙከራ በማድረግም ባለ ሜዳዎቹ ጅማ አባቡናዎች ቀዳሚ ነበሩ ። ይህ ሙከራም 13ኛው ደቂቃ ላይ ሄኖክ ኢሳያስ በግራ መስመር ሰብሮ በመግባት ያሻገረለትን አሜ መሀመድ ሞክሮት ሮበርት ኦዶንካራ እንደምንም ያወጣበት አጋጣሚ ነበር ። ከዚህ የጎል ሙከራ በኋላ የፈረሰኞቹ የመሀል ሜዳ ክፍል በፈጣኖቹ ተጨዋቾች ሄኖክ ካሳሁን ፣ ክርዚስቶን ታንቢን እና በዳዊት ተፈራ ማራኪ የኳስ ቅብብል አማካይነት ሙሉ ለሙሉ የበላይነት ተወስዶበት ታይቷል ። ሆኖም አሜ መሀመድ 31ኛው 45ኛው ደቂቃ ላይ ያመከናቸው ግልፅ የሆኑ የጎል አጋጣሚዎች የሚያስቆጩ ነበሩ ።በአንፃሩ የጨዋታ ብልጫ የተወሰደባቸው ጊዮርጊሶች በመልሶ ማጥቃት ከተከላካዮች በሚሻገሩ ኳሶች ወደ ጎል በመድረስ ከሚፈጥሩት አጋጣሚ ሌላ 33ኛው ደቂቃ ላይ አዳነ ግርማ ከሳጥን ውጭ አክርሮ መቶ ጀማል ጣሰው ካዳነበት እና ሳላዲን ሰኢድ በግሉ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ውጭ ይህ ነው የሚባል ነገር አልተመለከትንም። ጨዋታውም ምንም ጎል ሳይስተናገድበት የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቆ ሁለቱም ቡድኖች ለእረፍት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል ።ድራማዊ የሆኑ የጨዋታ እንቅስቃሴዎች የታዩበት እና አላስፈላጊ የሀይል እርምጃ በፀጥታ አካላቶች የተወሰደበት የሁለተኛው አጋማሽ በከፍተኛ ዝናብ ታጅቦ ሲቀጥል እንደ መጀመርያው አጋማሽ ሁሉ ጅማ አባቡናዎች በኳስ ቁጥጥርም ሆነ በማራኪ አጨዋወት ብልጫ ወስደዋል፡፡ በፈረሰኞቹ በኩል በመከላከል ውስጥ የሚፈጠር የመልሶ ማጥቃት ስልት የጨዋታቸው አካል ነበር።47ኛው ደቂቃ ላይ ናትናኤል ዘለቀ 19 ሜትር ርቀት ላይ መሬት ለመሬት አክርሮ ቢሞክርም ጀማል እንደምንም ወደ ውጭ አውጥቶበታል።ሆኖም ጊዮርጊሶች የጅማ አባቡናን የአማካኝ ስፍራ ተጨዋቾች በፍፁም መቆጣጠር ያቃታቸው ሲሆን ተስፋዬ አለባቸው እና ናትናኤል ዘለቀ ሜዳ ውሰጥ አልነበሩም ማለት ይቻላል። 54ኛው ደቂቃ ላይም ተስፋዬ አለባቸው ኪዳኔ አሰፋን በክርን በመማታቱ በእለቱ ደኛ በቀጥታ ቀይ ከሜዳ ወጥቷል ።የፈረሰኞቹን በጎዶሎ ተጫዋቾች መጫወትን ተከትሎ ቀድሞ በመሀል ሜዳ ከተወሰደባቸው ብልጫ አንፃር የበለጠ ክፍተቱ ይሰፋል ሲባል የጅማ አባቡና ተጨዋቾች ከትኩረት ወጥተው ባሉበት ሁኔታ 56ኛው ደቂቃ ላይ ከማዕዘን የተሻማውን ኳስ ሳላዲን ሰኢድ በግንባሩ ገጭቶ የጨዋታው ብቸኛ እና ፈረሰኞቹንም አሸናፊ የምታደርግ ጎል አስቆጠሯል ።ከዚህ በኋላ የጨዋታው መልክ ተቀይሮ ጎል ፍለጋ የግብ ክልላቸውን ነቅለው የወጡት አባ ቡናዎች በጊዮርጊሶች ከሚሰነዘርባቸው የመልሶ ማጥቃት አጨዋወት በመነሳት 59ኛው እና 63ኛው ደቂቃ ላይ ሳላዲን ሰኢድ ጣጣቸው ያለቁ ምን አልባትም ፈረሰኞቹ ከሁለት ለዜሮ በላይ መምራት የሚያስችሉ የጎል አጋጣሚዎች አግኝቶ አምክኗቸዋል። በአንፃሩ ጅማ አባቡናዎች ከጎሉ መቆጠር በኋላ የተዳከሙ ቢሆንም የአቻነት ጎል ፍለጋ ጥረት ማድረጋቸው አልቀረም ።  በዚህም 74ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ የገባው በድሉ መርዕድ  በግንባሩ ገጭቶ የግቡ አግዳሚ የመለሰበት ፣ 77ኛው ደቂቃ ላይ ክርዚስቶን ንታንቢ የሞከረው እና 83ኛው ደቂቃ ላይ ሄኖክ ካሳሁን ከርቀት መቶት ሮበርት ኦዶንካራ ያዳነበት ዕድሎች የሚጠቀሱ ናቸው ። በተለይም ተቀይሮ የገባው ቢንያም ትዕዛዙ በቀኝ መስመር ከጅማ አባቡና የግብ ክልል አንስቶ በሚገር ሁኔታ ተከላካዮቹን በማለፍ ሳጥን ውስጥ ገብቶ መሬት ለመሬት የመታውን ሳላዲን በርጌቾ በሸርተቴ አወጣለው ብሎ የግቡ አግዳሚ የመለሰው ኳስ ጅማ አባቡናን አቻ የሚያደርግ አጋጣሚ ነበር  ።በተቀሩት ደቂቃዎች ፈረሰኞቹ በጎዶሎ ተጫዋቾች እንደመጫወታቸው ሰአት በማባከን እና ተጨዋች በመቀየር ውጤቱን ለማስጠበቅ ያደረጉት ጥረት ተሳክቶላቸው ጨዋታውን በአሸናፊነት አጠናቀው ወጥተዋል። ድሉን ተከትሎ ክለባቸውን ለመደገፍ 300 ኪሎ ሜትር በላይ አቋርጠው ለመጡት ደጋፊዎች ትልቅ ደስታን ሲፈጥር ክለቡም ወደ ዋንጫ የሚያደርገውን ጉዞ አሳምሮለታል ።ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ካታንጋ አካባቢ ተወሰኑ የጅማ አባቡና ደጋፊዎች ድንጋይ መወርወራቸውን ተከትሎ ፀጥታ አካላት በቀላሉ ችግሩን መቆጣጠር እየተቻለ ከመጠን ያለፈ የሀይል እርምጃ መውሰዳቸው ተከትሎ በተፈጠረ ግርግር በርካታ ሰው መጎዳቱ የዕለቱ አሳዛኝ አጋጣሚ ነበር።", "passage_id": "6da6fdac14a4bc1e4c9205d12672a4d0" }, { "cosine_sim_score": 0.4731936053213969, "passage": "ከ26ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች መካከል አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ አዳማ ከተማ ደደቢትን ያስተናገደበት ጨዋታ በባለሜዳዎቹ 4-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።አዳማ ከተማ ወደ ድሬድዋ ተጉዞ 2-1 ከተሸነፈው ስብስብ ሮበርት ኦዶንካራ፣ ሱራፌል ዳንኤል፣ ኢስማኤል ሳንጋሬ እና ተስፋዬ በቀለን በማሳረፍ ጃኮ ፔንዜ፣ ኤፍሬም ዘካሪያስ፣ ሱሌይማን መሐመድ እና ፉአድ ፈረጅን ተክቶ ሲገባ በደደቢት በኩል ባህርዳርን 5-2 ካሸነፈው ስብስብ ኤፍሬም ጌታቸውን በአሸናፊ እንዳለ ተተክቶ ነበር ጨዋታውን የጀመረው።ጨዋታው ገና እንደተጀመረ ነበር ጎል ያስተናገደው። 1ኛው ደቂቃ ላይ ሱሌይማን መሐመድ በግራ መስመር ይዞት በመግባት ወደ ግብ አክርሮ የመታውን ኳስ ግብ ጠባቂው ማታውኪል ሲተፋው ሱሌይማን በድጋሚ አግኝቶ ለኤፍሬም ዘካርያስ አሻግሮለት ኤፍሬም በቀጥታ ወደግብ በመምታት ድንቅ ግብ አስቆጥሮ አዳማዎች መሪ መሆን ችለዋል። ገና ከጀረምሩ መነቃቃትን የፈጠሩት ባለጋሪዎቹ 7ኛው ደቂቃ ላይ ከቀኝ መስመር ኤፍሬም ዘካሪያስ ያሻማለትን ኳስ ቡልቻ ሹራ በአግባቡ ከተቆጣጠረ በኋለ ወደ ግብ አክርሮ መትቶ ግብ ጠባቂ ባዳነበት ሙከራ ተጨማሪ ጎል ለማስቆጠር የቀረቡበት አጋጣሚ ነበር።በመስመር በኩል ተጭነው የተጫወቱት አዳማዎች በቡልቻ ሹራ አስፈሪ የማጥቃት እንቅስቃሴ ታግዘው ተደጋጋሚ ሙከራዎችን በማድረግ የደደቢት ተከላካዮችን ሲያስጨንቁ ውለዋል። 22ኛው ደቂቃ ላይ ዱላ ሙላቱ ከመስመር ያሻገረለትን ኳስ ቡልቻ ሳጥን ውስጥ አግኝቶ በቀጥታ ወደግብ አክርሮ ቢመታም ኢላማውን ያልጠበቀ ነበር። ደደቢቶች አራት ተከላካዮቻቸውን ከቦታቸው ሳይንቀሳቀሱ እንዲጫወቱ በማድረግ የአዳማን የማጥቃት እንቅስቃሴ ለመግታት ቢሞክሩም ከርቀት የሚመቱ እና ተሻጋሪ ኳሶችን ኳሶችን መቆጣጠር ከብዷቸው ሲቸገሩ ተስተውሏል። በሙከራ ደረጃም ቢሆን 18ኛ ደቂቃ ላይ ኑሁ ፋሲይኒ ወደ ግብ አክርሮ የመታው እና ኢላማውን ያልጠበቀው ብቸኛ የሚጠቀስ አጋጣሚ ነበር።35ኛው ደቂቃ ላይ የመጀመርያ ተሰላፊነት እድል ያገኘው ወጣቱ አማካይ ፉአድ ፈረጃ ከርቀት ወደ ግብ አክርሮ የመታው ኳስ ወደ ውጪ ሲወጣበት ከአንድ ደቂቃ በኋላ በድጋሚ ከሳጥን ውጭ ያገኘውን ኳስ አክርሮ በመምታት ድንቅ ግብ አስቆጥሮ መሪነታቸውን ከፍ ማድረግ ችለዋል። 43ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ ቡልቻ ከቀኝ መስመር ይዞት የገባውን ኳስ አሻግሮለት ዱላ ሙላቱ ወደግብ ለመምታት ሲሞክር ኳሱን ሳያገኘው ሚዛኑን ስቶት ቢወድቅም በድጋሚ ተነስቶ ሲሞክር ተጨራርፎ ፉአድ ፈረጃ ጋር ደርሶ ወጣቱ አማካይ ለራሱ ሁለተኛ ለቡድኑ ሦስተኛ ጎል አስቆጥሯል። እነዚህ ጎሎችም ለፉአድ በአዳማ ማልያ የመጀመርያ ጎሎች ሆነው ተመዝግበውለታል።በሁለተኛው አጋማሽ ይበልጥ ተጭነው የተጫወቱት አዳማዎች ተደጋጋሚ ሙከራዎች አድርገዋል። 53ኛው ደቂቃ ላይ ቡልቻ ሹራ ሁለት ተጫዋቾች አልፎ ወደ ግብ የሞክራትን ግብ ጠባቂው ሲያድንበት ከ10 ደቂቃዎች በኋላ በጨዋታው ጥሩ የተንቀሳቀሰው ቡልቻ ከግራ መስመር ሱሌይማን መሐመድ ከሳጥን ውጭ ያሻገረለትን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ አክርሮ መትቶ ወደ ግብነት በመቀየር ልዩነቱን ወደ 4 አድርሷል።አዳማዎች ከግቡ መቆጠር በኋላም በተደጋጋሚ ሙከራ መድረግ ቢችሉም ተጨማሪ ግብ ማግኝት አልቻሉም። ደደቢቶች በአንፃሩ ከመጀመሪያው አጋማሽ የተሻለ ወደ ግብ የደረሱት ሲሆን 58ኛው ደቂቃ ላይ መድሃኔ ታደሰ የግብ ጠባቂ ስህተት ተጠቅሞ ግብ ለማስቆጠር ያደረገው ሙከራ በቴዎድሮስ በቀለ የተጨናገፈበት፤ 59ኛው ደቂቃ ላይ በተከላካዮች ተገጭቶ የተመለስ ኳስ ከግብ ጠባቂ ጋር ተገናኝቶ አንቶኒሆ አባዋላ በቀጥታ ወደ ግብ መትቶ ግብ ጠባቂ ያዳነበት እንዲሁም በጨዋታው መገባደጃ ደቂቃ ላይ ኑሁ ፋሴይኒ በመልሶ ማጥቃት ያገኘውን ኳስ ከግብ ጠባቂ ጋር ተገናኝቶ ግብ ጠባቂ ያዳነበት ሙከራዎች የሚጠቀሱ ናቸው።ውጤቱን ተከትሎ የደደቢት እግርኳስ ክለብ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ካደገበት 2002 ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ መውረዱን ሲያረጋግጥ አዳማ ከተማ በአንፃሩ በ33 ነጥቦች 11ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።", "passage_id": "cdbfef6e26c7c4c984fee58b6b987bb6" }, { "cosine_sim_score": 0.4716461448547107, "passage": "በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጅማ ላይ ጅማ አባጅፋርን ከ አዳማ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቀዝቀዝ ብሎ በጀመረው ጨዋታ ገና በ4ኛው ደቂቃ አዳማ ከተማዎች የውጭ ዜጋ ተጫዋቾች ቁጥርን በተመለከተ ጅማ ላይ የክስ ቻርጅ በማስመስዝገብ ለተወሰኑ ደቂቃዎች ጨዋታው ተቋርጦ ነበር።በመጀመሪያ አጋማሽ አዳማ ከተማዎች በኳስ ቁጥጥር እና እድሎችን በመፍጠር ከጅማ አባጅፍር አንፃር ተሽለው ታይተዋል። በተደጋጋሚ በሁለቱ ፈጣን አጥቂዎቻቸው በዳዋ ሁቴሳና በብዙዓየሁ እንደሻው አማካኝነት የጅማን የተከላካይ ክፍል ሲረብሹ እና ኳስን አደራጅተው እንዳይጀምሩ በማድረግ በአግባቡ ለአማካይ ክፍሉ የሚላኩ ኳሶች እንዳኖሩ ማድረግ ችለዋል። በጅማ በኩል በተከላካይ አማካይ ስፍራ የሚጫወተው ንጋቱ ገብረሥላሴ ወደ ኋላ በመሳቡ እንዲሁም ይሁን እንደሻው እና መስዑድ መሐመድ በአዳማ አማካይ ተጫዋቾች በመዋጣቸው ባለሜዳዎቹ እድሎችን እንዳይፈጥሩና ብልጫም እንዲወሰድባቸው አድርጓል። የማጥቃት አማራጫቸውን ከተከላካይ ክፍሉ በሚለጉ ተሻጋሪ ኳሶች ማድረጋቸውም በቀላሉ ለአዳማ ተከላካዮች ሲሳይ ሲሆኑ ታይቷል።\nበ10ኛው ደቂቃ ሱሌይማን ከግራ መስመር ወደ ሳጥን ውስጥ ያሻረውን ኤፍሬም ዘካርያስ በደረቱ አብርዶ ሞክሮ ዳንኤል አጄ የመለሰበት አስደንጋጭ የግብ ማግባት አጋጣሚ ነበር። በ30ኛው ደቂቃ ዳዋ ሁቴሳ በቀኝ መስመር ኳስ እየገፋ ወደሳጥን በመግባት ፊት ለፊቱ የነበረውን አዳም ሲሶኮን አታሎ በማለፍ አስቆጠረ ተብሎ ሲጠበቅ ዳንኤል አጄ ያዳነበትም ሌላ ጠንካራ ሙከራ ነበር። በጅማዎች በኩል በ18ኛው ደቂቃ ማማዱ ሲዲቤ ከሳጥን ውጭ ወደ ግብ አክርሮ የመታው ጃኮ ፔንዜ እንደምንም ካወጣበት ሙከራ ውጭ በመጀመሪያው አጋማሽ ሌላ ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ አላደረጉም።\nበጨዋታው 40ኛ ደቂቃ ላይ በእለቱ ጥሩ ሲቀሳቀስ የነበረውና በዓመቱ ለመጀመርያ ጊዜ በመጀመርያ ተሰላፊነት ወደ ሜዳ የገባው ብዙዓየሁ እንደሻው አስቻለው ግርማን በክርኑ በመማታቱ በቀጥታ ቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል። የመጀመርያው አጋማሽም ያለ ግብ ተጠናቆ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።ከእረፍት መልስ የቁጥር ብልጫ የተወሰደባቸው አዳማዎች አጨዋወታቸውን ወደ 4-4-1 በመቀየር ኳስን ለጅማዎች በመተው በመልሶ ማጥቃት ተጫውተዋል። አብዛኛዎቹ የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ኳስ ጀርባ በመሆናቸው የኳስን የማንሸራሸር እና የኳስ ቁጥጥር ብልጫ እንዲወስዱ ለጅማዎች እድል ቢፈጠርላቸውም ወደ ጎል በመቅረብ አዳማዎች ተሽለው ታይተዋል። በተለይ በመልሶ ማጥቃት በረጅሙ ለዳዋ የሚጣሉ ኳሶች ለጅማ ተከላካዮች ፈታኝ ነበሩ።ጅማዎች ከጨዋታው ሙሉ ሦስት ነጥቦች ይዘው የመውጣት ወርቃማ አጋጣሚ በ57ኛው ደቂቃ አግኝተው ነበር። ሆኖም ወደ አዳማ ግብ ክልል የተሻገረውን ኳስ ሱራፌል ዳንኤል በእጁ በመንካቱ የተሰጠውን ፍፁም ቅጣት ምት አስቻለው ግርማ ሳይጠቀምበት ቀርቷል።ከ60ኛው ደቂቃ በኋላ ጨዋታው ጉልበት ላይ ያመዘነ እና በተደጋጋሚ የዳኛ ፊሽካ የሚቆራረጥ ነበር። ባለሜዳዎቹ ጅማ አባ ጅፋሮች በሜዳቸው እንደመጫወታቸው እንዲሁም የሰው ቁጥር ብልጫ ከመጀመሪያው አጋማሽ መገባደጃ ጀምሮ እንደመውሰዳቸው በ69ኛው ደቂቃ ላይ ሁለት የመከላከል ባህሪ ያላቸውን ተጫዋቾች አክሊሉ ዋለልኝ እና ሄኖክ ገምቴሳን ቀይረው በማስገባት የማጥቃት አማራጮችን እየፈጠረ የነበረው መስዑድን ማስወጣታው አግራሞትን የሚጭር ነበር።በ83ኛው ደቂቃ ላይ ማማዱ ሲዲቤ ከርቀት አክርሮ የመታውን ኳስ የግቡን አግዳሚ የውስጥ ክፍል ለትሞ የወጣበት አጋጣሚ ጅማዎችን በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች አሸናፊ ሊሆኑ የተቃረቡበት አስደንጋጭ ሙከራ ነበር። ጨዋታውም በዚህ መልኩ ጎል ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል።", "passage_id": "78f40e6fb93072bb0f3de830460ec60a" }, { "cosine_sim_score": 0.4688413502194678, "passage": "፡በ8፡00 ሰበታ ከተማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ያገናኘው ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል፡፡ በርካታ ተመልካች በታደመው በዚህ ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ባለፈው እሁድ ይዘው ከቀረቡት ስብስብ በርካታ ለውጥ አድርገው ቀርበዋል፡፡እምብዛም የግብ ሙከራ ባልታየበት የመጀመርያ አጋማሽ በ20ኛው ደቂቃ ላይ ኤፍሬም ቀሬ አክርሮ ወደ ግብ የመታው ኳስ አግዳሚውን የመለሰበት ሙከራ የሚጠቀሰ ነው፡፡ከዕረፍት መልስ ሰበታ ከተማዎች ተጭነው የተጫወቱ ሲሆን በ53ኛው ደቂቃ ዜናው ፈረደ የለገጣፎን ተካላካይ አታሎ ወደ ግብ የመታው ኳስ እንደመጀመሪያው አጋማሽ ሙከራ ሁሉ የግቡን አግዳሚ ገጭቶ የተመለሰበት ኳስ ሰበታን ወደ ድል ልትመራ የምትችል አጋጣሚ ነበረች፡፡በ10፡00 ጅማ አባቡና ከ ኢትዮጵያ መድን ያደረጉት ጨዋታ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ጨዋታው ከመጀመርያው በተሻለ ፈጣን እንቅስቃሴ የታየበት እና ሁለቱም ቡድኖች የግብ ዕድሎችን የፈጠሩበት ነበር፡፡ በ9ኛው ደቂቃ ላይ አዲሱ ናይጄርያዊ ፈራሚ አዳም ሣሙኤል ላይ በተሰራው ጥፋት የተገኘው ቅጣት ምት አዳነ አየለ ወደ ግብነት በመለውጥ መድንን ቀዳሚ ማድረግ ቢችልም በ 31ኛው ደቂቃ በድሉ መርዕድ ላይ  ላይ በተሰራው ጥፋት የተገኘውን ቅጣት ምት ሐይደር ሸረፋ ወደ አክርሮ በመምታት የመድን ግብ ጠባቂ ስህተት ታክሎበት ጅማ አባ ቡነ አቻ መሆን ችሏል፡፡ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ የደረጃ ሠንጠረዡ ይህንን ይመስላል1. ለገጣፎ ለገዳዲ  2 (+1) 42. ሰበታ ከተማ       2 (0) 23. ጅማ አባቡና       2 (0) 24. ኢትዮጵያ መድን  1 (1) 1የኦሮሚያ ዋንጫ ሐሙስ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡8፡00 ሰበታ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን10፡00 ጅማ አባቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ", "passage_id": "39a760e4f38f00a38796822d157c5e9a" }, { "cosine_sim_score": 0.46321250653896157, "passage": "ባለፈው ሳምንት የተጀመረው የአዳማ ከተማ ዋንጫ ዛሬ ሲጠናቀቅ 7:00 ላይ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ አዳማ ከተማ በመለያ ፍፁም ቅጣት ምቶች ፋሲልን አሸንፎ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል፡፡ሁለቱም ቡድኖች በምድብ እና ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ሲጠቀሙባቸው የነበሩትን በርካታ ተጫዋቾች ለውጠው የገቡ ሲሆን በመጀመርያው የጨዋታ አጋማሽ አዳማ ከተማዎች በተሻለ መንቀሳቀስ የቻሉበት ነበር። በተለይ አጥቂው ሚካኤል ጆርጅ እና ኃይሌ እሸቱ በመስመር በኩል በሚያደርጉት መልካም እንቅስቃሴን ማድረግ ቢችልም ንፁህ የግብ እድሎችን ሲፈጥሩ ግን መመልከት አልቻልንም።ሚካኤል ጆርጅ በቀኝ በኩል ሰጥቶት ኃይሌ እሸቱ ከግብ ጠባቂው ቴዎድሮስ ጋር ተገናኝቶ ብረት የመለሰበት እና ከቅጣት ምት ሚካኤል ጆርጅ ያገኛት እና ወደ ግብ መትቶ የተመለሰበት ተጠቃሽ ሁለት ሙከራዎች ሲሆኑ በአንፃሩ ዐፄዎቹ ከማጥቃት ይልቅ አጋማሹን በኳስ ንክኪ ብቻ የተገደበ አጨዋወትን ተከትለዋል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ በርካታ የኳስ መንሸራሸሮችን በሜዳ ላይ ሁለቱም ቡድኖች ቢያሳዩንም ኢዙ አዙካ በፋሲል በኩል ከቅጣት ምት መቶ ለጥቂት የወጣችበት እና ሚካኤል ጆርጅ ነፃ አቋቋም ላይ ለሚገኘው ተስፋዬ ነጋሽ ሰጥቶት ተስፋዬ ያመከናት ኳስ በጉልህ ሊጠቀሱ የሚችሉ ሁለት የአጋማሹ ሙከራዎች ናቸው።ፋሲል ከነማዎች በተለይ ሙጂብ ቃሲምን ቀይረው ካስገቡ በኃላ ተጨማሪ ዕድሎቸን ለመፍጠር ጥረቶችን ማድረግ የቻሉ ቢሆንም መደበኛው ክፍለ ጊዜ ያለግብ 0-0 በመጠናቀቁ በተሰጠው የመለያ ምት የፋሲሎቹ አምሳሉ ጥላሁን እና እንየው ካሳሁን የመለያ ሲያመክኑ በአዳማ በኩል ቴዎድሮስ በቀለ ብቻ በመሳቱ አዳማ ከተማ 4-2 አሸንፎ ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ የነሀስ ተሸላሚ ሆኗል፡፡", "passage_id": "a9870b64798739a46755ea7b1bbc325d" }, { "cosine_sim_score": 0.45628262895484706, "passage": "በርካታ ቁጥር ያለው ተመልካች በታደመመበት ጨዋታ አንዴ ሞቅ አንዴ ቀዝቀዝ እያለ ፣ የአፄዎቹ ትርጉም አልባ የማጥቃት እንቅስቃሴ ፤ የደደቢት ጠንካራ የመከላከል ብቃት ታይቶበት በእንግዳው ቡድን አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡የዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ተቀባ ተባበል ከተጨዋቾቹ ጋር ከተዋወቁ በኋላ ለህዝቡ በስፓርታዊ ጨዋነት ጨዋታውን እንዲከታተል መልዕክት አስተላልፈው የክለቡን ህብረ ዝማሬ በማዘመር ደጋፊውን ሲያነቃቁ መመልከት ከጨዋታው በፊት የነበረ አስገራሚ ትይንት ነበር ።በመጀመርያው አጋማሽ ባለ ሜዳዎቹ ፋሲሎች በፈጣን እንቅስቃሴ ኳሱን በመቆጣጠር በተደጋጋሚ ወደ ደደቢት የጎል ክልል ለመግባት ጥረት ቢያደርጉም የተሳካ ጠንካራ የጎል እድል መፍጠር የቻሉት በ11ኛው ደቂቃ በኤርሚያስ ኃይሉ እና በ40ኛው ደቂቃ ላይ አብዱራህማን ሙባረክ አማካኝነት ብቻ ነው፡፡  ከዛ ውጪ አመዛኙን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በረጃጅም ኳስ ወደ ጎል ለመድረስ ቢሞክሩም የተደራጀውን የደደቢት የመከላከል ብቃትን ሰብረው መግባት ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡በአንፃሩ እንግዶቹ ደደቢቶች 36ኛው እና 42ኛው ደቂቃ ላይ በሽመክት ጉግሳ እና በአቤል አያሌው አማካኝነት ግልፅ የማግባት አጋጣሚ ቢፈጥሩም ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል፡፡  የመጀመርያው አጋማሽ ያለ ምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ በሁለቱም በኩል ተመሳሳይ የሆነ እንቅስቃሴ የታየ ሲሆን ወደ ጎል ለመቅረብ ከሚደረግ ጥረት ይልቅ በተጨዋቾች ቅያሪና ተጨዋቾች በሚሰሩት ጥፋት ምክንያት የሚሰጡ የማስጠንቀቂያ ካርዶች ተደጋግመው ታይተዋል፡፡አፄዎቹ በአጫጭር ኳስ ወደ ጎል ለመግባት የሚያደርጉትን ጥረት የደደቢት አማካዮችና ተከላካዮች ቶሎ በማፈን ኳሱን በመንጠቅ በመልሶ ማጥቃት ያደርጉት የነበረው ጥረት በ86ኛው ደቂቃ ላይ ተሳክቶላቸው በዕለቱ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው ኤፍሬም አሻሞ ከግራ መስመር ወደ መሀል ሜዳ ሰብሮ በመግባት የፋሲል ተከላካዮችን ጌታነህ ከበደን ለመቆጣጠር ሲሳቡ ተነጥሎ በጥሩ አቋቋም ላይ የነበረው ሽመክት ጉግሳ በግሩም ሁኔታ ኳሷን ወደ ጎልነት በመቀየር ደደቢት አሸናፊ የሆነበትን ብቸኛ ጎል አስቆጥሯል ።ከጎሉ መቆጠር በኋላ በቀሩት ጥቂት ደቂቃዎች የአቻነት ጎል ፍለጋ ለማግኘት ቢሞክሩም የተደራጀውን የደደቢት የተከላካይ ስፍራ ተጨዋቾችን ሰብሮ መግባት ተስኗቸው ጨዋታው በደደቢት 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ለደደቢት ከሜዳው ውጭ ያስመዘገበው የመጀመርያ ሦስት ነጥብ ሆኖ ሲመዘገብ በደረጃ ሰንጠረዡ 2ኛ ላይ ለመቀመጥም ችሏል። ከጨዋታው በኋላ የፋሲል ከተማው አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ በሰሩት ስህተት እንደተሸነፉ ተናግረዋል፡፡ ” ጨዋታው ጥሩ ነበር ፤ በሚገባ ኳሱን ተቆጣጥረን ተጫውተናል፡፡ አንድ ስህተት ሰርተን በመልሶ ማጥቃት ምክንያት ሶስት ነጥብ ለማግኘት ሄደን ሶስት ነጥብ አጥተናል፡፡” ብለዋል፡፡የደደቢቱ አስራት ኃይሌ በበኩላቸው አጨዋወታቸው ለድል እንዳበቃቸው ገልጸዋል፡፡ ” ጨዋታው ከባድ ሊሆን እንደሚችል ገምተን ነው የመጣነው፡፡ ምክንያቱም ከጥሩ ቡድንና ከበርካታ ደጋፊ ጋር እንደምንጫወት አውቀናል፡፡ ለዛም ነው መከላከልን መሰረት ያደረገ አጨዋወት ይዘን የገባነው ፤ በመልሶ ማጥቀት በፈጠርነው አጋጣሚም ሶስት ነጥብ ይዘን ወጥተናል፡፡ በዚህም በጣም ደስተኛ ነኝ” ብለዋል፡፡\n", "passage_id": "5a6573d221ad627f2e02c15f92cb63f4" } ]
1af71c03eeb229f9d94a802e3acd9333
09fe8b538084bef67e43767f68f490ad
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽኑ ሥራ እያደገ መጥቷል – ዚያድ ራድ አልሁሴን
ኮሚሽኑ  ከጊዜ  ወደ  ጊዜ  የሚያከናውነው ሥራ እያደገ መምጣቱን  የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ  መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዚያድ ራድ አልሁሴን ገለጹ ።ኮሚሽነር ዚያድ ሰሞኑን ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ዋና ኮሚሽነር ዶክተር አዲሱ ገብረ እግዚአብሔር ጋር በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ በጄኔቫ ባደረጉት ውይይት ወቅት   በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝን ፣ እየተወሰዱ ስላሉ የሰብዓዊ መብት እርምጃዎችና   የኮሚሽኑ ክንውኖች በተመለከተ  ገለጻ ተደርጎላቸዋል ።ከፍተኛ ኮሚሽነር ዚያድ ራድ ከኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዶክተር አዲሱ ገብረ እግዚአብሔር ጋር ከተወያዩ በኋላ እንደገለጹት በኢትዮጵያ በስብዓዊ መብት  ጥሰት ምርመራ ሥራ ፣ በማረሚያና ፖሊስ ጣቢያዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝን  ለመሻሻል  የተሠራው ሥራ  ከጊዜ ወደ ጊዜ  እየላቀ መጥቷል ብለዋል ።በአገሪቱ  የተለያዩ የፖለቲካ  ፓርቲዎች የምርጫ  ሥርዓት ሁሉንም የፖለቲካ  ፓርቲዎች  ሊያግባባ በሚችል ሁኔታ ለማሻሻል የተጀመረው ሥራ  በበጎበት የሚጠቀስ መሆኑን  ኮሚሽነሩ አያይዘው ገልጸዋል ።የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ዋና ኮሚሽነር ዶክተር አዲሱ ገብረ እግዛብሔር በበኩላቸው በአገሪቱ  በቅርቡ የተከሰተውን  ቀውስ ለማርገብና የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት በማሰብ  ከጥር  2010 ጀምሮ  7ሺህ 200 የሚሆኑ ታራሚዎች እንዲለቀቁ መደረጋቸውን ተናግረዋል ።ቀደም ሲል በአማራ፣  በኦሮሚያና ደቡብ  ክልሎች  አንዳንድ ቦታዎች የተከሰቱ  ግጭቶች ላይ ምርመራ  ተደርጎ  ለፓርላማ  ሪፖርት  መደረጉንም  ጭምር  ዶክተር አዲሱ  አስረተድተዋል ።    የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ኮሚሽነሩ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን   የጀመራቸውን  መልካም ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠል  እንዳለበት  አመልክተዋል ።    
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29700/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5792335376985129, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አል ሁሴን ከአገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይተዋል ።የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነሩ ከ11 የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውይይት  አድርገዋል ፡፡የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ጉድለቶች መኖራቸውን ገልጸውላቸዋል።የአገሪቷ ህገ-መንግስት ለሰብዓዊ መብት ትልቅ ሥፍራ የሚሠጠው መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎቹ  ጠቅሰው አተገባበር ላይ ግን ጉድለቶች አሉ ብለዋል፡፡ የመንግስታቱ ድርጅት የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አቅምና ገለልተኝነት ለማጎልበት ድጋፍ እንዲያደርግም ጠይቀዋል።ገዥው ፓርቲ በአሁኑ ወቅት ችግሮችን በመቀራረብ ለመፍታት ፍቃደኛ ሆኖ የድርድር ሂደት መጀመሩን በጎ ጅምር ሲሉ ፓርቲዎቹ ገልፀውታል።  ህገ-መንግስቱ ለዜጎች የሠጠውን ሙሉ የሰብዓዊ መብት ዋስትና በገዥው ፓርቲ የተጠበቀ መሆኑን ጠቅሰው ሆኖም የአገሪቷ ዴሞክራሲ ታዳጊ በመሆኑ የአፈፃፀም ክፍቶች መኖራቸውን አብራርተዋል።ችግሮችን ለመፍታት ከችግሩ እየተማረና በሂደት እያስተካከለ የዳበረ ዴሞክራሲ ለመገንባት እየሰራ መሆኑንም ለኮሚሽነሩ አስረድተዋል።ኮሚሽነር ዘይድ ራድ በበኩላቸው የሚስተዋሉት ችግሮች የሚፈቱት በኢትዮጵያውያን መሆኑን ገልፀው ከፓርቲዎቹ የቀረቡላቸውን ጥያቄዎችና አስተያየታቸውን አስመልክተው በጉብኝታቸው ማጠቃለያ መግለጫ እንደሚሰጡ ተናግረዋል።በውይይቱ ሰማያዊ ፓርቲ፣ ኢዴፓ፣ አንድነት፣ ቅንጅት፣ መኢአድ፣ አትፓ፣ ኢዴህ፣ ኢፍዴኃግ፣ መኦህዴፓ፣ ኢራፓ እና ገዥው ፓርቲ ተሳትፈዋል። ", "passage_id": "7f1c926473089a89807a5920852a9777" }, { "cosine_sim_score": 0.5629247370062181, "passage": " አዲስ አበባ፡- በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ ከዚህ ቀደም ከነበረው በእጅጉ እንደሚሻል፤ እያጋጠሙ የሚገኙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችም በመንግሥት የሚፈጸሙ ሳይሆኑ በአገሪቱ ውስጥ በተፈጠሩ የፖለቲካ ግጭቶች ምክንያት መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ\n ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት ፤አዲስ የለውጥ \nምዕራፍ ከመጣ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው አጠቃላይ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ከዚህ በፊት ከነበረው በእጅጉ የተሻለ\n ሆኗል፤ ለዚህም የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን፣ የሲቪክ ማህበራት እንቅስቃሴን የሚገድቡ የህግና የፖሊሲ ማዕቀፎች \nእንዲሁም የመናገርና ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን የሚያፍኑ ጨቋኝ ህጎች መሻሻላቸው ነው። \n ይህ ማለት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች የሉም ማለት አለመሆኑን የጠቆሙት ኮሚሽነሩ፤ “ይልቁንም እጅግ በጣም አሳሳቢ \nየሆኑ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ችግሮች ገጥመውናል፤ ነገር ግን አሁን እየገጠሙን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ከዚህ ቀደም \nከነበሩት የሚለዩበት ምክንያቶች አብዛኞቹ በመንግሥት የሚፈጸሙ አለመሆናቸው ነው” ብለዋል። “ከዚህ \nበፊት በነበሩት(ሁሉም ማለት ይቻላል) የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጻሚዎቹ መንግሥትና የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ነበሩ”\n ያሉት ዶክተር ዳንኤል፤ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ እየተፈጸሙ የሚገኙት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በመንግሥት ሳይሆን \nበአገሪቱ ውስጥ በተፈጠሩ የፖለቲካ ግጭቶች ምክንያት የተከሰቱ መሆናቸውን አመላክተዋል። እንደ ዶክተር ዳንኤል ገለጻ፤ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ በአሁኑ ሰዓት በመንግሥት ላይ የሚነሳው ጥያቄ መንግሥት ለዜጎች በቂ የደህንነት ጥበቃ አላደረገም የሚል ነው እንጂ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ወይም መንግሥት ራሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶቹ ዋነኛ ተዋናይ ነው የሚሉ አይደሉም። በእርግጥ በአንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶችና በተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ውስጥ \nበተለይም የክልል የጸጥታ ኃይል አባላት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ተሳትፈዋል የሚሉ አቤቱታዎች ለኮሚሽኑ የሚቀርቡ \nመሆናቸውን የጠቆሙት ዶክተር ዳንኤል ፤ ሁኔታው በከፍተኛ ትኩረት ተይዞ ጥብቅ ማጣሪያ እየተደረገበት መሆኑን \nገልጸዋል። ጥሰቶቹ የሚፈጸሙት በማንም ይሁን በማን ጥፋተኞቹን ተጠያቂ ለማድረግና ለህግ ለማቅረብ ኮሚሽኑ የተቻለውን ሁሉ እያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል። አዲስ ዘመን ታህሳስ 1/2012 ይበል ካሳ", "passage_id": "40a80ad8a025380a6e340190d8ce03a7" }, { "cosine_sim_score": 0.5397798662671117, "passage": "በሶማሌ ክልል መስተዳድር ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ያለው ተነሳሽነት እጅግ የሚያበረታታ መሆኑን፣ በጅግጅጋ ከተማ የሥራ ጉብኝት ያደረጉት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ በጉብኝታቸው ከክልሉ መስተዳድር ኃላፊዎች ጋር ተገናኝተው ከመወያየታቸው በተጨማሪ እስር ቤቶችንና ታሳሪዎችን ጐብኝተዋል፡፡ በክልሉ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ተሠርቶ በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን አዲስ ማረሚያ ቤት ሲጎበኙ፣ እጅግ ለተጨናነቀው በጅግጅጋ ከተማ ውስጥ ለሚገኘው ፋፈን ማረሚያ ቤት መጣበብ መፍትሔ የሚሰጥና ለታራሚዎች ጤናማና ሰብዓዊ አያያዝ የሚረዳ ትክክለኛ ዕርምጃ ነው ማለታቸውን ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡በጅግጅጋ ከተማ መስተዳድር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ሥር የሚገኘው በተለምዶ ‹‹ሀቫና›› በመባል የሚጠራው እስር ቤት የንፅህና ደረጃና የእስረኞች አያያዝ ሊሻሻል ስለሚገባበት ሁኔታ ከኃላፊዎቹ ጋር ውይይት በማድረግ መግባባት ላይ መደረሱን፣ ኮሚሽኑም አፈጻጸሙን በቅርበት እንደሚከታተል በመግለጫው ተገልጿል፡፡የተወሰኑ ታሳሪዎች በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፣ እንዲሁም ለኮሚሽኑም ከቀረቡ አቤቱታዎች በፖሊስ አካላዊ ጥቃትና ተገቢ ያልሆነ አያያዝ እንደተፈጸመባቸው ስላሳወቁ፣ ኮሚሽኑ ሥልታዊ ክትትሉን ይቀጥላል ተብሏል፡፡ እስካሁን በተገኘው መረጃ መሠረት አልፎ አልፎ የሚከሰት ኃይል የመጠቀምና ተገቢ ያልሆነ አያያዝ ሊኖር እንደሚችል ከመጠቆም ያለፈ፣ ሥልታዊ የሆነ ወይም የተስፋፋ የፖሊስ ድብደባ እየተፈጸመ ነው የሚያሰኝ አይደለም ተብሏል፡፡ነገር ግን አዲስ መብራቱ የተባለ ወጣት ተማሪ በስርቆት ወንጀል ተጠርጥሮ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋለ በኃላ ተፈጽሞበታል በተባለው ድብደባ በደረሰበት ጉዳት ሆስፒታል ገብቶ ሕይወቱ ማለፉ የተገለጸ መሆኑ፣ እጅግ አሳዛኝና አሳሳቢ ክስተት በመሆኑ ኮሚሽኑ ጉዳዩን በዝርዝር በማጣራት ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡እንዲሁም ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ተከስቶ በነበረው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ሕክምናና መልሶ መጠገንና ከጐረቤት ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎችን መብት አጠባባቅ በተመለከተ፣ ፍትሐዊ ባልሆነ መንገድ ለረጅም ዓመታት ከኖሩበት የመንግሥት ቤቶች ተገድደው የመልቀቅ ችግሮች የገጠማቸውን ሰዎች መብት አጠባበቅ በተመለከተና ተዛማጅ ጉዳዮች ኮሚሽኑ ከመስተዳድሩ ጋር ስለመፍትሔ አቅጣጫዎች በመወያየት አበረታች ምላሽ መገኘቱንና አፈጻጸሙንም በቅርበት እንደሚከታተል አስረድታል፡፡በሌላ በኩል ኮሚሽኑ ባደረገው ማጣራት መሠረት የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ሰለባ ለነበሩ ሴቶች የክልሉ መስተዳድር ያደረገው የገንዘብና የሞራል ድጋፍ የሚመሠገን ዕርምጃ መሆኑን፣ ለቀሪዎቹም ሰለባዎች ተመሳሳይ ድጋፍ ለማድረግ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የሰጡት ቃል የሚያበረታታ መሆኑ በመግለጫው ተመልክቷል፡፡‹‹በተለይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ዑመር  ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና መስፋፋት፣ እንዲሁም የጥሰት ሰለባ ለሆኑ ሰዎች መጠገንና መልሶ መቋቋም ያላቸው በተግባር የሚታይ ፈቃደኝነትና ቁርጠኝነት እጅግ የሚያበረታታና ለሌሎች የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ባለሥልጣናት በምሳሌነት ሊጠቀስ የሚችል ነው፤››ነው ሲሉ ዋና ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡በአጠቃላይ በክልሉ የሚታየውን የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ለማሻሻል አስፈላጊ ከሆኑ ዕርምጃዎች ውስጥ የፍትሕ አስተዳደርና የፀጥታ ጥበቃ አካላትን ብቃት መገንባት፣ ለዳኝነት አስተዳደር ልዩ ትኩረት በመስጠት በሙያዊ ብቃትና ሥነ ምግባር ላይ የተመሠረተ አቅም ማጎልበት፣ የግንዛቤ ማስፋፋትና ተጐጂዎችን መልሶ መጠገንና ማቋቋም ይጨምራል፡፡የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከክልሉ መስተዳድር ለተደረገለት ድጋፍና መልካም የሥራ ግንኙነት ምሥጋናውን ገልጾ፣ ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች ሁሉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር አብሮ እንደሚሠራና የክትትል ሥራውን የሚቀጥል መሆኑን ዋና ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "65970267ba57efc80e6ef1fbc7fa7bf6" }, { "cosine_sim_score": 0.5325863134790504, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘይድ ራል ሁሴን  በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት የተሳካ እንደነበር የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ተናግረዋል፡፡አቶ መለስ በመግለጫቸው እንደጠቆሙት ኮሚሽነሩ በቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ጋር በሃገሪቱ ባለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ እና ዴሞክራሲ ዙሪያ መምከራቸውን ጠቁመዋል፡፡ኮሚሽነር ዘይድ ኢትዮጵያ አዲስ ዴሞክራሲን ለመጀመር በአዲስ መንፈስ እየሰራች እንዳለች እና ዜጎቿም በመነቃቃት ስሜት ላይ እንደሚገኙ መታዘባቸውን እንደገለጹ አቶ መለስ ተናግረዋል፡፡በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ማዕከል ለመክፈት 17 የአፍሪካ ሃገራትን የሚያካትት የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙም በመግለጫው ተጠቁሟል፡፡የባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ እንዲሻሻል የተለያዩ የአቅምና የቴክኒክ ድጋፎችን እንደሚያደርግ ኮሚሽነሩ ቃል መግባታቸውም ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "32cd8e1769de4fc95e0ddb74e19ba687" }, { "cosine_sim_score": 0.5050789185157192, "passage": "የኢትዮጵያ መንግሥት ሰብዓዊ መብትን የሚያስከብረው ለህዝቡና ለፍትህ ሲል ነው ያሉት የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አዳነች አቤቤ ዓለምቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ በኢትዮጵያ የፀጥታ ኃይሎች አማካኝነት ይፈፀማል ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተመለከተ ያወጣው ሪፖርት ዝርዝር ጉዳይ ላይ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑን ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አዳነች አቤቤን አነጋግረናል።​\n\n ", "passage_id": "41e750af730471fe15295d50ca75d8c7" }, { "cosine_sim_score": 0.49341879101092356, "passage": "በሀገሪቱ ውስጥ ቀደም ሲል በዜጎች ላይ “የመንግሥት አካላት ይፈፅሟቸው እንደነበር የሚነገሩ የሰብዓዊ መብቶች ረገጣዎችና ጥሰቶች አሁን በቡድኖችና በግለሰቦች ሲፈፀሙ ማስተዋል አስፈሪ ገፅታ አለው” ሲሉ አንድ ታዋቂ የመብቶች ተሟጋች አስገንዝበዋል።መንግሥት የዜጎችን መብቶችና ደኅንነት የማስጠበቅ ኃላፊነቱን ለድርድር ማቅረብ እንደሌለበትም አሳሰበዋል።\n", "passage_id": "25f455505185099d1fecbb6c7799705f" }, { "cosine_sim_score": 0.4613146513437323, "passage": "የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ኅዳር 16 ቀን 2008 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ብሔር ተኮርና ልማትን መሠረት ያደረጉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በኢትዮጵያ እየተባባሱ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡የአገር ውስጥና የውጭ የመገናኛ ብዙኃን አባላት፣ የተለያዩ ኤምባሲ ተወካዮችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች በተገኙበት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከአፋር ክልልና ከምዕራብ ሸዋ ዞን የመጡ የጥቃት ሰለባዎች በመንግሥትና በመንግሥት ታጣቂ ኃይሎች ተፈጸመብን ያሉትን በደል አሰምተዋል፡፡ የድርጊቱ ፈጻሚዎች በሕግ እንዲጠየቁላቸውና መንግሥትም ወደ ታች ወርዶ ያለውን ችግር በአፋጣኝ እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን የኖኖ ወረዳ ነዋሪ የነበሩ ሁለት አርሶ አደሮች በአካባቢው ከፍተኛ ብሔር ተኮር የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መኖራቸውን ገልጸው፣ በቅርቡም የአማራ ብሔር ተወላጆች በሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎች ላይ የቤት ማቃጠልና በጎተራ ውስጥ የነበረን እህል የማንደድ ወንጀል መፈጸሙን ገልጸዋል፡፡ አቶ ዓለሙ አስፋው የተባሉ የአካባቢው የሚሊሻ አዛዥ እንደነበሩ የተነገረላቸው ግለሰብ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ባሰሙት ንግግር፣ በአካባቢው ተመሳሳይ ኢሰብዓዊ ድርጊቶች መፈጸም የጀመሩት ቆየት ብለው ነው ብለዋል፡፡ መንግሥት ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት ባለመስጠቱም አሁንም ተባብሰው መቀጠላቸውን አስታውሰዋል፡፡ ቤትና ንብረትን ከማቃጠል ባለፈ የሕይወት ማጥፋት ወንጀሎች በማናለብኝነት መፈጸማቸውንም ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በፊት በ1996 ዓ.ም. መዳሉ ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 52 የአማራ ብሔር ተወላጆች ቤቶች መቃጠላቸውን፣ በኖኖ ወረዳ በ2002 ዓ.ም. በ150 ቤቶች በተመሳሳይ ሁኔታ መቃጠላቸውን የገለጹት አቶ ዓለሙ፣ መንግሥት በጉዳዩ ላይ ይህ ነው የሚባል አቋም ባለማሳየቱ በ2007 ዓ.ም. ተመሳሳይ ወንጀሎች በመፈጸማቸው እነዚሁ የጥቃት ሰለባዎች ከአካባቢው በመሰደድ ጉራጌ ዞን ለመጠለል መገደዳቸውን አስረድተዋል፡፡እንደ አቶ ዓለሙ ገለጻ የጥቃቱ ሰለባዎች በተደጋጋሚ ሕጋዊ የዜግነት ጥያቄያቸውን ለክልሉ መንግሥት ያቀረቡ መሆናቸውንና በምላሹ ምንም ዓይነት መፍትሔ አለማግኘታቸውን ገልጸው፣ ከክልሉ የፖሊስ ኮሚሽነር በስተቀር ማንም የመንግሥት አካል እንዳልጎበኛቸው ተናግረዋል፡፡ “በመከላከያ ሠራዊት አባልነት ለስምንት ዓመታት ያህል ግዳጄን የተወጣሁና የአገሬን ጥሪ ተቀብዬ ላይቤሪያ ድረስ ሰላም ያስከበርኩ ዜጋ ነኝ፡፡ ዛሬ ግን በአገሬ ውስጥ ሰላም አጥቻለሁ፣” በማለት ብሶታቸውን ያሰሙት አቶ ዓለሙ፣ በዜግነታቸው ከመኩራት ይልቅ ማፈር እንደጀመሩና ምንም ዓይነት የሰውነት ከለላ የሌላቸው ዜጋ ሆነው መቅረታቸውንም ገልጸዋል፡፡ከአፋር የመጡ አርሶ አደሮች በበኩላቸው በልማት ምክንያት የእርሻ መሬታቸው በመንግሥት እንደተነጠቀባቸውና የተከሏቸው የቴምር ዛፎችም እንደወደሙባቸው በመግለጽ፣ ምንም ዓይነት የካሳ ክፍያ እንዳልተፈጸመላቸውና ይህም በኢትዮጵያ ከዚህ በፊት ተፈጽሞ የማያውቅ ኢሰብዓዊ ድርጊት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ከአካባቢው የመጡ አርሶ አደር በአስተርጓሚያቸው አማካይነት እንደገለጹት፣ ፍየሎቻቸውንና በጎቻቸውን ሸጠው አዲስ አበባ ድረስ መጥተው ለመንግሥት አቤት ቢሉም መፍትሔ አላገኙም፡፡የሰመጉ ምክትል የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ቁምላቸው ዳኜ እነዚህን መሰል ብሔር ተኮርና ልማትን ሽፋን ያደረጉ ኢሰብዓዊ ጥሰቶች በአገሪቱ ተባብሰው መቀጠላቸውን በመግለጽ፣ እነዚህን የጥቃት ሰለባዎች ለማግኘት የሰመጉ ባልደረቦች  በከፍተኛ ሥጋትና እንግልት ውስጥ ማለፋቸውን አስታውቀዋል፡፡ “ሰመጉ በአሁኑ ጊዜ በብቸኝነት ማለት በሚቻል ሁኔታ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እየተከታተለ ለመንግሥትና ለሕዝብ ይፋ በማድረግ ሒደት ውስጥ ያለና ከፍተኛ ጫናን እየተጋፈጠ ያለ ተቋም ነው፣” በማለት ድርጅቱ ምን ያህል አስቸጋሪ ጊዜ ላይ መድረሱን አቶ ቁምላቸው ተናግረዋል፡፡ ይህን ጋዜጣዊ መግለጫ እንኳን በጽሕፈት ቤቱ ውስጥ እጅግ አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ለማድረግ መገደዱ ነባራዊ ሁኔታውን በግልጽ የሚያመላክት አጋጣሚ መሆኑን ይጠቁማል ብለዋል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫው ለምን በሌላ ሥፍራ እንዳልተሰጠ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የሰመጉ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ብዙየሁ ወንድሙ በበኩላቸው፣ ከአሥር ቀናት በፊት ለኢትዮጵያ ሆቴል ክፍያ ተፈጽሞ መርሐ ግብሩ የተያዘ ቢሆንም፣ ከጋዜጣዊ መግለጫው አንድ ቀን ቀደም ብሎ ሆቴሉ በስልክ የመርሐ ግብሩን መሰረዝ እንዳሳወቃቸው ገልጸዋል፡፡በጋዜጣዊ መግለጫው ከተገኙ እንግዶች መካከል የቪዥን ኢትዮጵያን ኮንግረስ ፎር ዲሞክራሲ (ቪኢኮድ) ዋና ዳይሬክተር አቶ ታደሰ ደርሰህ ግርማ፣ የሲቪክና የሙያ ማኅበራት አዋጅ ከተደነገገበት ጊዜ አንስቶ በአገሪቱ ውስጥ የነበሩት ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ በሰብዓዊ መብት ዙሪያ የሚሠሩ ድርጅቶች ከስመው፣ ዛሬ ሦስት ያህል ብቻ መቅረታቸውን አሁን ያለው ሁኔታ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ አመላካች መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ሰመጉ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት እያደረገ ባለው አገራዊ አስተዋጽኦ ሊመሰገን እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡ሰመጉ በ1984 ዓ.ም. ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ 36 መደበኛ መግለጫዎችንና 139 ልዩ መግለጫዎችን ማውጣቱ የተገለጸ ሲሆን፣ አብዛኞቹ ብሔር ተኮር የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እንዳካተቱም በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተጠቁሟል፡፡  ", "passage_id": "54549aead5573f3321d1a4a03fc704b6" }, { "cosine_sim_score": 0.4569720406606699, "passage": "ብዙ የአፍሪካ ሀገሮች፥ የሕጻናት መብቶችን ለማክበር የገቡትን የ 1990 ውን ዓለምአቀፍ ድንጋጌ በተግባር ሲያውሉ አይታዩም ሲል፥ አንድ የተባበሩት መንግሥታት የመብቶች ቃፊር ኮሚቴ አስታወቀ።ጎጂ ባህላዊ ልምዶችና ሌሎች የሰብዓዊ መብቶች ረገጣዎች በመላ አፍሪካ በስፋት ቀጥለዋል ሲልም ቡድኑ ጨምሮ ገልጿል።ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችው ዘገባ አለ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "9faf5c4979b73e185f4513940112fc43" }, { "cosine_sim_score": 0.4566964582322378, "passage": " የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፤ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተፈጠረው ሁከትና ግርግር በኦሮሚያ የደረሰውን የሰብአዊ ጉዳት የሚመረምር ቡድን ከሣምንቱ አጋማሽ ጀምሮ ማሠማራቱን ለአዲስ አድማስ አስታውቋል:: ተቋሙ ሁከትና ግርግር በተፈጠረባቸውና ጉዳት በደረሰባቸው ሁሉም የኦሮሚያ አካባቢዎች የምርመራ ቡድን ማሰማራቱን አመልክቷል፡፡ በምርመራው የሚገኙ ውጤቶችን ከዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች አንፃር በመመዘን የተፈፀመው ድርጊት ምንድን ነው? ምን ያህል ጉዳት አጋጥሟል? መንግስት የወሰደው እርምጃስ ምንድን ነው? እነማን በድርጊቱ ተሳትፈዋል? የሚለውን የመለየት ተግባር እንደሚከናወን ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "86ab87d1e4174993d998ae81046fd2f7" }, { "cosine_sim_score": 0.42657664079382496, "passage": "የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልልን ሲያስተዳድሩ የነበሩትና በቅርቡ ከሥልጣናቸው የተነሱት አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) በመባል የሚታወቁት የቀድሞው የክልሉ ፕሬዚዳንት፤ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ከፍተኛ አቤቱታ የሚቀርብባቸው ሰው ነበሩ። የክልሉ ተወላጆች፣ ነዋሪዎች፣ ከሀገር ውስጥና ከውጭ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ሌሎች በሶማሌ ክልል በአቶ አብዲ መሐመድ ይፈፀማሉ ያሏቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ይፋ ሲያደርጉ ቆይተዋል።በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ)ና ሌሎች ስድስት አመራሮች ለእስር የተዳረጉትም ሐምሌ 27 ቀን በክልሉ በተፈፀመው ወንጀል ምክኒያት ነው ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ቅዳሜ ዕለት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ስለ ሶማሌ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ተጠይቀው ፤ “በክልሉ ሲፈፀም የነበረው በልቦለድ ወይም በፊልም ላይ የሚታይ እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑ ያጠራጥራል። ብዙ የሚያስደነግጡ ነገሮች እዛ አካባቢ ተከናውነዋል። ለምሳሌ በማረሚያ ቤት ከሚታረሙ ሰዎች ጋር አንበሳ፣ጅብና ነብር ይታሰራል። ይህ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ብሎ ማሰብ ይከብዳል” ብለዋል።አያይዘውም፤ “ስዎች ይታሰራሉ፣ ይዘረፋሉ፣ ይገደላሉም” ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ጉዳይ በይፋ ከመናገራቸው ቀድም ብሎ በሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ወች “ልክ እንደ ሞቱት ነን” በሚል ርዕስ ባለ አውጥቶ ነበር። በሶማሌ ክልል “ኦጋዴን” በሚል በሚታወቀው እስር ቤት ውስጥ ዜጎች በዘፈቀደ ለዓመታት ታስረው አሰቃቂ ስቃይ እና ድብደባ እንደሚፈፀምባቸው ይፋ አድርጓል።ሪፖርቱ አያይዞ፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግሥት በኦጋዴን እስር ቤት የሚፈጸም ማሰቃየት እና ሌሎች የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ዘግናኝ እና ያልተቋረጠ ሰቆቃ፣ ድብደባ፣ ማዋረድ፣ በቂ ያልሆነ የሕክምና አገልግሎት፣ በቂ ያልሆነ የቤተሰብ እና የጠበቃ ጉብኝት ይባስ ብሎም አንዳንዴ በቂ ምግብ አለማግኘት በእስር ቤት መፈጸሙን ያትታል። ይህንን ሰቆቃም በመብት ጥሰት የታወቁት የሶማሌ ልዩ ፖሊስ እና የማረሚያ ቤቱ የጸጥታ ሀይሎች ፈፅመውታል ብሏል በሪፖርቱ። ድርጅቱ ይህንን ሪፖርት ለማዘጋጀት የተለያዩ መረጃዎችን በግብዓት መጠቀሙን ጠቅሶ ፤የመንግስት የጸጥታ ኃይሎችን፣ የመንግሥት ከፍተኛ ባላሥልጣናትንና 70 የቀድሞ እስረኞችን ጨመሮ በአጠቃላይ ለ100 ሰዎች ቃለ መጠይቅ ማድረጉን አስታውቋል።ድርጅቱ ቃለ መጠይቅ ያደረገላቸውና ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸው የተቀየረ የቀድሞ እስረኞች ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ እንዳሰፈረው፤ እስረኞቹን በመላው እስረኞች ፊት ልብሳቸዉን አስወልቀው እርቃናቸውን አድረገው እንደ ደበደቧቸው ያስረዳል።የሂዩማን ራይትስ ወች የአፍሪካ ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ፌሊክስ ሆርን ድርጅታቸው ያወጣውን ሪፖርት አስመልክቶ ከአሜሪካ ድምፅ ተጠቀው፤ የሶማሌ ክልል እስረኞችን ፍርድቤት ባለማቅረብ በሀገሪቱ ካሉት ከሌሎች እስር ቤቶች የተለየ ነው ብለዋል።የሶማሌ ክልል ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር አቶ ኢድሪስ እስማኤል ከቪኦኤ የሶማሌኛ ቋንቋ ዝግጅት ክፍል ተጠይቀው። “ድርጊቱ በክልሉ አልተፈፀመም” ሲሉ አስተባብለው ነበር።የፌደራል ቃቤ ሕግ በቁጥጥር ስር ያዋለበትን የወንጀል ድርጊት ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ሲዘረዝር ፤ በሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ በብሔር ግጭት ቀስቃሽነት፣ በኃይማኖት መካከል ግጭት እንዲፈጠር አድርገዋል የሚል ነው።ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል በቁጥጥር ስር የዋሉት እስረኞች ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል።", "passage_id": "3b3454698a8385c01f8de2d13b4ba841" }, { "cosine_sim_score": 0.42600111675576907, "passage": " ​ኢትዮጵያ ውስጥ በታሠሩት 18 ሙስሊም መሪዎች ላይ የተላለፈውን የእሥራት ፍርድ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን (USCIRF) አጥብቆ አውግዟል፡፡ኮሚሺኑ ባወጣው መግለጫ በአወዛጋቢው የኢትዮጵያ ፀረ-ሽብር ሕግ ክሥ ተመሥርቶባቸው ጥፋተኝነት የተበየነባቸው መሪዎች እንዲለቀቁ ለረዥም ጊዜ ሲሟገት መቆየቱን አስታውቋል፡፡የኮሚሺኑ ሊቀመንበር ዶ/ር ሮበርት ጆርጅ በሰጡት መግለጫ ሰዎቹ ለሃይማኖት ነፃነት በሰላማዊ መንገድ ሲሟገቱ የነበሩ ናቸው ብለው የፍርድ ሂደቱ የኢትዮጵያ መንግሥት የደነገገውን ፀረ-ሽብር ሕግ ለሰብዓዊ መብቶች መከበር የሚሟገቱትንና ተቃዋሚዎችን ለማፈን መጠቀሙን እንደቀጠለ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡አራት ተከሣሾች በሃያ ሁለት ዓመት፤ ሌሎች ደግሞ ከሰባት እስከ አሥራ ስምንት ዓመት እሥራት ተፈርዶባቸዋል፡፡ከመካከላቸው ቅሬታ ያደረባቸው ሙስሊሞች ብሶታቸውን ለኢትዮጵያ መንግሥት እንዲያሰሙላቸው የተወከሉ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት፣ ጋዜጠኞችና ሌሎችም የመብቶች ተሟጋቾች ያሉባቸው መሆኑን መግለጫው አትቷል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ይህንንና በሌሎችም የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ይካሄዳል ያለውን ያለአግባብ የመወንጀል ተግባር በይፋ እንዲያወግዝ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን (USCIRF) ጠይቋል፡፡", "passage_id": "0339c600ac5548ab4c57b854726eed86" }, { "cosine_sim_score": 0.42422209492675333, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተቋቋመበት አላማ አንፃር የተጣለበትን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።ምክር ቤቱ በስብሰባው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የ2012 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን አድምጧል።ሪፖርቱን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ፥ ኮሚሽኑ ከተቋቋመ 15 ዓመታትን ቢያስቆጥርም ከዚህ ቀደም በነበሩ ፖለቲካዊ እና ተያያዥ ምክንያቶች የሚጠበቅበትን ሃላፊነት በተገቢው መንገድ እየተወጣ አለመሆኑን አስታውሰዋል።ችግሩን ለመቅረፍም በአሁኑ ወቅት ኮሚሽኑን በአዲስ መልክ የማዋቀር እና የማደራጀት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።በዚህ መሰረት የተቋሙን አቅም እና ውስንነቶች እንዲሁም የሚስተዋሉ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶች እና ውስንነቶችን ማሻሻል የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት መደረጉን በሪፖርታቸው አመላክተዋል።የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ከወጣ 20 ዓመት በላይ ያለፈው መሆኑን ያስታወሱት ኮሚሽነሩ፥ አዋጁን አሁን ከምንገኝበት ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታ አንፃር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።የሚዘጋጀው የማሻሻያ አዋጅም በተባበሩት መንግስታቱ ድርጅት በሚታወቀው እና የሁሉም ሀገራት ሰብዓዊ መብት ተቋማት በሚመሩበት ዓለም አቀፋዊ መርህ የሚቃኝ መሆኑንም አብራርተዋል።የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት አላማ አንፃር የተጣለበትን ሃላፊነት በተገቢው ሁኔታ ለመወጣት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አዋጁን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።አዋጁ በሰው የመነገድ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር እና በህገ ወጥ መንገድ ለስራ ወደ ውጭ ሀገር መላክ ወንጀል፥ በዜጎች አካል፣ ህይወት እና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ እና ለሰብዓዊ መብት ጥሰት መከላከል የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።ከዚህ ባላፈም ወንጀሉን ለመከላከል፣ ወንጀል ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ፣ የተጎጂዎች ጥበቃና መልሶ ማቋቋም በተለይም ለወንጀሎቹ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግና የተጎጂዎችን ዕድሜ፣ ጾታና ልዩ ፍላጎት ያማከለ ስራ መስራት እና ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል።በአወል አበራ", "passage_id": "dfebd2a860b0ee0a168013cd2566c755" }, { "cosine_sim_score": 0.4109587366140957, "passage": "አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለምቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድን ያወጣው ዓመታዊ ዘገባ ወደ 160 በሚጠጉ ሀገሮች ተፈፀመ ያለውን የሰብዓዊ መብት ረገጣ አስፍሯል።ያለፈው 2017 በዓለም ደረጃ አንዳንድ እጅግ ኃያል የሆኑ መሪዎች እንዲዘወተር ያዳረጉት የጥላቻና የፍርሀት ፖለቲካ ተንፀባርቆበታል ይላል ዘገባው።አዲሱ የአምነስቲ ዘገባ የግብፅ፣ የፊሊፒንስ፣ የቬኒዝዌላ፣ የቻይና፣ የሩስያና የዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሰብዓዊ መብት እንደሸረሸሩ ይገልፃል። የሰብዓዊ መብት ህጎችን በግላጭ ጥሰዋል፤ ወይም ሌሎች የሰብዓዊ መብት ህግን እንዲጠሱ ጥሪ ያደርጋሉ።የፊሊፒንስ ፕሬዚዳንት ዱተርቴማ ሰዎች በአደንዛዥ ዕፅ ንግድ የሚጠረጠሩትን እንዲገድሉ ጥሪ አድርገዋል ሲሉ የአምነስቲ ዋና ስራ አስኪያጅ ማርግሬት ሁኣንግ ጠቁመዋል።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፍልሰት ጉዳይ ላይ ያቸውን አቋም፣ የፕሬስ ነፃነትን በመሸርሸርና በሴቶች መብት ላይ ባላቸው አመለካከት ዘገባው ነቅፏቸዋል።", "passage_id": "d8f62e4dc2b53a7296efebe47996b181" }, { "cosine_sim_score": 0.41079218435046194, "passage": "ኮሚሽኑ የኤርትራ መሪዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መርማሪ ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ኤርትራ ውስጥ የሚደርሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን የሚመረምረው በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፈው ኮሚሽን በዚያች ሃገር መሪዎች ተፈጽመዋል የሚባሉ ወንጀሎችን የሚመረምር ልዩ ችሎት እንዲመሰረት ጥሪ በማቅረብ ላይ ነውከመርማሪው ኮሚሽን ሦስት አባላት አንዷ የነበሩትና የመጀመሪያዋ የመንግሥታቱ ድርጅት የኤርትራ ጉዳይ ልዩ ራፖርተር ሺላ ኪታሩት ለቪኦኤ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ የሰዎች ደብዛ ማጥፋት ማሰቃየት፣ ያለፍርድ ሄደት ላልተወሰነ ጊዜ በእስር ማቆየት፣ እንዲሁም ርሸናን ጨምሮ የተለያዩ ኢሰብዓዊ ተግባራት ስለመፈጸማቸው ማስረጃዎችን ዘርዝሮ አቅርበዋል።ባለፈው ሰኔ ወር የወጣ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ሪፖርት የኤርትራ መንግሥት መሪዎች ከሃያ በላይ ዓመታት በፊት “በሰብዓዊ ፍጡራን ላይ ወንጀል ፈጽመዋል” ማለቱ ይታወሳል (ቪ ኦ ኤ )፡፡ ", "passage_id": "99ae8befaa63a417eee4dc11456d8fe1" }, { "cosine_sim_score": 0.4089892520274335, "passage": "ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. የተካሄደው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም ቢጠናቀቅምና በአንድ ምርጫ ጣቢያ 1,000 ሰዎች ብቻ መመረጥ ቢኖርባቸውም፣ ሕጉ ከሚያዘው በተቃራኒ በአንዳንድ ጣቢያዎች ከ1,000 በላይ ድምፅ ሰጪዎች መመዝገባቸውና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካይ  ታዛቢዎች መጓደል፣ ከታዩ ችግሮች መካከል እንደሚጠቀሱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ኮሚሽኑ ግንቦት 22 ቀን 2007 ዓ.ም. የምርጫውን መጠናቀቅ አስመልክቶ በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የዘንድሮው ምርጫ ከዚህ በፊት ከተካሄዱት ሁሉ የተሻለና ሰላማዊ እንደነበር ገልጾ፣ ከሁለት ሺሕ ጣቢያዎች በላይ ባደረገው ክትትል የተወሰኑ ስህተቶችን ማስተዋሉን ገልጿል፡፡ዋና ኮሚሽነሩ አምባሳደር ጥሩነህ ዜና በሰጡት የቅድመ ሪፖርት መግለጫ፣ ኮሚሽኑ ከ45,000 በላይ የምርጫ ጣቢያዎች በ2,000 ያህሉ 200 ሠራተኞችን አሰማርቶ የምርጫውን ሒደት መገምገሙን ገልጸዋል፡፡ኮሚሽነሩ በተለያዩ ጣቢያዎች በሕጉ መሠረት በአንድ ጣቢያ ከ1,000 ያልበለጡ ተመዝጋቢዎች ድምፅ መስጠት ሲገባቸው፣ ከዚያ በላይ ድምፅ የተሰጠባቸው አካባቢዎችን መታዘቡን በመግለጽ ለወደፊቱ መስተካከል እንደሚገባው በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት አስታውቀዋል፡፡በተጨማሪም በተወሰኑ የምርጫ ጣቢያዎች የተቃዋሚ ፓርቲዎችን የወከሉ ታዛቢዎች መጓደል በኮሚሽኑ ሠራተኞች ከተስተዋሉ እንከኖች እንደሚካተት ጠቁመዋል፡፡የፖለቲካ ፓርቲዎች ዕጩ ተወዳዳሪዎች ምዝገባን በሚመለከት በምርጫ ሕጉ መሠረት በቂ ጊዜ ተሰጥቶት መከናወኑን፣ በአንዳንድ ፓርቲዎች ከሒደቱ ጋር ተያይዞ የቀረቡ ቅሬታዎችን ለመፍታት ቦርዱ ያደረገውን ጥረት በቅድመ ምርጫ ወቅት በበጐ ከታዩ ጥረቶች እንደሚካተት ኮሚሽኑ አውስቷል፡፡ በተጨማሪም በዘንድሮው ምርጫ የሴቶች ተመራጭነት ተሳትፎ በገዢው ፓርቲ ተወዳዳሪዎች ባለፈው ምርጫ ከነበረበት 28 በመቶ ወደ 37 በመቶ ከፍ እንዲል መደረጉ፣ ለዚህም ደግሞ ቦርዱ በገንዘብና በተለያዩ ድጋፎች ማበረታቻ መስጠቱንም በኮሚሽኑ ከተገለጹ በጎ ጎኖች ውስጥ ተካቷል፡፡እንዲሁም ለፓርቲዎቹ የምርጫ ቅስቀሳ እንዲረዳ የአየር ጊዜና የኅትመት ሚዲያ ድልድል መደረጉ ለምርጫው መልካም አስተዋጽኦ ማድረጉን አምባሳደር ጥሩነህ አስረድተዋል፡፡ በአንፃሩ አንዳንድ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተሰጣቸው የአየር ጊዜና የጋዜጣ ዓምዶችን በአግባቡ መጠቀም ያለመቻላቸው በቅድመ ምርጫ ወቅት ከታዩ ችግሮች ውስጥ እንደሚካተቱ ኮሚሽነሩ ጠቁመዋል፡፡በምርጫው ዕለትም ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት የምርጫ አስፈጻሚዎች ድምፅ የሚሰጠቱንም ሆኑ ሌሎች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነቶች መወጣታቸውንና በአግባቡ ማጠናቃቃቸውን የኮሚሽኑ ቅድመ ሪፖርት ገልጿል፡፡ በተመሳሳይም በተለይ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈጠረውን የምርጫ ወረቀት እጥረትም በኮሚሽኑ ሪፖርት ተካቷል፡፡በምርጫ ወቅት ለመራጩ ሕዝብ ስለአመራረጥ ግንዛቤ መስጠቱን ያወሱት ኮሚሽነሩ፣ አልፎ አልፎ ድምፅ አልባ የምርጫ ወረቀቶች እንደነበሩም ገልጸዋል፡፡በድኅረ ምርጫ ወቅት በሁለት ምርጫ ጣቢያዎች የኮሚሽኑ የክትትል ሥራን ባለመረዳት ባለሙያዎች የድምፅ ቆጠራውን መከታተል ባይችሉም፣ በሌሎች ኮሚሽኑ በመረጣቸው ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራውን በሚገባ ለመታዘብ ችሏል ሲሉ አምባሳደር ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡የድኅረ ምርጫ ሒደቱን አሁንም ቢሆን በኮሚሽኑ ክትትል እያደረገበት መሆኑን፣ እስካሁን ያለው ሒደትም ከምንጊዜው በበለጠ ሰላማዊ እንደሆነ ኮሚሽነሩ ማስተዋላቸውን አመልክተዋል፡፡ነገር ግን በመላው አገሪቱ ከነበሩ ጣቢያዎች አምስት በመቶውን ብቻ ተከታትሎ ምርጫው ፍትሐዊና ነፃ ነው ብሎ መደምደም ተዓማኒነቱን ሊያመለክት ይችላል ወይ? የሚል ጥያቄም ለኮሚሽነሩ ቀርቦ ነበር፡፡ እሳቸውም ሲመልሱ፣ ‹‹በስታትስቲክስ የአሠራር ሕግ መሠረት አምስት በመቶ የሚሆን ናሙና በመውሰድ አጠቃላይ ድምዳሜ መድረስ ስለሚቻል፣ ባሰማራናቸው 200 ሠራተኞች 2,000 በሚሆኑ ጣቢያዎች ክትትል በማድረጋችን አጠቃላይ አገራዊ ምርጫ ውጤት ላይ መደምደም ያስችላል፤›› ሲሉ መልሰዋል፡፡ ኮሚሽኑ የምርጫውን አጠቃላይ ሪፖርት በሰኔ ወር መጨረሻ ይፋ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል፡፡", "passage_id": "5e1606112263c26c9c43ff015e82aba4" }, { "cosine_sim_score": 0.40842486697752856, "passage": "አዲስ አበባ፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/አምነስቲ ኢንተርናሽናል ሰሞኑን ያወጣው ሪፖርት ሙያዊ ገለልተኝነት ያልተከተለ መሆኑን አስታወቀ። ጉዳዩ ድርጅቱን፣ ለሰብአዊ መብቶች መከበር በሃቅ ተግተው የሚሠሩ ወገኖችንና ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች ጭምር በእጅጉ ያሳዘነ መሆኑን አመለከተ።\nንቅናቄው የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ያጣውን ሪፖርት አስመልክቶ ትናንት ባወጣው መግለጫ ፣ ቀደም ሲል የሰብአዊ መብቶች አያያዝን አስመልክቶ “አምነስቲ ኢንተርናሽናል” ሲያወጣቸው ከነበሩ በአንፃራዊነት የተሻለ ገለልተኝነት ከነበራቸው ሪፖርቶች በተለየ መልኩ የተጠናቀረው ይህ ሪፖርት በደል የደረሰበትን ወገን በበዳይነት ፈርጆ ማቅረቡን ገልጿል። ይህ በተለይ ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እሠራለሁ ከሚል ተቋም ፍፁም የማይጠበቅ መሆኑን አመልክቷዋል።\nበርግጥ በፍስኃ ተክሌ መሪነት ተጠናቅሮ የቅረበው የአምነስቲ ሪፖርት ወገንተኛ እና የተዛባ መሆኑ ያን ያክል አስደንጋጭ ሊሆን አይችልም ያለው መግለጫው፣የትሕነግ ቅጥረኛ በሆነ ግለሰብ መሪነት የተጠናቀረ የሰብአዊ መብቶች ሪፖርት ከጅምሩ የፍላጎት /ጥቅም/ ግጭት/ (conflict of interests) እንደሚኖርበት እና ገለልተኛ እንደማይሆን ለመገመት አይከብድም ብሏል።\nሪፖርቱ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አራምዳቸዋለሁ ከሚላቸው ከእውነት፣ ከፍትህና ከሰብአዊነት መርኆዎች በተፃራሪ የተደረሰ መሆኑ ተቋሙ አለኝ ለሚለው አጠቃላይ ተአማኒነት ትልቅ ፈተና እንደሚሆን አመልክቷል።\nጉዳዩ የንቅናቄው፣ ለሰብአዊ መብቶች መከበር በሃቅ ተግተው የሚሠሩ ወገኖችንና እንዲሁም ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች ጭምር በእጅጉ ያሳዘነ ነው። በዚህ ረገድ “አምነስቲ ኢንተርናሽናል” ጉዳዩን በጥልቀት በመመረመር ተገቢውን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ ተስፋ እናደርጋለን ብሏል። \nሪፖርቱ ያለበትን ጉልህ ስህተት እና ጥፋት በአግባቡ መርምሮ እና ተገንዝቦ የማያሰራ በሚል እንዲያነሳው እና በምትኩ በትክክል እና በገለልተኛ ሁኔታ ሪፖርቱን እንዲያጠናቅር እንጠብቃለን ያለው መግለጫው፣ አብን በዜጎች ላይ በየትኛውም አካባቢና ሁኔታ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መቆም እንዳለባቸው ይገነዘባል፣ ለዚህም የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ ነው ሲል በመግለጫው አመልክቷል።\nበሕዝባችን ላይ እስካሁን የተፈፀሙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች በአግባቡ ተመርምረው ፍትህ ማግኘት እንዳለባቸው ያመለከተው መግለጫው፣ ወንጀለኞች ያለተጠያቂነት እየተንቀሳቀሱ ያሉበት እና ይባስ ብሎ ወንጀለኞች የግፍ ሥርዓታቸውን ለመዘርጋት የሚያስችላቸውን ሥልጣን ለመያዝ የሚያማትሩበት በር በሕግ ዝግ መደረግ እንዳለበት ለማሳሰብ እንወዳለን ብሏል።አዲስ ዘመን ግንቦት 24/2012በጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "f4527944f39dd30a86e148cbc2d1816a" } ]
a23716d1cfe8443455fe8e2dae25ea7e
6a10820582a7fcc99032f03f4704eaa7
ዛምቢያ 2017: የኢትዮጵያ U-20 ብሄራዊ ቡድን የመልስ ጨዋታውን ነገ ያደርጋል
ዛምቢያ ለምታሰናዳው የአፍሪካ ከ20 ዓመት ዋንጫ ለማለፍ በሚደረገው ማጣርያ የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን የጋና አቻውን አዲስ በተገነባው የኬፕ ኮስት ስታዲየም ነገ ይገጥማል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ ከማክሰኞ ጀምሮ በጋና የሚገኝ ሲሆን ወደ ጋና ከማቅናቱ በፊት ከማሊ ጋር ባደረገው የወዳጅነት ጨዋታ 5-0 ተረትቷል፡፡ብላክ ሳተላይትስ በሚል ቅፅል ስም የሚታወቁት የጋና ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በመጀመሪያው ዙር ያጋጠማቸውን ሽንፈት ለመቀልበስ ወደ ሜዳ እንደሚቡ ተነግሯል፡፡በጋና ፕሪምየር ሊግ ለኩማሲው ክለብ አሻንቴ ኮቶኮ በውድድር ዓመቱ ድንቅ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው አጥቂው ዳዉዳ መሃመድ ጨዋታውን አሸንፈው ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ አላመማቸውን እንደሆነ ተናግሯል፡፡ “በመጀመሪያው ዙር ስለተጋጣሚያችን የነበረን መረጃ እምብዛም ነበር፡፡ ከጨዋታው በኃላ የኢትዮጵያን ጠንካራ እና ደካማ ጎን ለማወቅ ችለናል፡፡ ስንዘጋጅ የነበረው የኢትዮጵያ ድክመትን እንዴት መጠቀም እንችላለን የሚለው ላይ ነበር፡፡“እግርኳስ ስለሆነ ማንኛውም ነገር ሊያጋጥም ይችላል፡፡ እኔ ላለገባ እችላለው ኳስ አመቻችቼ ላቀብል እችላለው ዋናው ቁም ነገር ጋናን ወደ ቀጣዩ ዙር ማሳለፍ ነው፡፡”ዳዉዳ በክለብ ጨዋታ ያሳየው ብቃት በብሄራዊ ቡድኑ መድገም እንደሚፈልግም ጨምሮ ገልጿል፡፡ “ጠንክሬ ልምምዶችን እየሰራው ነው፡፡ በክለብ የነበረኝን ብቃት ወደ ብሄራዊ ቡድን ማምጣት እፈልጋለው” ብሏል፡፡የብላክ ሳተላይትስ አሰልጣኝ መስኡድ ዲዲ ድራማኒ ዳዉዳን ለአዲስ አበባው ጨዋታ ማካተታቸውን ተከትሎ ከኮቶኮ ክለብ ሃላፊዎች ከፍተኛ ትችት ሲደርስባቸው ነበር፡፡ ዲዲ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ከመምጣታቸው በፊት ኮቶኮን ለሁለት የጋና ፕሪምየር ሊግ አሸናፊነት አብቅተዋል፡፡ረዳት አሰልጣኙ ያው ፕሪኮ በበኩሉ ቡድኑ አዲስ አበባ ላይ የሰራቸውን ስህተቶች ላለመድገም ወደ ሜዳ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን  በመጀመሪያው ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ በአሜ መሃመድ ሁለት ግቦች 2-1 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡(መረጃውን ለሶከር ኢትዮጵያ ያደረሰው የጋና ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን የሚዲያ ሃላፊ ፍሬድሪክ አቼምፖንግ ነው)
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/12472
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5946821185336972, "passage": "በካሜሩን አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የ2021 አፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታዎች የምድብ ድልድል ባለፈው ሳምንት መውጣቱ የሚታወስ ሲሆን የጨዋታ መርሐ ግብርም ታውቋል።በምድብ 11 ከአይቮሪኮስት፣ ኒጀር እና ማዳጋስካር ጋር የተደለደሉት ዋሊያዎቹ የማጣርያ ጉዟቸውን ወደ አንታናናሪቮ በማቅናት የሚጀምሩ ሲሆን በሁለተኛ ጨዋታ አይቮሪኮስትን በሜዳቸው ይገጥማሉ። በ2012 ክረምት ሁለት ጨዋታዎች ከሜዳቸው ውጪ እና በሜዳቸው ካከናወኑ በኋላ በ2013 መስከረም እና ጥቅምት ወራት የመጨረሻ ሁለት የማጣርያ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።የምድብ 11 መርሐ ግብር ይህንን ይመስላልከጥቅምት 29- ህዳር 1 ቀን 2012\nአይቮሪኮስት ከ ኒጀር\nማዳጋስካር ከ ኢትዮጵያኅዳር 8-10 ቀን 2012\nኢትዮጵያ ከ አይቮሪኮስት\nኒጀር ከ ማዳጋስካርነሐሴ 25-26 ቀን 2012\nአይቮሪኮስት ከ ማዳጋስካር\nኒጀር ከ ኢትዮጵያጳጉሜ 2-4 ቀን 2012\nማዳጋስካር ከ አይቮሪኮስት\nኢትዮጵያ ከ ኒጀርመስከረም 24-26 ቀን 2013\nኒጀር ከ አይቮሪኮስት\nኢትዮጵያ ከ ማዳጋስካርጥቅምት 30 ቀን 2013\nአይቮሪኮስት ከ ኢትዮጵያ\nማዳጋስካር ከ ኒጀር", "passage_id": "240c3f8293978c8298d9c440d86ff26a" }, { "cosine_sim_score": 0.5944219792383953, "passage": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ መመራት ከጀመረ ወዲህ የመጀመርያ ልምምዱን ዛሬ ጠዋት አድርጓል፡፡ አሰልጣኙ ትላንት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ባስታወቁት መሰረት ዛሬ ቡድኑ ለ4 ተከፍሎ እርስ በእርሱ ተጋጥሟል፡፡ ከተመረጡት 44 ተጫዋቾች ውስጥ የሲዳማ ቡናዎቹ አብዱልከሪም መሃመድ እና ለአለም ብርሃኑ በጉዳት ምክንያት ከዛሬው የምርጫ ጨዋታ ውጪ የሆኑ ሲሆን በስብስቡ ውስጥ 3 ግብ ጠባቂዎች በመቅረታቸው የሙገሩ አቤል ማሞ በሁለቱም ጨዋታ ላይ ተሳትፏል፡፡2፡55 ላይ የተጀመረው የመጀመርያው የእርስ በእርስ ፍልሚያ ላይ እያንዳንዱ ቡድን 10 ተጫዋቾች ያቀፈ ሲሆን አረንጓዴ እና ቢጫ ማልያ በመልበስ ግጥሚያቸውን አድርገዋል፡፡በሁለቱ በኩል የተሰለፉት ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡፡አረንጓዴ መለያ – ታሪክ ጌትነት – ዘካርያስ ቱጂ – ኤፍሬም ወንድወሰን – ሞገስ ታደሰ – ሲሳይ ቶሊ – ታከለ አለማየሁ – ፍሬው ሰለሞን – ኤፍሬም ቀሬ – ብሩክ ቃልቦሬ – ተመስገን ተክሌቢጫ መለያ – አቤል ማሞ – ግርማ በቀለ – ተስፋዬ በቀለ – በረከት ቦጋለ – ጋዲሳ መብራቴ – አስራት መገርሳ – ምንተስኖት አዳነ – ባዬ ገዛኸኝ – ታደለ መንገሻ – ቢንያም አሰፋበጨዋታው አረንጓዴ መለያ የለበሰው ቡድን 5-3 ሲያሸንፍ ተመስገን ተክሌ (57′ 83′) ፍሬው ሰለሞን (67′) እና ኤፍሬም ቀሬ (21′ 49′) የአረንጓዴውን ፣ ቢንያም አሰፋ (3′ 57′ ) እና ጋዲሳ መብራቴ (75′) ደግሞ የቢጫውን ቡድን ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡አማካዩ አስራት መገርሳ በጨዋታው 53ኛ ደቂቃ ላይ በጉዳት አቋርጦ ለመውጣት ሲገደድ ቀሪውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ቢጫው ቡድን በጎዶሎ ተጨዋች ጨርሷል፡፡4፡38 ላይ የተጀመረው ሁለተኛው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች 11 ተጫዋቾች ይዘው ግጥሚያውን አከናውነዋል፡፡ አንደኛው ቡድን ቢጫ መለያ ሲለብስ ሌላኛው ደግሞ አረንጓዴ/ቢጫ (stripe) መለያ ለብሰዋል፡፡በሁለቱ በኩል የተሰለፉት ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸውቢጫ – አቤል ማሞ – ታጋይ አበበ – አዲሱ ተስፋዬ – ሙጂብ ቃሲም – ራምኬል ሎክ – ሳምሶን ጥላሁን – ጋቶች ፓኖም – ቴዎድሮስ በቀለ – በኃይሉ አሰፋ – አላዛር ፋሲካ – በረከት ይስሃቅአረንጓዴ/ቢጫ – ጀማል ጣሰው – ተካልን ደጀኔ – ሳላዲን በርጊቾ – አስቻለው ታመነ – አሸናፊ ሽብሩ – ሱራፌል ጌታቸው – ታፈሰ ሰለሞን – አስቻለው ግርማ – ኤፍሬም አሻሞ – ዮናታን ከበደ – ሙሉአለም ጥላሁንበጨዋታው ቢጫ መለያ የለበሰው ቡድን 3-1 አሸንፏል፡፡ ለቢጫ መለያዎች ግቦቹን ራምኬል(49′) ፣ በኃይሉ (43′) እና አላዛር (20′) ሲያስቆጥሩ አሸናፊ ሽብሩ (26′) ለአረንጓዴ/ቢጫ ብቸኛዋን ግብ አስቆጥሯል፡፡የመሃል ተከላካዩ ሳላዲን በርጊቾ በእረፍት ሰአት በስዩም ተስፋዬ ተቀይሮ ወጥቷል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ በነገው እለትም እንደዛሬው እርስ በእርሱ ተጫውቶ አሰልጣኝ ዮሃንስ ያመኑባቸውን 23 ተጫዋቾች የሚመርጡ ሲሆን የቡድን መሪው አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ ትላንት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ባስታወቁት መሰረት ሽመልስ በቀለ እና ኡመድ ኡኩሪ ስብስቡን ሀሙስ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ሳላዲን ሰኢድ ክለቡ አል አህሊ ከክለብ አፍሪካን ጋር የሚያደርገው የኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የሚሆን በመሆኑ እስከ ማክሰኞ ድረስ ቡድኑን ይቀላቀላል፡፡ ጌታነህ እና ዋሊድ አታ ደግሞ የክቦቻቸውን ምላሽ እየጠበቁ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡  ", "passage_id": "1cd298b84b3e4b898feef6c30fe099f6" }, { "cosine_sim_score": 0.58742189290578, "passage": "ዛሬ በሩስያዋ ከተማ ፒተርስበርግ በወጣው የ2018 የአለም ዋንጫ ማጣርያ ድልድል መሰረት ኢትዮጵያ በቅድመ ማጣርያው ሳኦቶሜ ፕሪንሲፔ ደርሷታል፡፡ኢትዮጵያ ኦክቶበር 5 ከሜዳዋ ውጪ እና ኦክቶቨር 13 ደግሞ በሜዳዋ የምታደርጋቸውን የደርሶ መልስ ጨዋታዎች አሸንፋ ካለፈች በሁለተኛው ዙር ቅድመ ማጣርያ ሪፑብሊክ ኦፍ ኮንጎን (ኮንጎ ብራዛቪል) ትገጥማለች፡፡ሪፑብሊክ ኦፍ ኮንጎ በቀጥታ ወደ 2ኛው የማጣርያ ዙር ካለፉት ሃገሮች ዝቅተኛ ግምት የሚሰጣት መሆኗ ኢትዮጵያ ወደ ምድብ ማጣርያው የመግባት ተስፋዋን ከፍ ያደርግላታል፡፡ዛሬ የወጣው የማጣርያ ድልድል ይህንን ይመስላል ፡- (ምስል @FIFAWorldCup )  ", "passage_id": "3b13e93e318d34c3b23900d9820c3195" }, { "cosine_sim_score": 0.5866304746993426, "passage": "በ13 ምድብ ተከፍሎ እየተደረገ ባለው የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች እስካሁን ሁለት የጨዋታ መርሃ ግብሮች የተደረጉ ሲሆን የሶስተኛ እና አራተኛ መርሃ ግብር ጨዋታዎች በመጋቢት ወር ይካሄዳሉ፡፡ከአልጄሪያ፣ ሲሸልስ እና ሌሴቶ ጋር በምድብ 10 የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዓርብ መጋቢት 16 አልጄሪያን አልጀርስ ላይ ይገጥማል፡፡ የመልስ ጨዋታው ከአራት ቀናት በኃላ ማክሰኞ መጋቢት 20 እንደሚደረግ ካፍ አስታውቋል፡፡ በምድቡ ሌላ ጨዋታ ቅዳሜ መጋቢት 17 ሲሸልስ ሌሴቶን ታስተናግዳለች፡፡ የመልስ ጨዋታው መጋቢት 20 ይደረጋል፡፡ምድቡን አልጄሪያ በ6 ነጥብ ስትመራ ኢትዮጵያ በ4 ትከተላለች፡፡ ሲሸልስ አንድ ነጥብ ሲኖራት ሌሴቶ በምንም ነጥብ የምድቡ ግርጌ ላይ ተቀምጣለች፡፡", "passage_id": "dd16c73ad4b9cdbb0afbaa130ed852ea" }, { "cosine_sim_score": 0.5831291429298869, "passage": "ዛምቢያ ለምታዘጋጀው የ2017 የአፍሪካ ከ20 ዓመት ዋንጫ ኢትዮጵያ በመጪው ዕሁድ ከጋና ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡የጋና ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ሲኤምሲ አከባቢ በሚገኘው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር የልምምድ ሜዳ ትላንት 10:00 የመጀመሪያ ልምምዱን ሲሰሩ የብላክ ሳተላይትስ ዋና አሰልጣኝ ዲዲ ድራማኒ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር በጨዋታው ዙሪያ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ስለዝግጅት እና ስለብላክ ሳተላይቶችዝግጅታችንን የጀመርነው በማርች 14 ነው (ከአንድ ሳምንት በፊት)፡፡ ልምምዳችንን ወጥነት ይጎድለው ነበር፡፡ አብዛኛውን ጊዜው ከ20 ዓመት ብሄራዊ ቡድኖች አዲስ ነው የሚሆኑት፡፡ በብዛት ተጫዋቾቹ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ብድን በኩል አልፈው የሚመጡ ናቸው፡፡ በአፍሪካ በ17 ዓመት በታች እና በ20 ዓመት በታች ቡድኖች መካከል ሰፊ ልዩነት አለ፡፡ እኛም ይህንን ሰፊ ልዩነት ለማጥበብ እየሞከርን ነው፡፡ አብዛኞቹ ተጫዋቾቻችን በ17 ዓመት በታች ቡድን በኩል የመጡ ሲሆን የተወሰኑት ደግሞ ከአካዳሚዎች፣ ከጋና ፕሪምየር ሊግ ክለቦች ወጣት ቡድኖች እና ከዝቅተኛ ዲቪዚዮን የመጡ ናቸው፡፡ ዓላማችን ይህንን ቡድን ለዋናው ብሄራዊ ቡድን ብላክ ስታርስ ማሳደግ ነው፡፡ ስለኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድንስለተጋጣሚያችን የኢትዮጵያ ቡድን በቂ መረጃ የለንም፡፡ ይህ የማጣሪያ ውድድር ነው፡፡ የማጣሪያ ውድድር መሆኑ ደግሞ ተጋጣሚያችንን እንድናከበር እና ጠንካራ ዝግጅት እንድናደርግ ያስገድደናል፡፡ስለእሁዱ ጨዋታእንደማስበው ከሆነ ነገሮችን አዎንታዊ በሆነ መንገድ እየተመለከትን ነው፡፡ ሁሌም የአሸናፊነትን ስሜትን ይዘን እንጫወታለን፡፡ ለእኛ ይህ የኢንተርናሽናል ጨዋታ ነው፡፡ ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ ሁሌም ጠንካራ የአሸናፊነት ስሜት አለን፡፡ስላደረጓቸው የወዳጅነት ጨዋታዎችጥሩ የሚሆነው የአቋም መለኪያ ጨዋታዎቹን ከሜዳችን ውጪ ብናደርግ ነበር፡፡ አስፈላጊውን ኢንተርናሽናል ጨዋታ ልምድ ለመውሰድ ይጠቅመን ነበር፡፡ ከካሜሮን፣ ቻይና እና ናሚቢያ ጋር ያደረግነው ጨዋታ በእጅጉ ጠቅሞናል፡፡ የእኛ ተጫዋቾች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ስላስቻለን የአቋም መፈተሸ ጨዋታዎቹ ማድረጋችን ጠቅሞናል፡፡", "passage_id": "ab2c33c35dbeb46a86b3030b84c219d2" }, { "cosine_sim_score": 0.5680973176981101, "passage": "ሶከር ኢትዮጵያ ከፌዴሬሽኑ ባገኘቸው መረጃ በሐምሌ ወር የመጨረሻ ቀናት የአሰልጣኝ ቅጥር እንደሚካሄድ የታወቀ ሲሆን በክፍት ስራ ማስታወቂያ ይሁን አልያም በጥቆማ ለመምረጥ እንዳልተወሰነ ግን ተነግሯል፡፡ ሒደቱ ቶሎ ከተጠናቀቀም ከማጣርያው ጨዋታ አንድ ወር ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ተቀጥሮለት ወደ ዝግጅት ይገባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ማጣርያ ከኬንያ እና ቦትስዋና አሸናፊ መስከረም 5 ቀን 2010 በሜዳዋ የምታደርግ ሲሆን የመልሱን ጨዋታ ከ15 ቀናት በኋላ ከሜዳዋ ውጪ የምታደርግ ይሆናል፡፡ በቅድመ ማጣያው ኬንያ ወደ ቦትስዋና አምርታ 7-1 ማሸነፏን ተከትሎም ቀጣይ የኢትዮጵያ ተጋጣሚ ለመሆን ከጫፍ ደርሳለች፡፡በ2016 በፓፓዋ ኒው ጊኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው የአለም ከ20 አመት በታች ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያ ካሜሩን እና ቡርኪናፋሶን በመርታት ወደ መጨረሻው ማጣርያ አልፋ በጋና 6-2 አጠቃላይ ውጤት ተሸንፋ ከአለም ዋንጫው ቀርታለች፡፡ በማጣርያው ኢትዮጵያ ያስቆጠረቻቸውን 6 ግቦች በሙሉ ሎዛ አበራ ማስቆጠሯም የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "c71e1246ce5e9c5346ffdd6fb8a7b7c5" }, { "cosine_sim_score": 0.5640096003196531, "passage": "ሞዛምቢክ 0-0 ጋና (ምድብ 8)ኮንጎ ብራዛቪል 1-1 ዛምቢያ (ምድብ 5)ኬንያ 0-1 ጊኒ ቢሳው (ምድብ 5)ቤኒን 4-1 ደቡብ ሱዳን (ምድብ 3)ቦትስዋና 2-1 ኮሞሮስ (ምድብ 4) ዚምባብዊ 4-0 ስዋዚላንድ (ምድብ 12)ኢኳቶርያል ጊኒ 0-1 ማሊ (ምድብ 3)ሴራሊዮን 1-0 ጋቦን (ምድብ 9)ሴንትራል አፍሪካ 1-0 ማዳጋስካር (ምድብ 2)ሊቢያ 4-0 ሳኦ ቶሜ (ምድብ 6) ማላዊ ከ ጊኒ (ምድብ 12)ኢትዮጵያ ከ አልጄርያ (ምድብ 10)ሌሶቶ ከ ሲሸልስ (ምድብ 10)ቶጎ ከ ቱኒዚያ (ምድብ 1)ኒጀር ከ ሴኔጋል (ምድብ 11)ሩዋንዳ ከ ሞሪሸስ (ምድብ 8)ላይቤርያ ከ ጅቡቲ (ምድብ 1)አንጎላ ከ ዲ.ሪ.ኮንጎ (ምድብ 2)ጋምቢያ ከ ሞሪታንያ (ምድብ 13)ደቡብ አፍሪካ ከ ካሜሩን (ምድብ 13)ዩጋንዳ ከ ቡርኪና ፋሶ (ምድብ 4)ግብፅ ከ ናይጄርያ (ምድብ 7)ሞሮኮ ከ ኬፕ ቬርዴ (ምድብ 6)ሱዳን ከ አይቮሪኮስት (ምድብ 9)", "passage_id": "184e14e70185540cdf7bb216a6d30e6a" }, { "cosine_sim_score": 0.5620539914282605, "passage": "የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ፓፓዋ ኒው ጊኒ ለምታዘጋጀው የአለም ዋንጫ ለማለፍ የማጣሪያ ጨዋታውን ከቡርኪና ፋሶ አቻው ጋር አድርጎ 0-0 የተለያየ ሲሆን በድምር ውጤት 2-0 በማሸነፍ ወደ መጨረሻው ማጣሪያ አልፏል፡፡\nበመጀመሪያ አጋማሽ በኳስ ቁጥጥር የተበለጠው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ኳሶችን ወደ ጎል የመሞከር እንዲሁም የተገኙ አጋጣሚዎችን ወደ ግብነት የመቀየር ችግር ታይቶበታል፡፡ ኳሶችን አደራጅቶ የቡርኮና ፋሶን የተከላካይ መስመር ሰብሮ ለመግባት የተቸገረው የአሰልጣኝ አስራት አባተ ቡድን በ33 እና 34ኛው ደቂቃ በሎዛ አበራ አማካኝነት ሁለት ያለቀላቸውን የግብ ዕድሎች አምክኖል፡፡ በመጀመሪያው ጨዋታ ዋጋዱጎ ላይ ለቡርኪና ፋሶ ያልተሰለፈችው ሳኑጎ ማዉሎታ በኩርኪና ፋሶ በኩል ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ችላለች፡፡\nየኢትዮጵያ ብሄራዊ ብድን ከመጀመሪያው አጋማሽ ተሸሎ በታየበት የሁተኛው አጋማሽ ጨዋታ 4 ያክል ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን አድርጓል (49ኛው አዲስ ንጉሴ፣ 61ኛው፣ 62ኛው፣ 76ኛው ደቂቃ ሎዛ አበራ)፡፡ ረጃጅም ኳሶችን በመጠቀም የቡርኪና ፋሶን ተከላካይ መስመርን ለመስበር ያልተሳካ ሙከራ አድርጓል፡፡ በጨዋታው ላይ የቡርኪና ፋሶ ተጫዋቾችን በአካል ብቃት ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተሸሎ ተገኝቷል፡፡\nከጨዋታው በኃላ አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አስራት አባተ ያገኟቻን ዕድሎች አለመጠቀማቸውን ገልፀዋል፡፡\n“የዛሬው ጨዋታ እንደጠበቅነው ከፍተኛ ፉክክር ይጠብቀናል ብለን እንደገመትነው በጨዋታው ላይም ከፍተኛ ፉክክር ገጥሞናል፡፡ ጨዋታው ከብዶናል ማለት አይቻልም፡፡ በባለፈው ጨዋታ ላይ ያልነበሩ ሁለት ተጫዋቾችን ቡርኪናዎች ተጠቅመዋል (ሳኑጎ ማዉሎታ እና ትራኦሬ ኮሮቱማ)፡፡ እግርኳስ እሰከሆነ ድረስ ያሉብንን ችግሮች ለመቅረፍ ተግተን እንሰራለን፡፡” ብለዋል፡፡\nኢትዮጵያ በቀጣዩ ሳምንት ቅዳሜ ኢኳቶሪያል ጊኒን ያሸነፈችውን ጋናን አዲስ አበባ ላይ በመጨረሻው ማጣሪያ ይገጥማል፡፡", "passage_id": "ff2b7a15f46a4d5fd78961d4bb26a603" }, { "cosine_sim_score": 0.5577957277280301, "passage": "ኬንያ እያስተናገደችው ባለው የሴካፋ ሲኒየር ቻሌንጅ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ከአንድ ቀን እረፍት በኃላ ሐሙስ ቀጥለው ሲደረጉ ኢትዮጵያ በቡኩንጉ ስታዲየም ቡሩንዲን ትፋለማለች፡፡\nኢትዮጵያ ደቡብ ሱዳንን 3-0 በመርታት ለጨዋታው ስትቀርብ ቡሩንዲ በበኩሏ ዩጋንዳን ነጥብ አስጥላ ወደ ጨዋታው ታመራለች፡፡የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለጨዋታው እንዲረዳው ዛሬ ከ4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለ45 ደቂቃ የቆየ ቀለል ያለ ልምምድ በካካሜጋ ትምህርት ቤት ሜዳ ሰርቷል፡፡ ብሄራዊ ቡድን ደቡብ ሱዳንን ከረታበት ጨዋታ በኃላ በቀናት ልዩነት የሚያደርገው ጨዋታ በመሆኑ በተወሰነ መልኩ የተጫዋቾች ለውጥን ያደርጋል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በዛሬው ልምምድ ላይ አጥቂው ዳዋ ሆቴሳ በመጠነኛ ጉዳት እረፍት ተሰጥቶት ያልተሳተፈ ሲሆን ለነገው ጨዋታ መድረሱ ነገር 50/50 ነው ተብሏል፡፡የዋሊያዎቹ ተጋጣሚ ቡሩንዲ በመጀመሪያው ጨዋታ በጥብቅ መከላከል እና ፈጣን መልሶ ማጥቃት ዩጋንዳን መፈተን ሲችሉ ስሙ ከአንጎላ ክለቦች ጋር የተያያዘው ፊስቶን አብዱልራዛክ እና በክረምት 2009 ወደ ኢትዮጵያ ቡና ያመራል ተብሎ ሲጠበቅ የበረው የሲምባው አጥቂ ላውዲት ማቩጎ ጥምረት ላይ ተማምነዋል፡፡ ማቩጎ በ2015 ብሩንዲ ኢትዮጵያን በቻን ማጣሪያ ቡጁምቡራ ላይ 2-0 ስታሸንፍ ግብ ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት በጉዳት እና ጉልበት የጨረሱ ተጫዋቾችን ከጫና ነፃ ለማድረግ የተወሰኑ ለውጦች በጨዋታው ላይ ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ “ተጫዋቾቻችን አንድ ቀን ብቻ አርፈው ነው የሚጫወቱት፡፡ ይህ ዋጋ ያስከፍለናል፡፡ ከደቡብ ሱዳን ጋር ይዘናቸው የገባናቸው ልጆች ጥሩ አቅም ያላቸው ተጫዋቾች ናቸው፡፡ እነዚህ ልጆች እንዳለ ይዞ መግባቱ ጉልበታቸውን ስለጨረሱ እንዳለ ፈታኝ ነው የሚሆነው፡፡ ከዚህ በላይ ደግሞ መጠነኛ ጉዳት ያስተናገዱ አሉ፡፡ የሚያሳስቡን ነገሮች ናቸው ግን ከሙያ ጓደኞቼ ጋር ተመካክረን ለጨዋታው እንቀርባለን፡፡” ዋሊያዎቹ በመጀመሪያው ጨዋታ ያለቀላቸውን ለመቁጠር የሚያዳግቱ የግብ እድሎች ሲያመክኑ የተመለከትን ሲሆን አሰልጣኝ አሸናፊ  ተጫዋቾቹ ግዜ እንዲሰጣቸው እና የግብ ማስቆጠር ችግሩ በሂደት እንደሚቀረፍ ያላቸውን እምነት ገልፀዋል፡፡ማቻኮስ ላይ በምድብ አንድ በኮንፌድሬሽን አንድ የሆኑት ታንዛኒያ እና ዛንዚባር እንዲሁም አጣብቂኝ ውስጥ የገባቸው ሩዋንዳ ከተጋባዧ ሊቢያ ይጫወታሉ፡፡ ዛንዚባር ማክሰኞ ሩዋንዳን 3-1 በመርታት ወሳኝ ሶስት ነጥብ ያሳካች ሲሆን ታንዛኒያ በመጀመሪያ ጨዋታዋ ነጥብ ጥላለች፡፡ ሩዋንዳ ነገ ከሊቢያ ላይ ሙሉ ሶስት ነጥብ ማሳካት ካልቻለች ከምድብ መሰናበቷን ታረጋግጣለች፡፡ ምድቡን ኬንያ በአራት ነጥብ ስትመራ ዛንዚባር በሶስት እንዲሁም ሊቢያ በሁለት ይከተላሉ፡፡ኢትዮጵያ ከብሄራዊ ቡድኑ ባሻገር በአንድ ኮሚሽነር እና ረዳት ዳኛ እየተወከለች ትገኛለች፡፡ በጨዋታ ኮሚሽነርነት አቶ አሸናፊ እጅጉ እንዲሁም የፊፋ ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኝ ትግል ግዛው በምድብ አንድ የሚደረጉ ጨዋታዎች ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ ትግል በመክፈቻ ጨዋታ ኬንያ ሩዋንዳን 2-0 ስትረታ ጨዋታውን ከመሩ አርቢትሮች መካከል ነበር፡፡የሴካፋ ሲኒየር ቻሌንጅ ዋንጫን የማስተላለፍ ሙሉ መብት በገዛው የታንዛኒያው አዛም ቲቪ ላይ ጨዋታዎቹ የቀጥታ ስርጭት የቴሌቪዥን ስርጭት ያገኛሉ፡፡ የክፍያ የቴሌቪዥን ጣቢያ የሆነው አዛም ቲቪ በታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ የስርጭት አድማስ ሲኖረው ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ባለመግባቱ በሃገራችን ጨዋታዎች የመከታተል እድል አይኖረንም፡፡ ሴካፋ የሱፐርስፖርት ከኬንያ መውጣትን ተከትሎ ለጨዋታዎቹ የቴሌቭዥን ስርጭት ለማግኘት ሲቸገር ተስተውሏል፡፡ሰኞ ህዳር 25ዩጋንዳ 0-0 ቡሩንዲማክሰኞ ህዳር 26ዛንዚባር 3-1 ሩዋንዳኢትዮጵያ 3-0 ደቡብ ሱዳንኬንያ 0-0 ሊቢያሐሙስ ህዳር 288፡00 – ታንዛኒያ ከ ዛንዚባር (ማቻኮስ)9፡00 – ኢትዮጵያ ከ ብሩንዲ (ካካሜጋ)10፡00 – ሩዋንዳ ከ ሊቢያ (ማቻኮስ)አርብ ህዳር 299፡00 – ዩጋንዳ ከ ደቡብ ሱዳን (ካካሜጋ)ቅዳሜ ህዳር 308፡00 – ሩዋንዳ ከ ታንዛኒያ (ማቻኮስ)10፡00 – ኬንያ ከ ዛንዚባር (ማቻኮስ)እሁድ ታህሳስ 19፡00 – ኢትዮጵያ ከ ዩጋንዳ (ካካሜጋ)ሰኞ ታህሳስ 28፡00 – ሊቢያ ከ ዛንዚባር (ማቻኮስ)9፡00 – ደቡብ ሱዳን ከ ቡሩንዲ (ካካሜጋ)10፡00 – ኬንያ ከ ታንዛኒያ (ማቻኮስ)የሴካፋ ሲኒየር ቻሌንጅ ዋንጫ በሶከር ኢትዮጵያ እንዲቀርብ ያስቻለው ጎ ቴዲ ስፖርት ነው፡፡ ጎ ቴዲ ስፖርት በኢትዮጵያ የማራቶን ትጥቆች ወኪል አከፋፋይ!", "passage_id": "ffb2aa90e85254fe26688d428920978f" }, { "cosine_sim_score": 0.5513349813321115, "passage": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሲሸልስ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዝግጅቱን ቀጥሏል፡፡ ዋሊድ አታም ብሄራዊ ቡድኑን ትላንት ተቀላቅሏል፡፡የሲሸልስ ብሄራዊ ቡድን 19 የቡድን አባላትን ይዞ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ የሚገባ ሲሆን የተቀረው የልኡካን ቡድን ነገ አመሻሽ ላይ የሚገባ መሆኑ ለጨዋታው የሰጠው ግምት አነስተኛ መሆኑን ያሳያል፡፡ጨዋታው ቅዳሜ በአዲሱ የሀዋሳ ኢንተርናሽናል ስታድየም የሚካሄድ ሲሆን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከጣልያኑ ኤሪያ ጋር በገባው ውል መሰረት ዋልያዎቹ ለመጀመርያ ጊዜ የኤሪያ ምርቶችን ለብሰው ወደ ሜዳ ይገባሉ፡፡", "passage_id": "2af87d09484c962c09cf9688375141a2" }, { "cosine_sim_score": 0.5504767426388452, "passage": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የዛሬ ልምምዱን ረፋድ ላይ አድርጓል፡፡ ዋሊድ አታም ከቡድኑ ጋር የመጀመርያ ልምምዱን ሰርቷል፡፡በዛሬው ፕሮግራም ለብሄራዊ ቡድን ከተጠሩት 26 ተጫዋቾች (23 ከሃገር ውስጥ እና 3 ከሃገር ውጪ ክለቦች) መካከል ልምምድ ያልሰራው አሁንም በማረፍያ ቤት ዪገኘው ራምኬ ሎክ ብቻ ነው፡፡አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ በዛሬው የልምምድ ፕሮግራም ጠንካራ ኳሶችን ወደ ግብ የመምታት ቴክኒኮች እና የጭንቅላት ኳስ ልምድ ሲያሰሩ የተስተዋለ ሲሆን ግብ ጠባቂዎቹም በጠንካራ ምቶች ሲፈተሹ አርፍደዋል፡፡ዘግይቶ ቡድኑን የተቀላቀለው የጊንኪልቢሪጊው ተከላካይ ዋሊድ አታ ከቡድኑ ተነጥሎ ልምምድ ሲያደርግ ከአየሩ ሁኔታ ጋር ለመላመድ ተቸግሮ ታይቷል፡፡ የሪፑብሊክ ኦፍ ኮንጎ ብሄራዊ ቡድን ቅዳሜ ላለበት ጨዋታ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ እንደሚገባ ታውቋል፡፡ የልኡካን ቡድኑ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይመጣል ተብሎ ሲጠበቅ በራሳቸው ቻርተርድ አውሮፕላን እንደሚመጡና ደብረዳሞ ሆቴል እንደሚያርፉ ተነግሯል፡፡ የብሄራዊ ቡድኑ አጥቂ ራምኬ ሎክ በዚህ ሳምንት መጀመርያ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋለበት እለት ጀምሮ አሁንም በማረፍያ ቤት ይገኛል፡፡ በአሁኑ ሰአትም ኮተቤ አካባቢ በሚገኘው የየካ ክፍለከተማ ፖሊስ ጣቢያ በህግ ቁጥጥር ስር ይገኛል፡፡የራምኬል የክስ ፋይል በፍርድ ቤት የሚታየው በነገው እለት ረፋድ ላይ ሲሆን ከእስር ቢለቀቅ እንኳን ከማክሰኞ ጀምሮ ልምምድ ያልሰራ በመሆኑ ለቅዳሜው ጨዋታ ብቁ ይሆናል ተብሎ አይታሰብም፡፡ ራምኬል ለመልሱ ጨዋታ ወደ ኮንጎ ከሚጓዘው የብሄራዊ ቡድን ልኡክ ላይካተት እንደሚችልም ከፌዴሬሽኑ አካባቢ ያገኘናቸው መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡", "passage_id": "231686085449de7159f9f99b94d59e91" }, { "cosine_sim_score": 0.5462614836972143, "passage": "የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ነገ ከማሊ አቻው ጋር በአዲስ አበባ ስታድየም ለሚኖረው የማጣርያ ጨዋታ ዛሬ ማለዳ ላይ የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል።\nከየካቲት ወር መጨራሻ ጀምሮ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ ዝግጅቱን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከሲሸልስ ዋናው ብሔራዊ ቡድን ጋር አዲስ አበባ ላይ ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች በማድረግ አቋሙን መፈተሽ ችሏል። ከመጀመርያ ተመራጭ 34 ተጫዋቾች መካከልም አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ 8 ተጫዋቾችን በመቀነስ 26 ተጫዋቾችን አስቀርተው ለቀናት ልምምዳቸውን ሲሰሩ ቆይተዋል። አሁን ደግሞ የመጨረሻ ተመራጭ 23 ተጫዋቾቻቸውን ለይተው በመያዝ ሳሙኤል ተስፋዬ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ የዓብስራ ተስፋዬ (ደደቢት) እና እዮብ ዓለማየሁን (ወላይታ ድቻ) መቀነሳቸው ታውቋል።የቀድሞው የፌስቡክ ገፃችን በኛ ቁጥጥር ስር የማይገኝ በመሆኑ አዲሱ ገፃችንን ሊንኩን በመከተል ላይ ያድርጉ – ዛሬ ከማለዳው 01:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታድየም ቀለል ያለ ልምምድ የሰራው ብሔራዊ ቡድኑ ለትምህርት ወደ ሀንጋሪ ካቀናው ምክትል አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ በስተቀር ሁሉም የቡድኑ አባላት ለነገው ጨዋታ ዝግጁ መሆናቸውን ተመልክተናል።ጨዋታውን ናሚቢያዊያኑ ጃክሰን ፓቫዛ (ዋና) ፣ ማቲየስ ካንያንጋ እና አይዛካር ቡኢስ (ረዳቶች) ይመሩታል።የመልሱ ጨዋታ ማክሰኞ መጋቢት 17 ማሊ ባማኮ ላይ የሚካሄድ ይሆናል።", "passage_id": "91f20e76f9c929803fa85002f6c39e52" }, { "cosine_sim_score": 0.544450158367948, "passage": "በ2016 በተካሄደው ዓለም ሴቶች ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ዋንጫ ፓፑዋ ኒው ጊኒ ስታስተናግድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዞን ማጣሪያ እስከመጨረሻው ዙር ደርሳ በጋና የ6-2 ሽንፈት ገጥሟት ወደ ውድድሩ ሳታቀና መቅረቷ የሚታወስ ነው፡፡ በአሁኑ ማጣሪያ በቅድመ ማጣሪያ ዙር የሚገናኙትን ቦትስዋና እና ኬንያን አሸናፊ በመግጠም ውድድሩን ትጀምራለች፡፡ቡድኑ ባላለፍነው የማጣሪያ ውድድር ባስለመዘገበው የተሻለ ውጤት ከቅደመ ማጣሪያው በቀጥታ ወደ አንደኛው ዙር አምርቷል፡፡ ከአንደኛው ዙር ማለፍ ከቻለችም የጋና እና አልጄሪያን አሸናፊ በሁለተኛው ዙር ትገጥማለች፡፡ ቡድኑ በዚህኛው ዙር ድል ከቀናው የጊኒ/ ካሜሮን እና ቱኒዚያ (ሊቢያ እና ሴራሊዮን) በመጨረሻው ዙር ይገጥማል፡፡የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአሰልጣኝ አስራት አባተ እየተመራ በ2015ቱ የማጣሪያ ውድድር ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ ችሏል፡፡ በሎዛ አበራ ፊት አውራሪነት ቡድኑ በአጠቃላይ ውጤት ካሜሮን 2-1 እና ቡርኪናፋሶን 2-0 ማሸነፍ ሲችል በጋና 6-2 ተሸንፎ ከውድድር ቢወጣም አቅም ያለቸው ሴት ተጫዋቾች በማጣሪያው ጉዞ ታይተውበታል፡፡ ሎዛ አበራም በማጣሪያው 6 ግቦችን በማስቆጠር የማጣሪያው ኮከብ አግቢ ነበረች፡፡የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥር ጉዳይን በቅርብ ቀናት እንደሚያከናውን ይጠበቃል፡፡*  በማጣሪያው ሁለት ሃገራት ብቻ ወደ የዓለም ዋንጫ ያልፋሉ፡፡የማጣሪያው ጉዞየቅድመ ማጣሪያ ዙር ጨዋታዎች (ከሀምሌ 14-16 ባሉት ቀናት የመልስ ጨዋታዎች ከሀምሌ 28-30 ባሉት ቀናት)ቡሩንዲ ከ ጅቡቲሊቢያ ከ ሴራሊዮንቦትስዋና ከ ኬንያየአንደኛ ዙር ጨዋታዎች የአንደኛ ዙር ጨዋታዎች (መስከረም 5-7 2010 ባሉት ቀናት የመልስ ጨዋታዎች ከመስከረም 19-21)የቡሩንዲ/ጅቡቲ ከ ሩዋንዳ (ጨዋታ 1)ደቡብ አፍሪካ ከ ናሚቢያ (ጨዋታ 2)ሞሮኮ ከ ሴኔጋል  (ጨዋታ 3)ናይጄሪያ ከ ታንዛኒያ (ጨዋታ 4)ቱኒዚያ ከ ሊቢያ/ሴራሊዮን (ጨዋታ 5)ጊኒ ከ ካሜሮን (ጨዋታ 6)አልጄሪያ ከ ጋና (ጨዋታ 7)ኢትዮጵያ ከ ኬንያ/ቦትስዋና (ጨዋታ 8) የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች (ከጥቅምት 24-26 ባሉት ቀናት የመልስ ጨዋታዎች ከህዳር 8-10 ባሉት ቀናት)የጨዋታ 1 አሸናፊ ከ ጨዋታ 2 አሸናፊ (ጨዋታ 9)የጨዋታ 3 አሸናፊ ከ ጨዋታ 4 አሸናፊ (ጨዋታ 10)የጨዋታ 5 አሸናፊ ከ ጨዋታ 6 አሸናፊ (ጨዋታ 11)የጨዋታ 7 አሸናፊ ከ ጨዋታ 8 አሸናፊ (ጨዋታ 12) ሶስተኛ ዙር ማጣሪያ ጨዋታዎች (ከጥር 4-6 ባሉት ቀናት የመልስ ጨዋታዎች ከጥር 18-20 ባሉት ቀናት)የጨዋታ 9 አሸናፊ ከ ጨዋታ 10 አሸናፊየጨዋታ 11 አሸናፊ ከ ጨዋታ 12 አሸናፊ", "passage_id": "3a5c04531f85a28f28dbabbf717d0cdd" }, { "cosine_sim_score": 0.5396027239821607, "passage": "ዋሊያዎቹ ለጨዋታው የሚረዳቸውን ዝግጅት ከማክሰኞ ጥቅምት 27 ጀምሮ ሲያከናውኑ ለዚህም 23 ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ ከኬንያ በተከታታይ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ላይ የቡድኑ አካል ያልነበሩ በርካታ ተጫዋቾች የተመረጡ ሲሆን የኢትዮጵያ ቡናው ዳንኤል ደምሴ ለመጀመርያ ጊዜ ጥሪ ደርሶታል። በቀጣይ በውጪ ሀገራት የሚጫወቱት ተጫዋቾች የጨዋታው ዕለት ሲቃረብ ቡድኑን ይቀላቀላሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡ አቤል ማሞ (መከላከያ)፣ ሳምሶን አሰፋ (ድሬዳዋ ከተማ) አስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አብዱልከሪም መሐመድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አበበ ጥላሁን (መከላከያ)፣ ደስታ ዮሐንስ (ሀዋሳ ከተማ)፣ አንተነህ ተስፋዬ  (ድሬዳዋ ከተማ)፣ አምሳሉ ጥላሁን (ፋሲል ከነማ)፣ ተመስገን ካስትሮ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ አህመድ ረሺድ (ኢትዮጵያ ቡና) ሙሉዓለም መስፍን (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ከነዓን ማርክነህ (አዳማ ከተማ)፣ ዳንኤል ደምሴ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ሳምሶን ጥላሁን (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ሽመልስ በቀለ (ፔትሮጄት/ግብፅ)፣ ጋቶች ፓኖም (ኤል ጎውና/ግብፅ)፣ ቢኒያም በላይ (ስከንደርቡ/አልባንያ) ምንይሉ ወንድሙ (መከላከያ)፣ አቤል ያለው (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ጌታነህ ከበደ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና)፣ አማኑኤል ገ/ሚካኤል (መቐለ 70 እንደርታ)፣ ዑመድ ኡኩሪ (ስሞሀ/ግብፅ)", "passage_id": "695d7b662a42a94b520e1bb288a42fe7" }, { "cosine_sim_score": 0.5392141947948041, "passage": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከአልጀርስ በግብጽ አድርጎ ትላንት አዲስ አበባ ከገባ በኋላ እረፍት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ልምምዱን ሰርቷል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ በዛሬው ልምምዱ ቀለል ያሉ የማላቀቅያ ልምምዶች የሰሩ ሲሆን ቋሚ ተሰላፊዎቹን በሚለይ መልኩ ለሁለት በመከፈል ጨዋታ አድርገዋል፡፡ በ7-1 ሽንፈቱ ላይ ከነበረው አሰላለፍ ለውጦች የሚጠበቁ ሲሆን በተለይም አቤል ወይም ለአለም በዛሬው የልምምድ ጨዋታ ላይ ያልተሳተፈው ታሪክ ጌትነትን ተክተው በጨዋታው ይሰለፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡በዋልያዎቹ ልምምድ ላይ የተስተዋለው መጠነኛ ግጭት ሌላው በስራው የተገኘውን ተመልካች ትኩረት የሳበ ክስተት ነበር፡፡ አማካዩ ጋቶች ፓኖም በልምምድ መሃል ጌታነህ ላይ ፋውል ሲሰራ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ደግሞ ተከላካዩ አንተነህ ተስፋዬ ላይም ተመሳሳይ ፋውል ሰርቷል፡፡ በመቀጠል ደግሞ ሱሌይማን መሃመድ ላይ ከባድ ፋውል የፈፀመ ሲሆን ይህም ጌታነህ እና አንተነህ ጋቶችን ከሃይል አጨዋወቱ እንዲታቀብ እንዲነግሩት አድርጓቸዋል፡፡ በዚህ በተነሳ ቅራኔም ተጫዋቾቹ ቃላት ሲለዋወጡ ተስተውሏል፡፡ የቡድኑ አምበል አስራት መገርሳ የተጫዋቾቹን አለመግባባት ለመፍታት ተጫዋቾችን በመሰብሰብ ረጅም ደቂቃዎች የፈጀ ንግግር ሲያደርጉም ታይተዋል፡፡በቀዘቀዘና ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ነገ አልጄርያን ሲያስተናግድ ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ያለውን ተስፋ ለማለምለም የግድ በማሸነፍ ላይ ተመስርቶ ወደ ሜዳ ይገባል፡፡ በአንጻሩ አልጄርያ ጨዋታውን ካሸነፈች የጋቦን 2017 ትኬት መቁረጧን ከ90 በመቶ በላይ ታረጋግጣለች፡፡ ", "passage_id": "7636ca574e5c989bffb713490f3cd2ba" }, { "cosine_sim_score": 0.5380203301018169, "passage": "የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ታሪክ ለመስራት 120 ደቂዎች ብቻ ቀርተውታል፡፡ ካሜሩንን እና ቡርኪናፋሶን በማሸነፍ ለመጨረሻው ማጣያ ያለፉት ወጣቶቹ ሉሲዎች ነገ ሌላዋ የምእራብ አፍሪካ ሃገር ጋናን አዲስ አበባ ስታድየም ላይ ይገጥማሉ፡፡ብሄራዊ ቡድናችን ከነገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት ዛሬ ጠዋት ከ1፡00 – 2፡00 ድረስ የመጨረሻ ልምምዳቸውን በአዲስ አበባ ስታየም ያከናወነ ሲሆን ቡድኑ ለጨዋታው ዝግጅት እንዳደረገ ለሶከር ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አስራት አባተ ገልፀዋል፡፡‹‹ ለጨዋታው ያደረግነው ዝግጅት ጥሩ ነው፡፡ የነገው ጨዋታ በ13 ቀን ውስጥ 3ኛ ጨዋታችን እንደመሆኑ መጠን ክብደት አለው፡፡ ተጫዋቾቼ የዚህ አይነት ልምድ ስለሌላቸው አስቸጋሪ ሊሆንብን ይችላል፡፡ በተጨማሪም ትዕግስት ያደታ የአባቷ ህልፈት እንዳለ ሆኖ ልምምዷን ረቡዕ ጀምራ የነበረ ቢሆንም በ2 ቢጫ ጨዋታውን የማታደርግ በመሆኑ ቡድናችን ላይ ክፍተት ይፈጥራል፡፡ ያም ሆኖ የቡድኑ ስነ ልቡና ጥሩ በመሆኑ በቀላሉ አንላቀቅም፡፡ ያላቸው የቡድን መንፈስ ጥሩ ነው፡፡ ተጫዋቾቼ ጨዋታውን እዚሁ ጨርሰው ለመሄድም ተዘጋጅተዋል፡፡ ›› ብለዋል፡፡አሰልጣኝ አስራት የተጋጣሚያቸው ጋናን ብቃት አንስተው ቡድናቸው ጨዋታውን እዚሁ ለመጨረስ ስላደረገው ዝግጅት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡‹‹ ጋና ከሌሎች ቡድኖች የሚለየው በቀላሉ የማይጠቃ እና በቀላሉ ለማጥቃት የማይቸገር ነው፡፡ ይህም የነሱ ጠንካራ ጎን ነው፡፡ ቡድኑ ከ15 እና 17 አመት በታች የአለም ዋንጫ ላይ ተካፍሎ የሚያውቅ በመሆኑ የውድድር ልምድ አለው፡፡ ይህንን ቡድን በሜዳም ሆነ ከሜዳ ውጪ ስንገጥም ከፍተኛ ጥንቀቃቄ ማድረግ አለብን፡፡ በተለይም በሜዳችን አንድ ግብ ማስተናገድ ዋጋ ያስከፍላል፡፡ ስለዚህ በማጥቃቱም ሆነ በመከላከሉ ሚዛናዊ ቡድን ይዘን እንገባለን፡፡ ተጫዋቾችም ለዚህ ተዘጋጅተዋል፡፡ እዚህ የምናስበውን ውጤት ባናሳካ እንኳን ተጫዋቾቻችን ከሜዳ ውጪ የማሸነፍ የአእምሮ ጥንካሬ በመያዛቸው እስከ መጨረሻው እንታገላለን፡፡ ›› ሲሉ በተጫዋቾቻቸው እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ነገ ጋናን በሚገጥመው ቡድን ውስጥ ምንም አይነት የተጫዋቾች ጉዳት የሌለ ሲሆን በአማካይ ስፍራ የምትጫወተው ትዕግስት ያደታ በሁለት ቢጫ ምክንያት አትሰለፍም፡፡የጋና ብሄራዊ ቡድን ትላንት ማታ አዲስ አበባ የገባ ሲሆን ቦሌ አካባቢ በሚገኘው ጎልደን ቱሊፕ ተቀምጧል፡፡ በዚህም ሰአት ልምምዱን በአዲስ አበባ ስታየም በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ጨዋታው ነገ 10፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም የሚደረግ ሲሆን ዩጋንዳዊያን ዳኞች እና ኬንያዊ ኮሚሽነር ጨዋታውን ይመሩታል፡፡ ", "passage_id": "ddd2704449a1fed858b138aee723dd01" } ]
edabb5b7745ff8075593853eb0aebcfc
8ea0572a3fe62a1fe1ec41fc45e312f5
በከባድ ጭነት ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ገደብ ላይ ማሻሻያ ተደረገ
አዲስ አበባ፡- የከባድ ጭነት ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ገደብ ላይ ማሻሻያ ማድረጉን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት አጀንሲ አስታወቀ፡፡የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ጅሬኛ ሂርጳ ትናንት በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ የከተማዋን ትራፊክ እንቅስቃሴ ለማሳለጥና አሁን ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት በከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች የእንቅስቃሴ ገደብ ላይ ማሻሻያ ተደርጓል፡፡በተሻሻለው መመሪያ መሠረትም፤ ማንኛውም የከባድ ጭነት ተሽከርካሪ ከጠዋቱ 12፡30 እስከ 4፡00 ሰዓት እና ከቀኑ ከ10፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ካለው ጊዜ ውጪ መንቀሳቀስ የሚፈቅድ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተሩ፤ በዚህም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በከተማዋ ውስጥ መዘዋወርና ማንኛውንም አገልግሎት መስጠት እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡በተጨማሪም፤ ቅዳሜ፤ እሁድና የበዓል ቀናት ማንኛውም የጭነት ተሽከርካሪ ያለምንም መንቀሳቀሻ ፍቃድ በየትኛውም ሰዓት ወደ ከተማዋ መግባትም ሆነ መንቀሳቀስ፤ እንዲሁም ዕቃ የመጫንና የማራገፍ ተግባር ማከናወን እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡በመሆኑም፤ የከተማዋ ትራፊክ ፖሊስና የደንብና ቁጥጥር አካላት የተደረገውን ማሻሻያ በመረዳት እንደወትሮው ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ በከተማዋ ውስጥ ሰላማዊና ምቹ የሆነ የትራፊክ እንቅስቃሴ እንዲኖር ጥረት እንዲያደርጉ ዋና ዳሬክተሩ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ኤጀንሲው የመንገድ አጠቃቀም ሥርዓት የሚያሻሽል የጭነት፣ ማሽነሪዎችና መሰል ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 03/2011 መነሻ በማድረግ በከተማዋ የጭነት ተሽከርካሪዎች የሚፈጥሩትን ተፅዕኖ ለመቀነስ መመሪያ አዘጋጅቶ ከሰኔ 30/2011 ዓ.ም ጀምሮ በተግባር ላይ ማዋሉ ይታወሳል፡፡አዲስ ዘመን መስከረም 30
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=20480
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5758619872711702, "passage": "በዳዊት እንደሻውኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በደረቅ ወደቦች ያላግባብ የሚከማቹ ኮንቴይነሮች እንዳይኖሩ ለማድረግ፣ የደረቅ ወደቦችን የኪራይ ዋጋ ለመጨመር ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ጋር እየመከረ እንደሆነ ተገለጸ፡፡በዚህ መሠረት አስመጪዎች ዕቃዎቻቸውን ደረቅ ወደቦች ውስጥ ባቆዩ ቁጥር በየቀኑ የኪራይ ዋጋ እንደሚጨምር፣ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክተር አቶ ደበሌ ቃበታ ተናግረዋል፡፡በደረቅ ወደብ ኪራይ ዋጋ ጭማሪ ምክንያት አስመጪዎች በሚያመጡዋቸው ዕቃዎች ላይ ዋጋ እንዳይጨምሩ ጥንቃቄ እንደሚደረግ አቶ ደበሌ ጠቁመዋል፡፡በአሁኑ ወቅት ለአብነት የሞጆ ደረቅ ወደብ ለኪራይ ከሰባት እስከ 14 ቀናት በኪሎ  0.75 ብር የሚያስከፍል ሲሆን፣ ከ14 እስከ 21 ቀናት 0.95 ብር፣ ከእዚያ በላይ ለሚቆዩ ግን በቋሚነት ለአንድ ቀን በኪሎ አንድ ብር ያስከፍላል፡፡ይኼ ደግሞ ውጭ ካለው የመጋዘን ዋጋ ያነሰ ስለሆነ አስመጪዎች ደረቅ ወደቦች ውስጥ ማስቀመጥ እንደሚመርጡ ሪፖርተር ያነጋገራቸውና ለሥራው ቅርብ የሆኑ ምንጮች ይገልጻሉ፡፡ የዋጋ ጭማሪው ባለሥልጣኑ ከአስመጪዎች ጋር ማክሰኞ ሰኔ 13 ቀን 2009 ዓ.ም. ባደረገው የምክክር መድረክ ላይ የተገለጸ ሲሆን፣ መድረኩ በባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብርሃም ንጉሤ ተመርቷል፡፡በመድረኩ ያላግባብ ኮንቴይነሮችን በደረቅ ወደቦች የማከማቸት ችግር ተባብሶ እንደቀጠለም ተገልጿል፡፡በአሁኑ ወቅት በሞጆ ደረቅ ወደብ ብቻ 7,000 ያህል ኮንቴይነሮች ተከማችተው እንደሚገኙና ከእነዚህም ውስጥ 1,000 የሚጠጉት በሕግ ከተቀመጠው የሁለት ወራት ገደብ እንዳለፉ፣ የባለሥልጣኑ የሞጆ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲስ አየለ አስረድተዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በቃሊቲ ደረቅ ወደብ ተጨማሪ 900 ኮንቴይነሮች ተከማችተው እንደሚገኙ ተጠቁሟል፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአስመጪዎች ዘንድ ደረቅ ወደቦችን እንደ ማስቀመጫ ቦታ የማየት አባዜ ተለምዷል ሲሉ፣ የባለሥልጣኑ ኃላፊዎች በመድረኩ ላይ ተናግረዋል፡፡  አስመጪዎች በበኩላቸው በውጭ ምንዛሪ፣ በባንኮች አሠራርና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያሉ ተግዳሮቶችን ለችግሩ እንደ ምክንያት አቅርበዋል፡፡ ‹‹ከማንም በላይ ለችግሩ መፈጠር ተጠያቂዎቹ እናንተ ናችሁ፤›› ሲሉ አቶ ደበሌ አስመጪዎቹን ወቅሰዋል፡፡‹‹ይህ ተደጋጋሚ ችግር ወደ ዕርምጃ እንድንሄድ ያደርገናል፤›› ሲሉ ዳይሬክተሩ አክለዋል፡፡በመድረኩ ላይ አስመጪዎች ቢያንስ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2009 ዓ.ም. ድረስ የተከማቹ ኮንቴይነሮችን ከወደቦች እንዲያነሱ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ከሁለት ሳምንት በፊት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የነበረው የዋና ኢዲተር መሥሪያ ቤት ሪፖርት ላይ፣ በደረቅ ወደቦች ያላግባብ ተከማችተው ስለሚገኙ ኮንቴይነሮች ጉዳይ ተነስቶ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ምክር ቤቱም ጉዳዩ በጥልቀት እንዲጠና ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር፡፡ ", "passage_id": "03d8be358457582a0a30b74f995d584b" }, { "cosine_sim_score": 0.5752554079127423, "passage": "ከባድ ተሽከርካሪዎችን በተከለከለ ሰዓት ወደ አዲስ አበባ ከተማ ማስገባት እና ማንቀሳቀስ ከብር 500 እስከ 6 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው ከባድ ተሽከርከሪዎችን ከቀኑ 10፡00 እስከ 2፡00 ሰዓት ወደ ከተማዋ ማስገባትና ማንቀሳቀስ እንደማይቻል ገለጿል። ይህንን በሚተላለፉ አሽከርካሪዎች ላይ ከብር 5 መቶ እስከ 6 ሺህ እንደሚቀጡ የትራንስፖርት ቢሮው አስታውቋልቢሮው በሥራ መውጫ ሰዓታት ላይ የሚታየውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ ለመቀነስ የከባድ ተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ መወሰን የሚያስችል መመሪያ ተግባራዊ ማድረጉን አመልክቷል።በዚሁም መሰረት የመጫን አቅማቸው ከ2.5 ቶንና ከዚያ በላይ የሆኑ ተሽከርካሪዎች እንደጥፋቱ ክብደትና ድግግሞሽ ከብር 5 መቶ እስከ 6 ሺህ እንዲሁም በተደራቢነት ከ1 እስከ 3 ወር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንደሚያግድ መመሪያው ያትታል።የመንቀሳቀሻ ፈቃድ ሳያወጡ በተከለከለው ሰዓት ወደከተማዋ ማስገባትና በከተማዋ ውስጥ ማንቀሳቀስ እንዲሁም በዋና መንገድ ላይ ጭነት መጫንና ማውረድ ተግባር የፈፀመ ለመጀመሪያ ጊዜ ብር 1 ሺህ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ብር 2 ሺህ እንዲሁም ከሁለት ጊዜ በላይ ድርጊቱን ከፈፀመ ብር 3 ሺህ ተቀጥቶ የአሽከርካሪው መንጃ ፈቃድ ለአንድ ወር እንደሚታገድ ይገልጻል፡፡በሌላ በኩል ጊዜ ያለፈበት የመንቀሳቀሻ ፈቃድ ይዞ ወደከተማዋ ማስገባት ወይም በከተማዋ ውስጥ ማንቀሳቀስ ለመጀመሪያ ጊዜ ብር 5 መቶ እና ለሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ብር 1 ሺህ፤ ድርጊቱ ለሶስተኛ ጊዜ ከተፈፀመ ብር 4 ሺህ ተቀጥቶ የአሽከርካሪው መንጃ ፈቃድ ለ2 ወር ይታገዳል ይላል፡፡በተጨማሪም የተሰረዘ ወይም የተደለዘ ወይም አስመስሎ የተሰራ የመንቀሳቀሻ ፈቃድ ይዞ መገኘትና መጠቀም እንዲሁም የመንቀሳቀሻ ፈቃዱን ለሌላ አካል አሳልፎ መስጠት ብር 6 ሺህ እንደሚያስቀጣ ያስረዳል፡፡በመሆኑም የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች የተከለከለውን ሰዓት ታሳቢ በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅንና አደጋን ለመቀነስ ትብብር እንድታደርጉ ቢሮው የላከው መግለጫ አሳስቧል።", "passage_id": "79a37efac86b79d384ade8d5cc88b6c4" }, { "cosine_sim_score": 0.5752347628701435, "passage": "ዕቃ ከውጭ አስመጥተው ደረቅ ወደብ ከደረሰ በኋላ ለረዥም ጊዜ የማያነሱ ነጋዴዎች እንዲታገዱ የሚያደርግ አሠራር ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡  ግዴታቸውን በአግባቡ አልተወጡም የተባሉ አስመጪዎች ከየትኛውም ባንክ የውጭ ምንዛሪ  እንዳያገኙ ይደረጋል ተብሏል፡፡የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 51 ንዑስ አንቀጽ 7 በባህርና በየብስ የሚገቡ ዕቃዎች በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ፣ በአውሮፕላን የሚገቡ ዕቃዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንዲያነሱ ይደነግጋል፡፡ነገር ግን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ በሚያስተዳድራቸው ደረቅ ወደቦች፣ በተለይም በሞጆ ደረቅ ወደብ ከሁለት ሺሕ በላይ ኮንቴይነሮች ከ60 እስከ 1,450 ቀናት ሳይነሱ መቆየታቸው ተገልጿል፡፡የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከስድስት ወራት በላይ የቆዩ ኮንቴይነሮችን ከሰኞ ግንቦት 1 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ እንደሚወርስ አስታውቋል፡፡ ከስድስት ወር በታች፣ ከሁለት ወር በላይ የቆዩ ኮንቴይነሮች ደግሞ በአንድ ወር ጊዜ ካልተነሱ እንደሚወርስ አስታውቋል፡፡ ባለሥልጣኑ ከወረሳቸው ንብረቶች የተበላሸውን ካስወገደ በኋላ ጠቃሚውን በመለየት ለጨረታ ያቀርባል፡፡ባለፈው ረቡዕ ሚያዚያ 26 ቀን 2008 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንና የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ዕቃዎችን ከወደብ ማንሳት ያልቻሉ ኩባንያዎችን ጠርተው አነጋግረዋል፡፡የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አህመድ ቱሳ በውይይቱ ወቅት እንደተናገሩት፣ በአሁኑ ወቅት በሞጆ ደረቅ ወደብ ከሁለት ወር በላይ የቆዩ ሁለት ሺሕ ኮንቴይነሮች ቦታ ይዘው ሌሎች ዕቃዎች እንዳይስተናገዱ እንቅፋት እየሆኑ ነው፡፡በደረቅ ወደቦች ብቻም ሳይሆን በአሁኑ ወቅት በጂቡቲ ወደብ 15 ሺሕ ኮንቴይነሮች ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ የሚበዙት ከሁለት ወር በላይ የቆዩ መሆናቸውን አቶ አህመድ ተናግረዋል፡፡በኢትዮጵያ ደረቅ ወደቦች 250 ኩንታል ለሚይዝ አንድ ኮንቴይነር በቀን 43 ብር ይከፈላል፡፡ በጂቡቲ ወደብ ደግሞ ለአንድ ኮንቴይነር 11 ዶላር ይከፈላል፡፡ አቶ አህመድ እንዳሉት መሥሪያ ቤታቸው በደረቅ ወደብ የጀመረውን ሥራ እንደጨረሰ ወደ ጂቡቲ ወደብ ፊቱን ያዞራል፡፡ከዚህ ባሻገር በደረቅ ወደቦች ሳይነሱ ለሚቆዩ ኮንቴይነሮች በየቀኑ አምስት ዶላር እንደሚከፈል ተገልጿል፡፡ ‹‹ይህ ሁኔታ ጭራሽ ተቀባይነት የለውም፡፡ አገሪቱ በችግር የምታገኘውን የውጭ ምንዛሪ ኪራይ ለመክፈል መዋል የለበትም፤›› በማለት አቶ አህመድ መንግሥት በዚህ ጉዳይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ተናግረዋል፡፡የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የሕግ ማስከበር ምክትል ዳይሬክተር አቶ አለባቸው ንጉሤ፣ በውጭ ምንዛሪ ዕቃ አስገብተው የማያነሱ ኩባንያዎች በቀጣይ ስለሚወሰድባቸው ዕርምጃ አመላክተዋል፡፡አቶ አለባቸው እንዳሉት፣ በገቡት ውል መሠረት ግዴታቸውን የማይወጡ አስመጪዎች በቀጣይ ከባንኮች የውጭ ምንዛሪ እንዳያገኙ ይደረጋል፡፡ ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን፣ የሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በጋራ እየሠሩ መሆናቸውን አቶ አለባቸው ተናግረዋል፡፡ይህንን የመንግሥት አቋም የዕቃዎቹ ባለቤቶች አልተስማሙበትም፡፡  ባለሀብቶቹ የገዛ ዕቃቸውን ማንሳት ያልቻሉበትን ምክንያት ሲያስረዱም የመንግሥት ክፍያዎች የሚዘገዩ በመሆናቸው የገበያ መቀዛቀዝ፣ የቀረጥ ነፃ መብት አሰጣጥ መዘግየት፣ በኦሮሚያ ክልል ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋትና የባንክ ብድር አለመኖር እንደ ችግር አንስተው ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸውና ዕቃዎቹን አውጥተው ሸጠው የሚጠበቅባቸውን ቀረጥ ለመክፈል ጥያቄ አቅርበዋል፡፡በመድረኩ የተሰጠው ምላሽ ግን የጠበቁት እንዳልነበር ሪፖርተር ያነጋገራቸው ባለሀብቶች ተናግረዋል፡፡ ‹‹ቀድመው ከወሰኑ እዚህ ድረስ ለምን ይጠሩናል? ሲጠሩን የጋራ መፍትሔ እንፈልግ ብለው ነበር፤›› በማለት ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ ዕቃ የሰነበተባቸው ባለሀብት ብስጭታቸውን ተናግረዋል፡፡ከዚህ ቀደም በ500 ቀናት ያላነሱ፣ በመቀጠልም በ250 ቀናት ዕቃቸውን ያላነሱ ባለሀብቶች ተወርሶባቸው ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት በ180 ቀናት ባላነሱ ላይ ዕርምጃ የሚወሰድ ሲሆን፣ በቀጣይ ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት በ60 ቀናት ባላነሱ ባለሀብቶች ንብረት ላይ ዕርምጃ እንደሚወሰድ ተገልጿል፡፡", "passage_id": "1da6f8bff9e420490db8eee7a3f825d8" }, { "cosine_sim_score": 0.558423772153859, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የቤት ተሽከርካሪዎች (ኮድ-2) በፈረቃ ሊንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለጸ።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈፀም በሚኒስትሮች ኮሚቴ የወጣ የትራንስፖርት ዘርፍ አፈፃጸም መመሪያ ላይ መግለጫ ተሰጥቷል።በመግለጫው ላይ በአዲስ አበባ ከተማ ኮድ 2 የሆኑ የቤት ተሽከርካሪዎች በሰሌዳ ቁጥራቸው ሙሉና ጎዶሎነት በፈረቃ እንደሚንቀሳቀሱ ተገልጿል።በዚህም የሰሌዳቸው የመጨረሻ ቁጥር ሙሉ ወይም ዜሮ የሆኑ ተሽከርካሪዎች ዛሬ ዓርብ የሚንቀሳቀሱ ሲሆን፥ የሰሌዳ ቁጥራቸው መጨረሻ ጎዶሎ የሆነ ተሽከርካሪዎች ደግሞ ነገ ቅዳሜ ይንቀሳቀሳሉ ተብሏል።ፈረቃው ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ወራት  በየቀኑ በተሽከርካሪዎቹ የሰሌዳ ቁጥር መሰረት ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ክልሎችም እንደራሳቸው ተጨባጭ ሁኔታ መመሪያ አውጥተው እንደሚተገብሩት ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በመግለጫው ላይ የከተማ ታክሲ አገልግሎት በሚሰጡም ሆነ በሃገር አቋራጭ አውቶብሶች ላይ የወጣው መመሪያ በአግባቡ እንደሚተገበር ተነስቷል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "85203ed91433a39249a5c4e31139fd22" }, { "cosine_sim_score": 0.5547786184808001, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት የትራንስፖርት የስምሪት ሰዓት ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።ድርጅቱ እንዳመለከተው መንግስት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለአዲስ አበባ እና ለፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ተግባራዊ ባደረገው የስራ መግቢያና መውጫ ሰአት መሰረት የትራንስፖርት ስምሪት ማሻሻያ አድርጓል።በዚህም መሰረት ጠዋት 1፡30 ወደ ስራ ለሚገቡ የፌደራል የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች የአውቶብስ መነሻ ሰዓት ቀደም ሲል በነበረው መርሃ-ግብር መሰረት እንደሚቀጥል የድርጅቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን አምባቸው ተናግረዋል።ከረፋዱ 3፡30 ወደ ስራ ለሚገቡ የአዲስ አበባ የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ደግሞ የጠዋት መነሻ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡00 መሆኑን ገልፀዋል።የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ከሥራ የመውጫ ሰዓት በመቀየሩ ወደ መኖሪያቸው ለማድረስ ከቀኑ 9፡30 ጀምሮ አውቶብሶቹ ቀደም ሲል በሚቆሙበት ቦታ ይጠብቃሉ።ለአዲሰ አበባ የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞችም ማታ ወደ መኖሪያቸው ለማድረስ አውቶብሶቹ ከ11፡30 ጀምሮ ለትራንስፖርት ዝግጁ ሆነው እንደሚጠብቁ ገልፀዋል።ድርጅቱ በአዲስ አበባ ያለውን የትራንሰፖርት ችግር ለመቅረፍም ከ240 በላይ አውቶብሶችን ለታክሲ አገልግሎት ማሰማራቱንም ዳሬክተሩ ገልጸዋል።ከነዚህ አውቶብሶች መካከለ ሃምሳዎቹ ያለክፍያ በነፃ የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል።ድርጅቱ መንግስት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ሲልም በርካታ ሰራተኞች በቤታቸው እንዲቀመጡ የሰጠውን መመሪያ በመጣስ አንዳንድ ሠራተኞች ለግል ጉዳያቸው ሲንቀሳቀሱ አውቶብሶቹን እየተጠቀሙ መሆኑን ደርሸበታለሁ ብሏል።በመሆኑም ለአንገብጋቢ የሥራ ጉዳይ ወደ ሥራ በሚገቡ ሠራተኞች ላይ ጫና እያሳደረ በመምጣቱ ከየመስሪያ ቤቶቻቸው ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል።በየትኛውም ስፍራ የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚፈልጉ የጤና ባለሙያዎች ቅድሚያ እንዲሰጡ ለሁሉም አሽከርካሪዎች ጥብቅ መመሪያ መተላለፉን መገለፁን ነው ኢዜአ የዘገበው።", "passage_id": "5363a553d40dabc3375b10a38341ae90" }, { "cosine_sim_score": 0.5479919867763885, "passage": "የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ከገቢ ግብር ነፃ የተደረጉ ገቢዎች አፈጻጸምን የተመለከተውን መመርያ በማሻሻል፣ የትራንስፖርትና ሌሎች አበሎችን ክፍያ የሚያሻሽል ተጨማሪ ተፈጻሚ ድንጋጌዎችን ያካተተ ረቂቅ መመርያ አዘጋጀ፡፡ሚኒስቴሩ በአዲሱ ረቂቅ መመርያ የትራንስፖርት አበልና የመጓጓዧ ወጪን በተመለከተ እንደጠቀሰው፣ ከግብር ነፃ እንዲሆን በቀድሞ ድንጋጌው ላይ የተጠቀሰውን የቀን ውሎ አበል ጣሪያ ከ225 ወደ 500 ብር ከፍ ተደርጓል፡፡‹‹አንድ ተቀጣሪ የሚከፈለው የውሎ አበል ከገቢ ግብር ነፃ የሚደረገው ከ500 ብር ወይም ከደመወዙ አራት በመቶ ተሰልቶ ከሁለቱ ከፍተኛ ከሆነው መጠን አይበልጥም፤›› ተብሎ ተሻሽሎ ቀርቧል፡፡ ቀደም ብሎ ሥራ ላይ የነበረው የገቢ ግብር ነፃ መብቶች አፈጻጸም መመርያ፣ አንድ ሠራተኛ ከመደበኛው የሥራ ቦታው ከ25 ኪሎ ሜትር በላይ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ ለሚከፈለው የቀን ውሎ አበል ከግብር ነፃ የሚደረገው 225 ብር ወይም የደመወዙን አራት በመቶ ተሰልቶ፣ ከሁለቱ ከፍተኛ ከሆነው መጠን በላይ ሊሆን አይችልም የሚል ነበር፡፡ በአዲሱ ረቂቅ መመርያ ከአበል አከፋፈል ጋር የታከለው ሌላው አንቀጽ አንድ ተቀጣሪ የአልጋ አበል ያለገደብ ወይም በተወሰነ ገደብ በደረሰኝ እንደሚወራረድለት የሚገልጸው ነው፡፡ በደረሰኝ የሚወራረደው ለቁርስ፣ ለምሳ፣ ለእራትና ለመሳሰሉ ወጪዎች የሚሰጠው የውሎ አበል ከግብር ነፃ ሊደረግ የሚችለው ከ300 ብር ወይም ከደመወዙ 2.5 በመቶ ተሰልቶ ከሁለቱ ከፍተኛ ከሆነው መጠን መብለጥ እንደሌለበት ይደነግጋል፡፡ አንድ ተቀጣሪ ከመኖሪያ ቤት ወደ ሥራው ቦታ እንዲሁም ከሥራው ቦታ ወደ መኖሪያ ቤት ለመሄድ ወይም በሥራ ባህሪው ምክንያት በመዘዋወር ለሚያከናውነው ሥራ ለነዳጅ ወጪ የሚከፈለው ጥሬ ገንዘብ፣ ለትራንስፖርት እንደተከፈለ አበል ተቆጥሮ ከግብር ነፃ የሚደረግበት ድንጋጌ በዚህ ረቂቅ ተካቷል፡፡ አንድ ተቀጣሪ በሚመድበው ተሽከርካሪና ቀጣሪው በሚሞላው የነዳጅ ወጪ የሚጠቀም ሆኖ፣ በተጨማሪ የትራንስፖርት አበል የሚከፈለው ከሆነ አበሉ ሙሉ በሙሉ ግብር እንደሚከፈልበት ይገልጻል፡፡ በሥራ ባህሪው ምክንያት በመዘዋወር የሚሠራ ተቀጣሪ ለአንድ ወር የሚከፈል የትራንስፖርት አበል ከገቢ ግብር ነፃ የሚደረገው፣ ከጠቅላላ የወር ደመወዙ ከአንድ አራተኛ የበለጠ እንደማይሆንም ረቂቅ መመርያው ያመለክታል፡፡ ይሁንና የተቀጣሪው ጠቅላላ የወር ደመወዝ አንድ አራተኛ ከ2,200 ብር ሊበልጥ እንደማይችልም ይጠቁማል፡፡ ከመኖሪያ ቤት ወደ ሥራው ቦታ እንዲሁም ከሥራው ቦታ ወደ መኖሪያ ቤት ለመሄድ ለሚያደርገው ጉዞ አበል የሚከፈለው ተቀጣሪ፣ ለአንድ ወር የሚከፈለው የትራንስፖርት አበል ከገቢ ግብር ነፃ የሚደረገው ከ600 ብር ሊበልጥ እንደማይችልም በረቂቁ ተጠቅሷል፡፡ ይህ ረቂቅ መመርያ ሌሎች ተፈጻሚ ይሆናሉ የተባሉ ድንጋጌዎችን ያካተተ ሲሆን፣ በሥራ ቦታው አስቸጋሪነት ምክንያት ለተቀጣሪ የሚከፈል አበልን በተመለከተም ያካተታቸው አንቀጾች አሉት፡፡ በዚህ ረቂቅ በሥራ ቦታው አስቸጋሪነት ምክንያት ለተቀጣሪ የሚሰጥ አበል ከግብር ነፃ ሊሆን የሚችለው፣ በቦታው ከፍተኛ ሙቀት ወይም ሌላ ምክንያት በተቀጣሪው ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ከግምት ውስጥ በማስገባት  መከፈል የሚገባውን መጠን አካቶ ይዟል፡፡ ይህ ረቂቅ መመርያ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ላይ ከንግዱ ኅብረተሰብ ጋር እንዲመከርባቸው ከተደረጉ 21 መመርያዎች አንዱ ሲሆን፣ በረቂቁ ላይ የተለያዩ አስተያየቶች ተሰጥተዋል፡፡ በተለይ የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ለአበል የተተመነው የገንዘብ መጠን አሁን ካለው የኑሮ ውድነት አንፃር አነስተኛ ነው የሚል እምነት ሲኖረው፣ ይህንንም በውይይቱ ወቅት አቅርቧል፡፡ ", "passage_id": "6a71192eb2a3efbd5971a92735250778" }, { "cosine_sim_score": 0.5427120452285332, "passage": "አዲስ አበባ፡- ከኮረና ቫይረስ መከላከል ጋር ተያይዞ የቤት መኪናዎች በዕለት ፈረቃ ሙሉ እና ጎዶሎ ታርጋ ቁጥር በሚል ተለይተው መንቀሳቀሳቸው በአውቶቡስ እና ታክሲ ምልልስ ላይ ለውጥ ማምጣቱን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታውቀ፡፡ \nየባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኮማንደር አሕመድ መሐመድ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደተናገሩት፤ በከተማዋ ወደ 200ሺህ የሚገመቱ የቤት መኪናዎች ይገኛሉ፡፡እነዚህ መኪናዎች ለሁለት ተከፍለው መንቀሳቀሳቸው የአውቶቡስ እና የታክሲ ምልልሱን እንዳፋጠነ በተካሄደ ጥናት ታውቋል፡፡ \n‹‹አንድ መቶ ሺህ መኪና ቀርቶ የተወሰነ የመኪና ቁጥር በአንድ ከተማ መንገድ ላይ ሲገባም ሆነ ሲወጣ የሚፈጥረው ተፅዕኖ ቀላል አይሆንም›› በማለት የተናገሩት ዋና ስራ አስኪያጁ፤ የመኪና ቁጥር በተቀነሰ ቁጥር የህዝብ ትራንስፖርት ምልልሱ እንደሚጨምር አብራርተዋል፡፡ \nስድስት የነበረው የአውቶቡስ እና የታክሲ ምልልስ ወደ ሰባት እና ስምንት ማደጉን በጥናት ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁመው፤ በአንድ መኪና ላይ አንድ ተጨማሪ የመስመር ምልልስ ተገኘ ማለት በ10ሺህ መኪና 10ሺህ ምልልስ ተገኘ እንደማለት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ይህም የህዝቡ ትራንስፖርት ፍላጎትን ለመመለስ አመቺ ሁኔታ መፍጠሩን አስረድተዋል፡፡\n‹‹የቤት መኪናዎች የታርጋ ፈረቃ ባይተገበር በዚህ ጊዜ አሁን ካለው በላይ የመኪና መጨናነቅ ይፈጠር ነበር›› ያሉት ኮማንደር አሕመድ፣መንገዱ በፈረቃው ምክንያት ከዚህ በላይ ክፍት ቢሆን ኖሮ ፈረቃ ይቅር ወደሚል አማራጭ ይገባ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት አሁንም ምንም መጨናነቅ የለም ማለት እንደማይቻልም ጠቅሰው፤ ለውጥ የለም ለማለት የሚያስደፍር ሁኔታ እንደሌለም አስታውቀዋል:: \nከቫይረሱ ጋር ተያይዘው የሚወጡ መመሪያዎች እየተጠኑ የሚሻሻሉ መሆናቸውን አመልክተው፤ ፈረቃው በሌላ መልኩ የሚያስከትለው ጉዳት ታይቶ መፍትሄ ማበጀት የሚያስፈልግ ከሆነም እንደሚታይ ተናግረዋል፡፡ ለአብነት ከስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት ውጪ መፍቀድ የሚቻልበት ሁኔታ ካለ የሚሻሻልበት ዕድል እንደሚኖር ተናግረዋል፡፡ \nአጥኚ ቡድን እየተላከ ሌሎች አማራጮች እየተስተዋሉ ውሳኔ እየተሰጠ የሚቀጥል መሆኑን የተናገሩት ዋና ስራ አስኪያጁ፤ ውጤታማ ለመሆን በአጥኚው የቴክኒክ ቡድን እየታየ የሚወሰን መሆኑን እና እንደሁኔታው ለውጦች ሊኖሩ እንደሚችሉ አመልክተዋል፡፡ \nይህ ሙሉ እና ጎዶሎ ቁጥር የሚለው አማራጭ ራሱ በሙያ ላይ የተመሰረተ እንደሆነ ጠቁመው፤ በጊዜ ሂደት መመሪያው የበለጠ የሚጠብቅበት ወይም የሚላላበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል ገልፀዋል፡፡ በቀጣይም ውሳኔዎች በደንብ በቴክኒክ ኮሚቴ ታይተው ጥቅምና ጉዳታቸው ተመዝኖ የሚፈፀሙ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡ \nየቤት መኪናዎች በታርጋ ቁጥር በተራ እንዲሽከረከሩ ህጉ ሲወጣ የአፈፃፀም መመሪያ ወዲያው አለመውጣቱ እና ለጥቂት ቀናት መቆየቱ ለማስፈፀም ችግር ፈጥሮ እንደነበር አስታውሰው፤ ህጉን ማንኛውም ሰው መተግበር ቢኖርበትም ህጉን ላልተገበሩ አሽከርካሪዎች መመሪያው እስከሚወጣ ጊዜውን በማስተማሪያነት ሲጠቀሙበት እንደነበር ገልፀዋል፡፡ \nብዙሃን አሽከርካሪዎች ህጉን ተግባራዊ አድርገው አንዳንዶች ህጉን ሳይተገብሩ መቆየታቸውን ተከትሎ፤ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ መመሪያ እንዲያወጣ መደረጉን ተናግረው፤ይህም አሁን ተግባራዊ መደረጉን ተናግረዋል፡፡ ህጉን ባልተገበሩት ላይ ተገቢውን አስተማሪ እርምጃ በመውሰድ እየተፈፀመ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡አዲስ ዘመን ግንቦት 18/2012\nምህረት ሞገስ", "passage_id": "61f7631b3422c83b601efee705c6c867" }, { "cosine_sim_score": 0.5284221856522455, "passage": "- የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት 300 የጭነት ተሽከርካሪዎች ሊገዛ ነውበድርቅ ለተጎዱ ወገኖች መንግሥት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የገዛውን ስንዴና ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች የጂቡቲ ወደብን በማጨናነቃቸው፣ ጭነቱን በወቅቱ ለማንሳት የሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የትራንስፖርት ኩባንያዎች ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር ሰሞኑን በኢሊሊ ሆቴል ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ በወደብና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ዙሪያ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ካሳሁን ኃይለ ማርያም፣ የጂቡቲ ወደብ ሊጨናነቅ የቻለው መንግሥት ታይቶ በማይታወቅ መጠን ስንዴና ማዳበሪያ በመግዛቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ መንግሥት ድርቁን ለመቋቋም 16 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ መግዛቱን የገለጹት አቶ ካሳሁን፣ ከዚህ ቀደም ከ400,000 ኩንታል በላይ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ እንደማያውቅ ተናግረዋል፡፡‹‹ይህን ያህል መጠን ያለው ዕቃ ለማንሳት ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ የማንሳት አቅማችንን በቀን እስከ 17,000 ቶን አሳድገናል፡፡ በታሪክ ከ7,000 ቶን አልፎ አያውቅም፤›› ብለዋል፡፡በአሁኑ ወቅት 36 ያህል መርከቦች በጂቡቲ ወደብ አቅራቢያ ቆመው ወረፋ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ፡፡ የጂቡቲ ወደብ በአንድ ጊዜ 13 መርከቦች የማስተናገድ አቅም ሲኖረው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በሦስት የመርከብ ማቆሚያዎች (በርዝ) በቀን ስድስት መርከቦች እንዲያራግፉ በማድረግ ላይ ነው፡፡ በዚህም በቀን እስከ 12,000 ቶን ብትን ጭነት ስንዴና ማዳበሪያ በማራገፍ ከወደብ 17,000 ቶን በማንሳት ላይ ይገኛል፡፡ ይህ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ መጠን እንደሆነ አቶ ካሳሁን ተናግረዋል፡፡‹‹መርከቦች ባህር ላይ መቆማቸው አግባብ አይደለም በማለት በተቻለ መጠን የጭነት ተሽከርካሪዎችን 24 ሰዓት እንዲሠሩ አድርገናል፡፡ በጋላፊ ኬላ ብዙ ዓመት ተደራድረን ያልተሳካልን በአሁኑ ወቅት ኬላው 24 ሰዓት እንዲሠራ አድርገናል፡፡ ጉምሩክ 24 ሰዓት እየሠራ ነው፤›› ብለዋል አቶ ካሳሁን፡፡ጭነት አመላላሾች ስንዴና ማዳበሪያ ከጂቡቲ እንዲያመላልሱ የግዳጅ ሥምሪት የተሰጣቸው ሲሆን፣ 24 ሰዓት በመሥራት በወር አምስት ምልልስ እንዲያደርጉ ታዘዋል፡፡ የጭነት አመላላሾች በትራንስፖርት ታሪፍና አሠራሮች ላይ ቅሬታዎች እንዳሏቸው በስብሰባው ላይ ገልጸዋል፡፡ የጂቡቲ ጭነት አመላላሾች ማኅበር ተወካይ እንደተናገሩት፣ መንግሥት የሚከፍለው የትራንስፖርት ታሪፍና ግለሰቦች (ድርጅቶች) የሚሰጡት ዋጋ የማይገናኝ በመሆኑ ባለመኪኖች ትተዋቸው እየሄዱ ነው፡፡ ‹‹ድርቅ መኖሩን እናውቃለን፡፡ ነገር ግን የመንግሥት ስንዴና ማዳበሪያ ስናጓጉዝ የሚከፈለን ክፍያ አነስተኛ በመሆኑ መኪኖች የተሻለ ክፍያ ፍለጋ ጥለውን እየሄዱ፣ ጨረታ ገብተን የተቀበልነውን ጭነት ማጓጓዝ አልቻልንም፤›› ብለዋል፡፡ሌላው የጭነት አመላላሾች ያነሱት ቅሬታ ከቅንጅታዊ አሠራር ጋር የተያያዘ ነው፡፡ የማኅበሩ ተወካይ መንግሥት በወር አምስት ምልልስ እንዲሠሩ የተነገራቸው ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች ለረዥም ቀናት እንዲቆሙ እንደሚገደዱ ተናግረዋል፡፡ ጉምሩክ የተሻለ ሥራ እየሠራ እንደሆነ የገለጹት ተወካዮቹ ደረጃዎች መዳቢ፣ ንግድ ሚኒስቴርና ትራንስፖርት ሚኒስቴር ተናቦ የመሥራት ችግር እንዳለባቸው አስረድተዋል፡፡ ብረት ጭኖ የመጣ መኪና በደረጃ መዳቢዎች እስከሚፈተሽ 16 ቀናት ያህል በጉምሩክ ግቢ ለመቆም እንደሚገደድ በምሬት ተናግረዋል፡፡ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት አቶ ካሳሁን የጭነት ትራንስፖርት ታሪፍ ገበያ መር መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ‹‹ነፃ ሲባል ግን በተጨናነቀ ወቅት አይደለም፤›› ያሉት አቶ ካሳሁን፣ ከፍተኛ መጠን ያለው ስንዴና ማዳበሪያ በመምጣቱ ያለውን ውጥረት መነሻ በማድረግ የግል ነጋዴዎች የሚሰጡት የጭነት ታሪፍ ከፍ ማለቱን ገልጸዋል፡፡ ‹‹ይህን ጊዜያዊ ታሪፍ የአገሪቱ የትራንስፖርት ታሪፍ ይሁን ብሎ መጠየቅ ከባድ ነው፡፡ ሁሉንም ወገን ነው የሚጎዳው፤›› ብለዋል አቶ ካሳሁን፡፡መሥሪያ ቤታቸው ከጭነት አመላላሾች ጋር ስብሰባ ተቀምጦ መነጋገሩን የገለጹት አቶ ካሳሁን፣ ስንዴው በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች በአስቸኳይ መድረስ ያለበት መሆኑን፣ ማዳበሪያው ዝናብ መጣል በመጀመሩ በቶሎ ለአርሶ አደሩ መሠራጨት እንዳለበት አስረድተው፣ የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ የትራንስፖርት ታሪፍ መውጣቱንና ግዳጁን የተወጣ አመላላሽ ወደ ሌላ ሥራ እንዲሰማራ እንደሚፈቀድለት ተናግረዋል፡፡‹‹ለስንዴና ለማዳበሪያ ቅድሚያ መስጠት አለብን ብለን ከባለሀብቶች ጋር ተነጋግረን ተማምነን ተንቀሳቅሰናል፡፡ በዚህ ጊዜ ግን ኢኮኖሚው እንዳይጎዳ በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት የመጡትን ዕቃዎች አልነካንም፡፡ ከመልቲ ሞዳል ውጪ የመጡትን አብዛኛውን ብረት ነክ ዕቃዎች ለተወሰነ ጊዜ አቆይተናል፡፡ እንደ ዜጋ ለዚህ ጉዳይ ሁሉም ነው ማሰብ ያለበት፤›› ብለዋል፡፡የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳዮች ባለሥልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ሮባ መገርሳ የማሪታይምና ሎጂስቲክስ ጉዳዮችን የሚከታተል የዕዝ ማዕከል መቋቋሙን፣ ከኢትዮጵያ ጭነት አስተላለፊዎችና መርከብ ወኪሎች ማኅበር ሁለት ተወካዮች በዕዝ ማዕከሉ እንዲገቡ መደረጉን ተናግረዋል፡፡ የማሪታይም ጉዳዮች ባለሥልጣን ከማኅበሩና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በርካታ ውይይቶች አካሂዶ ብሔራዊ የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ አዘጋጅቶ ወደ ትግበራ በመግባት ላይ መሆኑን አቶ ሮባ ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ የብትን ጭነት በብዛት ማምጣት ከጀመረችበት ከ2004 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ጂቡቲ የሚመጣው ብትን ጭነት በከፍተኛ መጠን እያደገ መምጣቱን የገለጹት አቶ ሮባ፣ ‹‹የምንጠቀመው በዚያን ወቅት የነበረ አንድ ፋሲሊቲ ነው፡፡ ያለውም አገልግሎት ሰጪ ድርጀት አንድ ብቻ ነው፤›› ብለዋል፡፡ከዝናብ እጥረት ጋር ተያይዞ የምግብ ዋስትናን የተፈታተነ ችግር መከሰቱን፣ ይህን ለመቋቋም መንግሥት የተቀናጀ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ‹‹የመቀናጀት አቅማችንን፣ የጂቡቲ ወደብ የማስተናገድ አቅም፣ የተሽከርካሪ አቅርቦታችንን የፈተነ፣ አማራጭ የወደብ ኮሪደሮች በደንብ ጠልቀን እንድናስባቸውና እንድንሞክራቸው ያደረገን ፈተና ነው የገጠመን፤›› ያሉት አቶ ሮባ፣ የኢትዮጵያ ገቢ ጭነት ከአምስት ዓመት በፊት ስምንት ሚሊዮን ቶን የነበረው ወደ 13 ሚሊዮን ቶን ማደጉን ተናግረዋል፡፡የብትን ጭነት ተርሚናሉ አቅም ውስንና ኩባንያው አገልግሎቱን በሞኖፖል የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በሚኒስትሮች ደረጃ ከጂቡቲ መንግሥት ጋር በተካሄዱ ድርድሮችና በተፈረሙ ስምምነቶች ኢትዮጵያን ተጠቃሚ ያደረጉ መልካም ሥራዎች መሠራታቸውን የገለጹት አቶ ሮባ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ለሚያቀርበው ጥያቄ ሁሉ በጎ ምላሽ እያገኘ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹በዚህ በጭንቅ ወቅት የጂቡቲ ባለሥልጣናት እያደረጉልን ላለው ትብብር ሊመሰገኑ ይገባል፤›› ብለዋል፡፡አቶ ሮባ የብረት ጭነቶች ክምችት አሳሳቢ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በማንኛውም ጊዜ ጂቡቲ ቢኬድ በፕሮጀክትና በግል አስመጪዎች የመጡ 300,000 ቶን ብረት ተከማችቶ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ ብቸኛ የመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ኦፕሬተር የሆነው የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የተከማቸውን የብረት ምርት ወደ አገር እንዲያጓጉዝ ኃላፊነት ተሰጥቶት ወደ ሥራ መግባቱን ገልጸዋል፡፡ የማሪታይም ጉዳዮች ባለሥልጣን የወደብ እንቅስቃሴውን በቅርበት ለመከታተል በጂቡቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ለመክፈት በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጂቡቲ ወደብ በአንድ ጊዜ 13 መርከቦች የማስተናገድ አቅም ያለው ሲሆን፣ እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ ገቢ ንግድ በመገንዘብ በአንድ ጊዜ 27 መርከቦች የሚያስተናግድ አራተኛ የወደብ ግንባታ ሥራ መጀመሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡በተያያዘ ዜና የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት 300 ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ለመግዛት በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑ ታውቋል፡፡ ድርጅቱ እያንዳንዳቸው 600 ኩንታል የሚጭኑ 200 የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ሲኖሩት፣ የኢትዮጵያ ገቢ ንግድ በከፍተኛ መጠን እያደገ በመምጣቱ ያሉት ተሽከርካሪዎች በቂ ባለመሆናቸው ተመሳሳይ የጭነት አቅም ያላቸው ተጨማሪ 300 ተሽከርካሪዎች እንዲገዙ በድርጅቱ ቦርድ መወሰኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ", "passage_id": "9cd6740c17ce981d00d473471900b361" }, { "cosine_sim_score": 0.5267242331256368, "passage": "በተለምዶ ሰማያዊ ላዳ ታክሲዎች የሚባሉ ተሽከርካሪዎች፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ሙሉ ለሙሉ በአዲስ እንደሚተኩ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ 10,500 የላዳ ታክሲዎች ባለንብረቶች መኖራቸውንና አስተዳደሩ ባመቸላቸው ዕድል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተገኘ የብድር አገልግሎት መሠረት የሚቀየሩ መሆኑን፣ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ በድሉ ሌሊሳ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡የብድር አገልግሎቱ የመጀመርያ ክፍያ 20 በመቶ መሆኑን የገለጹት አቶ በድሉ፣ ጠቅላላ ክፍያው በአምስት ዓመታት ውስጥ እንዲያጠናቅቁ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡  ባለንብረቶቹ በአንድ ዓመት ውስጥ የሚቀይሩት አዲስ መኪና ዓይነቶች በአገር ውስጥ የሚገጣጠሙ ተሽከርካሪዎች መሆናቸውን ምክትል ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡አቶ በድሉ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የከተማ አስተዳደሩ የከተማዋን ገጽታ ለማስተካከል የላዳ ታክሲዎችን በዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ለመቀየር ነው፡፡ከታኅሳስ 24 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዝግ የቁጠባ ደብተር በአምስት ቅርንጫፎች እንዲከፍቱ የሚያደርግ ሲሆን፣ የቅየራው የመጀመርያው ምዕራፍ እንደሚሆንም ጠቁመዋል፡፡ የአዲስ አበባ ላዳ ታክሲዎች 185 ማኅበራት ያሏቸው ሲሆን፣ ማኅበራቱ ተወካዮች ሰብሳቢ አቶ ቢኒያም መለስ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ አጠቃላይ የብድር ስምምነቱ የመኪናው ዓይነት ከታወቀ በኋላ የሚደረግ ይሆናል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ቃል በገቡት መሠረት ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን የገለጹት አቶ ቢንያም፣ የወለዱን ምጣኔን በተመለከተ 9.5 በመቶ መሠረት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የሚቀየሩት ተሽከርካሪዎች በላዳ ታክሲ አሽከርካሪዎች ምርጫ መሠረት 80 በመቶ የሚሆኑት ባለ አምስት ወንበር እንደሚሆኑና 20 በመቶዎቹ ደግሞ ባለ ሰባት ወንበር መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ የላዳ ታክሲዎችን በአዲስ የመተካት እንቅስቃሴው በቅርቡ የሚጀመር ሲሆን አዲስ የሚተካው ተሽከርካሪም ዘመናዊና ለከተማ ውበት ማራኪ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡", "passage_id": "32711704890067d3b22c05a9b617773e" }, { "cosine_sim_score": 0.5172022241387659, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የትራፊክ ፍሰት ማሻሻል እና የትራፊክ አደጋን ለመቀነሰ የሚያስችሉ ሁለት አዳዲስ መመሪያዎችን የከተማ አስተዳደሩ ይፋ አደረገ፡፡የመመሪያዎችን መውጣት ተከትሎ በከተማ አስተዳደሩ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡የቢሮው ሀላፊ ዶ/ር ሰለሞን  ኪዳኔ እንደገለጹት ከ5 ወራት በፊት በአዲስ አበባ ከተማ ከሞተር ሳይክል ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ ለግል ሞተር ሳይክሎች ፈቃድ መስጠት ነበር፡፡ይሁን እንጂ ከተለያዩ አካባቢዎች በሚመጡ የሰሌዳ ቁጥር የሚንቀሳቀሱ ሞተር ሳይከሎች ቁጥር ከቁጥጥር ውጭ በሆነ አግባብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ጨምሯል ብለዋል፡፡ይህ ደግሞ በከተማው ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ እንዲሁም በሞተር ሳይክል ታግዞ የሚፈጸም ዝርፊያ እንዲስፋፋ ምክንያት እንደሆነም አስረድተዋል፡፡እንደ ሃላፊው ገለጻ በተለይም በዚህ የበጀት አመት የትራፊክ አደጋ በአንጻራዊነት የቀነሰ ቢሆንም፤ የሞተር ሳይክል አደጋ ግን በተቃራነኒው በከፈተኛ መጠን ጨምሯል፡፡በመሆኑም በከተማው ያለውን የሞተር ሳይከል እንቅስቃሴ መቆጣጠር የሚያስችል መመሪያ ማውጣት በማስፈለጉ መመሪያዎቹ እንደተዘጋጁ ገልጸዋል፡፡በመመሪያው መሰረት ፈቃድ ከተሰጣቸው ድርጀቶቸና ተቋማት ውጭ የሞተር ሳይከል እንቅስቃሴ ላይ ገደብ ተጥሏል፡፡ይህ መመሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እና ከተማዋን አልፈው በሚሄዱ ሞተር ሳይክሎች ላይ ተግባራዊ ይሆናልም ነው የተባለው፡፡በልዩ ሁኔታ ፈቃድ የተሰጣቸው የጸጥታ ተቋማት፣ የሀገር መከላከያ እና የትራንስፖርት ተቆጣጣሪዎች ሲሆኑ፤ የተቋማቸውን ምልክት በተገቢው የሚያሳይ ዩኒፎርም ለለበሱ የፖስታ ቤት ሞተረኞች እና ኤምባሲዎች መመሪያው ዝግ አለመሆኑነንም  ዶ/ር ሰለሞን ጠቁመዋል፡፡በተጨማሪም የሞተር ሳይክል ተጠቃሚ የሆኑ ተቋማት ፈቃድ የሚያገኙበት አሰራር እንዳለም ተጠቅሷል፡፡ከህዝብ ትራንስፖርት ውጭ ባሉ አገልግሎቶች መሳተፍ የሚፈልጉ የሞተር ሳይከል ባለንብረቶች ተደራጅተው ፈቃድ የሚያገኙበት አሰራር እየተዘጋጀ ነው፡፡መመሪያውን በመተላለፍ ያለፈቃድ የሚንቀሳቀስ ሞተርሳይክል በወንጀል ተጠያቂ እንደሚሆን ዶ/ር ሰለሞን ገልጸው፤ ፈቃድ ያላቸው ሞተረኞችም ፈቃድ ሳይዙ ሲንቀሳቀሱ እንዲሁም ጥቃቅን ጥፋቶችን ሲፈጽሙ ከ550 እስከ ሁለት ሽህ ብር ይቀጣሉ ብለዋል፡፡ከዚህ ባሻገር በከተማው የከባድ የጭነት ተሸከርካሪዎች እንቅስቃሴ የከተማው የትራፊክ ፍሰት ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠረ በመምጣቱ የጭነት መኪናዎች፣ ማሽኖች እና መሰል ተሸከርካሪዎች እንቅስቃሴን መወሰን የሚያስችል መመሪያ ማውጣት አስፈልጓል ብለዋል፡፡ይህ መመሪያ ከባድ እና መለስተኛ የጭነት ተሸከርካሪዎች በተናጠል የሚመለከለት ሲሆን፤ ከሁለት አመት በላይ ጥናት እንደተደረገበት በመግለጫቸው ጠቁመዋል፡፡ በመመሪያው መሰረትምከ3 ነጥብ 5 ቶን በላይ ከባድ የጭነት ተሸከርካሪዎች  ከቀኑ 12 ተኩል  እስከ ማታ 2 ሰዓት በየትኛው አካባቢ መቆም፣  መንቀሳቀስ፣ እንዲሁም ጭነት መጫንና ማውረድ አይችሉም  ብለዋል፡፡ተሸከርካሪዎች ከ2 ነጥብ 5 ቶን እስከ 3 ነጥብ 5 ቶን ያሉ መለስተኛ የጭነት ተሸከርካሪዎችም እንቅስቀሴያቸው  ከጧቱ 4 ሰዓት አስከ ቀኑ አስር ሰዓት ብቻ የተገደበ ሲሆን፤  በልዩ ሁኔታ ፈቃድ የሚያሰፈልጋቸው የድርጀት ተሸከረካሪዎች ፈቃድ የሚያገኙበት አሰራርም ተዘርግቷል፡፡", "passage_id": "13e1ecb48269c95ac4130fb3a1034560" }, { "cosine_sim_score": 0.5155990613570777, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሽት 2ሰዓት ከባድ ተሽከርካሪ ማስገባት እና ማንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑን የከተማዋ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ።መመሪያውን ተላልፈው የተገኙ አሽከርካሪዎች ከ500 እስከ 6 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ ኤጀንሲው ገልጿል ።የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ከዚህ ቀደም የከባድ ተሽከርካሪዎችን የሰዓት ገደብ ተግባራዊ ያደረገ ቢሆንም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ የሰዓት ገደቡ ላይ ማሻሻያ ማድረጉ ይታወሳል።በአሁኑ ሰዓትም በሥራ መውጫ ሰዓታት ላይ የሚታየውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅና አደጋን ለመቀነስ እና የከባድ ተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ማሻሻል የሚያስችል መመሪያ ተግባራዊ ማድረጉን ኤጀንሲው አስታውቋል።በዚሁ መሰረት በልዩ ሁኔታ የመንቀሳቀሻ ፈቃድ ከተሰጣቸው ውጪ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሽት 2 ሰዓት ከባድ ተሽከርካሪ ወደ ከተማዋ ማስገባት እና ማንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል ።በተጨማሪም በዋና ዋና መንገዶች ላይ ጭነት መጫንና ማውረድ ተግባር የፈፀመ ለመጀመሪያ ጊዜ ብር 1 ሺህ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ብር 2 ሺህ እንዲሁም ከሁለት ጊዜ በላይ ድርጊቱን ከፈፀመ 3 ሺህ ብር ተቀጥቶ የአሽከርካሪው መንጃ ፈቃድ ለአንድ ወር እንዲታገድ በመመሪያው ተቀምጧል ተብሏል ።በሌላ በኩል ጊዜ ያለፈበት የመንቀሳቀሻ ፈቃድ ይዞ ወደ ከተማዋ መግባት ወይም በከተማዋ ውስጥ ማንቀሳቀስ ለመጀመሪያ ጊዜ ብር 500 እና ለሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ብር 1 ሺህ፤ ድርጊቱ ለሶስተኛ ጊዜ ከተፈፀመ ብር 4 ሺህ ተቀጥቶ የአሽከርካሪው መንጃ ፈቃድ ለ2 ወራት ይታገዳል መባሉን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በተጨማሪም የተሰረዘ ወይም የተደለዘ ወይም አስመስሎ የተሰራ የመንቀሳቀሻ ፈቃድ ይዞ መገኘትና መጠቀም እንዲሁም የመንቀሳቀሻ ፈቃዱን ለሌላ አካል አሳልፎ መስጠት 6 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ ኤጀንሲው ገልጿል ።በመሆኑም የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች እና ባለቤቶች ተግባራዊ የተደረገውን መመሪያ ታሳቢ በማድረግ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ኤጀንሲው ጥሪውን አቅርቧል ፡፡", "passage_id": "d0cb9c5f4d067d49c1c33861caf70a7a" }, { "cosine_sim_score": 0.5148334157540657, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ  የህዝብ  ትራንስፖርት አገልግሎት ሠጪዎች በወጣው ታሪፍ መሠረት እንደማይሠሩ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች  አመለከቱ  ።አንዳንድ  የአዲስ አበባ ከተማ  ነዋሪዎች ለዋልታ ቴሌቪዥን እንደገለጹት በአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ  ትራንስፖርት አገልግሎት ሠጪዎች ከወጣው ታሪፍ ውጪ ህብረተሰቡን እንደሚያስከፍሉት አመልክተዋል ።የትራንስፖርት አገልግሎት ሠጪዎቹ ተገልጋዩን ከተቀመጠው ታሪፍ ውጪ ለማስከፈል  መስመር እየቆራረጡ እንደሚጭኑ ነዋሪዎች ያስረዳሉ ።የአዲስ  አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን  በበኩሉ ታሪፍ በሚጨምሩ አገልገሎት ሠጪዎች አሽከርካሪዎች ላይ  እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገልጿል ። ()   ", "passage_id": "88b3b4c5f4c5d5bc696f73feb53275cb" }, { "cosine_sim_score": 0.5063301675063052, "passage": "የኢትዮጵያ ነዳጅ ትራንስፖርት ባለንብረቶች ማኅበር፣ መንግሥት በ15 ቀናት ውስጥ የታሪፍ ማሻሻያ ካላደረገ የሥራ ማቆም አድማ እንደሚመታ አስጠነቀቀ፡፡የኢትዮጵያ ነዳጅ ትራንስፖርት ባለንብረቶች ማኅበር፣ ቅዳሜ መስከረም 26 ቀን 2011 ዓ.ም. ስታዲዮም አካባቢ በሚገኘው ትራንስፖርት ባለሥልጣን አዳራሽ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ለሚመለከተው መንግሥታዊ ተቋም ለተከታታይ ሦስት ዓመታት የታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ቢወተውትም፣ ተገቢው ምላሽ ባለማገኘቱ አባላቱ ለኪሳራ መዳረጋቸውን ማኅበሩ አስታውቋል፡፡የማኅበሩ አባላት የታሪፍ ጭማሪ ካልተደረገ በቀር በዚህ ሁኔታ መቀጠል ስለማይችሉ፣ ሥራ ለማቆም እንደሚገደዱ በስብሰባው ወቅት አስታውቀዋል፡፡ ተሰብሳቢዎቹም ሆነ የማኅበሩ አመራሮች መንግሥት በ15 ቀናት ውስጥ የታሪፍ ማሻሻያ ካላደረገ ሥራ ለማቆም የተስማሙ ሲሆን፣ የማኅበሩ አባል የሆኑ የነዳጅ ትራንስፖርት ባለቤቶች ለስብሰባ ተሳታፊዎች በተዘጋጀው ሊስት ላይ ያኖሩት ፊርማ ከመሸኛ ደብዳቤ ጋር ተያይዞ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እንዲቀርብ በጭብጨባ አፅድቀዋል፡፡ በዚህ መሠረት ማኅበሩ ደብዳቤውን ለማስገባት ዝግጅት እያደረገ ሲሆን፣ ደብዳቤው ከገባበት ቀን ጀምሮ ታሳቢ በሚሆን 15 ቀናት ውስጥ ምላሽ ካልተሰጠ የነዳጅ ባለንብረቶች ነዳጅ ከማጓጓዝ እንደሚቆጠቡ አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ የነዳጅ ትራንስፖርት ማጓጓዣ ታሪፍ በመንግሥት መመራት ከጀመረ በርካታ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ታሪፍ የሚተመነው የነዳጅና ቅባት፣ የባንክ ወለድ፣ የኢንሹራንስ (የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪ)፣ የጎማ፣ የመለዋወጫ፣ የደመወዝና ሌሎች ወጪዎች ላይ መጠነኛ ትርፍ በማከል ነው፡፡ይህ የታሪፍ ሥሌት የፍሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማኅበር ተወካዮችና የሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በጋራ ሲያፀድቅ ተግባራዊ የሚደረግ ነው፡፡ ማኅበሩ እንደሚገልጸው ይህ አሠራር ምንም የጎደለው ነገር ባይኖርም፣ ጊዜውን እየጠበቀ ታሪፍ መስተካከል ሲኖርበት ዛሬ ነገ እየተባለ ዓመታት በማስቆጠሩ ባለንብረቶች ለዕዳ ተዳርገዋል፡፡ ‹‹ከሦስት ዓመታት በፊት ትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ ንግድ ሚኒስቴር፣ የነዳጅ ማጓጓዣ ባለንብረት ተወካዮች በተገኙበት የታሪፍ ጥናት ሰነድ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኋላ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ተላልፏል እየተባለ ምንም ምላሽ ሳይገኝ ቀርቷል፤›› ሲል ማኅበሩ ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በላከው ደብዳቤ ገልጿል፡፡ ማኅበሩ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በላከው ደብዳቤ ጨምሮ እንደገለጸው፣ ባለፉ ሦስት ዓመታት በውጭ ምንዛሪና በኢትዮጵያ ብር መካከል በተደረገው ተከታታይ የምንዛሪ ለውጥ ምክንያት የዕቃዎች ዋጋ በከፍተኛ መጠን ጭማሪ አሳይቷል፡፡‹‹ምንም እንኳን የነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገ የዋጋ ለውጥ ባይኖርም ከነዳጅ ውጪ ባሉ እንደ ጎማ፣ የባንክ ወለድ፣ ዘይትና ቅባት፣ ኢንሹራንስ (የተሽከርካሪና የነዳጅ)፣ የመለዋወጫና የጥገና ክፍያ፣ የባትሪ፣ የጂቡቲ መግቢያ፣ የሠራተኞች ደመወዝና አበል፣ የቢሮ ኪራይና ሌሎች ወጪዎች ላይ የታየው የዋጋ ጭማሪ ቀደም ሲል በነበረው የዋጋ ግሽበት ምክንያት ከፍተኛ መሆኑን፣ ከሚመለከታቸው ከመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ጋር በጋራ ባዘጋጀነው ሰነድ አረጋግጠን፣ የታሪፍ ማስተካከያውን በመጠባበቅ ላይ ነበርን፤›› በማለት ማኅበሩ ለረዥም ጊዜ ታግሶ መቆየቱን በደብዳቤው አብራርቷል፡፡ ማኅበሩ እንደገለጸው በ2010 ዓ.ም. መንግሥት የብርን የመግዛት አቅም በ15 በመቶ ዝቅ ሲያደርግ፣ መንግሥታዊና የግል ባንኮች የቁጠባና የብድር ወለድ መጠናቸውን ጨምረዋል፡፡‹‹የተለያዩ መለዋወጫዎች መቶ በመቶ፣ ጎማ በ87 በመቶ፣ ደመወዝና አበል በ50 በመቶ፣ የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በ43 በመቶ፣ የባንክ ወለድ በ28 በመቶና ኢንሹራንስ 25 በመቶ የጨመሩ ቢሆንም፣ በነዳጅ ማመላለሻ ታሪፍ ላይ ግን ለውጥ አልተደረገም፤›› በማለት ማኅበሩ የችግሩን ስፋት አስረድቷል፡፡ በዕቃና በአገልግሎት ላይ የሚታየው የዋጋ ጭማሪ ባስከተለው ኪሳራ ምክንያት ብዙዎች የፍሳሽ ጭነት ተሽከርካሪ ባለቤቶች ወርኃዊ የባንክ ክፍያ፣ ከላይ የተጠቀሱት ዕቃዎችና አገልግሎቶች ላይ የተከሰተውን የዋጋ ንረት መቋቋም አለመቻላቸውን ማኅበሩ ገልጿል፡፡ ‹‹ከፊሎቹ ንብረታቸውን እስከመሸጥ የደረሱ ሲሆን፣ ቤት ንብረት የሌላቸው ደግሞ ተሽከሪዎቻቸውን በየጋራዥና በተሽከርካሪ ማቆሚያ ሥፍራ አስቀምጠው የሐራጅ ሽያጭ በመጠባቅ ላይ ይገኛሉ፤›› በማለት ማኅበሩ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታውን አቅርቦ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ነዳጅ ማመላለሻ ባለንብረቶች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ፀጋ አሳመረ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እስካሁን ምንም ዓይነት ምላሽ ባለመገኘቱ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ለመንግሥት ያቀርባል፡፡ ምላሽ ካልተገኘ ግን ሥራ ማቆምና ሰላማዊ ሠልፍ ማካሄድ ቀጣዮቹ ዕርምጃዎች ናቸው በማለት አስረድተዋል፡፡    ", "passage_id": "fd59727ff5e3b0760b5778512afe7183" }, { "cosine_sim_score": 0.5042643021433889, "passage": "አምራቾች በተደረገው ማሻሻያ ላይ ቅሬታ አቅርበዋል  መንግሥት የታክስ መሠረትን ለማስፋት ብሎም የገቢ ምጣኔውን ለማሳደግ፣ በሕዝብ ጤንነት ላይ ጉዳት ያደርሳሉ የተባሉትን ጨምሮ የቅንጦት ዕቃዎች ላይ ሲጣል በቆየው የኤክስይዝ ታክስ ላይ ማሻሻያ እንደሚደረግ ካሳወቀበት ጊዜ ጀምሮ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ንረት፣ በተዛባ የገበያ ሥርዓት ምክንያት እንደሆነ በመግለጽ አስተባበለ፡፡ በገበያው ላይ በተለይ ያገለገሉ መኪኖች ዋጋ በከፍተኛ መጠን ጭማሪ ከማሳየቱም ባሻገር፣ የዋጋ ጭማሪው በሌሎች ሸቀጦች ላይም እየተዛመተ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እንዲከሰት ማድረጉ ታይቷል፡፡ ከሁለት ዓመታት በፊት ከ300 ሺሕ ባነሰ ዋጋ ይሸጡ የነበሩ ቪትዝ የተሰኙ አነስተኛ የቤት አውቶሞቢሎች፣ በአሁኑ ወቅት ከ600 ሺሕ ብር በላይ እየተሸጡ ነው፡፡ ቶዮታ ኮሮላ አውቶሞቢሎችም ከ500 ሺሕ ብር በታች ከሚሸጡበት ዋጋ አሁን ግን ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ አሻቅቧል፡፡ ይሁንና እንዲህ ያለው የዋጋ ንረት የኤክሳይዝ ታክሱ መምጣት የፈጠረው እንዳልሆነ፣ የንግድና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና የገንዘብ ሚኒስቴር ኃላፊዎች አስተባብለዋል፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እሸቴ አስፋው፣ እንዲሁም የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ማክሰኞ ታኅሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም. በተደረገ የምክክር መድረክ ላይ እንዳብራሩት፣ የተዛባው የገበያ ሥርዓት የፈጠረው የዋጋ ንረት እንዲስተካከል ዕርምጃዎች ይወሳዳሉ፡፡ በተለይ ኢዮብ (ዶ/ር) ስለዚህ ጉዳይ ከጋዜጠኞች ተጠይቀው እንዳስረዱት፣ ሕጉ ገና ሳይወጣ በይሆናል ምክንያት የታየው የዋጋ ጭማሪ አግባብ እንዳልሆነ፣ መንግሥት የማስተካከያ ዕርምጃዎችንም እየወሰደ ነው፡፡ ‹‹የኤክሳይዝ አዋጁ ሳይወጣ ከወዲሁ ዋጋ እንዴት ጨመረ ለሚለው፣ ሕግ ሆኖ ባልወጣ ነገር ላይ የሚደረግ የዋጋ ጭማሪ የለም፡፡ ነገር ግን አዲስ የወጣው የታክስ ፖሊሲ ዋጋ የሚያስጨምር ቢሆን እንኳ ገና ሕግ ሆኖ አልወጣም፡፡ ይህ በመሆኑም የአገራችን የገበያ ሥርዓት ችግር እንዳለበት የሚያሳይ ነው፤›› ያሉት ኢዮብ (ዶ/ር)፣ ይህንን ችግር ከመሠረቱ ለማስተካከል መንግሥት በሰፊው እየሠራ ነው ብለዋል፡፡ ከአቅርቦትና ከገንዘብ አቅርቦት ችግሮች ይበልጥ ሥርዓተ አልባ የሆነው ገበያ እንዲስተካከል ገበሬውን ከሸማቹ ጋር በቀጥታ በግብይት ለማገናኘት ከሚከናወነው ሥራ ባሻገር፣ ወሳኝ በሆኑ ምርቶች ላይ መንግሥት የውጭ ኩባንያዎችን ለመጋበዝ እየሠራ እንደሚገኝ አብራርተዋል፡፡ ‹‹በሕዝብ ጫንቃ ላይ የመክበር አካሄድ አይቀጥልም፣ ትክክልም አይደለም፡፡ ፖሊሲው ያመጣው ተፅዕኖ ምንድነው ብላችሁ ብትጠይቁ፣ ከመኪና በቀር በሌሎች የትኞቹም ምርቶች ላይ ዋጋ የሚያስጨምር አለመሆኑ ግልጽ ነው፤›› ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፣ የኤክሳይዝ ታክስ ጭማሪ የሚደረገው በአሮጌ መኪኖች ያውም ከአሁን በኋላ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡት ላይ እንደሆነ በመግለጽ የዋጋ ጭማሪው እንደማያስኬድ ሞግተዋል፡፡ ከአሁን በኋላ አሥር ዓመታት ያገለገሉ መኪኖችን የሚያስገባ አስመጪ፣ ከፍተኛ የኤክሳይዝ ታክስ ስለሚጣልበት ከማስገባት ይቆጠባል ብለዋል፡፡ የሲሊንደር መጠናቸው (ሲሲ) ከ1800 በላይ የሆኑና ከሰባት ዓመታት በላይ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች 500 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ተጥሎባቸዋል፡፡ ‹‹ይህ በመደረጉም አዲስ መኪና ለሰባት ዓመታት ካገለገለ መኪና ጋር ዋጋው ተመጣጣኝ በመደረጉ፣ ይህንን እያየ አሮጌ መኪና የሚገዛ ወይም የሚያስመጣ ሰው መሠረታዊ የኢኮኖሚ ጽንሰ ሐሳብ ካልገባው በቀር አዲስ መግዛት እየቻለ ያረጀ መኪና ለምን ብሎ ይገዛል?›› ያሉት ኢዮብ (ዶ/ር)፣ የፖሊሲው ሐሳብም ይኸው እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ ዓላማው ይህ ቢሆንም ይህ ፖሊሲ ገና ለገና ወደ ተግባር ሳይሻገር የዋጋ ንረት ችግር እንደገጠመው ሳይጠቅሱ አላለፉም፡፡ የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ/ሮ አዳነች አቤቤም ተመሳሳይ ሐሳብ አራምደዋል፡፡ በጽንሰ ሐሳብ ደረጃ የኤክሳይዝ ታክስ ማሻሻያው፣ በተለይ ለአገር ውስጥ አምራቾች የታክስ ጫና እንዲቀንስላቸው የማድረግ ዓላማ ያለውና ገቢያቸው እንዲጨምር ለማድረግ የታክስ መሠረት የማስፋት አካሄድ ቢሆንም፣ ከወዲሁ የታዩት የዋጋ ጭማሪዎች ግን በአፈጻጸም ምላሽ ማግኘት ያለባቸው፣ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚገቡ፣ በመመርያና በቁጥጥር መስተካከል እንዳለባቸው አስረድተዋል፡፡ በተሽከርካሪዎች ላይ የተደረገው የኤክሳይዝ ታክስ ማሻሻያ፣ እንደ ተሽከርካሪዎቹ የሲሊንደር መጠን ከ60 በመቶ እስከ 500 በመቶ የታክስ ጭማሪ የተደረገ ሲሆን፣ ለጤና ጉዳት በሚኖራቸው የምግብ ዘይት ምርቶች ላይም እንደ ስብ ክምችት መጠናቸው ከመቶ ግራም ውስጥ እስከ 40 በመቶ ጭማሪ የተደረገባቸው የዘይት ዓይነቶችም ተካተዋል፡፡ በመሆኑም እስከ 40 ግራም የሚደርስ ከፍተኛ የስብ ክምችት ያለባቸው ኃይድሮጂንና መሰል ይዘቶችን ያካተቱ ምርቶች የኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሮባቸዋል፡፡ ይሁንና እንዲህ ያሉት ዘይቶች በአሁኑ ወቅት ገበያ ውስጥ እንደማይቀርቡ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት አስተዳደር ይገልጻል፡፡ በምክክር መድረኩ ላይ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበውና ከ17 ዓመታት በኋላ ማሻሻያ እንደተደረገበት በተገለጸው ረቂቅ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የውኃ አምራች ኢንዱስትሪዎችና የለስላሳ መጠጥ አምራቾች በተደረገው ማሻሻያ ላይ ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡ ከታሸገ ውኃ አምራቾች ማኅበር እንደተደመጠው፣ ምንም እንኳ ከዚህ ቀደም የነበረው የ20 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ወደ 15 በመቶ ዝቅ ቢደረግም፣ ታክሱ የሚሰላበት መንገድ ግን ከዚህ ቀደም ከነበረውም በላይ የዋጋ ጭማሪ እንደሚያስከትልባቸው ተመላክቷል፡፡ አምራቾቹ ከዚህ ቀደም የኤክሳይዝ ታክስ የሚሰላው በፋብሪካ ማምረቻ ወጪዎች ላይ ሆኖ፣ የእርጅና ተቀናሾችና መሰል ወጪዎች ተቀናንሰው 20 በመቶ የነበረው የኤክሳይዝ ታክስ ወደ 8.5 በመቶ ዝቅ ይል እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት መሠረት የምርት ሽያጭ ትኩረት የሚደረግበት በመሆኑ፣ የእርጅና ቅናሽና ሌሎች ተቀናሽ ሒሳቦች ከግምት አይገቡም፡፡ ይህ በመሆኑም ተጨማሪ ታክስ ለመክፈል እንደሚያስገድዳቸው ገልጸው፣ በአሁኑ ወቅት በ95 ያህል ፋብሪካዎች ላይ የህልውና ሥጋት እንደሚፈጥርባቸው ገልጸዋል፡፡ ከለስላሳ መጠጥ ኢንዱስትሪዎች የኮካ ኮላ ኩባንያ የኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚስተር ዳሪል ዊልሰን በበኩላቸው በለስላሳ መጠጦችና በስኳር ላይ መጠነኛ ማሻሻያ መደረጉ መልካም ቢሆንም፣ አብዛኛውን ግብዓት ስኳር ለሆነው የለስላሳ ምርት ማሻሻያው እንደተጠበቀ ባለመሆኑ በኩባንያቸው ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር አስረድተዋል፡፡ በስኳር ላይ ከዚህ ቀደም የተጣለው የ33 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ወደ 20 በመቶ ዝቅ ተደርጓል፡፡ የለስላሳ መጠጦች ዱቄት እስከ ሁለት በመቶ ታክስ ተጥሎበታል፡፡ አልኮል አልባ ማናቸውም መጠጦች የ25 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ቢጣልባቸውም፣ ከዚህ ቀደም 30 በመቶ ይከፈልባቸው እንደነበር ተወስቷል፡፡ ሚስተር ዊልሰን እንደሚሉት ግን ኩባንያቸው በቅርቡ ባስጠናው መሠረት፣ የምርት ወጪዎች ላይ መሠረት ያደረገው የ30 በመቶ ነባሩ የኤክሳይዝ ታክስ መጠን 14 በመቶ ገቢውን ይጎዳበታል፡፡ ወደ 25 በመቶ ዝቅ ቢደረግም፣ ከ790 ሚሊዮን ብር በላይ ትርፋማነቱ ላይ ተፅዕኖ በመፍጠር የ710 ሚሊዮን ብር የተጣራ ኪሳራ እንደሚያደርስበት ያብራሩ ሲሆን፣ ይህ ምንም ዓይነት የዋጋና የምርት መጠን ላይ ለውጥ ሳይደረግ የሚያጋጥም ኪሳራ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የ15 በመቶ የምርት ዋጋ ጭማሪ ቢደረግና የ15 በመቶ የምርት መጠን ቅናሽ ቢደረግ ግን ኪሳራው ወደ 125 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደሚሆን አስታውቀዋል፡፡ ይህ በመሆኑም ኩባንያው በመጪው ዓመት በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ያቀደውን የ78 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ለማቆም እንደሚያስገድገውና 350 ቋሚ ሠራተኞችን እስከ መበተን እንደሚያደርሰው አስጠንቅቀዋል፡፡ እንዲህ ያሉ ቅሬታዎችና የግንዛቤ ችግሮች በመታየታቸው ተጨማሪ ውይይቶች እንደሚካሄዱ፣ ያልተካከተቱና ያልታዩ ሐሳቦችም በረቂቅ አዋጁ እንዲካተቱ እንደሚደረግ የገቢዎች ሚኒስትሯ አስታውቀዋል፡፡ ", "passage_id": "b57313f57fca5518c18a8eec8670da58" }, { "cosine_sim_score": 0.4972119175463907, "passage": "በየወሩ ሽያጭና ገቢ ማሳወቅን የሚጠይቀውን ነባር አዋጅ እንዲሻሻል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ሕግ፣ ዓመታዊ ሽያጫቸው 70 ሚሊዮን ብር በታች ለሆኑ ነጋዴዎችና ድርጅቶች የቫት ማሳወቂያና ገቢ ማድረጊያ ጊዜ ወደ ሦስት ወራት እንዲራዘምላቸው የሚጠይቀውን ጨምሮ ሌሎችም ማሻሻያዎች የተካተቱበትን የሕግ ረቂቅ ሊያጸድቅ ነው፡፡ ምክር ቤቱ የተወያየበት ይህ ረቂቅ ሕግ፣ በየወሩ ለታክስ ባለሥልጣኑ ወይም ለገቢዎች ሚኒስቴር የሚቀርበውን የንግድ ሥራ እንቅስቃሴና የገቢ ማሳወቂያ ሪፖርት ወደ ሦስት ወራት ከፍ እንዲል፣ በካፒታል ዕቃዎች ላይ የተከፈለ የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም ከተከፋይ ሒሳብ ላይ በገዥው ተቀንሶ የሚያዘው የተጨማሪ እሴት ታክስ አያያዝና አከፋፈል ላይ መደረግ አለባቸው በተባሉ ማሻሻያዎች ላይ መክሯል፡፡ በመሆኑም በየወሩ ይቀርብ የነበረው የተጨማሪ እሴት ታክስ ሪፖርት ወይም የሒሳብ ጊዜ ማሳወቂያ በተለምዶ ዜድ ሪፖርት፣ በታክስ ከፋዩም ሆነ በታክስ ሰብሳቢው መሥሪያ ቤት ላይ ችግር ሲያስከትል መቆየቱን አብራርቷል፡፡ በተለይም ምንም ዓይነት የሽያጭ እንቅስቃሴ ያላከናወኑ አነስተኛና መካከለኛ ግብር ከፋዮች ላይ ከፍተኛ ጫና ሲያስከትል እንደቆየ በመግለጽ፣ ይህንን ችግር ለማቃለል የሒሳብ ጊዜው አንድ ወር ከሚሆን ይልቅ ወደ ሦስት ወራት እንዲራዘም የሕግ ሐሳብ ለምክር ቤቱ ቀርቦለታል፡፡ ዓመታዊ ሽያጫቸው ግን ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ ግብር ከፋዮች በየወሩ ቫት እንዲያሳውቁና ገቢ እንዲያደርጉ ረቂቅ ሕጉ አስቀምጧል፡፡ ከዚህ ባሻገር በካፒታል ዕቃዎች ግዥ ላይ የተከፈለ የተጨማሪ እሴት ታክስን በተመለከተ፣ በኢንቨስትመንት ማበረታቻ ደንብ መሠረት ከቀረጥና ከታክስ ነፃ ከሚገቡ ዕቃዎች በስተቀር ሌሎች ቫት የሚከፈልባቸው የካፒታል ዕቃዎች ላይ ለሚከፈል ቫት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሒሳቡ ለባለሀብቶቹ ተመላሽ እንዲደረግ ተጠይቋል፡፡ በማዕድንና ነዳጅ ፍለጋ ሥራ ለተሰማሩ ኩባንያዎች በተለይ የከፈሉት ቫት በአንድ ወር ውስጥ ተመላሽ እንዲደረግ የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ የቀረበ ሲሆን፣ በተለይም ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ካፒታል ሥራ ላይ የሚያውሉ ባለሀብቶች በካፒታል ዕቃዎች ላይ የሚከፍሉት ቫት በአንድ ወር ውስጥ ተመላሽ እንደሚደረግላቸው የሕግ ማሻሻያው አመላክቷል፡፡ ይህ ማሻሻያ በነባሩ አዋጅና እስካሁን በነበረው አሠራር መሠረት ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ካፒታል ሥራ ላይ ያዋሉ ባለሀብቶች መሥሪያ ካፒታላቸው ሊመለስላቸው በሚገባው ቫት ምክንያት ታስሮባቸው ሲቸገሩ እንቆዩም በረቂቅ አዋጁ ተጠቅሷል፡፡ በመሆኑም በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራ የሚገቡትን ሳይጨምር፣ የከፈሉት ቫት ሥራ ከመጀመራቸው በፊት ታክሱን በከፈሉ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተመላሽ እንዲደረግላቸው መታሰቡን ረቂቅ ሕጉ አስፍሯል፡፡ በተጨማሪም ከተከፋይ ሒሳብ ላይ በገዥው ተቀንሶ ሲያዝ የቆየው ቫት እስካሁን በነበረው አሠራር መሠረት፣ መቶ በመቶ ለታክስ ሰብሳቢው መሥሪያ ቤት ተከፋይ የሚደረግበትን አሠራር በማሻሻል ወደ 50 በመቶ ዝቅ እንዲል ረቂቅ ሕጉ ጠይቋል፡፡ ይህም ያስፈለገው፣ ቫት የሚሰበስበው ግብር ከፋይ የከፈለውን ታክስ ለማቀናነስ የሚያስችል ቫት መሰብሰብ ባልቻለበት ጊዜ ተመላሽ እንዲደረግለት የሚያቀርበውን ጥያቄ ለመቀነስ ያስቻላል ተብሎ ስለታመነበትና እንደ ኬንያ ያሉ አገሮችም ተመሳሳይ አሠራር የሚከተሉ በመሆናቸው፣ ተቀንሶ የሚያዘው ሐሳብ ላይ ይከፈል የነበረው የመቶ በመቶ የቫት ሒሳብ ወደ 50 በመቶ ዝቅ እንዲል የማሻሻያ ሐሳብ ቀርቧል፡፡ በመሆኑም በነባሩ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 285/1994 (እንደተሻሻለ) መሠረት ማሻሻያ የተደረገባቸው አንቀጾች የአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 1፣ ከአዋጁ አንቀጽ ሁለት ሥር ስለካፒታል ዕቃዎች የሚደነግግ አዲስ ንዑስ አንቀጽ በማካታተትና ሌሎችንም በመሻር መጠነኛ ማሻሻያዎችን ያካተተበት የሕግ ረቂቅ ለውይይት ቀርቦ፣ ለተጨማሪ ዕይታ ተመርቷል፡፡  ", "passage_id": "757972e703ed64588418f7b9ffc775f2" }, { "cosine_sim_score": 0.4896626657282384, "passage": "ትራንስፖርት ሚኒስቴር በቀረፀው የ100 ቀናት ዕቅድና የ2011 ዓ.ም. ሩብ ዓመት ሥራ አፈጻጸም ላይ ዋነኛ የዘርፉን ተዋናዮች ለማወያየት ዓርብ ኅዳር 14 ቀን 2011 ዓ.ም. በጠራው ስብሰባ፣ ክፉኛ ሲተች ዋለ፡፡አዲስ የተሾሙት የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ ሚኒስትር ዴኤታዎቹ ወ/ሮ ሕይወት ሞሲሳና ወ/ሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር በመሩት ስብሰባ ከሕዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት፣ ከአገር አቋራጭ ደረቅ ጭነት ትራንስፖርትና ከአገር አቋራጭ ነዳጅ ማመላለሻ ትራንስፖርት ባለንብረቶች፣ እንዲሁም ከትራንስፖርት አሠሪዎች ፌዴሬሽን ከረር ያለ ትችት ቀርቧል፡፡ የትችቱ መነሻ በትራንስፖርት ዘርፍ የተንሰራፉትን ችግሮች ሚኒስቴሩ መፍታት እንደሚኖርበት በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብለትም፣ ሊፈታ ባለመቻሉ የትራንስፖርት እንቅስቃሴው ሊገታ ጫፍ ላይ በመድረሱ ነው ተብሏል፡፡የሊማሊሞ ሕዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት ባለንብረቶች አክሲዮን ማኅበር ሊቀመንበር አቶ በሪሁን አስፋው፣ በአገሪቱ የሚገኙ መንገዶች ክፉኛ የተበላሹ በመሆናቸው የትራንስፖርት እንቅስቃሴው ከፍተኛ ችግር ውስጥ መግባቱን በማስታወስ ትችት አቅርበዋል፡፡‹‹በተለይ ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል በሚያስወጣው እንጦጦ፣ ሱሉልታና ከጎሃ ጽዮን እስከ ደጀን ያለው መንገድ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፤›› በማለት የገለጹት አቶ በሪሁን፣ ‹‹ከዛሪማ እስከ ደባርቅ ያለውን መንገድን ጨምሮ ወደ ኤርትራ ጉዞ ይደረግባቸዋል የተባሉ መንገዶች የተበላሹ ናቸው፤›› ብለዋል፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ሱዳን የሚደረገው ጉዞም የፀጥታ ችግር ያለበት መሆኑን፣ ከአዲስ አበባ ወደ አስመራ የትራንስፖርት ጉዞ የሚደረግ ከሆነም ጉዳዩ ሊታይ እንደሚገባ፣ ከዚህ ባለፈም ከኤርትራም ሆነ ከሱዳን ጋር ያለው የትራንስፖርት አገልግሎት መልክ ሊይዝ እንደሚገባ አቶ በሪሁን ጠይቀዋል፡፡ ‹‹ትግራይ ውስጥ ያለ ነዳጅ በገፍ ወደ ኤርትራ እየተጓዘ ነው፡፡ ይህ ተፅዕኖ አያሳድርም ወይ? በአሁኑ ወቅት በሁለቱ አገሮች መካከል የተጀመረው ኢመደበኛ የንግድ ልውውጥ ሥርዓት ይያዝ በሚባልበት ወቅት በቀላሉ ሊስተካከል ይችላል ወይ?›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡የዩኒክ ደረቅ ጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች አክሲዮን ማኅበር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጠና ታደለ ቅሬታ ካቀረቡት ውስጥ ናቸው፡፡አቶ ጠና እንዳሉት፣ የኢትዮጵያ ዋነኛው የወጪና የገቢ ዕቃዎች ማጓጓዣ የሆነው የጂቡቲ ኮሪደር፣ በተለይም እስከ ጋላፊ ወደብ ድረስ ያለው 120 ኪሎ ሜትር መንገድ እጅግ በመበላሸቱ የትራንስፖርት ሥራን አክብዶታል፡፡ መንገዱ በመበላሸቱ የመለዋወጫ ዕቃዎች እየተሰባበሩ፣ ምልልሱም ብዙ ጊዜ እየወሰደ ነው ብለዋል፡፡‹‹የትራንስፖርት ሚኒስቴር በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብለትም መፍትሔ ሊያበጅ አልቻለም፤›› ሲሉም አስረድተዋል፡፡ አቶ ጠና ጨምረው እንደገለጹት፣ ጂቡቲ ውስጥ አንድ ከባድ ተሽከርካሪ ሲገለበጥ ክሬን አግኝቶ ለማንሳት አስቸጋሪ ነው፡፡ ሥራው የተሰጠው የጂቡቲ ድርጅት ሲጠየቅ፣ አሥር ተሽከርካሪ ሲገለበጥ መጥቼ አነሳለሁ የሚል ምላሽ የሚሰጥ መሆኑን አቶ ጠና ተናግረዋል፡፡ ‹‹ጂቡቲ ውስጥ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ችግር ከመኖሩም በተጨማሪ፣ ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ዕጦት የሰፈነበትና አሽከርካሪዎችም የሚዋከቡበት ነው፡፡ መንግሥት መፍትሔ ሊያበጅ ይገባል፤›› ብለዋል፡፡ የትራንስፖርት አሠሪዎች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ብርሃኑ ዘሩ እንደሚሉት፣ ትራንስፖርት ሚኒስትር በተደጋጋሚ ቅሬታ ቢቀርብለትም አስቸኳይ ብቻ ሳይሆን ጭራሹኑ ውሳኔ አይወስንም፡፡የሕዝብ ትራንስፖርትና የነዳጅ ማመላለሻ ታሪፍ በተደጋጋሚ ታይቶ ማሻሻያ እንዲደረግ ጥያቄ ቢቀርብም፣ ሚኒስቴሩ እስካሁን ጥያቄውን አንድ ነገር ላይ ባለማድረሱ ባለንብረቶች ከሥራ እንዲወጡ እያደረገ ነው ብለዋል፡፡ ‹‹በአገሪቱ በየጊዜው የዋጋ ግሽበት እየታየ ቢሆንም፣ የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ አልተደረገም፡፡ በቁጥር አነስተኛ በሆነ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ በሚደረግ ጫና አገር ይለማል? እኛ እየሞትን ነው፤›› ሲሉ አቶ ብርሃኑ የችግሩን አሳሳቢነት ተናግረዋል፡፡የደጀን ደረቅ ጭነት ማመላለሻ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ክብረት ዓለማየሁ፣ በጂቡቲ ወደብ በተመሳሳይ ሰዓት የሚደርሱ ገቢ ዕቃዎች ችግር እያመጡ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ‹‹በየዓመቱ 15 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ አገር ውስጥ ይገባል፡፡ ማዳበሪያ ወደብ ላይ አንዴ ሲደርስ በገቢና በወጪ ዕቃዎች ላይ ተፅዕኖ ይፈጠራል፡፡ የትራንስፖርት ድርጅቶች ማዳበሪያ እንዲያነሱ ስለሚደረግ፣ ለፋብሪካ ግብዓት የሚሆኑ ዕቃዎች ዘግይተው የሚገቡ በመሆኑ በፋብሪካ ባለቤቶች ላይም ችግር እየተፈጠረ ነው፤›› ሲሉ አቶ ክብረት የችግሩ ስፋት ሌላም ጉዳት እያመጣ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በውይይቱ ላይ በትራንስፖርት ሥምሪት፣ በመናኸሪያና ተርሚናል፣ በመኪና ማቆሚያ፣ መስቀል አደባባይን እንደ መናኸሪያ መጠቀምና ሌሎችም ችግሮች በስፋት ተነስተዋል፡፡በስብሰባው ላይ ትራንስፖርት ሚኒስቴርንም ሆነ ተጠሪ ተቋማትን ያወደሰ ሐሳብ አለመነሳቱ ተስተውሏል፡፡ አዳዲሶቹ ሚኒስትሮችም ሆኑ ተጠሪ ተቋማቶችን የሚመሩ ባለሥልጣናት የተነሱትን ትችት ያረገዙ ሐሳቦች እንደ ግብዓት መውሰዳቸውን አስታውቀው፣ ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑንና እየተከናወኑ ስላሉ ሥራዎች ገለጻ አድርገዋል፡፡  ", "passage_id": "8080434b006522dde963cf8c9ed73693" } ]
f6a43b406079e2f34e4733f1197837ee
0e8b4f7e6dfec2b6d39b2a5036c0fcae
በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን በላይ መሆኑን ከጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የተገኘው መረጃ ያሳያል።
ኮሮና ቫይረስ፡ በዓለም ላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሆነ\nወረርሽኙን ለመግታት ለሚደረገው ትንቅንቅም ጨለም ያለ ዜና ነው ተብሏል። እስካሁን ባለው መረጃ 53ሺ ሰዎች በቫይረሱ ህይወታቸውን አጥተዋል፤ 210 ሺ ሰዎች ደግሞ እንዳገገሙ የዩኒቨርስቲው መረጃ ጠቁሟል። •በአማራ ክልል በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ሰዎችን ለመለየት ክትትል እየተደረገ ነው •ኢትዮጵያ፡ ሁለት ሰዎች ከኮቪድ-19 መዳናቸው ተገለፀ በቫይረሱ በተያዙ ሰዎች ቁጥር ቀዳሚ በሆነችው አሜሪካ በትናንትናው እለት መጋቢት 24፣ 2012 ዓ.ም አንድ ሺ 169 ሰዎች ሞተዋል። ለሰው ልጅ ጠንቅ የሆነው ኮቪድ- 19 የተከሰተው ከሶስት ወራት በፊት በቻይና፣ ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ ነው። የ34 አመቱ ዶክተር፣ ዶ/ር ሊ ዌንሊያንግ ቫይረሱን አስመልክቶ ለሌሎች የህክምና ባለሙያዎች ቢያስጠነቅቅም በምላሹ ግን የፖሊስ ዛቻና ማስፈራሪያ እንዲደርሰው ሆኗል። ዶክተሩም በውሃን ከተማ በቫይረሱ የታመሙ ሰዎችን ሲንከባከብ ህይወቱን ተነጥቋል። •በኮሮናቫይረስ የወረርሽኝ 'ዘመን' ተስፋ የሚሰጡ 5 ነገሮች •በአማራ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የትምህርት ተቋማት ለመጠለያነት ተዘጋጁ ምንም እንኳን ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ጥር ከአንድ ሚሊዮን ትንሽ ከፍ ያለ ቢሆንም ቁጥሩ ግን ከዚያ በላይ ነው ተብሏል። ምክንያቱም ከአመዘጋገብ ስርዓት ጋር ተያይዞ ክፍተቶች በመታየታቸው ነው፤ በባለፈው ወር በበሽታው የተያዙ መቶ ሺ ሰዎችን ለመመዝገብ ከአንድ ወር በላይ ጊዜን ወስዷል። ከዚህ ቁጥር ውስጥ ሩብ የሚሆነው በአሜሪካ የተከሰተ ሲሆን ግማሽ የሚሆነው ደግሞ በአውሮፓ ያለውን ቁጥር ያሳያል። በትናንትናው ዕለት በስፔን ባለፉት ሃያ አራት ሰዓታት ብቻ 950 ሰዎች ሞተዋል። ከጣልያን በመቀጠል ብዙ ሰዎችን በኮሮናቫይረስ ባጣችው ስፔን፤ የምጣኔ ሃብት መዳሸቅ እያጋጠማት ሲሆን 900 ሺ የሚሆኑ ሰዎችም ስራቸውን አጥተዋል ተብሏል። በአሜሪካም በትናንትናው ዕለት 6.6 ሚሊዮን ሰዎች ስራቸውን በማጣታቸው የጥቅማጥቅሞች ይገባኛል ጥያቄዎች ቀርበዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
[ { "cosine_sim_score": 0.5959441219205702, "passage": "በአዲሱ ቫይረስ የሟቾች ቁጥር አሻቀበ\\nቻይናዊያን የአፍ-አፍንጫ ጭምብል አጥልቀው ነው የሚውሉት\n\nእስከዛሬ የተረጋገጡ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር 4 ሺህ 515 ደርሷል። ይህ ቁጥር ከቀናት በፊት 2835 ነበር።\n\nየተያዦች ቁጥር ማሻቀቡን ተከትሎ ቻይና የጉዞ እቀባዋን አጠናክራለች።\n\n• 24 ሺህ ፖስታዎችን ማደል የታከተው ስልቹው ፖስተኛ ተያዘ \n\n• የታገቱት ተማሪዎች፡ የቤተሰብ ሰቀቀን፤ የማሕበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ጩኸት\n\nየቫይረሱ መነሻ ናት የምትባለው የዉሃን ከተማ በሁቤት ክፍለ ግዛት የምትገኝ ትልቅ ከተማ ስትሆን 11 ሚሊዮን ሕዝብ ይኖርባታል። ወደ 700ሺህ የሚሆኑት ደግሞ ተማሪዎች ናቸው። ከተማዋ ለጊዜው በጉዞ እቀባ ላይ ናት። \n\nኮሮናቫይረስ የመተንፈሻ አካላትን ዕለታዊ ተግባራቸውን የሚያስተጓጉል ቫይረስ ሲሆን እስከዛሬም ፈውስም ሆነ ክትባት አልተገኘለትም።\n\nብዙዎቹ እየሞቱ ያሉት ግን ቀድሞመው መተንፈሻ አካላት ጋር በተያያዘ ችግር ያለባቸው እና በእድሜ ገፋ ያሉ ሰዎች መሆናቸውን የሕክምና ሰዎች መታዘብ ችለዋል።\n\nቻይና ምን እያደረገች ነው?\n\nየቻይና አዲስ ዓመት ላይ የተከሰተው ይህ ቫይረስ ለቁጥጥር እጅግ አስቸጋሪ ሆኗል። ምክንያቱ ደግሞ ይህ የቻይናዊያን አዲስ ዓመት በመቶ ሚሊዮኖች የሚገመተው ቻይናዊ ከከተማ ከተማ፣ ከግዛት ግዛት፣ ከአገር አገር የሚጓጓዝበት ሁነኛው ወቅት በመሆኑ ነው።\n\nየቻይና መንግሥት በዓሉን ከግምት ውስጥ በማስገባት አብዛኛዎቹን የበዓል መርሃ ግብሮች ሰርዟ። ዜጎቿ ባሉበት እንዲቆዩ በማሰብም ክብረ በዓሉን በሦስት ቀናት ገፍታለች። ይህም በመሆኑ አርብ ያበቃ የነበረው በዓል እስከ እሑድ ይዘልቃል።\n\nቤይጂንግ ከሁቤይ ክፍለ ግዛት የሚነሱ አውቶቡሶችን ያስቆመች ሲሆን ቤይጂንግም ሆነ ሻንጋይ ከሁቤት ወደ ሌሎች ከተሞች የሚገቡ ሰዎች በትንሹ ለ14 ቀናት ክትትል እያደረግችላቸው ነው።\n\nከ106 ቻይናዊያን ሟቾች 100 የሚሆኑት ከዚሁ የሁቤይ ክፍለ ግዛት የመጡ ናቸው። \n\n• ሴትየዋ ኬክ በፍጥነት በመብላት ውድድር ላይ ሳሉ ሞቱ\n\nበዓለማቀፍ ደረጃ ያሉ እውነታዎች\n\nአሜሪካ ዜጎቼ \"እባካችሁ ወደ ቻይና መሄድ ይቅርባችሁ\" የሚል ምክር ሰጥታለች። በተለይ ደግሞ ወደ ሁቤይ ክፍለ ግዛት \"በፍጹም እግራችሁን እንዳታነሱ\" ብላለች።\n\nበሚቀጥሉት ቀናትም ዜጎቿንና የኤምባሲ ሰዎቿን ከዉሃን ከተማ ለማስወጣት አቅዳለች።\n\nሌሎችም የአውሮፓ አገሮች ተመሳሳይ ተግባር እየፈጸሙ ይገኛሉ። \n\nዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የሚመሩት የዓለምአቀፉ የጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ በትንሹ 47 የቫይረሱ ተጠቂዎች የሚገኙት ከቻይና ውጭ ነው።\n\nበዚህም መሠረት 8ቱ ከታይላንድ ሲሆኑ፣ አሜሪካ ሲንጋፖርና ታይዋን እያንዳንዳቸው 5 ታማሚዎች ተመዝግበውባቸዋል።\n\nማሌዢያ፣ ደቡብ ኮሪያና ጃፓን እያንዳንዳቸው 4፣ ፈረንሳይ 3፣ ቬትናም 2 ዜጎቻቸው ታመውባቸዋል።\n\nኔፓል፣ ካናዳ፣ ካምቦዲያ፣ ስሪላንካና ጀርመን እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ዜጋ በቫይረሱ መያዙን አረጋግጠዋል።\n\nእስካሁን ከቻይና ውጭ በቫይረሱ ተይዞ የሞተ ግን አልተመዘገበም።\n\n", "passage_id": "c7bcdd399ff925f7c926ceb539e22b17" }, { "cosine_sim_score": 0.593386682211576, "passage": "አሜሪካዊያን ከ20 ቀን በኋላ የኮቪድ ክትባት መከተብ ይጀምራሉ ተባለ\\nይህም ማለት የመጀመርያው ተከታቢ የኮቪድ ክትባት ለመውሰድ ከ20 ቀናት ያነሰ ጊዜ ነው የቀረው ማለት ነው።\n\nኃላፊው ዶ/ር ሞንሴፍ ስሎይ ለሲኤንኤን እንደተናገሩት መሥሪያ ቤታቸው እያቀደ ያለው ይህ ክትባት ከሚመለከተው መሥሪያ ቤት ፍቃድ ባገኘ በ24 ሰዓታት ውስጥ ክትባቱን ወደ ጤና ጣቢያዎች ለማጓጓዝ ነው።\n\nይህም ክትባቱን ወደ ዜጎች ለማድረስ አንዲትም ሰኮንድ እንዳትባክን ለማድረግ ነው።\n\nአሜሪካ በአሁን ሰዓት ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ፍጥነት በተህዋሲው ወረርሽኝ እየተጠቃች ነው።\n\nአሁን በተህዋሲው የተያዙት አሜሪካዊያን ቁጥር ከ12 ሚሊዮን ማለፉ ብቻ ሳይሆን በቀን የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 200ሺ አካባቢ መጠጋቱ አገሪቱን አጣብቂኝ ውስጥ ከቷታል።\n\nወረርሽኙ አሜሪካ ከገባ ወዲህ 255ሺ ዜጎች ሕይታቸውን አጥተዋል።\n\nበዚህን ያህል ቁጥር ተህዋሲው ነፍስ ያጠፋበት ሌላ አገር የለም።\n\nፋይዘር የተባለው እውቅ የመድኃት አምራች ኩባንያ ከጀርመኑ ባዯንቴክ ጋር በመሆን ላመረተውን መድኃኒት የእውቅና ጥያቄን ለሚመለከተው ክፍል ያቀረበው ባለፈው አርብ ነበር።\n\nፋይዘርና አጋሩ ያመረቱት የክትባት ዓይነት የፈውስ ምጣኔው 95 ከመቶ ነው ተብሏል። \n\nአንድ ሰው ከኮቪድ ተህዋሲ ለመጠበቅ ይህን ክትባት በተለያየ ጊዜ ሁለት ጠብታ መውሰድ ይኖርበታል። ፋይዘርና አጋሩ እስከዚህ እስከያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ብቻ 50 ሚሊዮን የሚሆን ጠብታ ለማምረት ሁሉን ዓቀፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።\n\nይህም ማለት የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ሊገባደድ አንድ ወር ገደማ ብቻ ነው ስለቀረው በአንድ ወር 50 ሚሊዮን ጠብታ ያመርታል ማለት ነው።\n\nየአሜሪካ የምግብና መድኃኒት አስተዳደር የአማካሪዎች ምክር ቤት ልዩ ኮሚቴ በዲሴምበር 10 ይህን ክትባት ፍቃድ በመስጠት ጉዳይ ላይ ስብሰባ ይቀመጣል። ይህ ማለት ከ17 ቀናት በኋላ ነው የሚሆነው።\n\nዶ/ር ስሎይ የሚሉት ታዲያ ይህ ኮሚቴ በተሰበሰበና መድኃኒቱ የምርት ይሁንታን ባገኘ በነገታው ክትባቶች ወደ ጤና ጣቢያዎች ይደርሳሉ።\n\nሞዴርና የተሰኘው ሌላው የመድኃኒት አምራች በበኩሉ እንደ ፋይዘር ሁሉ የፈውስ ምጣኔው 95 ከመቶ የሆነ ሌላ ክትባት መሥራቱን ይፋ አድርጓል። \n\nሞዴርና እንደ ፋይዘር ሁሉ በሚቀጥሉት ሳምንታት እውቅናና ፈቃድ እንዲሰጠው ማመልከቻ ያስገባል ተብሎ ይጠበቃል።\n\nሀብታም አገራት ከነዚህ ሁለት ኩባንያዎች ጋር የመድኃኒት ምርት ስምምነት እያደረጉ ነው። ድሀ አገራት በዚህ ረገድ እጣ ፈንታቸው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አሁንም እያነጋገረ ነው።\n\n", "passage_id": "c0ba7ceabf6a80829dd8c00bd3cb7740" }, { "cosine_sim_score": 0.5907242842858371, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ ሃብታም አገራት ለምን በቀን ብዙ ሺ ሰው መመርመር አቃታቸው?\\nአሁን ባለው እውነታ የትኛውም ሃብታም አገር ምልክት ያሳዩ ዜጎችን በሙሉ ወዲያዉን ለመመርመር የሚያችል አቅም አልገነባም። አሜሪካዊያን ለምሳሌ ባለፉት ቀናት ለምርመራ በአማካይ እስከ 3 ሰዓት ይሰለፉ ነበር።\n\nምርመራ በራሱ ቀላል አልሆነም።\n\nለመሆኑ የትኞቹ አገራት በቀን ብዙ ዜጎችን ይመረምራሉ?\n\nእንግሊዝን እናስቀድም።\n\nየእንግሊዝ መንግሥት በእንደራሴዎችና በሕዝቡ ግፊት በቀን የሚረምራቸውን ሰዎች ብዛት በብዙ እጥፍ ለመጨመር እየሰራ ይገኛል። ግብ አድርጎ የተነሳውም መቶ ሺህ ሰዎችን በቀን መመርመር ነው።\n\nለጊዜው አሁን ያለው አቅም 10ሺ አካባቢ ነው። ወደዚህ ቁጥር የተገባውም ሰሞኑን በስንት ትግል ነው።\n\n• በኮሮናቫይረስ ዘመን የትኞቹ ፊልሞች ቀን ወጣላቸው?\n\n• ሰሜን ኮሪያ ኮሮና የለብኝም ትላለች፤ እንዴት እንመናት?\n\nእንግሊዞች በጀርመን ይቀናሉ። እንዴት ጀርመን በቀን 50ሺ ሰው እየመረመረች እኛ 10ሺ ብቻ እያሉ ይጠይቃሉ፤ ጋዜጠኞችም፤ እንደራሴዎችም ሕዝቡም።\n\nለመሆኑ እንግሊዝ ለምን በቀን 100ሺ ሰዎችን መመርመር ተሳናት?\n\nበርካታ ቁጥር ያለው ሰው ለመመርመር እንደሚታሰበው ቀላል አይደለም። ብዙ መሟላት ያለባቸው ግብአቶች አሉ፤ የሰውም የቁስም።\n\nአንደኛ እጅግ ግዙፍና የተቀናጀ ቤተ ሙከራ ያስፈልጋል። \n\nሁለተኛ ቤተ ሙከራው በተራቀቁና በዘመኑ መሣሪያዎች መዋቀር አለበት። \n\nሦስተኛ ትክክለኛው የላቦራቶሪ ሪየጄንት (Reagents) ሊኖር ይገባል። ይህም የኬሚካል ውህድን በትኖ የሚፈለገውን የኮሮና ጄኔቲካል ኮድ ለይቶ ለማውጣት የሚረዳ ንጥረ ነገር ነው። ይህ ንጥረ ነገር አለመኖር ብዙ አገራት በቀን ብዙ ምርመራ እንዳያደርጉ አንቆ ይዟቸዋል።\n\nአራተኛው አስፈላጊ ግብአት የሰው ኃይል ነው። በበቂ የሰለጠነ የሰው ኃይል በመቶ ሺዎች ማግኘት ለየትኛውም አገር ቀላል አይደለም።\n\nከመቶ ሺዎች ከጉሮሮና አፍንጫ የፈሳሽ ናሙና መውሰድ ( Swabs) በቀላሉና በፍጥነት የሚሠራ ተግባር ነው ማለት ይከብዳል። ይህ ቢሳካ ራሱ ናሙናውን በቤተ ሙከራ በፍጥነት አስገብቶ መመርመርም ሰፊ ጊዜና ጉልበት ይጠይቃል።\n\nይህንን ሁሉ ለማቀናጀት ደግሞ እጅግ ውጤታማ ሎጂስቲክ መዘርጋት የግድ ነው። \n\n• ተስፋ ቢኖርም ይህ ሳምንት ለአሜሪካ አደገኛው ይሆናል ተባለ \n\nሌላው የምርመራ መንገድ ሰውነት ጸረ ባእድ ነገር ተዋጊ (Antibody) ማምረቱን ለማወቅ የሚካሄደው የደም ምርማራ ነው። ይህም ቫይረሱ ከዚህ ቀደም በሰውነት ላይ ገብቶ ከነበረ ጥቆማን ይሰጣል። ይህንን ዘዴ በብዙ መቶ ሺ ቁጥር ማካሄድ ፈታኝ ነው።\n\nበእንግሊዝ መጀመርያ ምርመራዎች ይካሄዱ የነበረው በጥቂት የሕዝብ ጤና ጣቢያዎች ውስጥ ብቻ ነበር፤ ባለፉት 15 ቀናት ደግሞ 40 በሚሆኑ የብሔራዊ ጤና አገልግሎት ቤተ ሙከራዎች ውስጥ እየተካሄደ ነው።\n\nበቀጣይም የግል የሕክምና ጣቢያዎችን በዚሁ ሂደት ለማካተት እየተሰራ ነው።\n\nእንግሊዝ እጅግ ግዙፍ የመድኃኒትና ባዮሜዲካል ኢንዱስትሪዎች ያሏት አገር ናት፤ ሆኖም እነዚህ በተገቢው ተግባር ላይ ውለዋል ለማለት አያስደፍርም ይላሉ ዶ/ር ሩፐርት የተባሉ የኮሮና ቫይረስ ተመራማሪ።\n\nከሰሞኑ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ማት ሃንኮክ መቀመጫቸውን እንግሊዝ ላደረጉት ግላክሶስሚዝና አስትራዜኔካ የተባሉት ግዙፍ መድኃኒት አምራቾች የውህድ መነጠያ ንጥረ ነገር ወይም ሬየጀንት እንዲያመርቱ አዝዘዋል።\n\nይህ ለቤተ ሙከራ እጅግ አስፈላጊው ንጥረ ነገር ኮሮናን ተከትሎ በመላው ዓለም ተፈላጊነቱ እጅግ ጨምሯል። ብዙዎች በመቶ ሺህዎች ምርመራ ለማድረግ እንዳይችሉ ያደረጋቸውም ይኸው ነው።\n\nእንግሊዝ በሚቀጥሉት ሳምንታት በቀን ከ50ሺ በላይ ሰዎችን ለመመርመር ሌት ተቀን እየሠራች እንደሆነ አስታውቃለች።\n\nየትኞቹ አገራት ብዙ ዜጋን...", "passage_id": "f9a71270a5d698e46421ea4247f1c5a3" }, { "cosine_sim_score": 0.5891490352476898, "passage": "ኮቪድ -19፡ ልጆች ኮሮናቫይረስን ያስተላልፋሉ?\\nከዚህ ቀደም የተሠሩ ጥናቶች፤ በርካታ ልጆች መጠነኛ የበሽታውን ምልክት እንደሚያሳዩ ወይም እስከነጭራሹ ምልክት እንደማይታይባቸው ይጠቁማሉ። \n\nእነዚህ ግኝቶች ልጆች ምን ያህል በሽታውን ያሰራጫሉ? ለሚለውና እስካሁን ግልጽ ምላሽ ላልተገኘለት ጉዳይ ፍንጭ ይሰጣሉ።\n\nለወራት እንቅስቃሴ አቁመው በነበሩ አገሮች ትምህርት ቤቶች እየተከፈቱ ነው። አካላዊ ርቀትና ንጽህናን መጠበቅ መዘንጋት እንደሌለበትም ተመራማሪዎች ይናገራሉ።\n\nኮቪድ-19 እና ልጆችን በተመለከተ ሦስት ዋና ጥያቄዎች እንዳሉ የሚናገሩት የሮያል ኮሌጅ ፕሮፌሰር ራሰል ቪነር ናቸው። የሚከተሉት ጥያቄዎቻቸው ናቸው፦\n\nልጆች በቫይረሱ እንደሚያዙ በጥናቱ ተረጋግጧል። ፕ/ር ራሰል እንደሚሉት፤ ከፀረ እንግዳ አካላት (አንቲቦዲ) ምርመራ በተገኘ መረጃ መሠረት በተለይም ከ12 ዓመት በታች ያሉ ልጆች ከአዋቂዎች ባነሰ ለቫይረሱ ይጋለጣሉ።\n\n• የ2013 የትምህርት ዘመንን ለማስጀመር ምን እየተሰራ ነው?\n\n• ኮሮናቫይረስ በማገርሸቱ ደቡብ ኮሪያ ትምህርት ቤቶች ተመልሰው እንዲዘጉ አዘዘች \n\nልጆች በቫይረሱ ከተያዙ የአዋቂዎች ያህል እንደማይታመሙም ሳይንቲስቶች እርግጠኛ ናቸው። እንዲያውም በርካታ ልጆች የበሽታውን ምልክት አያሳዩም።\n\nእምብዛም መልስ ያልተገኘለት ጥያቄ ልጆች በሽታውን ወደ ሌላ ሰው ያስተላልፋሉ የሚለው ነው። የደቡብ ኮርያው ጥናትም እዚህ ላይ ያተኮረ ነው። \n\nየደቡብ ኮርያው ጥናት ምን ይላል?\n\nጥናቱ የተሠራው 91 ልጆች ላይ ነው። መጠነኛ ወይም ምንም ምልክት የማያሳዩ ልጆች እስከ ሦስት ሳምንት ድረስ ቫይረሱ እንደሚቆይ ከናሙና መረዳት ተችሏል።\n\nአፍንጫቸው ላይ የቫይረሱ ምልክት መገኘቱ፤ ልጆች በሽታውን ወደ ሌላ ሰው ማስተላልፍ እንደሚችሉ እንደሚጠቁም የጥናቱ ጸሐፊዎች አስረድተዋል።\n\nደቡብ ኮርያ በምታካሂደው ምርመራና በሽታው ካለባቸው ሰዎች ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች በምትለይበት ሂደት አማካይነት፤ የበሽታውን ምልክት የማያሳዩ ሰዎች ሳይቀሩ ይገኛሉ።\n\nህሙማን ከተለዩ በኋላ ከቫይረሱ ነፃ እስኪሆኑ በተደጋጋሚ ተመርምረዋል።\n\nጥናቱ ልጆች ቫይረሱን እንደሚሸከሙ፣ ወደ ሌሎች ሰዎች ሊያስተላልፉ እንደሚችሉም ጠቁሟል።\n\nሆኖም ግን ለሁሉም ጥያቄዎች መልስ አልሰጠም።\n\nልጆች አፍንጫ ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል ማለት የአዋቂዎች ያህል ቫይረሱን ያስተላልፋሉ ማለት አይደለም።\n\nበሕፃናት ሕክምና ክፍል የሚሠሩት ዶ/ር ሮበርታ ዲባሲ ልጆች ቫይረሱን ሊያስተላልፉ አይችሉም ማለት እንደማይቻል ያስረዳሉ።\n\nየቫይረሱ ዘረ መል ከመተንፈሻ አካላት በሚወሰድ ናሙና ላይ መገኘቱ በሽታውን ከማስተላለፍ ጋር የግድ እንደማይተሳሰር የሚናገሩት ደግሞ የሊቨርፑል ዩኒቨርስቲ ፕ/ር ካሉም ሰምፕል ናቸው።\n\nየጥናቱ ድምዳሜ ምንድን ነው?\n\nልጆችም ይሁን አዋቂዎች መጠነኛ ወይም ምንም አይነት ምልክት ካላሳዩ በሽታውን የማስተላለፍ እድላቸው አናሳ መሆኑን ጥናቶች ያሳያሉ።\n\nየማያስሉ ወይም የማያስነጥሱ ሰዎች ቫይረሱን ወደ አየር እምብዛም አይለቁም።\n\nሆኖም ግን ምልክት የማያሳዩ ሰዎች በሽታውን አያሰራጩም ማለት አይደለም።\n\nዶክተሩ እንደሚሉት፤ አብዛኞቹ ልጆች በተወሰነ ደረጃ ወይም ሊታይ በማይችል ሁኔታ ነው በቫይረሱ ሊያዙ የሚችሉት። በማኅበረሰቡ ውስጥ ቫይረሱን ሊያሰራጩ ግን ይችላሉ።\n\n", "passage_id": "170fc2cc7bf0ec551a0616688efa8336" }, { "cosine_sim_score": 0.588535254857707, "passage": "በኮቪድ-19 ምክንያት በክትባቶች ስለተስጓጎሉ በቀን 6 ሺህ ሕጻናት ይሞታሉ\\nበብዙ የዓለም ደሀ አገራት ኮቪድ-19 በደቀነው ስጋት የተነሳ ለሌሎች በሽታዎች ይሰጥ የነበረውን የክትባት መርሐ ግብርን አመሳቅቅሎታል፤ አደናቅፎታል።\n\nበትንሹ 68 አገራት ለሕጻናት ይሰጡት የነበረውን መደበኛ የክትባት መርሐግብራቸው በኮቪድ-19 ምክንያት እንደተቋረጠባቸው የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። \n\nአገራቱ የክትባት ዘመቻን እንዲያቋርጡ የተመከሩትም በዚህ የዓለም ጤና ድርጅት በራሱ ነው። ምክንያቱም የዘመቻ ክትባት የማኅበረሰብ ጥግግትን ይጨምራል፤ ይህ ደግሞ ለኮሮናቫይረስ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል በሚል ስጋት ነው።\n\nከአንድ በሽታ እድናለሁ ብሎ በሌላ በሽታ መያዝ\n\nበዚህ የወረርሽኝ ዘመን ጥግግት አደጋ እንደሚያመጣ እውን ሆኖ ሳለ በዚያው መጠን መደበኛ ክትባቶች መደናቀፋቸው ደግሞ ዞሮ ዞሮ ለብዙ ሕጻናት ሞት ምክንያት መሆኑ እየተገለጸ ነው። \n\nብዙ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችም ጉዳዩ አሳስቦናል እያሉ ነው።\n\nየተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ)፣ ሳቢን የቫክሲን ኢንስቲትዩት (ጋቪ) እና የክትባት ቅንጅት (ቫክሲን አሊየንስ) ይህ የክትባቶች መስተጓጎል እያስጨነቀን ነው፤ አንድ መፍትሄ እንፈልግ እያሉ ነው።\n\nበአንድ በኩል ነፍስ እናድናለን እያልን በሌላ በኩል ነፍስ እያጠፋን ነው፤ የሚሉት ድርጅቶቹ ክትባት ይቁም የተባለበትን ሦስት አበይት ምክንያቶችን ጠቅሰዋል።\n\nአንዱ ወላጆች ለክትባት ብለው ከቤት ሲወጡ ቫይረሱ እንዳይዛቸው ስለሚሰጉ ነው። \n\nሁለተኛው ደግሞ የጤና ባለሞያዎች በሙሉ ኃይላቸው እየተረባረቡ ያሉት ኮሮናቫይረስን ለመዋጋት በመሆኑ ለሌሎች ክትባቶች ጊዜም ቦታም የላቸውም። \n\nሦስተኛው ምክንያት ደግሞ ክትባቶችን ወደ አገር ውስጥ ብሎም ወደ ጤና ጣቢያዎች ለማድረስ የጉዞ እቀባዎች በመኖራቸው ነው።\n\n\"ለምሳሌ ኩፍኝ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው፤ ኮሌራም እንዲሁ\" ይላሉ የዩኒሴፍ ዳይሬክተር ሄኔሪታ ፎሬ።\n\n\"ይህ ሌላ ያላሰብነው ጥልፍልፍ ችግር ይዞብን ይመጠል። እነዚህ አሁን እያንሰራሩ ያሉ የሕጻናት በሽታዎች ዓለም የተቆጣጠራቸው በሽታዎች ነበሩ\" ሲሉ አስታውሰው \"አሁን ከፍተኛው ስጋት፤ በጥሩ ሁኔታ ሥርጭታቸው ተገትቶ የነበረውና በመጥፋት ላይ የነበሩ በሽታዎች ዳግም የማንሰራራት ዕድል ማግኘታቸው ነው\" ብለዋል።\n\nለምሳሌ በኒጀር ከአንድ ሺህ ሰዎች በላይ በኮቪድ-19 ተይዘዋል። በዋና ከተማዋ ወትሮ በወላጆችና ልጆች ጢም ብሎ ይሞላ የነበረ ጤና ጣቢያ ባዶውን በጸጥታ ተውጧል። \n\nይህም ወረርሽኙ የፈጠረው ፍርሃት ነው። መደበኛ ክትባት መቋረጡን ተከትሎ አካል ጉዳትን ብሎም ሞትን የሚያስከትለው ፖሊዮ በዚያች አገር እያንሰራራ ነው። \n\nበጥቅምት ወር ብቻ ፖሊዮ በ4 ኒጀራዊያን ህጻናት ላይ ተመዝግቧል። ይህ ለኒጀርም ለዓለምም መልካም ዜና አይደለም።\n\n80 ሚሊዮን ሕጸናት ክትባት አምልጧቸዋል\n\nወትሮ ይሰጡ የነበሩ መደበኛ ክትባቶች በኮቪድ-19 ምክንያት በመስተጓጎላቻ በደቡብ ምሥራቅ እሲያ 34.8 ሚሊዮን፣ በአፍሪካ 22.9 ሚሊዮን ሕጻናት ክትባት አምልጧቸዋል።\n\nበኔፓልና በካምቦዲያ ኩፍኝ የተቀሰቀሰ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ኮሌራ፣ ቢጫ ወባና ኩፍኝ ወረርሽኞች ማንሰራራታቸው ተመለክቷል።\n\nየጆንስ ሆፕኪንስ ብሉምበርግ የኅብረተሰብ ጤና ማዕከል ባጠናው ጥናት እነዚህ መደበኛ ክትባቶች በመስተጓጎላቸው በዓለም በየቀኑ 6 ሺህ ሕጻናት እየሞቱ ነው።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት የክትባት ጉዳዮች ክፍል ኃላፊ ኬቲ ኦብራያን እንደተናገሩት እየከሰሙ የነበሩ በሽታዎች አሁን ዳግም እንዳያንሰራሩ ፍርሃት ገብቶናል ብለዋል። \"በሽታዎቹ አንዴ ማንሰራራት ከጀመሩ በመላው ዓለም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የልጆች ሞት ይመዘገባል\" ብለዋል።\n\nዳይሬክተሯ ኬቲ እንደሚሉት ይህ ሁኔታ እንዳይከሰት ማድረግ...", "passage_id": "8084bce388c3317e097c9dd5a187e27c" }, { "cosine_sim_score": 0.580641962698806, "passage": "የኮሮናቫይረስ ስርጭትን በመቆጣጠር ረገድ አፍሪካ ከእስያ አገራት ምን ትማራለች?\\nከበርካታ ሳምንታት በፊት ግን ወረርሽኙ በርካታ የእስያ አገራትን አጥቅቶ ነበር። አንዳንዶቹ አገራት በቀላሉ ቫይረሱን በቁጥጥር ሥር ማዋል በመቻላቸው ተደንቀዋል።\n\nከእነዚህም አገራት መካከል ሲንጋፖር፣ ሆንግ ኮንግ እና ታይዋን የሚገኙበት ሲሆን በአንጻራዊነት ለቻይና ካላቸው ቅርበት አንጻር ሲታይ በእነዚህ አገራት በቫይረሱ የተያዙና የሞቱ ሰዎች ቁጥር በጣም ትንሽ ነው።\n\nእነዚህ አገራት ምን የተለየ ነገር ቢያከናውኑ ነው የቫይረሱን ስርጭት በቀላሉ መቆጣጠር የቻሉት? አፍሪካ ከእነዚህ አገራትስ የምትማረው ይኖር ይሆን?\n\nትምህርት አንድ፡ ወረርሽኙን የምር መውሰድና በፍጥነት ወደተግባር መግባት\n\nየጤና ባለሙያዎች የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር በአንድ ድምጽ የሚስማሙበት ነገር አለ። ይኸውም በሰፊው መመርመር፣ በቫይረሱ የተያዙትን ለይቶ ማቆያ ማስገባት፣ እና ማህበራዊ ርቀትን መጠበቅ የሚሉት ናቸው\n\nእነዚህ ተግባራት በምዕራቡ አለም በተለያየ መጠን ተግባራዊ እየተደረጉ ቢሆንም አገራቱ ግን በፍጥነት ወደተግባር ባለመግባታቸው ይመሳሰላሉ።\n\nለዚህም ዩናይትድ ኪንግደምንና አሜሪካን የሚጠቀሱ ሲሆን በቻይና ወረርሽኙ ከተከሰተ ሁለት ድፍን ወራት አልፎ ምንም አይነት ዝግጅት አላደረጉም ነበር ተብሏል። ሁለቱ አገራት፣ ቻይና ሩቅ መስላቸውና ቫይረሱን ሩቅ አድርገው ገምተው መዘናጋታቸው ዛሬ ለገቡበት አጣብቂኝ ዳርጓቸዋል።\n\nቻይና የመጀመሪያው ስለበሽታው ለዓለም ጤና ድርጅት ያስታወቀችው ከፈረንጆቹ አዲስ አመት አንድ ቀን ቀደም ብሎ ነበር። በዚህ ወቅት በሽታው ከሰው ወደ ሰው ስለመተላለፉ ምንም ማረጋገጫ አልተሰጠም አልተሰማምም። ነገር ግን በሶስት ቀናት ውስጥ ሲንጋፖር፣ ታይዋን፣ ሆንክ ኮንግ በድንበሮቻቸው ቫይረሱን ለመለየት የሚያስችላቸውን ምርመራ ጀመሩ። ታይዋን በአውሮፕላን ከዉሃን ወደ አገሯ የሚመጡ መንገደኞችን ከአውሮፕላን ሳይወርዱ መመርመር ጀምራ ነበር።\n\nቀናት በጨመሩ ቁጥር ተመራማሪዎች ሰዎች የቫይረሱን ምልክት ሳያሳዩ ረዥም ጊዜ ሊቆዩ እንደሚችሉ ደረሱበት። ያም ቢሆን እነዚህ አገራት ወረርሽኙን በአጭር ቀጩት።\n\nትምህርት ሁለት፡ ምርመራውን በርካታ ሰዎች ላይ ማካሄድና ተደራሽ ማድረግ \n\nበደቡብ ኮሪያ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች በብዛት መገኘት የጀመሩት በአንድ ጊዜ ነበር። ነገር ግን ወዲያውኑ ደቡብ ኮሪያ ምርመራ ማድረግ ጀምራለች። እስካሁን ድረስም ከ290ሺህ በላይ ሰዎችን መመርመር ችላለች። በየቀኑ በነፃ 10ሺህ ሰዎችን ትመረምራለች።\n\nይህ የደቡብ ኮሪያ ተግባር ከተመራማሪዎችና ከባለስልጣናት አድናቆትን ተችሮታል።\n\nበተነፃፃሪ በአሜሪካ ምርመራው እጅጉን ዘግይቷል። መጀመሪያ አካባቢ የመመርመሪያ ኪቶቹ ስህተት ነበረባቸው። በርካታ ሰዎች ለመመርመር ተቸግረው ነበር። ምንም እንኳ ነፃ ምርመራ በሕግ የተደነገገ ቢሆንም ለመመርመር ግን ውድ ዋጋ ይጠየቅ ነበር።\n\nበዩናይትድ ኪንግደምም ቢሆን ሆስፒታል ታመው የመጡት ብቻ ምርመራ ይደረግላቸው ነበር። መለስተኛ ምልክት ያሳዩ የነበሩ ሕሙማን ምርመራ ለማግኘት ፈተና ሆኖባቸው ቆይቷል።\n\nበርግጥ በአንዳንድ አገራት የመመርመሪያ ኪት አልተሟላም። ቢሆንም ግን በርካታ ሰዎችን መመርመር ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅትም ሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ያሰምሩበታል።\n\nአክለውም ወደ ሆስፒታል የሚመጡትን ብቻ ሳይሆን ምልክቱ የሚታይባቸውንና ለሌሎች ሊያሰራጩ የሚችሉ ሰዎችን መመርመር እጅግ አስፈላጊ ነው ብለዋል።\n\nትምህርት ሦስት፡ ንክኪዎችን መፈለግና ለይቶ ማቆያ ማስገባት\n\nመመርመር ብቻ በቂ አይደለም ይላሉ የጤና ባለሙያዎች። ተመርምረው ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ከእነማን ጋር ንክኪ እንደነበረባቸው መለየት ወሳኝ ነው።\n\nበሲንጋፖር የወንጀል ምርመራ ባለሙያዎች...", "passage_id": "d12cf77a1b1760344f491440d7f19558" }, { "cosine_sim_score": 0.5786957784456583, "passage": "“በአፍሪካ በኤችአይቪ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በግማሽ ሚሊዮን ሊጨምር ይችላል”\\nእስከሚቀጥለው ዓመት ድረስ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳለ ሆኖ በኤችአይቪ ሳቢያ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እንደሚጨምር የድርጅቱ ኃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ገልጸዋል።\n\nመንግሥታት ተገቢውን እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸውም አሳስበዋል።\n\n• ከኮሮናቫይረስ የትኞቹ ድርጅቶች አተረፉ? እነማንስ ከሰሩ?\n\n• የፕሪምየር ሊግ ክለቦች 419 ሚሊየን ዶላር ካሳ ሊከፍሉ ይችላሉ \n\nድርጅቱ ከተባበሩት መንግሥታት የኤችአይቪ ክንፍ (ዩኤንኤድስ) ጋር በመጣመር የሠራው የዳሰሳ ጥናት፤ ለስድስት ወራት የኤችአይቪ መድኃኒት ቢቋረጥ የሟቾች ቁጥር እንደሚጨምር ያሳያል። ቁጥሩ፤ በበሽታው ሳቢያ ከ12 ዓመት በፊት ይሞቱ ከነበሩ ሰዎች ጋር ሊስተካከል እንደሚችልም ተጠቁሟል።\n\nያኔ በመላው አህጉሪቱ 950,000 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ሞተው ነበር።\n\n“አፍሪካ ውስጥ ከኤድስ ጋር በተያያዘ ግማሽ ሚሊዮን ሰዎች ቢሞቱ እጅግ አሳዛኝ ነው። ወዳለፍነው ዘመን ተንሸራተትን ማለትም ነው” ሲሉ ዶ/ር ቴድሮስ አስረድተዋል።\n\nየዩኤንኤድስ ዋና ዳይሬክተር ዊኒ ቢንያማ እንዳሉት፤ በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የኤችአይቪ ሕክምና እንቅፋት ሊገጥመው ይችላል። ሕክምና መስጫዎች ሊዘጉ ወይም አገልግሎት ለመስጠት ሊቸገሩም ይችላሉ ብለዋል።\n\n“በኮቪድ-19 ምክንያት ሕክምና መስጫዎች ከመጠን በላይ ሊጨናነቁም ይችላሉ” ሲሉም አስረድተዋል።\n\nኮሮናቫይረስን ለመዋጋት የሚደረገው ጥረት ኤችአይቪን ለማስወገድ የተደረገው ውጊያ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ገልጸው፤ “አንዱ በሽታ ለሌላው በሽታ የሚሰጠው ሕክምና ላይ ማጥላት የለበትም” ብለዋል።\n\n• የኮሮናቫይረስ ክራሞት በኢትዮጵያ፡ ከመጋቢት እስከ ግንቦት \n\nዶ/ር ቴድሮስ በበኩላቸው አገራት ኤችአይቪ ያለባቸው ሰዎች ሕክምናቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉና አገልግሎቱ እንዳይቋረጥ ማድረግም እንዳለባቸው ተናግረዋል።\n\nአንዳንድ አገራች ዜጎች በብዛት መድኃኒት የሚያገኙበት መንገድ እየቀየሱ ነው። ራስ መመርመሪያ መሣሪያ የሚገኝባቸው ቦታዎች በመመደብ የሕክምና ባለሙያዎችን ጫና ለማቅለልም እየተሞከረ ነው።\n\n“ሕክምና ላይ ያሉ ሰዎች ሕክምናቸውን እንዲቀጥሉ መደረግ አለበት” ብለዋል ዶ/ር ቴድሮስ።\n\n", "passage_id": "5865766f116aa7d27ea66042bb06752c" }, { "cosine_sim_score": 0.5754623317768804, "passage": "ኮሮናቫይረስ፡ የሟቾች ቁጥር 500,000 መድረሱ ‘ልብ ሰባሪ ምዕራፍ ነው’- ባይደን\\n\"እንደ አንድ ህዝብ እንዲህ ዓይነቱን ጭካኔ የተሞላበት ዕጣ ፈንታ መቀበል አንችልም። በሀዘኑ መቆዘምን መከልከል አለብን\" ብለዋል።\n\nፕሬዚዳንቱ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቱ እና የትዳር አጋሮቻቸው ከንግግሩ በኋላ በኋይት ሃውስ በነበረው የሻማ ማብራት ሥነ-ስርዓት ወቅት የህሊና ፀሎት አድርገዋል፡፡\n\nአሜሪካ ከ 28.1 ሚሊዮን በላይ ዜጎቿ በቫይረሱ በመያዛቸውም በዓለም አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ ሆናለች።\n\nፕሬዝዳንቱ \"ዛሬ ሁሉም አሜሪካውያን እንዲያስታውሱ እጠይቃለሁ፡፡ ያጣናቸውን እና ወደ ኋላ የተውናቸውን ዳግም አስታውሱ\" ሲሉ አሜሪካኖች ኮቪድን በጋራ እንዲዋጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡\n\nበፌደራል መንግሥቱ ሥር የሚገኙ ሁሉም ቦታዎች ላይ ለሚቀጥሉት አምስት ቀናት የአገሪቱ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ባይደን አዝዘዋል፡፡\n\nጆ ባይደን በኋይት ሃውስ ተገኝተው ንግግራቸውን የከፈቱት፣ በኮቪድ-19 የደረሰው አሜሪካውያን ሞት ከአንደኛው በዓለም ጦርነት፣ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት እና በቬትናም ጦርነት ከሞቱት ሰዎች ድምር ቁጥር የበለጠ መሆኑን በመጥቀስ ነው።\n\n\"ዛሬ በእውነት አስከፊ እና ልብ ሰባሪ ምዕራፍ ነው- 500,071 ሰዎች ሞተዋል\" ብለዋል፡፡\n\nበመቀጥለም \"ብዙ ጊዜም እንደ ተራ አሜሪካዊ ሰዎች ሲገለጹ እንሰማለን። እንደዚህ ዓይነት ነገር የለም። ምንም ተራ ብሎ ነገር የለም፡፡ ያጣናቸው ሰዎች እጅግ የተለዩ ነበሩ፡፡ በአሜሪካ የተወለዱ ወደ አሜሪካ የተሰደዱ ናቸው\" ብለዋል። \n\n\"ብዙዎቹም የመጨረሻ እስትንፋሳቸውን በአሜሪካ ወስደዋል\" ሲሉ ተናግረዋል፡፡\n\nጆ ባይደን ሚስታቸው እና ሴት ልጃቸው በጎርጎሮሳዊያኑ 1972 በመኪና አደጋ የተገደሉ ሲሆን ወንድ ልጃቸው ደግሞ በ 2015 በካንሰር ህይወቱ ማለፉን በማንሳት የራሳቸውንም የሃዘን ተሞክሮ ጠቅሰዋል። \n\n\"ለእኔ በሀዘን ውስጥ ያለው መንገድ ዓላማን መፈለግ ነው\" ብለዋል።\n\nባይደን በወረርሽኙ ላይ የወሰዱት እርምጃ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተለየ ነው። ትራምፕ በአደገኛው ቫይረስ ተጽዕኖ ላይ ጥርጣሬ ያሳደሩ እና የቫይረሱ ስርጭትን ለመከላከል ጭምብሎችን መልበስ እና ሌሎች እርምጃዎችን ፖለቲካዊ አድርገውት እንደነበር ይነገራል፡፡\n\nባይደን ስልጣኑን ከመረከባቸው ከአንድ ቀን በፊት 400,000 አሜሪካውያን በቫይረሱ ምከንያት የሞቱበትን ክስተት አስበው ውለዋል፡፡\n\nበሌላ በኩል በዋሽንግተን በብሔራዊ ካቴድራል ደወሎች 500 ጊዜ ተደውሏል- በወረርሽኙ ህይወታቸው ላለፈው ለአንድ ሺህ አሜሪካዊ አንድ ጊዜ ማለት ነው፡፡\n\nበአሜሪካ ምን እየሆነ ነው?\n\nበኮሮቫይረስቫይረስ የተያዙት አሜሪካውያን ቁጥር በሁለተኛ ደረጃ ከያዘች ህንድ (11 ሚሊዮን) እና ብራዚል (10.1 ሚሊዮን) ጋር ሲነፃፀር በእጥፍ የሚበልጥ ነው፡፡ ብራዚል በ 244,000 የሟቾችን ቁጥር ሁለተኛ ስትሆን ሜክሲኮ 178,000 ሰዎችን አጥታ በሦስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡\n\n\"ከአስርተ ዓመታት በኋላ በመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽን ምክንያት የደረሰውን የብዙዎች ሞት በሃገሪቱ ታሪክ ውስጥ እንደ ታላቅ ታሪካዊ ምዕራፍ ይገልጹታል\" ሲሉ የበሽታ መከላከያ ባለሙያው ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ለሲ.ኤን.ኤን ገልጸዋል። \n\n\"አስገራሚ ቁጥር ነው። ከአንድ ዓመት በፊት ግማሽ ሚሊዮን አሜሪካውያን በዚህ በሽታ ሕይወታቸውን ያጣሉ የሚል ግምት አልነበረኝም\" ብለዋል በብራውን ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት ዲን የሆኑት ዶ/ር አሺሽ ጅሃ።\n\n\"በዚህች ሀገር ውስጥ ብዙ አቅም፣ ብዙ ሀብት አለን ... የምንከላከለው ስለነበር መከሰት አልነበረበትም፡፡ አሁን እዚህ ደርሰናል፡፡ የምንሰጠው ምላሽ የተሳሳተባቸውን መንገዶች ሁሉ ማንፀባረቅ ያለብን ይመስለኛል\" ሲሉ ለቢቢሲ ገልጸዋል፡፡\n\nየዋሽንግተን ዩኒቨርስቲ...", "passage_id": "b38082f2219bb50805e5531e2922aaaa" }, { "cosine_sim_score": 0.5684440383894738, "passage": "በቻይና የተከሰተው አዲስ ቫይረስ ምን ያህል አስጊ ነው?\\nቫይረሱ የተከሰተው በደቡብ ቤጅንግ ውሀን ከተማ ነው።\n\nከ50 የሚበልጡ ሰዎችም በቫይረሱ ተይዘዋል። ከእነዚህ መካከል ሰባቱ በአስጊ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ።\n\nይሄው አዲሱ ቫይረስ ታማሚዎችን ለሳንባ ምች የሚያጋልጥ ሲሆን፤ በዓለም የሚገኙ የጤና ባለሥልጣናትን ስጋት ውስጥ ከትቷል። ይሁን እንጅ ዛሬ ተከስቶ ነገ የሚጠፋ ቫይረስ ይሁን፤ አሊያም በጣም አደገኛ የሆነ ቫይረስ ምልክት ይሆን? የሚለው እያወዛገበ ነው።\n\nበቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ናሙና ተወስዶ በቤተ ሙከራ ምርመራ እየተደረገበት ነው።\n\nበቻይና የሚገኙ ባለሥልጣናት እና የዓለም ጤና ድርጅት የተከሰተው ቫይረስ 'ኮሮናቫይረስ' የተባለና በአፍንጫ እና በላይኛው ጉሮሮ ክፍል የሚከሰት የተለመደ ኢንፌክሽን እንደሆነ ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል። \n\n• መጻሕፍትን ማንበብና መጻፍ ለአዕምሮ ጤና \n\n• ዛፎችና የአእምሮ ጤና ምን ያገናኛቸዋል? \n\nየዚህ ቫይረስ ዓይነቶች አንዳንዶቹ በጣም አስጊዎች ሲሆኑ ሌሎቹ የተለመዱና በቀላሉ የሚድኑ ናቸው።\n\nኮሮናቫይረስ በርካታ ዓይነቶች ያሉት ሲሆን ስድስቱ ብቻ በሰው ላይ በሚያስከትሉት ጉዳት ይታወቃሉ። በእርግጥ አዲስ የተከሰተው ቫይረስ ቁጥሩን ሰባት አድርሶታል። \n\nበኮሮናቫይረስ የሚመጣውና 'ሪስፓራቶሪ ሲንድረም' (የመተንፈሻ አካላትን የሚጎዳው ቫይረስ) በቻይና መከሰት ከጀመረበት የአውሮፓዊያኑ 2002 ጀምሮ 774 ሰዎችን ሲገድል 8,098 ሰዎች ተይዘዋል።\n\n\"ከዚህ በፊት የተከሰተው ቫይረስ ያስከተለው የሚዘነጋ አይደለም፤ ለዚያ ነው አሁን በርካታ ስጋቶች እየተፈጠሩ ያሉት፤ ነገርግን እንዲህ ዓይነት በሽታዎችን ለመከላከል ተዘጋጅተናል\" ሲሉ ዌልካም ትረስት ከተሰኘ የምርምር ተቋም ዶክተር ጆሴ ጎልዲንግ ተናግረዋል።\n\nቫይረሱ ምን ያህል አስጊ ነው?\n\nኮሮናቫይረስ የጉንፋን ዓይነት ምልክቶች ያሉት ሲሆን እስከ ሞት ሊያደርስ ይችላል። ይህም አዲስ ቫይረስ በእነዚህ መካከል ላለ የጤና ችግር ሊዳርግ ይችላል ተብሏል። ቀላልም ያልሆነ ለሞትም የማይዳርግ።\n\n\"አዲሱን ኮሮናቫይረስ ምልክቶቹ ምን ያህል አስጊ እንደሆኑ ማወቅ እንፈልጋለን። ምልክቶቹ ከጉንፋን የበረቱ ናቸው፤ ስለዚህ ያ ነው ትኩረት የሚስበው፤ ይሁን እንጅ እንደ መተንፈሻ አካል ችግር ከባድ ላይሆን ይችላል\" ሲሉ በኢድንበርግ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ማርክ ውል ሃውስ ተናግረዋል። \n\nበሰዎች ላይ የጤና እክል የሚፈጥሩ ስድስት ዓይነት ኮሮናቫይረስ ነበሩ\n\nቫይረሱ ከየት መጣ?\n\nበየጊዜው አዳዲስ ቫይረሶች ይከሰታሉ። ከአንደኛው ዝርያ ወደ ሌላ ዝርያ ይለወጣሉ፤ ነገር ግን በሰዎች ላይ ሲከሰቱ ልብ ተብለው አያውቁም።\n\n\"ከዚህ በፊት የተከሰተውን ካሰብን እና የተከሰተው አዲስ ኮሮናቫይረስ የመጣው ከእንስሳት ውሃ መጠጫ ነው\" ሲሉ በኖቲንግሃም ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ጆናታን ቦል አስረድተዋል። \n\nየመተንፈሻ አካል ላይ የሚከሰተው የጤና እክል በአብዛኛው በኤዥያ ከሚገኙ ትንንሽ ድመቶች ወደ ሰዎች ይተላለፋል።\n\nየግመል ጉንፋን በመባል የሚታወቀው የመካከለኛው ምስራቅ በሽታ ከተቀሰቀሰበት የአውሮፓዊያኑ 2012 ጀምሮ ከተመዘገቡ 2 ሺህ 494 ምልክቱ ከታየባቸው ታማሚዎች 858ቱ ሞተዋል። \n\nየትኞቹ እንስሳት ያስተላልፋሉ?\n\nበውሃ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እንደ አሳ ነባሪ ያሉ አጥቢ እንስሳት ኮሮናቫይረስ ሊሸከሙ ይችላሉ። ሌሎች እንደ ዶሮ፣ ጥንቸል ፣ እባብ፣ የሌሊት ወፍ የቫይረሱ ምንጭ ሊሆኑ ይችላሉ። \n\nበዚህም ምክንያት ቫይረሱ በደቡባዊ ቻይና ውሀ፤ የባህር ምግቦች መሸጫ ገበያዎች ጋርም ተያይዟል፤ ነገር ግን ቫይረሱ የሚገኝበት ምንጭ ከተለየ በቀላሉ መከላከል ይቻላል ተብሏል።\n\n• ለወሲብ ባርነት ወደ ቻይና የሚወሰዱት ሴቶች\n\nምንም እንኳን ከመተንፈሻ አካላት...", "passage_id": "f314f72ed327c188981fd937821db738" }, { "cosine_sim_score": 0.567321178932016, "passage": "በኮሮና ቫይረስ የሟቾች ቁጥር እያሻቀበ ነው፤ 780 ደርሷል\\nየቫይረሱ መነሻ በሆነችው ሁቤ ግዛት የሟቾች ቁጥር 780 እንደደረሰና፤ በትናንትናው ዕለትም በግዛቷ 81 ሰዎችም እንደሞቱ የጤና ባለሙያዎች አስታውቀዋል። \n\n• ኢትዮጵያውያን፡ የአስወጡን ድምጽ በጎሉባት የቻይናዋ ዉሃን \n\n• 29 የኮሮናቫይረስ ጥቆማዎች እንደደረሱት ጤና ጥበቃ አስታወቀ \n\nእስካሁን ባለው መረጃ በአጠቃላይ በቻይና የሟቾች ቁጥር 803 የደረሰ ሲሆን ከቻይና ውጭ ባለው ሁለት ሰዎች ሞተዋል።\n\nእነዚህ ሟቾች አንደኛው በሆንግኮንግ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ በፊሊፒንስ ነው። \n\nበጎርጎሳውያኑ የተከሰተው የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃው ሳርስ 774 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈ ሲሆን፤ እነዚህም በሃያ ሃገራት ነው ተብሏል። \n\nእስካሁን ባለው መረጃ 34 ሺ 800 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፤ የአንበሳውን ድርሻ የሚይዘው ደግሞ በቻይና ነው።\n\nከሳምንት በፊት አለም አቀፉ የጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስን የአለም የጤና ስጋት ነው ብሎታል። \n\nቫይረሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው በሁቤዋ ግዛት ውሃን ሲሆን ለሳምንታትም የጉዞ፣ የመውጣትና የመግባት እግድ ተጥሎባታል። \n\nሆንግ በበኩሏ ከቻይና የሚመጣ ማንኛውንም መንገደኛ ለሁለት ሳምንት ያህል ተለይተው እንዲቆዩ አዛለች።\n\n•የኮሮናቫይረስ እስካሁን ትክክለኛ ስም እንደሌለው ያውቃሉ? \n\n•የቻይናዊው ዶክተር ሞት ከፍተኛ ቁጣን ቀሰቀሰ \n\nጎብኝዎች በሚያርፉበት ሆቴልም ሆነ የመንግሥት ማዕከላት ተለይተው እንዲቆዩ እንዲሁም ነዋሪዎቿም ቢሆን ለሁለት ሳምንት ያህል ከምንም አይነት ግንኙነት ርቀው ቤታቸው እንዲቀመጡ ትእዛዝ አስተላለፋለች።\n\nይህንን ተላልፎ የሚገኝ ሰው የገንዘብ እንዲሁም የእስር ቅጣት ይጠብቀዋል። \n\nበሆንግ ኮንግ በቫይረሱ የተጠቁ 26 ሰዎች ተገኝተዋል። \n\nከዚህም በተጨማሪ ስለ ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መቀስቀስ ሲያስጠነቅቅ የነበረው ዶክተር ሊል ዌንሊያንግ መሞት በብዙዎች ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።\n\n በውሃን ህመምተኞችን እያከመ በነበረበት ወቅት ነው በቫይረሱ የተያዘው። \n\n", "passage_id": "f6150ea8bb3d8bbee38cd85aa9393142" }, { "cosine_sim_score": 0.5658047560707828, "passage": "የዓለም የጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስን የወቅቱ አሳሳቢ የምድራችን የጤና ስጋት መሆኑን አወጀ\\nየድርጅቱ ዋና ዳይሬክትር ዶክትር ቴድሮስ አድሃኖም ይፋ እንዳደረጉት ለዚህ ውሳኔ ዋነኛው ምክንያት \"በቻይና የተከሰተው ነገር ሳይሆን በሌሎች አገሮች እየሆነ ያለው ነው\" ብለዋል።\n\nየዓለም የጤና ድርጅት የበሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ ከዚህ አይነት ውሳኔ ላይ ሲደርስ ይህ ስድስተኛው ሲሆን ከዚህ ቀደም ኤችዋን ኤን ዋን የተባለው ኢንፍሉዌንዛ፣ ኢቦላ፣ ፖሊዮ፣ ዚካና በድጋሚ የተከሰተው ኢቦላ ምክንያት ነበሩ።\n\n• ኮሮናቫይረስ፡ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በቻይና \n\nከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው የደም ናሙናቸው ለተጨማሪ የላብራቶሪ ምርመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኮ የነበሩት አራቱ ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል።\n\nየዓለም ጤና ድርጅት ጉዳዩ ያሳስበኛል ያለው በተለይ ቫይረሱ ዝቅተኛ የጤና ሽፋን ባለቸው አገራት ቢከሰት ጉዳቱ ከባድ ይሆናል በማለት መሆኑን ገልጿል።\n\nአሜሪካ ዜጎቿ ወደ ቻይና እንዳይሄዱ አስጠንቅቃለች።\n\nአሁን ባለው ሁኔታ ቻይና ውስጥ በበሽታው ቢያንስ 213 ሰዎች ሲሞቱ 10 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል። የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው ከሆነ እስካሁን የሞተ ባይኖርም በሌሎች 18 አገራትም 98 የቫይረሱ ተጠቂዎች ተለይተዋል።\n\n• የአፍ ጭምብል ማጥለቅ ከቫይረስ ይታደገን ይሆን?\n\nአብዛኞቹ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቫይረሱ በተከሰተባት የቻይናዋ ዉሃን ከተማ የነበሩ ናቸው። ቢሆንም ግን በሰው ለሰው ንክኪ ምክንያት የተያዙ 8 ሰዎች በጀርመን፣ ጃፓንና ቬትናም መኖራቸው መረጋገጡን ድርጅቱ አስታውቋል።\n\nየዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ቴድሮስ አድሃኖም \"ታይቶ የማይታወቅ ወረርሽኝ\" በማለት የገለጹት ይህን ቫይረስ \"የተለየ ፈጣን ምላሽ ያስፈልገዋል\" ብለዋል።\n\nየሌሎች አገራት ዝግጅት ምን ይመስላል?\n\nመቋቋም በማይችሉት አገራት ውስጥ ቫይረሱ ቢከሰት ምን ሊሆን ይችላል?\n\nብዙዎቹ በማደግ ላይ ያሉ አገራት በሽታውን የመለያ መሳሪያ ያጥራቸዋል። ይህ በመሆኑም በሽታው በማይታወቅ ሁኔታ ወደ እነዚህ አገራት ገብቶ ከቁጥጥር ውጭ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት አለ።\n\nይህ በሽታ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለዚያውም ከፍተኛ ጥረት በምታደርገው ቻይና ውስጥ 10 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦችን አጥቅቷል። ይህ ቀላል ቁጥር እንዳልሆነ እየተነገረ ነው።\n\n• ኮሮናቫይረስ በመላዋ ቻይና መዛመቱ ተነገረ፤ የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ ነው \n\nበ2014 በምዕራብ አፍሪካ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ በታሪክ አስከፊው ወረርሽኝ ነበር። ይህ የሆነው ደግሞ ድሃ አገራት ለጉዳዩ የሚሰጡት ምላሽ ካላቸው አቅም ጋር የሚያያዝ በመሆኑ ለእንደዚህ ዓይነት ችግር ድሃ አገራት በእጅጉ ተጋላጭ መሆናቸውን ያሳያል።\n\nአስቸጋሪው ኮሮናቫይረስም እንደዚህ አይነት አገራት ውስጥ ከተከሰተ ውጤቱ አስከፊ ሊሆን እንደሚችል ምንም ጥርጥር የለውም።\n\nአሁን ሌሎች አገራት ቻይና ባለችበት ደረጃ አይደሉም። 99 በመቶ የሚሆነው የቫይረሱ ስርጭትና ተጠቂዎች ያሉት ቻይና ውስጥ ነው። ስለዚህ \"ሌሎች አገራት ቻይና ወደገባችበት ችግር ውስጥ እንዳይገቡ ርብርብ ማድረግ ያለባቸው ቫይረሱ እዚያው ቻይና ውስጥ እንዲከስም በማድረግ ነው\" በማለት የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል።\n\nበተመሳሳይ የዓለም ጤና ድርጅት ቫይረሱን በአሳሰቢ ደረጃ መፈረጁ ድሃ አገራት የቁጥጥር ስራቸውን እንዲያጠናክሩና ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ ለማስቻል ነው ተብሏል።\n\nለመሆኑ ይህ አዋጅ ያልተለመደ ነውን?\n\nየዓለም ጤና ድርጅት እንደዚህ ዓይነት አዋጅ የሚያውጀው \"በጣም የተለየ ነገር ሲከሰትና በዓለም አቀፋዊ ስርጭት መጠን ለሌሎች አገራትም ከፍተኛ ስጋት ሲደቅን ነው።\"\n\nከአሁን በፊት አምስት አስቸኳይ ዓለም አቀፍ...", "passage_id": "a944caddf0a91099a38eb5e9897d593c" }, { "cosine_sim_score": 0.5647156000133395, "passage": "ምን ያህል እንደምንኖር የሚያሳዩ ዘጠኝ እውነታዎች\\nይህ መረጃ የተገኘው የዓለም አቀፉን የበሽታ ጫና ጥናት ከሚጠቀመው የቢቢሲ የእድሜ ጣራ መለኪያ ነው። እስቲ ሙሉ መረጃውን እናጋራዎ። \n\n1. ብዙ እየኖርን ነው\n\nከ1990 በሁዋላ የዓለም- አቀፉ የእድሜ ጣራ ከ7 ዓመት በላይ ከፍ ብሏል። የዓለም ህዝብ ብዙ ዓመታት እየኖረ ያለበት ምክነያት፤ ባደጉት ሃጋራት በልብ በሽታ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ስለቀነሰ እና በማደግ ላእ ባሉ ሃገራት ደግሞ የህጻናት ሞት በመቀነሱ ነው። የተሻለ የጤና አገልግሎት፣ ንጽህና እና የተራቀቁ የህክምና ግኝቶች ሳይረሱ ማለት ነው። \n\nጤናማ የእድሜ ጣራ- በጥሩ ጤና የምንኖረው እድሜም በ6.3 ዓመታት ጨምሯል።\n\n2. ምሥራቅ አውሮፓውያን ብዙ እየኖሩ ነው \n\nምንም እንኳ ጃፓን እና ሲነጋፑር የተወለዱ ሰዎች 84 ዓመታት እንደሚኖሩ ቢገመትም በአህጉር ደረጃ ግን ከፍተኛ የእድሜ ጣራ ካስመዘገቡት 20 ሃገራት መካከል 14ቱ በምሥራቅ አውሮፓ ይገኛሉ። \n\nእንግሊዝ በአማካይ 81 ዓመታት በማስመዝገብ 20 ሃገራትን ተቀላቅላለች።\n\n3. የአፍሪካ ሃገራት ወደ መጨረሻ ናቸው\n\nከሁለት ሃገራት በስተቀር የመጨረሻዎቹ ቦታዎች በአፍሪካ ሃገራት የተያዙ ናቸው። \n\nበእርስ በርስ ጦርነት በምትታመሰው በማዕከላዊ አፍሪካ እና በሌሴቶ በ2016 የተወለዱ ህጻናት ከፍተኛው የእድሜ ጣራቸው 50 ዓመታት ብቻ ሲሆን፤ በጃፓን ከሚወለዱት ህጻናት ጋር ሲነጻጸር በ 34 ዓመታት ያነሰ ነው። \n\nበሌላ በኩል ጦርነት፣ ድርቅ እና ህግ አልባነት የሚያሰቃያት አፍጋኒስታን በ58 ዓመታት ብቸኛዋ እሲያዊ ሃገር በመሆን የመጨረሻውን ቦታ ይዛለች።\n\n4. ሴቶች ከወንዶች በተሻል ብዙ እየኖሩ ነው\n\nከ198 ሃገራት በ195ቱ ሴቶች ከወንዶች በተሻለ በአማካይ ስድስት ተጨማሪ ዓመታት ይኖራሉ። በአንዳንድ ሃገራት እንዲያውም ልዩነቱ ወደ 11 ይሰፋል።\n\nበምሥራቅ አውሮፓ እና ሩሲያ በእድሜ ጣሪያ ዙሪያ ከፍተኛ የጾታ ልዩነት ሲኖር፤ የአልኮል ሱሰኝነት እና አስቸጋሪ የሥራ ሁኔታ ወንዶች ቶሎ እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል ይላል ጥናቱ። \n\nወንዶች ከሴቶች በተሻል ብዙ ዓመታት ሚኖረሩባቸው ሦስት ሃገራት የኮንጎ ሪፐብሊክ፣ ኩዌት እና ሞሪታንያ ናቸው።\n\n5. ኢትዮጵያ ውስጥ የእድሜ ጣራ በ19 ዓመታት ጨምሯል\n\n96 በመቶ በሚሆኑ ሃገራት ከ1990 በኋላ የእድሜ ጣራ ተሻሽሏል። \n\nከፍተኛ ለውጥ ካስመዘገቡት አስሩ ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት ናቸው። በ1990 የኢትዮጵያ የእድሜ ጣራ 47 ብቻ የነበረ ሲሆን፤ ከ2016 በሁዋላ የተወለዱ ህጻናት ግን 19 ተጨማሪ ዓመታት እንደሚኖሩ ታውቋል። ይህ የሆነው በዋነኛነት የመተንፈሻ አካላት በሽታዎች እና እንደ ኮሌራ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነሳቸው ነው።\n\n6. በስምንት ሃገራት ግን የእድሜ ጣራ ቀንሷል\n\nምንም እንኳን ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት ከፍተኛ የእድሜ ጣራ ቢያስመዘግቡም፤ ከስምንቱ አራቱ ሃገራት የእድሜ ጣራቸው ከ1990 በኋላ አሽቆልቁሏል። \n\nከፍተኛው መቀነስ የታየው በሌሴቶ ሲሆን፤ እንደ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ግምት ከሆነ በዚች ሃገር ከአራት ሰዎች መካከል አንዱ በኤች አይቪ ኤድስ የተጠቃ ነው።\n\n7. ድንበር ተሻጋሪ ልዩነቶች\n\nየእድሜ ጣራ በሚገርም ሁኔታ በጎረቤት ሃገራት እንኳን የ20 ዓመት ልዩነት ያሳያል።\n\nለምሳሌ በጎረቤታሞቹ ቻይና እና አፍጋኒስታን መካከል የ18 ዓመታት ልዩነት አለ። አፍሪካ ውስጥ ደግሞ በሽብር እና በጦርነት የምትታወቀው ማሊ ከፍተኛው የእድሜ ጣራዋ 62 ሲሆን፤ ጎረቤቷ አልጄሪያ ግን 77 ዓመት አማካይ እድሜ አስመዝግባለች። \n\n8. ጦርነት ከፍተኛ ተጽዕኖ አለው \n\nበ2010 የሶሪያ በአማካይ የእድሜ ጣራ ከዓለም ስድሳ አምስተኛ ላይ ተቀምጣ ነበር። ለዓመታት...", "passage_id": "5e6de5433244e32cbb62d447676d39bd" }, { "cosine_sim_score": 0.5595400396316816, "passage": "በአዲስ አበባ ኮሮናቫይረስን የመቆጣጠር እድል አምልጦ ይሆን?\\nየጤና ሚኒስትሯ፣ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንደተናገሩትም በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች ውስጥ ከስድሳ በመቶ በላይ የሚሆኑት ሰዎች የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ናቸው።\n\nበተለይ ባለፉት ሦስት ቀናት ውስጥ በአገሪቱ ውስጥ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር በተከታታይ እየጨመረ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥም አብዛኞቹ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተገኙ ናቸው። \n\nአርብ ግንቦት 14 ቀን 34 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው በምርመራ ሲረጋገጥ፣ ቅዳሜ 61 ሰዎች፣ ዕሁድ ግንቦት 16 ደግሞ ሰማንያ ስምንት ሰዎች በወረርሽኙ መጠቃታቸው ሲነገር ከእነዚህም መካከል 73ቱ የተገኙት አዲስ አበባ ውስጥ መሆኑ ተገልጿል።\n\nከሁሉ በላይ ደግሞ ባለሙያዎችን ያሳሰበው አብዛኞቹ በቫይረሱ መያዛቸው በምርመራ የተረጋገጠ ሰዎች የውጭ አገር የጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ የሌላቸው መሆኑ ነው።\n\nለ40 ዓመታት በሕብረተሰብ ጤና ዘርፍ የሰሩት አቶ ኃይሌ ውብነህ፤ \"አሁን እየተመዘገቡ ያሉት ህሙማን የጉዞ ታሪክና ንክኪ የሌላቸው መሆናቸው ያለጥርጥር ወረርሽኙ ሕብረተሰቡ ውስጥ መግባቱን የሚያሳይ በመሆኑ እየጨመረ መሄዱ አይቀርም\" ይላሉ።\n\nሕብረተሰቡ ውስጥ ገብቷል ሲባል የሚያዘው ሰው በሽታው የተላለፈበት ዋነኛው ምንጭ በአገር ወይም በዙሪያው ካለ ሰው ነው ማለት እንደሆነ በማብራራት፤ ይህም ወረርሽኙ በሕብረተሰቡ ውስጥ እየተዛመተ መሆኑን እንደሚያመለክት ይጠቁማሉ።\n\nበኒው ዮርክ ዩኒቨርስቲ በማስተማር ላይ የሚገኙትና የማይክሮባዮሎጂና የዓለም አቀፍ ሕብረተሰብ ጤና ባለሙያው ዶክተር አበባየሁ ንጉሤም \"ወረርሽኙ ሕብረተሰቡ ውስጥ ወደ ጎን በቀላሉ የመስፋፋት ዕድል ከመፍጠሩ በተጨማሪ ፍጥነቱም ይጨምራል\" ብለዋል።\n\nበበሽታው የተያዙ ሰዎች በምርመራ እስኪታወቁ ወይም ጎልቶ ወጥቶ እስኪደረስበት ድረስም በርካታ ንክኪ ስለሚኖረው የበሽታው መስፋፋት አሳሳቢ ከመሆኑ በተጨማሪ ለመቆጣጠርም አስቸጋሪ እንደሆነ ዶክተር አበባየሁ ጨምረው ያስረዳሉ።\n\nአቶ ኃይሌ እንደሚሉት በሽታው በአገሪቱ ውስጥ መከሰቱ ከታወቀ በኋላ መንግሥት ከወሰዳቸው እርምጃዎች ጎን ለጎን ከአምስት ሳምንታት በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ሕብረተሰቡ በፍላጎቱ በየቦታው ያደርጋቸው የነበሩት የጥንቃቄ እርምጃዎች ከፍ ያለ ነበር።\n\nነገር ግን ይህ ሁኔታ ቀስ በቀስ እየላላ በተለይ በፋሲካ በዓል ሰሞን መዘናጋቱ ጎልቶ ይታይ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ኃይሌ፤ ከዚያ በኋላ የትራንስፖርት ገደቡ መላላት፣ እንቅስቃሴዎች እንዳበበረታታቸው ጠቅሰው \"ያኔ የላላው የመከላከያ ዘዴ ነው አሁን ዋጋ እያስከፈለን ያለው\" ብለው እንደሚያምኑ ገልፀዋል።\n\nዶክተር አበባየሁም እንደሚሉት በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥሩ ለሳምንታት ዝቅ ብሎ መቆየቱ በሕብረተሰቡ ውስጥ መዘናጋትን ፈጥሯል። ጨምረውም እሳቸው በሚኖሩበት ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥም በተመሳሳይ ቀስ በቀስ መስፋፋቱን ያስታውሳሉ፤ \"የአንድ ሳምንት መዘናጋት ከብዙ አገራት ተሞክሮ እንደታየው ብዙ ዋጋ ያስከፍላል።\"\n\nበሽታው በሕብረተሰቡ ውስጥ በመግባቱ ቁጥሩ ከዚህም እየጨመረ እንደሚሄድ የሚናገሩት ዶክተር አበባየሁ፤ በሽታው ያለባቸው ሰዎች ሳይታወቅ ወደ ሌሎች ስለሚያስተላልፉ ከፍተኛ መጠን ላይ ሊደርስ ይችላል ብለው ይሰጋሉ። \n\nስለዚህም \"መጀመሪያ ላይ ይገኝ የነበረው ቁጥር ትንሽ መሆኑና አሁን እየጨመረ መምጣቱ፤ ከፍ እያለ ሊሄድ እንደሚችል ስለሚያመለክት አሁኑኑ መወሰድ ያለባቸው እርምጃ መውሰድ ይገባል\" ሲሉ ሳይረፍድ ሁሉም የሚችለውን እንዲያደርግ ይመክራሉ።\n\nአቶ ኃይሌም በህሙማን ቁጥሩ እየጨመረ መሄድ ላይ ጥርጣሬ ያላቸው አይመስሉም። በተለይ አዲስ አበባ ውስጥ ባለፉት ሳምንታት ከታየው አጠቃላይ የሕዝብ እንቅስቃሴ አንጻር...", "passage_id": "cee1f49dfac5e45370317e3391fff8d5" }, { "cosine_sim_score": 0.5516236174155458, "passage": "“ኢትዮጵያ ክትባቱ ሲገኝ ተጠቃሚነቷን ማረጋገጥ አለባት” ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል\\nዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል\n\nአንዳንድ አገራት ለበሽታው ይሆናል ብለው ያመኑትን ክትባት በተለያየ ደረጃ እየሞከሩ ነው።\n\nቢሆንም አሁንም ድረስ ስለ ኮቪድ-19 ያልታወቁ እንዲሁም ገና በምርምር ላይ ያሉ ጉዳዮች በርካታ ናቸው። ለምሳሌ በሽታውን ከመከላከል አቅም (Immunity) ጋር በተያያዘ አጥኚዎች ገና መልስ ያላገኙላቸው ብዙ ጥያቄዎች አሉ።\n\nበሽታው ከየት መጣ፣ በሰውነታች ላይ የሚያስከትለው ጉዳት እንዴት ያለ ነው? ዓለም በድህረ ኮሮናቫይረስ ምን ትመስል ይሆን? የሚሉና ሌሎችም ጥያቄዎችን በዩናይትድ ኪንግደሟ ለንደን በሚገኘው ክዊንስ ሆስፒታል በድንገተኛ ክፍል ለሚሠሩት ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል አቅርበናል።\n\nቫይረሱ ሰውነትን የሚጎዳው እንዴት ነው?\n\nቫይረሱ የሚሰራጭባቸው አራት ዋና ዋና መንገዶች አሉ። በሽታው ያለበት ሰው ሲስል፣ ሲያስነጥስ ወይም ሲተነፍስ ቫይረሱ አየር ላይ በመንሳፈፍ ወደ ሌላ ሰው ይጋባል። ቫይረሱ ካለበት ሰው ጋር ንክኪ ሲኖር በሽታው ይተላለፋል። በወረርሽኙ የተያዘ ግለሰብ የነካውን ማንኛውም ቁሳ ቁስ የሚነካ ሰውም ለበሽታው ይጋለጣል።\n\nዶ/ር ኢዮብ እንደሚናገሩት፤ አጥኚዎች እስካሁን ያልደረሱበት ቫይረሱ በደም፣ በሽንትና በአይነ ምድር ስለመተላለፉ ነው። እነዚህ ውስጥ ቫይረሱ እንዳለ ቢታወቅም የበሽታው መተላለፊያ መንገዶች ስለመሆናቸው ገና እየተጠና ነው።\n\nበቫይረሱ የተያዘ ሰው የሚያሳየውን ምልክት በደረጃ እንመልከት፦\n\nከአንደኛው ቀን እስከ አምስተኛው ቀን- ቫይረሱ በዋነኛነት ወደ ሰውነት የሚገባው በአፍንጫና በአፍ ነው። በአይን የሚገባበት ጊዜም አለ። በእነዚህ ቀናት ቫይረሱ የሚራባው በአፍንጫና በጉሮሮ ውስጥ ነው። የአፍንጫ መታፈን፣ የንፍጥ መንጠባጠብ፣ ትኩሳትና ሌላም የጉንፋን አይነት ምልክት ሊሰማ ይቻላል።\n\nየበሽታው ምርመራ ከአፍንጫና ከጉሮሮ በሚወሰድ ናሙና የሚካሄደውም ለዚህ ነው።\n\nከአምስተኛው ቀን እስከ ሰባተኛና አስረኛ ቀን- ቫይረሱ ከአፍንጫና ከጉሮሮ በመተንፈሻ ትቦ በኩል አርጎ ወደ ሳምባ ይወርዳል። በዚህ ወቅት ይደክማል። ሳል ይጀምራል። ትኩሳት ከፍ ይላል፤ ሲብስም ያንቀጠቅጣል።\n\nከአስረኛ ቀን ወዲያ- አደገኛ ወቅት ነው። ቫይረሱ ሳምባ ውስጥ የአየር መቀያየሪያ ወንፊቶች (Alveoli) ያጠቃል። እነዚህ ለመተንፈስ አስፈላጊ የሳምባ አካላት ናቸው። ቫይረሱ አስከትሎም የሰውነት ህዋሳትትን ይወራል። ሰውነት ለመጀመሪያ ጊዜ ከዚ ቫይረስ ጋር ሲገናኝ አዲስ ስለሚሆንበት እንዴት ማጥፋት እንዳለበት አያውቅም። ግን ቫይረሱን ይወጋል። ይህ ሳምባ ውስጥ የሚደረገው ትግል አንዳንዶችን ሕይወታቸውን ያሳጣል።\n\n• በአፍሪካ ስላለው የኮሮናቫይረስ ዘገምተኛ አካሄድ ምን ማለት ይቻላል? \n\n• 'ጨለምተኛው' ፕሮፌሰር \"ዓለም ለ10 ዓመታት ትማቅቃለች\" አሉ\n\nበመጨረሻ የአየር መቀያየሪያ ወንፊቶች በውሃና በመግል ይሸፈናሉ። ታማሚዎች መተንፈስ ያዳግታቸዋል። አንዳንዶች ኦክስጅን ሊያስፈልጋቸው ይችላል። ለመተንፈስ የሚረዳ መሣሪያ (Ventilator) አጋዥ ነው።\n\nወንፊቶቹ ሲጎዱ ኦክስጅን በጣም የሚያስፈልጋቸው አዕምሮ፣ ልብ፣ ኩላሊት አቅም ያጣሉ። የልብ መድከም፣ የአዕምሮ መዛል ወይም መወዛገብ፣ ሰመመን፣ ራስን መሳትም ሊከተል ይችላል።\n\nዶ/ር ኢዮብ እንደሚናገሩት፤ ኮሮናቫይረስ በያዛቸው ሰዎች ላይ አዲስ የታየው ነገር በልብና በሳምባ መካከል ያለው የደም ዝውውር መርጋቱ ነው። ይህም እጅግ አደገኛ ነው።\n\nቫይረሱ በተለያዩ ቁሳቁሶች ላይ ለምን ያህል ጊዜ ይኖራል?\n\nበሽታው በግንባር ቀደምነት የሚተላለፈው በትንፋሽ ነው። ጉዳት የሚያመጣው የመተንፈሻ ስርዓት ላይ ነው። ስለዚህም ምግብ ስንበላ ጨጓራችን ውስጥ ቢገባ ምንም ችግር እንደማያመጣ ዶክተሩ “ኮሮናቫይረስ ስስ ስለሆነ...", "passage_id": "d30fc679c3782027f769f956236ff990" }, { "cosine_sim_score": 0.5490776891113621, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ300 ሺህ በላይ ደረሰ።እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ 303 ሺህ 438 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል።ከዚህ ውስጥ በአሜሪካ 86 ሺህ 912 ሰዎች፣ በብሪታኒያ 33 ሺህ 614 እንዲሁም በጣሊያን 31 ሺህ 368 ሰዎች በቫይረሱ  ህይወታቸውን አጥተዋል።በተጨማሪም 4 ሚሊየን 527 ሺህ 811 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል።45 ሺህ 560 የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ በፅኑ ህክምና መስጫ ውስጥ እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ነው የተባለው። ምንጭ፦ www.worldometers.info/", "passage_id": "b8031867531213ebb8a08ebd1940ef68" }, { "cosine_sim_score": 0.5432548780168952, "passage": "ኮሮናቫይረስ ፡ እስራኤል የኮቪድ-119 ክትባትን ለበርካታ ሰዎች በመስጠት ቀዳሚ ሆነችነው\\nእስራኤል ከ60 ዓመት በላይ ለሆኑ ዜጎቿ የክትባቱን ቅድሚያ ሰጥታለች\n\nበዓለም አቀፍ ደረጃ የወረርሽኙ ክትባት መስጠት ከተጀመረ ወዲህ እስራኤል ከአንድ ሚሊዮን ለሚበልጡ ሰዎች የኮሮናቫይረስ ክትባት ሰጥታለች።\n\nእስራኤል ከ100 ሰዎች ከ11 በላይ ሰዎችን ስትከትብ፣ ባህሬን በ3.49 እና እንግሊዝ ደግሞ በ1.47 እንደሚከተሉ ከኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ጋር የሚሠራው ዓለም አቀፍ የክትትል ድረ-ገጽ ዘግቧል።\n\nለንጽጽር ያህል ፈረንሳይ በተጠናቀቀው የፈረንጆች ታኅሣስ ወር ውስጥ በአጠቃላይ 138 ሰዎችን ብቻ ከትባለች።\n\nበዓለም ዙሪያ ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ 1.8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሞተዋል።\n\nአሜሪካ 2020 ከመጠናቀቁ በፊት 20 ሚሊዮን ሰዎችን የመከተብ ዕቅዷን ማሳካት ሳትችል 2.78 ሚሊዮን ዜጎቿን ብቻ ነው መከተብ የቻለችው። \n\nአስካሁን የተሰጡት ክትባቶች የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ መከላከያ ሲሆን የመጀመሪያውን የወሰዱ ሰዎች ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ መከተብ ይጠበቅባቸዋል። \n\nይህ በእንዲህ እንዳለ ሕንድ በሚቀጥለው ሳምንት ብሔራዊ ተቆጣጣሪ ያፀድቀዋል ተብሎ የሚጠበቀውን ክትባት ለሕዝበወ ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገች ነው። \n\nእስራኤል ለምን ቀዳሚ ሆነች?\n\nእስራኤል ክትባቱን ከሳምንት በፊት መስጠት የጀመረች ሲሆን ዕድሜያቸው ከ60 ዓመት በላይ ለሆኑ፣ ለጤና ባለሙያዎችና ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች ቅድሚያ በመስጠት በየቀኑ 150 ሺህ ሰዎችን እየከተበች ነው።\n\nወረርሽኙ እንደተከሰተ የተደረጉ ስኬታማ ድርድሮችን ተከትሎእስራኤል የፋይዘር-ባዮኤንቴክ ክትባት አግኝታለች። ክትባቱን በጤና አጠባበቅ ሥርዓቷ አማካይነት እየሰጠች ነው። በእስራኤል ሕግ መሠረት ሁሉም እስራኤላውያን እውቅና ባለው የጤና ተቋም መመዝገብ አለባቸው።\n\nየጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዩሊ ኤደልስቴይን ለኤን ቲቪ እንደገለጹት እስራኤል የፋይዘር ክትባትን ደኅንነቱ እንዲጠበቅ በማድረግ ከፋፍላ አጓጉዛለች። ይህ ማለት አነስተኛ መጠን ያላቸው ክትባቶችን ርቀት ወደላቸው አካባቢዎች መላክ ይችላል።\n\nእንደገና ለመመረጥ ቅስቀሳ እያደረጉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እስራኤል ከየካቲት ወር መጀመሪያ ጀምሮ ከወረርሽኙ መውጣት እንደምትችል ተንብየዋል። አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ለሦስተኛ ጊዜ ብሔራዊ የእንቅስቃሴ እገዳ ላይ ናት። \n\nፈረንሳይ ለምን ወደ ኋላ ቀረች?\n\nበተጠናቀቀው ዓመት ማብቂያ ላይ በተጀመረው የክትባት ዘመቻ የመጀመሪያዎቹ ሦስት ቀናት ፈረንሳይ ከ100 ያነሱ ሰዎችን ብቻ ከትባለች፡፡ ለንጽጽር ያህል በተመሳሳይ ጊዜ ጀርመን ከ130 ሺህ በላይ ክትባቶችን ሰጥታለች።\n\nየአውሮፓ ሕብረት ክትባቶቹን ለመፍቀድ ከእንግሊዝ እና ከአሜሪካ ዘግይቶ ነበር። ለሕብረቱ አባል አገራት ተቆጣጣሪ አካል የሆነው የአውሮፓ መድኃኒቶች ኤጄንሲ ለፋይዘር ክትባት እውቅና የሰጠው ከሳምንት በፊት ነበር። \n\nበፈረንሣይ የሚታየው ሌላው ችግር ክትባቱን በተመለከተ ሰፊ ጥርጣሬ መኖሩ ነው። በአይፖስ ግሎባል አማካሪ በተካሄደው የሕዝብ አስተያየት ጥናት መሠረት 40 በመቶ የሚሆኑት ፈረንሣያዊያን ብቻ ናቸው ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ መሆናቸውን የገለጹት።\n\nይህ ቁጥር ከሌሎች ጋር ሲነጻጸር በቻይና 80 በመቶ፣ በዩናይትድ ኪንግደም 77 በመቶ እና በአሜሪካ ደግሞ 69 በመቶ ይደርሳል።\n\nሕንድ ምን እየሠራች ነው?\n\nሕንድ በክትባት መርሃ-ግብሩን ለመተግበር የሚረዳትን ብሔራዊ ልምምድ እያካሄደች ሲሆን በአዲሱ ዓመት አጋማሽ 300 ሚሊዮን ሰዎችን ለመከተብ አቅዷለች።\n\nበመንግሥት በሚደገፈው በኦክስፎርድ-አስትራዜኔካ ክትባት ላይ አደምነቷን ጥላለች። ይህም የክትባቱ ለማጓጓዝ ከፍተኛ ቅዝቃዜ ስለማይፈልግ በርቀት ለሚገኙ የህክምና ተቋማት ለማሰራጨት ምቹ...", "passage_id": "a0881514ea2f27b81afea85cd608f094" } ]
dd7621ebc6826af4150b2731a289ca60
af8c313b28a79e1516d572dff8fe51e3
የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ የሩጫ ስፖርት ኮከብ ኦስካር ፒስቶሪየስ
የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ የሩጫ ስፖርት ኮከብ ኦስካር ፒስቶሪየስ የሴት ጓደኛውን በመግደል ወንጀል መጀመሪያ ላይ የተሰጠው የእሥራት ፍርድ ከእጥፍ በላይ የሚረዝም አዲስ ፍርድ ተሰጥቶታል።የደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት ዛሬ ዓርብ በሰጠው ውሳኔ እስካሁን በእሥር ያሳለፈው ጊዜ ታስቦ አሥራ ሦስት ዓመት ከአምሥት ወር እንዲታሰር ፈርዶበታል።ዓቃቤ ሕግ የጠየቀው አሥራ አምስት ዓመት እንዲታሠር ነበር። ሁለት እግሮቹ የተቆረጡት የአካል ጉዳተኞች ኦሎምፒክ ሻምፒየን ፒስቶሪየስ ሪቫ ስቲንካምፕን በመግደሉ መጀመሪያ የተሰጠው የሥድስት ዓመት እሥራት ፍርድ በአስደንጋጭ ሁኔታ የቀለለ ነው ብሏል ።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/south-african-court-doubles-pistorius-sentence-11-24-2017/4135249.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5150728468784636, "passage": "ድልን ለማብሰር ከማራቶን እስከ አቴንስ የሮጠው ግሪካዊው መልዕክተኛ ፊሊፒደስ፣ በባዶ እግሩ 42 ኪሎ ሜትር በመሸፈን ለጥቁሮች ኩራት ለዓለም ህዝብ ትንግርት የሆነው አበበ ቢቂላ፣ ለጥቁሮች መብት ትግል ከኦሊምፒክ ስኬት ይልቅ ሰብዓዊነትን ያስቀደመው ቦክሰኛው መሃመድ አሊ፣ በቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት በእንብርክክ ተማጽኖው የአምስት ዓመታትን የእርስ በእርስ ግጭት ማብቂያ ያበጀለት የእግር ኳስ ፈርጥ ዲድየር ድሮግባ፣… ዓለም ካከበራቸው ታሪክም ከጀግኖች መዛግብት ካሰፈራቸው ስፖርተኞች ጥቂቶች ናቸው። ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ ስፖርት በሰው ልጅ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ውስጥ ሰፊውን ድርሻ መያዙ ገሃድ ነው። በዚህ ተወዳጅ ክንዋኔ ላይም በጦርነት አውድ ከሚዋደቁት ባላነሰ በርካታ ጀግኖች ተፈጥረው አልፈዋል፤ በዚህ ዘመንም እየተፈጠሩ ይገኛሉ። ስፖርተኞች ደረታቸውን ለጥይት ነፍሳቸውንም ለአገራቸው መገበር ባይጠበቅባቸውም፤ በእልህ አስጨራሽ ትግል ነጭ ላባቸውን አፍስሰው በሚያገኙት ድል ግን አገራቸውን ያስጠራሉ፣ ባንዲራቸውንም በማውለብለብ ህዝባቸውን ያኮራሉ። ታሪክም ከራሳቸው ይልቅ ህዝባቸውን ያስቀደሙ፤ ራሳቸውን ለአደጋ አጋልጠውም አገራቸውን ያስጠሩትን እነዚህን ጀግኖች እያነሳ ሲዘክራቸው ይኖራል። ለዛሬም ከጀግና ስፖርተኞች መካከል አንዱን 100 ዓመታትን ወደኋላ ተመልሰን እናስታውስ። በአገረ አሜሪካ ከታዩ ስፖርተኞች መካከል በቀዳሚነት ይጠቀሳል፤ ጂም ትሮፔ። በኦሊምፒክ ተሳትፎው ያሳየው ቁርጠኝነት አገር ወዳድነቱን የመሰከረ ሲሆን፤ ተግባሩም ለብዙዎችም ትምህርት ሆኗል። እርግጡን የሚያወሳ የልደት የምስክር ወረቀት ባይገኝም አሁን ኦክለሃማ ከተሰኘው የአሜሪካ ግዛት እ.አ.አ በ1887 እንደተወለደ በህይወት ታሪኩ ተጠቅሷል። ትሮፔ በልጅነቱ ከባድ እና ውስብስብ የሆነ ቤተሰባዊ ህይወት የነበረው ሲሆን፤ የመንትያ ወንድሙ እናቱ እንዲሁም የአባቱ ሞት ደግሞ የልጅነት ህይወቱን ይበልጥ ፈታኝ ሊያደርግበት ችሏል። ትምህርቱን ለበርካታ ጊዜ እያቋረጠ እና እየቀጠለ ቢቆይም፤ ፔንሲልቫኒያ በሚገኝ የኢንዱስትሪ ትምህርት ቤት ተማሪ በነበረበት ወቅት ስፖርታዊ ተሳትፎውን ጀምሯል። እንደ እድል ሆኖም በወቅቱ በአሜሪካ ስመጥር በሆኑት የእግር ኳስ አሰልጣኝ ግሌን ስኮቤይ የመሰልጠን አጋጣሚ ተፈጥሮለት ነበር። ነገር ግን በዚያው ዓመት አሰልጣኙ ከዚህ ዓለም በማለፋቸው ከስፖርት ሊርቅ የግድ ሆነበት፤ ከዓመታት በኋላ ኮሌጅ እስኪገባ ድረስም በድጋሚ ወደ ስፖርት አልተመለሰም ነበር። ወደ ስፖርት ከተመለሰ በኋላም በእግር ኳስ እና ቤዝቦል ስፖርቶች ባሻገር በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች መሳተፍ ብቃቱ ተደናቂ አድርጎት ቆይቷል። ከኮሌጅ ቡድን እስከ ክለቦች ድረስም በተለያዩ ውድድሮች ላይ ተሳትፎ ሻምፒዮን ለመሆን ችሏል። በእግር ኳስ ስፖርት የነበረው ብቃት በተለይ የሚደነቅ ይሆን እንጂ በአትሌቲክስ ስፖርቶች ላይ የሚያሳየው ችሎታ ግን የሚያስገርም ነበር። ይህንን ተከትሎም እ.አ.አ በ1912 የስዊድኗ ስቶኮልም አዘጋጅ ለሆነችበት ኦሊምፒክ የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድንን ከሚወክሉት መካከል አንዱ በመሆን ተመረጠ። ወቅቱ የፔንታቶሎን እና ዴክታቶሎን የውድድር ዓይነቶች በኦሊምፒክ የተካተቱበት እንደመሆኑም ቶርፔ የታጨው ለእነዚህ የውድድር ዓይነቶች ነበር። የውድድሩ ዕለት ደርሶም ቶርፔ አስደማሚ ብቃቱን ለዓለም ሊያሳይ ሰዓታት ብቻ ቀሩት። ነገር ግን የእዚያን ዕለት ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነቃ ጫማውን ካስቀመጠበት ሊያገኝ አልቻለም፤ ከፍለጋ በኋላም እንደተሰረቀ አወቀ። በታላቁ የኦሊምፒክ መድረክ መሳተፍ በግሉ ከሚያስገኝለት ክብር በላይ አገሩን መወከል የዜግነት ግዴታው በመሆኑ ተስፋ መቁረጥ የማይታሰብ ነው። በመሆኑም በአጋጣሚው ከመቆጨት ይልቅ አማራጭ ፍለጋውን ተያያዘው። ከቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቅርጫት ውስጥም አገልግሎት የማይሰጡ ሁለት የተለያዩ ጫማዎችን አገኘ። የውድድር ሰዓቱ እየደረሰ በመሆኑም ጫማዎቹን ሳያቅማማ ለካቸው። አንዱ ጫማ ለእርሱ የማይሆን ሰፊ መሆኑ ሌላ ችግር ነበር። ምን ማድረግ እንዳለበትም አሰበ፤ ያገኘው መላም ሰፊውን ጫማ በሁለት ካልሲዎች ደራርቦ ማድረግ ነበር፤ እናም አደረገው። የእርሱ ባልሆኑት ሁለት ዓይነት ጫማዎችን በነጭ እና ጥቁር ካልሲዎች ተጫምቶም ወደ ውድድር ስፍራው አመራ። በተሳተፈባቸው ሁለት ውድድሮችም ብቃቱን አስመሰከረ። ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ለማጥለቅ በቃ። በፔንታቶሎን (ርዝመት ዝላይ፣ ዲስከስ ውርወራ፣ አጭር ርቀት ሩጫ እንዲሁም ትግል) ካደረጋቸው አምስት ውድድሮች መካከል አንዱን ብቻ ተሸንፎ (በጦር ውርወራ) በሰበሰባቸው ነጥቦች ብልጫ አሸናፊ ሊሆን ችሏል። በተሳተፈባቸው የፔንታቶሎን እና ዴክታቶሎን 15 ውድድሮች በድምሩ ስምንቱን በማሸነፍም የቁጥር አንድነትን ማዕረግ ለመጎናጸፍ ችሏል። ቶርፔ በወቅቱ በውድድር አሸናፊነቱ ካጠለቃቸው ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎች ባሻገር ሌሎች ሁለት ሽልማቶችንም ተቀዳጅቷል። የመጀመሪያው ገጸ- በረከት\nበውድድር አዘጋጇ አገር ስዊድን ንጉስ ጉስታቭ አምስተኛ እጅ የተበረከተለት ሲሆን፤ «የዓለም ምርጡ አትሌት ነህ» በማለትም አበረታተውታል። የሩሲያው ኒኮላስ ሁለተኛም ለትሮፔ ሁለተኛውን የማበረታቻ ሽልማት ሰጥተውታል። ነገር ግን ይህ ታሪክ በጋዜጦች ታትሞ ለንባብ የበቃው ትሮፔ ገድሉን ከፈጸመ ከ36 ዓመታት\nበኃላ እ.አ.አ በ1948 ነበር።\nመጽሐፍትም በስሙ ተጽፈው ገበያ ላይ የዋሉት እ.አ.አ በ1952 ነው።\nአትሌቱ ከዓመታት በኋላ በዓለም ላይ ታዋቂ መሆኑ በአሜሪካ ዜጎች ልብ ሰፊ ቦታ አላሳጣውም፤ አሁንም ድረስ ብዙዎች «ጀግናችን» ሲሉ ያወድሱታል። በፔንሲልቫኒያ ግዛትም በስሙ «ጂም ቶሮፔ» በሚል የተሰየመ ከተማ አለው።አዲስ\nዘመን ሚያዚያ 27 ቀን 2011 ዓ.ም ብርሃን\nፈይሳ", "passage_id": "18c14ba7775635036928a87643636857" }, { "cosine_sim_score": 0.49789427158433763, "passage": "በፖርትላንዱ የዓለም አዳራሽ ውስጥ ሻምፒዮና ውድድር በሴቶቹ 3,000 ሜትር ውድድር አሸናፊዋ ልማደኛዋ ገንዘቤ ዲባባ እንደምትሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር።​በተመሳሳይ ርቀት የወንዶቹን ድል የተቀዳጀው ደግሞ ወጣት ዮሚፍ ቀጄልቻ ነው። ሁለቱም በየግላቸው ያስመዘገቧቸው ሰዓቶችም የሚናቁ አልሆኑም፥ የገንዘቤ 8 ደቂቃ ከ 47 ነጥብ4 - 3 ሴኮንድ ሲሆን የዮሚፍ 7 ደቂቃ ከ 57 ነጥብ 2 - 1 ሴኮንድ ሆኗል።ሁለቱም የኢትዮጵያ አትሌቶች በመጪው ግንቦት ዩጂን ኦሪጎን በሚካሄደው የዳያመንድ ሊግውድድር ለመሳተፍ ተመልሰው እንደሚመጡ ይጠበቃል።ኤዲ ኢዛርድ የተባለ የ 54 ዓመት ኮሜዲያን፥ 27 ማራቶኖችን በ 27 ቀናት ውስጥ ሮጧል።አርቲስቱ ይህን ያደረገው ኔልሰን ማንዴላ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ፕሬዘዳንትከመሆናቸው በፊት ለ 27 ዓመታት በእሥር መቆየታቸውን ለማስታወስ ነው ተብሏል።አስቂኙ አርቲስት በጠቅላላው የሮጠው 707 ማይሎችን ሲሆን በውሃ ጥም ማረሩና ቆዳው መቆሳሰሉተስተውሏል። ኤዲ ኢዛርድ አጋጣሚውን የስፖርት ፕሮግራሞችን ለማስፋፊያ ገንዘብ ማሰባሰቢያነትም ተጠቅሞበታል።በእለቱም ከደጋፊዎቹ ከአንድ ሚሊዮን ፓውንድ በላይ መሰብሰብ ችሏል። ሰሎሞን ክፍሌ ዝርዝሩን አጠናቅሮ አቅርቦታል፣ ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል በመጫን ያድምጡ። ", "passage_id": "fdf4a3cca18ab20bc8cc7c655e95ddd8" }, { "cosine_sim_score": 0.4778571568441541, "passage": "ኮከብ ለሽልማቱ ከአምስት አፍሪካውያን ዲዛይነሮች ጋር ትወዳደራለች\n\nከነዚህ ዳኞች ጀርባ ደግሞ አንዲት ኢትዮጵያዊት አለች- ዲዛይነር ኮከብ ዘመድ።\n\nበአውሮፓውያኑ 2013 በቅኝ ከተገዙባት ብሪታኒያ የመጣው አለባበስ የነጻይቱ ኬንያ ተምሳሌት በሆነ ልብስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀየረው ኮከብ በምትመራው ኮኪ ዲዛይንስ ነው።\n\nበዳኞቹ ልብስ ላይ አረንጓዴው ጨርቅ የኬንያን ህገ-መንግስት ሲወክል በዙሪያው ያለው ወርቃማ ቀለም ደግሞ የፍርድ ቤቱ ህንጻ ተምሳሌት ነው።\n\nይህ ስራ ኮከብ ከስራዎቿ ሁሉ በጣም የምትደሰትበትና የምትኮራበት ነው። ከወራት በፊት ልብሱ በአዲስ መልክ ቢቀየርም ፈር ቀዳጅ በመሆኑ በፍርድ ቤቱ ሙዚየም ለእይታ ቀርቧል። \n\nየኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ከነጻነት በኋላ ራሳቸውን የሚወክል ካባ መልበስ የጀመሩት በኢትዮጵያዊቷ ኮከብ በተሰራላቸው ልብስ ነው።\n\nይህ የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ልብስ ለአራት ዓመታት አገልግሏል\n\nወደ ቤቷ ስንሄድ የተቀበለችንም ከስድሳ ዓመታት በፊት አያቷ ሲያጌጡበት በነበረው የሀገር ባህል ልብስ ላይ ባለፈው ዓመት ከሱፍ ጨርቅ ያዘጋጀችውን የአንገት ልብስ ያለውን ካባ ደረብ አድርጋ ነው።\n\nፋሽንና ባህል ሊነጣጠሉ አይችሉም፤ ይልቅስ አንዱ ሌላውን ይደግፋል የምትለው የኮኪ ዲዛይንስ መስራችና ባለቤት ኮከብ ዘመድ ፋሽን ባህልን ወደፊት የማሻገር ሚና የ60 ዓመታት ልዩነትን ባስታረቀ አለባበሷ ትመሰክራለች። \n\nናይሮቢ መኖር ከጀመረች 17 ዓመታት ቢያልፉም በመኖሪያዋም ሆነ በመስሪያ ቦታዋ ያሉት ቁሳቁሶ፣ የሃገር ባህል አልብሳትና ጥልፎች ዘወትር ከሚጎዘጎዘው ቡና ጋር ተዳምረው ከኢትዮጵያ ውጪ መሆኑን ያስረሳል።\n\nኮከብ ከአውሮፓውያኑ 2009 ጀምሮ ባቋቋመችው ኮኪ ዲዛይንስ የኢትዮጵያና ሌሎች የአፍሪካ አልባሳትን እያዋሃደች የአፍሪካን ባህል በማስተሳሷሯ በናይሮቢ እውቅናን እያገኘች ነው።\n\n\"በእኛ ጨርቅ ላይ በመመስረት ኮትና ቀሚስ እሰራለሁ፤ ወይም ደግሞ በየቀኑ የሚለበስ ልብስ ላይ ጥለቱን ብቻ አድርጌ ከሌላ ጨርቅ ጋራ አዋህደዋለሁ፤ መጀመሪያ አልፈለግኩትም ነበር፤ ምክንያቱም ያለፈውን መሰባበር ወይም መቀየጥ ሆኖ ነበር የሚታየኝ ፤ አሁን ግን ሳስበው እንደውም ትንሽ ጥለት ኖሮት የኛንም ባህል ቢያስተዋውቅስ?\" በሚል ትጠይቃለች።\n\nየኢትዮጵያ ጥለቶች ከሌሎች ጨርቆች ጋር በቅይጥ ይሰራሉ።\n\nከደንበኞቿ አብዛኞቹ ኬንያውያን ናቸው፤ \"የኢትዮጵያን ባህላዊ ጨርቆችና ጥለቶች በጣም ይወዷቸዋል\" ትላለች ኮከብ።\n\nከእነዚህና ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ልብስ በተጨማሪ ደግሞ ሌሎች አፍሪካውያን የሚቀምሙላትን ባህላዊና ዘመናዊ ልብሶች ታዘጋጃለች።\n\nለሴቶች ፣ ለወንዶችና ለልጆች ለልዩ ዝግጅት፣ ለስራ ቦታና ለበዓላት የሚሆኑ ንድፎችን ቀርጻ በተለያዩ የፋሽን ትርዒቶች ላይ ታሳያለች፤ ለገበያም ታቀርበለች።\n\nአሁን ደግሞ ለ2017 ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ዲዛይነር ሽልማት እጩ ሆና ተመርጣለች።\n\n\"እዚሁ ኬንያ የተመረቱ ጨርቆችን ተጠቅሜ አዳዲስ ዲዛይኖችን ሰርቻለሁ፤ የኢትዮጵያንም የሃገር ቤት ስሪት የሆኑ ልብሶችን ነው በአዲስ እይታና ዲዛይን የምሰራው፡ በዛ ላይ ደግሞ ከአውሮፓውያኑ 2009 እስካሁን በኢንዱስትሪው ተወዳዳሪ ሆኜ መዝለቄም ለእጩነቴ መንገድ ከፍቶልኝ ይሆናል\" ትላለች ውድድሩ ራሷን ወደ ዓለም ገበያ ለመቀላቀል ጥሩ አጋጣሚ እንደሚፈጥርላት የምትጠብቀው ኮከብ።\n\nየሽልማቱ አላማ በኢንዱስትሪው የራሳቸውን አዲስ እይታ ተጠቅመው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ዲዛይነሮች ክብር መስጠት እንደሆነ በአዘጋጆቹ ድረገጽ ላይ ሰፍሯል። \n\nየመገምገሚያ መስፈርቶቹ ደግሞ አዳዲስ ፈጠራ ፣ ጥሩ የዲዛይን አጨራረስ፣ የግል ምልከታ የሚታይባቸውና ለሌሎች አርአያ መሆናቸውን... ", "passage_id": "a14bbbff4a6ee5054f8c676054e804f9" }, { "cosine_sim_score": 0.4661499787971669, "passage": "በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የእግር ኳሱ ሊቅ ዲያጎ ማራዶና በህይወት እያለ ይሰጠው የነበሩ ስሞች ናቸው - የዓለማችን የእግር ኳስ ጀግና።\n\nለእግር ኳስ የተፈጠረ ነው የሚባልለት አርጀንቲናዊው ማራዶና ለየት ያለ ድንቅ ችሎታን፣ ራዕይና ፍጥነትን ቀልብ ከመሳብ ጋር በማጣመር በርካታ አድናቂዎቹን አስደምሟል።\n\n\"የአምላክ እጅ\" ተብሎ በሚጠራው አወዛጋቢ ጎል፣ በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ መዘፈቁና ሌሎች ከግል ህይወቱ ጋር በተያያዘም ደጋፊዎቹ የተመሳቀለ እይታ እንዲኖራቸው አድርጓል።\n\nበአሁኑ ወቅት ጣልያንን ጨምሮ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ያሉ አድናቂዎቹ እየዘከሩት ሲሆን በተለይም በፍልስጥኤማውያን ዘንድ ታላቅ ቦታ አለው።\n\nበርካታ ጊዜያትም \"ልቤም ሆነ ውስጤ ፍልስጥኤማዊ ነው\" ሲል የተሰማው ማራዶና \"ጭቆናን እናውቃለን\" በማለትም እስከ እለተ ሞቱ ድረስ ለፍልስጥኤም ያለውን ድጋፍ አሳይቷል።\n\nአጭርና ጣፋጭ ህይወት- የእግር ኳሱ ሊቅ \n\nዲያጎ አርማንዶ ማራዶና የተወለደው በአርጀንቲናዋ፣ ቦነስ አይረስ የድሆች መንደር ውስጥ ከዛሬ 60 ዓመት በፊት ነበር። የእግር ኳስ ፍላጎቱም የተጠነሰሰው ገና በታዳጊነቱ ሲሆን፤ በእግር ኳስ ታሪክ ታላቅ ቦታ ላይ መድረስ ችሏል። አንዳንዶችም ከታላቁ የብራዚል እግር ኳስ ተጫዋች ፔሌ ያስበልጡታል።\n\nማራዶና በ491 ጨዋታዎች 259 ጎሎችን በማስቆጠል የደቡብ አሜሪካ ተቀናቃኙን ፔሌን በመብለጥ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ምርጥ ተጫዋች መሆን ቢችልም፤ ወደ በኋላ እግር ኳስን በበላይነት የሚያስተዳድረው ፊፋ የምርጫ ሕጉን በመቀየሩ ሁለቱም የክፍለ ዘመኑ ምርጥ በመሆን ተሰይመዋል። \n\nበእናቱ ማህፀን እግር ኳስን የለመደ ይመስል ማራዶና ገና በህፃንነቱ ነበር የላቀ ችሎታውን ማሳየት የጀመረው። ሎስ ሴቦሊታስ የተባለ የታዳጊዎች ቡድንን በመምራት በ136 ጨዋታዎች ባለመሸነፍ አይበገሬነቱን አሳይቷል። የዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ህይወቱንም የጀመረው በ16 ዓመቱ አካባቢ ነው።\n\nአጠር ብሎ ደንደን ያለ ሰውነት ያለው ማራዶና ቁመቱም 1.65 ሜትር ነው። ሲታይ የተለመደው አይነት የስፖርተኛ ሰውነት የለውም።\n\nነገር ግን ቀልጣፋነቱ፣ ነገሮችን ቀድሞ የመረዳት ችሎታው፣ የኳስ ቁጥጥሩ፣ ኳስ ማንቀርቀብና ቶሎ ማሳለፍ መቻሉ ላለመረጋጋቱና ብዙ ጊዜ የሚያጋጥመውን የክብደት ችግሩን አካክሶለታል።\n\nምንም እንኳን የተቀናቃኝ ቡድንን ተከላካዮች በቀላሉ ማለፍ ቢችልም ማራዶና በግል ህይወቱ ራሱን በርካታ ጊዜ ችግር ውስጥ ተዘፍቆ አግኘቶታል።\n\nየአምላክ እጅና የክፍለ ዘመኑ ጎል\n\nማራዶ ለአገሩ በተሰለፈባቸው 91 ዓለም አቀፍ ጨዋታዎች ላይ 34 ጎል አስቆጥሯል። ነገር ግን ይህ ምናልባት ከዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ጨዋታ ታሪኩ ውስጥ ከወንዝ ውሃን በማንኪያ እንደ መጨለፍ የሚቆጠር ነው።\n\nበጎሮጎሳውያኑ በ1986 ሜክሲኮ ላይ በተደረገው የዓለም ዋንጫ ብሔራዊ ቡድኑን የመራው ማራዶና ከአራት ዓመታት በኋላም አገሩን ለመጨረሻ ዙር አደረሳት።\n\nበተለይም በሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የተከሰተው ውዝግብ የማራዶና መታወቂያ ሆነ። \n\nበወቅቱ አርጀንቲናና እንግሊዝ ያደርጉት ጨዋታ እግር ኳስ ብቻ አልነበረም፤ ፖለቲካም የተቀላቀለበት ነበር።\n\nከውድድሩ ከዓመታት በፊት ለአስር ሳምንታት ያህል ፎክላንድስ ተብላ በምትጠራው ደሴት ምክንያት አርጀንቲና ከእንግሊዝ ጋር ጦርነት ገጥማ ነበር። በጨዋታው ላይ ሁለቱም የውጊያው መንፈስ ሳይለቃቸው ወደ ሜዳ ገብተው በእግር ኳሱም ላይ ይሄው የፀበኝነት ስሜት ነበር የተንፀባረቀው።\n\nለ51 ደቂቃዎችም ያህል ያለ ምንም ጎል ጨዋታው ሲካሄድ ቆይቶ በድንገት ማራዶና ከግብ ጠባቂው ፒተር ሺልተን ጋር ዘሎ የተሻማትን ኳሷን በተቃራኒው መረብ አስቆጠረ።\n\nማራዶና ከጨዋታው በኋላም ግቧ እንዴት... ", "passage_id": "62d3aa959bb2a6976701aa15910a42b1" }, { "cosine_sim_score": 0.45692773893294897, "passage": "ገንዘቤ ዲባባ ከኢትዮጵያ፥ አሽተም ኢተን (Ashton Eaton) ከዩናይትድ ስቴትስ በዓለም የዓመቱ ምርጥ አትሌቶች ተብለው ተመረጡ።በሣምንቱ ማብቂያ በተካሄዱ ዓለምአቀፍ የሩጫ ውድድሮች፥ ታምራት ቶላ በስፔን፥ ብርሃኑ ለገሰ በኒው ዴልሂ ድል ተቀዳጅተዋል።በእግር ኳስ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው የሴካፋ ዋንጫ ውድድር፥ ዛሬ ታንዛኒያን አሸንፋ ወደ እሩብ ፍጻሜው አልፋለች።", "passage_id": "f9d8e73f5790f0af71c55773f33ff377" }, { "cosine_sim_score": 0.4490208928758175, "passage": "በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ከሚዘጋጁ ሽልማቶች መካከል አንዱና ትልቁ የሆነው የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማት ከትናንት በስቲያ ምሽት በሴኔጋሏ ዳካር ተካሂዷል። በመድረኩም «ፈርኦኑ» ስኬቱን ለሁለተኛ ጊዜ በማጣጣም አራተኛው ተጫዋች ሆኗል። ከዚህ ቀደም፤ ሴኔጋላዊው አል ሃጂ ዲዩፍ (እአአ በ2001 እና 2002)፣ ካሜሩናዊው ሳሙኤል ኤቶ (እአአ በ2003 እና 2004) እንዲሁም ኮትዲቯራዊው ያያ ቱሬ (እአአ በ2011እና 2012) በተከታታይ ለሁለት ጊዜያት አሸናፊ የሆኑ ተጫዋቾች ነበሩ።ካፍ የአፍሪካ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ምርጫን ማካሄድ የጀመረው እአአ በ1992 ሲሆን፤ በወቅቱ አሸናፊ የነበረውም ጋናዊው አቤዲ ፔሌ ነበር። ሽልማቱም ተጫዋቾች በውድድር ዓመቱ ባሳዩት ድንቅ ብቃት፣ ለሃገራቸው ባደረጉት እገዛ እንዲሁም የተሻለ የእግር ኳስ እንቅስቃሴ በአህጉሪቷ መኖሩን ማመላከታቸውን መሰረት አድርጎ የሚደረግ ነው። በእጩነት የሚቀርቡት ተጫዋቾችም በካፍ የቴክኒክ ኮሚቴ፣ በመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች፣ በካፍ አባል ሃገራት ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኞችና አምበሎች እንዲሁም በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ እስከ ግማሽ ፍጻሜ በደረሱ የክለብ አሰልጣኞች የሚታጩ መሆኑንም ካፍ በድረገጹ ያስነብባል።የ26 ዓመቱ የሊቨርፑሎች አጥቂ አሸናፊ የሆነው እስከ መጨረሻው ዙር አብረውት የተጓዙትን የክለብ አጋሩን ሳዲዮ ማኔን እና የመድፈኞቹን ኤምሪክ ኦባሚያንግን በመርታትም ነው። ተጫዋቹ በውድድር ዓመቱ ካሳየው ድንቅ ብቃት ባሻገር ለሃገሩ እና ለክለቡ ያስቆጠራቸው 44 ግቦችም ለአሸናፊነቱ ምክንያት ናቸው። ቀያዮቹ በሻምፒዮንስ ሊጉ እስከ ፍጻሜው እንዲደርሱ ተጫዋቹ የነበረው ሚናም የሚዘነጋ አይደለም። በተያዘው የውድድር ዓመትም በተካፈለባቸው 29 ጨዋታዎች 16 ግቦችን ከመረብ በማሳረፍ በደረጃ ሰንጠረዡ ከተቀመጡት ቀዳሚ አትሌቶች መካከል ይገኝበታል።ሳላህ የካፍ ፕሬዚዳንት አህመድ እንዲሁም የቀድሞው ተጫዋችና የአሁኑ የላይቤሪያው ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዊሃ በተገኙበትም ሽልማቱን ወስዷል። በመድረኩ ባደረገው ንግግር ላይም «ይህንን ሽልማት ከልጅነቴ ጀምሮ አልመው የነበረ ነው፤ አሁን ግን በሁለት ዓመታት በተከታታይ አሸናፊ ለመሆን ችያለሁ» ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።ከምርጥ የዓመቱ ተጫዋች ባሻገር በሌሎች ዘርፎችም ሽልማቱ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል። በዚህም ደቡብ አፍሪካዊያኑ ቴምቢ ጋትላና እና ዴዚሪ ኤሊስ በምርጥ ሴት ተጫዋች እና ሴት አሰልጣኝ ዘርፍ አሸናፊ ሆነዋል። ሞሮኳውያኑ አክራፍ ሃኪሚ እና ሃርቬ ሬናርድ በወጣት ተጫዋች እና ምርጥ አሰልጣኝ ዘርፍ እንዲሁም በምርጥ ብሄራዊ ቡድን የሞሪታኒያ በሴቶች ደግሞ የናይጄሪያ ቡድኖች ተመራጭ ሆነዋል።በዕለቱ በዳካር በተካሄደው ሌላ መርሃ ግብርም ግብጽ ደቡብ አፍሪካን በመርታት የዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሃገር በመሆንም ተመርጣለች። የካሜሩንን ደካማ አዘጋጅነት ተከትሎ ካፍ ዕድሉን ነጥቆ ፍላጎት ያላቸው ሃገራት እንዲወዳደሩ ማድረጉ ይታወሳል። ስድስት ወራት ብቻ ላሉት የዝግጅት ጊዜም ሁለት ሃገራት ብቻ የቀረቡ ሲሆን የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በሰጡት ድምጽ 16ቱን በማግኘት ግብጽ የ32 ኛው አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሃገር መሆኗን አረጋግጣለች። ምርጫውን ተከትሎም የሃገሪቷ እግር ኳስ ማህበር ፕሬዚዳንት ሃንይ አቡ ሪዳ «ኮሚቴው እምነቱን ስለጣለብን እንዲሁም መንግስት ላደረገልን ድጋፍ ምስጋና እናቀርባለን» ብለዋል።ምክትል ፕሬዚዳንቱ አህመድ ሾቢር አክለውም «ከመንግስት ያገኘነው መተማመኛ አግዞን ደቡብ አፍሪካን ለማሸነፍ ችለናል። ይህ ደግሞ ጥሩ ውድድር እንድናዘጋጅ ያግዘናል፤ በደጋፊዎች በኩልም መልካም ነገር እንደሚኖር ቃል እገባለሁ» ማለታቸውንም ቢቢሲ ዘግቧል። የሰባት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ግብጽ እአአ በ2006 ውድድሩን ማዘጋጀቷ ይታወሳል። ለዚህ ውድድርም በአምስት ከተሞቿ የሚገኙ ስምንት ስታዲየሞችን እንደምታዘጋጅ ታውቋል። የዘንድሮውን ውድድር ለየት የሚያደርገው ደግሞ የተሳታፊ ብሄራዊ ቡድኖቹ ቁጥር ወደ 24 ማደጉ ነው።አዲስ ዘመን ጥር 2/2011 ", "passage_id": "6a100b9745c9e8bd96d15b772e3d331f" }, { "cosine_sim_score": 0.44618100503334773, "passage": "ሳሙኤል ኤቶ\n\nየ38 ዓመቱ የቀድሞው የካሜሩን ብሄራዊ ቡድንና የባርሴሎናው አጥቂ በኢንስታግራም ገጹ ላይ ባሰፈረው መልእክት ''ተፈጸመ፤ ወደ ሌላ የፈተና ጉዞ ተጀመረ'' ሲል ጽፏል።\n\n• “በአምስት የዓለም ዋንጫዎች ወርቅ እንዲመጣ ምክንያት ነኝ” አትሌት ገብረእግዚአብሔር \n\n• በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን ፌስቲቫል፡ ሙዚቃ፣ ኳስ፣ ፍቅርና ቡጢ..\n\nኤቶ ለሃገሩ ካሜሩን በ118 ጨዋታዎች 56 ግቦችን ማስቆጠር የቻለ ሲሆን በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ በኤልሲና በኤቨርተን ተጫውቷል። ባለፈው ዓመት ደግሞ ለቱርኩ ኮንያስፖር ለአጭር ጊዜ ከተጫወተ በኋላ የኳታሩን ስፖርት ክለብ ተቀላቅሏል።\n\nእ.አ.አ. ገና የ16 ዓመት ታዳጊ እያለ የስፔኑን ሪያል ማድሪድ በ1996 ቢቀላቀልም መጫወት የቻለው ሶስት ጨዋታዎችን ብቻ ነበር። ከዛም በውሰት ለሌጋኔዝ፣ ኤስፓኞል እና ማሎርካ ተጫውቷል።\n\nበ2000 ለማሎርካ በ133 ጨዋታዎች 54 ግቦችን በማስቆጠር የቡድኑ የምን ጊዜም ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።\n\nበ2004 ደግሞ ባርሴሎናን ከተቀላቀለ በኋላ ሶስት ጊዜ የስፔን ላሊጋን ማሸነፍ የቻለ ሲሆን በ2006 እና በ2009 ቡድኑ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ አሸናፊ እንዲሆን አስችሏል። በሁለቱም የፍጻሜ ጨዋታዎችም ግብ አስቆጥሮ ነበር።\n\nበ2006 የውድድር ዘመን ለባርሴሎና በ34 ጨዋታዎች 26 ግቦችን ካስቆጠረ በኋላ በሊጉ የወርቅ ጫማ ማሸነፍ የቻለ ብቸኛው አፍሪካዊ ተጫዋች መሆን ችሏል።\n\nበአጠቃላይ በ144 ጨዋታዎች 108 ግቦችን ለባርሴሎና ያስቆጠረው ኤቶ በ2009 ወደ ኢንተር ሚላን በመሄድ ለሶስተኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማንሳት ችሏል። የጣሊያን ሴሪ አ እና የፊፋ ክለቦች የዓለም ዋንጫዎችን ከቡድኑ ጋር አንስቷል።\n\nበመቀጠል ኤቶ ያመራው ወደ ራሺያ ነበር። አንዚ ማካቻካላ ከሚባለው ቡድን ጋርም ለሁለት ዓመታት ከቆየ በኋላ በ2013 ቼልሲን ተቀላቀለ። ኤቨርተን፣ ሳምፕዶሪያ እና አንታሊያስፖር ደግሞ የተጫወተባቸው ሌሎች ቡድኖች ናቸው። \n\nለካሜሩን ብሄራዊ ብድን ለመጀመሪያ ጊዜ ሲጫወት ሳሙኤል ኤቶ ገና የ17 ዓመት ታዳጊ ነበር። በ1998 በተካሄደው የዓለም ዋንጫ ሃገሩ ከኮስታሪካ ስትጫወት በመሰለፍ የጀመረው ኤቶ በውድድሩ ትንሹ ተጫዋች ተብሎ ነበር።\n\n• \"አንድ አትሌት በህይወቱ የሚያስደስተው የአለም ሪከርድን መስበር ነው\" ዮሚፍ ቀጀልቻ\n\nከብሄራዊ ቡድን እራሱን እስካገለለበት ጊዜ ድረስ ሃገሩን ወክሎ በአራት የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ላይ ተሳትፏል። \n\nበ2000 እና በ2002 የተካሄዱትን ተከታታይ የአፍሪካ ዋንጫዎችንም ከሃገሩ ጋር አንስቷል። በውድድሮቹም 18 ጎሎችን በማስቆጠር ኮኮብ ግብ አግቢ ሆኖ መጨረስ ችሎ ነበር።\n\nከዚህም በተጨማሪ በ2000 በተካሄደው ኦሎምፒክ ከቡድን አጋሮቹ ጋር በመሆን ለሃግሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል።\n\n ", "passage_id": "0f6bd9490910b055480ae02d39f2e8e0" }, { "cosine_sim_score": 0.44012726442148453, "passage": "በቤይጂንግ ቻይናው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የወንዶቹ ማራቶን ሩጫ ውድድር፥ ኤርትራዊው ወጣት ግርማይ ገብረሥላሴ አሸነፈ። የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ ለሀገሩ በማስገኘትም ታሪክ ሠራ። በማራቶን ውድድር ታሪክ ከዚህ ቀደም በዚህ የወጣትነት ዕድሜ ያሸነፈ አትሌት የለም። በሁለተኝነት ያጠናቀቀው ደግሞ ኢትዮጵያዊው የማነ ፀጋዬ ነው።በሌላ ዜና 50ኛው የዓለምአቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር አዲሱን አመራር መርጧል። የ 82 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን ሴኔጋላዊ ላሚን ዲያክን በመተካት የተመረጡት እንግሊዛዊው ሴባስቲያን ኮ ናቸው። ዲያክ፥ ”ዓለምአቀፉ አካል በወጣት አመራር ተተካ” ብለዋል።በዓለምአቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር 103 ዓመት ታሪክ፥ ሎርድ ሴባስቲያን ኮ በፕሬዘዳንትነት ሲመረጡ ስድስተኛው ሰው ናቸው። ", "passage_id": "f0957dcd5c3d04d250fa1533eb3e9a16" }, { "cosine_sim_score": 0.43258782658445916, "passage": "የቦክስ ስፖርት ከጥንታዊያኑ ስፖርቶች መካከል አንዱ ነው። መሰረቱ በጥንታዊቷ ግሪክ ሲሆን፤ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ688 ይዘወተር እንደነበር ይነገራል፡፡ በ16ኛውና 18ኛው ክፍለ ዘመን በታላቋ ብሪታንያ ማደጉን ታሪክ ያስረዳል። ዘመናዊው ቦክስ በታላቋ ብሪታንያና በአሜሪካ በ19ኛው\nክፍለ ዘመን ተጀምሮም በነዚህ አገራት ይበልጥ መጎልበቱ ይገለፃል። ቦክስ በኢትዮጵያ መቼ እንደገባ የጽሁፍ ማስረጃዎች ባይኖሩም በሁለተኛው የጣልያን ወረራ ወቅት ከ1928 ዓ.ም እስከ 1933ዓ.ም\nበነበሩት ጊዜያት እንደሆነ ይገመታል።ቦክስ\nበኦሊምፒክ የሚዘወተር የስፖርት ዓይነት ነው። ኢትዮጵያም ከአትሌቲክሱ በመቀጠል በኦሊምፒክ ተሳትፋበታለች። በሌላ በኩልም የኢትዮጵያ ቦክሰኞች ለውድድር በየሄዱበት ሀገር በመጥፋት ይታወቃሉ። እስካሁንም ባለው የኦሊምፒክ ተሳትፎ ከተሳታፊነት ባለፈ እምብዛም የሚነገርለት ውጤት አልተመዘገበም። በቦትስዋና በተደረገው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ በአራት ቦክሰኞች የተሳተፈች ሲሆን ከእነዚም መሀል ለመጀመሪያ ጊዜ አንዲት ሴት ተሳታፊ መሆን የቻለችበት አጋጣሚ ተፈጥሮ ነበር፡፡ በዚህም ውድድር ሶስት ሜዳሊያዎች ተገኝተዋል። ኢትዮጵያ 38 የሚሆኑ የአፍሪካ አገራት በተካፈሉበት ውድድር አምስተኛ ደረጃን የያዘችበት አጋጣሚም በወቅቱ በጉልህ ይጠቀሳል፡፡በታላቁ ኦሊምፒክ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ በ18ኛው የጃፓን ቶኪዮ ኦሊምፒክ ላይ ኢትዮጵያ በአራት ቦክሰኞች የተወከለች ሲሆን እነሱም አርዓያ ገብረግዚ ከኦሜድላ፣ አበበ መኮንን ከመቻል፣ በቀለ አለሙ ከቅዱስ ጊዮርጊስና ታደሰ ገብረጊዮርጊስ ከኦሜድላ ናቸው። ሁለተኛው ተሳትፎ በሜክሲኮዋ ሜክሲኮ ሲቲ የ20ኛው ኦሊምፒክ ሲሆን ታደሰ አላምረው ክብደት በመቀነስ ምክንያት አልተሳካለትም። በካናዳ ሞንትሪያል ኦሊምፒክም ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት አልተሳተፉም፡፡ በሚቀጥለው ኦሊምፒክ ቡድኑ ወደ ሶሻሊስቷ አገር ኩባ ለልምምድ ተልኮ አባላቱ በዛው ወደ ካናዳ የኮበለሉበት አጋጣሚ ተፈጥሯል፡፡ እነዚህ ቦክሰኞች በኢትዮጵያ ቦክስ ታሪክ የመጀመሪያዎቹ ጠፊዎች ሲሆኑ ከእነሱ ቀጥለውም በርካቶች በወጡበት መቅረትን ባህላቸው አድርገውታል፡፡ በቦክስ ከሰለጠኑና ሀገራቸውን በመወከል ውጤት\nያመጣሉ ተብለው የሚሳተፉ ጥቂት የማይባሉ ቦክሰኞች ወደ ውጪ ሀገራት የሚሄዱ ቢሆንም ተመላሾቹ ግን እጅግ ጥቂት እንደሆኑና አልፎ አልፎ የሄዱት ሙሉ የቡድኑ አባላት ሳይመለሱ እንደሚቀሩ መረጃዎች አሉ፡፡ በሄዱባቸው ውድድሮች የኮበለሉ ቦክሰኞች አብዛኛዎቹ በተለያዩ ስራዎች ላይ ቢሰማሩም ጥቂቶች ደግሞ በካናዳ፣ በኳታር፣ በአውስትራሊያና በተለያዩ ሀገራት ታዋቂ ተጫዋቾችና አለም አቀፍ አሰልጣኞች ለመሆን ችለዋል።በ1978ዓ.ም ወደ ኩባ ለልምምድ ሄደው ከጠፉት ካሱ ወልዴ፣ ሲፉ መኮንንና ሳህሉ በቀለ ከተባሉት ቦክሰኞች ጀምሮ እስከ 2004 ሲድኒ ኦሊምፒክ ድረስ ወደተለያዩ አገራት 28 የሚደርሱ ቦክሰኞች ኮብልለዋል፡፡ አንዳንዶች ደግሞ ሊኮበልሉ በሞከሩበት አገር ፖሊስ እየተያዙ እንዲመለሱ ተደርገዋል። ለመኮብለል ሞክረው ካልተሳካላቸውና ተመልሰው ወደ አገራቸው ከገቡ ቦክሰኞች መካከል አንዱ የባህር ሀይል ተጫዋች የነበሩት አቶ አበባው ከበደ ናቸው። በአሁኑ ሰዓት በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩትና የብሔራዊ ቦክስ ዳኛ የሆኑት አቶ አበባው የኩብለላ ሙከራ ያደረጉት ለውድድር በሄዱበት ሞሪሽየስ ሲሆን ወደ ደቡብ አፍሪካ በማቅናት የአሜሪካን ኤምባሲን ጥገኝነት ቢጠይቁም ሳይሳካላቸው ቀርቶ በአገሪቱ ፖሊስ ተይዘው ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ተደርገዋል።አቶ አበባው በአንድ ወቅት እንደተናገሩት፤ ለውድድር ከሄዱት ስምንት የቡድን አባላት መካከል ሰባቱ የመጥፋት ሙከራውን ያደረጉ ሲሆን እሳቸውና አንዱ የቡድኑ አባል ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የተቀሩት የቡድኑ አባላትም ተበታትነዋል በየሀገሩ ከተበታተኑት ቦክሰኞች መካከል በተለይ አንዱ በአሁኑ ወቅት ጥሩ ደረጃ ላይ እንዳለም ተናግረው ነበር፡፡ ለቦክሰኛው መጥፋት እንደ ምክንያት የተሻለ ገቢና ኑሮ ለማግኘት መሆኑን በርካቶች ይስማሙበታል፡፡ጸጋስላሴ አረጋዊ በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ውስጥ ተጫዋች የነበሩ ሲሆን በዚሁ ክለብ የቦክስ ዋና ቡድን መሪ በመሆን አገልግለዋል። አቶ ጸጋስላሴ በተሳተፉባቸው ውድድሮች ሁሉ ውድድሮችን ተሳትፈው ከመመለስ በቀር ስለመጥፋት አስበው ከማያውቁት መካከል ናቸው፡፡ ቦክሰኞች አሁንም ድረስ ከአገር ከወጡ የማይመለሱባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው ይታወቃል፡፡ ለአብነትም ባለፈው ዓመት በአፍሪካ ቻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያ ያስመዘገበች ሴት ቦክሰኛ ወደ አገር ቤት አልተመለሰችም፡፡ የቦክስ ስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ተወዳጅና በቀላሉ የሰው ትኩረት የሚያገኝ በመሆኑ በዘመናችን በአንድ ውድድር ብቻ እስከ 200 ሚሊዮን ዶላር የሚያሳፍስ የስፖርት ዘርፍ ነው፡፡ ያም ሆኖ በአገራችን ቦክሰኞች ‹‹ፅድቁ ቀርቶ በቅጡ ቢኮንነኝ›› እንደሚባለው በስፖርቱ እንኳን ሊተዳደሩ ቀርቶ የእለት ጉርሳቸውን የሚሞላ አይነት አልሆነም፡፡ ቦክሰኞቻችን በፕሮፌሽናል ደረጃ ትልቅ ገንዘብ የሚያሳቅፍ ውድድር ማድረግ ባይችሉ እንኳን በአገር ውስጥ ውድድሮች ኑሮን የሚያሸንፉበት አጋጣሚ መመቻቸት አለመቻሉ ይገርማል፡፡ አልፎ አልፎ አንዳንድ ውድድሮች በአገራችን ሲካሄዱ የምንመለከትበት ጊዜ ቢኖርም በአጭሩ ሲቀጭ ይስተዋላል፡፡ በአገራችን እነዚህ ውድድሮች እየቀነሱ የመጡት ቦክሰኞች ጠፍተው ነው ወይስ ውድድሩ ጠፍቶ ነው?፡፡የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን የፅሕፈት ቤት ሃላፊ አቶ ጳውሎስ ማዳ የጠፋው ቦክሰኛው ሳይሆን የመቧቀሻ ቦታው መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ‹‹ዋናው ችግራችን የስፖርቱ ማዘውተሪያ ነው፣ ስፖርቱ ማደግ የሚችለው ማዘውተሪያ ስፍራ ሲኖር ነው፣ ሪንግና ሪንጉ የሚቀመጥበት ቦታ የስፖርቱ ማነቆ ነው፣ በተለይም የመወዳደሪያ ቦታ ጅምናዚየም አለመኖሩ ችግር ነው፣ አዲስ አበባ ውድድር እያደረግን አይደለም›› ይላሉ፡፡ ፌዴሬሽኑ ቀደም ሲል ትንሿ አዲስ አበባ ሁለገብ ስቴድየም ውድድሮችን ያደርግ እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ ፌዴሬሽኖቹ በዓመት አንድና ሁለት ጊዜ የኢትዮጵያ ቻምፒዮና በሚል የተወሰኑ ውድድሮችን ያካሄዱ እንደነበር ገልፀው፤ በአሁኑ ወቅት ግን ትንሿ ስቴድየም በእጅ ኳስ፣ ቅርጫት ኳስና ቮሊቦል ውድድሮች መጨናነቋን ነው የጠቆሙት፡፡ ፌዴሬሽኖቹ አሁን በነቃ ሁኔታ ክለቦችን በማደራጀት ውድድሮችን ስለሚያካሂዱ ቦታ ማግኘት እንደማይቻል ያስረዳሉ፡፡ ‹‹እኛ አንድ ጊዜ ለውድድር ሪንግ ካስቀመጥን ለማንሳት ስድስትና ሰባት ቀን ይፈጃል፣ ስለዚህ ከነሱ ጋርም በመግባባት ለመስራትም የማይቻል ነው›› በማለት አቶ ጳውሎስ ያመለክታሉ፡፡ አራት ኪሎ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል የሚገኘው ጅምናዚየም የቦክስ ውድድሮችን ለማድረግ ሌላ አማራጭ ቢሆንም ጅምናዚየሙ በስፖርት ለሁሉምና የተለያዩ የቴኳንዶ ውድድሮች የተጨናነቀ በመሆኑ የሚቻል አለመሆኑንም ይጠቁማሉ፡፡ አንድ ሌላ አማራጭ የወጣቶች አካዳሚ ጅምናዚየም ሲሆን እሱም የተለያዩ ስልጠናዎችን የሚያስተናግድ በመሆኑ የቦክስ ውድድሮችን ለማድረግ አመቺ እንዳልሆነ አቶ ጳውሎስ ያብራራሉ፡፡ በአለምም ሆነ በአፍሪካ ደረጃ በቂ ስፖርተኞች እንዳሉን የሚናገሩት አቶ ጳውሎስ፣ «ችግራችን ማዘውተሪያ ስፍራ እንጂ የአቅምና ችሎታ አይደለም ሲሉ ይገልፃሉ፡፡ በአሰልጣኝነትና ቡድን በመምራት በአፍሪካም በዓለምም ደረጃ የተለያዩ ውድድሮች ላይ የተካፈሉበትን ልምድ በማንሳት የኢትዮጵያ ቦክሰኞች ጥሩ ተፎካካሪ ብቻ ሳይሆኑ ውጤታቸውም መልካም የሚባል እንደሆነ ይመሰክራሉ፡፡ በመሆኑም በፕሮፌሽናል ደረጃ ለማጫወት ምንም ችግር አለመኖሩን፣ ትንሿ ስቴድየም ቦታ ተገኝቶ እንኳን ውድድር ለማድረግ ቢታሰብ በከፍተኛ ወጪ የተገዛው ሪንግ በፀሃይና በዝናብ እንደሚበላሽ ይዘረዝራሉ፡፡ ይህን ችግር ለመፍታት ለተለያዩ ባለሃብቶችና ግለሰቦች ጥሪ መደረጉን የሚናገሩት አቶ ጳውሎስ፤ ሆቴል መገንባት ብቻ ሳይሆን አንድም ለራስ አንድም ለአገር ለማድረግ ጥሩ ጅምናዚየም ሰርቶ በኪራይም ይሁን በሌላ አማራጭ መጠቀም ቢቻል የተሻለ መሆኑን ይመክራሉ፡፡ ‹‹ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተገናኝተን አውርተናል፣ ያለው ትንሽ ተስፋ በአዲስ አበባ በሚገነባው ብሔራዊ ስቴድየም ዙሪያ ላይ መንግስት ከእግር ኳሱና አትሌቲክሱ ባሻገር የጅምናዚየም ግንባታም በእቅድ ውስጥ አለ፣ ይሄ ጊዜ የሚወስድ ቢሆንም እንጠብቃለን›› ይላሉ፡፡ እስከዚያው ድረስ የቦክስ ስፖርት በተስፋና እንቅፋቶች መካከል ሆኖም በአንዳንድ ሆቴሎች ትብብር ውድድሮችና ልምምዶችን ለማሰራት ፌዴሬሽኑ ጥረት እንደሚያደርግ ነው የጠቆሙት፡፡ከኢቢኤስ፣ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እንዲሁም ከወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ጋር በመሆን በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ሰሚ ፕሮፌሽናል ውድድር ሲዘጋጅ እንደነበረ ያስታወሱት አቶ ጳውሎስ፤ ይህም መልካም ጅምር የነበረ ቢሆንም ውድድሮችን ማስቀጠል እንዳልተቻለ ይናገራሉ። ውድድሮችን ማስቀጠል ያልተቻለበት ምክንያትም ብዙ በጀት በማስፈለጉ መሆኑንም አመልክተዋል። አሁን ግን በጀቱ ተመቻችቶና ጊዜ ተወስዶ ዳግም የሰሚ ፕሮፌሽናል ውድድሮችን የማካሄድ ሃሳብ እንዳለ ያስረዳሉ፡፡ ‹‹ዋናው ስፖርቱን ማሳደግ ብቻ ሳይሆን ስፖርተኛውንም ተጠቃሚ ማድረግ ነው፣ ስፖርቱ አለ እንላለን ስፖርተኛው ግን ተጠቃሚ አይደለም›› ይላሉ፡፡ ከውድድሮች ባሻገር ቦክሰኞችን ተጠቃሚ ማድረግም ትልቁ ችግር መሆኑን ያነሳሉ፡፡እንደ አቶ ጳውሎስ ማብራሪያ፤ ስፖርቱ በአፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ ወጣ ገባ እያለም ቢሆን የተወሰነ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው፡፡ አምና ሞሮኮ ላይ በተደረገ ውድድር በአንድ ሴትና በአንድ ወንድ ሁለት ወርቅ፥ ሁለት ብርና አንድ ነሐስ ተገኝቷል፡፡ አልጄርስ ላይ በተደረገው የወጣቶች ኦሊምፒክ አንድ ወርቅ፥ ሁለት ብርና ሁለት ነሐስ ተመዝግቧል። ይህም ቀላል የሚባል ሳይሆን በስፖርቱ ለአገር አንድ ነገር ማሳየት መቻል ነው፡፡ ያም ሆኖ ስፖርተኞቹ ምን ያህል ተጠቃሚ ናቸው? ቢባል ምላሹ ደስ የማይል መሆኑን አቶ ጳውሎስ ይናገራሉ፡፡ ‹‹ ስፖርተኛ ተጠቃሚ ካልሆነ ስፖርቱ ሊነሳ አይችልም›› ብለው፤ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በእግር ኳሱ ስፖርተኞች ምን ያህል ተጠቃሚ እንደሆኑ የሚመለከቱ ወላጆች ከድሮው በተቃራኒ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ሳይሆን ወደ ኳስ ሜዳ እንዲሄዱላቸው ለአሰልጣኞች ገንዘብ በመክፈል ጭምር ፍላጎት እያሳዩ መሆናቸውን በምሳሌነት ያነሳሉ፡፡ ይህን ምሳሌ ያነሱት ዝም ብለው እንዳልሆነም ይጠቅሳሉ፡፡ በቦክስ ስፖርት ተጠቃሚ መሆን ካልተቻለ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ስፖርቱ አይልኩም ከሚል ስጋት መሆኑንም ነው የሚያስረዱት፡፡ ይህም ለስፖርቱ ሌላ ፈተና መሆኑን አቶ ጳውሎስ ይገልፃሉ፡፡ ‹‹በስፖርቱ ላይ ተጠቃሚነትን እያዩ ብዙዎች ይመጣሉ፣ ቦክስም ላይ አገርን ማስጠራት ብቻ በቂ አይደለም፣ አገራቸውን አስጠርተው ሜዳ ላይ የቀሩ ብዙዎች አሉ፣ አገርን ከማስጠራት ጎን ለጎን ተጠቃሚ እንዲሆኑና ታዳጊዎች ወደ ስፖርቱ እንዲመጡ አልሰራንም፣ እየጀመርን እናቋርጣለን›› በማለትም ያብራራሉ፡፡ ይሁን እንጂ እነዚህ ችግሮች እያሉም በተለያዩ ቦታዎች የአማተር ውድድሮችን በማካሄድ በሦስት ዙር የብሔራዊ ቡድን ቦክሰኞችን መምረጥ እንደተቻለ ይናገራሉ። እነዚህን ልጆችም ከስፖርት ኮሚሽንና ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጋር በመሆን ሆቴል ገብተው እንዲሰለጥኑ እየተደረገ መሆኑን ይጠቁማሉ። ለ12ኛው\nመላ አፍሪካ ጨዋታ ሞሮኮ ላይ አገራቸውን የሚወክሉ መሆኑንም ያመለክታሉ፡፡ በመቀጠልም ለኦሊምፒክ የሚዘጋጁ መሆኑን ጠቅሰው፤ የውድድር ልምድ፣ የስልጠናና ዝግጅት ማነስ ካልሆነ በቀር በተለያዩ ውድድሮች ውጤታችን ዝቅ ሊል የሚችልበት ሌላ የተፈጥሮ ምክንያት እንደሌለ ነው ያስረዱት፡፡እንደ አቶ ጳውሎስ ማብራሪያ፤ የአገሪቱ የቦክስ ስፖርት ዘርፍ መልካም የሚባሉ አበረታች ውጤት የተጉበትና ወደፊትም ከተሰራበት ተስፋ ሰጪ የሚባል በመሆኑ በዘርፉ ያሉትን ተግዳሮቶቹ ከወዲሁ ከመቅረፍ አኳያ የሚመለከተው አካል የበኩሉን ሊወጣ ይገባል፡፡ አዲስ ዘመን ቅዳሜ  ግንቦት  17/2011ቦጋለ አበበ", "passage_id": "1d08efc6b009aa60f8aa860254065f0c" }, { "cosine_sim_score": 0.43079579744828683, "passage": "አፍሪካ በ 2017/18 የውድድር ዓመት በዓለም አቀፍ ይሁን በአህጉራዊ የስፖርት መድረክና ሁነቶች ስትታወስ ስኬትም ውድቀትንም አስተና ግዳለች። አሳዛኝ ታሪኮችንም አሳልፋለች። ከእነዚህ የውድድር ዓመቱ አብይት ሁነቶች መካከል ደግሞ የሚከተሉት ከሁሉ ልቀው ይታወሳሉ።አሳፋሪው የአፍሪካ የዓለም ዋንጫ የተሳትፎ ታሪክ\nአፍሪካውያኑ ኮከቦች ምንም እንኳን በተለያዩ ታላላቅ ሊጎች አገራቸውንና ስማቸው ከፍ አድርገው ማስጠራት ቢችሉም በአህጉር አቀፍ ውድድሮች በተለይ በታላቁ የዓለም ዋንጫ የሚያሳዩት አቋም ግን ብዙዎችን ግር ያሰኘ ነበር።በእርግጥ አፍሪካውያኑ ተጫዋች በዓለም ዋንጫው መድረክ መገኘት የሚያጎናፅፈውን ክብርና የሚሰጠውን የተለየ ስሜት ጠንቅቀው ቢያውቁትም ከተሳትፎ ባለፈ በመድረኩ ላይ አዲስ ታሪክ መስራት የምንጊዜም ህልምና ምኞታቸው ነው።ይሁንና ይህ መሻታቸው ዓለም ዋንጫው ከተጀመረ ዓመታትን ተሻግሮም ውጤት ማምጣትና በዋንጫ መታጀብ አልሆነለትም።ከወራት በፊት በተካሄደው 21ኛው የሩሲያ የዓለም ዋንጫ በሦስት የሰሜንና በሁለት የምዕራብ አፍሪካ አገራት የተወከለችው አፍሪካ፣ እግር ኳሳዊ የታሪኩ አሸናፊነት አቅጣጫን የመቀየር አቅም ያላቸው ተጫዋቾችን ይዛ ሞስኮ ብትደርስም የፈለገችውን ግን ማግኘት አልቻለችም።\nከዓለም ዋንጫ መጀመር አስቀድሞ በርካቶች በዓለማችን ታላላቅ ሊጎች ትልቅ ተፅዕኖ መፍጠር የቻሉና አገራቸውን ወክለው ሩሲያ ያቀኑ ኮከቦችን ዋቢ በማድረግ በዘንድሮው ፍልሚያ አፍሪካ የተሻለ ውጤት እንደሚኖራት ቢተነብዩም በሞስኮ ሰማይ ስር የሆነው ግን ከዚህ ፈፅሞ የተቃርኖ ሆኗል። ከአህጉሪቱ የመድረክ ተወካዮች አንድም ብሄራዊ ቡድን ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ አልቻለም።በታሪክም እጅግ በደካማና አሳፋሪ አቋም ና ውጤት ወደመጡበት ተመልሰዋል።ከዚህ ቀደም ማለትም ከ1986 የሜክሲኮ የዓለም ዋንጫ ወዲህ አህጉሪቱን ከወከሉ ብሄራዊ ቡድኖች ቢያንስ አንድ ቡድን ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችሏል።ይህ ውጤታቸው ደግሞ እ.ኤ.አ 1998 የፈረንሳዩ የዓለም ዋንጫ የተሳታፊ አገራት ቁጥር ወደ 32 ፤የአፍሪካ ተወካዮች ደግሞ አምስት ሳይሆን ሦስት አገራት ብቻ ሆነውም ያልተቋረጠ ነበር።ከዚህ በተቃርኖ አፍሪካውያኑ በየሩሲያው መድረክ ያሳዩት የወረደ እግር ኳሳዊ ብቃት ከስፔኑ የዓለም ዋንጫ ማለትም ከሰላሳ ስድስት ዓመታት በኋላ ታይቶ የማይታወቅ አድርጎታል። በሩሲያ ምድር ከአሥራ አምስት ጨዋታ አፍሪካውያኑ ውጤት ማምጣት የቻሉት በሦስቱ ብቻ ነው።በአሥሩ ጨዋታዎች ተሸንፈዋል። ግብፅ፤ሞሮኮ፤ ቱኒዚያና ናይጄሪያ የተሰናበቱትም ገና ከምድባቸው ነበር። በተለይ በመድረኩ የተሻሉ ኮከቦችን የያዙት አገራት አንድም የረባ ጨዋታና ውጤት ሳይዙ መመለሳቸው ብዙዎችን አነጋግሯል።የኪፕቾጌ አዲስ ታሪክ\nአፍሪካ በዓመቱ ከእግር ኳስም በላይ በአትሌቲክሱ ስሟን ከፍ አድርጋ ታይታበታለች። በተለይ የኬንያው አትሌት ኢሊዩድ ኪፕቾጊ ስም ከሁሉ ገኖ ተሰምቷል። አትሌቱም በዓመቱ በማራቶን የውድድር የምንጊዜም ፈጣን ሰዓት አስመዝግቧል። አትሌቱ በጀርመን በርሊን በተካሄደው የማራቶን ውድድር 2፡1፡39 ሰከንድ በመግባት የዓለም ክብረ ወሰን ሰብሯል።የ 33 ዓመቱ አትሌት በአውሮፓውያኑ 2014 በአገሩ ልጅ ደኒስ ኪሜቶ ተይዞ የነበረውን ሰዓት በ1፡20 ሰከንድ አሻሽሎ በአስደናቂ የአሯሯጥ ብቃት የርቀቱን ክብረ ወሰን በባለቤትነት ተቆጣጥሯል። ከወራት ቀድሞም በዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበር የዓመቱ ምርጥ ወንድ አትሌት አሸናፊ በመሆን ልፋቱን የሚመሰክር ክብርን ተቀናጅቷል።\nየሞሃመድ ሳላህ ከፍታ\nዓመቱ አፍሪካ በድንቅ እግር ኳሳዊ ጥበብ የተካኑ ተጫዋቾች እንዳሏት ግብፃዊው የሊቨርፑሎች ኮከብ መሃመድ ሳላህ ለዓለም ያስተዋወቀበትም ነበር ።በእግር ኳሳዊ የጥበብ ልህቀቱ ዓለምን ያስደመመው ሞሃመድ ሳላህ፤ከሮማ በ 34 ሚሊዮን ፓውንድ ወደ ሊቨርፑል ከተዘዋወረ በኋላ በውድድር ዓመቱ በ 37 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች 31 ግብ ማስቆጠር ችሏል፡፡ሉዊስ ሱዋሬዝ 2013/14፣ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2007/08 እንዲሁም አለን ሺረር 1979 እስከ 1996 በአንድ ውድድር ዓመት ካስቆጠሯቸው 38 ጎሎች ጋር እኩል በማስቆጠር ክብረወሰኑን ተጋርቷል።በአስደማሚ ብቃቱ የሚማረኩ ወዳጆቹ ግብፃዊው ሜሲ ሲሉ የሚያሞካሹት ሳላህ፤ በተወዳጁ ሊግ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋችም ተብሎም ተመርጧል።በፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ተጫዋቾችና ጸሐፊዎች ማህበር የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በመባል ሽልማት አግኝቷል። በዓመቱ በሁሉም ጨዋታዎች 44 ግቦችን ለሊቨርፑል ማስቆጠር ችሏል፡፡ፈርኦኖቹን ከ25 ዓመታት በኋላ ወደ ሩሲያው ዓለም ዋንጫ እንዲያልፉ በማድረግ የቁርጥ ቀን ልጃቸው መሆኑን አስመስክሯል። በውድድር ዓመቱ ካስቆጠራቸው ግቦች በላይም ይህች ግብ ክብርና ሞገስን አጎናፅፋዋለች።ምትሃተኛው ግራ እግር ተጫዋች በውድድር ዓመቱ ባሳያው ምርጥ ብቃት በአህጉር ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃም ልቆ ታይቷል።የፊፋ የአውሮፓ ዓመቱ ምርጥ ተጫዋቾች እጮዎች ውስጥም ስሙን አካቷል። ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የቢቢሲ የዓመቱ የአፍሪካ ኮከብ እግር ኳስ ተጫዋች በመሆን ተመርጧል። በዚህ ታሪኩም ከናይጄሪያዊው ኮከብ ከአውስቲን ጄይ ጄይ ኦኮቻ ጋር ተስተካክሏል። ሳላህ በውድድር ዓመቱ ባሳየው ድንቅ ብቃት የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋችነት ክብርም ተሰጥቶታል። ዓመቱም የተጫዋቹን ብቃት በማስመስከር ስሙን ከፍ አድርጎ ያስጠራባት ሆኗል።የፊፋና የአፍሪካ አገራት ፍጥጫ\nዓመቱ በተለይ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ ከአፍሪካ አገራት ጋር እስጣ ገባውን አጧጡፎ የታየበት ሆኖም አልፏል። በተለይ ጋና፤ ናይጄሪያ ሴራሊዮን የመሳሰሉ አገራት የፊፋን ህግ በተላለፈ ሁኔታ ፖለቲካና እግር ኳስን ቀላቅለው መታየታቸውን ተከትሎ የተቋሙን ቁጣና ቅጣት አስተናግደዋል።ጋና እና ናይጄሪያ ከዓለም አቀፉ የእግር ኳስ አስተዳደር ጋር ለገቡበት እስጣ ገባ በቶሎ ለመቋጨት በአገራቱ እግር ኳስ ውስጥ የተንሰራፋውን የአመራር ሽኩቻና ገሃድ የወጣ የሙስና ቅሌት ለማስወገድ መፍትሄ የሚሉትን እልባት ሰጥተዋል።ሴራሊዮን በአንፃሩ እንደ ናይጀሪያና ጋና የቤት ሥራዋን በሚገባ መወጣት ባለመቻሏ የፊፋን እገዳ ማስተናግድ ግድ ብሏታል።የአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ የሚስተዋለው ሙስና ከጊዜ ወደ ጊዜ ጥርሱን ማግጠጡ የታየውም በዚሁ ዓመት ነው።ተግባሩም የአህጉሪቱን እግር ኳስ በበላይነት ከሚመራው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) አመራሮች ጨምሮ እስከ ብሄራዊ ፌዴሬሽን አመራሮች፤ አሰልጣኞች ዳኞችና ተጫዋቾች ዘለቆ ታይቷል።አዲሱ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ ወደ ስልጣን እንደመጡ ከዓለም አቀፉ የእግር ኳስ የበላይ አካል ፊፋም ጋር በመሆን የፀረ ሙስና ፍልሚያቸውን ጀምረዋል።የጋና እግር ኳስ ማህበር ፕሬዚዳንት ክዌሲ ንያንታኪ «ስልጣናቸውን በመጠቀም ያልተገባ ጥቅም ማግኘትና ሰዎችን በማታለል 65 ሺህ ዶላር ተቀብለዋል» የሚል ክስ በመክፈት ባደረገው ምርመራ በተለይ ቁጥር «12» በሚል ርዕስ በምርመራ ጋዜጠኛው አነስ አርሜይው አናስ የተሰራው በጋና እግር ኳስ ውስጥ ስላለው ሙስና የሚያሳይ ዘገባ ፕሬዚዳንቱ ጥፋተኛ ስለመሆናቸው አረጋግጧል።በመቅረፀ ምስል የተደገፈውን ማስረጃውን የተመለከተው የፊፋ የሥነ ምግባር ኮሚቴ ግለሰቡ በብሄራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከማንኛውም የእግር ኳስ እንቅስቃሴ ዕድሜ ልክ አግዷቸዋል። ከዚህ ቅጣት ባሻገር እ.ኤ.አ ከ 2017 ጀምሮ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንትና የእንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ የአፍሪካ አገሮችን በመወከል እ.ኤ.አ ከ2016 ጀምሮ የፊፋ ምክር ቤት አባል ሆነው የሰሩትን ግለሰብ አምስት መቶ ሺ ዶላር እንዲከፍሉ ውስኗል።የአፍሪካ እግር ኳስ ምልክቶች ስንብት\nዓመቱ የአፍሪካ እግር ኳስ ምልክቶች የነበሩ ተጫዋቾች ጫማ የሰቀሉበት ሆኖም አልፏል። የቼልሲውና የአይቮሪኮስት ምልክት ዲዲየር ድሮግባ ሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን የእግር ኳስ ህይወቱን በመቋጨት ጫማ የሰቀለው በዚህ ዓመት ነው።በ24 ሚሊዮን ፓውንድ ቸልሲን በ2004 የተቀላቀለው ድርጎባ ላለፉት 8 ዓመታት በስታንፎርድ ብሪጅ የተለያዩ ድሎችን አጣጥሟል።በሰማያዊው መለያ ለ381 ጊዜያት ተሰልፎ በመጫወት 164 ግቦችን ከመረብ በማዋሃድም ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው ነው። ያስቆጠራቸው የግብ ብዛትም በቼልሲ አራተኛው የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ያደርገዋል። ስታምፎርድ ብሪጅን እንደቤቱ የሚመለከተው ድሮግባ፤ አወዛጋቢው የሚል ቅጽል ያላቸው ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ «በአውሮፓ ምርጡ ተጫዋችና መልካም ስብዕና ያለው» ሲሉም ያንቆለጳጵሱታል።በሰማያዊዎቹ ቤት ቆይታውም፤አራት የፕሪምየር ሊግና የኤፍ ኤ ዋንጫዎችን አንስቷል።ሦስት የሊግ ካፕ፣ ሁለት ኮሚዩኒቲ ሺልድ እንዲሁም በ2012 የውድድር ዓመት አንድ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫም አሳክቷል።ኢኳቶሪያል ጊኒ እ.ኤ.አ 2015 ባዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ ጋናን በመርታት ዋንጫውን ለማንሳት ችሏል።የፈርኦኖቹ ግብ ጠባቂ አል ሃድሪ ከሩሲያው የዓለም ዋንጫ ማግስት በ45 ዓመቱ ራሱን ከእግር ኳስ ያገለለበት ዓመትም ነው። በ 22 ዓመታት ቆይታው በክለብም ሆነ በብሄራዊ ቡድን በድል የተንቆጠቆጡ ዓመታትን አሳልፏል።የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ እጦት\nካፍ በቀጣዩ ዓመት የሚካሄደው የአፍሪካ ታላቁ የእግር ኳስ ውድድር መድረክ ለማዘጋጀት የተቸገረበት ዓመት ነበር። አሁን ባለው ሁኔታ ለ2019 የአፍሪካ ዋንጫ 13 አገራት ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።ይሁንና ከዝግጅት ማነስ ጋር በተያያዘ የአፍሪካ እግር ኳስ በበላይነት የሚመራው ተቋም መድረኩን የሚያዘጋጅለት አገር በማጣት ሲባክን ቆይቷል።ከዝግጅቱ ሂደት መዘግየት ጋር ተያይዞ ካፍ ለካሜሮን ተሰጥቶ የነበረውን የዘንድሮው የአፍሪካ ታላቅ የእግር ኳስ ሁነት የአዘጋጅነት ሚናን ነጥቋል።ይህንን ተከትሎም በአጭር ጊዜ ውስጥ ውድድሩን የማስተናገድ አቅምና ፍላጎት ያላቸው አገራት በማማተር ሲባክን ታይቷል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 16/2011ታምራት ተስፋዬ", "passage_id": "6ac1b2bd4b1f51a892636ab382aac5be" }, { "cosine_sim_score": 0.42820073385569796, "passage": "የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከአስር ዓመት በፊት ያወጣው ሪፖርት እንደሚያመለክተው በተለያዩ ዓለምአቀፍ የስፖርት መድረኮች ስፖርተኞች በዘርና በቆዳ ቀለማቸው መገለል የተለመደ እንደሆነ ያትታል። ይህ እውነታ አሁን ላይ አደጉ በምንላቸው አገራት ስፖርት ላይ እንኳን ነቀርሳ መሆኑን በተለያዩ አጋጣሚዎች እንመለከታለን። በተለይም እንደ አሜሪካ፤ አውስትራሊያና አውሮፓ የመሳሰሉ አገራት ላይ ጥቁር ስፖርተኞች አሁንም ድረስ በዘረኝነት ሲዘለፉ፤ ሲንቋሸሹና ዝቅ ተደርገው የሚታዩባቸው አጋጣሚዎች እየተበራከቱ መምጣታቸው ከዘር፤ ከሃይማኖትና ከፖለቲካ ነፃ መሆን የሚገባው ስፖርት ላይ መጥፎ አሻራ እንዲያርፍ እያደረገ ይገኛል። በስፖርት ጥቁሮች አሁን ላይ በየትኛውም ዓለምአቀፍ መድረክ ተፎካካሪ እንዲሆኑ ከማስቻል\nባሻገር በትልቅ ደረጃ ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ለማሳየት በርካታ ጥቁር ከዋክብት ብዙ ችግሮችን ተጋፍጠዋል። በተለይም ጥቁር አሜሪካውያን\nአትሌቶች በዚህ ረገድ ያዩት ፈተና ሳይጠቀስ የሚታለፍ አይደለም። አፍሪካውያንም ቢሆኑ በርካታ መከራዎችን ተጋፍጠው ለታላቅ ክብር\nበመብቃት ለአሁኖቹ አትሌቶች ፋና ወጊ ሆነው እኩልነትን ማንፀባረቃቸው አይካድም። ለዚህም ታሪካዊውን ኢትዮጵያዊ የማራቶን ኮከብ\nአትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ በትልቁ የሚነሳ የጥቁር ህዝቦች ኩራት ሆኖ እናገኘዋለን። ኢትዮጵያውያን በስፖርቱ ብቻም ሳይሆን በዓደዋ\nድል የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተምሳሌትና የመዓዘን ድንጋይ ሆነዋል። የጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነው የዓደዋ ድል የሚዘከርበት የካቲት\nወር በመላው ዓለምም የጥቁር ህዝቦች መታሰቢያ ሆኖ ይከበራል። በስፖርቱ ዓለም ለእኩልነት የታገሉ ቁንጮ አትሌቶችም በዚህ ወር ሳይዘከሩ\nአይታለፉም። በእርግጥ በስፖርት መድረክ ዘረኝነትን የታገሉ፤ እኩልነትን ያንፀባረቁና በድላቸው የጥቁር ህዝቦችን አንገት ያቀኑ በርካታ\nጥቁር ከዋክብቶች መኖራቸው አይካድም። ከእነዚህ ከዋክብቶች ግን ተፅዕኗቸው ከፍተኛ የነበረ፤ ድላቸው በርካታ ትርጉም የነበረውና\nበትልቅ ደረጃ የሚነሱትን ሦስት ጀግኖች ብቻ በዓድዋ ድል ዋዜማ ላይ ሆነን በስፖርት ማህደር አምዳችን እንመልከት። አበበ\nቢቂላ 1928 ፋሺስት ጣሊያን በአምባገነኑ ቤኒቶ ሞሶሎኒ ኢትዮጵያን ወረረ፤ ምስጋና ለማይዘነጉት\nጀግኖቹ አርበኞቻችን ይግባና ሞሶሎኒና ግብረአበሮቹ ብዙም ሳይደላደሉ ከአገር ቤት በቅሌት ተባረሩ። ከሃያ አራት ዓመታት በኋላ ታላቁ\nአበበ ቢቂላ ሮምን በባዶ እግሩ ወሮ ዓለምን ጉድ አሰኘ፤ የምን ጊዜም የማራቶን ንጉሡ የአፍሪካውያን ኩራትና የነፃነት ተምሳሌት\nእንዲሁም፤ የመጀመሪያው ጥቁር የማራቶን ኦሊምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ በጥቁሮቹ በጀግኖቹ መታሰቢያ ወር የካቲት የጥቁር ህዝቦች\nኩራት ሆኖ ከሃምሳ አምስት ዓመት በፊት በኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ዋዜማ በሮም ኦሊምፒክ የፈፀመው ታሪካዊ ጀብድ በመላው ዓለም\nያሉ ጥቁር አትሌቶችን በእጅጉ ያኮራና ያነሳሳ ነበር። ጷግሜ 5ቀን 1952 አስራ ሰባተኛው የሮም ኦሊምፒያድ በታላቋ ሮም ጎዳናዎች\nአንድ ተዓምር ታየ፤ በርካቶች ዓይናቸውን ለማመን ተቸገሩ፤ በአንባገነኑ ሞሶሎኒ አገር በበርካታ ነጮች መሃል አንድ ጥቁር በባዶ\nእግሩ ታየ። የጥቁር ህዝቦች ተዓምርን ለመቀበል የሚተናነቃቸው ዘረኝነትን በደማቸው ያሰረፁ ነጮች እንዴት ይህ ሊሆን እንደቻለ ግራ\nተጋቡ። አፍሪካውያንን ያኮራ ኢትዮጵያውያንን ከልብ ያስፈነጠዘ ታሪካዊ ድል። የአራት ዓመት ታዳጊ ሆኖ እናት አገሩ ኢትዮጵያ በጣሊያን\nፋሺስት ስትወረር መጥፎውን ጊዜ ገና ባልጎለበተ የሕፃን አዕምሮው የሚያስታውሰው አበበ ቢቂላ ሃያ ስድስት ዓመታት ጠብቆ ታላቁን\nየሮም ጎዳና በባዶ እግሩ ወሮ የማይደገመውን ታሪክ ሠራ። ከአራት ዓመት በኋላም 1956 በድጋሜ ጫማ አጥልቆ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ክብረወሰን\nበማሻሻል ጭምር አሸንፎ ጥቁሮች በማይደፈረው ርቀት አሁን ላይ ቁንጮ እንዲሆኑ መሰረቱን አኖረ። እሱ በከፈተው በርም ቁጥር ስፍር\nየሌላቸው የማራቶን አትሌቶች ለዘመናት ርቀቱን የግላቸው አድርገው አሁን ድረስ ዘልቀዋል። ጄሴ ኦውንስ ታላቁ የስፖርት መድረክ ኦሊምፒክ እንደ 1936ቱ በዘረኝነት የተጨማለቀበትን ወቅት ማስታወስ ከባድ ነው። ገና ከጅምሩ\nአይሁዶችንና ጥቁሮችን ከኦሊምፒኩ ለማግለል እንዲሁም የነጮችን የበላይነት አስተሳሰብ የመደገፍ አባዜ የተጠናወተው ዘረኛው የናዚ\nመሪ አዶልፍ ሂትለር ውድድሩ በአገሩ ጀርመን እንደሚካሄድ ካወቀ አንስቶ ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም። ይህ ኦሊምፒክ ብዙ ተቃውሞ\nቢገጥመውም ከውድድሩ ራሳቸውን ያገለሉና እንዳይሳተፉ የተደረጉ አይሁዳውያን ነበሩ። በውድድሩ የተሳተፉትም ቢሆኑ በሂትለር ትዕዛዝ\nየተገለለ የመለማመጃ ሜዳና የውድድር ቁሳቁስ እንዲጠቀሙ ተደርገዋል። ጥቁሮችም በዚህ ኦሊምፒክ ተመሳሳይ ዕጣ ፋንታ የገጠማቸው ሲሆን\nየበታች እንደሆኑ ለማሳየት ያልተደረገ ጥረት አልነበረም። ይህን ጥረት ሁሉ ውድቅ አድርጎ የሂትለርን ቆሽት ያሳረረ አንድ ክስተት\nግን በጥቁሩ አሜሪካዊ አትሌት ጄሴ ኦውንስ ተፈፀመ። ኦውንስ በዚህ የበርሊን ኦሊምፒክ በመቶ፤ በሁለት መቶ፤ በረጅም ዝላይና አራት\nበመቶ የዱላ ቅብብል ውድድሮች አራት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ጠራርጎ በመውሰድ ጥቁሮች አንገታቸውን ያቀኑበት ነጮች ደግሞ የተሸማቀቁበትና\nለመቀበል ያቃራቸውን ድል አጣጣመ። ይህ አልዋጥለት ያለው ሂትለር ግን በሽልማት ስነ ስርዓቱ ላይ ኦውንስን ላለመጨበጥና ለድሉም\nእውቅና ላለመሰጠት ራሱን አሳምኖ ስቴድየሙን በድንፋታ ለቆ ወጣ። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ፍራንክሊን ሩዝቬልትም ቢሆኑ ለኦውንስ\nድል እውቅና ሳይሰጡት ቀርተዋል። ኦውንስ ይህ ገድሉ በዘረኛ ነጮች እውቅና ይነፈገው እንጂ ነጮች ወደዱም ጠሉም ከጥቁሮች እኩል\nእንደሆኑ ልቦናቸው እንዲያምን አስገድዷቸዋል። በአንድ አገር ውድድሮች የነጭና የጥቁር ተብሎ ተከፍሎ በሚካሄድባት አሜሪካም በወቅቱ\nየኦውንስ ድል ትልቅ ትርጉም ነበረው። በዚህም ኋላ ላይ እኤአ 1976 የአሜሪካውያን ትልቁ ሽልማት የሆነውን የነፃነት ሜዳሊያ ሊሸለም\nበቅቷል። ኦውንስ ህይወቱን በሙሉም የጥቁሮች መብት እንዲከበር ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ ጥብቅና ከመቆም ባሻገር የእሱን ፋና ተክለው\nለመጡ ጥቁር አትሌቶች ሁሉ ትልቅ የመንፈስ ብርታት በመሆን ከጎናቸው ሲቆምና ሲሟገት ኖሯል። መሐመድ አሊየምን ጊዜም የቦክስ ስፖርት ንጉሡ መሐመድ አሊ የዓለም የቦክስ ቻምፒዮንና ታላቅ የቡጢ ተፋላሚ ብቻ አልነበረም። የሰብዓዊ\nመብት ተሟጋች፤ የጥቁር ህዝቦች ሰንደቅ፤ በመላው ዓለም በስፖርትና በታላቅ ስብዕና ተምሳሌትም ጭምር ነው። ብዙዎች ቦክስ ስፖርት\nሳይሆን የጥጋበኞች ድብድብ አድርገው ከመሳል አስተሳሰብ አውጥቶ የቦክስን ስፖርት ጥበባዊ ገፅታ በማላበስ ተወዳጅና አሁን ላይ በዓለማችን\nበአንድ ጊዜ በርካታ ሚሊየን ዶላሮች የሚያሳቅፍ ግንባር ቀደም ስፖርት እንዲሆን ተፅዕኖውን አሳርፏል። መሐመድ የትውልድ ስሙ ካሴስ\nክሌይ ቢሆንም በ19ኛው ክፍለ ዘመን ባሮችን ነፃ ለማውጣት በታገሉ ታላቅ ሰው መታሰቢያነት የወጣለት ስም ነበር፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ\nየዓለም ከባድ ሚዛን ቻምፒዮን ከሆነ በኋላ በማግስቱ ስሙን ለመቀየር ወሰነ፡፡ የነፃነት ታጋዩን ማልኮለም ኤክስ ከጎኑ አድርጎ በሰጠው\nመግለጫ «ዘ ኔሽን ኦፍ ኢስላም» የተባለውን ተቋም መቀላቀሉን በማሳወቅ የባርያ ስም ይለው የነበረውን ካሴስ ክሌይ በመቀየር በቀድሞ\nስሙ ላለመጠራት ወሰነ። በወቅቱ «ኔሽን ኦፍ ኢስላምን» ይመራ የነበረው ኤልጅያህ መሃመድ እኤአ በ1964 ላይ መሐመድ አሊ የሚለውን\nስም ካወጣለት በኋላ እሱን በማፅደቅ እስከ ህይወት ዘመኑ መጨረሻ ተጠራበት። ታሪካዊው ኢትዮጵያዊ አትሌት አበበ ቢቂላ በ196o\nየሮም ኦሊምፒክ በባዶ እግሩ ሮጦ ለጥቁር ህዝቦች የመጀመሪያውን የማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ ሲያስመዘግብ መሐመድ አሊም በቦክስ የወርቅ\nሜዳሊያ አጥልቆ ነበር። ሁለቱ ታሪካዊ የጥቁር ህዝቦች ከዋክብት ፊርማቸውን ተለዋውጠውም ነበር። ይሁንና መሐመድ አሊ ይህን የወርቅ\nሜዳሊያውን ለአገሩ ከማበርከት ይልቅ በሊውስ ቪል ግዛት በሚገኘው የኦሃዮ ወንዝ ጨምሮታል። ሜዳሊያውን ለአሜሪካና ለትውልድ ከተማው\nሊውስ ቪል ቢቀዳጅም በርገር የመግዛት መብት ባለመኖሩ ተቃውሞውን ለመግለፅ ነበር ይህን ርምጃ የወሰደው። በ1996 አገሩ አሜሪካ\nባስተናገደችው የአትላንታ ኦሊምፒክ ችቦውን እንዲለኩስ ከመደረጉ ባሻገር ወንዝ የጨመረው የወርቅ ሜዳሊያ ምትክ ሌላ ሜዳሊያ በአንገቱ\nተጠልቆለታል። በ1970 የዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ መታሰቢያ ሽልማት የተቀበለው መሐመድ አሊ፤ የዓለም አቀፋዊ ወዳጅነት ተምሳሌት\nሆኖም ያውቃል። የተባበሩት መንግሥታት የሰላም መልዕክተኛ ሆኖም ከ1998 እሰከ 2008 በታዳጊ አገራት በመዘዋወር አገልግሏል።\nታላቁን የደቡብ አፍሪካ ነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር እንደተፈቱ በአካል ተገኝቶ ደስታውን ለመግለፅ መሐመድን የቀደመው\nአልነበረም። አዲስ ዘመን የካቲት 22/2012ቦጋለ አበበ", "passage_id": "a13d4682ea6c8101e24c752970fd973f" }, { "cosine_sim_score": 0.4279354714736764, "passage": "ቅዳሜ ዕለት በተካሄደው ብሪደርስ ዋንጫ ፈጣን ጋላቢው ጆል ሮሳሪ አሸንፏል\n\nኬንተኪ ውስጥ በርካታ ተመልካች በተገኘበት በተካሄደው የብሪደርስ ዋንጫ፤ የፈረስ ግልቢያ ውድድር ላይ ጠጥቶ ሲጋልብ የነበረ ግለሰብ ለእስር ተዳርጓል።\n\nየኬንተኪ ፖሊስ እንዳስታወቀው የ24 ዓመቱ ማይክል ዌልስ - ሮዲ በውድድሩ ላይ በተከለከለ የመጋለቢያ መስመር ውጪ ሳይቀር ሲጋልብ ነበረ። \n\n• \"በፍትህ ተቋማት ላይ የለውጥ እርምጃ ይፋ ይሆናል\" ጠ/ሚ ዐብይ \n\n• የ29 ዓመቷ የህክምና ዶክተርና ኢንጅነር ዕልልታ ጉዞ \n\n\"ግለሰቡ በስካር ጥምብዝ ከማለቱ የተነሳ አካባቢውን በጩኀት ያናውጠው ነበር፤ የሚነገረውንም ትዕዛዝ አይፈፅምም፤ እንዲቆም ቢነገረውም አሻፈረኝ ብሏል\" ሲል ፖሊስ ጨምሮ ተናግሯል።\n\nዌልስ ሮዲይ ክስ የተመሰረተበት ህዝብ በተሰበሰበበት ቦታ አልኮል በመጠጣትና ያልተገባ ድርጊት በመፈፀም ሲሆን ዛሬ ፍርድ ቤት ይቀርባል።\n\nውድድሩን በአሸናፊነት የሚያያጠናቅቅ 6 ሚሊዮን ዶላርና የዋንጫ ሽልማት ተዘጋጅቶ ነበር፤ በውድድሩ ፈጣን ጋላቢው ጆል ሮሳሪ ሊያሸንፍ ችሏል። \n\nብሪደርስ ዋንጫ በአሜሪካ በርካታ ተመልካቾች የሚታደሙት ደማቅ ውድድር ነው።\n\n ", "passage_id": "72858673b2e52608883212fc4b64e5a2" }, { "cosine_sim_score": 0.42459140548327723, "passage": "ታዋቂ ድርሰቷም 'ሃፍ ኦፍ ኤ የሎው ሰን' (Half of a Yellow Sun) በሴቶች የልብወለድ ድርሰትም በ25 አመታት ውስጥ ያሸነፈው ምርጥ መፅሃፍ ተብሏል። \n\nደራሲዋ ሽልማቱን በጎሮጎሳውያኑ 2007 ያሸነፈች ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት ሌሎች ከዚህ ቀደም ሽልማቱን ካሸነፉ 25 ደራሲዎች ጋር ተወዳድራ በህዝብ ምርጫም ማሸነፍ ችላለች።\n\nከዚህ ቀደም ሽልማቱን ማሸነፍ የቻሉት ዛዲ ስሚዝ፣ በህይወት የሌለችው አንድሪያ ሌቪ፣ ሊዮኔል ሽሪቨር፣ ሮዝ ትሪሜይንና ማጊ ኦ ፋሬል ናቸው።\n\nይህ ሽልማት ከዚህ ቀደም ኦሬንጅና ቤይሊስ ሽልማቶች በመባልም ይታወቃል።\n\n'ሃፍ ኦፍ ኤ የሎው ሰን' መቼቱን ያደረገው በናይጄሪያ ሲሆን ባይፋሪያን ጦርነት ላይ ያጠነጠነ ነው። \n\nድርሰቱም ቅኝ ግዛት፣ የብሔር ታማኝነት፣ መደብ፣ ዘር እንዲሁም የሴቶችን ብቃት ይዳስሳል።\n\nበጎሮጎሳውያኑ 2006 የወጣው ይህ መፅሃፍ በአለም አቀፉ ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትንና መወደድን አትርፏል።\n\nመፅሃፉ ወደ ፊልምም በጎሮጎሳውያኑ 2013 ተቀይሯል።\n\n\"የአሸናፊዎች አሸናፊ ተብዬ መመረጤ በጣም ከፍተኛ ደስተኛ ነኝ። ከዚህ ቀደም ይሄ ሽልማት በአለም አቀፉ ዘንድ ከፍተኛ አንባቢን ፈጥሮልኛል፤ በርካታ ድንቅ ፀሃፊዎችንም ስራዎች አሳውቆኛል\" በማለት ቺማማንዳ ተናግራለች።\n\nከ8 ሺህ 500 ሰዎች በላይ አንባቢያን ድምፃቸውን በመስጠት የመረጡም ሲሆን በርካቶችም በሽልማቱ የዲጂታል ቡክ ክለብ ተጋብዘው አስተያየቶቻቸውን አጋርተዋል።\n\n ", "passage_id": "56059cb1da25b867bf1e312a3424faf5" }, { "cosine_sim_score": 0.4241975520807777, "passage": "ዓለም ላይ ካሉ ራፐሮች ልቆ ቢሊየነር መሆን የቻለው የቢዮንሴ ባል ጄይ-ዚ ከሙዚቃ ብቻ ያካበተው ሃብት ቀላል የሚባል አይደለም። \n\nሾን ካርተር በተሰኘ የመዝገብ ስሙ የሚታወቀው ጄይ-ዚ፤ ኒው ዮርክ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ኑሮ የከበደበት ሥፍራ ነው ተወልዶ ያደገው። \n\n• አውታር - አዲስ የሙዚቃ መሸጫ አማራጭ\n\n1996 ላይ ባወጣው የመጀመሪያ ዓልበሙ እውቅና ማትረፍ የቻለው ካርተር፤ 2001 ላይ የለቀቀው 'ብሉፕሪንት' የተሰኘ ዓልበሙ ባሕላዊ፣ ታሪካዊ እና ጥበባዊ ዳራው የላቀ ሆኖ በመገኘቱ ሙዚዬም ሊገባለት ችሏል። \n\nእጀ-ረዥሙ ጄይ-ዚ ከኮኛክ እስከ ኡበር ባለ ኢንቨስተመንቶች ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል። \n\n• የ'ምን ልታዘዝ' ድራማ ሰምና ወርቅ\n\nባለቤቱ ቢዮንሴ በበኩሏ 335 ሚሊዮን ዶላር በማካበት አሉ ከሚባሉ እንስት ሙዚቀኞች አናት ላይ መቀመጥ ችላለች። ይህ ማለት የጥንዶቹ የሃብት መጠን ሲጠቃለል ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ሆኖ ቁጭ። \n\n2014 ላይ ሌላኛው ጥቁር የሙዚቃ ሰው ዶር ድሬ ቢሊየነር ሆኗል ተብሎ ቢነገርም ፎርብስ ግን የግለሰቡ ሃብት 770 ሚሊየን እንጂ ቢሊዮን አልገባም ሲል አጣጥሏል። \n\nጄይ-ዚን በ40 ዓመት የሚበልጡት ሌላኛው ቢሊየነር ዋረን በፌት አንድ ጊዜ «እኔ ከጀይ-ዚ ብዙ ልማር የሚገባኝ ነኝ፤ ይህ ወጣት ሰው ገና ብዙ ቦታ ይደርሳል» ሲሉ ተናግረው ነበር። \n\n• ሙዚቃ ሳይሰሙ መወዛዋዝ ይችላሉ?\n\n ", "passage_id": "c8c1ae64731416c064b1dfd798193126" }, { "cosine_sim_score": 0.42298242478675796, "passage": "የሽልማት ድርጅቱ በማኅበራዊ ሚዲያ የደረሰበትን ጠንካራ ትችት ተከትሎ ማስተካከያዎችን አድርጓል። የዘንድሮው የኦስካር ዕጩዎችም ከመቼውም ጊዜ በላይ ብዝሃነት የተንጸባረቀበት ነው ተብሏል።\n\nበዘንድሮው የኦስካር ሽልማት ላይ ታሪክ ሊጽፉ ይችላሉ የተባለላቸው የሚከተሉት ዕጩዎች ናቸው። \n\nምርጥ ዳይሬክተር\n\nክሎዊ ቻው\n\nክሎዊ ቻው ምርጥ ዳይሬክተር ሆና የምትመረጥ ከሆነ በዚህ ዘርፍ ሽልማት የተቀዳጀች የመጀመሪያዋ ነጭ ያልሆነች ሴት ትሆናለች። \n\nይህም ብቻ ሳይሆን ክሎዊ አሸናፊ የምትሆን ከሆነ በ92 ዓመት የወድድሩ ታሪክ ሁለተኛዋ አሸናፊ ሴት እንደምትሆን ይጠበቃል። \n\nከዚህ ቀደም ካትሪን ቢግሎ ኢራቅ ውስት በተካሄደው ጦርነት ላይ በሚያጠነጥነው 'ዘ ሀርት ሎከር' በተሰኘው ፊልሟ የምርጥ ዳይሬክተርነት ሽልማትን አሸንፋ ነበር።\n\nቻይናዊቷ ፊልም ሰሪ ክሎዊ ቻው፤ 'ኖማድላንድ' በተሰኘው ፊልሟ 2008 (እአአ) የፋይናንስ ቀውስ በኋላ ሥራዋን ያጣች ሴት በመላው አሜሪካ ጉዞ ስለምታደርግ ሴት ታሪክን ያስቃኛል። \n\nበኖማድላንድ ፊልም ቀረጻ ወቅት\n\nክሎዊ ቻው ለዘንድሮ የኦስካር ሽልማት ዕጩ ሆና የቀረበችው በምርጥ ዳይሬክርነት ብቻ አይደለም። ቻው 'በምርጥ ፊልም'፣ 'በምርጥ የፊልም ጽሁፍ' እና 'በምርጥ ኤዲቲንግ' ዕጩ ሆና ቀርባለች። \n\nክሎዊ ቻው ዕጩ ሆና በቀረበችባቸው አራት ዘርፎች አሸናፊ ከሆነች በሽልማቱ ታሪክ ሁለተኛ ሰው ትሆናለች። በተጨማሪም ቀዳሚዋ እንስት በመሆን ታሪክ ታስመዘግባልች። \n\nበሽልማቱ ታሪክ ውስጥ በበርካታ ዘርፎች አሸናፊ በመሆን የዲዝኒ ኢንተርቴይመንት መስራች ዋልት ዲዝኒ ላይ የሚደርስ የለም። ዋልት ዲዝኒ 22 የኦስካር ሽልማቶችን በመውደስ ቀዳሚ ባለሙያ ነው። \n\n1954 (እአአ) ላይ በምርጥ ዘጋቢ ፊልም፣ በምርጥ አጭር ዘጋቢ ፊልም የተባሉትን ጨምሮ በአራት ዘርፎች አሸናፊ ሆኖ ነበር። \n\nየዲዝኒ ኢንተርቴይመንት መስራች ዋልት ዲዝኒ\n\nምርጥ ፊልም\n\nትልቅ ሥፍራ በሚሰጣቸው የኦስካር ዘርፎች ዕጩ ሆና የቀረበች ሴት ክሎዊ ቻው ብቻ አይደለችም። \n\nእንግሊዛዊቷ ተዋናይት እና ጸሐፊ ኤሜራልድ ፌነል 'ፕሮሚሲንግ ያንግ ውመን' በሚለው ፊልሟ በምርጥ ፊልም፣ በምርጥ ዳይሬክተር እና በምርጥ የፊልም ጽሑፍ ዘረፎች ዕጩ ሆና ቀርባለች።\n\nበሦስቱም ዘርፎች ድል ከቀናት፤ ትልቅ ትኩረትን በሚያገኙት ዘረፎች አሸናፊ የምትሆን የመጀመሪያዋ ሴት ትሆናለች። \n\nተዋናይት እና ጸሐፊ ኤሜራልድ ፌነል\n\nየኦስካር ሽልማት በማግኘት ታሪክ ሊሰሩ የሚችሉ ደግሞ ፕሮዲዩሰር ሻክ ኪንግ፣ ቻርልስ ዲ ኪንግ እና ራይን ኮግለር ናቸው። ሦስቱ ባለሙያዎች 'ጁዳስ ኤንድ ብላክ ሜሲህ' ከተባሉት ፊልሞች ጀርባ ያሉ ናቸው። \n\nለሽልማቱ መመረጥ ከቻሉም የመጀመሪያዎቹ ጥቁር የፊልም ባለሙያዎች ስብስብ ይሆናሉ። \n\nምርጥ ተዋናይ\n\nበዚህ ዓመቱ የኦስካር ሽልማት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙስሊም ተዋናይ በምርጥ ትወና በዕጩነት ቀርቧል።\n\nበዚህም ሙስሊሙ ሪዝ አህመድ የመስማት ችግር ያጋጠመው የአንድ ባንድ የከበሮ ሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋች ገጸባህሪን ወክሎ 'ሳውንድ ኦፍ ሜታል' በተሰኘ ፊልም ላይ በመተወን በዕጩነት ቀርቧል። \n\nሪዝ አሕመድ\n\nሙስሊም ተዋናይ በኦስካር መድረክ ላይ ታሪክ ሲሰራ የመጀመሪያው አይደለም። ከሦስት ዓመት በፊት ማሄርሻላ አሊ የተባለው ሙስሊም ተዋናይ 'ሙንላይት' በተሰኘው ፊልም ላይ በነበረው ተሳትፎ ምርጥ ረዳታ ተዋናይ ተብሎ ተሸልሞ ነበር። \n\nከዚያም ከሁለት ዓመት በኋላ በተመሳሳይ አንድ በ1960ዎቹ ኮንሰርት ላይ በፒያኖ ተጫዋችንት በግሪክ መጽሐፍ ላይ የቀረበን ገጸ ባህሪን ወክሎ በተጫወተበት ፊልም በድጋሚ ሽልማት አግኝቶ ነበር። \n\nነገር ግን ከዚያ በኋላ ሌላ ሙስሊም ተዋናይ ለኦስካር ሽልማት ዕጩ ሆኖ... ", "passage_id": "e566d76d23c4703f5229e5a10169f674" }, { "cosine_sim_score": 0.42178228526609374, "passage": "አማዱ\n\nዲያሎ፤ ከጣልያኑ ክለብ አትላንታ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ኃያሉ ዩናይትድ በጥር ወር የዝውውር መስኮት ነው የመጣው።\n\nዲያሎ ከኤቶ አልፎ በጣሊያን ሴሪ-አ ለሮማ፣ ለፓርማ ከተጫወተው ሌላኛው አይቮሪ ኮስታዊ ዠርቪንሆ ጋር እየተነፃፀረ ነው።\n\nለዩዲኒዜና ቬሮና ለአስር ዓመታት ያክል የተጫወተው ኢማኑኤል ባዱ \"ዲያሎ የአፍሪካ ከዋክብትን ብቃት አጣምሮ የያዘ ነው\" ሲል ለቢቢሲ አፍሪካ ስፖርት ይናገራል።\n\n\"ኳስ ይዞ በመጫወት ረገድ የሳሙኤል ኤቶን ብቃት ይዟል። ኳስ መያዝ እንዴት እንዳለበት ያውቃል። ደግሞ ኳስ ሲያቀብል ድንቅ ነው። ወደ ፍጥነት ስንመጣ ደግሞ ልክ እንደ ዠርቪንሆ ነው።\"\n\nሳሙኤል ኤቶ አራት ጊዜ የአውሮፓ ቻምፒዬንስ ሊግ ዋንጫ አንስቷል። ሶስት ጊዜ ደግሞ ከባርሴሎና ጋር የላሊ ጋ ክብር ማግኘት ችሏል። በአህጉር ደረጃ ደግሞ ሁለት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ ባለቤት መሆን የቻለ ድንቅ ታሪክ ያለው ተጫዋች ነው፤ ኤቶ። \n\nአራት ጊዜ የአፍሪካ ኮከብ ተብሎ የተመረጠው ኤቶ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወቱን ሀ ብሎ የጀመረው በላሊ ጋ ነው። በወቅቱ 16 ዓመቱ ነበር። ዲያሎ ደግሞ በ17 ዓመቱ ነው በሴሪ አ መታየት የጀመረው። \n\n\"ገና 18 ዓመቱ ስለሆነ ጫና ልናሳድረበት አይገባም። ነገር ግን የሚፈልገውን ነገር እንዲያደርግ ሊፈቅደለት ይገባል\" ይላል ባዱ። \n\nከጋና ብሔራዊ ቡድን በፈረንጆቹ 2009 ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫን ማንሳት የቻለው ባዱ \"አንድ ሁለት ነገር እያሳዩ ልጁን እንዲያድግ ማድረግ ነው የሚያሻው። ይህ ከሆነ በሚቀጥሉት ዓመታት በአፍሪካ ከምናያቸው ድንቅ ተጫዋቾች መካከል መሆኑ አይቀርም\" ይላል። \n\nአማድ ዲያሎ ለዩናይትድ ከ23 ዓመት በታች ተሰልፎ በተጫወተበት ጨዋታ 2 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል። በጨዋታው የዩናይትድ ወጣቶች የሊቨርፑል አቻዎቻቸውን 6-3 ረምርመዋል። \n\nዲያሎ ከአትላንታ ጋር በነበረው ቆይታ ለዋናው ቡድን ሶስት ጊዜ ተሰልፎ ተጫውቷል። ከእነዚህ መካከል አንደኛው ባዱ ከወር በፊት የተሰናበተው ቡድን ሄላስ ቬሮና ጋር ያደረገው ግጥሚያ ነው። \n\nየ30 ዓመቱ ባዱ፤ ዲያሎን ከክሪስቲያኖ ሮናልዶ ጋር ማነፃፀር ተገቢ ነው ብሎ አያስብም። ክሪስትያኖ ወደ ዩናይትድ በመጣበት ወቅት የክንፍ ተጫዋች እንደነበር የሚያስታውሰው ባዱ፤ ዲያሎም የክንፍ ተጫዋች መሆኑ ብቻ ከሮናልዶ ጋር ሊያነፃፅረው አይገባም ባይ ነው። ብዙዎች ዲያሎን ከሮናልዶ የሚያነፃፅሩት በ18 ዓመታቸው ዩናይትድን በመቀላቀላቸው ምክንያት ቢሆንም ባዱ ግን ይህ ፍትሃዊ አይደለም ይላል። \n\nባዱ፤ ዲያሎ ልክ እንደ ክርስቲያኖ ለፕሪሚዬር ሊጉ የሚመጥን አካላዊ ጥንካሬ ገና አላዳበረም ብሎ ያስባል።\"ሮናልዶ ስፖርቲንግ ሊዝበን ሳለ 25 የሊግ ጨዋታዎች አድርጓል። ዲያሎ ግን ለአትላንታ ዋናው ቡድን ብዙ ጨዋታዎች አላደረገም\" ሲል ያብራራል። \"ነገር ግን የሚያመሳስላቸው ነገር ብዙ ነው። ለምሳሌ ዕድሜያቸውና የመጡበት ዋጋ ተመሳሳይ ነው። ቢሆንም ሁለቱን ለማነፃፀር ጊዜው ገና ነው ብዬ ነው የማምነው።\"\n\nአማድ ትራኦሬ በተሰኘ ስሙ ይታወቅ የነበረው ዲያሎ ለአትላንታ ባደረገው የመጀመሪያ ጨዋታ ሁለት ጎሎች ማስቆጠሩ ይታወሳል። ከዩናይትድ ዋናው ቡድን ጋር ልምምድ ማድረግ የጀመረው ዲያሎ ከአሠልጣኝ ኦሌ ጉናር ስልሻዬር አድናቆት ማግኘት ችሏል። \"ረጋ ብሎ ብቃቱን ማንፀባረቅ እንዲችል ጊዜ እንሰጠዋለን\" ሲል ሶልሻዬር ለወጣቱ ያለውን ሕልም ተናግሯል።\n\nዲያሎ፤ በ18 ዓመቱ ለዩናይትድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው ማርከስ ራሽፈርድ ይለብስ የነበረው 19 ቁጥር ማሊያ ተሰጥቶታል።\n\n ", "passage_id": "8232ede3ddedc04796af91ac3b11c6e7" } ]
c0f53e77cda4483f73e9cb24b12ace67
0e43198b3e900ba5a8d0c46b775b38dd
ሐሰተኛ የፓርኪንግ ደረሰኞች በኤጀንሲው ሥራ ላይ ጫና ፈጥሮበታል
አዲስ አበባ፡- በፓርኪንግ ሥራ ላይ ተሰማርተው ሐሠተኛ ደረሰኞች የሚጠቀሙ ነአካላት በኤጀንሲው ሥራ ላይ ጫና እየፈጠ ሩበት መሆኑንና መንግሥትን የሚገባውውን ገቢ እያሳጣው መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስዳደር ትራፊክና ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ። የፓርኪንግ ልማት አስተዳደር ዳይሬክተር ወይዘሮ ማዕርነት ገብረፃዲቅ በተለይም ለዝግጅት ክፍሉ እንደገለፁት፤ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ተደራጅተው በፓርኪንግ ሥራ ላይ የተሰማሩ አካላት ሐሰተኛ ደረሰኞችን በማዘጋጀት አግባብነት የጎደለው ተግባር እያከናወኑ ነው። በዚህም የተነሳ በኤጀንሲው ሥራ ላይ ጫና ከማሳደሩም በላይ መንግሥት ማግኘት የሚገባው ን ገቢ እያሳጡ መሆኑን አብራርተዋል። ከዚህም በተጨማሪ ማስጠንቀቂያዎች ሲሰጧቸው ፈቃደኛ አለመሆንና የማስፈራራት ሙከራ እንደሚያደርጉም ገልፀዋል። ይህም ሥራውን ለማዘመን በሚደረገው ጥረት ላይ አሉታዊ ጫና እያሳደረ ነው ብለዋል። ዳይሬክተሯ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት 500 ወጣቶች በፓርኪንግ ሥራ የተሰማሩ ሲሆን 50 ማህበራትንም አቅፈዋል፤ ለወጣቶችም ሰፊ የሥራ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል። በሌላ በኩል ደግሞ በቂ ባይሆንም በከተማዋ ዘመናዊ የፓርኪንግ ሥርዓት ለመተግበር ‹‹ስማርት ፓርኪንግ›› የተሰኙ ዘመናዊ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ግንባታዎች እየተከናወኑ ነው። ቀደም ሲል በመገናኛ አካባቢ የተገነቡ ስማርት ፓርኪንጎች በአንድ ጊዜ እስከ 200 ተሽከርካሪ እንደሚ ያስተናግዱም ጠቁመዋል። ችግሩን ለማቃለል ሲባልም በቀጣይ በከተማዋ ውስጥ በተመረጡና ከማስተር ፕላኑ ጋር የተናበቡ 70 የሚሆኑ ቦታዎች ላይ ዘመናዊ የፓርኪንግ ግንባታዎችን ለማከናወን ታቅዷል። በአሁኑ ወቅት ዘመናዊ ፓርኪንግ ሥራ ዎች ባለመከናወናቸው መንገዶች የፓርኪንግ አገልግሎት እየሰጡ ነው። መንገዶቹን ከፓሪክንግ ነፃ ለማድረግ ቢታቀድም ካለው ችግር አኳያ ተግባራዊ ማድረግ አልተቻለም። በተለይም የፓርኪንግ እጥረት እና የሚመለከታቸው አካላት ትብብር አናሳ መሆን ችግሩን እንዳባባሰው ወይዘሮ ማዕርነት ገልፀዋል። ስማርት ፓርኪንጎችን ለማልማት ከመንግሥት ባሻገር ባለሃብቱ እንዲያለማ አመቺ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቁመው፤ በቀጣይ በከተማዋ 10 ቦታዎች ላይ በጋራ የማልማት ውጥን መኖሩን አብራርተዋል። በዚህም ረገድ ባለሃብቱ በንቁ ሁኔታ እንዲ ሳተፍም ጥሪ አቅርበዋል። ከዚህም ባሻገር ዘመናዊ የፓርኪንግ ሥርዓት በከተማዋ ውስጥ እንዲስፋፋና ህገ ወጥ አሠራሮች እንዲቃለሉ የመገናኛ ብዙሃን ግንዛቤ በመፍጠርና ህግ አስከባሪዎች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲ ወጡም ዳይሬክተሯ ጠይቀዋል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ ህዳር 6/2012ክፍለዮሐንስ አንበርብር
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=22632
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5914161682179246, "passage": "የኢትዮጵያ ባንኮች ለመረጃ መንታፊዎች ተጋላጭ መሆናቸውን አንድ የሩሲያ ኩባንያ አስጠነቀቀ፡፡ ተቀማጭነቱን በሩሲያ ያደረገው ካስፐርስኪ የተባለው ዓለም አቀፍ የመረጃ መረብ ደኅንነትና የኮምፒዩተር ፀረ ቫይረስ ሶፍትዌሮችን በማቅረብ የሚታወቀው ኩባንያ፣ ከሰሜን ኮሪያ መንግሥት ጋር ግንኙነት እንዳላቸው በሚነገርላቸው ላዛሩስ በሚባል ስያሜ ለሚጠሩ ዓለም አቀፍ የመረጃ መንታፊዎች ተጋላጭ ናቸው ብሏል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሦስት የአፍሪካ አገሮች ውስጥ የሚገኙ ባንኮች በመረጃ መንታፊዎች ጥቃት እየደረሰባቸው እንደሆነና ተጨማሪ ጥቃት ሊደርስባቸው እንደሚችልም አስጠንቅቋል፡፡በቅርቡ ኩባንያው ባወጣው ሪፖርት ተከታታይ የሆኑ የመረጃ መንታፊዎች ጥቃቶች 18 አገሮች ውስጥ በሚገኙ የገንዘብ ተቋማት ላይ እንዳነጣጠሩ ገልጿል፡፡ ከእነዚህም መሀል ኢትዮጵያን ጨምሮ ኬንያ፣ ጋቦን እንዲሁም ናይጄሪያ በዚህ ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል፡፡ኩባንያው ይህን ሪፖርት ይፋ ያደረገው በመጋቢት ወር ውስጥ ብቻ ተመሳሳይ ጥቃቶች በእነዚህ አገሮች ውስጥ በመታየታቸው ነው፡፡ ጥቃቶቹ ሊቀጥሉ እንደሚችሉም በመግለጫው አክሏል፡፡ ኩባንያው ከአሥር ዓመት በፊት ኡጅን ካስፐርስኪ በተባሉ ሩሲያዊ ባለሀብት የተቋቋመ ሲሆን፣ ከሁለት ዓመት በፊት በመረጃ ደኅንነት አገልግሎቱና በፀረ ቫይረስ ሥራዎቹ 619 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱ ታውቋል፡፡ከሦስት ሳምንታት በፊት ስድስት የአቢሲኒያ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ተቀጣሪዎች፣ ከባንኩ ስዊፍት አካውንት ላይ ወደ 1.2 ሚሊዮን ዶላር ከባንኩ ዕውቅና ውጪ በማውጣት ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ይታወሳል፡፡የዝርፊያ ሙከራው አቢሲኒያ ባንክ በውጭ ባንኮች ላይ ባሉት አካውንቶች ተፈጽሟል፡፡ አቢሲኒያ በሲቲ ባንክ ኒውዮርክና በኮሜርዝ ኤጄ ፍራንክፈርት ባሉት አካውንቶቹ የዝርፊያ ሙከራዎች ተደርገውበታል፡፡በሙከራዎቹ 745 ሺሕ ዶላር ከሲቲ ባንክ፣ እንዲሁም ወደ 465 ሺሕ ዶላር ደግሞ ከኮሜርዝ ባንክ ለመዝረፍ ተፈልጎ ነበረ፡፡ በወቅቱ ከኮሜርዝ ባንክ ሊወጣ የነበረውን ገንዘብ ባንኩ ጥቃቱን ቀድሞ ስለደረሰበት መከላከል ችሏል፡፡ነገር ግን ከሲቲ ባንክ በወቅቱ 189 ሺሕ ዶላር ብቻ ማትረፍ መቻሉ ታውቋል፡፡ በወቅቱ የአቢሲኒያ ባንክ የገበያና የመረጃ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አቶ አስቻለው ታምሩ፣ ሲቲ ባንክ ወደ 600 ሺሕ ዶላር የሚሆነውን ቀሪ ገንዘብ ለመሰብሰብ እየሞከረ እንደሆነ ለሪፖርተር ገልጸው ነበር፡፡አቶ አስቻለው በጉዳዩ ላይ ተለዋጭ ነገር ካለና ዝርፊያው ከመረጃ መንታፊዎቹ ጋር እንደሚገናኝ አስተያየት እንዲሰጡ ሪፖርተር ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ቢያደርግም፣ መልስ ሳይሰጡ ቀርተዋል፡፡ተከታታይነት ያላቸውና በዛ ያሉ ጥቃቶች ላዛሩስ በተሰኘው የመረጃ መንታፊ ቡድን እየተስተዋለ እንደሆነ፣ የካስፐርስኪ ኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ኦልጋ ቤዝፒያትኪና ለሪፖርተር በኢሜይል በተደረገ ቃለ ምልልስ ገልጸዋል፡፡እንዲህ ዓይነት ጥቃቶች በጣም አደገኛ ለሆነና ከፍተኛ መጠን ላለው የገንዘብ ዝርፊያ የሚደረጉ ዝግጅቶች ሊሆኑ ይችላሉ ሲሉ ቤዝፒያትኪና ገልጸዋል፡፡ከአሁን ቀደም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው ጥቃቶች ደርሰው ነበር፡፡ በጥቃቶቹ ባንግላዴሽ የተባለ ባንክ 81 ሚሊዮን ዶላር አጥቷል፡፡ የመረጃ መንታፊዎቹ የባንኩን ስዊፍት አካውንት ሰብረው በመግባት ገንዘቡን መዝረፍ ችለዋል፡፡ከዚህም በተጨማሪ ቡድኑ ከሦስት ዓመት በፊት ሶኒ ፒክቸርስ የተባለው ኩባንያ ላይ ጥቃት ሰንዝሯል፡፡ እንዲሁም ከሰሜን ኮሪያ መንግሥት ጋር ግንኙነት እንዳለው የሚጠረጠረው ይህ ቡድን፣ በደቡብ ኮሪያ መንግሥት ላይ ያነጣጠሩ የተለያዩ ጥቃቶች መፈጸሙ ይነገራል፡፡በካስፐርስኪ ስለወጣው ሪፖርት እሳቸውም ሆነ የኢትዮጵያን የመረጃ መረብ ከጥቃት ለመከላከል የተቋቋመው እንደሚያውቁ ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) ውስጥ የሚሠሩ ኃላፊ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው አሁን ዝርዝር የሆነ መግለጫ መስጠት እንደማይችሉ ተናግረዋል፡፡ከአሁን ቀደም በኤጀንሲው፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ በኢትዮጵያ ባንኮች ማኅበርና በኢትዮጵያ የመድን ሰጪዎች ማኅበር አማካይነት እንዲህ ዓይነት ጥቃቶችን ለመከላከል በጋራ ለመሥራት ውይይት እንደነበር፣ ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንድ የባንክ ኃላፊ አስረድተዋል፡፡ነገር ግን ጉዳዩ አሁንም ገና በውይይት ደረጃ ላይ እንደሆነ ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡ በቅርቡ የኢትዮጵያን ንግድ ባንክ ከተመሳሳይ ጥቃቶች ራሱን ለመከላከል የሚያስችለው ራሱን የቻለ ማዕከል ማቋቋሙ ይታወሳል፡፡ከሰሜን ኮሪያ መንግሥት ጋር ግንኙነት አለው የተባለው የመረጃ መንታፊው ቡድን፣ ትኩረቱን የመረጃ ሥርዓታቸው የላላ የፋይናንስ ተቋማት ያላቸው አገሮች ላይ እያደረገ እንደሆነ ቤዝፒያትኪና አስጠንቅቀዋል፡፡ ", "passage_id": "fe2b818054c68980e9ca6eeee71a2fa5" }, { "cosine_sim_score": 0.5657998511443099, "passage": " ኤጀንሲው ቁልፍ ሚና የነበራቸው ኃላፈዎችና ሠራተኞች በብዛት መልቀቃቸው ከባድ ጫና እንዳሳደረበት ያመኑት የኢንሳ ተጠባባቂ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን ተስፋዬ፣ በተለይ ተቋሙ የሪፎርም ዕርምጃዎችን መውሰድ መጀመሩን ተከትሎ ያለፉት ጥቂት ወራት ባልተመለደ ሁኔታ ከባድ ሆነውበት እንደነበር ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ እንደ አቶ ሰሎሞን ገለጻ፣ የፖለቲካ ሪፎርም ሒደቱ ለበርካታ ወሳኝ ኃላፊዎች መልቀቅና አብረዋቸው ለወጡ ወሳኝ መረጃዎችና መሣሪያዎች መሸሽ ዋናው ምክንያት ነው፡፡ ኃላፊዎቹ ይዘዋቸው የሄዱት መረጃዎችና መሣሪያዎች ለሳይበር ደኅንነት ወሳኝ ሚና ነበራቸው ብለዋል፡፡ ‹‹የኤጀንሲው ሠራተኞች በብዛት በአንድ ወይም በሌላ መንገድ የተወሰነ ፖለቲካ ቡድን ፍላጎት አራማጅ እንደነበሩ አይካድም፤›› ያሉት አቶ ሰሎሞን፣ በአገሪቱ መካሄድ የጀመረው ፖለቲካዊ ለውጥ በደኅንነት መዋቅር ውስጥ ይንቀሳቀሱ በነበሩ በርካታ አካላት ላይ ከፍተኛ መደናገጥን በማስከተሉ፣ በአንድ ጊዜ በርካታ የደኅንነት አባላት ተገቢ ባልሆነ መንገድ መልቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ ‹‹በመሆኑም ተገቢውን መንገድ ሳይከተሉና የይለፍ ቀልፎችን ጨምሮ እጅግ ጥብቅ መረጃዎችን ሳያስረክቡ ሄደዋል፤›› ብለዋል፡፡ ከተቋሙ ተሰብረውና ተበርብረው ስላፈተለኩ የኢሜይል መልዕክቶችና መሰል መረጃዎች እየተሠራጩ የሚገኙትን ሐተታዎች፣ ከዚህ አግባብ መመልከት እንደሚገባ አቶ ሰሎሞን አስታውቀዋል፡፡ ይሁንና ሐሙስ ግንቦት 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ‹‹SafetyDetective.com›› የተሰኘና ፀረ ቫይረስ ሶፍትዌሮችን የሚገመግም ድረ ገጽ ያወጣው ሪፖርት፣ የኢንሳ 142 አባላት የኢሜይል አድራሻ ተጠልፎና ተበርብሮ መረጃዎች እንዳፈተለኩ አስነብቧል፡፡ የኢንሳ ደኅንነት አባላት በቀላሉ ሊከፈት የሚችል የይለፍ ቁልፍ መጠቀማቸውን ሲያብራራም ‹‹$$word›› የሚል የይለፍ ቃል መጠቀማቸውን ድረ ገጹ አስፍሯል፡፡ ድረ ገጹ ለክፍያ በማይሠራ የምርምር ላቦራቶሪው አማካይነት የኢንሳን የመረጃ ቋት በመበርበርና የኢሜይል ልውውጦችን በመጥለፍ፣ ጠቃሚ መረጃዎችን እንደመነተፈ ይገልጻል፡፡ ይህ የሆነው ኢንሳ አሁንም ድረስ ጥቅም ላይ ያሉ የ300 አባላቱን የኢሜይል አድራሻዎችና የይለፍ ቃላት ለመቀየር በሚሯሯጥበት ወቅት ነው፡፡ፖለቲካዊ መነሻ ያላቸው ብርበራዎች አዲስ ነገር እንዳልሆኑ፣ በርባሪዎች የደኅንነት ኤጀንሲን መረጃ መዋቅር በቀላሉ ሊሰብሩ ይችላሉ ያለው ድረ ገጹ፣ የኢንሳ ግን አሳሳቢ ነው ከማለቱም ባሻገር ችግሩን በጣም የከፋ የሚያደርገውም በኢንሳ አገልግሎት ላይ የዋሉት የይለፍ ቁልፎች የመጀመሪያ ደረጃ ወይም በቀላሉ ሊሰበሩ የሚችሉ መሆናቸው ለማመን የሚከብድ ነው ሲል ሁኔታውን ይገልጸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከ300 የይለፍ ቁልፎች ውስጥ 142 ‹‹$$word›› የሚለውን የይለፍ ቃል ይጠቀሙ እንደነበር፣ ሌሎች 62 የይለፍ ቁልፎችም ‹‹123›› ቀጥሮችን በመደዳ ይጠቀሙ እንደነበር፣ እነዚህንም ለመበርበር በእጅጉ ቀላል ሆነው እንደተገኙ አሥፍሯል፡፡ ይኸው የበርባሪው ድረ ገጽ ሪፖርት፣ የተቋሙ ሰርቨሮች ባይበረበሩ እንኳ የቀደሙትን ተጋላጭ የይለፍ ቁልፎች ለመተካት የዋሉትም ቢሆኑ በቀላሉ ሊበረበሩ እንደሚችሉ ይጠቁማሉ፡፡ ስሙ እንዳይገለጽ የጠየቀ የኢንሳ የቴክኒክ ክፍል ባልደረባ በበኩሉ፣ አፈትልከው ወጡ የተባሉት መረጃዎችና የተበረበሩ ኢሜይሎች እንደሚባለው ሳይሆን፣ ሆን ተብለው ለመረጃ ቅርበት በነበራቸውና ባደረባቸው ቅሬታ ከአንድ ዓመት በፊት ተቋሙን በለቀቁ አባላት የተሠራጩ ናቸው በማለት ገልጿል፡፡ ‹‹አንዳንድ የቀድሞ ሠራተኞች ከነበራቸው የሥራ ኃላፊነት አኳያ ያገኙ የነበሩትን መረጃ ይዘው ሄደዋል፡፡ ለዚህ ነው አሁን የምናየው ድርጊት እየተፈጸመ ያለው፤›› በማለት ወጣቱ የመረጃ ባለሙያ ይናገራል፡፡ የወጡት መረጃዎችም መረጃውን ከሚያስተዳድረው ዋናው አካል የተቀዱ እንጂ፣ እንደሚባለው ከተበረበረ ኢሜይል የተገኙ አይደሉም በማለት የተጠቀሱት የኢሜይል አድራሻዎችም የቀድሞ አባላት እንደሆኑ አብራርቷል፡፡ ምንም እንኳ በድረ ገጹ ይፋ የተደረጉት ቀላልና በቀላሉ የሚበረበሩ የይለፍ ቃላት ከተምዶ አሠራር ውጪ ባይሆኑም፣ አዲስ የኢሜይል አድራሻ በሚፈጠርበት ወቅት አብረው የሚወጡ ከመሆናቸው ባሻገር በሞባይል ስልክ ፎቶ እየተነሱ የተሠራጩትና የተበረበሩ ኢሜይሎች እየተባሉ የሚጠቀሱት ግን ጊዜ ያለፈባቸውና ከዋናው የመረጃ ምንጭ የተቀዱ እንደሆኑ የቴክኒክ ባለሙያው ይደመድማል፡፡ ተቋሙ አፋጣኝ የጥገና ዕርምጃዎችን ባይወስድ ኖሮ ከዚህም የበለጠ መረጃ ሊወጣ ይችል እንደነበር አቶ ሰሎሞን ይገልጻሉ፡፡ ተቋሙ የሪፎርም ዕርምጃዎቹን እያጠናከረ በሚመጣበት ወቅትም፣ ከዚህም የባሰ ጉዳይ ሊያጋጥመው እንደሚችል ሥጋታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከአሁኑ ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን በማስቀረት በሙያዊ ብቃትና ክህሎት ላይ የተመሠረተ አካሄድ መከተል ጀምሯል የተባለለት ኢንሳ፣ ወደፊት የፖለቲካ ረፎርሞች ጫና ውስጥ እንዳይከቱት የሚያስችሉ አካሄዶችን እየተገበረ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡ በተለይም የሚከተላቸው አሠራሮች ግለሰብ ተኮር እንዳይሆኑና በሰዎች ላይ ጥገኛ እንዳያደርጉት ቅድሚያ የተሰጣቸው ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ አቶ ሰሎሞን ገልጸዋል፡፡  ", "passage_id": "f00ae4afe8fd56a258f72d414c51920d" }, { "cosine_sim_score": 0.5022459331591966, "passage": "‹‹ድጋሚ ዕድል የተሰጠው ከፈቃድ ጋር በተያያዘ እንጂ ላስመጪዎች አይደለም›› ገንዘብ ሚኒስቴርከየካቲት 5 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውል ከፀደቀው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2012 ጋር በተያያዘ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) የሰጣቸውን ዕድል አስፈጻሚ የመንግሥት ተቋማት ስለነፈጓቸው፣ ለኪሳራ ሊዳረጉ መሆናቸውን የኢትዮ ተሽከርካሪ አስመጪዎች ባለቤቶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ ማኅበሩ እንደሚናገረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ከመፅደቁና በሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት የባንክ ፈቃድ ተሰጥቷቸው ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የተለያዩ ዕቃዎችን ወደ አገር ውስጥ የሚያስገቡ ነጋዴዎች (አስመጪዎች)፣ በቀጣይ ስድስት ወራት ሲያስገቡ ኤሳይስ ታክስ የሚሰላባቸው በነባሩ የኤሳይስ ታክስ አዋጅ ቁጥር 307/2002 ድንጋጌዎች መሠረት መሆኑ አዲስ በፀደቀው አዋጅ ቁጥር 1186/2012 አንቀጽ 43(3) መደንገጉን አስታውሷል፡፡እንደ አስመጪዎቹ ገለጻ አዲሱ አዋጅ በሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት የባንክ ፈቃድ አግኝተው የበርካታ ተሽከርካሪዎችን ግዥ ፈጽመው ለማስገባት በሒደት ላይ እያሉ፣ የዓለም አቀፍ ክስተት የሆነው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ተከሰተ፡፡ የወረርሽኙን መከሰት ተከትሎ የየብስም ሆነ የአየር ትራንስፖርት እንቅስቃሴ ገደብ ስለተጣለበት፣ ከተለያዩ አገሮች የገዟቸውን ተሽከርካሪዎች ከገዙባቸው ከተሞች ወደ ወደብ ማንቀሳቀስ እንኳን አልቻሉም፡፡ የመርከቦችም እንደፈለጉት አለመገኘት ከወደብ ወደ መሀል አገር ለማንቀሳቀስ ካለመቻላቸውም በተጨማሪ፣ ከነባሩ ወደ አዲሱ አዋጅ ለመሸጋገር ተሰጥቶ የነበረው የስድስት ወራት የመሸጋሪያ ጊዜ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት በመቅረታቸው ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ ለታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ደብዳቤ መጻፋቸውን ኢትዮ የተሽከርካሪዎች አስመጪ ባለቤቶች ማኅበር ገልጿል፡፡ማኅበሩ ያጋጠመውን ውጥረትና አስቸጋሪ ሁኔታ በመግለጽ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እና ገንዘብ ሚኒስቴር ሁለት ደብዳቤዎችን አከታትሎ መጻፉንም ጠቁሟል፡፡ ማኅበሩ በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው ተቋማቱ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የተፈጠረበትን አጣብቂኝ ተመልክተው የመሸጋሪያ ጊዜውን እንዲያራዝሙለት መሆኑን አክሏል፡፡አስመጪዎቹ ግምታቸው ከስድስት ቢሊዮን ብር በላይ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን የገዙት ቤታቸውንና ሌሎች ንብረቶቻቸውን አስይዘው ከባንክ ተበድረው መሆኑን የጠቆመው ማኅበሩ በየቀኑ እየቆጠረ ያለው የባንክ ወለድ ራሳቸውን አዙሮት እያለ፣ በተገኘው አጋጣሚ ወደ አገር ውስጥ ያስገቧቸውና በአገሪቱ ወደቦች የሚገኙትን ተሽከርካሪዎች፣ የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን ‹‹መቀረፅ ያለባቸው በአዲሱ አዋጅ ነው›› በማለት ለጨረታ እንዳቀረበባቸውም (አዳማ ጉምሩክ) አስረድቷል፡፡ የያዟቸውን ሠራተኞችና የሚያስተዳድሯቸው ቤተሰቦቻቸውን ላለመበተን የመንግሥትን ቀና ምላሽ እየጠበቁ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ መንግሥትም ከሌላው ማኅበረሰብ የተለየ ውለታ እንዲያደርግላቸው ሳይሆን የዓለም ክስተት የሆነው ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በፈጠረው ችግርና ከእነሱም አቅም በላይ መሆኑን ተገንዝቦ ለጨረታ የቀረቡትን ተሽከርካሪዎች እንዲያስቆምላቸው፣ ከአዲሱ  አዋጅ በፊት የፈጸሙት ግዥ መሆኑን በመመልከት በነባሩ አዋጅ መክፈል ያለባቸውን ኤክሳይስ ታክስ እንዲከፍሉና ተሽከርካሪዎቻቸውን እንዲረከቡ አቅጣጫ (ትዕዛዝ) እንዲሰጥላቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ሰብሳቢ በአቶ ጴጥሮስ ወልደ ሰንበት ፊርማ ወጪ በተደረገ ደብዳቤ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር የአስመጪዎችን ችግር መርምሮ ምላሽ እንዲሰጥ ማሳሰቢያ ደርሶት እንደነበር ማኅበሩ አስታውሷል፡፡ቦርዱ ለሚኒስቴሩ በጻፈለት ደብዳቤ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ተመልክቶና መንግሥት ለሌሎች ዘርፎች ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን በማስታወስ ለኢትዮ ተሽከርካሪዎች አስመጪ ባለሀብቶች ማኅበርም ተገቢ ምላሽ በአሥር ቀናት ውስጥ እንዲሰጥና ምላሹን እንዲያሳውቀው ቢያሳስበውም፣ ‹‹አኔን አይመለከተኝም›› ከማለት ባለፈ መፍትሔ ሊሰጣቸው እንዳልቻለም ተናግረዋል፡፡ገቢዎች ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እንደማይመለከታቸውና የሚመለከተው ገንዘብ ሚኒስቴር መሆኑን በተደጋጋሚ በመግለጻቸው፣ ማኅበሩና አባላቱ ምልልሳቸውን ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር ማድረጋቸውንም አስረድተዋል፡፡ማኅበሩ ለገንዘብ ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው በኮቪድ-19 ምክንያት በውጭም ሆነ በአገር ውስጥ እንደ ልብ መንቀሳቀስ ባለመቻሉና የአየር ትራንስፖርት በመታገዱ፣ የገዟቸውን ተሽከርካሪዎች ከከተሞች ወደ ወደብ ማንቀሳቀስ ባለመቻላቸው  ወደብ ላይ የደረሱትንም መርከቦች በወቅቱ ባለመገኘታቸው መጫን ባለመቻላቸው፣ መዳረሻ ወደብ (ጂቡቲ ወደብ) ላይ የደረሱትንም ማምጣት ባለመቻላቸው በአገሪቱ በተፈጠረው የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ምክንያት ገበያቸው በመቀዛቀዙ የጉምሩክን ቀረጥ በወቅቱ ሊከፍሉ ባለመቻላቸው፣ ተሽከርካሪዎቹን በወቅቱ አገር ውስጥ ማስገባት አለመቻላውን አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያመጣው ቀውስ መሆኑን መንግሥትም ስለሚረዳ፣ ሚኒስቴሩ ተረድቷቸው አገር ውስጥ የገቡ፣ በተለያዩ ወደቦች የሚገኙ ተሽከርካሪዎችን በነባሩ አዋጅ የሚተመንባቸውን ኤክሳይስ ታክስ እንዲከፍሉና ከፍተኛ የወደብ ኪራይ (ዲመሬጅ) እየቆጠረባቸው የሚገኙ ተሽከርካሪዎችን እንዲያስገቡ መጠየቃቸውን ሰነዶች ያሳረዳሉ፡፡ገንዘብ ሚኒስቴር በሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ መነሻ በኩል በሰጣቸው አጭር ምላሽ አዲሱ አዋጅ ከፀናበት ቀን በፊት በተገኘ የባንክ ፈቃድ ግዥ የፈጸሙ በስድስት ወራት የመሸጋገሪያ ጊዜ ውስጥ ሲያስገቡ በነባሩ ሕግ እንደሚቀረጡ ተናግሮ፣ ከመሸጋገሪያ ጊዜው ውጭ ለማራዘም ሚኒስቴሩ በሕግ ሥልጣን እንዳልተሰጠው በመግለጽ አቤቱታቸውን ሳይቀበለው መቅረቱንም ተናግረዋል፡፡ ሁለም ዜጋ የሚገዛበትን ሕግ የሚያወጣው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰጣቸውን ዕድል አስፈጻሚው በመንፈጉ እነሱን ለኪሳራ፣ ሠራተኞቻቸውን ለሥራ አጥነትና ቤተሰቦቻቸውን ለጎዳና ሊዳረጉ ጫፍ ላይ በመድረሳቸው መንግሥትና የሚመለከተው አካል እንዲደርስላቸው ተማፅነዋል፡፡የኢትዮ ተሽከርካሪዎች አስመጪ ባለቤቶች ማኅበር ያቀረበውን አቤቱታ በሚመለከት ሪፖርተር ገንዘብ ሚኒስቴርን ጠይቆ አጭር ምላሽ ተሰጥቶታል፡፡ የሚኒስቴሩ ሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ሰመሪታ ሰዋሰው እንደገለጹት አስመጪዎቹ በተሰጣቸው ጊዜ ማስገባት ነበረባቸው፡፡ ፓርላማው ሁለተኛ ዕድል የሰጠው ላስመጪዎች ሳይሆን ከላይሰንስ (ፈቃድ) ጋር ለተያያዙ ጉዳዮች እንጂ ላስመጪዎች አይደለም፡፡ ‹‹ተሽከርካሪ አስመጪዎች ሌሎች አስመጪዎች እንደሚያደርጉት ከፍለው ማስገባት አለባቸው፤›› ብለዋል፡፡  ", "passage_id": "05c9a48fce6ddebdf505491af5193e7b" }, { "cosine_sim_score": 0.4824329045851774, "passage": "ገደቡ ሕገወጥ ሐዋላ አስተላላፊዎችን ከገበያ ውጪ ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏልነጋዴዎች ገንዘብ መቀበልና መላክ ባለመቻላቸው ችግር ውስጥ ወድቀናል እያሉ ነውየቢዝነስ መቀዛቀዝ እንዳያመጣ ከወዲሁ ተሠግቷልየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለፈው ሳምንት ባስተላለፈው ሰርኩላር በሳምንት ከአምስት ጊዜ በላይ ገንዘብ ከሒሳብ ወደ ሒሳብ ማዘዋወር መከልከሉ ውዝግብ አስነሳ፡፡ የደመወዝ ክፍያዎችንና የአገልግሎት ክፍያዎችን የማያካትተው ሰርኩላሩ የባንክ ሥራ አስፈጻሚዎች ከገደቡ በላይ ገንዘብ ለማዘዋወር የሚገደዱ ድርጅቶች ካሉ ጉዳያቸው አንድ በአንድ ማየት እንደሚችሉ ያትታል። ከታኅሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. አንስቶ ተግባራዊ የሆነው ገደብ የሚጥለው ሰርኩላር፣ ብሔራዊ ባንክ ካለፉት ስድስት ወራት ወዲህ ሲጣሉ ከነበሩ ገደቦች መካከል አንዱ ነው፡፡ መንግሥት ሕገወጥ የሐዋላ ገንዘብ ዝውውርን ለመግታት አቅዶ እንዳወጣው ለማወቅ ተችሏል፡፡  ምንም እንኳን የንግድ ማኅበረሰቡ ለገንዘብ ዝውውር ገደቦች አዲስ ባይሆንም፣ አዲሱ ሰርኩላር የፈጠረው ስሜት እንደ ከዚህ ቀደሙ ቀላል አይመስልም። ሰርኩላር ከመውጣቱ በቀናት ውስጥ ነጋዴዎች ቅሬታቸውን እየገለጹ ሲሆን፣ የሥራቸውን ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ እንዳልሆነ በመግለጽ ወቀሳቸውን እየሰነዘሩ ነው። በተለይ በጅምላ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ‹‹ትንሽ ተነቃቅቶ›› የነበረውን የንግዱ እንቅስቃሴ፣ በድጋሚ እንዳያቀዛቅዘው ፍራቻቸውን ከወዲሁ ገልጸዋል። ሰርኩላሩ እንዲፈጸም ጥብቅ ትዕዛዝ ያስተላለፈው ብሔራዊ ባንክ በበኩሉ፣ ጉዳዩን ለሕዝብ በግልጽ በሚዲያ ከማብራራት ይልቅ ዝምታን መርጧል።  ገደቡ በነጋዴዎች ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ በተመለከተ በመርካቶ በጅምላ ንግድ ላይ ከተሰማራ አምስት ዓመታት የሆነው ተሰማ ጌታነህ (ስሙ የተቀየረ) አሁን ላይ የሚታዩ ሁኔታዎች በነጋዴነት በሠራባቸው ጊዜያት ሁሉ ከገጠሙት የከፋ መሆኑን ጠቅሶ፣ ‹‹ለተመልካች አትራፊና ምቹ ቢመስልም መሬት ላይ ያለው እውነታ ፈጽሞ አስቸጋሪ ነው፤›› ይላል። ‹‹በመንግሥት ቢሮዎች ከሚያጋጥሙት አድካሚ ሒደቶች እስከ ስህተት ፍለጋ ደፋ ቀና የሚሉ ሙሰኛ ሠራተኞች አሰልቺና ተስፋ አስቆራጭ፤›› ናቸው ሲልም ይናገራል፡፡ ታዲያ እነኚህን መሰል ችግሮች ሳይቀረፉ መንግሥት በተለያዩ ጊዜያት የንግድ ማኅበረሰቡን ሳያማክር የሚያወጣቸው ሕጎች፣ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንደሆኑበት በምሬት ይገልጻል። ብሔራዊ ባንክ ተግባራዊ ያደረገው አዲስ ሰርኩላር የፈጠረበት ስሜት ከዚህ የተለየ አይደለም። ‹‹አንዳንድ ደንበኞቼ ከብዙ ነጋዴዎች ዕቃዎችን የሚገዙ በመሆናቸው፣ ለእኔ ገንዘብ ሊያዘዋውሩልኝ ሲሉ የሳምንት ገደባቸውን ቀድመው ስለተጠቀሙበት ሊከፍሉኝ አልቻሉም፤›› ይላል አቶ ተሰማ። በገደቡ ምክንያት ክፍያዎችን በጊዜው ማግኘት ባለመቻሉ ለዕቃ አቅራቢዎቹ ገንዘብ መክፈል አለመቻሉን የሚያወሳው አቶ ተሰማ፣ ሰርኩላሩ በሥራ እንቅስቃሴዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን ያስረዳል።ከክልል ከተሞች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ዕቃዎችን የሚገዙ ነጋዴዎች ገና በአንድ ቀን የሳምንት ገደባቸው በማለቁ፣ የሚገዙትን መጠን እንዲቀንሱ መገደዳቸውን አቶ ተሰማ ያስተዋለውን ለሪፖርተር አጋርቷል። የብሔራዊ ባንክ አዲስ ሰርኩላር ይፋ የተደረገው በመርካቶና በሌሎች ትልልቅ ገበያዎች የንግድ እንቅስቃሴዎች መሻሻል እያሳዩ በመጡበት ወቅት መሆኑን ይናገራል። ባለፉት 11 ወራት ኮሮና ቫይረስ በመከሰቱ፣ የድምፃዊ ሃጫሉን ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ ድንጋጤ በሸማቾች ዘንድ በመፈጠሩና በትግራይ ክልልና በፌዴራል መንግሥት መካከል የነበረው የከረረ ሁኔታ ወደ ግጭት በማምራቱ የንግድ እንቅስቃሴዎች ተቀዛቅዘው እንደነበር የታወቀ ነው የሚሉ በርካቶች ናቸው። ታዲያ መንግሥት በትግራይ ክልል ሲያካሄድ የነበረው ዘመቻ ማጠናቀቁን ይፋ ካደረገ በኋላ ከፍተኛ መሻሻል ቢታይም፣ አዲሱ ሰርኩላር በንግድ ላይ ተፅዕኖ እንዳያሳድርና ዳግም ያንሰራራው እንቅስቃሴ መቀዛቀዝ እንዳይገጥመው ነጋዴዎች ሥጋታቸውን ይናገራሉ። በተለይም በየቀኑ ከፍተኛ ሽያጭና ወጪ ያላቸው የጅምላ ነጋዴዎች፣ አልባሳትና ጫማ ቸርቻሪዎች፣ እንዲሁም አስመጪዎች በሰርኩላሩ የበለጠ ሊጎዱ ይችላሉ የሚሉት ኢትዮ ጎልድ የተሰኘ የንብረት አስተዳደር ላይ የተሰማራ ድርጅት ባለቤት አቶ ውብሸት አበራ፣ ሰርኩላሩ የንግድ እንቅስቃሴን ሊገድብ እንደሚችል ሥጋታቸውን ገልጸዋል፡፡ ከወዲሁም ነጋዴዎች በገደቡ በመማረራቸው የሚገዙትና የሚሸጡት መጠንን ለመቀነስ መገደዳቸው፣ ገንዘብ እያገላበጡ መሥራት አለመቻላቸውን አስረድተዋል። ባንኮች እስካሁን ያጋጠማቸው ከዚህ የተለየ አይደለም። በመርካቶ አካባቢ በሚገኝ አንድ የግል ባንክ የሚሠሩ የሥራ ኃላፊ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ሰርኩላሩ ይፋ በሆነበት ቀን ብዙ ነጋዴዎች ሲያማሩሩ ነበር፡፡ ብዙዎች በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ባንክ ውስጥ እያላቸው፣ በሺዎች የሚቆጠር ገንዘብ እንኳን ማዘዋወር አለመቻላቸውን ተናግረዋል። ከችግሩ ለጊዜው ለመሸሽ አንዳንድ ነጋዴዎች በርካታ የባንክ ሒሳቦችን በተለያዩ ባንኮች ለመክፈት መገደዳቸውን አክለዋል። የብሔራዊ ባንክ አዲሱ ሰርኩላር ዓላማ ምንድነው?ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ለኢትዮጵያ አዲስ አይደለም። በዚህ የተነሳ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር አገሪቷ ታጣለች። በኮንትሮባንድ መስፋፋት የተነሳ መንግሥት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የግብር ገቢ ሲያጣ፣ በየዓመቱ የሚሸሸው የውጭ ምንዛሪ ቀላል አይደለም።  ከዛሬ ሁለት ዓመት በፊት የወጣው የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መረጃ እንደሚያሳየው፣ በየዓመቱ ከሦስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ይሸሻል። ታዲያ ይህንን ችግር ለመፍታት መንግሥት ለዓመታት የተለያዩ ሕጎችን ከማውጣት ባለፈ፣ የተለያዩ አስተዳደራዊ ዕርምጃዎችንና ፖሊሲዎችን ተግባራዊ ቢያደርግም እንኳን ሊቆም ወይም ሊቀንስ አልቻለም። የችግሩን ስፋት ከግምት ውስጥ በማስገባት ከአራት ወራት በፊት መንግሥት ገንዘብ ለመቀየር መወሰኑን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በ3.7 ቢሊዮን ብር ወጪ አዳዲስ የብር ኖቶች ታትመው ገበያው ውስጥ እንዲሠራጩ የተደረገ ሲሆን፣ ይህም ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን ከመቀነስ አኳያ አዎንታዊ ሚና ይጫወታል ተብሎ ተጠብቆ ነበር። ከአዲሶቹ የብር ኖቶች መምጣት ወራት ቀደም ብሎ በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት ለመቀነስ ያለመ ተመሳሳይ ዓላማ ያለው ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን፣ ገንዘብ ከተቀየረ በኋላ ሕጉ የበለጠ ጠበቅ ተደርጎ በቀን ግለሰብ ከሆነ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም የንግድ ድርጅት ደግሞ ከ75 ሺሕ ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ ማውጣት እንደማይቻል ተከልክሏል። ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን የበለጠ ለመግታት በጥሬ ገንዘብ ለግል ሒሳብ ካልሆነ በስተቀር፣ ለሌላ ግለሰብ ወይም ድርጅት ገንዘብ ማስገባት ተከልክሏል። በሳምንት ከአምስት ጊዜ በላይ ገንዘብ ማዘዋወርን የሚከለከለው አዲሱ መመርያ ከዚህ ቀደም ከወጡት ለየት የሚያደርገው፣ ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን ከመግታት በላይ ሕገወጥ ሐዋላ ለመቀነስ ወይም ሙሉ ለሙሉ ለማስቀረት ማለሙን ሪፖርተር ያነጋገራቸው የብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ ተናግረዋል። በየዓመቱ ኢትዮጵያ ከአምስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ሐዋላ በሕጋዊ መንገድ የምታገኝ ቢሆንም፣ ከዚህ በላይ የሚሆን ሐዋላ በሕገወጥ አስተላላፊዎች በኩል ስለሚመጣ አገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ እንደምታጣ በተደጋጋሚ ይነገራል።ሕገወጥ የሐዋላ አገልግሎት ሰጪዎች የውጭ ምንዛሪዎችን በውጭ አገሮች እየተቀበሉ አገር ውስጥ ባሉ ባንኮች ሒሳብ በመክፈት ለብዙ ግለሰቦች ገንዘብ የሚያስገቡ በመሆናቸው፣ አዲሱ ሰርኩላር ከጨዋታ ውጪ ያደርጋቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ይህም ከተሳካ በሕጋዊ መንገድ የሚገባውን የሐዋላ መጠን ይጨምረዋል ተብሎ እንደታሰበ፣ የብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ ሥራ ኃላፊው ተናግረዋል።ውሳኔው የንግድ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳሳደረና ነጋዴዎችም ክፍያዎች መቀበልና መፈጸም ባለመቻላቸው ከወዲሁ መማረራቸውን በማውሳት የብሔራዊ ባንክ አቋም ምን እንደሆነ ጥያቄ የቀረበላቸው ኃላፊው ችግሮች ካጋጠሙ ማስተካከያዎች ለማድረግ መታቀዱን ጠቁመዋል።የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ፎረም ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ውጅራይብ ይብጌታ በብሔራዊ ባንክ አቋም አይስማሙም። ባንኩም ሆነ ሌሎች የመንግሥት ተቋማት ሕጎችን ሲያወጡ መሬት ላይ ወርደው ሊፈጠር የሚችለውን ተፅዕኖ ለንግድ ማኅበረሰቡ የማማከር ባህል የላቸውም የሚሉት አቶ ውጅራይብ፣ ይህም ነጋዴዎችን ኪሳራ ላይ የሚጥልና መንግሥትን ደግሞ በንግድ መቀዛቀዝ ምክንያት የግብር ገቢ እንዲቀንስበት ያደርጋል ይላሉ። ‹‹አዲሱ ሰርኩላር የነጋዴዎችን ባህርይ ከግምት ውስጥ ያስገባ አይደለም፤›› የሚሉት አቶ ውጅራይብ፣ ‹‹ለጥቂት ሕገወጦች ተበሎ ብዙኃኑ ሕጋዊ ነጋዴ መጎዳት እንደሌለበት፤›› አሳስበዋል።ከዚህ ባሻገር ሰርኩላሩ ግልጽነት ይጎድለዋል ያሉት የኅብረት ባንክ የንግድና ፋይናንስ ቺፍ ኦፊሰር አቶ አንዷለም ኃይሉ፣ በተለይ ክልከላው ከአንድ ሒሳብ ወደ ብዙ ሒሳቦች የሚደረግ የገንዘብ ዝውውር ተብሎ መገለጹ አሻሚ ነው ይላሉ፡፡ በሰርኩላሩ መሠረት በአንድ ጊዜ የሚከናወን የገንዘብ ዝውውር ከአምስት በላይ ለሆኑ ሒሳቦች ቢሆን እንኳን፣ እንደ አንድ ግብይት (ትራንዛክሽን) ሊቆጠር የሚችልበት አግባብ ሊፈጥር ይችላል ብለዋል። የተላለፈው ሰርኩላር ለሁሉም ዜጎች በሚገባ መንገድ ሊዘጋጅና ይፋ ሊደረግ እንደሚገባ ጠቁመዋል።  በሌላ በኩል ሰርኩላሩ የታሰበለትን ግብ አይመታም ብለው የሚሞግቱት የፋይናንስ ባለሙያው አቶ አብዱልመናን መሐመድ፣ ብሔራዊ ባንክ ይህን መሰል ጨፍላቂ (ድራኮኒያን) ሕግ ማውጣት ይችላል ወይ? የሚለው ራሱ ከሕግ አኳያ አከራካሪ ነው ይላሉ። ይህም ሊፈተሽ እንደሚገባ አሳስበዋል። ሰርኩላሩ ያመጣው ሥጋትአዳዲስ ሕጎችና መመርያዎች ይፋ በሚሆኑበት ወቅት ይዘዋቸው ሊመጡ የሚችሉዋቸው ዕድሎችና መልካም ውጤቶች መኖራቸውን ያህል፣ ችግሮችን ሊያስከትሉ እንደሚችል ግልጽ ነው። ይህንን ከግምት ውስጥ በማስገባት ብሔራዊ ባንክ የአዲሱን ሰርኩላር ጥቅምና ጉዳት ሊያጤነው እንደሚገባ የሚያሳስቡት አቶ ውጅራይብ፣ ይህ ካልሆነ ችግሩ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል። መንግሥት ከዚህ ቀደም ባወጣቸው መመርያዎቸ ሳቢያ ነጋዴዎች ጥሬ ገንዘብ በእጅ የመያዝ ባህልን አቁመው የነበረ መሆኑን ያስታወሱት አቶ ውጅራይብ፣ የገንዘብ ዝውውር ገደቡ በሳምንት ከአምስት ያልበለጠ መሆኑ ዳግም የጥሬ ገንዘብ ግብይት እንዲያደርጉ ሊገፋፋቸው እንደሚችል ሥጋታቸውን አስረድተዋል፡፡ ይህ ገንዘብ ባንክ የማይገባና በሕገወጥ ገንዘብ አዘዋዋሪዎች ሊገባ የሚችልበትም ዕድል ሰፊ በመሆኑ፣ ሰርኩላሩ ሕገወጥ ሐዋላ አገልግሎት ሰጪዎችንና ገንዘብ አስተላላፊዎችን የበለጠ ሊያጠናክራቸው እንደሚችል አክለዋል። ተመሳሳይ ሥጋት ያላቸው አቶ አብዱልመናን በርካታ ገንዘብ የሚሰበሰቡ ነጋዴዎች ጥሬ ገንዘብ ባንክ ከማስቀመጥ ይልቅ፣ በእጃቸው የሚይዙበት ዕድል ሰፊ ነው ይላሉ። ብሔራዊ ባንክ በሰርኩላሩ አማካይነት ሕገወጥ ሐዋላን ለማስቀረት ማሰቡ ተገቢ ያልሆነ ነው የሚሉት አቶ አብዱልመናን፣ ችግሩን ከምንጩ ማድረቅ እንጂ ሌላ ችግር በመፍጠር መንግሥት ውጥረት ውስጥ ያለውን የአገሪቷ ኢኮኖሚ አዘቅት ውስጥ እንዳይወድቅ ሊያስብበት እንደሚገባ ሞግተዋል፡፡ ይህንንም ከግምት ውስጥ በማስገባት መንግሥት የሕገወጥ ሐዋላ ዝውውር ምንጮችን በመለየት ዕርምጃ ሊወስድ ይገባል ብለዋል፡፡የጅምላ ነጋዴው ተሰማ በበኩሉ መንግሥት በአፋጣኝ ገደቡን ከፍ ሊያደርግ ወይም ሊያነሳ እንደሚገባው በማሳሰቡ፣ ይህ መሆን ካልቻለ የንግድ እንቅስቃሴው የበለጠ ሊቀዛቀዝ እንደሚችልና የአቅርቦት ችግር ሊያጋጥም ይችላል ሲል ሥጋቱን ጠቁሟል። ", "passage_id": "9d282662f0e0e5aadd267808e09b03b1" }, { "cosine_sim_score": 0.47332313656466163, "passage": "የፌዴራል ዋና  ዕንባ ጠባቂ ተቋም በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ አሠራር በርከት ያሉ የጋራ ቤቶች ስለመታደላቸውና  የመሬት ወረራ ስለመከናወኑ በወጣው መረጃ ላይ፣ ምርመራ ለማድረግ ቢሞክርም፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ኮርፖሬሽን  ማብራሪያ ለመስጠት ፈቃደኛ አይደለም ሲል ወቀሳ አቀረበ።በ2012 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ)፣ በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የተለያዩ ክፍላተ ከተሞች በመንግሥት መዋቅሮች ድጋፍ ያለው ሕገወጥ የመሬት ወረራና የኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕደላ መደረጉን የሚያመላክት ሪፖርት  ይዞ መውጣቱ ይታወሳል። በተለይም በአምስት ክፍላተ ከተሞች ከ210 ሺሕ ካሬ ሜትር በላይ መሬት በሕገወጥ መንገድ መያዙን፣ በሕጋዊ መንገድ ተመዝግበው ከ15 ዓመታት በላይ የቆጠቡ የከተማዋ ነዋሪዎች ቤት ሳያገኙ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን ከሕግ ውጪ ላልተመዘገቡ ሰዎች መታደላቸውን ይፋ አድርጎ ነበር።የፌዴራል ዕንባ ጠባቂ ተቋም ሪፖርቱን መሠረት አድርጎ የችግሩን ሁኔታ ለማጣራት ዋና ሥራ አስኪያጁን ለማነጋገርና መልስ ለማግኘት ቢጠይቅም፣ ምንም ዓይነት መረጃ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸውን ሲል ዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ገልጸዋል።ፍትሐዊ ባልሆነ መንገድ ተሰጠ ስለተባለው መሬት ዋና ሥራ አስኪያጁ የሰጡት መልስ ‹‹አጥጋቢ›› አይደለም ያሉት ዋና ዕንባ ጠባቂው፣ ቤት የሚሰጥበትን መሥፈርትና አሠራር ለማወቅ የተደረገው ጥረት ሳይሳካ እንደቀረ ገልጸዋል።ጉዳዩን አስመልክቶ ዕንባ ጠባቂው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮችና ለከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከንቲባ ወሮ አዳነች አቤቤ ጥያቄ ማቅረቡንና መልስ እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ኃላፊዎች ስለተባለው ጉዳይ መልስ በመስጠት ማመን ወይም ማስተባበል ሲኖርባቸው፣ ነገር ግን ዝም ካሉ ችግሩን አንዳመኑ አድርገን ልንወስደው እንችላለን፤›› ሲሉ ዋና ዕንባ ጠባቂው አስታውቀዋል፡፡ የተባለው ጉዳይ ግልጽ መሆን ስላለበትና ዕንባ ጠባቂ ተቋምም ተጠሪነቱ ለፓርላማው በመሆኑ፣ ወደፊት ከከተማ አስተዳደሩ ባለፈ ምክር ቤቱ ማብራሪያ እንዲሰጥበት ጥያቄአቸውን እንደሚቀጥሉበት አክለው ገልጸዋል።ሪፖርተር በጉዳዩ ላይ የከተማ አስተዳደሩ ቤቶች ኮሮፖሬሽን ኃላፊዎች ዘንድ በመደወል ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል፡፡", "passage_id": "037b204ed782bd9d3bbe837628c445c4" }, { "cosine_sim_score": 0.46607073097573704, "passage": "አዲስ አበባ:- መንግሥት ያወጣውን መመሪያ ወደ ጎን በመተው ሙሉ ክፍያ የጠየቁ የግል ትምህርት ቤቶች ላይ ወላጆች ቅሬታ አቀረቡ፤ የተለያዩ ማጣራቶችን በማድረግ እስከ ፍቃድ መሰረዝ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለሥልጣን አስታወቀ። \nባለሥልጣኑ 25 የግል ትምህርት ቤቶች ከመንግሥት መመሪያ ውጭ ሙሉ ክፍያ እየጠየቁ ስለመሆናቸው መረጃ እንደደረሰው፣ የወላጆችን ሐሳብ ሳያደምጡ ውሳኔ ላይ የደረሱ እና መመሪያውን በአግባቡ ያልፈፀሙ ተቋማት ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያደርግ ገልጿል። \nከቅሬታ አቅራቢዎች መካከል ልጆቻቸውን በካቴድራል ፒያሳ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት አምስተኛ እና ስድስትኛ ክፍል የሚያስተምሩት አቶ ብርሃኑ ዓለሙ፤ የኮሮና በሽታ ባመጣባቸው ችግር ምክንያት የግል ሥራቸው ገቢ ከግማሽ በላይ ቢቀንስም የልጆቻቸውን ትምህርት ቤት ክፍያ መቶ በመቶውን እንዲፈፅሙ መጠየቃቸውን በምሬት ተናግረዋል። አሠራሩ መንግሥት ያወጣውን የክፍያ ቅናሽ መሠረት ያላደረገ በመሆኑ መስተካከል እንደሚገባው አመልክተዋል። \n«በናዝሬት ስኩል» የልጃገረዶች ትምህርት ቤት ተገኝተን እንዳረጋገጥነው ደግሞ፤ ለወላጆች በሙሉ ተብሎ በተለጠፈው ማስታወቂያ የትምህርት ቤት ክፍያውን በባንክ ፈፅመው ማስረጃውን ለጥበቃው ሠራተኛ እንዲሰጡ ትዕዛዝ መተላለፉን ታዝበናል። ማስታወቂያው ምንም አይነት ቅናሽ ስለመደረጉም አይገልጽም።\nተመሳሳይ ችግር በአወሊያ እና በሌሎችም የትምህርት ተቋማት መታየቱንም ወለጆች ቅሬታ አቅርበዋል። በሌላ በኩል በቅዱስ ገብርኤል ትምህርት ቤት የ3ኛ ክፍል ተማሪ ያላቸው ወላጅ ሙሉ ክፍያ በመጠየቃቸው መቸገራቸውን ተናግረዋል። በኮሮና ምክንያት ገቢያቸው በመቀነሱ ክፍያውን ሳይከፍሉ ከመንግሥት ተጨማሪ ውሳኔ እስኪተላለፍ በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ገልፀዋል። \nከቅዱስ ገብርኤል እና ከአወሊያ ትምህርት ቤቶች መልስ ለማግኘት ዝግጅት ክፍሉ ጥረት ቢያደርግም\n ምላሽ የሚሰጥ አካል ማግኘት አልቻለም።\nበኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ትምህርት ፕሮግራሞች አስተባባሪ አቶ ጳውሎስ ሽኩር እንደገለፁት፤ በቤተ ክርስቲያኗ ሥር መደበኛ ትምህርት የሚሰጥባቸው 11 ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ መኖራቸውንና ሁሉም የተለያየ አከፋፈል ሥርዓት ቢኖርም ቅናሽ ያደረጉ እንዳሉም ጠቁመዋል።ቅናሽ ያላደረጉ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች አመራሮች በቀጣይ ቀናት መንግሥት ባወጣው መመሪያን መሰረት በማድረግ ከወላጆች ጋር ውይይት አድርገው ክፍያውን እንደሚቀንሱ ይጠበቃል።\nየአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ወንድሙ ዑመር በበኩላቸው፤ በክፍለ ከተማው ውስጥ ከሚገኙ 38 የመደበኛና ቅድመ መደበኛ የግል ትምህርት ተቋማት መካከል ሰባቱ መቶ በመቶ ክፍያ በመጠየቃቸው ምክንያት የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ተጽፎባቸዋል። አራት ትምህርት ቤቶች ደግሞ ወላጆችን ሳያወያዩ በእራሳቸው መንገድ ቅናሽ በማድረጋቸው አወያይተው ድጋሚ እንዲወስኑ ተነግሯቸዋል። \nበሌላ በኩል ግን የኪራይ ወጪ ሳይኖር ባቸው የኪራይ ወጪ አለብን የሚሉ፣ የመምህራኖቻቸውን ቁጥር አብዝተው የሚያሳውቁ እና ወጪያቸውን የሚያጋንኑ የትምህርት ተቋማት መኖራቸውን እና በዚህም ምክንያት ቅናሽ አናደርግም ለማለት የሞከሩ መኖራቸውን አስታውቀዋል። ይሁንና ትክክለኛውን መረጃ በተቆጣጣሪዎች አማካኝነት በማጣራት ሀሰተኛ መረጃዎች ለላኩ ደብዳቤ መጻፉን እና ከወላጆች ጋር ተወያይተው ቅናሽ እንዲያደርጉ ደብዳቤ መጻፉን አቶ ወንድሙ አስታውሰዋል።\nየአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኘው ገብሩ እንደገለፁት ደግሞ፤ መንግሥትን የግል ትምህርት ቤቶች ከ50 እስከ 75 በመቶ እንዲያስከፍሉ ያወጣውን መመሪያ አብዛኛዎቹ ተቋማት ተግብረዋል። ነገር ግን የትምህርት ክፍያ የኪራይ ወጪ ያለባቸው የግል ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ የክፍያ ቅናሽ ሲያደርጉ በእራሳቸው ህንፃ የሚሠሩ ጥቂት ትምህርት ቤቶች ደግሞ ቅናሽ ለማድረግ ፍቃደኛ አልሆኑም። በተጨማሪም «በተርም» ክፍያ መሠረት ቀድመው የከፈሉ ወላጆችን ገንዘብ የትምህርት ተቋማቱ ቅናሹን መሠረት በማድረግ\n መመለስ ይኖርባቸዋል። \nየሚያዝያንም ወር ክፍያንም መመሪያው አያካትተውም ወይንም ለአንድ ወር ብቻ ነው መመሪያው የሚያገለግለው ብለው የሚያሳስቱ ተቋማትም ስህተት ላይ መሆናቸውን መገንዘብ አለባቸው። በመሆኑም ቅናሽ ያላደረጉ አሊያም ቅደሚያ ለከፈሉ ተመላሽ ያላደረጉት ላይ አስፈላጊውን ማጣራት በማድረግ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል።\nበቂ ምክንያት ሳይኖራቸው መመሪያውን ተግባራዊ የማያደርጉ የትምህርት ተቋማት ሲገኙ ተማሪዎቹን የተለያዩ አማራጭን በማቅረብ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ በማድረግ ተቋማቱ ግን ተማሪ የመፈተን ስልጣናቸውን እንዲነጠቁ እስከ ማድረግ የሚደርስ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን አስገንዝብዋል። ይህ እንዳይሆን በውይይት እና በመግባባት ላይ ተመስርቶ ቅናሽ ቢደረግ የተሻለ አማራጭ እንደሚሆን ጠቁመዋል።\nየአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና መዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን ኃላፊ ወይዘሮ ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው እንደገለፁት፤ በአዲስ አበባ ብቻ 1 ሺህ 580 ከቅድመ መደበኛ እስከ መደበኛ የሚያስተምሩ የግል ትምህርት ተቋማት አሉ። ከዚህ ውስጥ የመንግሥትን የክፍያ ቅናሽ መመሪያ የተከተሉ ተቋማት 1ሺህ 214 ናቸው። የተቀሩት በሂደት ላይ ቢሆኑም 25 ትምህርት ቤቶች ግን ሙሉ ክፍያ እየጠየቁ መሆኑ ታውቋል። ከ25ቱ ተቋማት ውስጥ ደግሞ ከፊሎቹ ከወላጅ ጋር ውይይት አድርገናል ብለው ያቀረቡ ሲሆን ስምንቱ ደግሞ ወላጆችን ሳያወያዩ አስገድደው ሙሉ ክፍያ የጠየቁ በመሆናቸው ስለሂደቱ ሙሉ ማጣራት እየተደረገ ይገኛል።\nእንደ ወይዘሮ ሸዊት ከሆነ፤ የወላጆችን ሐሳብ ሳያደምጡ ውሳኔ ላይ የደረሱ እና መመሪያውን በአግባቡ ያልፈፀሙ ተቋማት ላይ ተጨማሪ ምርመራ ይደረጋል። ጥፋተኛ የሆኑት ላይም እስከ ፍቃድ መሰረዝ የሚያደርስ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል። ይሁንና በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ትምህርት ቤቶችን መዝጋት አማራጭ ባለመ ሆኑ ቅድሚያ ከተቋማቱ ኃላፊዎች ጋር ውይይት እየተደረገ ይገኛል። በመሆኑም ከውይይቶች በኋላ ከክፍያ ጋር በተያያዘ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ተቋማት ችግራቸውን አስተካክለው ይቀርባሉ የሚል ሙሉ እምነት አለ።\n አዲስ ዘመን ግንቦት 1/2012ጌትነት ተስፋማርያም", "passage_id": "80de6f853a205535d95089d502947e12" }, { "cosine_sim_score": 0.46603457137000687, "passage": "  የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ተጠቃሚ ለመሆን መንግሥት በ2005 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ አዳዲስ ተመዝጋቢዎችን ሲመዘግብ በወቅቱ የመንግሥት ሠራተኛ ሆነው የተመዘገቡ የአሥረኛው ዙር ዕጣ ቢወጣላቸውም፣ ሥራቸውን በመልቀቃቸው ምክንያት ዕድሉ ‹‹አይገባችሁም›› መባላቸውን ተቃወሙ፡፡      ለተቃውሟቸው መነሻ ምክንያት የሆናቸው በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣ ሰርኩላር የመንግሥት ሠራተኛ መሆናቸውን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ካልያዙ፣ በዕድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደማይችሉ ስለተነገራቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በመንግሥት የሃያ በመቶ ልዩ የዕጣ ዕድል የተፈቀደላቸው በሰርኩላር መሻር የለበትም ብለዋል፡፡የመንግሥት ሠራተኞች ሆነው ምዝገባውን ከፈጸሙ በኋላ በተለያዩ ምክንያቶች በተለያዩ ጊዜያት ሥራቸውን በመልቀቃቸው ልዩ ዕድሉን ሊነፈጉ እንደማይገባ የሚናገሩት የዕጣ ዕድለኞች፣ መንግሥት የግድ ‹‹እኔ ዘንድ ካልሠራችሁ ዕድል አይኖራችሁም፤›› ማለት የለበትም ብለዋል፡፡ እንደማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የዕድሉ ተጠቃሚ ሊያያቸው እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡መንግሥት ዜጎቹ መጠለያ እንዲያገኙ የማድረግ ግዴታ እንዳለበት ጠቁመው፣ ባወጣው ፕሮግራም መሠረት ተጠቃሚ ማድረጉ ጥሩ ቢሆንም ያገኙትን ልዩ ዕድል እንዳያገኙ ማድረግ ግን ተገቢ አይደለም ብለዋል፡፡ በተጨማሪ ማንኛውም ዜጋ በራሱ ሥራ የመፍጠርና ራሱን መቻል እንዳለበት ከሚገልጸው ጋር እንደሚጣረስም አስረድተዋል፡፡ ቆሜለታለሁ ከሚለው ቤት አልባዎችን ባለቤት ከማድረግ ዓላማ ጋርም የሚጋጭ ነው ብለዋል፡፡የዕድሉ ተጠቃሚ በመሆናቸው ተደስተው የሚፈለጉባቸውን መሥፈርቶች በማሟላት በተመደቡበት ክፍለ ከተማ ሲሄዱ፣ ‹‹በ2005 ዓ.ም. የተመዘገባችሁት የመንግሥት ሠራተኛ ሆናችሁ ነበር፡፡ መንግሥት ልዩ ዕድል እንድታገኙ አድርጎ የዕድሉ ተጠቃሚ ስለመሆናችሁ የድጋፍ ደብዳቤ ይዛችሁ መቅረብ እንዳለባችሁ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮና የቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ ሰርኩላር አስተላልፏል፤›› ተብለው እንደተመለሱ አስረድተዋል፡፡በአሥረኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውል በመዋዋል ሒደት የሚገጥሙ የአሠራር ክፍተቶችን ለመሙላት የሚያስችል ሰርኩላር ሚያዝያ 26 ቀን 2007 ዓ.ም. መተላለፉን የገለጹት ዕድለኞቹ፣ መንግሥት ሁሉም ዜጎች በእኩልነት እንዲጠቀሙ በማድረግ ዕድሉ እንዳያመልጣላቸው የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል፡፡ ወጣ የተባለው ሰርኩላር ግን እነሱን በእጅጉ እንደሚጎዳ አስረድተዋል፡፡የዕድሉ ባለቤቶች በሚያነሱት ተቃውሞ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡ ሪፖርተር ጥያቄ ያቀረበላቸው የቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግሥቱ፣ ‹‹ጉዳዩ የአስተዳደሩን ውሳኔ የሚጠይቅ ነው፤›› ብለዋል፡፡አሁን ባለው ሁኔታ የመንግሥት ሠራተኞች የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን የገለጹት አቶ መስፍን፣ ይህ የተደረገው የመንግሥት ሠራተኞችን ለመደገፍ  ነው ይላሉ፡፡ በመሆኑም በመንግሥት ሠራተኞች ኮታ ዕጣ የደረሰው ሰው የመንግሥት ሠራተኛ ካልሆነ ቤቱ እንደማይገባው ተናግረዋል፡፡ ይህንን አባባል በአጭሩ ሲያስረዱ፣ ‹‹በሴቶች ኮታ ወንድ ቢደርሰው አይሰጠውም፡፡ ምክንያቱም ኮታው የሴቶች በመሆኑ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ውሳኔው በኤጀንሲው የሚሰጥ ባለመሆኑ በሁሉም ክፍላተ ከተሞች ተመሳሳይ ችግሮች ተከስተው ከሆነ ተሰባስበው ሲመጡ ለከተማ አስተዳደሩ ይቀርብና ውሳኔ እንደሚሰጥበት አስረድተዋል፡፡የዕጣ ዕድለኞች ብዙ ሥጋት እንዳይገባቸው ያሳሰቡት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ በየተመደቡበት ክፍለ ከተማ በመሄድ አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተው ውሳኔው እስከሚሰጥ ድረስ ይጠባበቁ ብለዋል፡፡በሌላ በኩል ዕጣ ደርሷቸው ቅድመ ክፍያ (20 በመቶ የቤቱን ዋጋ) መፈጸም ያቃታቸው አንዳንድ ዕድለኞች ነጠላቸውን አንጥፈው ሲለምኑ ተስተውሏል፡፡ አነስተኛ ተከፋይ የሆኑ ሠራተኞችም አንጥፈው ከሚለምኑት ባልተናነሰ ሁኔታ በሚሠሩባቸው መሥሪያ ቤቶች ዕርዳታ እንዲደረግላቸው ወረቀት እያዞሩ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡አቶ መስፍን ለእነዚህ ዜጎች መንግሥት የተለየ ዕርዳታ የሚያደርግበት አሠራር እንዳለ ተጠይቀው፣ ‹‹በእርግጥ የኤጀንሲው የሥራ ዘርፍ አይደለም፡፡ ዋጋ የመቀነስና የተለያዩ እገዛዎች ካሉም የመቀነስና የማድረግ ሥልጣን የከተማ አስተዳደሩ ነው፤›› ካሉ በኋላ፣ ዕጣ ደርሷቸው መሠረታዊ የሆነ ችግር ያለባቸው ከተገኙ አማራጮች እንደሚፈለጉላቸው ገልጸዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ የቀበሌ ቤት የመስጠትና ሌሎችንም ድጋፎች ሊያደርግ እንደሚችል ጠቁመው፣ አስተዳደሩ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን ዋጋ ይቀንስ ወይም አይቀንስ እንደማያውቁ አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "340fcc3f632a85c6cf7568bd826b0bd1" }, { "cosine_sim_score": 0.4640992904878044, "passage": "21 የውጭ አገር ተወላጆች ኢትዮጵያዊ ዜግነት አግኝተዋልበብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሥር ከሚገኙ ሰባት ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው የኢሚግሬሽንና ዜግነት ጉዳዮች ዋና መምርያ፣ ከፍተኛ ቅሬታ ሲያስነሱ የቆዩ ሥር የሰደዱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታቱን አስታወቀ፡፡ዋና መምርያው ከወታደራዊው መንግሥት ውድቀት በኋላ በአጭር ጊዜ ውስጥ፣ በአገሪቱ የተገልጋዮችን ፍላጎት በማርካት ከቀዳሚዎቹ ተርታ ይመደብ ነበር፡፡ ነገር ግን በራሱ ውስጣዊ ችግሮች ተተብትቦ ዕድገቱን ከማስቀጠል ይልቅ፣ አገልግሎት አሰጣጡ በማሽቆልቆሉ ከተገልጋዮችም ሆነ ከተቆጣጣሪ የመንግሥት ተቋማት ቅሬታ ሲቀርብበት ቆይቷል፡፡ከሁለት ዓመት በፊት መምርያው አዳዲስ አመራሮች እንደተሾሙለት፣ አዲሶቹ አመራሮች የነበሩትን ችግሮች ለመፍታት መዋቅራዊ ማስተካከያዎችን በማድረግ ጥፋተኛ በተባሉ 45 ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ ዕርምጃ መውሰዱን አስታውቀዋል፡፡የኢሚግሬሽንና ዜግነት ጉዳዮች ዋና መምርያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረ ዮሐንስ ተክሉ፣ ምክትሎቻቸው አቶ ዘለዓለም መንግሥቴና አቶ መንግሥቱ ዓለማየሁ በጋራ ዓርብ ሚያዝያ 12 ቀን 2010 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ባለሥልጣናቱ በመግለጫቸው የመምርያው ስም እንዲጎድፍ ምክንያት የሆኑ አካላት፣ ሕግና መመርያ በመጣስ ችግር የፈጠሩ አመራሮችና ሠራተኞች ከቦታቸው ተነስተው ጉዳያቸው በሕግና በዲሲፕሊን እየታየ ነው ብለዋል፡፡ለአገልግሎት አሰጣጥ ማነቆ ለነበሩ ችግሮች ማስተካከያ ተደርጓል፡፡ የቪዛ አገልግሎት አምስት፣ የፓስፖርት አሰጣጥ ቀደም ሲል ሁለት ወራት ይፈጅ ነበር፡፡ አሁን ግን በሦስት ቀናት፣ አስቸኳይ ሰነድ ደግሞ በአንድ ቀን አትሞ መስጠት ተችሏል በማለት ባለሥልጣናቱ አስረድተዋል፡፡አቶ ገብረ ዮሐንስ እንደተናገሩት፣ አገልግሎት አሰጣጡን የተሻለ ደረጃ ለማድረስ በተለይ ከኢትየጵያ ፖስታ አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በጋራ እየሠሩ ነው፡፡ የዜጎች መጉላላትን ለማስቀረት ፓስፖርት ለመውሰድ ወደ መምርያው ዋና መሥሪያ ቤት መምጣት ሳያስፈልግ፣ በፖስታ ቤት በኩል መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ተመቻችቷል ብለዋል፡፡ ዜጎች ፓስፖርታቸውን በአዲስ አበባ፣ በክልልና በመላው ዓለም በፖስታ አገልግሎት በኩል መውሰድ እንደሚችሉ ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ባሻገርም አዲስ አበባ መምጣት ሳያስፈልግ ዜጎች ባሉበት አካባቢ ፓስፖርት የሚያወጡበት ዕድል የተመቻቸ መሆኑን፣ በመጪው ግንቦት በአዳማ፣ በሰመራና በጅግጅጋ ከተሞች ቅርንጫፎች እንደሚከፍቱ አቶ ገብረ ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የኤሌክትሮኒክ ቪዛ በተለይም ለቱሪዝምና ለኮንፈረንስ ተሳታፊዎች የተጀመረ መሆኑን፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአውቶሜሽን ሲስተም የተገልጋዮችን መረጃዎች መሙላት፣ ክፍያ መፈጸምና ቀጠሮ መያዝና ወደ ኢምግሬሽን ሲስተም መላክ የመሳሰሉ ሥራዎች እንደሚከናወኑ አስረድተዋል፡፡ አገሪቱ በቦሌና በድሬዳዋ ዋና መግቢያ በር፣ ከእነዚህ በተጨማሪ በኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር አንድ ኬላ፣ ከዚያ በተጨማሪም ዘጠኝ የየብስ ኬላዎች አሏት፡፡ በእነዚህ ኬላዎች በቀን ከ8,500 በላይ ሰዎች የሚገቡና የሚወጡ ሲሆን፣ ሰባት ሺሕ የሚሆኑት በቦሌ ኤርፖርት የሚስተናገዱ መሆናቸው ታውቋል፡፡የኢምግሬሽን ዋና መሥሪያ ቤት በቀን ከ2,500 እስከ 3,000 በሚደርሱ ተገልጋዮች የሚጎበኝ እንደሆነ፣ ለተገልጋዮች የተሻለ ግልጋሎት ለመስጠት የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገልጿል፡፡  ከዚህ በተጨማሪ መምርያው በተያዘው በጀት ዓመት ለ21 የውጭ አገር ሰዎች የኢትዮጵያ ዜግነት መስጠቱ፣ ከእነዚህ ውስጥ ሰባት የመናውያንና አንድ የሶማሊያ ተወላጆች እንደሆኑ ታውቋል፡፡ አሁንም 20 የሚሆኑ የውጭ አገር ተወላጆች ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለመሆን ጥያቄ ማቅረባቸው፣ 13 የሚሆኑት መሥፈርቱን በማሟላታቸው በቅርብ ኢትዮጵያዊ እንደሚሆኑ ተገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ዘጠኝ የሚሆኑት የየመን ተወላጆች ሲሆኑ፣ አራቱ ኤርትራውያን እንደሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ", "passage_id": "00735f969fc75161678c24b6e9351483" }, { "cosine_sim_score": 0.46390059978887044, "passage": "ዳዊት እንደሻውየመንግሥት ግዥዎችና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ሦስት ኩባንያዎች ባቀረቡት ቅሬታ መሠረት፣ በመንግሥት ግዥዎችና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አማካይነት 180 ሺሕ ታብሌት ኮምፒዩተሮችን ለመግዛት ሲከናወን የነበረውን የጨረታ ሒደት በጊዜያዊነት አገደ፡፡ከአሁን ቀደም በጨረታው ላይ ተሳትፈው የነበሩ ስድስት ኩባንያዎች ለአገልግሎቱ ቅሬታ  አቅርበው ነበር፡፡ አገልግሎቱ ግን ቅሬታቸውን ውድቅ አድርጎታል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ዜድቲኢ፣ አይ ላይፍ፣ ቴክኖ፣ ሲምቦ ሪሶርስ፣ ሌኖቮና መስቴክ አፍሪካ የተባሉት ድርጅቶች ውጤቱን እንደማይቀበሉትና ጉዳያቸው እንደገና በአገልግሎቱ እንዲታይ አመልክተው ነበር፡፡በዚህም ምክንያት በመከተል በአገልግሎቱ ውሳኔ ያልተደሰቱ ሦስት የጨረታው ተሳታፊ ኩባንያዎች ቅሬታቸውን ወደ ኤጀንሲው ወስደዋል፡፡ ባለው የሕግ አግባብ መሠረት በተገለጸው ውጤትና በአገልግሎቱ ውሳኔ ተጫራቾች ደስተኛ ካልሆኑ፣ ቅሬታቸውን ወደ መንግሥት ግዥዎችና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ መውሰድ ይችላሉ፡፡ኤጀንሲውም ቅሬታቸው አሳማኝ ሆኖ ካገኘው ብቻ ቅሬታቸውን የማየት ሥልጣን አለው፡፡ በዚህም መሠረት ከስድሰቱ ተጫራቾች ቴክኖ፣ ሲምቦ ሪሶርስና ሌኖቮ የተባሉ ተጫራቾች ቅሬታቸውን ለኤጀንሲው ባለፈው ሳምንት አቅርበዋል፡፡ከአሁን ቀደም አገልግሎቱ የአሜሪካው ባክ ዩኤስና የቻይናው ሁዋዌ ኩባንያዎች ወደ ቀጣዩ የፋይናንስ ግምገማ ዙር እንዲያልፉ ማድረጉ ይታወሳል፡፡በዚህ ጨረታ ቴክኖ ሞባይል እንደ አገር ውስጥ ተጫራች ተወዳድሯል፡፡ ከስምንት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ሥራውን የጀመረው ቴክኖ የተለያዩ የተንቀሳቃሽ ስልኮችን በማቅረብ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ዲጂታል ታብሌቶችን ያቀርባል፡፡ የኩባንያው ዋና መቀመጫ ሆንግ ኮንግ ነው፡፡‹‹ጨረታው ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ መውጣት ነበረበት፤›› ሲሉ የቴክኖ ፓርትነር  አቶ ሌቪ ግርማ ይገልጻሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ጨረታ ሲጀመር አገር ውስጥ ያሉ 14 አቅራቢ ድርጅቶች የተጠየቁዋቸው መሥፈርቶች እንደሚያሟሉ ተጠይቀው ካላሟሉ ነበር ጨረታውን ወደ ዓለም አቀፍ ጨረታ መሄድ የነበረበት፤›› ሲሉም አክለዋል፡፡አቶ ሌቪ ድርጅታቸው ስላቀረበው ቅሬታ ዝርዝር አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡ ለኤጀንሲው በቀረበው ቅሬታ መሠረት ጨረታው እንዲታገድ የታዘዘ ሲሆን፣ አገልግሎቱም የቀረቡት ቅሬታዎች ላይ መልስ እንዲሰጥ ታዟል፡፡በዚህም መሠረት አገልገሎቱ በዚህ ሳምንት ሌኖቮ በተባለው ኩባንያ ለቀረበው ቅሬታ መልስ መስጠቱን የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል፡፡በዚህም መሠረት አገልገሎቱ ከዚህ ቀደም ሌኖቮ የተባለው ኩባንያ ወደ ቀጣዩ ዙር እንዳያልፍ የሰጠውን ውሳኔ ትክክለኛ ነው ብሎ በአቋሙ መፅናቱ ታውቋል፡፡ሌኖቮ ተቀማጭነቱን በአሜሪካና በቻይና ያደረገ የቻይና ኩባንያ ነው፡፡ የተለያዩ እንደ ታብሌት፣ ተንቀሳቃሽ ስልኮች፣ እንዲሁም ኮምፒዩተሮች በማምረትና ለዓለም አቀፍ ገበያ በማቅረብ ይታወቃል፡፡ሌኖቮ ካቀረበው ቅሬታ በተጨማሪም ሁለቱ ኩባንያዎች ያቀረቡት ቅሬታ ላይ  አገልግሎቱ መልስ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡አገልግሎቱ ባደረገው ውስን ጨረታ 18 ድርጅቶች ተጋብዘው የነበረ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ዘጠኙ ብቻ ተሳታፊ ነበሩ፡፡ይኼ ውጤት የመጀመሪያው የቴክኒክ ግምገማ ከተሰረዘ በኋላ የመጣ ነው፡፡ የተሰረዘውም የታብሌቶቹ ዝርዝር ዓይነት መሻሻል በማስፈለጉ እንደነበር ተገልጿል፡፡መጀመሪያ በነበረው ጨረታ የታብሌቶቹ ባትሪ ዓይነት ተቀያሪ እንዲሆኑ ቢፈለግም፣ ነገር ግን ይኼ ተጫራቾችን የሚጋብዝ ሆኖ አልተገኘም፡፡ በዚህም ምክንያት ጨረታው ሊደገም ችሏል፡፡ከአሁን ቀደም ከዚህ ጋር በተያያዘ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ምንጮች ጨረታው ለመሰረዙ ሌሎች ምክንያቶችን ያነሳሉ፡፡ የመጀመሪያው ጨረታ ከተደረገ በኋላ የተጫራቾች የቴክኒክ ሰነድ ውጤት በተጫራቾች መገኘቱን እንደ ምክንያት ይገልጻሉ፡፡አጨቃጫቂ ሆኖ የቀጠለው የጨረታው የቴክኒክ ግምገማ ከመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ እንዲሁም ከመረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ በተወጣጡ ባለሙያዎች መደረጉ ይታወሳል፡፡ታብሌት ኮምፒዩተሮቹ በግንቦት 2009 ዓ.ም. ግዢያቸው ተጠናቆ ይቀርባሉ ተብሎ ቢጠበቅም፣ በተፈጠረው የጨረታ መዘግየት አቅርቦቱ በአንድ ወር ተራዝሟል፡፡የሕዝብ ቆጠራውን የሚያካሂደው የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ለሕዝብ ቆጠራው በአጠቃላይ ወደ ሦስት ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ታብሌቶቹ ደግሞ እስከ አንድ ቢሊዮን ብር ያስወጣሉ ተብሏል፡፡ግዥው ከተፈጸመ በኋላ ታብሌቶቹ በአውሮፕላን ተጓጉዘው የሚገቡ ሲሆን፣ የሕዝብ ቆጠራው ከተደረገ በኋላ ደግሞ ለሌሎች ተመሳሳይ ቆጠራዎች ይውላሉ፡፡ለደኅንነትም ሲባል ባትሪያቸው እስከ 30 በመቶ ብቻ እንዲሞሉ ይደረጋል፡፡ ከአሁን ቀደም ኤጀንሲው ለዋናው የሕዝብ ቆጠራ ዝግጅት እንዲረዳው የሙከራ ቆጠራ ባለፈው ዓመት የጀመረ ሲሆን፣ በዚህም 220 የሚሆኑ የተመረጡ ቦታዎች በታብሌት ኮምፒዩተሮች የታገዘ ቆጠራ ተደርጎላቸዋል፡፡በኅዳር 2010 ዓ.ም. ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው ብሔራዊ ቆጠራ ኮሚሽን መቋቋሙ ይታወሳል፡፡ አገሪቱ ከዚህ በፊት የመጨረሻውንና ሦስተኛውን ቆጠራ በ1999 ዓ.ም. አድርጋለች፡፡ በዚህም ቆጠራ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 73.8 ሚሊዮን መድረሱ ይታወሳል፡፡ አሁን ባለው መረጃ መሠረት ደግሞ 100 ሚሊዮን ይጠጋል እየተባለ ነው፡፡ ድርጅቶቹ ያቀረቡት ጨረታ በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ በሚመራው የቅሬታ አጣሪ ቦርድ ይታያል፡፡", "passage_id": "886eff3a43f6cb37b2ce35076f51b696" }, { "cosine_sim_score": 0.4471780993781187, "passage": "አቶ አሸናፊ ዘመቻ በሙያቸው የሥነ ሕንጻ ባለሙያ ናቸው። ለሥራቸው የሚያግዟቸውን የተለያዩ ነገሮችም ዲዛይን በማድረግ ይሰራሉ።ለዚሁ ስራቸውም እንዲረዳቸው በሚል የ3ዲ ፕሪንተር ያላቸው ሲሆን በዚያም የተለያዩ ባሕላዊ የሆኑ እቃዎችን፣ መብራቶችን ለማተም ይገለገሉበታል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ላይ ከተከሰተ ጀምሮ በቅርበት ጉዳዩን ሲከታተሉ እንደነበር የሚገልፁት አቶ አሸናፊ፣ በወቅቱ ወረርሽኙ ስጋት ውስጥ ከትቷቸው እነደነበር ያስታውሳሉ።በወቅቱ ከመደናገጥ ይልቅ ምን ዓይነት አስተዋፅኦ ላበርክት የሚል ሃሳብ ይዘው ዙሪያቸውን ሲቃኙ ባላቸው 3ዲ ፕሪንተር የተወሰነ አገለግሎት መስጠት እንደሚችሉ አሰቡ።ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከቻይና አልፎ አውሮፓ፣ አሜሪካ እንዲሁም አፍሪካን ሲያዳርስ ግለሰቦችንም ሆነ የሕክምና ባለሙያዎችን ለቫይረሱ እንዳይጋለጡ ለማድረግ በሙያቸው ምን ማድረግ እንዳለባቸው ሲያስቡም ባላቸው ሕትመት መሳሪያ የፊት መሸፈኛ መስራት እንደሚችሉም ማስተዋላቸውን ይናገራሉ።ቻይና ላይ ቫይረሱ መከሰቱ በተሰማበት ወቅት ጀምሮ ጉዳዩ ያሳስባቸው እንደነበር ለቢቢሲ የሚናገሩት አቶ አሸናፊ፣ በወቅቱበአገር ውስጥ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ዋጋ በፍጥነት መናሩ እንዲሁም የአቅርቦት ችግር መኖሩ ማስተዋላቸው ምን ማድረግ አለብኝ ወደሚል ጥያቄ እንደመራቸው ይገልጻሉ።3ዲ ፕሪንተር ካላቸው እና በእንግሊዝ አገር ከሚገኙ ሌሎች ባለሙያዎች ጋር በኢንተርኔት ላይ በነጻ የሚገኙ ሶፍትዌሮችን በመጠቀም ለአገራቸው የሚጠቅም ነገር ለማበርከትም አቀዱ።በዚህ የፊት መሸፈኛ የሕክምና ባለሙያዎችም ሆኑ ሌሎች ለቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ ሰዎች ፊታቸውን የሚከልሉበትን መሳሪያ ከበይነ መረብ ላይ በመመልከት ሰሩ።እርሳቸው በ3ዲ ፕሪንተር ተጠቅመው ያመረቷቸውን የፊት መከለያዎች፣ ለሆስፒታሎችና ለሕክምና ባለሙያዎች በነጻ ሲሰጡ የፊት መከለያ መጠቀም በስፋት በባለሙያዎች ዘንድ አለመለመዱን ያስታውሳሉ።መጀመሪያ ላይ ያመረቷቸውን የፊት መከለያዎች በነጻ ለተወሰኑ ሆስፒታሎችና የሕክምና ባለሙያዎች ለግሰዋል።በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል እና ጥቁር አንበሳ ሆስፒታሎች፣ እንዲሁም በግል ለሚያውቋቸው ሕክምና ባለሙያዎች በነጻም በሽያጭም መስጠት የጀመሩት አቶ አሸናፊ፣ ይህ የሕክምና ባለሙያዎች ፊታቸውን ሙሉ በሙሉ የሚከልሉበትን (ፌስ ሺልድ) መሳሪያ በበርካታ ባለሙያዎች ዘንድ ፍላጎትን በመፍጠሩ በክፍያ ለማቅረብ ተነጋገሩ።ይህንን የፊት መከለያ ማንም የ3ዲ ፕሪንተር ያለው ግለሰብ በቀላሉ በሚጫኑ ሶፍት ዌሮችን በመጠቀም ማተም የሚችል ቢሆንም ህትመቱ ግን ዘገምተኛ በመሆኑ በብዛት ለማዳረስ አስቸጋሪ እንዳደረገው ይገልጻሉ።በአገር ውስጥ 3ዲ ፕሪንተር ያለው ግለሰብ ቁጥር አነስተኛ መሆኑን የገለፄት አቶ አሸናፊ ዘመቻ፣ ለህትመት የሚያገለግለው ቁስ በቀላሉ አለመገኘቱ ደግሞ ሌላ ፈታኝ ነገር ነበር። ፊትን የሚሸፍነው ማይካ በቀላሉ ገበያ ላይ የሚገኝ ቢሆንም እርሱን አቅፎ የሚይዘው ፍሬም ግን በ3ዲ ፕሪንተር መታተም እንዳለበት ጨምረው ያብራራሉ።ይህ መሸፈኛውን የሚያቅፈው ፍሬም ፀጉር ላይ እንደሚቀመጥ ቲያራ ዓይነት ሲሆን፣ ተበስቶ የፊት መሸፈኛውን እንዲታሰርበት ይደረጋል።በ3 ዲ ፕሪንተር ላይ ለማተም ይጠቀሙበት የነበረው ቁስ አንዴ ጥቅም ላይ ከዋለ በኋላ እንደማያገለግል የሚናገሩት አቶ አሸናፊ፣ ልጠቀምበት ቢባል እንኳ በቀላሉ ባክቴሪያ እንደሚስብ በተጨማሪም የአቅርቦት እጥረት መኖር ፈታኝ ማድረጉን ያስረዳሉ። ይህ የፊት መከለያ ማይካ ከቻይና እንደሚገባ የሚገልፁት ባለሙያው፣ ነገር ግን ግንባር ላይ የሚያርፈው የፊት መሸፈኛ አካሉ ስፖንጅ መሆኑን ይገልጻሉ።ይህ ደግሞ በቀላሉ ባክቴሪያን ስለሚይዝ በየጊዜው በፀረ ተህዋሲያን ኬሚካል ለማጽዳት አስቸጋሪ መሆኑን አብራርተዋል።ነገር ግን ይህንን ከ3ዲ ፕሪንተር ውጪ መስራት አስፈላጊመሆኑን እንዲሁም በአገር ውስጥ በቀላሉ በሚገኝ ቁስ ቢሰራ መልካም መሆኑን ማስተዋላቸው የራሳቸውን የፊት መሸፈኛ ዲዛይን አድርገዋል።በዚህም ወቅት መሳሪያው ዳግም ጥቅም ላይ እንዲውል ተደርጎ ቢሰራ መልካም መሆኑን ማስተዋላቸውንም ይገልጻሉ።በዚህም የተነሳ የሰሩት የፊት መሸፈኛ ዳግም ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን፣ ፊትን የሚከላከለው ማይካ ደግሞ በትንፋሽ አማካኝነት በቀላሉ ጭጋግ አይለብስም ሲሉ ያብራራሉ።እርሳቸው የሰሩት የፊት መከለያ ወጥ የሆነ ከፕላስቲክ የተሰራ ሲሆን ተቆርጦ በሌዘር ውስጥ እንደሚገባ ገልፀዋል። ለማጽዳት በሚፈለግበትም ወቅት ተፈትቶ በኬሚካል በቀላሉ ለማጽዳት እንዲቻል ተደርጎ መሰራቱን ያስረዳሉ።እነዚህ መሳሪያዎች ለየት የሚያደርጋቸው በቀላሉ ተፈታትተው መገጣጠማቸው ብቻ ሳይሆን፣ አገር ውስጥ በቀላሉ ከሚገኙ ቁሶች መሰራታቸውም ሌላው ለየት የሚያደርጋቸው ነገር መሆኑን ይገልጻሉ። አቶ አሸናፊ የሰሩት የፊት መሸፈኛ ቅርፁን ጠብቆ እንዲቆይ እና በቀላሉ እንዳይሰብ ተደርጎ መሰራቱን ጨምረው ተናግረዋል።", "passage_id": "160f7a3fa8692809178b02fc34a37982" }, { "cosine_sim_score": 0.4468734278928397, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጭበርብረው የተቀጠሩ ሠራተኞችን ለመመንጠር አዲስ ዕቅድ አወጣ፡፡ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በሁሉም መሥሪያ ቤቶች ይህንን የሚሠራ ኮሚቴ ያቋቋመ ሲሆን፣ በማዕከል ደረጃ ፖሊስና ፍትሕ ቢሮ ያሉበት ግብረ ኃይል አቋቁሟል፡፡ ቢሮው ሒደቱ የሚመራበትን መመርያ በማዘጋጀት በማዕከል፣ በክፍለ ከተማና በወረዳ መዋቅሮች ከሚመለከታቸው ጋር ሲመክር ቆይቷል፡፡ በዚህ መሠረት ኮሚቴዎቹ ከታኅሳስ 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራቸውን እንደሚጀምሩ፣ ሥራው ሦስት ምዕራፎችን እንደያዘ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከታህሳስ 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በየመሥሪያ ቤቱ በሐሰተኛ ሰነድ ሁነኛ ቦታ ይዘው የሚገኙ ሠራተኞችና ኃላፊዎች በፈቃደኝነት ራሳቸውን እንዲያጋልጡ ዕድል ይሰጣቸዋል ተብሏል፡፡ ይህ ራስን የማጋለጥ ጉዳይ ለአንድ ወር የሚቆይ ሲሆን በወሩ ጥር 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ደግሞ የጥቆማ ሳጥን ተዘጋጅቶ አውጫጭኝ እንደሚጀመር ተሰምቷል፡፡ይህም ለአንድ ወር ከቆየ በኋላ ከየካቲት 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ኮሚቴው የትምህርት ማስረጃዎችን መመርመር ይጀምራል፡፡ ሒደቱ የይቅርታ ጊዜው ያለው ሲሆን፣ በይቅርታ ጊዜው ያልተጠቀሙ ወደ ተጠያቂነት እንደሚሸጋገሩ ተገልጿል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና በሥሩ በሚገኙ መሥሪያ ቤቶች በአጠቃላይ 105 ሺሕ ሠራተኞች እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡  በትክክለኛ የትምህርት ማስረጃ ቦታ የያዙ እንዳሉ ሁሉ በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማይገባቸውን ሁነኛ ቦታ የያዙ መኖራቸውን፣ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ‹‹ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሠራተኞች በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማይገባቸውን ቦታ ይዘዋል፡፡ ይህም በከተማ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው የመልካም አስተዳደር ችግር አንዱ ምክንያት ነው፤›› ሲሉ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ተጠባባቂ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መላኩ ተመሥገን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በፌዴራል ደረጃ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ባካሄደው ዳሰሳ፣ በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማይገባቸውን ቦታ የያዙ ሠራተኞችና ኃላፊዎች መኖራቸው ተረጋግጧል፡፡ በፌዴራል ደረጃ ከአምስት ሚሊዮን በላይ ሠራተኞች የሚገኙ ሲሆን፣ ማዕከላዊው መንግሥት አጭበርብረዋል በሚባሉ ላይ ዕርምጃ እንዲወሰድ ትዕዛዝ መስጠቱ ታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዕርምጃ መውሰድ የሚያስችለውን ሥራ ሲሠራ የቆየ በመሆኑ፣ በሚወስደው ዕርምጃ ይቅርታና ተጠያቂነት ጉልህ ሥፍራ መያዛቸው ታውቋል፡፡ የኦሮሚያና የአማራ ክልሎች ቀደም ብለው ዕርምጃ መውሰዳቸው ይታወቃል፡፡ ", "passage_id": "c5568a0cc20cdfb0d9a7d0b92461b8ed" }, { "cosine_sim_score": 0.44607866683000275, "passage": "በተለያዩ የኢንዱስትሪ ዘርፎች የተሰማሩ ኩባንያዎችን በአባልነት በመያዝ፣ በተለያዩ መጠሪያ ስሞች ከ22 ዓመታት በላይ ሲንቀሳቀስ የቆየው ‘ናሽናል አሶሴሽን ኦፍ ኢትዮጵያን ኢንዱስትሪስ’ የተባለው ማኅበር ጽሕፈት ቤት ታሸገ፡፡ በጆሞ ኬንያታ መንገድ ሜጋ ሕንፃ አካባቢ ከሚገኙ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ከሚያስተዳድራቸው ሕንፃዎች መካከል በአንዱ ውስጥ የሚገኘው የማኅበሩ ጽሕፈት ቤት የታሸገው፣ ጥር 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ነው፡፡ ከጽሕፈት ቤቱ የተገኘው መረጃ እንደሚያላክተው፣ ጽሕፈት ቤቱን ያሸገው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ የቀጣና ሦስት ጽሕፈት ቤት ነው፡፡ ኤጀንሲው ጽሕፈት ቤቱን ሊያሽግ የቻለውም ማኅበሩ ከኤጀንሲው የተከራየውን የቢሮ ውል እንዲያድስ ተጠይቆ በወቅቱ ባለማደሱ እንደሆነ ታውቋል፡፡ ባለፈው ረቡዕ ኤጀንሲው ጽሕፈት ቤቱን ከማሸጉ ቀደም ብሎም ለማኅበሩ በጻፈው ደብዳቤ፣ በተገባው ውል መሠረት የኪራይ ውሉን ሊያድስ ባለመቻሉ ከኅዳር 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ የኪራይ ውሉን ማቋረጡንና ታህሳስ 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ቢሮውን እንዲያስረክብ አሳስቦ ነበር፡፡ በዚሁ የኤጀንሲው ደብዳቤ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ማኅበሩ ቢሮውን የማያስረክብ ከሆነ ግን፣ በሁለቱ ተዋዋዮች የውል ስምምነት መሠረት ሕጋዊ ዕርምጃ የሚወስድ መሆኑም አስጠንቅቆ እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የናሽናል አሶሴሽን ኦፍ ኢትዮጵያን ኢንዱስትሪስ የሥራ ኃላፊዎች ግን የኤጀንሲው ዕርምጃ ተገቢ አለመሆኑን ይገልጻሉ፡፡ ማኅበሩ የሚገለገልበትን ቢሮ ኪራይ ውል ለማደስ ያልቻለበት አሳማኝ ምክንያት እንደነበረውና ይህንንም ለኤጀንሲው በተደጋጋሚ ያስረዳ ቢሆንም፣ ሊቀበል ባለመቻሉ ቢሮውን አሽጎብናል በማለት ይናገራሉ፡፡ ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ጋር በገባው ውል መሠረት የኪራይ ውሉን ለማሳደስ ያልቻለበት ዋና ምክንያት ደግሞ፣ ማኅበሩ ሕጋዊ ሰውነቱን የሚያረጋግጥለት ፈቃድ ለማሳደስ በተደጋጋሚ ለማኅበራትና ለበጎ አድራጎት ማኅበራት ኤጀንሲ ያቀረበው ጥያቄ አወንታዊ ምላሽ ምላሽ ካለማግኘቱ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ባልታደሰ ፈቃድ የቢሮ ኪራይ ውሉን ለማሳደስ ባለመቻሉ የተፈጠረ ክፍተት መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ጋር በተገባው የቢሮ ኪራይ ውል ውስጥ የኪራይ ውሉን አድሶ ለመቀጠል ማኅበሩ የታደሰ ፈቃድ ማቅረብ እንዳለበት የሚያመላክት መሥፈርት በመኖሩ፣ የኪራይ ውሉ ሊታደስ አልቻለም፡፡ ማኅበሩና ኤጀንሲው በኪራይ ውል ጉዳይ መነጋገር ከጀመሩ ከዓመት በላይ ተቆጥሯል፡፡ ኤጀንሲው ማኅበሩ የኪራይ ውሉን እንዲያድስ ደብዳቤ የጻፈው በኅዳር 2007 ዓ.ም. ብቻ ሳይሆን፣ በሚያዝያ 2006 ዓ.ም. ተመሳሳይ ደብዳቤ ጽፎ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል፡፡ ቢሮ አልባ በመሆን በንብረቱ ላይ ጽሕፈት ቤቱ የታሸገበት ማኅበር ከዚህ በኋላ ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን ለማወቅ ተቸግሯል፡፡ ማኅበሩ የማኅበራትና በጎ አድራጎት ኤጀንሲ ፈቃዱን ባለማደሱ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት የወሰደው ቢሆንም፣ ውጤቱ ሳይታወቅ ጽሕፈት ቤቱ መታሸጉ የማኅበሩ ህልውና አደጋ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል፡፡ ማኅበሩ ባለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ስያሜዎች ሲንቀሳቀስ ቆይቷል፡፡ ከ22 ዓመታት በፊት ሲቋቋም የኢትዮጵያ የግል ኢንዱስትሪዎች ማኅበር የሚል መጠሪያ ነበረው፡፡ ቀጥሎም የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪዎች ማኅበር የሚል ስያሜ ይዞ ሲሠራ ቆይቷል፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት ደግሞ ማኅበራት እንደ አዲስ እንዲደራጁና እንዲመዘገቡ ሲደረግ፣ እንደገና አዲስ ስያሜ ይዞ እንዲሠራ ሊገደድ መቻሉ ተጠቅሷል፡፡ በዚህም ምክንያት የማኅበሩ ስያሜ ናሽናል አሶሴሽን ኦፍ ኢትዮጵያን ኢንዱስትሪስ በሚል እንዲጠራ ቢወሰንም፣ በአዲሱ አሠራር መመዝገብና ፈቃዱን ለማደስ አልቻለም፡፡ የማኅበሩ አመራሮች ማኅበሩ ያሳለፋቸው በርካታ ውጣ ውረዶች እየጠናከሩ መጥተው፣ በአሁኑ ጊዜ የህልውናው ማክተሚያ ላይ የተደረሰ ይመስላል ይላሉ፡፡ ማኀበሩ ከዚህ ቀደም ከ200 በላይ አባላት ይዞ የሚንቀሳቀስ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች አባላቱ ከግማሽ በላይ ቀንሰውበታል፡፡ ለአባላቱ መቀነስ እንደ አንድ ምክንያት የሚወሰደው ይኸው ፈቃድ የማደስ ጉዳይ ሲሆን፣ አንዳንድ አባላቱም ወደ ሌላ ተመሳሳይ ማኅበራት እንዲካተቱ የሚደነግጉ ሕጎች በመውጣታቸው እንደሆነ ይነገራል፡፡", "passage_id": "7e05d117c8047101ef50d18133248fd5" }, { "cosine_sim_score": 0.4444049560167581, "passage": "‹‹የተጠየቀው የደመወዝ ጥያቄ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ምላሽ እየተጠበ ነው›› የኢትዮጵያ ንግድ ባንክየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሁለት ዓመታት በላይ ያስጠናው አዲስ መዋቅር ሲጠናቀቅ፣ ሠራተኞችና የባንኩ አመራር የተሰማሙባቸው ነጥቦች ሳይካተቱ በመቅረታቸው፣ የሠራተኛ ማኅበሩ ሠራተኞችን ወክሎ አመራሩን አስጠነቀቀ፡፡ከሁለት ዓመት በፊት አዲስ መዋቅር ለማሠራት የወጣውን የንግድ ባንክ ዓለም አቀፍ ጨረታ ያሸነፈው ፍራንክፈርት ስኩል ኦፍ ፋይናንስ ኤንድ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት፣ ጥናቱን አጠናቆ መዋቅሩን ለባንኩ ማስረከቡን የሠራተኛ ማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ሃይማኖት ለማ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ አዲስ በተሠራው መዋቅር ሠራተኞች በጉጉት የሚጠብቁት የደመወዝ ማስተካከያ ቢሆንም፣ ያለ ደመወዝ ማስተካከያ መዋቅሩ በመሠራቱ በሠራተኞች ላይ ቅሬታ ተፈጥሯል፡፡ የቅሬታው ምክንያት ባንኩ የደመወዝ ማስተካከያ ካደረገ አምስት ዓመታት በማለፉ ነው፡፡ ከባንኩ አመራሮች ጋር በተደረገ ተደጋጋሚ ውይይት፣ በአዲሱ መዋቅር የደመወዝ ማስተካከያ እንደሚደረግ መተማመን ላይ ተደርሶ ስለነበር መሆኑን የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አስረድተዋል፡፡ ‹‹የሠራተኞችን ችግር የተነገራቸው የባንኩ አመራሮች አዲሱ መዋቅር ተግባራዊ ሲደረግ ችግሩ አብሮ እንደሚፈታልን ቃል ገብተውልን ነበር፤›› የሚሉት የማኅበሩ ፕሬዚዳንት፣ ምንም እንኳን  የመዋቅር ለውጡ ጥናት ሲካሄድ የሠራተኛ ማኅበሩ የሠራተኞች ውክልና ይዞ እንደ አንድ ባለድርሻ አካል ባይሳተፍም፣ ከሠራተኞች ጋር በመሆን መዋቅሩን በከፍተኛ ተስፋ ሲጠብቅ እንደነበር ጠቁመዋል፡፡የሠራተኛውን ደመወዝ ማስተካከያ ሳያካትት ተግባራዊ መሆን የጀመረው አዲሱ መዋቅር በሠራተኛው ላይ ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ መሆኑን ያስታወቁት የማኅበሩ ፕሬዚዳንት፣ ከአዲሱ መዋቅር ጋር ተያይዞ ሠራተኞች የሚያነሱት ቅሬታ ባልተመለሰበት ሁኔታ ተግባራዊ መደረጉ አግባብ ስላልሆነ እንዲቆም የባንኩን አመራር መጠየቃቸውንም አስረድተዋል፡፡ የባንኩ አመራርና የሚመለከተው የመንግሥት አካል የሠራተኛው ጥያቄ አግባብ መሆኑን ተመልክተው ምላሽ የማይሰጡ ከሆነ፣ ማኅበሩ ከሠራተኞች ጋር በመሆን የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅና ሕገ መንግሥቱ የሚፍቅዱለትን ማንኛውም ዕርምጃ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል፡፡ ጥያቄያቸው ለፖለቲካ ፍጆታ የሚውል ሳይሆን፣ ሠራተኞችንና የሠራተኛውን ጥያቄ ብቻ የሚመለከት መሆኑንም መንግሥት እንዲረዳቸው አስታውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች የባንኩን ደንበኞች በቅንነትና በታማኝነት በማገልገል ላለፉት 75 ዓመታት የሕዝብ አለኝታ መሆናቸውን እያስመሰከሩ እንደሆነ አቶ ሃይማኖት ጠቁመው፣ የ75 ዓመታት ስኬት የመጣው በተዓምር ሳይሆን በሠራተኞች ያላሰለሰ ጥረት መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተለያዩ የአስተዳደር ዕርከን ላይ ያሉ የሥራ መሪዎች ለሠራተኞች እየሰጡት ያለው ክብርና ተደማጭነት እየተሸረሸረ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ ምንም እንኳን ሠራተኞች የሚጠይቁት መብት የማግኘትና ግዴታቸውንም እንዲወጡ ለመወሰን በባንኩና በሠራተኞች መካከል የተደረገ የስምምነት ውል ቢኖርም፣ በአንዳንድ ሁኔታዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ እንዳልሆነም አክለዋል፡፡ በመሆኑም የሚመለከተው አካል ትኩረት ሰጥቶ በመከታተል ሊስተካከል እንደሚገባ ጠይቀዋል፡፡ የባንኩ ሠራተኞች ያቀረቡትን ቅሬታ በሚመለከት ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ በልሁ ታከለ እንደገለጹት፣ በባንኩ ዕድገትና ስፋት ምክንያት ዕድገቱን ሊሸከም የሚችል አዲስ መዋቅር ተሠርቷል፡፡ ከመዋቅሩ ጋር ተያይዞ የደመወዝ ጭማሪና ማስተካከያ እንደሚደረግ ባንኩ ከሠራተኞች ጋር በተስማማው መሠረት፣ ፕሮፖዛል ተሠርቶ ለሚመለከተው አካል መተላለፉንና ምላሽ እየተጠበቀ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ የሠራተኛ ምደባን በሚመለከት ባንኩ ያስቀመጣቸው መሥፈርቶች ስላሉ በመሥፈርቶቹ መሠረት እየተሠራ እንደሆነ ጠቁመው፣ ይኼንንም የሚያስፈጽም ኮሚቴ ስለተቋቋመ ሁሉም ነገር ፍጻሜ የሚገኘው በዚያ በኩል መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ሠራተኞች የሚመደቡት በሥራ ምደባ መመርያ ላይ በተቀመጡት መሥፈርቶች መሠረት ተወዳድረው መሆኑንም አክለዋል፡፡ ያለው ቦታ ውስን በመሆኑ ሁሉንም ሠራተኛ ማስደሰት እንደማይቻል የገለጹት ዳይሬክተሩ፣ ቅሬታዎች ሊፈጠሩ ይችላሉ ብለዋል፡፡ ", "passage_id": "67bae8eb37573dd843a5fd5093a12ba5" }, { "cosine_sim_score": 0.437614909495512, "passage": "- በአገሪቱ የማስታወቂያ ዘርፍ ውስጥ የሚካተቱ ባለድርሻ አካላትና ይህንን ለመምራት ኃላፊነት የተሰጣቸው የመንግሥት አካላት በቅንጅት አለመሥራት፣ ሸማቾች በሐሰተኛና በአሳሳች ማስታወቂያዎች የሚደርስባቸውን አሉታዊ ተፅዕኖ መቋቋም አለመቻላቸው ተገለጸ፡፡ የሚመለከታቸው አካላትም በቅንጅት እንዲሠሩ ጥያቄ ቀረበ፡፡የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን ሐሙስ መጋቢት 22 ቀን 2008 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሆቴል ከማስታወቂያ ኢንዱስትሪ ባለድርሻ አካላት ጋር ግንዛቤ ለማስጨበጥ ባዘጋጀው ዓውደ ጥናት ላይ፣ ሸማቾችን ከሐሰተኛና ከአሳሳች ማስታወቂያዎች ለመከላከል የወጡትን ሕጐች ተግባራዊ ለማድረግ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በቅንጅት አለመሥራት ለሕጐቹ ተግባራዊነት ተግዳሮት መሆናቸው ተገልጿል፡፡የአገሪቱን የማስታወቂያ ሥርዓት በበላይነት ለመምራት ኃላፊነት በተሰጠው የብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን ተፈጻሚ የሚሆን የማስታወቂያ ሕግ በ2004 ዓ.ም. ወጥቷል፡፡ እንዲሁም ሐሰተኛና አሳሳች ማስታወቂያዎች በሸማቹና በንግድ ውድድሩ ላይ የሚያሳድሩትን ተፅዕኖ ለመከላከል፣ በ2006 ዓ.ም. የንግድ ውድድርና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን አዋጅ ቁጥር 823/2006 ድንጋጌ ቢወጣም፣ ተቋማቱ በቅንጅትና በጋራ ባለመሥራታቸው ለሕጉ ተፈጻሚነት ተግዳሮቶች እንደሆኑ በዕለቱ የቀረበው ጥናት ጠቁሟል፡፡በማስታወቂያ ዘርፍ ውስጥ ያሉ መንግሥታዊና የንግድ ተቋማት የማስታወቂያ ሥራን ከአምራቹና ከነጋዴው ፍላጐትና ጥቅም አኳያ ብቻ መመልከት፣ ችግሩን ለመግታት አንደኛው እንቅፋት እንደሆነ የባለሥልጣኑ የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡የማስታወቂያ ዘርፍ ተዋናዮች የሚሠሩትን ማስታወቂያዎች ውበትና ማራኪነት ትኩረት ከመስጠት ውጪ፣ በሸማቾች ላይ የሚደርሰውን ሥነ ልቦናዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ ከግምት ውስጥ ሲያስገቡ አይስተዋልም ሲሉ የባለሥልጣኑ የግንዛቤ ማስጨበጥና የሕግ ተፈጻሚነት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ አበራ በመክፈቻ ንግግራቸው ጠቁመዋል፡፡ በተጨማሪም አንዳንድ በሕገወ­ጥ መንገድ ለመክበር የሚያስቡ ነጋዴዎችና አምራቾች ሸማቹን ስለሚገዛው ምርትና አገልግሎት ያለውን የጥራት፣ የመጠን፣ የዋጋና ለሚሰጠው ዋስትና ያለውን የግንዛቤ እጥረት ከፍተኛ ትርፍ ለማካበት እየተጠቀሙበት መሆኑ ተገልጿል፡፡አሳሳችና ሐሰተኛ ማስታወቂያዎች በተለይ በሕክምና፣ በምግብ፣ በትምህርትና በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ተጠቃሚ ሸማቾችን ለጉዳት እየዳረጉዋቸው መሆኑ ተጠቅሷል፡፡በዕለቱ በቀረበው ጥናታዊ ጽሑፍ ሐሰተኛና አሳሳች ማስታወቂያዎች የሚገለጹበት የተለያዩ መንገዶች መኖራቸውን፣ ከእነዚህም ውስጥ ቃላትን ያላግባብ መጠቀምና የልኬት መሣሪያዎችን ማዛባት፣ ያልተሰጠ ዕውቅናን ወይም ማረጋገጫን በአሻሚና በአሳሳች ወይም ባልተገባ መንገድ ማቅረብ፣ ሌሎችን ማንኳሰስ፣ መፍትሔ የማይሆን ዋስትና መስጠት፣ ወዘተ ከተዘረዘሩት ውስጥ ይገኙበታል፡፡ነፃ የትምህርት ዕድል ተብሎ የምዝገባ፣ የአስተዳደርና የትምህርት መገልገያዎች ክፍያ ማስከፈል በትምህርት ተቋማት አካባቢ የሚታይ ችግር መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ እንዲሁም ‘ታላቅ ቅናሽ’፣ ‘የማጣሪያ ሽያጭ’ የሚሉና በተግባር ግን እውነተኛ ያልሆኑ የተለመዱ ሐሰተኛና አሳሳች ማስታወቂያዎች በብዛት እየተስተዋሉ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ የአንድን ምርት ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስና የአገልግሎት ክፍያን ሳይደምሩ ማስተዋወቅ፣ ‘ነፃ ስጦታ’ እንደሚሰጥ ገልጾ ማስከፈል፣ ‘አስመስሎ በተሠራ ምርት እንዳይታለሉ’ የሚሉ አሳሳችና ሐሰተኛ ማስታወቂያዎች እየተለመዱ መምጣታቸው አሳሳቢ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡የማስታወቂያ ወኪሎች፣ የማስታወቂያ አሠሪዎችና ይህንን የሚያሰራጩ አካላት በሚሠሩዋቸውና በሚያቀርቧቸው የማስታወቂያ ውጤቶች ትክክለኛና የወጡትን ሕጐች የማይፃረሩ መሆኑን ትኩረት ሰጥተው ማረጋገጥ እንደሚገባቸው ተገልጿል፡፡በዓውደ ጥናቱ ላይ በተደረገው ውይይት የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ ተወካይ አቶ ይስማ ጅሩ፣ አምራቾች ከማስታወቂያ አንፃር የአመለካከት ችግር እንዳለባቸው አስረድተዋል፡፡ ‘አምራቾች፣ ዳጎስ ያለ ትርፍን እንጂ በኅብረተሰቡ ላይ የሚያመጡትን ጫና አለማየት ዋነኛው ችግር መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ በተጨማሪም የማስታወቂያዎች በባለሙያዎች አለመሠራት ሌላው የችግሩ አካል እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡‹‹የሕግ ክፍተት የለም፡፡ የሕግ ማዕቀፍ አለ፡፡ በጥራትና በደረጃ ብቻ ተወዳዳሪ ለመሆን መጣር ያስፈልጋል፡፡ ይህንንም አመለካከት መገንባት አስፈላጊ ነው፤›› ሲሉ አጽንኦት የሰጡት አቶ ይስማው አያይዘውም፣ ‹‹ኅብረተሰቡ ከፈጣሪ ቀጥሎ የሚያምነው ሚዲያን ነው፡፡ ይህ ደግሞ የኅብረተሰቡ እሴት ነው፡፡ ስለዚህም የሚዲያ ተቋማት ኃላፊነት ከባድ ነው፡፡ እነዚህን እሴቶች ማስጠበቅ መቻል አለባቸው፤›› ብለው ደረጃዎች ኤጀንሲ የተለያዩ አስገዳጅ ደረጃዎች እንዳሉት ገልጸዋል፡፡ እነዚህ አስገዳጅ ደረጃዎችና ምልክት በምርቶች ላይ መኖራቸውን አረጋግጦ ማስተዋወቅ እንዳለባቸው፣ እንዲሁም በተለይ የሚዲያ ተቋማት ይህንን ምልክት የመጠቀም ፈቃድ መሰጠቱን ማረጋገጥ እንዳለባቸው አስረድተዋል፡፡የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የማስታወቂያ ክትትልና ድጋፍ ቡድን መሪ አቶ እሱባለው ሻውል  በበኩላቸው፣ ሚዲያዎች አስገዳጅ ደረጃ የሚያስፈልጋቸው ምርቶች ምልክት ከሌላቸው እንዳይተዋወቁ ማድረግ አለባቸው ብለዋል፡፡እንዲሁም የሕፃናትን አስተዳደግ፣ የሴቶችንና የወጣቶችን መልካም ሥነ ምግባር በመፃረር የሚቀርቡ ማስታወቂያዎች ክልክል መሆናቸውንና ትውልድን፣ አስተሳሰብን፣ ፆታን፣ ባህልና ታሪክን በአሉታዊ መንገድ የሚቃረኑ ማስታወቂያዎች አግባብ እንዳልሆኑ አስረድተዋል፡፡ በተጨማሪም እነዚህ ማስታወቂያዎች የሚሠሩት በሙያው ፕሮፌሽናል ያልሆኑና ተገቢ ትምህርትና ሥልጠና ባልወሰዱ ግለሰቦች መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህንንም ክፍተት ለማጥበብ የትምህርት ተቋማት በዘርፉ ሥልጠና የሚሰጡበትን መንገድ ማመቻቸት እንደሚገባ አቶ እሱባለው ገልጸዋል፡፡ባለሥልጣኑ በሞኒተሪንግና በጥቆማ የሚያገኛቸው ሕጉን ያልተከተሉ ማስታወቂያዎች ላይ ምርመራ እንደሚያደርግና ውጤቱንም ተከታትሎ መልስ እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ማንኛውም አካል ጥቆማውን ለባለሥልጣኑ ማቅረብ እንደሚችል ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ከተሳታፊዎች የተሰነዘረውን በስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎችና በትምህርት ተቋማት አካባቢ የሚሰቀሉ የቢራና የመጠጥ ማስታወቂያዎችን አግባብ አለመሆን አስተያየት በተመለከተ፣ ጉዳዩ ከመሥሪያ ቤታቸው ሥልጣን ውጪ መሆኑንና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊነት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የውጭ ማስታወቂያዎችን የሚመለከት ሞዴል ደንብ ተዘጋጅቶ ከሦስት ዓመት በፊት እንደተሰጠ አቶ እሱባለው ገልጸዋል፡፡በባለሥልጣኑ የገበያ መረጃ ዳይሬክተር አቶ ኢቲሳ ደሜ፣ አሳሳችና ሐሰተኛ ማስታወቂያዎች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በተጨማሪም የሚመለከተው ባለድርሻ አካላት ሐሰተኛና አሳሳች ማስታወቂያዎች በሸማቹ፣ በንግድ ውድድሩና በአገር ኢኮኖሚ ላይ የሚያደርሱትን ተፅዕኖ ለመግታት በጋራ መሥራት እንደሚገባቸው ጠቁመዋል፡፡ እንዲሁም በሁሉም ወገኖች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ በስፋት ከመሥራት በተጨማሪ፣ አስተማሪ የሆነ ግንዛቤ መፍጠር ላይ ትኩረት መስጠትና በተጓዳኝም ሕጉን ተፈጻሚ ማድረግ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡           ", "passage_id": "103cf6bacc8a4088e99e9f897566e056" }, { "cosine_sim_score": 0.43712553296361506, "passage": "‹‹ሥራ በተቀዛቀዘበት ወቅት የዓመት ዕረፍታቸውን እንዲወስዱ ማድረግ ሕግ የሚፃረር አይደለም››የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ላይ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አገር አቀፍና ዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ ጫና መፍጠሩ የሚታወቅ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ራሱን ብቸኛ ተጎጂ በማስመሰል በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ ሠራተኞቹን ከሥራ ማሰናበቱ ኢፍትሐዊ ድርጊት መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መሠረታዊ ሠራተኛ ማኅበር አስታወቀ፡፡የሠራተኛ ማኅበሩ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በሙሉ ባሠራጨው የተቃውሞ ደብዳቤ፣ በዚህ በወረርሽኝ ወቅት መንግሥት ዜጎቹን ከወረርሽኙ ለመታደግ ሲል ሥራቸውን አቁመው ደመወዛቸው እየተከፈላቸው በቤታቸው ውስጥ እንዲቀመጡ መመርያ በማውጣት ጭምር እየለመነ ባለበት ወቅት፣ አየር መንገዱ ‹‹ያለምንም ደመወዝ ከሥራ ተሰናብታችኋል፤›› ማለቱ የኢትዮጵያዊነትን ባህል የጣሰ ከመሆኑም ሌላ ኢፍትሐዊ ድርጊት መሆኑን ገልጿል፡፡የኢትዮጵያ ብቻም ሳይሆን የአፍሪካም ኩራት የሆነው አየር መንገዱ ለበርካታ ዓመታት የተለያዩ መሰናክሎችን በማለፍ ትርፋማ ለመሆን መብቃቱን ያስታወሰው የሠራተኛ ማኅበሩ፣ ይህም የሆነው በሥሩ ባሉ ትጉህና አገር ወዳድ ሠራተኞቹና አመራሮቹ መሆኑንም አስታውሷል፡፡ አየር መንገዱ ችግር ሲገጥመው ሠራተኞቹ የራሳቸውን ጥቅማ ጥቅም እየተው ስኬቱ እንዲቀጥል ማድረጋቸውም የማይታበል የአደባባይ ሀቅ መሆኑን አክሏል፡፡በዓለም ላይ የተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ የተለያዩ የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ ጫና መፍጠሩን ያወሳው የሠራተኛ ማኅበሩ፣ በአየር መንገዶች ብቻ ሳይሆን በተለያዩ የግልና የመንግሥት ድርጅቶች ገቢም ላይ መቀዛቀዝ መፍጠሩን አስረድቷል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድም በወረርሽኙ ምክንያት በዓለም የአቪዬሽን ዘርፍ ላይ በተፈጠረው አሉታዊ ተፅዕኖ ምክንያት የገቢ ምንጩ መቀነሱን በመጠቆም በትርፋማነቱ ላይ የሚያመጣውን ጫና ለመቀነስ የተለያዩ የወጪ ቅነሳ አሠራሮችን ነድፎ ተግባራዊ ማድረጉ ትክክል ቢሆንም፣ የሠራተኛን ወርኃዊ ደመወዝ ግን ጥያቄ ውስጥ በሚከት ደረጃ ላይ አለመሆኑን ማኅበሩ አብራርቷል፡፡ አየር መንገዱ ምንም እንኳን መንገደኞችን ማጓጓዝ ቢቀንስም የጭነት ሥራው ግን መጧጧፉንና ተጨማሪ ገቢ እያገኘ መሆኑንም ማኅበሩ ጠቁሟል፡፡ የጥገና ክፍሉም ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የውጭ አየር መንገዶች አውሮፕላኖችን በመጠገን ላይ እንደሆነና ገቢ እያገኘም መሆኑን አክሏል፡፡አየር መንገዱ የሕዝብ ንብረት በመሆን ከማንኛውም የግል ድርጅት በተሻለ ሁኔታ ማኅበረሰባዊ ኃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት የገለጸው ማኅበሩ፣ በዚህ ጊዜ ሠራተኞቹን በችኮላ ከደመወዝ ውጭ በማድረግ ማሰናበት ሕዝብን ከማገልገል ይልቅ ትርፍን ዓላማ አድርጎ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ መሆኑ እንዳሳዘነውም ማኅበሩ አስታውቋል፡፡በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ በርካታ አውሮፕላን አብራሪዎችና የበረራ አስተናጋጆች መኖራቸውን የጠቆመው ማኅበሩ፣ በርካታ ቤተሰብ ከጀርባቸው ያላቸውን ኢትዮጵያውያንን ብቻ ለይቶ ከሥራ ማባረር ወይም ያለ ደመወዝ እረፍት ማስወጣት ተገቢ አለመሆኑን ገልጿል፡፡ ሌላው ማኅበሩን ግራ ያገባው በአሁኑ ጊዜ የአብራሪዎች የሰው ኃይል ፍላጎት በመቀነሱ ምክንያት፣ በጣም ብዙ ኢትዮጵያውያን የዓመት ዕረፍት ላይ ሆነው እያለ በውጭ ምንዛሪ ከፍተኛ ክፍያ የሚፈጸምላቸው በርካታ የውጭ ዜጎች እየሠሩ ያለበት ሁኔታ መሆኑን አብራርቷል፡፡ አየር መንገዱ ለዓመታት ይጠቀምበት የነበረው ሕገወጥ ኮንትራት የሥራ ቅጥር ሠራተኞች ሊኖራቸው የሚችለውን መብት እንዳሳጣቸው ገልጾ፣ ለአብነት ያህል በሺዎች የሚቆጠሩ የበረራ አስተናጋጆች፣ የትኬት ቢሮ ሠራተኞችና ቴክኒሽያኖችን በምሳሌነት አቅርቧል፡፡ ይኼ አሠራር ከሠራተኞች አዋጅ ጋር የሚፃረርና ስህተት ከመሆኑም በተጨማሪ፣ በዚህ ወረርሽኝ ወቅት የሥራ ውል ማቋረጥ የለየለት ጭካኔ በመሆኑ መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ እንዲታረም እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡ አየር መንገዱ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ወጪው ውስጥ የሠራተኛ ደመወዝ የሚይዘው በጣም አነስተኛ ከመሆኑ አንፃር፣ ምንም ገቢ የሌላቸውን ሠራተኞች በዚህ ጊዜ ቀንሶ የሚያተርፈው ገንዘብ እዚህ ግባ የማይባል መሆኑንም አስረድቷል፡፡ ለምሳሌ 50 ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ደመወዛቸውን አቁሞ ከማባረር ይልቅ፣ አንድ የውጭ ዜጋ አብራሪን ዕረፍት ማስወጣት የበለጠ ተጠቃሚ እንደሚያደርገውም ጠቁሟል፡፡ እንደ አገር የሚፈጠረውን ማኅበራዊ ቀውስም በተወሰነ ደረጃ ሊቀንሰው እንደሚችልም አክሏል፡፡ ወረርሽኙ አገራዊ ችግር በሆነበት በዚህ ወቅት አየር መንገዱ መተባበርና መደገፍ ሲገባው ያለ ደመወዝ ከሥራ ማባረሩ፣ ‹‹ማን እንዲቀጥራቸው አስቦ ነው? እንዴትስ እንዲኖሩ ታስቦ ነው? ቤተሰቦቻቸውን እንዴት ሊያስተዳድሩ ነው?›› በማለት የሚጠይቀው መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበሩ፣ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወረርሽኙ ሊያመጣ የሚችለውን ማኅበራዊ ቀውስ ለመከላከል ሲል ያወጣውን የሥራ ፕሮቶኮል የሚፃረርና እጅግ በጣም ልብ የሚሰብር አካሄድ መሆኑን አስረድቷል፡፡ ድርጊቱ ኢፍትሐዊና ከኢትዮጵያዊነት ፍፁም ያፈነገጠ ተግባር በመሆኑ የሚመለከተው አካልና መንግሥት ሁኔታውን ተመልክቶ የተወሰደውን ዕርምጃ በማስተካከል፣ ሠራተኞች በደመወዝ በዕረፍት ላይ እንዲቆዩ ወይም በሥራቸው ላይ እንዲገኙ እንዲደረግ ማኅበሩ ጠይቋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አላግባብ ከሥራቸው ያለ ደመወዝ ተሰናብተዋል ስለተባሉ ሠራተኞቹ ማብራሪያ እንዲሰጥ ሪፖርተር አነጋግሮታል፡፡ አየር መንገዱ በሰጠው ምላሽ ሥራ በቀዘቀዘበት ወቅት ሠራተኞች የዓመት ዕረፍታቸውን እንዲወስዱ ማድረግ፣ የትኛውንም የአገሪቱን የአሠሪና ሠራተኛ ሕግ የሚፃረር አለመሆኑን አስረድቷል፡፡ምንም እንኳን በአየር መንገዱ የሚታወቀውና ቀዳማዊ መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበር አብዛኛውን ሠራተኛ ያቀፈ ማኅበር እንደሆነ የጠቆመው አየር መንገዱ፣ ከማኅበሩ ጋር በጋራ አብሮ እየሠራ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ አንድ ሦስተኛ የሚሆነው የዓለም ሕዝብ ከቤቱ እንዳይወጣ ያደረገው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለው የኢኮኖሚ ቀውስ ብዙ አየር መንገዶች በኪሳራ ውስጥ ስለሆኑ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞቻቸውን ከሥራ እያሰናበቱ መሆናቸውን ኤምሬትስ አየር መንገድን በምሳሌነት በመጥቀስ፣ አየር መንገዱ አንድም ቋሚ ሠራተኛ አለመቀነሱን ገልጿል፡፡ቋሚ ሠራተኞቹን ከእነ ደመወዛቸው የተጠራቀመ የዓመት ዕረፍታቸውን እንዲወስዱ ማድረጉን፣ ይህንንም ያደረገው በርካታ ሠራተኞች ስላሉት ማኅበራዊ ርቀትን (Social Distancing) ለመጠበቅና ለመጠንቀቅ መሆኑን ገልጿል፡፡ በሠራተኛ አቅራቢ (Out Sourcing) ድርጅቶች አማካይነት ተቀጥረው በጊዜያዊነት ሲሠሩ የነበሩ ሠራተኞቹን ግን፣ ለጊዜው በቤታቸው እንዲቆዩ ማድረጉንም አስረድቷል፡፡ በተለያዩ ድረ ገጾች የሚነገረው መረጃና ስለውጭ አገር ሠራተኞች የሚቀርበው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን አየር መንገዱ ገልጿል፡፡ አየር መንገዱ ሙሉ በሙሉ በረራ በሚጀምርበት ጊዜ ኢትዮጵያውያኑም ሆነ የውጭ አገር ሠራተኞችን ስለሚፈልጋቸው የዓመት ዕረፍታቸውን ብቻ እንዲጠቀሙ ማድረጉን በመግለጽ፣ የአየር መንገዱ መሠረታዊ ሠራተኛ ማኅበር ያነሳውን ተቃውሞ አስተባብሏል፡፡ ሁሉም ሠራተኞች የሥራው አስፈላጊነት እየታየ ዕረፍት እንዲወጡ እንደሚደረግና እየተደረገ መሆኑንም አክሏል፡፡", "passage_id": "51064629c5a948cfe4a8647b41cd9af6" }, { "cosine_sim_score": 0.4315237688308599, "passage": "እንግሊዛዊው ስቲቭ ኢስተርብሩክ የመሠረተው ግንኙነት በፈቃድ ላይ የተመሠረተ ቢሆንምመ የኩባንያውን መመሪያ በመጣሱ ነው ሊባረር የቻለው ብሏል ድርጅቱ።\n\nሥራ አስፈፃሚውም ቢሆን ድርጊቱን መፈፀሙን አልካደም፤ እንዲያውም ጥፋተኛ ነኝ ሲል የበታች ሠራተኞቹን ይቅርታ ጠይቋል። \n\n• አሰልጣኙ ቡድናቸው በሰፊ ውጤት በማሸነፉ ተቀጡ\n\nየ52 ዓመቱ ፈት ስቲቭ 1993 [በግሪጎሪ አቆጣጠር] ላይ ነበር ማክዶናልድን የተቀላቀለው። በወቅቱ ሎንዶን የሚገኘው የድርጅቱ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ኃላፊ ሆኖ ነበር የተቀጠረው። \n\nእስከ 2011 ከሠራ በኋላ ለቆ አንድ ሁለት ድርጅቶችን ሲያገለግል ቆየ። 2013 ግድም ዳግም ሲቀጠር የሰሜን አውሮፓ እና የእንግሊዝ ቅርንጫፎች ኃላፊ በመሆን ነበር።\n\nስቲቭ የማክዶናልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኖ የተሾመው ከአራት ዓመታት በፊት ነው። በእርሱ ዘመን ማክዶናልድ ትልቅ ለውጥ አምጥቷል ትርፋማም ሆኗል ተብሎ ይነገርለታል።\n\n• ኩዌት በድረገጽ ሰዎችን ሲሸጡ የነበሩ ግለሰቦች ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረች\n\nማክዶናልድ ለበታች ሠራተኞች በሚከፍለው እና ለኃላፊዎች በሚከፍለው መካከል ባለው ልዩነት ምክንያት ብዙ ይተቻል። \n\nስቲቭ ኢስተርብሩክ የ2018 ዓመታዊ ገቢው 15.9 ሚሊዮን ዶላር [473 ሚሊዮን ብር ገደማ] ነበር። አማካይ የበታች ሠራተኞች ዓመታዊ ገቢ ግን 7400 ዶላር ነው። \n\nስቲቭ የማክዶናልድ የአሜሪካ ኃላፊ በሆነው ክሪስ ካምፔዝኒስኪ ተተክቷል።\n\n• የዓለማችን ትርፋማው ድርጅት አክሲዮኑን ለሕዝብ ሊሸጥ ነው\n\n ", "passage_id": "b879a3c887fa4bce5f545f8c3549fcb0" } ]
ef692125b37e3966db511d307a2e494e
ac28d574fd7b89fac4045adb0b0b4bf8
የአውሮፓ ህብረትና ብሪታኒያ የንግድ ስምምነት ላይ ለመድረስ ውይይታቸውን ዳግም ሊጀምሩ ነው
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረትና ብሪታኒያ ከፍቺ በኋላ በሚኖረው የንግድ ሂደት ላይ ስምምነት ላይ ለመድረስ ያቋረጡትን ውይይት በብራሰልስ ሊጀምሩ ነው።ብሪታኒያ እና የአውሮፓ ህብረት በአሳ የማስገር መብት እና በንግድ ውድድር ህግ ላይ ያላቸው ልዩነት እንደቀጠለ መሆኑ ይነገራል።ብሪታኒያ ከህብረቱ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ አሁንም ጊዜ እንዳለ ስትገልፅ በአውሮፓ ህብረት በኩል ይህ ተስፋ ብዙም የለም።ከዚህ ጋር ተያይዞም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌይን እና ጠቅላይ የብሪታንያው ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት መጨረሻ ሁለቱ ወገኖች ስምምነት ላይ ካልደረሱ ህብረቱ እና ብሪታኒያ በምርቶች ላይ ቀረጥ መጣል እና የድንበር ቁጥጥር እንደሚጀምሩ ተጠቁሟል።የኮሚሽኑ ዋነኛ ተደራዳሪ ማይክል ባርነር ለአውሮፓ ሀገራት አምባሳደሮች በድርድሩ የልዩነት ነጥቦች ዙሪያ ማብራሪያ መስጠታቸውን ቢቢሲ በዘገባው ላይ አስፍሯል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%8d%e1%88%ae%e1%8d%93-%e1%88%85%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%89%a5%e1%88%aa%e1%89%b3%e1%8a%92%e1%8b%ab-%e1%8b%a8%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8b%b5-%e1%88%b5%e1%88%9d/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.596118528153251, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ሃይለሚካኤል ከብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ፊሊፕ ፓርሃማን ጋር ተወያዩ፡፡ሁለቱ ወገኖች በነበራቸው ውይይት በቀጣዩ ጥር ወር 2012 ዓም በለንደን የሚካሄደውን የአፍሪካ ብሪታኒያ የኢንቨስትመንት ጉባኤ በተመለከተ ውይይት አድርገዋል፡፡ጉባኤው የአፍሪካ መሪዎችን፣ የቢዝነስ አካላትንና ዓለም አቀፍ ተቋማትን ፊት ለፊት በማገናኘት አፍሪካንና ብሪታኒያ በኢንቨስትመንት እና በንግድ በማስተሳሰር የስራ እድል ለመፍጠር ያለመ መሆኑን ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ፊሊፕ በዚህ ወቅት ገልጸዋል።አምባሳደሩ በጉባኤው ኢትዮጵያ እንድትሳተፍም ግብዣ አቅርበዋል።ዶክተር አክሊሉ ሃይለሚካኤል በበኩላቸው መሰል ጉባኤዎች የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን ለመፍታት እና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወቱ በማስታውስ ኢትዮጵያ በጉባኤው እንድትሳተፍ ስለቀረበው ግብዣ አመስግነዋል።በአትዮጵያ ስላሉ ምቹ ኢንቨስትመንት አማራጮችም ገለጻና ማብራሪያ በመስጠት ብሪታኒያዊያን ባለሀብቶች በስፋት እንዲሳተፉ ዶክተር አክሊሉ በዚህ ወቅት ጥሪ ማቅረባቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "cf982653ac28061389dcd3444c7e5e2c" }, { "cosine_sim_score": 0.5960398036490449, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ብሪታኒያ ከህብረቱ የምትወጣበትን ጊዜ በሶስት ወራት ማራዘሙ ተሰምቷል።የአውሮፓ ህብረት መሪዎች የብሪታኒያ እና የህብረቱን ፍቺ እስከ አውሮፓያኑ ጥር 31 ቀን 2020 ሊራዘም በሚችልበት መርህ ላይ ስምምነት መድረሳቸው ተነግሯል።የአውሮፓ ህብረት ካውንስል ፕሬዚዳንት ዶናል ታስክ ስምምነቱ በፓርላማው ተቀባይነት አግኝቶ ከፀደቀ ፍቺው ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ ቀደም ብሎ ተፈፃሚነት ሊኖረው እንደሚችል ተናግረዋል፡፡ይህ መረጃ የወጣው የብሪታኒያ ፓርላማ ሀገሪቱ በአውሮፓውያኑ ለታህሳስ 12 2019 ለማካሄድ ባቀደችው ምርጫ ዙሪያ ድምጽ ለመስጠት እየተዘጋጀ በላበት ወቅት ነው ተብሏል።የብሪታኒያ እና የአውሮፓ ህብረት ፍቺ ለሚቀጥለው ሃሙስ ቀነ ገደብ ተይዞለት የነበረ መሆኑን ይታወሳል።በህብረቱ የብሪታኒያ ፍቺ ጉዳዩች ዙሪያ የብሪታኒያ ፓርላማ አባለቱ ስምምነት ላይ ያለመደረሳቸው ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጉዳዩን ለሌላ ጌዜ እንዲያራዝሙ የግድ እንዳደረገባቸው ነው የተነገረው።ምንጭ፦ ቢቢሲ", "passage_id": "2a76a66ba2e827157453ce27ecd9619d" }, { "cosine_sim_score": 0.5831244454283143, "passage": "የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከሉክሱምበርግ የውጭ ጉዳይና የአውሮፓ ጉዳዮች ሚኒስትር ዣን አሰልቦርን ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ሚኒስትሮች የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሃሳብ ልውውጥ አድርገዋል።በተለይ ኢኮኖሚያዊ ትስስሩን ይበልጥ ለማጎልበት የተደራራቢ ቀረጥ ማስወገጃ ስምምነት፣ የአየር ትራንስፖርት ስምምነት እንዲሁም ሉክሱምበርግ በፋይናንስና ባንኪንግ ዘርፍ ያላትን ሰፊ ልምድና ተሞክሮ ለሃገራችን ባለሙያዎች ማካፈል በምትችልበት ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተዋል።የሉክሰምበርግ ሚኒስትር በቆይታቸው በሃገራችን የሚገኙ የስደተኛ ካምፖችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስተናገድ ረገድ በቅርቡ ያሳለፈችውን ተራማጅ ውሳኔ አድንቀዋል።  ኢትዮጵያና ሉክሰምበርግ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን ሉክሰምበርግ ኤምባሲዋን በ2004 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይ የከፈተች ሲሆን ብራስልስ ያለው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ሉክሰምበርግን ሸፍኖ ይሠራልም ተብሏል፡፡ (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)", "passage_id": "9d3a18f1a373895fcf3f64c2434fe30d" }, { "cosine_sim_score": 0.5678301865996511, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም ብራሰልስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት ከጀርመንና ፈረንሳይ ቋሚ መልዕክተኞች ጋር መከሩ፡፡አምባሳደር ሂሩት ከህብረቱ የፖለቲካና ደህንነት ቋሚ ኮሚቴ አባላት አምባሳደር ቶማስ ኦሶውስኪ እና አምባሳደር ክሌይር ሩዋሊን ጋር መክረዋል፡፡ባካሄዱት የቪዲዮ ውይይትም የኢትዮጵያን እና የአውሮፓ ህብረት ግንኙነትን ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡አምባሳደር ሂሩት ኢትዮጵያ እያካሄደች ስላለችው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሪፎርም ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡የኢትዮጵያንና የአውሮፓ ህብረትን መልካም ግንኙነት ማጠናከር አስፈላጊ ስለመሆኑም በምክክራቸው ወቅት አንስተዋል፡፡አምባሳደሯ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር የደረሰበትን ደረጃ በተመለከተ ገለጻ አድርገዋል፡፡", "passage_id": "92558a834a1f1782f2551dc3121189fe" }, { "cosine_sim_score": 0.5590310275683735, "passage": "ሶስት ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከተፈራረቁበት ከ ሶስት ዓመት ተኩል ሂደት በኋላ የእንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት መውጣት (ብሬግዚት/Brexit) ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት እውን ይሆናል፡፡\nበዚህም የሀገሪቱን የ47 ዓመታት የአውሮፓ ህብረት አባልነት ያበቃል፡፡ እንግሊዝ ከህብረቱ መውጣቷን የሚደግፉም ይሁን የሚቃወሙ የሀገሬው ዜጎች ከምሽት 5 ሰዓት በኋላ ስሜታቸውን የሚገልጹ የደስታና የሀዘን ዝግጅቶችን ከወዲሁ ማከናወን ጀምረዋል፡፡\nሀገሪቱ ከህብረቱ ከተፋታች በኋላ የሽግግር ጊዜዋን ትጀምራለች፡፡ የዩናይትድ ኪንግደም መንግስት ከህብረቱ ጋር በፈጸመው ስምምነት መሰረት፣ ለቀጣዮቹ 11 ወራት ሀገሪቱ ከስያሜዋ ነጻነት ውጭ በሁሉም ነገር በህብረቱ አባልነቷ ትቀጥላለች፡፡ የህብረቱን ህግ ትጠብቃለች፤ የበጀት ወጪም ታዋጣለች፡፡\nይሁንና በህብረቱ የሚኖራት ውክልና በነዚህ ወራት እዚህ ግባ የሚባል አይሆንም፡፡ በህብረቱ የመሪዎች ስብሰባ በዚህ የሽግግር ወቅት ባትሳተፍም በህብረቱ የሚወጡ ፖሊሲና ህግጋትን ግን የመጠበቅ ግዴታ አለባት፡፡\nየሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን እንግሊዝ/ዩኬ ከህብረቱ መውጣቷን በማስመልከት ሁነቱ ከመፈጸሙ በፊት ለህዝባቸውና ለህብረቱ አባላት መልእክት ያስተላልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልእክታቸው እንግሊዝ ከህብረቱ የምትወጣበትን እለት የአዲስ ብርሀን ጅማሮ አድርገው ለህዝባቸው የድል መልእክት እንደሚያስተላልፉ ነው የተዘገበው፡፡\nእለቱ ለህብረቱ መቀመጫ ብራሰልስ አንድ አባሏን ትሸኛለችና አሳዛኝ ይሆንባታል፡፡ የህብረቱ ሰንደቅ ዓላማ ከሁሉም የአውሮፓ ህብረት ተቋማት ወርዶ ሙዚየም ይገባል፡፡\nበዚህ የሽግግር ጊዜ ወደ ሀገሪቱ የሚጓዙ ዜጎች የሚያጋጥማቸው ምንም የተለየ ነገር አይኖርም፡፡ ምክኒያቱም የሀገሪቱ የጉዞ ህግ የሚመራው በነባሩ የአውሮፓ ህግ መሰረት ነው፡፡ የሀገሬው ዜጎችም በህብረቱ አባል ሀገራት ለ11 ወራት በነጻነት መንቀሳቀስ ይችላሉ፡፡\nእኤአ እስከ ታህሳስ 31 በሚዘልቀው የ11 ወራት የሽግግር ጊዜ እንግሊዝ ከህብረቱ ጋር ስለሚኖራት ቀጣይ ግንኙነት ድርድር አድርጋ መጨረስ ይጠበቅባታል፡፡ የሁለቱ አካላት ድርድር መጋቢት 3 በይፋ ይጀምራል፡፡ በድርድሩ ስምምነት ላይ የማይደሩሱ ከሆነ ሁለቱም አካላት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጉዳት እንደሚከተላቸው፣ የዚህም ዳፋ ለተቀረው ዓለም እንደሚተርፍ በለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡\nቀጣይ የንግድ ግንኙነታቸው ዋነኛ የድርድራቸው ነጥብ ይሆናል እንደ ሲኤንኤን ዘገባ፡፡\n", "passage_id": "04371240aa5c5e9ed77ebcddc94116b9" }, { "cosine_sim_score": 0.5330346690844294, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ከአፍሪካ ሃገራት ጋር 11 የንግድ ስምምነቶች መፈራረሟን አስታወቀች።የንግድ ስምምነቱ 7 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ዋጋ እንዳለው ተገልጿል።የብሪታንያ የግሉ ዘርፍ በአፍሪካ ያለውን ተሳትፎ ማሳደግን አላማው ያደረገ በእንግሊዝ የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።በጉባኤው ላይ በአፍሪካ አዲስ የልማት አጋርነትን መተግበር የሚያስችል እቅድ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።እቅዱ በአብዛኛው በመሰረተ ልማት እና በንግድ ላይ ያተኮረ ይሆናል ነው የተባለው።ብሪታንያ በአፍሪካ ለእርዳታ የምትለግሰውን ገንዘብ ለልማት ማዋልና በተለይም የሴቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ አዲሱ የልማት አጋርነት አካል ይሆናል ተብሎም ነው የሚጠበቀው።የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅትም በዲጂታል ቴክኖሎጂ፣ በታዳሽ ሃይል እና በሴት ስራ ፈጣሪዎች ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ገልጿል።በአህጉሪቱ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት እያስመዘገቡ ያሉ ሃገራት መበራከትና ያለው የሰው ሃይል የኢንቨስትመንት መዳረሻ እንድትሆን አስችሏታል ተብሏል።ምንጭ፦ ቢቢሲ", "passage_id": "dbef66b217ec24fe3898a6283f84982b" }, { "cosine_sim_score": 0.5184604131766648, "passage": "የአዉሮፓ ህብረት መሪዎች በቤልጄም ብራሰልስ ባደረጉት ስብሰባ የብሪታንያን ከህብረቱ ልዉጣ ጥያቄ ተቀብለዉ ማፅደቃቸዉ ተነገሯል።ከ20 ሳምንታት ድርድር በኋላ የአዉሮፓ ህብረት አባል ሀገራት 27 መሪዎች በቤልጀም ብራሰልስ ተሰባስበዉ የብሪታንያን ከህብረቱ አስወጡኝ ጥያቄ ተቀብለዉ አፅድቀዋል።አንድ ሰዓት ባልሞላ ዉይይት ዉስጥ ዉሳኔዉን ያስተላለፉት የአባል ሀገራቱ መሪዎች ብሪታንያ በቀጣይ ከህብረቱ ጋር ሊኖራት ስለሚችለዉ ግንኙነትና አጋርነት ዙሪያም መክረዋል።በርግጥ የህብረቱ መሪዎች የብሪታንያን የመነጠል ጥያቄ ቢቀበሉትም ዉሳኔዉ ተቀባይነት አግኝቶ ወደ ትግበራ የሚገባዉ ግን የብሪታንያን ፓርላማ ይሁኝታ ሲያገኝ በመሆኑ የሀገሪቱ ፓርላማ በቀጣይ የሚያስተላልፈዉ ዉሳኔ ተጠባቂ ሆኗል።የብሪታንያዋ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይ ለብሪታንያዊያን ዜጎቻቸዉ ባስተላለፉት መልዕክት የአዉሮፓ ህብረት ያስተላለፈዉ ዉሳኔ ለብሪታንያ ቀጣይ እድገትና ብልፅግና እንደ ብስራት ዜና የሚቆጠር ነዉ ብለዋል።ጠቅላይ ሚንስትር ሜይ አክለዉም ከእንግዲህ በብሬግዚት ጉዳይ በመከራከር ጊዜ የምንፈጅበት ወቅት ሳይሆን ተባብረን ለሀገራችን የወደፊት እጣ ፈንታ ተባብረን መሥራት ይጠበቅብናል ሲሉ ተደምጠዋል።ብሪታንያ ከህብረቱ እንድትወጣም ሆነ በህብረቱ እንድትለይ ድምፃቸዉን የሠጡ የሀገሪቱ ዜጎች ሁሉ አሁን ልዩነታቸዉን አርቀዉ ስለቀጣይ የሀገራቸዉ አዲስ መንገድ ማሰብ እንደሚገባቸዉም አስገንዝበዋል።የብሪታንያ ከህብረቱ የመዉጣት ጉዳይ ከፈረንጆቹ መጋቢት 2017 ጀምሮ በክርክርና በዉዝግብ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ህብረቱ ያስተላለፈዉን ዉሳኔ ተከትሎ ግን ብሪታንያ በእኛ አቆጣጠር መጋቢት 22 ወይንም በፈረንጆቹ  በመጋቢት 29፣ 2019 ከህብረቱ የመዉጣቷ ነገር እዉን ይሆናል ተብሎም ይጠበቃል።ሆኖም የዉሳኔዉን ቁርጥ ያለ ነገር ለማወቅ ግን የብሪታንያ ፓርላማ በእኛ አቆጣጠር ታህሳስ 5 ላይ የሚያስተላልፈዉ የመጨረሻ ዉሳኔ ይጠበቃል።“እዉን የህብረቱ ዉሳኔ የብሪታንያን ፓርላማ ድጋፍ ያገኛል?” የሚለዉ ነገር ግን ስጋት ላይ ወድቋል።በተለይም የሌበር፣ ሊብ ዴምስ፣ SNP፣ DUP እና ሌሎች በርካታ ወግ አጥባቂ ፓርላማ አባላት የብሪታንያን ከህብረቱ ልዉጣ ጥያቄ ዉድቅ ያደርጉታል ተብሎ ተሰግቷል።ወግ አጥባቂዎቹ ድምፃቸዉን ይነፍጓቸዋል ተብሎ ቢጠበቅም ጠ/ሚ ቴሬዛ ሜይ ግን ዜጎች ለዉሳኔዉ ድጋፋቸዉን ይቸሩ ዘንድ በመማጸን ላይ ናቸዉ ተብሏል።ለዚህም ጠ/ሚ ሜይ ከህብረቱ መዉጣት ያለዉን በጎ ነገር በመዘርዘር ለህዝባቸዉ ለማስረዳት ጥረታቸዉን ቀጥለዋል።በተለይም ዉሳኔዉ የመንቀሳቀስ ነፃነትን የሚያጎናፅፍ ስለመሆኑ፣ የዜጎችን ህገመንግስታዊ ታማኝነት የሚያሳድግ እንደሚሆንና ከዚህ ቀደም በሀገር ዉስጥ የወጡ ህጎች ብሪታንያ የህብረቱ አባል በመሆኗ ሳታስፈፅማቸዉ የቆዩትን ህጎችም በነፃነት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችላት በመሆኑ የህብረቱን ዉሳኔ መደገፍ ተገቢ ነዉ ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ከዚያም ባለፈ ዉሳኔዉ ጂብራልታር የታላቋ ብሪታንያ ሆና እንድትቀጥል የሚያስችል በመሆኑ በዚህ ረገድም ስጋት እንዳይገባችሁ ሲሉ አክለዋል ጠ/ሚሯ።በትላንቱ ዉሳኔ የአዉሮፓ ህብረት በሁለት ወሳኝ የብሬግዚት ሰነዶች ላይ ዉሳኔ አስተላልፏል።የመጀመሪያዉ የህብረቱን የመገንጠል ስምምነት ሲሆን ብሪታንያ ከህብረቱ የወጣችበትን አካሄድ ያትታል።ከዚያም ባለፈ ሀገሪቱ ከህብረቱ በመዉጣቷ ምክኒያት ስለምትከፍለዉ 39ቢሊየን ፓወንድም እንዲሁ።በተጨማሪም ስለዜጎች መብትና በታላቋ ብሪታንያ ስር ያሉ ራስ ገዝ ግዛቶች ቀጣይ እጣ ፈንታም ጭምር የያዘ መዝገብ እንደሆነ ተነግሯል።ሁለተኛዉ ሰነድ ደግሞ ብሪታንያና ህብረቱ ቀጣይ ሊኖራቸዉ ስለሚገባ ግንኙነት የሚያብራራ ሰነድ ነው ተብሏል፡፡የአዉሮፓ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ጂን ክላዉድ ጀንከር ስለ ትላንቱ ዉሳኔ ሲናገሩ በብሪታንያ ከህብረቱ መዉጣት ተደስቶ በደስታ የሻምፓኝ ብርጭቆዉን ያጋጨ አልነበረም፡፡ይህም አባል ሀገራቱ የወሰኑት ዉሳኔ የዉዴታ ግዴታ እንደነበር የሚያሳይ ነዉ ብለዉታል።ሆኖም አሁን ላይ ያለዉ የተሻለና ብቸኛ አማራጭ ግን ይሄ ብቻ ስለመሆኑ ተናግረዋል።በርካቶቹ የህብረቱ አባል ሀራትም በዉሳኔዉ ደስተኛ ያልነበሩ ቢሆንም ሁሉም ግን የብሪታንያን ጥያቄ ተቀብለዉ አፅድቀዉታል።ከብሪታንያ ጋር ያላቸዉ የወደፊት ግንኙነትም በተቻለ መጠን በመልካም ወዳጅነት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ጠይቀዋል።የብሪታንያን ከህበረቱ የመዉጣት ሂደት ሊያደናቅፉ የሚችሉ ስጋቶች አሁንም ቢሆን መኖራቸዉን መዘንጋት እንደማይገባ የቢቢሲዋ የፖለቲካ ጉዳዮች አርታኢ ላዉራ ኩንስበርግ ትገልፃለች።በተለይም ዉሳኔዉ የፓርላማዉን ድጋፍ የማያገኝ ከሆነ ፓርላማዉ ያለ አንዳች ስምምነት ተበትኖ ሌላ አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫ በጉዳዩ ላይ ሊካሄድ እንደሚችል በመጠቆም።ከዚያም ባለፈ የአዉሮፓ ህብረት ፓርላማ ቀጣይ ዉሳኔም ምን ሊሆን እንደሚችል አለመታወቁ የብሬግዚት ነገር ዛሬ ላይም እንዳልለየለት የሚያሳይ ነዉ ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።", "passage_id": "dfd2a218bedfd0dfee758b3202ab851c" }, { "cosine_sim_score": 0.4993969458277757, "passage": "ከ20 ዓመታት በኋላ ዳግም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩት ኢትዮጵያና ኤርትራ በወደብ አጠቃቀም፣ የጋራ የንግድ ቀጠና በመመስረትና በሌሎች ዘላቂ ግንኙነቶቻቸው ላይ የመጨረሻውን ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታውቀዋል፡፡ የሁለቱ አገራት መሪዎች በዝርዝር የሃገራቱ ግንኙነት ጉዳዮች ላይ ውይይት ሲያደርጉ መሰንበታቸውን የጠቆሙት አምባሳደሩ፤ የሁለቱን ሃገራት የቢዝነስያዊ ግንኙነት ተቋማዊ የሚያደርግ ስምምነት በቅርቡ ይፈራረማሉ ብለዋል፡፡ ስምምነቱ ከሚያካትታቸው ጉዳዮች መካከልም የወደብ አጠቃቀም፣ የግብር (ቀረጥ) ጉዳይ፣ የስደተኞች ጉዳይ፣ የትራንስፖርት (የአየር፣ የየብስ፣ የውሃ) ጉዳይ ተጠቃሽ ናቸው ተብሏል፡፡ በሁለቱ ሃገራት የጋራ ድንበሮች ላይ ስለሚኖር የንግድ እና ኢኮኖሚ እንቅስቃሴም ሃገራቱ ቋሚ ስምምነት ይፈራረማሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት የስምምነቱ ረቂቅ ለሁለቱም መንግስታት ቀርቦ በየራሳቸው እየተወያዩበት መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ፤ የሁለቱ ሃገራት መሪዎች ደግሞ አንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይህን  የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት የሚያፀና ውል ይፈራረማሉ ተብሏል፡፡ ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ ትግበራውን የሚከታተል ከሁለቱ ሃገራት የተውጣጡ ባለሙያዎች የሚካተቱበት የጋራ ኮሚሽን እንደሟቋቋም ታውቋል፡፡የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት የመሪዎቹ በጎ ፍቃድ እንጂ በስምምነት የፀና አይደለም በሚል በርካቶች ስጋት አዘል ትችት ሲሰነዝሩ የቆዩ ሲሆን ይህ ዘላቂ ስምምነት ይህን ስጋት ያስወግዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡  ", "passage_id": "779551223406e600200ac5678409af72" }, { "cosine_sim_score": 0.4840067828422816, "passage": "የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን የንግድ መሪዎችና ሃምሳ የዓለም መሪዎችን ያሰባሰበ፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የሚያስፈልገውን ወጭ ማጠናከር ላይ ያተኮረ ጉባዔ ዛሬ ፓሪስ ውስጥ ከፍተዋል።የዛሬ የመሪዎች ጉባዔ የተከፈተው ወደሁለት መቶ የሚጠጉ ሃገሮች የፓሪሱን የአየር ንብረት ስምምነት ከፈረሙ ሁለት ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው።ውሉ ሀገሮች የበካይ ጋዝ ልቀታቸውን መጠን እንዲገድቡ እና ባለጸጎቹ ሃገሮች ታዳጊዎቹን ሃገሮች በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርስባቸውን ጉዳት ለመቋቋም እንዲረዷቸው ይጠይቃል።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በፓሪሱ ጉባዔ ላይ እንዲካፈሉ አልተጋበዙም። ፕሬዚደንቱ የፓሪሱ ውል ሌሎች ሀገሮች የሚጠቀሙበት እና ዩናይትድ ስቴትስን የሚጎዳ ነው በማለት ሃገራቸውን ከውሉ ማስወጣታቸው ይታወሳል።", "passage_id": "269bf11ba34263e9ab04fb6dda7ca391" }, { "cosine_sim_score": 0.47970099958120815, "passage": " የአለማቀፉ የገንዘብ ተቋም አይኤምኤፍ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክርስቲያን ላጋርድ፣ እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት በመውጣቷ ሳቢያ በቀጣዩ አመት ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርቷ ላይ ከ1.5 በመቶ እስከ 4.5 በመቶ ያህል ቅናሽ ሊመዘገብ እንደሚችል አስታወቁ፡፡ ላጋርድ ባለፈው ሰኞ ከለሞንድ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ፤እንግሊዝ ባለፈው ሳምንት ባደረገቺው ህዝበ ውሳኔ ከህብረቱ አባልነቷ ለመውጣት መወሰኗ ከሌሎች አገራት ጋር በሚኖራት ቀጣይ የንግድ ግንኙነትና በአጠቃላይ ኢኮኖሚዋ ላይ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡ውሳኔው አገሪቱ ከተቀሩት የአውሮፓ ህብረት አገራት ጋር ለሚኖራት የንግድ ግንኙነት አሳሳቢ ነው ያሉት ክርስቲያን ላጋርድ፤በእንግሊዝና በአውሮፓ ህብረት መካከል ውሳኔውን በተመለከተ የሚደረጉ ውይይቶች ምን ያህል ጊዜ ሊወስዱ እንደሚችሉ እርግጠኛ አለመሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡የአይኤምኤፍ ዋና ኢኮኖሚስት ሞሪስ ኦብስፊልድ በበኩላቸው፤የቀጣዩ አመት የእንግሊዝና የአለማቀፍ የኢኮኖሚ እድገት ትንበያዎች እንደ አዲስ ይከለሳሉ፤ውጤታቸውም አሉታዊ ይሆናል ሲሉ ባለፈው ሳምንት መናገራቸውም ተዘግቧል፡፡", "passage_id": "e367b09d27ad01e4b7fd68f8eb5eb38f" }, { "cosine_sim_score": 0.47138374637525426, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 ፣(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከሆኑት ጆሃን ቦርግስታም ጋር ተወያዩ።አቶ ገዱ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ባላት ስትራቴጂያዊ እና ሁሉን አቀፍ ትብብር ደስተኛ መሆኗን ገልጸው÷ ይህንኑ በተሻለ አጠናክራ ለማስቀጠል በትኩረት ትሰራለች ብለዋል።ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጤና ስጋት የሆነውን የኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል በምታደረገው ጥረት የአውሮፓ ህብረት እያደረገ ስላለው ድጋፍም  ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።አቶ ገዱ አያይዘውም ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ከዚህ ቀደም የጀመሩትን ውይይት ለማስቀጠል በሚያደርጉት ውይይት የአውሮፓ ህብረት በታዛቢነት በመሳተፉ ኢትዮጵያ ደስተኛ መሆኗን ጠቁመዋል።ግድቡ የደረሰበትን ደረጃ እና እስከዘሬ ድረስ በሶስቱ አገሮች የተደረጉ ውይይቶቸን በተመለከተም  አቶ ገዱ ለአምባሳደሩ ገለጻ አድርገዋል።አምባሳደር ጆሃን ቦርግስታም በበኩላቸው ÷የአውሮፓ ህብረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እያደረገች ያለውን ጥረት በማድነቅ የአውሮፓ ህብረት በዚህ በኩል የሚያደርገውን ድጋፍም አጠናከሮ ይቀጥላል ብለዋል።አምባሳደሩ አያይዘውም ሶስቱ አገሮች ከግደቡ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ የአውሮፓ ህብረት አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ መግለጻቸውንከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ። ", "passage_id": "808ef3519ad49b6bb50317987fbc4c31" }, { "cosine_sim_score": 0.4657783457499901, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከፈረንሳዩ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፖለቲካዊና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ በፓሪስ መክረዋል፡፡ሀገራቱ የቆየ ወደጅነታቸውን በማጠናከር ለተሻለ ለውጥ እንደሚሰሩም ተናግረዋል፡፡\nሰላምና ደህንነት፣ንግድና ኢንቨስትመንት ፣ ትምህርትና ባህል ደግሞ በጋራ ለመስራት ከተስማሙባቸው ዘርፎች ይጠቀሳሉ ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሀመድና ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከሁለትዮሽ ውይይታቸው በኋላ በሠጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የሀገራቱን ትብብር የበለጠ ለማሳለጥ ይሰራል፡፡\nፈረንሳይ በቅርስ ጥበቃ ያላትን አቅም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ለመታደግ እንድታውለው የቀረበላትን ጥሪ እንደተቀበለች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ገለፀዋል፡፡\nበአፍሪካ ቀንድ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የመጣውን ሰላም በማስቀጠል በኤርትራና በጅቡቲ መካከል ሰላም እንዲጠናከር ለማድረግ በጋራ ለመስራት ከስምምነት መደረሱንም አስታውቀዋል፡፡ \nፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አማካኝነት በኢትዮጵያ እየመጣ ያለውን ለውጥ ለመደገፍ ሀገራቸው ዠግጁ እንደሆነች ገልፀዋል፡፡በቴሌኮም በትራንስፖርት በመሠረተ ልማት ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላትም ፈረንሳይ ገልጻለች። ከቀጠናው ሰላም ጋር በተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እያደረጉ ያሉትን ተግባር እንደግፋለን እናደንቃለንም፤በተለይ በሳቸው ተነሳሽነት በኢትዮጵያና በኤርትራ የተፈጠረውን የሰላም ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል ኢማኑኤል ማክሮን ።ከኤርትራ ከጅቡቲም ሆነ ከሌሎች የቀጠናው ሀገራት ጋር ኢትዮጵያ እየፈጠረች ያላቸውን የሰላምና የትብብር መንፈስ እንደፈረንሳይ ብቻ ሳይሆን እንደ አውሮፓ ህብረት የምንደግፈው ነው ብለዋል ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፡፡ከሁለት ወራት በኋላም የተጀመረውን ግንኙነት ለማጠናከር ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡም ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "ef18f9e3a161866ce832a67a7f7e080f" }, { "cosine_sim_score": 0.4619316729700832, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከጥቅምት 21 ጀምሮ በፈረንሳይና ጀርመን ጉብኝት ሊያደረጉ መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ  ፡፡    የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም በሠጡት መግለጫ እንደተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአውሮፓ በሚኖራቸው ቆይታ ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑኤል ማክሮን እና ከጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋሉ ፡፡ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በጀርመን ፍራንክፈርት በሚኖራቸው ቆይታም 25ሺህ ከሚሆኑ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ጋርም እንደሚወያዩ ቃል አቀባዩ ጠቁመዋል  ፡፡ጠቅላይ ሚንስትሩ በጀርመን ነዋሪ ከሆኑት ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም ጋር የአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ እንዲሁም በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መጥተው ባላቸው እውቀትና ገንዝብ ስለሚሠሩበት ሁኔታም ውይይት እንደሚደረግ ተገልጿል ።እንደ ቃልአቀባዩ ገለጻ  የዓለም አቀፍ ዲፕሎማቶችና ተቋማት በአፍሪካ  ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት  ያላቸውም ፍላጎት በመጨመሩ ጠቅላይ ሚንስትሩ በአውሮፓ ቆይታቸው  ከአይኤም ኤፍ ኃላፊዎችም ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ብለዋል ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በፈረንሳይና ጀርመን ለሚያደርጉትም የሥራ ጉብኝትም ኢምባሲዎችና የዲያስፖራ  ማህበራት  ሙሉ  ዝግጅት ማጠናቀቃቸውም ተገልጿል ። ", "passage_id": "117cd8a8dae2b6396f5161a5a6cca83a" }, { "cosine_sim_score": 0.4589675415285547, "passage": " ኢትዮጵያና ስዊዘርላንድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከርና በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የፖለቲካ ምክክር የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስና የስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ቬስ ሮዚየር ስምምነቱን ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተፈራርመዋል።አምባሳደር ብርሃነ እንደገለፁት የስምምነት ሰነዱ ሁለቱም አገራት በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ በተለያዩ የፖለቲካ ጉዳዮች በጋራ ተባብሮ ለመስራትና ሃሳቦችን ለመቀያየር ያስችላቸዋል።የሁለቱም ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱንም ገልፀዋል።ሰዊዘርላንድ በፌዴራሊዝም ስርዓት ስልጠና በመስጠት፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂና በተለያዩ የቴክኒክ ድጋፎችን ታደርጋለች።የስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ቬስ ሮዚየር በበኩላቸው እንደተናገሩት በፖለቲካ ምክክር አብሮ ለመስራት የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ የሁለቱን አገራት የፖለቲካ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ያደርሰዋል።“በማደግ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናከር ቁልፍ አገር ናት፤ ስዊዘርላንድ በሁለትዮሽ፣ በቀጠናና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ጋር አብራ ለመስራት ስምምነቱ ይጠቅማል” ብለዋል።ኢትዮጵያ በሶማሊያ፣ በሁለቱም ሱዳኖችና በመላው አፍሪካ የምታደርገው የሰላም ማስከበርና የፀጥታ ማስከበር ስራ በማድነቅ አገራቸው ከኢጋድ ጋር የምታደርገውን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል።የሁለቱ አገራት መሪዎች በሁለቱም አገራት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2008 በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተባብሮ ለመስራት ያደረጉት ስምምነት ተፈፃሚነቱ ያለበት ደረጃን አስመልክቶ ውይይት አድርገዋል።ኢትዮጵያና ስዊዘርላንድ በኢኮኖሚና የቴክኒክ ዘርፎች ለመተባበር በቅርቡ ስምምነት እንደሚፈራረሙም ገልፀዋል። የሁለቱም አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዓመት እንድ ጊዜ ግንኙነት ያደርጋል።ባለፈው ሳምንት የስዊዘርላንድ የንግድ የልኡካን ቡድን በኢትዮጵያ ያለውን ሰፊ የኢንቨስትመንት እድል ለማየት መጥቶ ነበር፡፡(ኢዜአ)", "passage_id": "dcae4daa02b653a50b4953d2c0bee6d9" }, { "cosine_sim_score": 0.45814993706005014, "passage": " የኢትዮጵያና ኢጣሊያ የትብብር ግንኙነት በንግድና ኢንቨስትመንት ማጠናከር እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ ካሉት ፕሬዚዳንት ሰርጂዮ ማታሬላ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት በአገራቱ መካከል ረጅም ጊዜ ያስቆጠረውን የሁለትዮሽ ግንኙነት በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ማጠናከር ይገባል።ይህም በፖለቲካ፣ በምጣኔ ሃብት፣ በማህበራዊና በባህል መስክ እየተጠናከረ የመጣውን የሁለቱን አገራት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያግዛል ነው ያሉት።በኢትዮጵያ የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጉብኝት ማድረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውሰው የአሁኑ የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ግንኙነቱን በንግድና ኢንቨስትመንት ለማጠናከር ያስችላል ሲሉም ተናግረዋል።የኢጣሊያ ፕሬዚዳንት ሰርጂዮ ማታሬላ በበኩላቸው የአገራቱን ግንኙነት በንግድና ኢንቨስትመንት ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ጠቁመዋል።የኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማፋጠን እንዲያስችል የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በማቋቋም ያሉትን እድሎች ለመጠቀም ፍላጎት አለን ብለዋል።ኢትዮጵያ በአካባቢው በተለይ በሶማሊያና በደቡብ ሱዳን ሠላምና መረጋጋት እንዲሰፍን በወታደራዊ፣ በዲፕሎማሲና በአሸማጋይነት እያደረገች ያለውን ጥረት ታላቅ አድናቆት እንዳላቸው ተግረዋል።ኢጣሊያ ከምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ጋር በጋራ ከሚሰራው “ፓርትነርስ ፎረም” ሊቀመንበር እንደሆነች ጠቅሰው አገሪቷ የምታደርገውን ጥረት በሊቀመንበርነቷ የበለጠ ለማገዝ በትኩረት እንደሚሰሩ ቃል ገብተዋል።ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት የጎረቤት አገራት ስደተኞችን በመንከባከብና መልሶ በማቋቋም እያደረጉት ያለው ጥረትም ሌላው ምስጋና የሚቸረው ነው ብለዋል።ይህን ችግር ለመደገፍና ከምንጩ ለመፍታት ለሚደረገው ጥረት ኢጣሊያ እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል።ፕሬዚዳንት ሰርጂዮ ማታሬላ ከ20 ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያን የጎበኙ የመጀመሪያው የኢጣሊያ ፕሬዚዳንት ናቸው።በቀጣዮቹ ቀናት ፕሬዚዳንት ማታሬላ በጋምቤላ የስደተኞች መጠለያ ካምፕን፣ የላሊበላ ውቅርት አብያተ ክርስቲያናትን የሚጎበኙ ሲሆን ከአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ከዶክተር ንኮሳዛና ዲላሚኒ ዙማ ጋር ተገናኘተው በአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያም ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።( ኢዜአ)", "passage_id": "490fff33356b7d79477a141975bf3138" }, { "cosine_sim_score": 0.4514147995828669, "passage": " ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያላት ግንኙነት ለዘላቂ ልማቷ አጋዥ መሆኑን እንደምታምን ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለፁ፡፡ጠቅላይ ሚንስትሩ የአውሮፓ ህዝቦች ፓርቲ የልኡካን ቡድን አባላትን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡የአውሮፓ ህዝቦች ፓርቲ አባላት የክልላዊ ሠላምና ፀጥታን ለማረጋገጥ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር እንደሚተባበሩ የገለጹ ሲሆን፥ በዚህ ረገድም የኢትዮጵያን ሚና አድንቀዋል፡፡አፍሪካዊያን ወደ አውሮፓ ሀገራት የሚያደርጉት ፍልሰት እንዲቆም መስራት ይገባልም ብለዋል አባላቱ፡፡ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ኢትዮጵያ ስደትን ለማስቆም ለዜጎቿ የስራ እድል ፈጠራና ልማትን የማፋጠን ስራ አጠናክራ ትቀጥላለች ብለዋል ለአባላቱ፡፡የአውሮፓ ህዝቦች ፓርቲ በአውሮፓ ፓርላማ አብላጫ መቀመጫ ያለው ፓርቲ ነው፡(ኢቢኮ)", "passage_id": "bb594f04a9b25d45d73b3299f2b56cf2" } ]
3f0a880c332a690473df081e42949663
06a5c1a57485d58312dc32378df50e62
ቅድመ ዳሰሳ | ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የሊጉ የረጅም ጊዜ የግንኙነት ታሪክ ያላቸው ቡድኖችን የሚያገናኘውን የነገ ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን አንስተናል።ሀዋሳ ከተማ ደካማ አጀማመሩን ከማቅናት ባለፈ ለቀጣይ ሳምንታት የሚሆን የስነ ልቦና ስንቅ የሚሸምትበት አልያም የውጤት እጦቱን የሚያባብስበትን ጨዋታ ነገ የሚያደርግ ይሆናል። ቡድኑ የተሻለ ልምድ አላቸው የሚባሉ ተጫዋቾቹን ይዞ ወደ ሜዳ መግባት በቻለበት የጊዮርጊሱ ጨዋታም ተዳክሞ ታይቷል። የኋላ መስመሩ ለፈጣን አጥቂዎች የተጋለጠ ሆኖ መታየቱ ደግሞ እንደነገው ዓይነት ጨዋታዎች ላይ መቸገሩን እንዳይቀጥል የሚያሰጋ ሆኗል። መሀል ሜዳ ላይም በተጋጣሚ የአማካይ ክፍል የሚወሰድበት ብልጫ ፈጣኖቹን የፊት አጥቂዎች ያለ በቂ ዕድል ሲያስቀራቸው ይታያል። አልፎ አልፎ የሚገኙ መልካም ዕድሎችንም ወደ ግብ ለመቀየር አለመቻሉ ከኋላ ኳስ የሚመሰርተው የነገ ተጋጣሚው በራሱ ሜዳ ላይ የሚሰራቸውን ስህተቶች በመጠቀም ረገድ ዕንቅፋት ሊሆንበት ይችላል። በሌላ በኩል በሦስተኛው ሳምንት የቡድኑ ጨዋታ በመስመር አጥቂነት ዮሀንስ ሴጌቦ ያሳየው እንቅስቃሴ ለአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ቡድን ተስፋን የሚጭር ነው። በማጥቃት መስመሩ ላይ የዮሃንስ በልበ ሙሉነት ከተከላካዮች ጋር የመጋፈጥ እንዲሁም በቀጥታ ሙከራዎችን የማድረግ ድፍረት መስፍን ታፈሰም ለነገ የሚደርስ ከሆነ ቡድኑ ፊት ላይ የተሻለ ለውጥ ሊያሳይ እንደሚችል ይጠበቃል።ሁለተኛ ተከታታይ ድሉን ያሳካው ኢትዮጵያ ቡና በዋንጫ ፉክክር ውስጥ እንደሚዘልቅ የሚያሳይበትን ድል ለማግኘት ሀዋሳን ይገጥማል። በአወዛጋቢው የድሬዳዋ ጨዋታ አሸንፎ መውጣት የቻለው ኢትዮጵያ ቡና ወሳኝ ተጫዋቾቹን በጉዳት አጥቶም ሦስት ነጥቦችን ማስካቱ በበጎ ጎኑ የሚታይ ነው። በአንፃራዊነት ደከም ብለው ከታዩ ቡድኖች መካከል የሆነው ሀዋሳ ከተማን መግጠሙ አሸንፎ የመውጣት ግዴታ ውስጥ ስለሚከተው ግን ጨዋታውን በጫና ውስጥ ሆኖ ሊያደርግ ይችላል። በድሬዳዋው ጨዋታ ኳስ ከኋላ መስርቶ ሲወጣ የሚፈጠርበትን ጫና በመቅረፉ ረገድ እንደቀደሙት ጨዋታዎች ያልነበረው የቡድኑ የመሀል ክፍል በአንፃሩ ከመስመር ተከላካዮች ጋር የሚከውናቸው ቅብብሎች ክፍተቶችን ሲያስገኙለት ታይቷል። ለነገው ተጋጣሚውም መሀል ላይ ተጫዋቾችን በርከት አድርጎ ለጨዋታው ሊቀርብ መቻሉ በቡና በኩል ተመሳሳይ ግብረ መልስ እንድንጠብቅ የሚያደርግ ነው። በሌላ በኩል ፊት ላይ የሀብታሙ ታደሰ ወደ ግብ አስቆጣሪነቱ መምጣት ወደ መጨረሻ ዕድልነት ተቀይረው የሚባክኑ ካሶችን ውጤት ላይ በማዋሉ በኩል ለቡድኑ ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል። በዚህ ላይ የአቡበከር ናስርን ግልጋሎት በሙሉ ጤንነት የሚያገኝ ከሆነ የቡድኑ የፊት መስመር ስልነት እንደሚጨምር ይታሰባል።በጨዋታው ሀዋሳ ከተማ በጊዮርጊሱ ጨዋታ ያልነበረው ምኞት ደበበን ከጉዳት መልስ ሲያገኝ በኮቪድ ምክንያት በቡድኑ ውስጥ ያልነበሩ ሁለት ተጫዋቾችም አገግመውለታል። በሌላ በኩል የቡድኑ ቁልፍ አጥቂ መስፍን ታፈሰ እና ተባረክ ኢፋሞ መድረስ አጠራጣሪ ሲሆን ሀብታሙ መኮንን በጉዳት አለልኝ አዘነ በቅጣት ከኃይቆቹ ስብስብ ውጪ ናቸው። ተመስገን ካስትሮን በቅጣት በሚያጣው የኢትዮጵያ ቡና ቡድን ውስጥ ፍቅረየሱስ ተወልደብርሀን ፣ ሚኪያስ መኮንን እና ኢብራሂም ባዱ በጉዳት ምክንያት ከነገው ጨዋታ ውጪ ናቸው። አቤል ማሞ ፣ ወንድሜነህ ደረጀ እንዲሁም የቡድኑ ወሳኝ ተጫዋች አቡበከር ናስር ከጉዳት መመለስ ለቡና መልካም ዜና ሆኗል።እርስ በእርስ ግንኙነት– ሊጉ በአዲስ ፎርማት ከተጀመረበት 1990 ጅምሮ ሳይወርዱ የቆዩት ሁለቱ ቡድኖች ከየትኛውም ቡድን በበለጠ 42 ጊዜ ተገናኝተዋል።– የእርስ በእርስ ውጤታቸው በመሀላቸው ያለውን የፉክክር ሚዛናዊነት የሚያሳይ ነው። በእስካሁኑ የ42 ጊዜ ግንኙነታቸውም በ16 አጋጣሚዎች አቻ ተለያይተዋል። ኢትዮጵያ ቡና 14 ሀዋሳ ደግሞ 12 ጊዜ ድል አስመዝግበዋል።– በጥቂት አጋጣሚዎች ካልሆነ በቀር ጎል የማያጣው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ 95 ጎሎች ሲቆጠሩበት ኢትዮጵያ ቡና 52 ጊዜ ኳስ እና መረብን በማገናኘት የበላይ ነው። ሀዋሳ ከተማ ደግሞ ሦስት የፎርፌ ግቦችን ጨምሮ 43 ግቦችን ማስመዝገብ ችሏል።ግምታዊ አሰላለፍሀዋሳ ከተማ (4-3-3)ሜንሳህ ሶሆሆዳንኤል ደርቤ – ምኞት ደበበ – ላውረንስ ላርቴ – ደስታ ዮሃንስሄኖክ ድልቢ – ጋብርኤል አህመድ – ኤፍሬም ዘካሪያስኤፍሬም አሻሞ – ብሩክ በየነ – ዮሀንስ ሴጌቦኢትዮጵያ ቡና (4-3-3)ተክለማሪያም ሻንቆኃይሌ ገብረትንሳይ – ወንድሜነህ ደረጄ – አበበ ጥላሁን – አስራት ቱንጆታፈሰ ሰለሞን – ዓለምአንተ ካሳ – አማኑኤል ዮሃንስአቤል ከበደ – ሀብታሙ ታደሰ – አቡበከር ናስር
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/62596
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5890774871319439, "passage": " የፕሪሚየር ሊጉ የመጀመርያ ሳምንት በሊጉ እጅግ ከሚጠበቁ ጨዋታዎች አንዱን ያስመለክተናል፡፡ የሊጉ እጅግ አዝናኝ ጨዋታ 10፡00 ላይ ሲጀምር ድንቅ ድባብ ፣ የውድድር ዘመኑን በድል ለመጀመር የሚደረግ ከፍተኛ የመሸናነፍ ፉክክርን እና ልዩነት ፈጣሪ ተጫዋቾችን እንመለከታለን፡፡ሁለቱም ቡድኖች በተለያየ መንገድ ቡድናቸውን አጠናክረው የውድድር ዘመኑን ለመጀመር ተዘጋጅተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ቡና አምና አጨራረሱን ባሳመረው በድኑ ላይ ጥቂት ነገር ግን ክፍተት መሙላት የሚችሉ ተጫዋቾችን ሲያዘዋውር በድራጋን ፖፓዲች ምትክም ሌላ ሰርቢያዊ አምጥቷል፡፡ አሰልጣኝ ኒቦሳ ቩሲቪች ከወዲሁ በተጫዋቾቹ መወደዳቸው ለቡድኑ የውድድር ዘመን ማማር ወሳኝ ነው፡፡የአስቻለው ግርማ መመለስ ለቡድኑ ሌላ የማጥቃት እና የግብ ማስቆጠር አማራጭ ሲሰጠው የሳሙኤል ሳኑሚ መፈረም በቡድኑ ላይ እንደክፍተት ይታይ የነበረውን የአጥቂ ክፍተት የሚደፍን ይሆናል፡፡ ዮሃንስ በዛብህ በደቡብ ካስቴል ዋንጫ ያሳየው ብቃት ከሀሪሰን ሄሱ ጋር ተደምሮ ቡና በግብ ጠባቂ ስፍራ ላይ እንዳይቸገር ያደርገዋል፡፡ የቡና ጠንካራ ጎን የሆኑት የተከላካይ እና የአማካይ ክፍሉ ለውጥ ያልተደረገባቸው በመሆኑ የበለጠ ተዋህደው ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ደደቢት ካለፈው አመት ቅዠት የሚመስል የውድድር ዘመን የነቃ ይመስላል፡፡ ክለቡን ወደ ቀድሞ ቦታው ሊመልሱ የሚችሉ ጥራት ያላቸውን ተጫዋቾች በማዘዋወር የቀድሞ አሰልጣኙን የመለሰ ሲሆን የወደፊት ኮከብ ሊሆኑ የሚችሉ ድንቅ ወጣቶንም ይዟል፡፡ጌታነህ ከበደ የደቡብ አፍሪካ ቆይታውን አጠናቆ ወደ ደደቢት መመለስ ለሰማያዊዎቹ የውድድር ዘመን ማማር ትልቁን አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ይጠበቃል፡፡ ከጋብሬል አህመድ መልቀቅ በኀላ በአግባቡ ቦታው ያልተሸፈነው የተከላካይ አማካይ ስፍራ በአስራት መገርሳ ግዢ ተሟልቷል፡፡ የኤፍሬም አሻሞ ዝውውርም በደደቢት የማጥቃት እንቅስቃሴ ላይ ፍጥነትን እና ቀጥተኝነትን ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ወጣቶቹ አቤል ያለው ፣ የአብስራ ፣ ደስታ ደሙ እና ሰለሞን ሀብቴ በአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ስር እድል እንደሚሰጣቸው የሚጠበቅ በመሆኑ በውድድር ዘመኑ ጎልተው ሊወጡ የሚችሉ ወጣቶች ናቸው፡፡ ኢትዮጵያ ቡና በ4-3-3 አሰላለፍ ወደ ሜዳ እንደሚገባ ይጠበቃል፡፡ ደደቢት ደግሞ በ4-4-2 አሰላለፍ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ኢትዮጵያ ቡና እንደከዚህ ቀደሙ በመሃል ሜዳ ላይ የቁጥር ብልጫ የሚኖረው ከሆነ ጨዋታውን የመቆጣጠር እድል ይኖረዋል፡፡ በሁለቱም ክንፎች የሚገኙት የመስመር ተከላካዮች በማጥቃት እንቅስቃሴ የሚሳተፉ በመሆኑ ቡድኑ የመሃል ለመሃል እና የመስመር እንቅስቃሴውን አመጣጥኖ መጫወት ይችላል፡፡ ነገር ግን የደደቢት ሁለቱ የመስመር አማካዮች ሽመግት ጉግሳ እና ኤፍሬም አሻሞ ቀጥተኛ አጨዋወት እና ሜዳውን ወደ ጎን አስፍተው የመጫወት ዝንባሌ የቡና የመስመር ተከላካዮች ወደፊት በመሄድ በማጥቃት እንቅስቃሴ እንዳይሳተፉ ሊገድባቸው ይችላል፡፡ በአማካይ ስፍራ ደደቢት የቁጥር ብልጫ የሚወሰደበት ከሆነ የአስራት እና ሳምሶን ሚና በመከላከሉ የሚገደብ በመሆኑ አማካዩን እና አጥቂዎቹን የሚያገናኝ ተጫዋች አይኖርም፡፡ በዚህም የደደቢት የማጥቃት እንቅስቃሴ በመስመር አማካዮቹ ላይ ጥገኛ ይሆናል፡፡ያለፉትን ሁለት የውድድር ዘመናት በደደቢት ከመስመር አጥቂነት ወደ ግብ አዳኝነት የተለወጠው ሳሚ ሳኑሚ በኢትዮጵያ ቡና ማልያ የቀድሞ ክለቡን ለመጀመርያ ጊዜ ይገጥማል፡፡ ከ2002-2005 በነበረው የደደቢት ቆይታው ኢትዮጵያ ቡና ላይ በርካታ ግቦች ያስቆጠረው ጌታነህ ከበደ ደግሞ ከ3 የውድድር ዘመናት የደቡብ አፍሪካ ቆይታ በኋላ የመጀመርያ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡በሁለቱ ክለቦች መካከል የሚደረጉ ጨዋታዎች በርካታ ግቦች የሚስተናገድባቸው ናቸው፡፡ ደደቢት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ካደገበት 2002 ጀምሮ ባደረጓቸው 14 የእርስ በእርስ ጨዋታዎች 49 ግቦች ተቆጥረዋል፡፡ በአማካይ በጨዋታ 3.5 ግቦች ማለት ነው፡፡ ከግቦቹ በተጨማሪ የሁለቱ ግንኙነት ሁልጊዜም በመሸናነፍ መጠናቀቁ ለተመልካች ምን ያህል አዝናኝ እንደሆነ መናገር ይቻላል፡፡ በሁለቱ ክለቦች መካከል የደርቢነት ስሜት ባይኖርም ጨዋታዎቹ ላይ ያለው ውጥረት እና የመሸናነፍ እልህ የደርቢ ጨዋታዎችን ያህል ለመመልከት የሚያጓጓ ነው፡፡ሁለቱ ክለቦች በ2008 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባደረጓቸው ጨዋታዎች አወዛጋቢ በነበረው የመጀመርያው ዙር ጨዋታ ደደቢት 2-1 ሲያሸንፍ በሁለተኛው ዙር ኢትዮጵያ ቡና በፍፁም የጨዋታ ብልጫ 3-0 አሸንፏል፡፡ የእለቱን ጨዋታ ኢንተርናሽናል አርቢቴር በላይ ታደሰ ይመራዋል፡፡ በላይ የ2008 የውድድር ዘመን የፕሪሚየር ሊጉ ኮከብ ዳኛ ተብሎ መመረጡ የሚታወስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ቡና (4-3-3)ሀሪስን ሄሱአብዱልከሪም መሃመድ – ኢኮ ፊቨ – ወንድፍራው ጌታሁን – አህመድ ረሺድመስኡድ መሃመድ (አምበል) – ጋቶች ፓኖም – ኤልያስ ማሞእያሱ ታምሩ – ሳሚ ሳኑሚ – አስቻለው ግርማ ደደቢት (4-4-2)ክሌመንት አሼቲስዩም ተስፋዬ – አክሊሉ አየነው – ካድር ኩሊባሊ – ብርሃኑ ቦጋለ (አምበል)ሽመክት ጉግሳ – አስራት መገርሳ – ሳምሶን ጥላሁን – ኤፍሬም አሻሞጌታነህ ከበደ – ዳዊት ፍቃዱ ", "passage_id": "d40c33e4d855b041acf08f76774d4942" }, { "cosine_sim_score": 0.5883808180231014, "passage": "ገዛኸኝ ከተማ- ኢትዮጵያ ቡና“የጨዋታው እንቅስቃሴ ጥሩ ነበር፤ ሁለታችንም ጥሩ ተጫውተናል። ባሳለፍነው ሳምንት ነጥብ በመጣላችን የተነሳ ጫና ውስጥ ሆነን ነበር የተጫወትነው፡፡ ከዛ ጫና ለመውጣት ይህ ውጤት ያስፈልገን ነበር ያም ተሳክቶልናል፡፡” የተከላካይ መስመር ስህተት“እየተስናገዱብን ኳሉ ኳሶች ላይ በመመስረት ስራዎችን ለመስራት እየሞከርን ነው፡፡ ከዚህ ቀደም አይታችሁ ከነበረ በርካታ የግብ እድሎችን ፈጥረን የምናመክንባቸው አጋጣሚዎች ነበሩ አሁን እነዛን እየቀረፍን ወደተሻለ መንገድ እየመጣን ነው፡፡” ስለተወሰደባቸው ብልጫ” ሀዋሳ ቀላል የሚባል ቡድን አይደለም ፤ ተፎካካሪ ቡድን ነው ፤ የነበራቸውን  83ኛው ደቂቃ ላይ ስለተፈጠረው ክስተት” እኛ ከውጪ እንደመሆናችን ውሳኔ መስጠት የሚችለው ዳኛው ነው፤ እኛምየክስተቱን ቪድዮ ከተመለከትን በኃላ የሚሆነውን እናያለን፡፡” በተጠባባቂ ወንበር ላይ ይታይ ስለነበረው አለመረጋጋት“ይሄ ነገር ሊሆን የቻለው ውጤትን ከመፈለግና ከነበረብን ጫና ተነተርሶ የመጣ ስለሆነ በቀጣይ ለማስተካከል እንጥራለን፡፡”ውበቱ አባተ- ሀዋሳ ከተማስለ ጨዋታው” በእንቅስቃሴ ደረጃ ከተመለከትነው ለኛ መጥፎ የሚባል አይደለም ፤ በፈጠርናቸው ጥቃቅን የሚባሉ ክፍተቶች ጨዋታውን እንዳንቆጣጠር አድርገውናል፡፡ ጎል ያስተናገድናባቸው መንገዶች በተለይ በጣም ቀላል በሚባል መንገድ ነው ፤ 2-0 ተመርተህ ከዛ ለመመለስ ብዙ ታግለናል ነገርግን ከአቅማችን በላይ ነበር፡፡” በጨዋታው ስለነበራቸው የኳስ ቁጥጥር ብልጫ” በኳስ ቁጥጥር ተሻልን ነበርን፡፡ ነገርግን የመጨረሻው የሜዳ ክፍል ላይ ስንደርስ በተጫዋቾቼ ላይ መቻኮል ይታይ ነበር ከዚህም በተጨማሪ በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ከአማካዮቻችን ብዙ እገዛ አልተደረገልንም ፤ ይህም ነገር ብዙ የጎል እድሎችን እንዳንፈጥር አድርጓናል ከዛ ውጪ ግን በተለይ ዳንኤል ደርቤ ከጉዳት እና ቅጣት ነው የተመለሰው እንደዚሁ መላኩ ጎሉ ሲቆጠር ተጎድቶ ከሜዳ ውጪ ነበር የነዚህ ልጆች የማች ፊትነስ ላይ አለመገኘት አስተዋፆ ነበር ፤ ስህተት ነበረብን ብዩ የማስበው ፊት እና ከኃላ መስመር ላይ መጠነኛ ክፍቶች ነበሩብን፡፡ ከዚያ ውጪ እነሱም ከነበሩት ጫና አንጻር ባልተጠበቅናቸው መልኩ ተንቀሳቅሰዋል ከዚያ በተጨማሪ ዛሬ ሜዳ ላይ ከገጠምነው ኢትዮጵያ ቡና ይልቅ ከባድ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊ ነበር፡፡”ስለ ቡድኑ የአጠቃላይ የአመቱ እንቅስቃሴ“ሀዋሳ ዘንድሮም ብቻ ሳይሆን አምናም ጥሩ ሜዳ ስናገኝ ጥሩ የኳስ ቁጥጥር ብልጫ አለን፡፡ ምናልባት ከሲዳማ ጋር በተደረገው ጨዋታ ብቻ ነው በእንቅስቃሴም በውጤትም ጥሩ ያልነበርንበት ጨዋታ፡፡ ነገርግን ከዚያ ውጪ ቡድኑ በቡድን የእንቅስቃሴ ችግር የለበትም፡፡”", "passage_id": "30f9e2e5f050278a11dbac875a7ac0a3" }, { "cosine_sim_score": 0.5811016819395753, "passage": "ሀዋሳ በሁለተኛው ዙር በከፍተኛ ሁኔታ መሻሻልን ያሳየ ክለብ ነው፡፡ ለዚህ መሻሻል ዋነኛ ምክንያት ምንድነው ትላለህ?እኔ እንደማስበው ከሆነ ጠንካራ፣ የተሻለ እና ውጤታማ ስራ መስራታችን ነው ለመሻሻላችን ምክንያት የሆነው፡፡ አሁን ላይ እንደ ቡድን ነው የምንጫወተው፡፡ ይህም ለመሻሻላችን መሰረት ነው፡፡ ከዚህ ቀደም በተጫዋቾች የግል ብቃት ላይ የተመሰረተ ቡድን ነበረን፡፡ አሁን ላይ እንደቡደን መጫወት መቻላችን ጥንካሬን አላብሶናል፡፡”በመከላከሉ ረገድ ሀዋሳ ተሻሽሏል ግብ በማስቆጠሩም አሁንም ጠንካራ ናችሁ. . .“በመጀመሪያው ዙር በመከላከሉ ላይ በተደጋጋሚ ዋጋ ያስከፈሉንን ስህተቶች እንሰራ ነበር፡፡ ይህንንም አሰልጣኛችን (ውበቱ አባተ) በሚገባ ስለተረዳው ስህተቶች የመቀነስ ስራ ነበር የሰራነው፡፡ አሁን ላይ የተከላካይ ክፍላችን ተሻሽሏል፡፡ በማጥቃቱ በኩል በመጀመሪያው ዙር በብዛት ግብ ስላስቆጠርን ችግር አልነበረብንም ፤ ስለዚህም በጥንካሬያችን ቀጥለናል፡፡”በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ቆይታህ 10 ግቦችን እስካሁን ማስቆጠር ችለሃል፡፡ በእቅድነት የያዝከው የግብ መጠን አለ?“ስመጣ ከ10 በላይ ግቦች ለማሰቆጠር አቅጄ ነበር፡፡ አላማዬ 12 ግቦችን በውድድር አመቱ ለማስቆጠር ነበር፡፡ አሁን ላይ 11 ግቦች አሉኝ፡፡ (በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የፀደቀው የአራፋት የግብ መጠን 10 ነው፡፡) አሁን ባለው ሁኔታ ካቀድኩት በላይ ግብ እንደማስቆጥር አምናለው ከፊት ባለን ጨዋታዎች እና ሁኔታዎች ቢወሰኑም፡፡”በመጀመሪያው ዙር በአብዛኛው ኳስን ለማግኘት የፊት መስመሩን እየተውክ ወደ ኋላ ትመለስና ከግቡ ትርቅ ነበር፡፡ በሁለተኛው ዙር ላይ ይህንን ነገር እምብዛም አልተመለከትንም፡፡ የግብ መጠንህ መጨመሩ ከዚህ ጋር ተያያዥ ነው?“በመጀመሪያው ዙር አስቸጋሪ ነበር ፤ ምክንያቱም ከቡድኑ ጋር ተቀናጅቼ ለመጫወት ግዜ ፈጅቶብኛል፡፡ የቡድን አጋሮቼ እኔ ያለኝን የአጨዋወት ስልት እና የእነሱን ማጣጣም አልቻልንም ነበር፡፡ ለዚህ ነው ኳስን ለማግኘት ቦታዬን እየተውኩ ወደ ኃላ እመለስ የነበረው፡፡ ቅንጅት ሲመጣ ግን ይህንን ለማድረግ አስፈላጊ አልነበረም ስለሆነም የማስቆጥራቸው የግብ መጠኖች በርክተዋል፡፡”ለዋንጫ ከሚፋለመው ሲዳማ ቡና ጋር የደርቢ ጨዋታ አላችሁ. . .“ደርቢ ሁሌም ደርቢ ነው፡፡ ሁሌም ደርቢ ቀላል ጨዋታዎች አይደሉም፡፡ ጨዋታው ለሲዳማ አስቸጋሪ ነው የሚሆነው፡፡ ምክንያቱም እኛ በሜዳችን እና ደጋፊያችን ፊት ነው የምንጫወተው፡፡ እነሱ ለሊግ ዋንጫ ነው የሚፎካከሩት እኛም ከወራጅ ቀጣናው ብንርቅም ነጥቦችን ሰብስበን ይበልጥ ከስጋት ነፃ መሆንን ስለምንፈልግ ጨዋታን ማሸነፍ አለብን፡፡ ለጨዋታው በቂ ዝግጅት አድርገናል፡፡”", "passage_id": "dfaf845363ba370d5a89f65ed63ee3d8" }, { "cosine_sim_score": 0.5693651451696273, "passage": "በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛው ሳምንት የደርቢነት ስሜት ከሚንፀባረቅባቸው ጨዋታዎች መካከል አንዱ የሆነው የሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ ዛሬ በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ ተካሂዶ 1-1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡ በተለምዶ በሲዳምኛ ሩዱዋ (የወንድማማቾች ጨዋታ) የሚል ስያሜ ያለው ይህ ጨዋታ ዛሬ ከመካሄዱ አስቀድሞ የሁለቱ ክለቦች ደጋፊዎች በአመራሮቻቸው አማካኝነት ጨዋታው በሰላም እንዲጠናቀቅ መልዕክት በማስተላለፍ ቢጀመርም በስተመጨረሻ ግን የተባለው በተግባር ላይ ሳይውል ተመልክተናል።እንደተለመደው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር ታጅቦ ከተያዘለት ሰአት አስር ደቂቃን ያህል ዘግይቶ በኃይለየሱስ ባዘዘው መሪነት በተጀመረው ጨዋታ ሀዋሳ ከተማዎች የሲዳማ ቡናው አዲስ ግደይ በ5 ቢጫ ካርድ በዛሬው ጨዋታ ላይ ማረፍ እያለበት ተሰልፏል በማለት ክስ አስይዘዋል።የመጀመሪያው አጋማሽ ሲዳማ ቡናዎች በተሻለ መልኩ መንቀሳቀስ የቻሉበት እና ሀዋሳ ከተማዎች ከወትሮው እንቅስቃሴያቸው ተቀዛቅዘው የቀረቡበት ነበር። ሲዳማዎች በተለይ በሁለቱም መስመሮች ሐብታሙ ገዛኸኝ እና አዲስ ግደይ ላይ የተመሰረተ የማጥቃት እንቅስቃሴውን ሲያደርግ ሀዋሳዎች እንደተለመደው ከተከላካይ መስመሩ ፊት የሚገኙት ጋብሬል እና ሙሉዓለም ላይ ማዕከል ያደረገ እንቅስቃሴ አድርገዋል።ኃይል በቀላቀለ አጨዋወት እና በሚቆራረጡ ቅብብሎች በጀመረው ጨዋታ የመጀመሪያን የግብ አጋጣሚን ለማየት የቻልነው ገና በ1ኛው ደቂቃ ላይ ነበር። ከቅጣት ምት ወንድሜነህ አይናለም በግራ በኩል የተገኘችውን እድል አክርሮ በመምታት ሞክሮ ሶሆሆ ሜንሳህ ይዞበታል። በሀዋሳ በኩል ደግሞ 6ኛው ደቂቃ ላይ ጋብሬል አህመድ ከርቀት አክርሮ መትቶ ግብ ጠባቂው መሳይ አያኖ አውጥቶበታል። ቀጣይ ሙከራ ለመመልከት ረጅም ደቂቃ የፈጀ ሲሆን 26ኛው ደቂቃ ላይ ሐብታሙ ገዛኸኝ ወደ ሳጥን ገብቶ ወደ ግብ የላካትን ኳስ የእለቱ ዋና ዳኛ ኃይለየሱስ ባዘዘው ረዳት ዳኛው ምልክት ሳያነሱ ከጨዋታ ውጭ ነው በማለታቸው በርካታ የሲዳማ ቡና ተጫዋቾችን ተቃውሟቸውን እንዲያሰሙ በር ከፍተዋል፡፡በእንቅስቃሴ ረገድ ሲዳማዎች የተሻሉ ቢሆኑም ግብ የማስቆጠር ጥረት በማድረጉ ረገድ ሀዋሳዎች በአንፃራዊነት የተሻሉ ነበሩ። 29ኛው ደቂቃ ላይ በግራ መስመር ታፈሰ ሰለሞን ከቅጣት ምት ያሻማውን ኳስ ሲይላ መሐመድ በግንባሩ ገጭቶ ወደ ላይ የወጣችበት እንዲሁም 40ኛው ደቂቃ ላይ ፍሬው ሰለሞን ከታፈሰ ሰለሞን ጋር በአንድ ሁለት ንክኪ ወደ ግብ ክልል በመድረስ ታፈሰ ሞክሮ ለጥቂት የወጣችበት ሙከራዎች ለዚህ እንደ አብነት የሚጠቀሱ ነበሩ። በሲዳማ በኩል ደግሞ ወንድሜነህ ዓይናለም በሁለት አጋጣሚዎች በ35ኛው ደቂቃ ከዮናታን ፍሰሀ የተሻገረለትን ኳስ በግንባሩ ገጭቶ ወደ ውጪ የወጣበት እና ከቅጣት ምት በቀጥታ ሞክሮ ሶሆሆ ያወጣበት አጋጣሚዎች የሚጠቀሱ ናቸው።በሁለተኛው አጋማሽ ሀዋሳ ከተማዎች የቢጫ ካርድ የተመለከተውን ተከላካይ ላውረንስ ላርቴን በፍቅረየሱስ ተወልደብርሀን በመተካት ወደ ሜዳ ገብተዋል። ወደሚታወቁበት የኳስ ቅብብል የተመለሱት ሀዋሳዎች በተሻለ ሁኔታ ሲንቀሳቀሱ በተወሰነ መልኩ የተዳከሙ የመሰሉት ሲዳማዎችም በአዲስ ግደይ ፊት አውራሪነት የባለሜዳዎቹን ተካላካይ ክፍል ማስጨነቃቸው አልቀረም።በዚሁ አጋማሽ ጅማሮ ከታዩት ሙከራዎች ውስጥ የሀዋሳው ፍቅረየሱስ ከቀኝ በኩል ያሻገራት እና ታፈሰ ሰለሞን ለእስራኤል ሰጥቶት እስራኤል ከግብ ጠባቂው አላዛር መርኔ ጋር ተገናኝቶ ያመከናት እንዲሁም በሲዳማ በኩል 55ኛው ደቂቃ ላይ ሐብታሙ ገዛኸኝ ከርቀት በቀጥታ የመታው እና ሶሆሆ እንደምንም ያዳነበት ኳስ ይጠቀሳሉ። ከሁለተኛው ሙከራ አራት ደቂቃዎች ቀደም ብሎ ግን የሀዋሳ ከተማው ግብ ጠባቂ ሶሆሆ ሜንሳህ ኳስ ሊያሻማ ሲል ጋርዶኛል በማለት ከወንድሜነህ አይናለም ጋር በፈጠሩት ሰጣ ገባ የዕለቱ ዋና ዳኛ ኃይለየሱስ ባዘዘው ሁለቱንም በቀይ ካርድ ከሜዳ አስወግደዋቸዋል። ሶሆሆ ሜንሳህን የሚተካው ግብ ጠባቂ አላዛር መርኔን በሙሉዓለም ረጋሳ ቀይሮ ለማስገባትም ጨዋታው 12 ያህል ደቂቃ ዘግይቶ ነበር የጀመረው። ሜንሳህ ሜዳ ለቆ በመውጣት ላይ ሳለ የሲዳማ ቡና ደጋፊዎች የውሀ መያዣ ኮዳዎችን በተጫዋቹ ላይ ሲወረውሩም ታዝበናል፡፡ከቆመበት በቀጠለው ጨዋታ 70ኛው ደቂቃ ላይ ፍሬው ሰለሞን በግምት ከ40 ሜትር ርቀት ላይ ሳይጠበቅ አክርሮ የመታውን ኳስ መሳይ አያኖ እንደምንም አውጥቶበታል። 73ኛው ደቂቃ ላይ ግን ኄኖክ ድልቢ ከጋብሬል እና ፍቅረየሱስ ጥምረት የተገኘውን ኳስ ለእስራኤል አሸቱ አቀብሎት እስራኤል አጋጣሚውን ወደ ግብነት ቀይሮ ሀዋሳን ቀዳሚ አድርጓል። ከግቧ በኃላ የመልሶ ማጥቃትን ምርጫቸው ያደረጉት ሀዋሳዎች በመጨረሻዎቹ 10 ደቂቃዎች በሲዳማ ቡና የበላይነት ሲወሰድባቸው ታይቷል። ነገር ግን እነኚህ ደቂቃች በሁለቱም ቡድኖች በኩል ከባድ ሙከራዎች የተደረጉባቸው ነበሩ።  83ኛው ደቂቃ ላይ ዮናታን ፍሰሀ አሻምቶት አዲስ ግደይ በግንባር ሞክሮ ለጥቂት የወጣበት ፣ 85ኛው ደቂቃ ፍሬው ከተላከለት ረጅም ኳስ መነሻነት ግብ ጠባቂው መሳይ አያኖን አልፎ ኢላማውን ያልጠበቀበት እንዲሁም 87ኛው ደቂቃ ላይ ባዬ ገዛኸኝን ተክቶ የገባው አብዱለጢፍ መሀመድ በመስመር በኩል ያሻገረለትን ኳስ ትርታዬ ደመቀ በግንባር ገጭቶ ሙከራው የግቡን ብረት ታካ የወጣችበት ተጠቃችሽ ሙከራዎች ነበሩ፡፡የጨዋታው ጭማሪ 8 ደቂቃዎች ሊጠናቀቁ በተቃረቡበት ወቅት ሲላ መሐመድ ኳስ ከግብ ክልሉ ለማራቅ ጥረት ሲያደርግ አዲስ ግደይ ላይ ጥፋት ሰርቷል በሚል የዕለቱ ዳኛ የፍፁም ቅጣት ምት ሰጥተዋል። ፍፁም ቅጣት ምቱን አዲስ ግደይ ራሱ ወደ ግብነት ለውጦ ክለቡን ከሸንፈት ማዳን ችሏል ፡፡  በውሳኔውም የዕለቱ ዳኛ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ የታየ ሲሆን የሁለቱም ክለብ ደጋፊዎች እርስ በእርሳቸው የውሀ መያዣ ኮዳዎችን በመወራወር የጨዋታውን ገፅታ የሚያበላሹ ድርጊቶችን ሲፈፅሙ የታየ ሲሆን ጨዋታውም 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል ፡፡ ከጨዋታው በኃላ የሀዋሳ ከተማው ግብ ጠባቂ እና የሲዳማ ቡናው አማካይ ዮሴፍ ዮሀንስ ለድብድብ ተጋብዘው በሜዳ ላይ ያሳዩት አስነዋሪ ድርጊትም የዛሬው ጨዋታ ሌላው ክስተት ነበር፡፡የአሰልጣኞች አስተያየትም/አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት – ሀዋሳ ከተማጨዋታው ከመጀመሪያው ጀምሮ የደርቢ በመሆኑ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ለመጫወት አስበን ነበር። 4-5-1 አጨዋወትን ተጠቅመን ነበር የገባነው። የነርሱ አጥቂዎች ይሸሻሉ ብለን አላሰብንም። ከዕረፍት በኃላ በንታወቅበት 4-3-3 ተመልሰናል ፤ ጎልም አስቆጥረናል። ከዛ ደግሞ ተቆጥሮብናል። ያው ሰበብ ባይሆንም የተሰጠብን ፍፁም ቅጣት ምት ግን ተገቢ አልነበረም።አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ – ሲዳማ ቡናከእረፍት በፊት ያሰብነውን አድርገናል። ወንድሜነህ በቀይ ከወጣ በኃላ ግን መሀላችን ልክ አልነበረም። ምንፈልገውን ግን አግኝተናል ተግነን በመጫወታችንም ፍፁም ቅጣት ምት ማግኘት ችለናል።", "passage_id": "f4e041bca04ecf6a20933ec2a9198544" }, { "cosine_sim_score": 0.5417365935501643, "passage": "የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬ በአዲስ አበባ እና ይርጋለም በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡ በ9 ሰአት ይርጋለም ላይ ሲዳማ ቡና የአምናው ሻምፒዮን ደደቢትን በሚያሰተናግድበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ከወራጅ ቀጠና ለማምለጥ ደደቢትም ከዋንጫ ፉክክሩ ላለመራቅ ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በ13 ነጥቦች 11ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ሲዳማ ቡና ዛሬ የ1ኛው ዙር የመጨረሻ ጨዋታውን የሚያደርግ ሲሆን ካሸነፈ ደረጃውን በእጅጉ የማሻሻል እድል አለው፡፡ደደቢት ባለፈው ማክሰኞ በኢትዮጵያ ቡና ከተሸነፈ በኋላ ለዋንጫው የሚያደርገው ጉዞ ጥያቄ ምልክት ውስጥ ገብቷል፡፡ 4 ቀሪ ጨዋታ እያለው በ15 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ ቢገኝም ጨዋታዎችን ለማሸነፍ የሚቸገር ቡድን ሆኗል፡፡የደደቢት አጥቂዎች የሆኑት ሚካኤል ጆርጅ እና አሸናፊ አደም በክረምቱ የተጫዋቾች ዝውውር መስኮት ሲዳማ ቡናን ከለቀቁ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ይርጋለም የሚጓዙ ሲሆን ከሴፋክሲያን ጋር በተደረገው ጨዋታ ጉዳት የደረሰበት ሚካኤል ዛሬ የመሰለፍ እድል ጠባብ ነው፡፡በ11፡30 የሚካሄደው የኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከነማ ከቡድኖቹ ትልቅነት እና ለዋንጫ ከሚያደርጉት ፉክክር አንፃር የሚጠበቅ ጨዋታ ነው፡፡ የደደቢቱን ጨዋታ ጨምሮ 4 ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎችን ያሸነፈው ኢትዮጵያ ቡና ዛሬ ካሸነፈ በ25 ነጥብ ነገ ጨዋታ የሚያደርገው ንግድ ባንክን ቀድሞ 2ኛ ደረጃ ላይ የሚቀመጥ ሲሆን ሀዋሳ ከነማ በበኩሉ ጨዋታን ካሸነፈ ነጥቡን ወደ 18 ነጥብ ያደርሳል፡፡ለኢትዮጵያ ቡና ለ8 አመታት የተጫወተውና በቢጫው ማልያ ከ100 ግቦች በላይ ግብ ያስቆጠረው ታፈሰ ተስፋዬ ኢትዮጵያ ቡናን ለቆ በክረምቱ የተጫዋቾች ዝውውር መስኮት ሀዋሳ ከነማን ከተቀላቀለ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ ኢትዮጵያ ቡናን በተቃራኒነት የሚገጥም ሲሆን ከቡና ደጋፊዎች ሞቅ ያለ አቀባበል ይደረግለታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በጨዋታው በኢትዮጵያ ቡና በኩል ጀማል ጣሰው ፣ ሚልዮን በየነ እና ዳዊት እስጢፋኖስ ከሀዋሳ ከነማ በኩል ደግሞ የመሃል ተከላካዩ ግርማ በቀለ በጉዳት አይሰለፉም፡፡{jcomments on}", "passage_id": "acf0c5780ef966cedd1efdc77d6cdc70" }, { "cosine_sim_score": 0.5403666521818395, "passage": "ሀዋሳ ከተማዎች በቀጣዩ ሳምንት የ2013 ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ፡፡የቀድሞው ተጫዋቻቸውን አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ከሰባት ወራት በፊት በዋና አሰልጣኝነት የሾሙት ሀዋሳ ከተማዎች ለ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የቅድመ ዝግጅት ልምምዳቸውን የፊታችን ረቡዕ ጥቅምት 11 የክለቡ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች፣ የቡድኑ አጠቃላይ አባላት የኮቪድ 19 ምርመራን በተጨማሪነት ደግሞ የሜዲካል ህክምናን አድርገው ወደ ካምፕ ከገቡ በኃላ ከጥቅምት 14 ቀን 2013 ማለዳ ጀምሮ የቅድመ ውድድር ልምምዳቸውን እንደሚጀምሩ ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡በክረምቱ የዝውውር መስኮት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾች በማድረግ ያስፈረሙቶ ሀዋሳዎች ወደ ሰበታ ባመራው አጥቂው እስራኤል እሸቱ ምትክ እንዲሁም ተጨማሪ ወሳኝ የተባለ ዝውውር በጥቂትት ቀናት ይፈፅማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "bea43ced3766eb82b0a979038338bd9a" }, { "cosine_sim_score": 0.5379300680105945, "passage": "የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ጅማ አባጅፋርን 3-1 ካሸነፈበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ክለቦች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።“ማሸነፋችን ጥሩ ነው፤ አሁንም ግን የሚቀረን ነገር አለ” አዲሴ ካሳ – ሀዋሳ ከተማስለ ጨዋታው” ማሸነፋችን ጥሩ ነው፤ አሁንም ግን የሚቀረን ነገር አለ። ወደ ተቃራኒ ቡድን የግብ ክልል ስንገባ በቁጥር በዝተን በጥሩ ሁኔታ ነው። ጎል ላይ ያለንን ስልነት ግን አሁንም ቢሆን ማስተካከል አለብን። ይህን ለማድረግ ደግሞ ስራ ይጠይቀናል። የዚህ ምክንያቱ ጉጉት ነው፤ ወይም አካሄዳችን ነው። ከኋላ ተነስተን ፈጥነን ወደ አደጋ ክልል ስለምንገባ ግብ ጋር ስንደርስ የምንወስነው ውሳኔ ላይ ችግር አለብን። ”ስለ አጨራረስ ድክመት” አሁንም እየታየ ያለው የኛ ግብ ጋር መድረስ ነው። ባንደርስ ደግሞ እነዚህ ስህተቶች አይታዩም ነበር። በእርግጥ የምናመክናቸው ኳሶች ለተመልካችም ለኛም ያጓጓሉ።” ዛሬ የመጀመሪያ አይደለም፤ ከሽረም ጋር ስንጫወት እንደዚህ ግብ ገብቶብን ስድስት ጎል ነው ያገባነው። ዛሬም ገብቶብን ሶስት ግብ ነው ያገባነው። እንደሌላው ቡድን ይህን ስናይ ከበቂም በላይ ነው ትላለህ። ዛሬ ቡድኖች ላይ የሚገባው አንድ ጎል፣ ሁለት ጎል፣ ባዶ ለባዶ… ከዚህ ውጭ ሌላ ጎል አይታይም። እኛ ጋር ግን በርካታ ጎሎች ይቆጠራሉ። ቢሆንም የምንሄደው አካሄድ የበለጠ ማግባት የምንችልበት ነው። ይህ ደግሞ አንድ ነገር ያሳየናል፤ ተጫዋቾቻችን በሙሉ የሚንቀሳቀሱ ናቸው። ሳጥን ውስጥ ጠብቆ የሚያስቆጥር ተጫዋች የለንም፡፡” አቅም ጨርሰናል ” ዩሱፍ ዓሊ – የጅማ አባጅፋር ረዳት አሰልጣኝስለ ጨዋታው“በዛሬው ጨዋታ እንደተመለከታችሁት አቅም ጨርሰናል። አቅም አላቸው፣ ለዚህ ሜዳ ይሆናሉ ያልናቸው ተጫዋቾች ተጎድተውብናል። ዛሬ እነ መስዑድንም ማየት ይቻላል፤ እሱ ከተጎዳ በኋላ ጥሩ አልነበርንም። ከጨዋታ ያወጣን ግን ዳኛው ነው፤ ቀድመን ጎል ብናስቆጥርም ከፍፁም ቅጣት ምቱ በኋላ ተጫዋቾቹ እየወረዱ መጡ። በአጠቃላይ ግን የአቅም ጉዳይ ነው። በየሶስት ቀኑ እየተጫወትን ከመሆኑ በተጨማሪ ሁለቴ በዚህ ሜዳ ተጫውተናል። ይህ ደግሞ አቅም ይጨርሳል። በተደጋጋሚ ልምምድ ካልሰራህበት አቅም ያሳጣሀል። ይህ ነገር ደግሞ ተፅዕኖ ፈጥሮብናል።”ስለተወሰደባቸው ብልጫ እና የእረፍት ሰዓት ቅያሪ“ዲዲዬ ለብሬን እንዳየኸው ከሆነ ይከላከላልም ያጠቃልም። እንዲህ አይነት ባህሪ ስላለበት አብዛኛውን ደግሞ ቡድንህ ሲመራ የማጥቃት ባህሪ ያለውን ሰው ነው የምታስገባው። ዲዲዬ ወደ መከላከሉ መልሰን የሚከላከል ተጫዋች አስወጥተን ቢስማርክ አፒያን አስገብተናል። የመጀመሪያ አስር ደቂቃ ጥሩ ነበርን ቢሆንም ተጋጣሚያችንን ያነሳሳው ፍፁም ቅጣት ምቱ ነው አግባብ ያልሆነም ነበር የተሰጠብን ውሳኔ። ይህ ደግሞ እኛ እንድንወርድ አደረገን። በአጠቃላይ ግን አቅም በመጨረሳችን ነው ብልጫ የተወሰደብን።”", "passage_id": "de382be50eae0525049aa8d846820867" }, { "cosine_sim_score": 0.5352797061163238, "passage": "በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 19ኛ ሳምንት የዛሬ ብቸኛ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን በዚህ መልኩ ሰጥተዋል።አዲሴ ካሳ – ሀዋሳ ከተማስለ ጨዋታው ከመጀመሪያው ጀምሮ የነበረን ፍላጎት ማሸነፍ ነበር። እኛ ጋር ወጣት ተጫዋቾች ስለሚበዙ እንጂ በብዛት ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ቢሆኑ ይህ አይፈጠርም ነበር። ከሜዳ ውጪ አስበነው የምንመጣውን ነገር ሜዳ ውስጥ መተግበር አልቻልንም። ያንን ብንተገብር የተሻለ ይሆን ነበር። እንዲሁም የተቃራኒ ቡድን አጨዋወት ኳሱን ጠብቆ ነበር የሚወጣው እና ኋላችን ላይ የምናደርገዉ እንቅስቃሴ ስህተት እንደሚፈጥር ይታወቃል። እኛ ነፃ ሆነን ነበር ኳሱን ስናሽከረክረዉ የነበረው። የገባብንም ግብ ያንን በማድረጋችን ነው።እኛ በቀዳዳዎች መካከል ጠብቀን ነው የምንጫወተው። ኳሱን ወደፊት የመውሰድ እንቅስቃሴ ላይ የተሻልን ነበርን። በኋላ ግን እየወረድን ከመምጣታችን በተጨማሪ የነሱ አጨዋወት ሰዓት የመግደል ነበር። አዳነን ዛሬ አይታችሁት ከሆነ በጣም ጥሩ ነበር፤ በተቃራኒው ደግሞ ሄኖክ ድልቢ ጥሩ አልነበረም። ወይ ኳሱን እንደ በፊቱ ይዞት የመጫወት ነገር የለውም ወይም ኳሱን ወደፊት የሚሞክራቸውን ሙከራዎች ሲያደርግ አይስተዋልም። የቀየርነውም ለዛ ነው። ታዳጊዎችን የተወሰነ ጊዜ ነው የምታያቸው፤ እየወረዱ በመጡ ቁጥር ቶሎ እርምጃ የማትወስድ ከሆነ የበለጠ እየወረዱ ነው የሚመጡት። ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች እንኳን መቼ መንቀሳቀስ እንዳለባቸው ያውቃሉ ።በተደጋጋሚ ነጥብ መጣል እና የዲሲፕሊን ችግርእግርኳስ እስከተጫወትክ ድረስ ነጥብ የመጣሉ ነገር ይቀጥላል። ግን ሁለተኛው አጋማሽ ላይ ሙሉ 45 ደቂቃ ተጫወትን ማለት አይቻልም፤ ካልተጫወትን ደግሞ ውጤቱ ይኸው ነው የሚሆነው።የደረጃ ሰንጠረዡን ስናየው ታች የሆንን ይመስላል። ነገር ግን ዛሬ አሸንፈን ቢሆን ወደ ስድስተኛ አምስተኛ ነበር የምንቀመጠው። የግድ ግን ሜዳህ ላይ ማሸነፍ አለብህ። ከሜዳ ውጪ ግን ተጋጣሚዎችህ ብዙ ደጋፊዎች ስላላቸው ያ የደጋፊ ተፅዕኖ ይኖረዋል።ጉድለቶችን ስንመለከት የተጫዋቾች ቁጥር ማነስ ነው። ሶስት ተጫዋቾች ለቤሔራዊ ቡድን ሄደው ነበር። ቡድንህን ስትገነባ ሁልጊዜ እኩል ሆነው የማይመጡልህ ከሆነ ትቸገራለህ።ወልዋሎ ጨዋታ ላይ እንደታየው የኛ ተጫዋቾች ብልጥ አለመሆን ነው፤ የተቃራኒ ቡድን ተጫዋቾች ከኛ የተሻለ ብልጠት አላቸው። እኛ ኳሱ ላይ ብቻ እያተኮርን ነው። የወላይታ ድቻ ጨዋታ ላይ በሁለት ቢጫ ነው የወጣው። ሲወጣ ምናልባት የተናገረው ነገር ይኖራል። እናም የዲሲፒሊን ግድፈቱንም ቢሆን እናስተካክላለን ።ስለ ዳኝነቱየዳኛው እይታ ነው የሚወስነው። በእኔ እይታ አንድ ተጫዋች ከኋላ ከተጠለፈ ፍፁም ቅጣት ምት ነው። እሱ ብቻ አይደለም ከፍፁም ቅጣት ምት ክልል ውጭም ጠልፎታል። የሚታየው ነገር መጠለፉ ነው፤ ለምሳሌ ፍፁም ቅጣት ምቱ ላይ ሊመታ የተዘጋጀበትን እግሩን ነው የተጠለፈው። ለምን እንዳለፈዉ አላውቅም ። የመጨረሻዉ የማዕዘን ጉዳይ ራሱ መስመር ዳኛው የማዕዘን ምት ወሰነ፤ የመሐል ዳኛው የመልስ ምት ነው አለ። ብቻ እንደዚህ አይነት ነገሮች ይከሰታሉ፤ ያው ስህተት ተሳስቶ ሊሆን ይችላል፤ ወይ ደግሞ በውስጡ ሌላ ነገር ሊኖር ይችላል። ሌሎች ዳኞች አሁን ይሄን አያልፉትም።ጳውሎስ ጌታቸው – ባህር ዳር ከተማ ስለ ጨዋታው እኔ የሀዋሳን ጨዋታ ብቻ ልጠቅስላችሁ አልፈልግም። በሜዳችን ከጊዮርጊስ ካደረግነው ጨዋታ በኋላ በቀጥታ ወደ ሽረ ነው የተጓዝነው። ከዛ መልስ ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ከባድ ጨዋታ ነው ያደረግነው። ከዛሬው ጨዋታ ቀለሎ ከመቐለ ጋር ነው… በአጠቃለይ ስድስቱ ጨዋታ ከባድ ነው ለኔ።የዛሬዉ ጨዋታ ሀዋሳም ነጥቡን ይፈልገዋል እኛም ነጥቡን እንፈልገው ነበር። የመጀመሪያውን 15 ደቂቃ ልጆቸ የሰጠኋቸዉን ግዴታ አልተወጡልኝም። ሁለተኛው አጋማሽ ላይ ግን የመጀመሪያውን 30 ደቂቃ ስለተጫናቸው መነሳሳት ጀመሩ፤ ከዛ ማስቆጠር ቻልን። ከዕረፍት በኋላ ኳሱን በደንብ ተቆጣጥረን ይዘን ነበር መጫወት የቻልነው ። ዳኛው ላይ ትንሽ ተቃውሞ ነበር። ፍፁም ቅጣት ምት ከለከለን የሚል ነገር ነበር። እንዲያውም ራሱ ታፈሰን ቢጠይቁት ይሻላል። እንደ እኔ እምነት ቢጫ ካርድ ሁሉ ማየት ነበረበት ብዬ ነው የምገምተው። እና በአጠቃላይ የጨዋታው ይዘቱ ተፈራራቂ ነበር። ለኛ ይሄ 3 ነጥብ ቢገባንም አላሳካነውም። ያው አቻ ወጥተናል። ለሚቀጥለው ጨዋታ አሁንም ያነሳሳናል ብየ እጠብቃለሁ።የውጤቱ ተገቢነትእንደነገርኳችሁ ነው። በመጀመሪያው አጋማሽ በልጠውናል፤ ሁለተኛውን አጋማሽ አስተካክለን ግብ ማስቆጠር ችለናል። ተጨማሪ ግቦችን ማስቆጠር ነበረብን ግን አልተሳካም። አንደኛ በተደጋጋሚ ከሜዳ ውጭ ነጥብ ስለጣልን መተማመናችን ወርዷል፤ አንድ ነጥብ ማግኘታችን በጣም ጥሩ ነው። ዳኛው ላይ ከነበረው ተቃውሞ አንፃር አንድ ነገር ይሳሳታል ብለን ፈርታን ስለነበር ሳጥን ውስጥ እንዲገቡ አልፈቀድላቸውም። አጥቂዎች ሁሉ እየመለስን ነበር የምናጫዉተው። በመልሶ ማጥቃት ራሱ ጥሩ ኳስ አግኝተን ነበር፤ ጃኮ የሳተው ኳስ የጨዋታውን ይዘት ይቀይረው ነበር። ስለዚህ ምንም የሚደባብቅ ነገር የለውም። አንድ ነጥቡን ፈልገነዋል። ብዙ ጉዳት ነበረብን፤ ሁለት አዲስ ያስፈረምናቸው ተጫዋቾችም አልደረሱልንም።ስለተጫዋቾቹ እና አሰልጣኞቹ የዲሲፕሊን ችግሮችእንግዲህ የኔ ቡድን ብቻ ከሆነ እንታረማለን። ተቃራኒም ክለብ ዛሬ አይተኸው ከሆነ በደንብ አብራራልሀለሁ እና ስህተቴን አርማለሁ። ምክንያቱም ብዙ ኳሶች ከጨዋታ ውጪ የሆኑ ውሳኔዎች ተቀብለናል። ኳስ ጨዋታ ነው። እንዲህ አይነት ነገር ከሌለ አያምርም፤ ውበቱም ይሄ ነው። ይሄ ስህተት ካለ አርማለሁ።", "passage_id": "62095b40608ecdfe4496a9dc3e3aa2aa" }, { "cosine_sim_score": 0.5114807262245289, "passage": "ማስታወሻ*ይህ ምርጫ ተጫዋቾቹ እና አሰልጣኙ የተመረጡት በጥር ወር በተደረጉ ጨዋታዎች ላይ ብቻ መሰረት ያደረገ ነው፡፡ግብ ጠባቂሀሪሰን ሄሱ : ኢትዮጵያ ቡናበጥር ወር በተደረጉት 6 ጨዋታዎች ላይ በሙሉ የተሰለፈው ሀሪሰን ወጥ አቋም በማሳየት ለቡና መሻሻል ቁልፉን ሚና ተወጥቷል፡፡ ከ6 ጨዋታዎች በ4ቱ ላይ መረቡን ሳያስደፍር መውጣቱም በድንቅ አቋም ላይ መሆኑን ይነግረናል፡፡ተከላካዮችእንየው ካሳሁን ፡ አዲስ  አበባ ከተማአዲስ አበባ ከተማ በአንደኛው ዙር የመጨረሻዎቹ ሳምንታት የተሻለ እንስቃሴ ማድረግ ችሏል፡፡ ለዚህ ደግሞ ቁልፍ ግልጋሎት ያበረከተው እንየው ነው፡፡ የመስመር ተከላካዩ 1 ጎል ከማስቆጠሩ በተጨማሪ በቡድኑ የማጥቃት እንቅስቃሴ ላይ ያለው ተሳትፎ ድንቅ ነው፡፡ኤፍሬም ወንድወሰን ፡ ኢትዮጵያ ቡናእንደ ሀሪሰን ሁሉ ኤፍሬም የቡና የተከላካይ ክፍል የተረጋጋ እንዲሆን እና በ4 ጨዋታዎች ግብ እንዳይቆጠርበት ማድረግ ችሏል፡፡ ቡድኑ በተከላካዮች ጉዳት ሲቸገር ወጥ አቋም በማሳየት የታደገው ኤፍሬም ነው፡፡ ከተለያዩ ተጫዋቾች ጋር ቢጣመርም ወጥ አቋም ከማሳየት ያገደው የለም፡፡ምንተስኖት አዳነ – ቅዱስ ጊዮርጊስየውድድር አመቱ ከተጀመረ ጀምሮ እንደ ምንተስኖት በወጥ አቋም የዘለቀ ተጫዋች ማግኘት ያስቸግራል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች በወሩ የሚዋዥቅ የተናጠል ብቃት ቢያሳዩም ምንተስኖት በተከላካይም ሆነ በአማካይ ሰፍራ ድንቅ ግልጋሎት ማበርከት ችሏል፡፡ 1 ጎል ማስቆጠርም ችሏል፡፡ ምንተስኖት በዚህ ዝርዝር ሲካተት ይህ ለ2ኛ ጊዜ ነው፡፡ደስታ ዮሃንስ ፡ ሀዋሳ ከተማሀዋሳ ከተማ መጥፎ አመት እያሳለፈ ቢገኝም ደስታ በግሉ ዘንድሮም ጥሩ አቋም እያሳየ ይገኛል፡፡ በጥር ወር 5 ጨዋታ ያደረገው የግራ መስመር ተከላካዩ ሁለት ለጎሉ የሆኑ ኳሶች አቀብሎ አንድ ጎል አስቆጥሯል፡፡አማካዮችሙሉአለም መስፍን ፡ ሲዳማ ቡናሲዳማ ቡና በጥር ወር በተሻለ ሁኔታ በርካታ ነጥቦችን መሰብሰብ እንዲችል ከፍተኛውን አስዋፅኦ ከተወጡት መካከል ሙሉአለም ግንባሬ ቀደሙን ስፍራ ይይዛል፡፡ ለቡድኑ የተከላካይ ክፍል ሽፋን በመስጠት ጥቂት ግቦች ብቻ እንዲያስተናግድ ረድቷል፡፡ዳዊት እስጢፋኖስ ፡ ኢትዮ ኤሌክትሪክዳዊት በጨዋታዎች ላይ ያለው ተነሳሽነት እና ትኩረት ማጣት ደካማ ጎኑ ቢሆንም ሜዳ ውስጥ ካለ ተፅእኖ ፈጣሪነቱ ሁሌም አብሮት ይኖራል፡፡ በጥር ወር ባደረጋቸው 5 ጨዋታዎች 4 ጎል የሆኑ ኳሶች ማቀበል መቻሉ ለዚህ በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ዳዊት በዚህ ዝርዝር ሲካተት ይህ ለ2ኛ ጊዜ ነው፡፡ወንድሜነህ ዘሪሁን ፡ አርባምንጭ ከተማለሁለተኛ ተከታታይ ወራት በዚህ ዝርዝር ወስጥ ተገኝቷል፡፡ ከውድድር አመቱ መጀመርያ ጀምሮ ወጥ አቋም በማሳየት የቀጠለው የአጥቂ አማካዩ በጥር ወር ብቻ በ6 ጨዋታዎች ተሰልፎ 4 ጎል የሆኑ ኳሶች አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡አጥቂዎችሽመክት ጉግሳ ፡ ደደቢትሽመክት የደደቢት በመስመር ላይ የተመሰረተ የማጥቃት እንቅስቃሴ ዋንኛ መሳርያ መሆኑን ቀጥሏል፡፡ ቡድኑ ግብ ለማስቆጠር ቢቸገርም ሽመክት በግሉ የሚያደርገው እንቅስቃሴ ለተከላካዮች ፈታኝ ነው፡፡ በጥር ወር 2 ጎሎችን ያስቆጠረው ሽመክት በዚህ ዝርዝር ሲካተት ይህ ለ2ኛ ጊዜ ነው፡፡ፍፁም ገብረማርያም ፡ ኢትዮ ኤሌክትሪክፍጹም በመጨረሻም ወደ መደበኛ ግብ አስቆጣሪነቱ ተመልሷል፡፡ በጥር ወር ከፍጹም የተሻለ ግብ ያስቆጠረ ተጫዋችም በሊጉ የለም፡፡ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ ድል እንዲያስመዘግብ ፣ ወደ ክልል ተጉዞ በሁለት ጨዋታ ነጥብ ተጋርቶ እንዲመለስ እና ከወራጅ ቀጠና እንዲወጣ የፍጹም 5 ግቦች እጅግ ወሳኝ ነበሩ፡፡አስቻለው ግርማ ፡ ኢትዮጵያ ቡናየአስቻለው ወደ ድንቅ አቋም መመለስ ኢትዮጵያ ቡና በከፍተኛ ሁኔታ እንዲሻሻል ረድቶታል፡፡ አስቻለው ቡድኑ 4 ጨዋታዎች አሸንፎ ድንቅ ወር እንዲያሳልፍ ያስቆጠራቸው 4 ጎሎች እና የፈጠራቸው የግብ እድሎች ወሳኝ ነበሩ፡፡ተጠባባቂዎችግብ ጠባቂመከላከያ በጥር ወር ምንም ጨዋታ ባያሸንፍም ሁሉንም ጨዋታ ከመሸነፍ የታደገው አቤለ ማሞ ነው ብሎ በድፍረት መናገር ይቻላል፡፡ተከላካዮችየወልድያው አዳሙ መሀመድ ቡድኑ በጠባብ ውጤት አሸንፎ ከሚወጣባቸው ምስጢሮች አንዱ ነው፡፡ የሲዳማ ቡናው ሰንዴይ ሙቱኩ የአንተነህ ተስፋዬን ጉዳት ተከትሎ በመሃል ተከላካይ ስፍራ ምርጥ ግልጋሎት አበርክቷል፡፡አማካዮችየኢትዮጵያ ቡናው ጋቶች ፓኖም ቡድኑ ላሳየው መሻሻል ከፍተኛውን ሚና ከተወጡ ተጫዋቾች አንዱ ነው፡፡ የሀዋሳ ከተማው ጋዲሳ መብራቴ ግብ በማስቆጠር እና አመቻችቶ በማቀበል የቡድኑ ዋነኛ የማጥቃት መሳርያ ነው፡፡አጥቂዎችየአአ ከተማው ኃይሌ እሸቱ ከጨዋታ ጨዋታ መሻሻል በማሳየት ውድ  ዋጋ ያላቸው ጎሎችን ለቡድኑ አበርክቷል፡፡ የአምናው የከፍተኛ ሊግ ኮከብ አብዱራህማን ሙባረክ በጥር ወር መንሸራተቱ  ባሳየው ፋሲል የተሻለ እንቅስቃሴ አሳይቷል፡፡ ሁለት ጎሎችንም በስሙ አስመዝግቧል፡፡የጥር ወር ኮከብ ተጫዋችአስቻለው ግርማ – ኢትዮጵያ ቡናኢትዮጵያ ቡና በጥር ወር ካገኛቸው 14 ነጥቦች ቢያንስ 9 ነጥቦች እንዲያሳካ የአስቻለው መኖር አስፈላጊ ነበር፡፡ መጥፎ የውድድር ዘመን ጅማሬ አድርጎ የነበረው አስቻለው በጥር ወር ከመስመር እየተነሳ 4 ጎሎች አስቆጥሮ ፍጥነት እና ቴክኒክ ተጠቅሞ በርካታ የግብ እድሎች በመፍጠር ኢትዮጵያ ቡና እንዲያንሰራራ ማድረግ ችሏል፡፡የጥር ወር ኮከብ አሰልጣኝ – ገዛኸኝ ከተማበጥር ወር እንደ ኢትዮጵያ ቡና በርካታ ነጥብ የሰበሰበ የለም፡፡ በወሩ መጀመርያ ቡድኑን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት የተረከቡት አሰልጣኝ ገዛኸኝ ከተማም ቡድኑን ከውጤት ቀውስና  አውጥተው ማግኘት ከሚገባቸው 18 ነጥቦች 14 ማሳካት ችለዋል፡፡ በጥር ወር ምንም ሽንፈትም አላስተናግደም፡፡", "passage_id": "850cdc2ffb47e5197be591321dd0439d" }, { "cosine_sim_score": 0.5077873260302028, "passage": "የሹፌሮች ቀን በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ሹፌሮች ማህበር አማካይነት እየተከበረ መሆኑን በማስመልከትም ከጫወታው መጀመር በፊት በሀገራችን በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ወገኖች በ1 ደቂቃ የህሊና ፀሎት ታስበዋል ።ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት ከተጀመረ ጀምሮ ሳይወርዱ በሊጉ የቆዩት ሁለቱ ቡድኖች በሚገናኙባቸው ጨዋታዎች መልካም የመሸናነፍ ፉክክር  ከበርካታ ግቦች ጋር መመልከት የተለመደ መሆኑ ላይ ቡድኖቹ አሁን ካሉበት ሁኔታ አንፃር 3 ነጥቡ እጅግ አስፈላጊያቸው መሆኑ ተጨምሮበት ጨዋታውን ጥሩ ግምት አሰጥቶታል። እንደተጠበቀውም በተለይ በመጀመሪያው 45 ደቂቃ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ጥሩ የጫወታ ፍሰት እና ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ለማየት ተችሏል።በመጀመሪያዎቹ 10 ደቂቃዎች ፈጠን ባለ እንቅስቃሴ ጨዋታውን የጀመሩት እንግዶቹ ሀዋሳዎች ወደ ተጋጣሚያቸው ጎል በመድረስ ቅድሚያውን ወስደዋል። በ6ተኛው ደቂቃ ላይም የሀዋሳ የመሀል ክፍል ተሰላፊዎች የተቀባበሉትን ኳስ ኳስ ፍሬው ሰለሞን ሲያሾልክለት የፊት አጥቂዎ ጃኮ አራፋት ከመጠቀሙ በፊት ሱሊማን ኤቡ ደርሶ አምክኖበታል። ሌላው አማካይ ታፈሰ ሰለሞንም ከ አንድ ድቂቃ በኋላ ከሳጥን ውጪ ሌላ ሙከራ አድርጎ በግቡ አናት ወጥቶበታል ።ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የነበሩት ኤሌክትሪኮችም በ15ኛው ደቂቃ በግራ መስመር አጥቂነት የተሰለፈው ፍፁም ገ/ማርያም ከመሀል ሜዳ በረጅሙ የተላከለትን ኳስ ይዞ በመግባት ባደረገው እና ወደውጪ በወጣበት ሙከራ ነበር የሀዋሳዎችን የግብ ክልል መፈተሽ የጀመሩት ። ከአንድ ደቂቃ በኋላም ሀዋሳዎች ለዚህ ጥቃት ምላሽ ለመስጠት በጋዲሳ መብራቴ አማካይነት ከግራ መስመር ላይ ያሻሙት ኳስ ጃኮ አራፋት በግንባሩ ሳይደርስባት ቀረ እንጂ ጥሩ የጎል አጋጣሚ ነበረች ።በፍጥነት የታጀበው ጨዋታ ሌላ የማጥቃት እንቅስቃሴ ሊያሳየን የፈጀበት ጊዜ 1 ደቂቃ ብቻ ነበር። ይኅውም አጋጣሚ የተፈጠረው በቀኝ መስመር ሙሉአለም ጥላሁን ያገኘውን አጋጣሚ አስቆጠረ ተብሎ ሲጠበቅ ለፍፁም ለመስጠት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ወጣቱ የሀዋሳ የመሀል ተከላካይ መሳይ ጳውሎስ ሲያወጣበት ነበር ። ሆኖም ኤሌክትሪኮች በ18ተኛው ደቂቃ ላይ በፍፁም ገ/ማሪያም አማካይነት ቀዳሚ የሆኑበትን ጎል ማስቆጠር ችለዋል። ጓሏም ቡድኑ በቀኝ መስመር በሰነዘረው ጥቃት ዳዊት እስጢፋኖስ ከሙላለም ጥላሁን የተቀበለውን ኳስ ወደ ውስጥ ሲጥልለት በግቡ አካባቢ ይገኝ የነበረው አጥቂ ፍፁም ገ/ማርያም በጥሩ አጨራረስ  ያስቆጠራት ነበረች።ከጓሏ መቆጠር በኋላም ወደፊት ለመሄድ ያልቦዘኑት ሀዋሳዎች በ22ኛው ደቂቃ በፍሬው ሰለሞን አማካይነት ከግራ መስመር በተሻገረ ኳስ ሌላ እድል ቢያገኙም ሱሊማን ኤቡ አውጥቶባቸዋል ። ዳንኤል ደርቤም የተመለሰውን ኳስ አግኝቶ ቢሞክርም ኢላማውን መጠበቅ አልቻለም ።ዳንኤል ደርቤን እና ጋዲሳ መብራቴን በመስመር ተመላላሽነት ሚና በመጠቀም ከኋላ 3 የመሀል ተከላካዮችን ይዘው የገቡት ሀዋሳዎች በመሀል ተከላካዮቹ እና በመስመር ተመላላሽምቹ መሀከል በሁለቱም አቅጣጫዎች በኤሌክትሪክ የመስመር አጥቂዎች የደረሰባቸውን ጥቃት ተከትሎ ይመስላል አንዱን የመሀል ተከላካይ መላኩ ወልዴን በመስመር አጥቂው ዮናታን ከበደ ቀይረው አስወጥተዋል። በዚህም ሁለቱ የመስመር ተመላላሾች ሚና ወደመስመር ተከላካይነት ተቀይሮ ቡድኑ ከኋላ በ አራት ተከላካዮች መጠቀም ጀመረ ። ሆኖም ግን ከዚህ ቅያሪ በተመሳሳይ ቅፅበት ከዳዊት እስጢፋኖስ የተላከች ድንቅ ኳስ በፍፁም ገ/ማርያም የቺፕ አጨራረስ በሳሆሆ ሜንሳህ አናት ላይ አልፋ ለኤሌክትሪክ ሁለተኛ ጎል ሆነች።በ2-0 መሪነት ወደመልበሻ ክፍል የገቡት ኤሌክትሪኮች በሁለተኛው ግማሽ በተወሰነ መልኩ ጥንቃቄን መርጠው የገቡ ይመስሉ ነበር። ውጤት ለማስጠበቅ በሚመስል መልኩ ቡድኑ ከመጀመሪያው አጋማሽ ያነሰ የማጥቃት ጥረት ሲያደርግ ታይቷል።የጨዋታ ቅርፅ ለውጥ ያደረገው ሀዋሳም በጨዋታው ጅማሮ በመስመር ተመላላሾቹ አማካይነት የሜዳውን ስፋት ይጠቀም የነበረ ቢሆንም ከለውጡ በኋላ የቡድኑ አጨዋወት ወደመሀል ጠቦ በጣም ተቀራርበው ከሚጫወቱት የመስመር አጥቂዎቹ እና የመሀል አማካዮቹ የሚገኙት እድሎች ለጎል ቢቀርቡም በቂ የመጫወቻ ክፍተት በማጣት በተደጋጋሚ ፍሬ ሳያፈሩ ቀርተዋል፡፡ሀዋሳዎች በጣም ለግብ የቀረቡበት አጋጣሚም በ65ኛው ደቂቃ ላይ ዮናታን ከበደ ከቀኝ መስመር የተሻገረ ኳስ በኤሌክትሪኩ ግብ ጠባቂ ሱሌማን አቡ እና በግራ መስመር ተከላካዩ  አለምነህ ግርማ አለመናበብ የተገኘ ቢሆንም በቦታው የነበሩ የሀዋሳ ተጨዋቾች ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል።በ71ኛው ደቂቃ ላይ አዲስአለም ተስፋዬ  ተቀይሮ በገባው የኤሌክትሪክ አማካይ በሀይሉ ተሻገር ላይ በፈፀመው ጥፋት በሁለተኛ ቢጫ ካርድ ከማዳ ከወጣ በኋላ የሀዋሳዎች የማጥቃት እንቅስቃሴ ይበልጥ ተዳክሞ ታይቷል ። ቡድኑም ኤፍሬም ዘካሪያስ  በ76ተኛው ደቂቃ ላይ በግምት ከ40 ሜትር ርቀት ከሞከረው ኳስ ሌላ ጠንካራ ሙከራ ማድረግ አልቻለም።የቁጥር ብልጫ ያገኙት ኤሌክትሪኮችም ከቀይ ካርዱ በኋላ የተሻለ ወደፊት ገፍተው የማጥቃት ሙከራዎችን ለምድረግ ጥረዋል ። ነገር ግን በተደጋጋሚ በሚታዩ ያልተመጠኑ ኳሶች እና ከጫወታ ውጪ በሆኑ እንቅስቃሴዎች ምክንያት ሶስተኛ ጎል ማግኘት አልቻሉም። ወደጨዋታው መገባደጃ ላይ ፍፁም ግ/ማርያም በግራ መስመር ተነስቶ ወደ ሀዋሳ ጎል በመቅረብ አክርሮ የመታው እና ሳሆሆ ሜንሳ ያወጣበት ኳስ የቡድኑ ከባድ ሙከራ ነበር ። ነገር ግን ምንም እንኳን የጎል መጠኑን መጨመር ባይችሉም ኤሌክትሪኮች ውጤቱን በማስጠበቅ ጨዋታውን በድል ጨርሰዋል። በዚህም መሰረት ባገኘው 3 ነጥብ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ወደ 11ኛ ደረጃ ከፍ ሲል ሀዋሳ ከተማ በ11 ነጥቦች 15ኛ ደረጃ ላይ እንዲቀመጥ ሆኗል ።", "passage_id": "fbcc4e27a8970d32c8ab6c20a68f2b6e" }, { "cosine_sim_score": 0.5073849320045989, "passage": "የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ትናንት ተከናውነው ሲጠናቀቁ ከታዘብናቸው ታክቲካዊ ጉዳዮች ውስጥ ጥቂቶቹን እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።በቁጥር መበለጥ ያላቆመው ኢትዮጵያ ቡና…በሳምንቱ ከተደረጉ ትኩረት ሳቢ ጨዋታዎች መካከል አንዱ የፋሲል ከነማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ነበር። በጨዋታው ተመስገን ካስትሮን በቀይ ያጣው ኢትዮጵያ ቡና የተፈጠረበትን የቁጥር ብልጫ በመቋቃም ተጨማሪ ሁለት ግቦችን አስቆጥሮ ጨዋታውን ማሸነፍ ችሏል። ይህን ከባድ ፈተና እንደ ፋሲል ባለ ጠንካራ ተጋጣሚ ላይ መወጣት አዳጋች እንደሆነ እሙን ነው። ያም ስለሆነ ነው ሶከር ኢትዮጵያ አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌን የሳምንቱ ምርጥ አሰልጣኝ ስትል የሰየመችው። በአሰልጣኙ ውሳኔ በመታገዝ ኢትዮጵያ ቡና የተጋጣሚውን የመሀል ሜዳ የቁጥር ብልጫ ለመቋቋም እና በመልሶ ማጥቃት ስል ሆኖ ለመገኘት ስለቻለበት መንገድ ደግሞ ጥቂት እንበል።የመሐል ተከላካዩ ተመስገን ካስትሮ በቀይ ከወጣ በኋላ አሰልጣኙ አማካያቸው ዓለምአንተ ካሳን በተከላካዩ ምንተስኖት ከበደ ነበር የተኩት። በመሆኑም ቡድኑ ከኃላ የተሟሉ አራት ተከላካዮች ኖሩት። አማኑኤል ዮሃንስ እና ታፈሰ ሰለሞን አማካይ ቦታ ላይ የፋሲሉን የመሀል ክፍል የመጋፈጥ ኃላፊነትም ወደቀባቸው። በዚህ ወቅት ነበር ፋሲል መሀል ሜዳ ላይ በአማካዮቹ ኳስን በቅብብል በመያዝ ቀዳዳዎችን ለመፈለግ ሲጥር ከቡና የመስመር ተከላካዮች ለእንቅስቃሴው የቀረበው አንዱ (ኃይሌ ገብረትንሳይ ወይም አስራት ቱንጆ) አማካይ ክፍል ላይ የሚኖረውን የቁጥር ብልጫ ለማካካስ ወደ መሀል የሚገቡት። ይህን እንቅስቃሴ እንደ ሀሰተኛ የመስመር ተከላካይ (false full back) በመሆን ለመከወን ሲሞክሩ የእነርሱ ቦታ ደግሞ በቀኝ በአቡበከር ናስራ በግራ ደግሞ በዊልያም ሰለሞን ይሸፈን ነበር። ይህን እንቅስቃሴ በፍጥነት መከወናቸው መሀል ሜዳ ላይ የተጋጣሚያቸው ቅብብል የሚፈልገውን ክፍተት በቶሎ ለመዝጋት እና ለማጨናገፍ ሲረዳ ዕቅዱ በመስመር የሚፈጠረውም ሌላ ክፍተት ስለተሸፈነ ተጨማሪ ቀዳዳ እንዳይፈጠር ዕድል ይሰጣል። ከዚህም ባለፈ ቡድኑ ኳስ ሲነጠቅ ፊት ላይ ተነጥሎ የሚቆየው አጥቂ ሀብታሙ ታደሰ ኳሶችን የመቀበል ዕድል ሲኖረው ቡድኑ ወደ ማጥቃት ሲሸጋገርም የመስመር ተከላካዮቹን ሚና የተኩት መስመር አጥቂዎች የጥቃቱ አካል ይሆናሉ።መሰል የሜዳ ላይ ሚና ሽግሽጎች የጎደለውን ተጫዋች የስራ ድርሻ በቡድን ስራ የመሸፈን አቅምን ሲፈጥሩ ተጋጣሚ ሁኔታውን ካልተረዳ እና ምላሽን ካልሰጠ ደግሞ ሌላ ዓይነት የማጥቃት በረከትንም ይዘው ይመጣሉ። የዚህ ተጠቃሚ የነበረው ቡና ጨዋታውን ማሸነፉ ብቻ ሳይሆን ለድንገተኛ ችግር የተዋጣለት መፍትሄ ማዘጋጀቱ ትልቅ ጥንካሬው ሆኖ ታይቷል።እርጋታን የተላበሰው ወላይታ ድቻ …በሁለተኛው ሳምንት እጅግ ተሻሽለው ከመጡ ቡድኖች መካከል ዋነኛው ወላይታ ድቻ ነው። በመጀመሪያው ጨዋታ ጥሩ አጀማመር በማድረግ ሀዲያ ሆሳዕናን መምራት ችሎ የነበረው ቡድኑ ቀስ በቀስ የእንቅስቃሴ የበላይነቱን አሳልፎ በመስጠት ለሽንፈት ሲዳረግ ተመልክተነዋል። አዳማ ከተማን በገጠመበት ጨዋታ ግን የአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ ቡድን የታየበትን ግልፅ ድክመት በማረም የተዋጣለት 90 ደቂቃ አሳልፏል። ይህንን ለማድረግ የረዳውን የአማካይ ክፍሉ በሽግግሮች ወቅት የነበረውን በትጋት የታጀበ እንቅስቃሴ ለመመልከት እንሞክራለን።በአሰላለፍ ደረጃ ለ 4-1-4-1 የቀረበ አደራደር ይዞ የገባው ድቻ አጣማሪው የነበረው አብነት ደምሴን በማሳረፍ በረከት ወልዴን በብቸኛ ተከላካይ አማካይነት ተጠቅሟል። ከእርሱ ፊት ኤልያስ አህመድ እና እንድሪስ ሰዒድ ሲጣመሩ በሁለቱ መስመሮች ደግሞ ፀጋዬ ብርሀኑ እና ቸርነት ጉግሳ ከፊት አጥቂው ስንታየሁ መንግሥቱ ጀርባ በሜዳው ጎን የአራት ተጫዋቾች መስመር ሰርተው ተሰልፈዋል። የኳስ ቁጥጥርን የሚያዘወትረው የአዳማ አማካይ ክፍል ምስረታውን ሲጀምር ፊት ላይ ጫና መፍጠር ከሚጀምረው ስንታየሁ ጀርባ ያሉት አማካዮች ከበረከት ጋር ያላቸው ክፍተት በመቀነስ የቅብብል ክፍተቶችን ይዘጋሉ። በመሆኑም የአዳማ ጥቃት ወደ ሦስተኛው የሜዳ ክፍል ከመድረሱ በፊት ለማፈን እና በቶሎ ወደ ማጥቃት ሽግግር ውስጥ ለመግባት ድቻዎች አካላዊ እና አዕምሯዊ ዝግጅት ኖሯቸው ታይተዋል። በተለየም ሁለተኛው ጎል የተቆጠረበት መንገድ ይህንን በግልፅ የሚያሳይ ነበር።ከዚህ ባለፈ ድቻዎች ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር የአማካይ መስመሩ ያለቅጥ ወደራሱ ሜዳ ቀርቦ ለመልሶ ማጥቃቱ እንዲርቅ እና ራሱን እንደመጀመሪያው ጨዋታ ጫና ውስጥ ለመክተት ምልክት የሰጠበትን ሁኔታ በቶሎ አሻሽለዋል። የመጀመሪያውን አካሄዳቸውን ዳግም ስራ ላይ በማዋል ግን ደግሞ ኳስ ካስጣሉ በኃላ በፍጥነት ወደ ፊት ከመሄድ ይልቅ ኳሱን በተቻለ መጠን ለመያዝ ያረጉት ጥረት የተጋጣሚያቸውን የማጥቃት ሞራል ቀስ በቀስ አውርዶታል። በተለይም ወደ ጨዋታው ማብቂያ ላይ በራሳቸው የግብ ክልል ጭምር ጫና ውስጥ ሆነው እንኳን ቅብብሎችን ተረጋግተው በመከወን ከተጋጣሚ የጫና አጥር ይወጡ የነበረበት መንገድ አድናቆትን የሚያስችር ነበር።የቁልፍ አማካዮችን እንቅስቃሴ መቆጣጠር…አማካይ ክፍል ላይ የሚሰለፉ የቡድኑን የኳስ ፍሰት የሚያሳልጡ ፣ የመጨረሻ የግብ ዕድሎችን የሚፈጥሩ እና ግብም የሚያስቆጥሩ ተጫዋቾች በቀላሉ የዓይን ማረፊያ ይሆናሉ። ታድያ ተጋጣሚዎች እነዚህ ተጫዋቾችን የማቆም ዕቅድ ይዘው ሲገቡ ቡድኑ እነሱን በእንቅስቃሴ ነፃ የሚያስወጣ ሌላ ሀሳብ ይዞ ወደ ሜዳ ካልገባ የኳስ ስርጭቱ በቀላሉ የመቋረጥ ችግር ይገጥመዋል። የባህር ዳር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ለዚህ ማሳያ ሆኖ ሊቀርብ ይችላል።በሦስት የመሀል ተከላካዮች እና ከኳስ ውጪ የተከላካይ መስመሩን ቁጥር ወደ አምስት ከፍ በሚያደርጉ የመስመር ተመላላሾች (Wing backs) ጨዋታውን የጀመረው የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለው ሀዲያ ሆሳዕና ለጣና ሞገዶቹ በሚፈልጉት መጠን ወደ ሳጥን የመድረስ ዕድል አልሰጣቸውም። በጨዋታው ወደ መጀመሪያ አሰላለፍ የመጣው ተከላካይ አማካዩ ተስፋዬ አለባቸውም የባህር ዳሩን ፍፁም ዓለሙ እንቅስቃሴ የማምከን ዋና ተግባር ሲፈፅም ተስተውሏል። ኃይልን የቀላቀለው የቡድኑ የመከላከል አጥር በማጥቃት ላይ ወደ ፊት ሲሄድ አቅም እንዲያንሰው ምክንያት ይሁን እንጂ የተጋጣሚውን የማጥቃት ጉልበት በማምከኑ ግን ተዋጥቶለታል። በቅብብሎቹ ከተከላካይ ጀርባ መግባት የከበደው የባህር ዳር ቡድን የወገብ በላይ ስብስብ ተደጋጋሚ ጉሽሚያዎችን ማስተናገዱ በነበረበት የማጥቃት መንፈስ ላይ እንዳይቆይ ጉልህ ድርሻ ነበረው። በአንድ ለአንድ ግንኙነቶች ልዩነት መፍጠር የሚችለው ፍፁም ደግሞ የዚህ ዕቅድ ዋነኛ ሰለባ ሆኖ ነበር።በዚህ አኳኋን ተጋጣሚውን ማዳከም የቻለው ሀዲያ ሆሳዕና በሁለተኛው አጋማሽ የተከላካይ መስመር ተሰላፊዎቹን ወደ አራት ቢቀንስም ለባህር ዳር በተሟላ አደረጃጀት ወደ መጀመሪያው የማጥቃት ሞራል መመለስ ቀላል አልሆነለትም። ይህንን ተቋቁሞ ግብ ለማግኘት ያደርግ የነበረው ተደጋጋሚ ሙከራ እስከመጨረሻው መቀጠሉም በፈጣን ሽግግር በተገኘ ረጅም ኳስ ግብ ለማስተናገድ ዳርጎታል። ከዚህ ጋር በተያያዘ እንደ ሀዲያ ሆሳዕና የጎላ የኃይል አጠቃቀም ባይታከልበትም የድሬዳዋው ኤልያስ ማሞ በቅዱስ ጊዮርጊሱ ሙሉዓለም መስፍን ዕይታ ውስጥ መቆየቱ የወትሮውን የፈጣሪ አማካይነት ሚና እንዳይወጣ ሲያስተጓጉለው ተስተውሏል።", "passage_id": "a45a0e2147097f00776f1900d7e857ed" }, { "cosine_sim_score": 0.49817459146594945, "passage": "በአምስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለቱን የሀዋሳ ክለቦች ያገናኘው የሀዋሳ ከተማ እና የሲዳማ ቡና ጨዋታ በሲዳማ ቡና 3ለ1 አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኃላ የሁለቱ ክለብ አሰልጣኞች ተከታዩን ብለዋል፡፡\n“የተሻለ እንቅስቃሴ አድርገን ነው ያሸነፍነው” ዘርዓይ ሙሉ (ሲዳማ ቡና)ስለጨዋታውአንደኛ ሁለታችንም ከሽንፈት መልስ ነው የተገናኘነው። ከዛ ውጪ ደርቢ ነው። የአንድ ከተማ ክለቦችም ነን፤ ስለምንተዋወቅም በታክቲክ ደረጃ ማርኪንግ የበዛበት ጨዋታም ነበር፡፡ ዞሮ ዞሮ እኛ ውጤታማ ነበርን። ያገኘነውን አጋጣሚዎች ተጠቅመናል፤ ይዘነው የገባነውን ታክቲክ በየቦታው ተግባራዊ አድርገናል። አማካዩም ላይ፣ አጥቂም ላይ፣ ተከላካዩም ላይ በተደጋጋሚ ይሰራብን የነበረው ስህተት አርመን ገብተናል። እና የተሻለ እንቅስቃሴ አድርገን ነው ያሸነፍነው ማለት ይቻላል፡፡መሀል ሜዳ ላይ የዳዊት ተፈራ መቀዛቀዝየዳዊት ጠንካራ ጎን ስለሚታወቅ ኳሱን በሚይዝበት ሰዓት የነሱ የተከላካይ አማካይ ይይዘው ነበር። የመጫወት ዕድሉንም በዚህ የተነሳ አላገኘም። በተቃራኒው ግን እሱም ተመሳሳይ ነገርን ነበር ሲያደርግ የነበረው። ሁለቱም እዛ ጋር የመታየት ዕድል አላገኙም። ዞሮ ዞሮ ዳዊት ወደ ኃላ ዞሮ በሚጫወትበት ሰአት የነሱ የተከላካይ አማካይ በነፃነት ይጫወት ነበር፡፡ የተደረገው ታክቲክ ነው፡፡ስለ ረጃጅም እና የሚባክኑ ኳሶች“ይሄ ከእረፍት በፊት የተፈጠረ ነው። መበላሸቱ ይህ ደግሞ የተፈጠረው ከሽንፈት መልስ ስለመጣን ቶሎ አሸንፈን ከመመለስ አንፃር የመጣ ነውና ከእረፍት በኃላ ግን አስተካክለናል፡፡ የሚባክኑም አልነበሩም።ስለጨዋታው” ልክ ኢትዮጵያ ቡና ላይ የሰራነውን ስህተት ነው ዛሬም የሰራነው። ከኃላ መስመራችን ከበረኛው ጀምሮ ስህተት ነበር፤ ቡና ላይም ሁለተኛው ግብ ሲቆጠር ይኸው ስህተታችን ነበር። የታየው የዛሬው ሁለተኛ እና ሶስተኛ ግቦች ታይሚንግ የመጠበቅ ስህተት ነው። ያገኙትን አጋጣሚ ተጠቅመዋል፤ ይህ የእግር ኳስ ህግ ነው፡፡ ስለ ልቦናው ላይ መስራት አለብን፤ የተጫዋቾች ጭንቅላት ላይም መስራት አለብን። የሆነ ክፍተት ተጫዋቹ ጋር ይታየኛል፡፡ ለመጫወት አዕምሮህ ፍቃደኛ ካልሆነ አስቸጋሪ ነው፡፡ ከቡና ጋር ያየውትም ሆነ ዛሬም ያየውት ተመሳሳይ ነው፡፡ የኛ ተከላካይ እንዲህ ታልፎ የሚገባበት አልነበረም፡፡ አሁን ግን ሁለቱም ጨዋታ ላይ ያየነው ይሄ ነው፡፡ ከተጫዋቹ ጋር በዚህ ላይ ማውራት አለብን መልስም ይፈልጋል፡፡የማጥቃት ፍላጎት ማጣት እና ተጫዋች ምርጫውጤት ያለመፈለግ አይደለም፤ ዳንኤልን የባህር ዳር ጨዋታ ላይ አይተናል። ከዛም በፊት በነበሩት ላይ ተመልክተነዋል። የዳንኤልን ኳስን እኛ መጠቀም አልቻልንም። አሁንም ከመስመር የሚነሱ ኳሶች ብዙ ናቸው፡፡ ግን ተጠቃሚ ተጫዋች እዛ ጋር ከሌለ የዳንኤል መኖር ምንም ጥቅም የለውም። በዛ ቦታ ያስገባነው አክሊሉን ነው፡፡ አክሊሉ የተሻለ ወደ ግብ ሰብሮ የመግባት አቅም አለው፤ የታየውም ነገር እሱ ነው፡፡ ከዛ አንፃር ነው።ሁለታችንም የአንድ ከተማ ቡድኖች ስለሆንን በደንብ እንተዋወቃለን፡፡ ስለዚህ ዳንኤልን መጀመሪያ ብናሰልፈው ከዳንኤል የሚነሱትን ኳሶች በደንብ ስለሚያውቁት ይቆጣጠሩታል የሚል ግምት ነበረን እና ከዛ አንፃር ነው፡፡ እንጂ ውጤት አለመፈለግማ እንዴት ይሆናል፡፡ እነሱ በቃ ያገኙትን አጋጣሚ ነው የተጠቀሙት። በተለይ ከእረፍት በኃላ ሁለት የተጣለ ኳስ ገባ። እዛ ጋር ማስተካከል አለብን የኃላ መስመራችን የኛ እንዲህ አደለም የመጠባበቅ ነገር ነበር ላውረንስ አጠባበቁ ጥሩ ነው፡፡ አሁን ግን ሁለቱም ጨዋታ ላይ ይሄንን አላየውባቸውም። የኋላ መስመራችን ላይ ክፍተት ይታየኛል፡፡ ምናልባት መሳይ በቀጣይ ይኖራል፤ የሱ መኖር እነኚህን ነገሮችን በተወሰነ ይቀርፍልናል ብዬ አምናለሁ። አዲስዓለምን ያስቀመጥነው ካለፈው ጨዋታ ብቃቱ አንፃር ነው፡፡ በአጠቃላይ እንድንሸነፍ የሆነው እንደ ቡድን ሳይሆን በግል ስህተቶች ነው፡፡አክሊሉን (የተሻለ ስለሆነ ነው የተጠቀምነው ብለሀል) ግን ሲጠቅም አላየንም…ትክክል ነው፤ አክሊሉ ከሦስት እና አራት ጨዋታ በኋላ የገባ ነው። አክሊሉን ካየነው ኳስ የማስጣል አቅሙ ድሪብሉ የመሄድ ወደፊት አቅሙም ሙሉ ነበር፡፡ ከሶስት እና አራት ጨዋታ በኃላ ስለገባ ግን ክፍተት አይተንበታል፡፡ ወደ መጨረሻዎቹ ድክም ያለ ነገር ታይቶበታል፡፡ ይሞክራል፤ ይዘጋበታል። የተዘጋ ቦታ ላይ ነው ለማለፍ የሚሞክረው። የኛ ተጫዋቾች ላይ በአጠቃላይ ያየንባቸው ይሄ ነው። መሄድ እንፈልጋለን፤ ይዘጉብናል፡፡ እነሱ በደንብ የተዋጣላቸው ናቸው፤ ተዘጋጅተውበታል። ያን ማስተካከል አለብን፡፡", "passage_id": "9d3a44413a6d3fe94d4ff6f0abcd76c2" }, { "cosine_sim_score": 0.49111803381271235, "passage": "በአርባምንጭ ፣ ወልዲያ እና ዓዲግራት ከተማዎች የሚደረጉት ሶስት የ19ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቅድመ ጨዋታ ዳሰሳችን ሁለተኛ ክፍል ትኩረቶች ሆነዋል።በሜዳው በተከታታይ ነጥቦችን እየሰበሰበ የሚገኘው አርባምንጭ ከተማ በዋቅታዊ አቋሙ በሊጉ ቀዳሚው የሆነው ኢትዮጵያ ቡናን የሚያስታናግድበት ጨዋታ በላይኛው እና በታችኛው የሰነጠረዡ ክፍል ላይ ለውጦች የማምጣት ሀይል ይኖረዋል። ሲዳማን አሸንፎ ከመጨረሻ ደረጃ ፈቀቅ ብሎ የነበረው አርባምንጭ በኢትዮ ኤሌክትሪክ የደረሰበት ሽንፈት ዳግም ወደ ግርጌው እንዲመለስ አድርጎታል። ድሬደዋም ወልዲያ ላይ ያስመዘገበው ድል አርባምንጭ ከቡና ሶስት ነጥብ እንዲያገኝ ግዴታ ውስጥ የሚከተው ሌላኛው ነጥብ ነው። ሁለተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ኢትዮጵያ ቡና ከአርባምንጭ በድል ከተመለሰ ወደ ደደቢት ለመጠጋት ብቻ ሳይሆን እርስ በእርስ ከሚጫወቱት አባ ጅፋር እና መቐለም ለመራቅ ትልቅ አጋጣሚ ይፈጥርለታል።በአርባምንጭ ከተማ የጉዳት ዜና የሌለ ሲሆን በረከት ቦጋለ ከ5 ቢጫ ካርድ ቅጣት በኃላ ይመለሳል፡፡ በኢትዮጵያ ቡና በኩል ወደ አርባምንጭ ያልተጓዙት ጉዳት ላይ የሚገኙት አስቻለው ግርማ እና አለማየሁ ሙለታ ሲሆኑ ወንድይፍራው ጌታሁን በ5 ቢጫ እንዲሁም አስናቀ ሞገስ በቀይ ካርድ ቅጣት ላይ ይገኛሉ።በአርባምንጭ ከተማ የአጥቂ አማካይነት ሚና የተሰጠው እንዳለ ከበደ የቡድኑ ዋነኛ የእንቅስቃሴ ማዕከል ነው። ተጨዋቹ ፍጥነት በታከለበት የማጥቃት ሽግግር ከአማኑኤል ጎበና እና ሌሎች ከጀርባው ካሉ ተጨዋቾች ጋር የሚያደርጋቸው ቅብብሎች ወደ መስመር አጥቂዎቹ ፀጋዬ አበራ እና ዘካርያስ ፍቅሬ ሲደርሱ አርባምንጭ የተሻለ ክፍተትን ሲያገኝ ይስተዋላል። በዚህ በኩል ቡድኑ በዘካርያስ አማካይነት አስናቀ ሞገስ ባለመኖሩ ሊሳሳ ወደሚችለው የኢትዮጵያ ቡና የግራ መስመር የመከላከል ክፍል አድልቶ እንደሚያጠቃ ይጠበቃል። ኢትዮጵያ ቡና በበኩሉ መከላከያን ያሸነፈበትን መንገድ አርባምንጭ ላይም እንዳሚተገብር ይጠበቃል። ድንቅ ብቃት ላይ በሚገኘው አማኑኤል ዮሀንስ መሪነት የተጋጣሚውን የአማካይ ክፍል እንቅስቃሴ በመስበር እና የሚገኙ ኳሶችን በቶሎ ለሳሙኤል ሳኑሚ በማድረስ ዕድሎችን የመፍጠር እቅድ እንደሚኖረው ይታሰባል። ቡድኑ ግብ ካስቆጠረ በኃላም በጥልቀት ባይሆንም የመልሶ ማጥቃት ዕድሎችን ለመጠቀም በሚያስችል አኳኃን መከላከልን እንደሚመርጥ ይታሰባል።የእርስ በስርስ ግንኙነቶች እና እውነታዎች– 13 ጊዜ እርስ በእርስ የተገናኙት ቡድኖቹ 4 ጊዜ አቻ ሲለያዩ 15 ግቦችን ያስቆጠረው ኢትዮጵያ ቡና 5 ጊዜ በማሸነፍ ቀዳሚ ሲሆን 4 ጊዜ ድል የቀናው አርባምንጭ 12 ግቦችን አስቆጥሯል።– ኢትዮጵያ ቡና ወደ አርባምንጭ ተጉዞ ባደረጋቸው አምስት ጨዋታዎች በሙሉ አሸንፎ መመለስ አልቻለም።– ኢትዮጵያ ቡና ወደ ክልል ከወጣባቸው ስድስት ጨዋታዎች በመጀመሪያዎቹ ሶስቱ ከተሸነፈ በኃላ አንዴ አቻ ወጥቶ ቀሪዎቹን ሁለቱን አሸንፏል።– አርባምንጭ ከተማ ለመጨረሻ ጊዜ በሜዳው ያደረጋቸውን ሶስት ጨዋታዎች በተመሳሳይ የ 1-0 ውጤት አሸንፏል።ዳኛጨዋታው ዘንድሮ በሊጉ 7 ጨዋታዎችን በዳኘው ኢንተርናሽናል ዳኛ ዳዊት አሳምነው የመራል። በነዚህ ጨዋታዎች ዳዊት 4 የቀይ ካርዶችን ሲያሳይ በ29 አጋጣሚዎች ደግሞ የቢጫ ካርዶችን መዟል። | ሊንኩን ተጭነው ይወራረዱበመጀመሪያው ዙር ማብቂያ ላይ ከተስተካካይ ጨዋታዎች የሰበሰባቸው ነጥቦች መነቃቃት ፈጥሮለት የነበረው ወልዲያ ካለፉት አራት ጨዋታዎች ሶስቱን በሽንፈት ደምድሟል። ክለቡ እስካሁን ያገኛቸውን ድሎች በሙሉ ሜዳው ላይ ከማሳካቱ አንፃር ከሀዋሳው የአቻ ውጤት በኃላ ወደ ሼህ ሙሀመድ አሊ አላሙዲን ስቴዲየም መመለሱ ጥሩ ዕድል ይሰጠዋል። በአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ስር የመጀመሪያ ጨዋታውን የሚያደርገው ፋሲል ከተማም እንደተጋጣሚው ሁሉ ሁለት ድሎችን በተከታታይ ካሳካ በኃላ በቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች አንድ ነጥብ ብቻ ማግኘቱ ከዋንጫ ፉክክሩ ከወዲሁ እንዳይርቅ ስጋት የጣለበት ይመስላል። በመሆኑም ከጨዋታው የሚገኘው ነጥብ ወልዲያን ከወራጅ ቀጠናው የማራቁን ያህል ፋሲልንም ወደ መሪዎቹ ዳግም የሚያስጠጋው በመሆኑ የጨዋታውን ዋጋ ከፍ ያደርገዋል።ወልዲያ እጅግ በሳሳው የተጨዋች ስብስቡ ምክንያት እንዲሁም ፋሲል ከተማ በአዲስ አሰልጣኝ ስር ከመሆኑ አንፃር የዚህን ጨዋታ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ መገመት ከባድ ይሆናል። ሆኖም ወልዲያ በማጥቃቱ ከነብሩክ ቃልቦሬ እና ሀብታሙ ሸዋለም በረጅሙ በቀጥታ ለአንጋፋው አጥቂ አንዷለም ንጉሴ በሚላኩ ኳሶች ላይ እንደሚመረኮዝ ይታሰባል። የፋሲል ከተማው የሰንደይ ሙቱኩ እና ከድር ኸይረዲን ጥምረትም እነዚህን ኳሶች ከግብ ክልሉ የማራቅ ሃላፊነት ይጣልበታል። በአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ስር የመጀመሪያ ጨዋታቸውን የሚያደርጉት ፋሲሎችም የመስመር አጥቂዎቻቸውን ጉዳት ተከትሎ እንደሁለተኛ ዕቅድ የሚጠቀሙበትን የአምስት አማካዮች አሰላለፍ ጥቅም ላይ በማዋል በተጋጣሚያቸው ላይ የመሀል ሜዳ የበላይነት ለመውሰድ እንደሚሞክሩ ይገመታል። ከሁሉም በላይ ግን የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥት በቡድኖች ላይ የሚፈጥረው ተነሳሽነት ፋሲል ይታወቅበት በነበረው እና እየተቀዛቀዘ በመጣው ድንገተኛ እና ፈጣን የማጥቃት እንቅስቃሴ ላይ መሻሻሎችን ሊያመጣለት እንደሚችል ይታሰባል።ወልዲያ ምንያህል ተሾመን በቅጣት ሲያጣ ከዚህ ቀደም ጉዳት ላይ ከነበሩ ተጨዋቾች ላይ አማረ በቀለ እና ተስፋዬ አለባቸው ተጨምረዋል። አይናለም ኃይለ ፣ አብዱራህማን ሙባረክ እና ያሬድ ባዬ በጉዳት ራምኬል ሎክ በቅጣት ወደ ወልዲያ ያልተጓዙ ሲሆን የመሀመድ ናስርም የመሰለፍ ጉዳይ እርግጥ አይደለም።የእርስ በስርስ ግንኙነቶች እና እውነታዎች– በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምና ለመጀመርያ ጊዜ ተገናኝተው የነበሩት ሁለቱ ቡድኖች የመጀመርያውን ጨዋታ ያለግብ በአቻ ውጤት ሲለያዩ በሁለተኛው ዙር አአ ላይ በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከተማ 1-0 አሸንፏል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ ጎንደር ላይ ያለግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡– ዘንድሮ ሜዳው ላይ ባደረጋቸው 8 ጨዋታዎች ምንም ሽንፈት ያልገጠመው ወልዲያ በግማሹ አሸንፏል።– ፋሲል ከተማ ከሜዳው ውጪ ያደረጋቸውን የመጨረሻ አራት ጨዋታዎች በሽንፈት ደምድሟል።ዳኛዘንድሮ በርካታ ጨዋታዎችን ከዳኙ አልቢትሮች መሀከል አንዱ ለሆነው ኢንተርናሽናል ዳኛ ለሚ ንጉሴ የወልዲያው ጨዋታ 9ኛው ይሆናል። በእስካሁኑ ሪከርዱ ግን 33 የቢጫ እና 2 የቀይ ካርዶችን መዟል። | ሊንኩን ተጭነው ይወራረዱበወራጅ ቀጠና ውስጥ ሆነው ዓዲግራት ላይ የሚገናኙት ክለቦች ራሳቸውን በሊጉ ለማቆየት በሚያደርጉት ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ከሆኑ ጨዋታዎች መሀከል አንዱን ያደርጋሉ። በመሀላቸው የአንድ ነጥብ ልዩነት ብቻ መኖሩም በዚህ ወቅት እርስ በእርሳቸው የመገናኘታቸውን ዋጋ ከፍ ያደርገዋል። ተከታታይ ሶስት ሽንፈቶች የገጠሙት ወልዋሎ ሊጉን ከመምራት የተነሳው መንሸራተቱ ቀጥሎ 15ኛ ደረጃ ላይ ተቃምጧል። ኢትዮ ኤሌክትሪክም በካሉሻ አልሀሰን የግል ብቃት አርባምንጭ ከተማን ማሸነፉ እስትንፋስ ቢሰጠውም አሁንም ከለመደው የወራጅ ቀጠና ጨርሶ ለመውጣት ተመሳሳይ መልክ ያለውን ይህንን ጨዋታ ማሸነፍ የግድ ይለዋል።ብርሀኑ አሻሞ በቅጣት እንዲሁም በረከት ተሰማ በጉዳት ከጨዋታ ውጪ የሆኑ የወልዋሎ ተጨዋቾች ሲሆኑ የኤሌክትሪኮቹ ጥላሁን ወልዴ ፣ ሄኖክ ካሳሁንና እና ምንያህል ይመርም ጉዳት ላይ ይገኛሉ።የነጥብ መጠጋጋቱ ከሚፈጥረው ውጥረት አንፃር ቀድሞ ግብ የሚያስቆጥር ቡድን በቀሪዎቹ ደቂቃዎች ጥንቃቄን መርጦ ውጤቱን ለማስጠበቅ እንደሚጫወት ቢታሰብም የኢትዮ ኤሌክትሪክ አቀራረብ ከጅምሩም ተመሳሳይ የጥንቃቄ መልክ እንደሚኖረው መናገር ይቻላል። በሶስትዮሽ የአማካይ ክፍሉ በኳስ ቁጥጥር ላይ ተመስርቶ የሚያጠቃው ወልዋሎ ዓ.ዩ ዛሬም በተመሳሳይ ዕቅድ በዋነኝነት ከድር ሳሊህ እና ፕሪንስ ሰቨሪንሆን የጥቃቱ መነሻ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። ወደ ራሱ ጎል በጥልቀት የሚሳበው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከላካይ መስመር የሁለቱን የመስመር አጥቂዎች ወደ መሀል እየጠበበ የሚመጣ ጥቃት የመመከት ፈተና ይኖርበታል። ለኢትዮ ኤሌክትሪክ በኩል በመሰል ጨዋታዎች ወደ ተከላካይ አማካዩ ቀርቦ እንዲጫወት የሚገደደው ካሉሻ አልሀሰን በግሉ ተጨዋቾችን በማለፍ የሚያደርገው እንቅስቃሴ እና ለታፈሰ ተስፋዬ እንዲሁም ዲዲዬ ለብሪ የሚያደርሳቸው ኳሶች ከጀርባው ሰፊ ክፍተት የሚተወው የወልዋሎ የተከላካይ መስመር ዋናኛ ትኩረቶች ይሆናሉ።የእርስ በስርስ ግንኙነቶች እና እውነታዎች– ቡድኖቹ በሊጉ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጋናኙበት የአዲስ አበባው የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ በወልዋሎ ዓ.ዩ የ 3-1 አሸናፊነት የተጠናቀቀ ነበር።– ከሜዳው ውጪ የተሻለ ሪከርድ ያለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ክልል ከወጣባቸው የመጨረሻ አራት ጨዋታዎች በሶስቱ የአቻ ውጤትን አሳክቷል።– ወልዋሎ ዓ.ዩ ከ4ኛው ሳምንት በኃላ ካገኛቸው 10 ነጥቦች 9ኙን የሰበሰበው ዓዲግራት ላይ ነው።ዳኛየሁለተኛውን ዙር መክፈቻ ሁለት ጨዋታዎች ዳኝቶ በ18ኛው ሳምንት አራፊ የነበረው ኢንተርናሽናል ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ ለዚህ ጨዋታ ተመርጧል። ቴዎድሮስ 4 የቀይ እና 37 የቢጫ ካርዶችን በ8 ጨዋታዎች ላይ አሳይቷል። | ሊንኩን ተጭነው ይወራረዱ", "passage_id": "bb525b48712ba9b82a447ff08a6bad18" }, { "cosine_sim_score": 0.4884670846779666, "passage": "የስምንተኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከተው ዳሰሳችንን እንዲህ አሰናድተነዋል።ኢትዮጵያ ቡና አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በሸገር ደርቢ ድል ከተጎናፀፈ 15 ቀናት በኋላ ወደ ሜዳ ይመለሳል። ሁለት ተከታታይ ድሎችን አሳክቶ የነበረው ቡድኑ በነበረበት መነሳሳት ላይ ሆኖ ቀጣይ ጨዋታዎቹን በዛው ቢያደርግ የተሻለ የነበረ ቢሆንም ካለው የጨዋታ መደራረብ አንፃር ዕረፍቱም ከተጋጣሚው በተሻለ የአካል ብቃት ላይ ሆኖ ወደ ሜዳ እንዲገባ የሚያግዘው ነው።በነገው ጨዋታ ቡና ሽንፈት ባስተናገደበት የሀዋሳው ጨዋታ ዓይነት የተጋጣሚ አቀራረብ ሊገጥመው ይችላል። በመሆኑም የአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ቡድን በጠባብ ክፍተቶች ውስጥ ቅብብሎችን በመከወን እና ዕድሎችን በመፍጠሩ በኩል ያለው ጥንካሬ እንደሚፈተሽ ይጠበቃል። አማካይ መስመር ላይ ተፅዕኖ ፈጣሪነታቸው እየጎላ ከመጡት ዊሊያም ሰለሞን እና ሬድዋን ናስር በተጨማሪ ክፍተቶች ሲጠፉ ወደ ኃላ በጥልቀት እየተመለሰ የተጋጣሚን አቋቃም ለማዛባት የሚጥረው ታፈሰ ሰለሞን ታታሪነት ለሦስትዮሹ የቡድኑ የፊት መስመር ጥምረት ዕድሎች መከፈት እጅግ ወሳኝ ይሆናል። በጨዋታው ቡና በተለይም ከኃይሌ ገብረትንሳይ የቀኝ መስመር በኩልም የጅማን የኋላ ክፍል ሰብሮ ለመግባት ጥረት እንደሚያደርግ ይታሰባል። ቡድኑ ጉዳት ላይ የነበሩት አማኑኤል ዮሃንስ እና ሚኪያስ መኮንን ጨምሮ ሙሉ ስብስቡ ለጨዋታው ዝግጁ ሆኖለታል።ጅማ አባ ጅፋር አሁንም ከሜዳ ውጪ ባሉ ችግሮች ውስጥ ሆኖ ሌላ ከባድ ጨዋታ ያደርጋል። ከአንድ ቀን በፊት አሰልጣኝ ጻውሎስ ጌታቸው ቡድኑን ትተው መሄዳቸውን ተከትሎ ሌላ አነጋጋሪ ክስተት ውስጥ የገባው አባ ጅፋር በምክትል አሰልጣኙ የሱፍ ዓሊ አማካይነት ልምምዱን ሲያከናውን ቆይቷል።በጥብቅ መከላከል ላይ ተመስርቶ በመልሶ ማጥቃት ዕድሎችን ለመፍጠር በማሰብ ወደ ሜዳ መግባት ከጀመረ ጀምሮ መጠነኛ መሻሻል ያሳየው ጅማ የሚታዩበትን ተደጋጋሚ ችግሮች ማስተካከል ግን አልቻለም። በተለይም በተከታታይ ከቆሙ እና ከተሻጋሪ ኳሶች ጎሎችን ሲያስተናግድ መታየቱ ለጥንቃቄ ከሰጠው ትኩረት ጋር የማይጣጣም ሆኗል። የመልሶ ማጥቃት አጋጣሚን በመጠቀሙ በኩልም አመርቂ የሚባል ለውጥ ባያሳይም እንደ ሮባ ወርቁ እንዲሁም ቤካም አብደላ ዓይነት ተጫዋቾች በግል ጥረታቸው ያስቆጠሯቸው ጎሎች የጨዋታ ፉክክር ውስጥ እንዲቆይ ሲያስችሉት ተመልክተናል። ነገም ከፍተኛ የኳስ ቁጥጥር ከሚይዘው ተጋጣሚው ጀርባ ለመግባት መሰል የግል ብቃቶች ጎልቶ መውጣት ላይ ተስፋ የሚያደርግ ይመስላል። ከዚያ በፊት ግን ቡድኑ በሙሉው የጨዋታ ጊዜ የተሳካ የመከላከል ቅርፅን በመያዝ ስህተቶችንም በመቀነስ መጫወት የግድ ይለዋል። በምክትል አሰልጣኙ እየተመራ ጨዋታውን እንደሚያደርግ የሚጠበቀውን የጅማን የቡድን ዜና ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።የእርስ በእርስ ግንኙነት– ሁለቱ ቡድኖች በሊጉ ለአራት ጊዜያት ተገናኝተው ጅማ ሁለቴ ሲያሸንፍ ቡና አንዴ ድልን አሳክቷል። አንዱን ደግሞ አቻ ተለያይተዋል። በጨዋታዎቹ ጅማ አራት ግቦችን ማስቆጠር ሲችል ቡና ደግሞ ሁለት ግቦች አሉት።ግምታዊ አሰላለፍኢትዮጵያ ቡና (4-3-3)ተክለማሪያም ሻንቆኃይሌ ገብረትንሳይ – ወንድሜነህ ደረጄ – አበበ ጥላሁን – አስራት ቱንጆታፈሰ ሰለሞን – ሬድዋን ናስር – ዊሊያም ሰለሞንአቤል ከበደ – አቡበከር ናስር – ሀብታሙ ታደሰጅማ አባ ጅፋር (4-4-2)ጃኮ ፔንዜወንድምአገኝ ማርቆስ – መላኩ ወልዴ –ከድር ኸይረዲን – ኤልያስ አታሮሳምሶን ቆልቻ – ሱራፌል ዐወል – ንጋቱ ገብረስላሴ– ሙሉቀን ታሪኩሮባ ወርቁ – ተመስገን ደረሰ", "passage_id": "64086fd6d6e02ed59b21e6b239706b0c" }, { "cosine_sim_score": 0.4863972044852665, "passage": "ከሰዓታት በፊት መከላከያ ሀዋሳ ከተማን በአዲስ አበባ ስታድየም ያስተናገደበት የ13ኛው ሳምንት የሊግ ጨዋታ 1-1 ከተጠናቀቀ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች በጨዋታው ዙሪያ ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል።“በሁለቱም በኩል ተመጣጣኝ የሆነ ጨዋታ ነበር ያየነው” አዲሴ ካሳ – ሀዋሳ ከተማ“ጨዋታውን ይሄ ነው ማለት ይከብዳል። አንድ አይነት እንቅስቃሴ ነው ያደረግነው ፤ እነሱም ላለመሸነፍ እኛም ከመሪው ላለመራቅ ታግለናል። የመጀመሪያው አርባ አምስት ደቂቃ ላይ የሳትናቸው ኳሶች ነበሩ ፤ እነሱን ያገኘናቸው አጋጣሚዎች ብንጠቀም ኖሮ የተሻለ ይሆን ነበር። በተረፈ ግን በሁለቱም በኩል ተመጣጣኝ የሆነ ኳስ ጨዋታ ነበር ያየነው።”” ቢያንስ ከምንም ነጥብ ተጋርቶ መውጣቱ ለቡድኑ ስነ ልቡና ጥሩ ነው ብዬ አስባለው” ሥዩም ከበደ – መከላከያ“ነጥቦች እየጣልን በመምጣታችን በራስ መተማመናችን እየወረደ የመጣ ይመስላል ፤ ያንን ለማስተካከል እንደዚህ ዓይነት ጨዋታ ላይ ማሸነፍን እንጠብቅ ነበር ፤ ያው ነገሮችን እያስተካከልን ለመሄድ እንሞክራለን። ዛሬ ስንጀምር በ 4-4-2 ነበር። በኋላ ላይ ደግሞ ፍፁምንም አስገብተን ጫናውን ለመጨመር ሞክረን ነበር። ሆኖም ነገሮች እንዳቀድናቸው ባይሄዱም ቢያንስ ከምንም ነጥብ ተጋርቶ መውጣቱ ለቡድኑ ስነ ልቡና ጥሩ ነው ብዬ አስባለው።”ከሲዳማው ጨዋታ የአምስት ተጫዋቾች ለውጥ ስለመደረጉ“ለውጦቹ በህመም እና በዲስፕሊን የተደረጉ ነበሩ። ለምሳሌ እንደ ዳዊት እና ተመስገን ዓይነቶቹ ከጉዳት የተመለሱ በመሆናቸው እና ወደፊትም ብዙ ስለሚጠቅሙን በፊትም ምርጥ አስራ አንድ ውስጥ የነበሩ እና ዋንጫ ስናገኝም ጥሩ የነበሩ በመሆኑ እነሱን ወደ ሜዳ መመለሱ ተገቢ ነበር።”መስመር ተከላካዮች ላይ የሚታየው ተደጋጋሚ ለውጥን በተመለከተ“ከመጀመሪያም ጀምሮ ቡድኑ ላይ ያለ ትልቁ ክፍተት እና ወደፊትም የምናስብበት ጉዳይ ነው። የትኛውንም አሰላለፍ ብንጠቀምም የመስመር ተከላካዮች ወሳኝ ካልሆኑ በቀር የማጥቃት ኃይሉ በተወሰኑ ሰዎች ላይ የሚጣል ነው የሚሆነው። ቦታው ጥራትን ይፈልጋል ፤ እስከዛው ግን ባሉን ተጫዋቾች እየተጠቀምን የምናስብበት ይሆናል።”", "passage_id": "65fde477d334a344eeabcbdbdab54518" }, { "cosine_sim_score": 0.4836952618323178, "passage": "የሦስተኛው ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው ሲደረጉ 9:00 ላይ ሀዋሳ ከተማን ያስተናገደው ደደቢት በጌታነህ ከበደ እና አቤል ያለው ጎሎች 2-1 አሸንፏል።የጌታነህ ከበደን መመለስ ተከትሎ ፋሲካ አስፋውን ወደ ተጠባባቂ ወንበር ያወረደው ደደቢት ጨዋታውን በ4-4-2 አሰላለፍ ጀምሯል። ፍሬው ሰለሞንን እና ደስታ ዮሀንስን ከቤሔራዊ ቡድን ግዳጅ መልስ ያገኘው ሀዋሳ ከተማ በበኩሉ ለሙላለም ረጋሳ የመጀመሪያ የመሰለፍ ዕድል በመስጠት እና ዳዊት ፍቃዱን በብቸኛ አጥቂነት በማሰለፍ በ4-2-3-1 ቅርፅ ቀርቧል።ጨዋታው በሀዋሳ ከተማዎች የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ሲጀምር በመጀመሪያዎቹ አስር ደቂቃዎች ሁለቱም ቡድኖች ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል ዘልቀው ሳይገቡ እና ጨዋታው ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ሳያስተናግድ ዘልቋል። በሂደት ፍሬው ሰለሞን በተሰለፈበት ቀኝ መስመር ባጋደለ የማጥቃት እንቅስቃሴ የደደቢትን የኃላ ክፍል ማስጨነቅ የጀመሩት ሀዋሳዎች ሙከራዎችን በማድረግ ቅድሚያውን ወሰዱ። 10ኛው ደቂቃ ላይ ከሳጥን ውጪ ፍሬው ሞክሮት ኩሊባሊ ተደርቦ የመለሰውን ኳስ ዳዊት ፍቃዱ በድጋሜ አክርሮ ሲመታ  የግቡ ቋሚ አጥቶበታል። በዚህ መልኩ የተነቃቁት ሀዋሳዎች ከአራት ደቂቃዎች በኃላ በተመሳሳይ መልኩ ታፈሰ ሰለሞን ከ ደደቢት ሳጥን ውስጥ ባገኘው እና አክርሮ በመታት ባስቆጠረው ጎል ቀዳሚ ሆኑ።  የሀዋሳዎች የመሀል ሜዳ የበላይነት በጨዋታው ቀጥሎ 24ኛው ደቂቃ ላይ ዳዊት ፍቃዱ ክሌመንትን ካታለለ በኃላ የሞከረው ኳስ በሚያስገርም መልኩ በግቡ አናት ወጣ እንጂ የቡድኑ መሪነት ወደ ሁለት ከፍ ሊል ተቃርቦ ነበር።የመሀል ብልጫ የተወሰደባቸው ደደቢቶች በሁለቱ አጥቂዎቻቸው እንቅስቃሴ እድሎችን ለመፍጠር ቢሞክሩም እስከ 28ኛው ደቂቃ ድረስ ስኬታማ መሆን አልቻሉም ነበር። በዚሁ ደቂቃ አቤል ያለው በአስገራሚ ብቃት የሀዋሳ ተከላካዮችን አልፎ የሞከረውን እና ተክለማሪይም የተፋውን ኳስ ጌታነህ ከበደ አስቆጥሮ ቡድኑን አቻ ማድረግ ችሏል። ከደቂቃዎች በኃላም በግራ መስመር አማካይነት ጨዋታውን የጀመረው እና 30ኛው ደቂቃ ላይ ከሽመክት ጋር ቦታ የተቀያየረው አቤል እንዳለ በሰነጠቀለት ድንቅ ኳስ ጌታነህ ከተክለማሪያም ጋር ፊት ለፊት ቢገናኝም ሳይጠቀምበት ቀርቷል።33ኛው ደቂቃ ላይ ያቡን ዊልያምን በዮሀንስ ሴጌቦ ቀይረው ያስገቡት ሀዋሳዎች አሰላለፋቸውን ወደ 4-3-3 በመቀየር ደስታ ዮሀንስን ወደ ግር መስመር አማካይነት ሲመልሱት ዳዊት ድቃዱን ወደ ግራ መስመር አጥቂነት በማውጣት ለያቡን ዊልያም የፊት አጥቂነቱን ሀላፊነት ሰጥተውታል። ከቅያሪው በኃላ በነበሩት የመጀመሪያው አጋማሽ ቀሪ ደቂቃዎችም ሀዋሳ የቀደመውን የመሀል ሜዳ የበላይነቱን መልሶ ማግኘት አቅቶት ጨዋታውም በተደጋጋሚ የሜዳ ላይ ግጭቶች እና ጉዳቶች እየተቆራረጠ ሄዶ ተጠናቋል።ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር ኤፍሬም አሻሞን እና ፋሲካ አስፋውን በአቤል እንዳል እና ያብስራ ተስፋዬ ቀይረው ያስገቡት ደደቢቶቹ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች የተሻለ ጫና ፈጥረዋል። 51ኛው ደቂቃ ላይም አቤል ያለው በግል ጥረቱ ይዞት የገባውን ኳስ ወደ ግብነት ቀይሮ ደደቢትን መሪ ማድረግ ችሏል። ከሁለት ደቂቃዎች በኃላም የጌታነህ እና የአቤል ጥምረት የፈጠረውን ዕድል ተክለማሪያም ሁለት ጊዜ አዳነው እንጂ ሀዋሳ ሶስተኛ ግብ ሊያስተናግድ ተቀርቦ ነበር። በመጀመሪያዎቹ 30 ደቂቃዎች የነበረውን የኳስ ቁጥጥር የበላይነት እያጣ የመጣው የሀዋሳ የአማካይ ክፍል የሚፈጥራቸው የጎል ዕድሎች እና አጠቃላይ የማጥቃት እንቅስቃሴው ተዳክሞ ታይቷል። 60ኛው ደቂቃ ላይ አዲስአለም በረጅሙ የላከለትን ኳስ ፍሬው ሞክሮ ወደውጪ ከወጣበት አጋጣሚ ሌላም ቡድኑ በሁለተኛው ግማሽ ይህ ነው የሚባል ሙከራ ሳያደርግ ጨዋታውን አገባዷል። 68ኛው ደቂቃ ላይ አለምአንተ ካሳን በአቤል ያለው ቀይሮ ያስገባው ደደቢትም የመሀል ክፍሉ በተጋጣሚ ተመሳሳይ ክፍል ላይ የቁጥር ብልጫ እንዲያገኝ ቢያደርግም የግብ ዕድሎችን ሲፈጥር አልታየም። ይልቁኑም የቁጥር ብልጫው የሀዋሳን የመሀል ክፍል የኳስ ፍሰት እንዲቆራረጥ ረድቶት ነበር። ሆኖም እየተዳከመ የመጣው እና የመጀመሪያ ውበቱን ያጣው ጨዋታ የውጤት ለውጥ ሳይታይበት በደደቢት አሸናፊነት ተገባዷል።", "passage_id": "24034fae65608c68081835ac92ab7a92" } ]
63715925db5c89fdbbdce0d93ee40e34
afd1ca09ff7b6cce831a422b9f82faeb
ጁንታው ከመከላከያ ዘርፎ ለጥፋት ዓላማ ይጠቀምባቸው የነበሩ መሳሪያዎች ተጠግነው ወደ አገልግሎት እየተመለሱ ናቸው
ጌትነት ተስፋማርያምጁንታው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ዘርፎ ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምባቸው የነበሩ የተለያዩ መሳሪያዎች ተጠግነው ወደ አገልግሎት በመመለስ ላይ መሆናቸው ተገለጸ። የምዕራብ ግንባር የጥገና ኃላፊ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ተስፋዬ እንደገለጹት፤ ጁንታው ከመከላከያ ሰራዊት ዘርፎ ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምባቸው የነበሩ በርካታ የሀገር ሀብቶች ከየመንገዱ እየተሰበሰቡ ተጠግነው ወደ አገልግሎት በመመለስ ላይ ናቸው። እንደ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ገለጻ፤ ጁንታው ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም መከላከያ ሰራዊቱ ላይ ጥቃት ሲከፍት ታንኮች፣ መድፎች እና በርካታ ከባድ መሳሪያዎችን ዘርፏል። ከባድ መሳሪያዎቹን ከዘረፈ በኋላ ይዞ ለመዋጋት ቢያስብም በመከላከያ ሰራዊቱ ጥንቃቄ የተሞላበት እርምጃ እና በአየር ኃይል ኢላማቸውን የጠበቁ እርምጃዎች ምክንያት መሳሪያዎቹን እየጣለ ሊፈረጥጥ ግድ ሆኖበታል። አንዳንድ መሳሪያዎቹን በከፊል ሲያወድም የተቀሩትን ግን በየአስፓልት ዳሩ እና በየጫካው አስቀምጦ እግሬ አውጪኝ ብሏል። ከሃዲው ቡድን ከመከላከያ ሰራዊቱ የደረሰበትን እርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ ከሽሬ አንስቶ እስከ ሽራሮ እና ተንቤን ድረስ በየመንገዱ ያንጠባጠባቸው ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ የተለያየ አቅም ያላቸው መድፎች፣ ሎቤዶች እና ቢኤም መሳሪያዎች ተጓጉዘው ወደሽሬ የጥገና ማዕከል እየገቡ ይገኛሉ ያሉት ሌተናል ኮሎኔል አባተ፣ የጥገና ባለሙያዎችም መሳሪያዎቹን በመፈተሽ ዳግም ወደስራ ለማስገባት በመረባረብ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል። በርካታ ከባድ መሳሪያዎች እና ተሽከርካሪዎችም ከጥገናቸው በኋላ የተሳካ ሙከራ ተደርጎባቸው ወደስራ መመለሳቸውን ሌተናል ኮሎኔል አባተ ተስፋዬ ተናግረዋል። ለመሳሪያዎቹ ጥገና አስፈላጊው ዝግጅት እና የመለዋወጫ አቅርቦት በሀገር ውስጥ መኖሩን የገለጹት ሌተናል ኮሎኔል አባተ፤ የመከላከያ ሰራዊቱ ንብረቶችን አጠቃላይ የጥገና ስራ ሙሉ በሙሉ በኀገር ውስጥ ባለሙያዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ አስረድተዋል። ጁንታው አስቀድሞ ለጥፋት ዓላማው ዝግጅት በማድረጉ ከባድ መሳሪያዎችን የሚጠግኑ ባለሙያዎችንም ከሰራዊቱ ጋር አፍኖ መውሰዱን አስታውሰው፤ መከላከያ ሰራዊት ባደረገው ጥንቃቄ የተሞላበት እርምጃ ባለሙያዎቹን ከጁንታው ቡድን ነጻ ማውጣት መቻሉንም ገልጸዋል። አሁን ላይ ከተለያዩ ከተሞች የተሰባሰቡ የሰራዊቱ ባለሙያዎች አገልግሎቱን በተሳካ ሁኔታ በመስጠት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል። እንደ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ገለጻ፤ ጁንታው ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ጥቃት ከፈጸመ የሰሜን እዝ የሰራዊቱ ንብረት የሆኑ በርካታ ከባድ መሳሪያዎችን ዘርፎ መውሰዱ ይታወሳል። ከባድ መሳሪያዎቹንም ከቦታ ቦታ በማዘዋወር ለጥቂት ቀናት ህዝብ እና ሀገር ለማሸበር ሲጠቀምባቸው ቆይቷል። በመከላከያ ሰራዊት በቅንጅተ በወሰዱት እርምጃ መሳሪያዎቹ ተጠግነው ዳግም ለአገልግሎት መብቃታቸው የመልሶ ግንባታ እና የማደራጀት ስራዎች በተሳካ ሁኔታ በመከናወን ላይ ናቸው። ሌተናል ኮሎኔል አባተ እንደገለጹት፤ ጁንታው በሀገር ሀብትና ጉልበት የተሰሩ መንገዶችን ሲቆፍርባቸው የነበሩ ዶዘሮች እና የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች እንዳይበላሹ የጥበቃ ስራ እየተከናወነ ይገኛል። በጁንታው የተበላሹ መንገዶችም ጊዜያዊ ጥገና ተደርጎላቸው ከባድ ተሽከርካሪዎች የሚፈለግባቸው ግዳጅ እየተወጡ ይገኛል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 6/2013
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=37380
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5647669802596484, "passage": "የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሜ/ጄነራል ይልማ መርዳሳ ፣ አየር ኃይሉ “ጠላት” ሊጠቀምባቸው ያሰባቸውን ምርጥ ኢላማዎች በመደብደብ ከጥቅም ውጭ ማድረጉን አስታወቁ።\nለ”ጁንታው እስትንፋስ የነበሩ የነዳጅ ዴፖዎች ፣ የመሳሪያ ማከማቻዎች እና ሌሎች ምርጥ ኢላማዎችን ጀቶቻችን ያለምንም ከልካይ እንዳሻቸው እየተመላለሱ አውድመዋቸዋል” ብለዋል ።\n”ፓይለቶቻችን የተመረጡ ዒላማዎችን ለመደምሰስ መሣሪያ ጭነው እየሄዱ ሲቪል የሚጎዳ ከመሰላቸው ሳይተኩሱ በመመለስ ነጥሎ የመምታት ስትራቴጂ እየተከተሉ ይገኛሉ” ሲሉም አስረድተዋል።\nየሕወሓት ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ የጦር አውሮፕላን መትተው መጣላቸውን መግለጻቸው ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ሜ/ጀ ይልማ በመግለጫቸው ”ጁንታው አውሮፕላን እንመታለን የሚለው ፣ እድሜውን ሲዋሽ ስለኖረ ባህሪው ነው” ያሉ ሲሆን “ባሻን ሰዓት እየተመላለስን ለህግ እስኪቀርብ ማጥቃታችንን እንቀጥላለን” ማለታቸውንም የመከላከያ ሰራዊት በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል።\nየሀገር መከላከያ ሰራዊት የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ በሰጡት መግለጫ ደግሞ ሁመራና አካባቢው ሙሉ ለሙሉ በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር መዋሉን አስታውቀዋል።\nሰራዊቱ በአሁኑ ሰዓት ከሁመራ እስከ ሽራሮ ጥቃት በመፈጸም የተለያዩ ስፍራዎችን በቁጥጥር ስር እያዋለ እንደሚገኝም ነው የገለጹት።\nሰራዊቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ለሚኖሩ ሰዎች ድጋፍ ማድረግ የሚፈልጉ የእርዳታ ድርጅቶች ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር ተነጋግረው ድጋፍ ማድረግ እንደሚችሉም ጠቁመዋል።\nበትናንትናው እለት የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) በትግራይ ቴሌቪዥን ቀርበው በሰጡት መግለጫ በሁመራ እና በባድመ ግምባሮች የኤርትራ ሰራዊት በከፍተኛ የጦር መሳሪያ ድብደባ በመፈጸም ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡ የፌዴራል መንግስትኤርትራ ድንበር ጥሳ ወረራ እንድትፈጽም አድርጓል ሲሉም ወንጅለዋል፡፡\nሜ/ጄ መሐመድ ግን የርዕሰ መስተዳድሩን መግለጫ አጣጥለዋል፡፡ ሕወሓት በአልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊትን መለዮ በማዘጋጀት ላደራጃቸው ታጣቂዎች በማልበስ ኤርትራ እንደወረረች በመግለጽ ህዝብን እያደናገረ እንደሆነ መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።\nህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊቱ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል ጠይቀዋል።\n", "passage_id": "1833e7a94beb4949c5712f8baf9a72c3" }, { "cosine_sim_score": 0.5206463888429698, "passage": "አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሀይል ሰምሪት መምሪያ ኃላፊ ብ/ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው እንዳረጋገጡት 9 የጁንታው ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን 4 የቡድኑ አባላት ደግሞ እርምጃም ተወስዶባቸዋል።", "passage_id": "74f67d9ffd660f10bf82aba08fc7e272" }, { "cosine_sim_score": 0.5166328695632904, "passage": "የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ህግን ማስከበር ባለው ወታደራዊ ዘመቻ ከተሞችን እየተቆጣጠረ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ገልጸዋል፡፡ሰራዊቱ ነጻ ባወጣቸው የራያ አላማጣና አካባቢዎቹ የስልክ፣ የመብራትና የመጠጥ ውሃ አገልግሎቶች መጀመራቸውን አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የሰጡ የአካባቢው ኗሪዎች ገልጸዋል፡፡\n", "passage_id": "6f74f951ab38c10705e5e6d3bb6d6fdc" }, { "cosine_sim_score": 0.5076729253080456, "passage": "ኢያሱ መሰለ ኦፍላ፡- በደቡባዊ ዞን ኦፍላ ወረዳ ሀየሎ ቀበሌ የሚኖሩ አርሶ አደሮች ሰላም በመስፈኑ ወደ መደበኛ ህይወታቸው መመለሳቸውን ገለጹ ።የጁንታው ታጣቂዎች መንደራቸው ውስጥ በመመሸጋቸው ከአካባቢያቸው ርቀው ለመሄድ ተገደው እንደነበር አመለከቱ ።ከሁለት ሳምንት ቆይታ በኋላም የሕግ ማስከበር ሥራው በአጭር ጊዜ በመጠናቀቁ ወደ መንደራቸው ተመልሰው ምርታቸውን በመሰብሰብ ላይ ያገኘናቸው የኦፍላ ወረዳ ሃየሎ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ቄስ መላከ ብርሃን ከበደ ግርማይ እንዳስታወቁት ፣ የጁንታው ታጣቂዎች በግራካሶና አካባቢው በመመሸጋቸው ቤተሰቦቻቸውንና ያሏቸውን እንሰሳት ይዘው ለመሸሽ ተገደው ነበር ።ሕግ የማስከበር እርምጃው\nበአጭር ጊዜ ውስጥ\nየተጠናቀቀ በመሆኑ አዝመራ\nበመሰብሰቡ ላይ እንደሚገኙ\nየጠቆሙት ቄስ መላከ\nብርሃን ከበደ፣ እስካሁን\nሰብል በመሰብሰብ ያጋጠማቸው\nችግር እንደሌለ አስታውቀዋል\n፡፡አርሶ አደሩ አምርቶና\nለፍቶ ከመብላት ውጭ\nሌላ ዓላማ የለውም\nያሉት ቄስ መላከ\nብርሃን ፣ የተለመደ\nስራን ለማከናወን ሰላም\nያስፈልገዋል ፤ በኣካባቢው\nሰላም በመኖሩም ተጋግዘው\nምርታቸውን በማስገባት ላይ\nነን ብለዋል ።ሌላው በስራ ላይ\nያገኘናቸው የኦፍላ ወረዳ\nሃየሎ ቀበሌ ነዋሪ\nአርሶ አደር ሃይሌ\nአበራ አርሶ አደሩ\nሰርቶ ለመኖርም ይሁን\nአምርቶ ለሌሎች ለመትረፍ\nሰላም ያስፈልጋል ብለዋል።በሰላም\nእጦት ምክንያት ለሁለት\nሳምንት አካባቢውን ለቀው\nመሄዳቸውን ተናግረዋል።የሀገር መከላከያ ሰራዊት\nየአካባቢውን ሰላም በማረጋጋት\nወደ ቀደመ ህይወታችን\nመልሶናል ያሉት አርሶ\nአደሩ ፣ አዝመራቸውን\nምንም አይነት ጉዳት\nሳይደርስበት በወቅቱ ለመሰብሰብ\nመቻላቸውንም ገልጸዋል።በደርግ ሥርዓተ መንግሥት\nበአካባቢው በነበረው ጦርነት\nእናታቸውን ፣ ወንድማቸውን፣\nባለቤታቸውንና በርካታ ንብረታቸውን\nእንዳሳጣቸው የተናገሩት አስተያየት\nሰጪው ጦርነቱ መጥፎ\nጠባሳ ጥሎባቸው ያለፈ\nበመሆኑ ዳግም በአካባቢያቸው\nእንዲከሰት የማይፈልጉ መሆናቸውን\nገልጸዋል።የትግራይ ሕዝብ ዘመኑን\nሙሉ በጦርነት እንዳሳለፈ\nየተናገሩት አርሶ አደሩ፣\nይህም ለተለያዩ ችግሮች\nዳርጎታል ብለዋል።መንግሥት ሕግ ከማስከበር\nአንጻር እየወሰደ ያለው\nእርምጃም ተገቢ እንደሆነና\nበተለይም የአርሶ አደሩን\nእንግልት እንደሚቀንስ ገልጸዋል።ገበሬ\nአርሶ የሚያበላና ፣\nለመንግስት የሚገብር እንደሆነ\nየተናገሩት አቶ ሃይሌ\nበስራ የሚደክመው ሳያንሰው\nጽንፈኞች በሚፈጥሩት ችግር\nምክንያት ሊጉላላ አይገባም\nብለዋል።የጥፋት ቡድኑ በሰላማዊ\nመንገድ እጁን መስጠት\nእንዳለበትና የቡድኑ ታጣቂ\nየሆኑ የአርሶ አደር\nልጆችም ከወላጆቻቸው ጋር\nሆነው አምርተው እንዲኖሩ\nመክረዋል፡፡አዲስ ዘመን ህዳር 29/2012 ዓ.ም ", "passage_id": "448c275a5c3d8b1ff665d57b478366df" }, { "cosine_sim_score": 0.5007354872921728, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሃት ውስጥ ባለ የጥፋት ቡድን ከበባ ውስጥ ገብቶ ለአምስት ቀናት ምግብና ውሃ ተከልክሎ የነበረው የሰሜን ዕዝ ጦር ከከበባ በመውጣት ራሱን መልሶ በማደራጀት እያጠቃ በርካታ ቦታዎችን በመቆጣጠር ወደፊት በመገስገስ ላይ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ።በጥፋት ቡድኑ ከበባ ውስጥ ገብቶ የነበረው 7ኛ ሜካናይዝድ፣ 8ኛ ሜካናይዝድ፣ 23ኛ ክፍለ ጦር፣ 11ኛ ክፍለ ጦር፣ 31ኛ ክፍለ ጦር፣ 20ኛ ክፍለ ጦር፣ 4ኛ ሜካናይዝድ፣ 5ኛ ሜካናይዝድ በሙሉ የሰሜን እዝ ሰራዊት እንደነበረ ለኢዜአ ገልጸዋል።“ይህ ሰራዊት ለአራትና አምስት ቀናት ምግብና ውሃ ተከልክሎ፣ ራሱን በውሃ ጥም ውስጥ ሆኖ በፅናት የተከላከለ ጀግናና የመከላከያ ሰራዊታችን ሞዴል ሆኖ በመገኘቱ በራሴና በኢትዮዽያ ህዝብ ስም ከፍተኛ ምስጋና አቀርባለሁ” ብለዋል።የሰራዊቱ ጀግንነትም ሲዘከር የሚኖር ገድል መሆኑን የገለፁት ጄኔራሉ “እውነተኛ የኢትዮጵያ ህዝብ ሰራዊት መሆናቸውን በተጨባጭ ስላስመሰከሩም ከፍተኛ ምስጋና ላቀርብ እወዳለሁ” ነው ያሉት።ሰራዊቱን ከከበባ ለማላቀቅ ከምስራቅ፣ ከደቡብና ከምዕራብ ፈጥነው በመድረስ የሰሜን እዝን ለመታደግ ለቻሉት የሰራዊቱ አመራርና አባላት የ“እንኳን ደስ ያላችሁ” መልዕክት አስተላልፈዋል።ከዚህ በኋላ ቀሪው የሰራዊቱ ተልዕኮ እስካሁን ከተፈጸመው ተግባር አንጻር አነስተኛ መሆኑን የጠቆሙት ጀኔራል ብርሃኑ፤ ሰራዊቱ ይህንን በመረዳት ቀሪውን ተልዕኮ በአጭር ጊዜ እንደሚወጣ ያላቸውን ፅኑ እምነት ገልጸዋል።ሰራዊቱ ከከበባ በመውጣትና ራሱን መልሶ በማደራጀት ባለፉት ሁለትና ሶስት ቀናት ከዳንሻ ጀምሮ ሁመራ በሚገኘው ትርካን አየር ማረፊያ እንዲሁም ባዕከርን በማጥቃትና በመቆጣጠር 5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦርን ከከበባ ማላቀቁን ተናግረዋል።ከከበባ ከተላቀቀው 5ኛ ሜካናይዝድ ጋር በመሆንም ሁመራን ነፃ በማውጣት ሉግዲ፣ ማይካድራንና በረከትን ነፃ እንዳወጣ አመልክተዋል።ሰራዊቱ በአሁኑ ወቅት ከሁመራ 60 ኪሎሜትር ወደ ምስራቅ ኢድሪስ በሚባል ቦታ ላይ የጥፋት ቡድኑን እየደመሰሰ እንደሚገኝ ያመለከቱት ጀኔራል ብርሃኑ፤ “ሰራዊቱ በተፈፀመበት ኢሰብዓዊ ድርጊት በመበሳጨቱ በከፍተኛ ወኔ፣ ጀግንነትና ተነሳሽነትም ሁሉንም ነገር ወደነበረበት ለመመለስና ከሃዲውን ቡድን በህግ ፊት ቀርቦ እንዲቀጣ ለማድረግ እየሰራ ነው” ብለዋል።ሰራዊቱ የትግራይን ህዝብና የትግራይን የፀጥታ ሃይል ጭምር ነፃ ለማውጣት ግስጋሴውን ወደ ሽሬ መቀጠሉን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ጠቁመዋል።“ህገወጡ ጁንታ ህዝቡና የፀጥታ ሀይሉን እንደ ምሽግ ስለተጠቀመ፣ ህዝቡንና የፀጥታ ሀይሉን ከዚሁ ወንጀለኛ ቡድን በመነጠልና እሱኑ ኢላማ ያደረገ እንቅስቃሴ እየተካሄደም ይገኛል” ያሉት ጀኔራል ብርሃኑ፤ ህግ የማስከበሩን ስራ ባጠረ ጊዜ ለማጠናቀቅ ሁለንተናዊ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ አመልክተዋል።የመከላከያ ሰራዊት ጁንታውን ለህግ ለማቅረብ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህዝቡ እንዳይጎዳ ተገቢውን ጥንቃቄ እያደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።", "passage_id": "3f903c13a99e3424c2d45219175c6558" }, { "cosine_sim_score": 0.4970407983141919, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 29/2013 ዓ.ም (አብመድ) አባላቱ “ጸረ-ህዝቡ የህውሃት ቡድን ለጥፋት ሊያውላቸው የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ባይደመሰሱ ኖሮ፤ በዜጎች ላይ የከፋ ጉዳት ሊደርስ ይችል ነበር” ብለዋል።የቀድሞ የሰራዊቱ አባላት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሃገርን ክብርና አንድነት ለመጠበቅ የህይወት መስዋዕትነት ጭምር እየከፈለ እንደሚገኝ ተናግረዋል።የኢትዮጵያ አየር ኃይልና መከላከያ ሰራዊት አባል በመሆን እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ያገለገሉት ኮሎኔል ተፈራ እሸቴ የኢትዮጰያ ሰራዊት ከሃገር አልፎ በአፍሪካ አህጉርና በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ከፍ ያለ ስምና ዝና እንዳለው ጠቅሰዋል።", "passage_id": "a820aa350461c7c7298b52782e0af2d9" }, { "cosine_sim_score": 0.4964677446531345, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ሬዲዮ ግንኙነት በማቋረጥ በጦሩ ላይም አሰቃቂ የግድያ ወንጀል፤ የአካል ጉዳትና የጦር መሳሪያ ዝርፊያ እንዲፈፀም አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ 7 ከፍተኛ መኮንኖች እና ሌሎች ከወታደራዊ መኮንኖች ውጪ ያሉ 5 ግለሰቦች ለ2ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ።ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በማድረግ ዛሬ ፍድርድ ቤት ያቀረበው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ባለሙያዎች ናቸወ።ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው በቀዳሚ መዝገብ ጉዳያቸው የታየው የመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ሜጀር ጄነራል ገብረመድህን ፍቃዱ፣ የመከላከያ ሰራዊት ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ይርዳው ገብረ መድህን፣ የደቡብ ዕዝ ሰው ኃብት ልማት አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ገብረህይወት ሲስኖስ፣ የሰሜን ዕዝ መረጃ ዘርፍ ኃላፊ ብርጋዴር ጀኔራል ኢንሶ ኢጳጆ እራሾ፤  ብርጋዴል ጄኔራል ፍስሃ ገብረስላሴ፣ ኮሌኔል ደሳለኝ አበበ እና ኮሌኔል  እያሱ ነጋሽ ናቸው።ተጠርጣሪዎቹ መንግስትና ህዝብ የጣለባቸውን ኃላፊነት ወደጎን በመተው መቀመጫውን ትግራይ ክልል ካደረገ የፀረ ሰላም ቡድን ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ በመቀበል ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም የሀገር መከላከያ የሰሜን ዕዝ ሬዲዮ ግንኙነት በማቋረጥ ሰራዊቱ እርስ በርስ እንዳይገናኝ በማድረግ በጦሩ ላይም አሰቃቂ የግድያ ወንጀል፤ የአካል ጉዳትና የጦር መሳሪያ ዝርፊያ እንዲፈፀም አድርገዋል ተብለው በመጠርጠራቸው ነው መርማሪ ፖሊስ ምርመራ እያደረገ የሚገኘው።በተጨማሪም የፌደራል መርማሪ ፖሊስ እንዳመላከተው በሀገር ውስጥና ከውጭ የሚቃጣበትን ጥቃት እንዳይከላከልና የሰሜን ዕዝ ጦር እንዲፈርስ በማድረግ በተቀናጀ መልኩ ኦነግ ሸኔ ከተባለና ከሌሎች የፀረ ሰላም ሃይሎች ጋር በመተባበር በተለያዩ ክልሎችም ሐይማኖትን ሽፋን አድርገው የብሄር ግጭት በማስነሳትም ሀገርን ለመበተን ሲሰሩ እንደነበር መርማሪ ፖሊስ ለችሎቱ ገልጾ ነበር።መርማሪ ፖሊስ እነዚህ ተጠርጣሪዎች የመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ሜጀር ጄነራል ገብረ መድህን ፍቃዱን ጨምሮ ሃገርን በመክዳት ወንጀልና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን ለመናድ በማሰብ ወንጀል የተጠረጠሩ ሰባት የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች ዛሬ ፍርድ ቤት አቅርቧቸዋል።ተጠርጣሪዎቹ በፌዴሬል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው ቀርበው ጉዳያቸው ለሁለተኛ ጊዜ የታየው።የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ሁለት የምርመራ ባለሙያዎች ከዚህ በፊት በተሰጣቸው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ የሰሯቸውን የምርመራ ስራዎችን ለችሎቱ ይፋ አድርገዋል።በዚህም መሰረት መርማሪ ፖሊስ የስድስት ሰዎች የምስክርነት ቃል ተቀብሎ ከመዝገቡ ጋር ማያያዙን፣ የተጠርጣሪዎችን ቃል መቀበሉን፣ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በተጠርጣሪዎችን ቤት እና ቢሮ ፍተሻ ማደረጉንና በፍተሻውም በርካታ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት ያላቸው የጦር መሳሪያዎችን ማግኘቱን እና በኢግዚቢትነት መያዙን እንዲሁም የተጠርጣሪዎች የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ለሚመለከተው ተቋም ለምርመራ ተልኳል ነው የተባለው።በተጨማሪም ተጠርጣሪዎች በሃላፊነት በነበሩበት ወቅት ይህን የወንጀል ተግባር ለመፈጸም ከሌሎች ግብረ አበሮቻቸው ጋር በህቡዕ ስብሰባና ምክክር ሲያደርጉ እንደነበር መረጃ ያገኘና የቪዲዮ ማስረጃም እንዲላክ መጠየቁን መርማሪ ፖሊስ ለችሎቱ አስታውቋል።መርማሪ ፖሊስ ቀሪ ያላቸውን ማለትም የተጨማሪ የምስክር ቃል መቀበል፣ የሰው ህይወት ያጠፋ ፣ የአካል ጉዳት ያደረሰ፣ በተለያዩ ቦታዎች በርካታ የሃገሪቱ ልማቶችንና ንብረቶች ያወደመ መሆኑ በመጥቀስ ይህን በተመለከተ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለመስብሰብ፣ ያልተያዙ ግብረ አበሮቻቸውን ለመያዝ፣ የቴክኒክ ማስረጃ ለማስመጣትና ቀሪ ስራ ለመስራት ተጨማሪ ጊዜ ያሰፈልገኛል ሲል ችሎቱን ጠይቋል።ተጠርጣሪዎች በበኩላቸው እኛ ለበርካታ ዓመታት ለሃገር ታግለናል፤ ምርመራው በአብዛኛው የተጠናቀቀ መሆኑን ተረድተናል ስለዚህም ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጥ አይገባም፤ ዋስትና የፈቀድልን እና ጉዳያችንን በውጭ ሆነን እንከታተል ብለዋል።እንዲሁም የቤተሰብ አስተዳደሪ ነን የባንክ ሂሳባችን ታግዷል ለቤተሰብ ቀለብ መስጠት አልቻልንም ፍርድ ቤቱ ለቀለብ እንድንሰጥ ይፍቀድልን፤ ከቤተሰብ ምግብ እና አልባሳት ከማስገባት ውጪ ለመነጋገር ይፈቀድልን፤ ክሳቸን በቡድን ነው በተናጠል ይታይልን የሚሉ አቤቱታዎቸን አቅርበዋል።የጤና እክል አለብን ያሉ ተጠርጣሪዎችም ነበሩ፤ 7ኛ ተጠርጣሪ ኮሌኔል እያሱ ለሃገሬ 30 ዓመት ያለረፍት ታግያለሁ በነዚህ ጊዜያት ሁለት ጊዜ ብቻ ነው ፍቃድ እኳ ያገኘሁት፤ በሃገሬና በህዝቤ ላይ የፈጸምኩት የስነ ምግባር ጉድለት ካለ ልቀጣ፤ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት የለኝም ሲሉ እያነቡ አቤቱታ አቅርበዋል።ከቤተሰብ ጋር ተማክረን ጠበቃ እንድንወክል ይፈቀድልን ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ የተቀበለው ችሎቱ ለ2 ደቂቃ በጠበቃ ለማቆም ዙሪያ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተማከሩ ሲሆን፤ አስቀድመው የመክፈል አቅም ስለሌለኝ መንግስት ጠበቃ ያቁምልኝ ሲሉ በሃይማኖታቸው እጃቸውን አንስተው ቃለመሃላ የገቡት 2ኛ ተጠርጣሪ የመከላከያ ሰራዊት ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ይርዳው ገብረ መድህን በድጋሚ ከቤተሰብ ጋር ተማክረው ሃሳባቸውን በመቀየር በግል ጠበቃ አቆማለሁ፤ አስቀድሜ መንግስት ያቁመልኝ ስል የገባሁት ቃለመሃላ ይነሳለኝ ብለዋል።በጠበቃ የመወከል ህግ መንግስታዊ መብት መሆኑን የችሎቱ ዳኛ ገልጾ ፈቅዶላቸዋል።የተጠረጠሩበትን ወንጀል ክብደት ውስብስብነት ከግምት በማስገባት ለመርመኛሪ ፖሊስ ተጨማሪ 13 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።መርማሪ ፖሊስ የተጠርጣሪዎቹን የባንክ ሂሳብ ከወንጀሉ ጋር  ግንኙነት መኖሩን እና አለመኖሩን በማጣራት ግንኙነት ከሌለው ለቤተሰብ ቀለብ  እንዲጠቀሙ አዟል።ከቤተሰብ ጋር አንዲገናኙ ያዘዘው የችሎቱ ዳኛ የተናጠል ተሳትፏቸውን እንዲያቀርብ አዟል።በሌላ በሁለተኛመዝግብ ደግሞ ከወታደራዊ መኮንኖች ውጪ ያሉ 5 ግለሰቦችም ጉዳይ በችሎቱ ታይቷል።እነዚህ ተጠርጣሪዎች 1ኛ ነጋሲ ንጉስ 2ኛ ገብረተንሳይ አርዓያ 3ኛ ህንጻ ተክለብርሃን 4ኛ ደስታለም ገብረህይወት እና ገብረማርያም ምትኩ ናቸው።ከ1ኛ አስከ 4ኛ ያሉ ተጠርጣሪዎች ኮቪድ 19 ወረርሽኝ በመያዛቸው ከአዲስ አባባ ፖሊስ ያልቀረቡ ሲሆን፥ በአዳማ ከተማ በቁጥጥር ስር የዋሉት 5ኛ ተጠርጣሪ ገብረማርያም ትኩ ግን በችሎት ቀርበዋል።መርማሪ ፖሊስም ተጠርጣሪዎቹ  መቀሌ ከመሸገው የሽብር ቡድን መረጃ በማቀበል በገንዘብም በመደግፍ ህገ መንግስቱን እና ህገመንግስት ስርአቱን በሃይል ለመናድ ሙከራ ሲያደርጉ በቁጠጥር ስር እንዳዋላቸው ነው የገለጸው።ተጠርጣሪዎቹ ላይ በርካታ የምርመራ ስራ እየሰራ መሆኑን ጠቅሶ፤ በተለያዩ የሰውና የንብረት ጉዳት በደረሰባቸው የተለያዩ አካባቢዎች የምርመራ ቡድን ልኮ ውጤት እየተጠባበቀ መሆኑ ነው የተጠቀሰው።ግለሰቦቹ ሲጠቀሙበት የነበሩ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያን ለምርመራ መላኩን ጠቅሷል።ለተለያዩ ተቋማትና ባንኮች ደብዳቤ ልኮ ውጤት እየተጠባበቀ መሆኑን የገለጸው መርማሪ ፖሊስ ለተጨማሪ ምርመራ ተጨማሪ ጊዜ ጠይቋል።5ኛ ተጠርጣሪው ዋስትና እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጥ አይገባም ሲሉ ተቃውመዋል።መዝገቡን የመረመረው የችሎቱ ዳኛ ወንጀሉ ውስብስብነት አንጻር ተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ ማስፈለጉን ከግምት ውስጥ አስገብቶ የ7 ቀናት ተጨማሪ ምርመራ ጊዜ ለፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ፈቅዷል።በታሪክ አዱኛ", "passage_id": "906cd98f5469bd6427fb398bb823189a" }, { "cosine_sim_score": 0.4859892745865723, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐረሪ ክልል ሐኪም ወረዳ ለጥፋት ዓላማ ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አዛዥ ምክትል ኮማንደር ናስር ከዲር እንደገለጹት በወረዳው ጥፋት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል::የፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማውጣት ከጸጥታ ሃይሉ፣ከወረዳው መስተዳድር፣ከንዑስ ቀበሌ አመራር፣ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን በአስራ አምስቱም ተጠርጣሪዎች መኖርያ ቤት በተደረገው ፍተሻ በርካታ የጦር መሳሪያዎች ተይዘዋል።የጦር ሜዳ መነጽር፣ የራዲዮ መገናኛ፣ ፎቶ ካሜራ፣የጦር መሳርያ መያዣ ቁሳቁሶች፣20 የሚደርሱ ሲምካርዶች፣ የጦር ሜዳ የመጀመርያ ህክምና መስጪያ ቁሳቁሶች ከተጠርጣሪዎቹ የሽብር መልዕክተኞች የተያዙ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል።በተጨማሪም የተለያዩ መታወቂያዎች፣ የባንክ ቤት ቼክና ደብተር፣ ላፕቶፖች፣ የጸረ ሽምቅ ውጊያ ማስተማሪያ መጽሃፎችና ሌሎች ቁሳቁሶች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ኮማንደር ናስር ተናግረዋል።", "passage_id": "a1e2266d711336fdf6d76705e582b619" }, { "cosine_sim_score": 0.4841764187995109, "passage": "የመከላከያ ኃይል ስምሪት መምሪያ ሃላፊ ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው በጉዳዩ ላይ ለኢዜአ መግለጫ ሰጥተዋል።በመግለጫቸው በርካታ የህወሓት ከፍተኛ አመራሮችና ወታደራዊ አመራሮች መማረካቸውንና መደምሰሳቸውን ገልፀዋል።ብርጋዴል ጄኔራሉ የመከላከያ ሃይልና የፌዴራል ፓሊስ በቅንጅት በወሰዱት እርምጃ በርካቶች መማረካቸውንና እጅ ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑት መደምሰሳቸውን አስታውቀዋል።የተደበቁትን የቡድኑን አባላትን እግር በእግር እየተከታተሉና እየፈተሹ መሆኑን ገልፀው ፍለጋው ከሰፊ ወደ ጠባብ መጥቷል ብለዋል።እየተካሄደ ባለው ፍተሻ የቡድኑ አመራሮች በየዋሻውና በየቤተክርስቲያኑ ተደብቀው መገኘታቸውንና የቤተክርስቲያን አባቶችን አልባሳት ለብሰው የተገኙ መኖራቸውን ተናግረዋል።ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ ከመከላከያ ሠራዊት ከድተው ቡድኑን በተቀላቀሉና እጅ ስጡ ሲባሉ አንሰጥም ባሉ አመራሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን ገልፀዋል።በዚሁ መሰረት የማይካድራውን ጭፍጨፋ የመራው ኮሌኔል የማነ ገብረሚካኤልን ጨምሮ እርምጃ የተወሰደባቸውን የህወሓት ቡድን አመራሮች ዝርዝር ይፋ አድርገዋል።እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል ኮሎኔል አለም ገብረመድህን፣ ኮሎኔል ቢንያም ገብረመድህን፣ ኮሎኔል አምባዬ፣ ኮሎኔል ማሾ፣ ኮሎኔል ይርጋ ስዩም፣ ኮሎኔል ሃዱሽ፣ ኮሎኔል አጽብሃ፣ ኮሎኔል ተስፋዬ ገብረመድህን፣ ኮሎኔል ዮሃንስ ካልአዩ፣ ኮሎኔል ተክለእግዚአብሄር፣ ሌተናል ኮሎኔል ብርሃኔ ቶላ እና ሌሎች በስም ያልተገለጹ አራት ኮሎኔሎችና ሁለት የዞን አመራሮች ይገኙበታል።እጅ ከሰጡ የጁንታው አመራሮች መካከልም የቀድሞ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሙሉ ገብረእግዚአብሔር እንደሚገኙበት አክለዋል።በተመሳሳይ ሃዱሽ ዘውገ ገዛኸኝ የክልሉ ኦዲት ሀላፊ የነበረ፣ ሰለሞን ህሉፍ ንጉሴ የክልሉ ልማት ስልጠና ሀላፊ የነበረ፣ ኪዳነማሪያም ገብረክርስቶስ ፋሲል የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ የነበረ፣ ባህታ ወልደሚካኤል የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ የነበረ፣ ሀጎስ ወልደኪዳን ገብረማሪያም የክልሉ ኢኮኖሚ ቢሮ የልማት እቅድ አስተባባሪ እጅ መስጠታቸውን ገልፀዋል።በተጨማሪም በርካታ ቁጥር ያላቸው የሚሊሻና ልዩ ሀይል አባላት እጃቸውን መስጠታቸውን ነው የተናገሩት።ከተማረኩ የህወሓት አባላት ዶክተር ዓለም ብርሃኔ፣ ኮሎኔል መብርሃቱ ገብረመድን፣ ኮሎኔል ሃዱሽ ሃጎስ፣ ኮሎኔል ህሉፍ ተ/መድህን፣ ሌተናል ኮሎኔል ተክለ ህይወት አሰፋ ይገኙበታል ብለዋል ብርጋዴል ጄኔራሉ።ለጥፋት ሲቀሰቅስ የነበረ የህወሓት ቡድን አባል ገብረአምላክ ይኸብዮ የተባለ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ምሁር መማረኩንም ገልፀዋል።የተደበቁ የህወሓት አመራሮች ከማንም ጋር የሚገናኙበት ዕድል እንደሌላቸው ገልጸው፤ በየቤተክርስቲያንና በየዋሻው ራሳቸውን ቀይረው ሲንቀሳቀሱ እየተያዙ መሆኑን ገልጸዋል።የጥፋት ቡድኑ የራሱ አመራሮች ሲሞቱ በሰውነታቸው ላይ የፈፀመውን ጭካኔ የተሞላበት ደርጊትም ገልፀዋል።የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት \"ሽማግሌ አመራሮችን\" ይዞ በቅርቡ ዜናው ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንደሚደርስ ተናግረዋል።", "passage_id": "0ce6e483f426437a19298e854a2a430f" }, { "cosine_sim_score": 0.48360776398427396, "passage": "በውጭ ሀገራት እየኖሩ ከጁንታው ጋር ተባባሪ በመሆናቸው የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን ተጠርጣሪዎች ከዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት (ኢንተርፖል) ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር ለማዋል እንደሚሰራ የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል።በፌዴራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጀኔራል መላኩ ፋንታ ዛሬ በመቐለ ከተማ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከመከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ ጋር በመቀናጀት የክልሉ ነዋሪ ህዝባዊ አገልግሎቶችን እንዲያገኝ ጥረት እያደረገ መሆኑንም ነው ምክትል ኮሚሽነሩ የገለጹት።ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት በህግ የሚፈለጉ ወንጀለኞቹን በቁጥጥር ስር የማዋሉ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም አስታውቀዋል።በእስካሁኑ ሂደት በቁጥጥር ስር የዋሉና በቅርበት ክትትል እየተደረገባቸው ያሉ ተፈላጊዎች መኖራቸውን ጠቁመው፤ አስፈላጊው ሂደት ከተጠናቀቀ በኋላ መረጃው ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ገልጸዋል።የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን ሁሉንም የጁንታው አባላትን ለመያዝ አሁንም ጥብቅ ክትትል እየተደረገ መሆኑንም ነው የተናገሩት።የፌዴራል ፖሊስ በክልሉ ከተሞች ተልዕኮ ወስዶ ወደ ስራ መግባቱንም ነው ምክትል ኮሚሽነር ጀኔራሉ ያስታወቁት።“በክልሉ መደበኛ የፖሊስ ሥራ ለማስጀመርም የፌዴራል ፖሊስ ከፍተኛ መኮንኖች መቀሌ ገብተዋል” ብለዋል።መኮንኖቹ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ ከዚህ በፊት መመሪያን ብቻ አክብረው ሲሰሩ የነበሩ የክልሉ ፖሊስ አባላትን በህዝብ በማስገምገም መደበኛውን የፖሊስ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያደርጉ መሆኑንም አመልክተዋል።በክልሉ የሚኖሩ በርካታ ዜጎች የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ያቀረበውን ጥሪ ተቀብለው የጦር መሳሪያዎችን እየመለሱ መሆኑንም ተናግረዋል።በቀጣይም ፍተሻዎችን በማካሄድ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል እንደሚሰራም ጨምረው ገልጸዋል።", "passage_id": "24b6e6294bd53e00e9589daf3ceb1338" }, { "cosine_sim_score": 0.4750744278357232, "passage": "“ሕወሓት በትግራይ ክልል ተሰማርቶ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ሃይል ላይ ጭምር ጥቃት ከመሰንዘር ባለፈ ከፍተኛ የንብረት ዝርፊያ ፈጽሟል”-የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን\n\nከሰሞነኛ ሃገራዊ የጸጥታ ችግሮች ጋር በተያያዘ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል እንዳሻው ጣሰው እና የኮማንድ ፖስት ፕሬስ ሴክሬተሪያት አቶ ሬድዋን ሁሴን ዛሬ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።\nመንግስት በሃገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈጽሟል ባለው ሕወሓት ላይ እየተወሰዱ ስላሉ እርምጃዎች ያብራሩት የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል እንዳሻው ጣሰው “ጽንፈኛ”ያሉት የሕወሓት ኃይል ከማዕከላዊ መንግስት ጋር ለመስራት ያለመፈለግ፣ ህገ ወጥ ምርጫ ማከናወን፣ የሰራዊት ኃይል ለውጊያ በሚመጥን መንገድ ማዘጋጀት፣ የፌዴራል መንግስቱን ህገ ወጥ ነው ብሎ ባገኘው ሚዲያ በሙሉ ማሰራጨት ሌሎች ለጸጥታ ስጋት የሆኑ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል ብለዋል፡፡\nከኦነግ/ሸኔ ታጣቂ ሃይል ጋር በመቀናጀት በተደራጀ መንገድ ከውጭ እና ከሃገር ውስጥ የሚደረግላቸውን የፋይናንስ ድጋፍ በመጠቀም ላለፉት ሁለት ዓመታት የተለያዩ የሃገሪቷን ክፍሎች ሲያተራምሱ መቆየታቸውን ለማረጋገጥ መቻሉንም ነው የገለጹት፡፡\n“በሁሉም አካባቢዎች ያጋጠሙ የጸጥታ ችግሮች በአንድም በሌላ መንገድ ሲያደራጁ ሲመሩ የነበሩ መሆናቸውን ምርመራዎቻችንና መረጃዎቻችን በአግባቡ አረጋግጠዋል” ብለዋል ኮሚሽነር ጄነራሉ፡፡\nየፌዴራል ፖሊስ ባለው ህገመንግስታዊ ተልዕኮ በሁሉም የሃሪቱ ክፍል ተሰማርቶ የህዝቡን ሰላምና ጸጥታ የሚጠብቅ ኃይል ነው፡፡\nበትግራይም በ22 ትልልቅ ተቋማት ውስጥ ስምሪት አድርጎ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ ተቋም ነው እንደ ኮሚሽነር ጄነራሉ ገለጻ፡፡\nሆኖም “ህዝቡን ሲያግዝ በነበረበት ወቅት ህወሓት ከፍተኛ ሃይል በመመደብ ጥቃት ሰንዝሮበታል ከነዚህ ተቋማትም ከፍተኛ የንብረት ዝርፊያ ፈጽሟል”፡፡\nሰራዊቱም ራሱን ለመከላከል አንዳንድ ስራዎችን ከመስራት በተጨማሪ ከትግራይ ህዝብ ጋር ሆኖ ራሱን ተከላክሏል፡፡\nእንደ ኮማንድ ፖስቱ ፕሬስ ሴክሬተሪያት አቶ ሬድዋን ሁሴን ገለጻ ሰራዊቱ የውጊያ ዓላማ ሳይኖረው ህብረተሰቡ የሚገለገልባቸውን የሲቪል ተቋማት ሲጠብቅ የነበረ ነው፡፡ ሆኖም ከጥቃት አላመለጠም፡፡\nፕሬስ ሴክሬተሪያቱ “የተጀመረው የጋራ ተቋማቶቻችንን በመጉዳትና በማፍረስ አብሮነታችንን አደጋ ላይ የሚጥል ትንኮሳ ነው” ያሉም ሲሆን መንግስት ህግ የማስከበር እና ህገ መንግስቱን የማጽናት ስራ እንዲሰራ የተገደደበት ሁኔታ ነው መፈጠሩን አስታውቀዋል፡፡\nፅንፈኛው የሕወሓት ቡድን በትላልቅ የሃገሪቱ ከተሞች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ኃይል እንዳሰማራ መረጋገጡንም መግለጫውን ዋቢ አድርጎ የተሰራው የኢቢሲ ዘገባ ያሳያል፡፡\nትናንት በትግራይ ቴሌቪዥን በቀጥታ በተላለፈ መግለጫ ወቅታዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን ያብራሩት የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) “በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት ያወጁ የሩቅና የቅርብ ጠላቶችን ለመደምሰስ በሚያስችል ሙሉ ቁመና ላይ እንገኛለን”ሲሉ መናገራቸው የሚታወስ ነው፡፡\n", "passage_id": "806d5d49717c4159087f184483cf0775" }, { "cosine_sim_score": 0.4725812420390304, "passage": "ራስወርቅ ሙሉጌታአዲስ አበባ፦ የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የጥፋት ቡድኑ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። የመከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ትናንት እንዳስታወቁት፣ በአገራችን ላለፉት 27 ዓመታት የማተራመስ ስትራቴጂ የነደፈ ያስተባበረና ያደራጀ በመጨረሻም ጦርነት እንዲቀሰቀስ በማድረግ በሀገራችን ሰራዊት ላይ እጅግ ዘግናኝ ጦርነት በመክፈት ሰራዊቱን ያስጨፈጨፈው የጁንታው ቁንጮ፣ ስብሃት ነጋ በቁጥጥር ስር ውሏል።ለሰው ልጅ እጅግ አስቸጋሪ የሆነ ሰርጥ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገለጹት ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ፣ የጥፋት ቡድኑ አባላት በሰርጡ ውስጥ ተሸክመው በማስገባት ደብቀውት እንደነበርም አመልክተዋል። ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ አካላት በጋራ ባደረጉት ፍተሻና አሰሳ፣ ከተደበቀበት በማውጣት በቁጥጥር ስር እንዳዋሉትም ጠቁመዋል። ከመከላከያ የከዱ ሌሎች ከሃዲ የጁንታው አባላት ከስብሃት ነጋ ጋር አብረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጠቆሙት ኃላፊው፣ አባላቱ ከመከላከያ በመክዳት የጁንታውን ታጣቂ ኃይል በማዋጋትና በማሰልጠን እኩይ ዓላማቸውን ለማስፈፀም ሲሰሩ እንደነበር አስታውቀዋል። የጁንታውን አመራር ዙሪያ ጥበቃ ሲያስተባብሩ ቆይተው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ ገልፀዋል። ጁንታውን ለመያዝ በተካሄደው ኦፕሬሽን የጁንታውን አመራሮች ለመከላከል በአካባቢው ጥበቃ ላይ የነበረ ታጣቂ ኃይል መደምሰሱን አስታውቀዋል።እንደ ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ መግለጫ፤1. የጁንታው ቁንጮ አመራርና የጥፋት ስትራቴጂስት፣ ስብሃት ነጋ 2. ሌተናል ኮሎኔል ፀአዱ ሪች- የስብሃት ነጋ ባለቤትና ቀደም ሲል በጦር ኃይሎች ሆስፒተል ሃኪም የነበረች፣ በኋላም በጡረታ የተገለለች 3. ኮሎኔል ክንፈ ታደሰ- ከመከላከያ የከዳ 4. ኮሎኔል የማነ ካህሳይ- ከመከላከያ የከዳ 5. አስገደ ገ/ ክርስቶስ -ከመሃል ሀገር ተጉዞ ቡድኑን የተቀላቀለና ለጊዜው ኃላፊነቱ ያልታወቀ 6. አምደማርያም ተሰማ ተወልደ፣ የክልሉ የቅሬታ ሰሚ ፅ/ቤት ኃላፊ የነበረ፤7. ኮማንደር በርሄ ግርማ፣ የክልሉ ልዩ ኃይል ሎጀስቲክ ኃላፊ የነበረ በቁጥጥር ስር ውለዋል።ከተደመሰሱትና ከተያዙት በተጨማሪ የሜጀር ጀነራል ሃየሎም አርአያ ባለቤት የነበረችና ኑሮዋን በአሜሪካ አድርጋ የቆየች በኋላም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ወደ ጁንታው ተቀላቅላ የነበረች፣ ወይዘሮ አልጋነሽ መለስ ጁንታውን በመያዝ ኦፕሬሽን ሂደት ውስጥ ለማምለጥ ስትሞክር ገደል ገብታ ሕይወቷ ማለፉን ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ገልፀዋል።በተመሳሳይ ዜና አራት የጁንታው ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው መደምሰሳቸን፤ ዘጠኝ የጁንታው ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመከላከያ ኃይል ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብ/ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ከትናንት በስቲያ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡በዚህም መሰረት፣1. የጁንታው ቃል አቀባይ ሴኩቱሬ ጌታቸው፣ የሰሜን ዕዝን በ45 ደቂቃ ውስጥ መብረቃዊ ጥቃት በመፈጸም ከጥቅም ውጪ አድርገነዋል ሲል በትግራይ ቴሌቪዥን የተናገረ ፤2. ዘርአይ አስገዶም የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሥራ አስኪያጅና የብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበረ፤3. አበበ አስገዶም የድምጸ ወያኔ ኃላፊ የነበረ፤4. ዳንኤል አሰፋ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ የነበረ ከሹፌሮቻቸውና ከጥበቃዎቻቸው ጋር በጀግናው የመከላከያ ሰራዊት፣ በፌዴራል የጸጥታ ተቋማትና በትግራይ ሕዝብና በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር በተደረገ የተቀናጀ ዘመቻ መደምሰሳቸውን ብርጋዴል ጀኔራል ተስፋዬ አስታውቀዋል።ከተደመሰሱት በተጨማሪም 9 የጁንታው ቁልፍ አባላት በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን እነሱም፣1. ወይዘሮ ቅዱሳን ነጋ የቀድሞ የክልሉ አፈጉባኤ የነበረች፣2. ዶክተር ሰለሞን ኪዳኔ የቀድሞ የትግራይ ክልል ከተማ ልማት ቢሮኃላፊና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ የነበረ፣3. አቶ ተክለወይኒ አሰፋ የማረት ሥራ አስፈጻሚ የነበረ፣4. አቶ ገብረመድህን ተወልደ የክልሉ ንግድ ቢሮ ኃላፊ የነበረ፣5. አቶ ወልደጊዮርጊስ ደስታ የክልሉ መንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ የነበረ፣6. አምባሳደር አባዲ ዘሙ በሱዳን የኢትዮጵያ የቀድሞ አምባሳደር የነበረና የጁንታውን ፖለቲካ ክንፍ የተቀላቀለ፣7. አቶ ቴዎድሮስ ሃጎስ የመለስ አመራር አካዳሚ ፕሬዚዳንትና የኢፈርት ቦርድ ኃላፊ የነበረ፣8. ወይዘሮ ምህረት ተክላይ የክልሉ ምክር ቤት ሕግ አማካሪ የነበረች እንዲሁም9. አቶ ብርሃነ አደም መሃመድ የክልሉ የንብረትና ግዢ ሥራ ሂደት ኃላፊ የነበረ ነው። የህወሓት ጁንታ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር የዋሉት በጫካና ዋሻ ለዋሻ ሲንቀሳቀሱ በተደረገ ጠንካራ አሰሳ መሆኑን የገለጹት ብርጋዴር ጀኔራሉ፣ የአገር መከላከያ ሰራዊት እነዚህ የጁንታው ቁልፍ የጥፋት ቡድን አባላት እንዲደመሰሱና በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ያላሰለሰ ድጋፍ ላደረገው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ምስጋናውን አቅርቧል። ሰራዊቱ ወንጀለኞቹን አድኖ ለመያዝ ቃል በገባው መሰረት ግዳጁን እየተወጣ መሆኑን አመልክተው፣ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ የሆነው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የጀመረውን ቀሪ የጁንታውን ርዝራዦችን አድኖ ለመያዝና በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። ሕዝቡ እያደረገ ያለውን ድጋፍና ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል።", "passage_id": "8e2a666e20fe37bfd69acf094aab1b0d" }, { "cosine_sim_score": 0.4635553033358046, "passage": "አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 190 የጦር መሳሪያዎች ፣62 ሺ 183 ጥይቶች መያዙን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ጄይላን አብዲ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገጹት፤ በሩብ ዓመቱ 74 ልዩ ልዩ ጠመንጃዎች፣ 115 ሽጉጦችና አንድ ቦንብ በድምሩ 190 የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል:: አቶ ጄይላን እንዳብራሩት፣\nበቁጥጥር ስር ከዋሉት\n62 ሺ 183 ጥይቶች\nመካከል አንድ ሺ\n570  የብሬንና ስምንት ሺ 484 የኤም 14 (M14) ጥይቶች ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 52 ሺ 129 ደግሞ ልዩ ልዩ ጥይቶች ናቸው:: ኢትዮጵያ ባልተረጋጉ አገራት መካከል መገኘቷና ግርግር መብዛቱ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያያዎች ዝውውር እንዲባባስና የመተላለፍ ዕድላቸው ከፍተኛ እንዲሆን ማድረጉን አቶ ጄይላን አብዲ ተናግረዋል፡፡ በአገር ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰቱ የሰላም እጦት ምክንያት የጦር መሳሪያ ስርጭት ሊጨምር መቻሉን የተናገሩት ዳይሬክተሩ፤ የነፍስ ወከፍ ብቻ ሳይሆን የቡድን መሳሪያዎች ጥይቶች የተያዙበት ሁኔታ ለጦርነት የተዘጋጀ ኃይል ያለ ያስመስለዋል፤አገሪቱ የምትገኝበት የአፍሪካ ቀንድ ያልተረጋጋ መሆኑ እንደአባባሽ ምክንያት ሆኖም ይጠቀሳል ብለዋል፡፡ አቶ ጄይላን በቦሌ ኤርፖርት በኩል የጦር መሳሪያ ሊገባ ሲል መያዙን አስታውሰው፤ ‹‹መሳሪያዎቹ ራስን ለመከላከል አንዳልሆነ መገንዘብ ይቻላል ፤ ህገ ወጥ ዝውውሩን ያባባሰው ፍላጎቱና ምቹ ሁኔታው በመሆኑ ግርግር መብዛቱ አዘዋዋሪዎች ሕገ ወጥ ተግባሩን ለማካሄድ ምቹ ሁኔታ ፈጥሮላቸዋል›› ብለዋል፡፡አሁን ባለው አጠቃላይ ሁኔታ ጠበቅ ያለ አሠራር ስለሌለ ችግሩን እንዳባባሰው ፤ሌላው ቀርቶ በመንግሥት እጅ ያለው መሳሪያ የት እንዳለና በየሆቴሎች ለጥበቃ ተብሎ የተወሰደ መሳሪያ ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ እንኳ እንደማይታወቅና በኢትዮጵያ የጦር መሳሪያ አስተዳደሩ ችግር ላይ እንዳለም አቶ ጄይላን ጠቁመዋል፡፡ ወንጀሉ በጣም አደገኛ፣ ለአገርና ለሕዝብም አስጊ ነው ያሉት አቶ ጄይላን፤ በወንጀል ድርጊቱ በሚሳተፉት ላይ ሕጉ የሚጥለው ቅጣት አነስተኛ ስለሆነ በማስረጃ እጥረት ተጠርጣሪዎች በዋስ እንዲለቀቁ ምክንያት መሆኑንና አስተማሪ ቅጣት እንደማይጥልም አብራርተዋል፡፡ ወንጀሉን መቀነስ እንጂ ከስር መሰረቱ ማድረቅ አይቻልም፤ችግሩን ለመቀነስም ራሱን የቻለ ህግ ያስፈልጋል፤ እንደ ፌዴራል የተከማቸውን ጦር መሳሪያ ወደ አንድ ቋት ለማሰባሰብ የሚያስችል ሕግ ሊኖር ይገባልም ብለዋል፡፡ አቶ ጄይላን በፖሊስ ሥራ ብቻ የጦር መሳሪያ ዝውውሩን መከላከልና መቆጣጠር አስቸጋሪ መሆኑን ጠቁመው፤ ወቅቱ ሰላም ነው ብሎ ተረጋግቶ መቀመጥ የሚቻልበት ጊዜ እንዳልሆነ፤ የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ሰዎችና ምሁራንም ህብረተሰቡን በወንጀል ድርጊት እንዳይሳተፉ ማስተማር እንደሚጠበቅባቸው አመልክተዋል፡፡ ምክር ቤቱ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመግታት እና ለመቆጣጠር የሚያስችለውን ሕግ ቶሎ ማጽደቅ እንደሚጠበቅበትም አመልክተዋል፡፡ አቶ ጄይላን የፌዴራል ፖሊስ በየኬላዎች የጦር መሳሪያ እንዳያልፍ ከፍተኛ ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን፣ በየከተሞችም ድንገተኛ ፍተሻ ሲያደርግም የተያዙ የጦር መሳሪያዎች መኖራቸውን አመልክተው፤ ህገ ወጥ የጦር መሣሪያዎቹን ለማዘዋወር የሚጠቀሙበት ስልት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተወሳሰበ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፣ ኮሚሽኑ ከ2009 ዓ.ም\nእስከ 2011 ዓ.ም\nአንድ ሺ 917 ልዩ\nልዩ የጦር መሳሪዎች፣\n196 ሺ 474 ጥይቶች፣\nአምስት ሺ 954 ሽጉጦች፣\n117 የእጅ ቦንቦች፤ እንዲሁም\nአንድ ብሬን፣ አንድ\nኤም 14 እና\nአንድ ላውንቸር የቡድን\nመሳሪያዎች ተይዘዋል፡፡አዲስ ዘመን ህዳር 10/2012ዘላለም ግዛው", "passage_id": "4c9198f18433cf8fba15ab05ea429f16" }, { "cosine_sim_score": 0.4614085879430856, "passage": "የመከላከያ ሰራዊቱ የፀጥታ ችግር በተከሰተባቸዉ አካባቢዎች ላይ በመሰማራት አካባቢዎቹ ወደሰላም እንዲመለሱና ህብረተሰቡ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴዉን እንዲሁም የህግ የበላይነትን ከማረጋገጥ ረገድ ባከናወናቸዉ ተግባራት አንፃራዊ ሰላም መፍጠር መቻሉ ተገለፀ፡፡የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሃመድ ተሰማ ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታንና የሰራዊቱን አጠቃላይ እንቅስቃሴ አስመልከቶ በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳሉት ያለፈዉ የበጀት አመት ሃገራዊ ለወጡን ተከትሎ በተቋም ደረጃ የተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች የሰራዊቱን የመፈፀም አቅም የሚያሳድጉ ዉሳኔዎች የተላለፉበት አመት ነበር፡፡በአጎራባች ክልሎች፤ በሜጋ ፕሮጀክቶችና የተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ የፀጥታ ችግሮችን ከመፍታት አኳያ ከአካባቢዉ ህብረተሰብና ከፀጥታ ሃይሎች ጋር በመተባበር ዉጤታማ ስራዎች መከናወናቸዉንም አመልክተዋል፡፡የሰራዊቱን ስም የማጥፋት ዘመቻዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ እንደሚገኙና ይህም ዘመቻ ሰራዊቱን በዘር ለመከፋፈል ያለሙና የአገሪቱን ሰላም የማይፈልጉ የዉጭ ሃይሎችና ተላላኪዎቻቸዉ የሚፈፀም መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ተቋሙ በአገሪቱ ህግ መሰረት ስሙን የማጠልሸት ዘመቻ ላይ የሚሳተፉ አካላት ላይ ተገቢዉን እርምጃ እንደሚወስድም ተናግረዋል፡፡ስም የማጥፋት ዘመቻዉ በፀጥታ ማስከበር ስራዉ ላይ እክል እየፈጠረ በመሆኑ ይህን የሚያደርጉ አካላት ከወዲሁ ከድርጊታቸዉ እንዲታቀቡም ጠይቀዋል፡፡ ", "passage_id": "775a0c676a006af311553e2fd264d751" }, { "cosine_sim_score": 0.460795487506258, "passage": "በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ከማይካድራ ከተማ በቅርብ ርቀት በሚገኝ የእርሻ ካምፕ ውስጥ የአማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ ባደረገው ፍተሻ ከአንድ ሺህ በላይ የተለያዩ ፈንጂዎች ተገኝተዋል። የእርሻ ካምፑ የትህነግ (ሕወሓት) ቡድን አመራሮች ሲጠቀሙበት የቆየ መሆኑን አብመድ ዘግቧል፡፡\nየአማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ የቴዎድሮስ ብርጌድ ምክትል አዛዥ ሎጀስቲክ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ዘመድ ግርማው እንደገለፁት በካምፑ የራዲዮ መገናኛዎች፣ ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ የተለያዩ ሃገራት ወታደራዊ ልብሶች፣ የአልሸባብ እና የኦነግ ሸኔ ወታደራዊ ልብሶች፣ የሠው ማሠቃያ ሠንሰለቶች፣ መፅሐፎች፣ ካሴቶች፣ ሲዲዎች እና የተለያዩ ፈንጆች ተገኝተዋል።\nበአንድ መጋዘን ውስጥ ከተገኙት ፈንጂዎች መካከል 700 ፀረ ሰው ፣ 200 ፀረ ታንክ ፣ 200 ሳሙና መሠል ፈንጂ እና ከ100 በላይ ፀረ ፎቅ ወይም ፀረ ድልድይ ፈንጅዎች ተገኝተዋል።\nስፍራው ለማሰልጠኛነትም ያገለግል እንደነበር ዘገባው ያመለክታል፡፡\nጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ የመከላከያ ሠራዊት ላይ በሕወሓት ጥቃት መፈጸሙ ይፋ መሆኑን ተከትሎ የሀገር መከላከያ ሠራዊት በወሰደው የሕግ ማስከበር እርምጃ በሦስት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ መቀሌን መቆጣጠሩ ይታወቃል፡፡ ሠራዊቱ መቐሌን ጨምሮ በተለያዩ የትግራይ ክልል አካባቢዎች የሠራዊቱ ንብረት የሆኑ የጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የሕወሓት የጦር መሳሪያዎችንም መቆጣጠሩን ገልጿል፡፡\nየሕግ ማስከበር እና የህልውና ዘመቻው መጠናቀቁን የገለጸው የፌዴራል መንግሥት በቀጣይነት በወንጀል የሚፈለጉ የሕወሓት አመራሮችን እና ከመከላከያ ሠራዊት የከዱ አመራሮችን የማደን ተግባር በማከናወን ላይ እንደሆነ አስታውቋል፡፡\nበአሁኑ ወቅትም በወንጀል የሚፈለጉ አመራሮች ይገኙበታል የተባለው ስፍራ በመከላከያ ሠራዊት ተከቦ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡\n", "passage_id": "32a80aba2ccc342cbab22ecbb7079005" }, { "cosine_sim_score": 0.45742000858920423, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው አመራሮች በውጊያ ከተሸነፉ በኋላ ራሳቸውን ካለባበስ ጀምሮ በመቀያየር ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ እንዳሉ ፖሊስ መረጃው እንደደረሰው ገለፀ።ያልተያዙትን ተፈላጊዎች ከተደበቁበት ቦታ ይዞ ለህግ ለማቅረብ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህዝብ ከፖሊስ አባላት ጎን በመቆም እና አስፈላጊውን ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣም ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል፡፡በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸው በቁጥጥር ስር የዋሉ አመራሮችና የጦር መኮንኖች ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑም ገልጿል።በተለያዩ ጊዜያት በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ ካወጣባቸው አመራሮችና የጦር መኮንኖች መካከል በቁጥጥር ስር በዋሉት ምርመራ እያካሄደባቸው መሆኑንም ነው ያስታወቀው፡፡የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በሚያካሄዱት የህግ ማስከበር ዘመቻ በጁንታው የህወሓት ቡድን ውስጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመሳተፍ የጥፋት ስራው አካል ናቸው ብሎ በጠረጠራቸው ከ300 በላይ ከፍተኛ አመራሮችና የጦር መኮንኖች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ከፍርድ ቤት መውጣቱ ይታወቃል፡፡በዚህም እስካሁን ድረስ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ከፍተኛ መኮንኖች መካከል፡-ይህ በእንዲህ እንዳለም የመያዣ ትዕዛዝ ከወጣባቸው 81 የህወሀት ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ ዶክተር አዲስአለም ባሌማ የተያዘ መሆኑ ይታወቃል::የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሀገር መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ባካሄዱት የተቀናጀ የህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት በተካሄደው የምርመራ ስራ እንደተጣራው እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል፡-የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከሌሎች የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመቀናጀት ቀሪ ያልተያዙ የጦር መኮንኖችንና የህወሀት አመራሮችን ከየተደበቁበት ጥሻ፣ ዋሻ እና የሀይማኖት ስፍራዎች በማደንና በመልቀም ለህግ ለማቅረብ እየሰራ እንደሚገኝ ነው የገለፀው፡፡የጁንታው የህወሀት አመራሮች በውጊያ ከተሸነፉ በኃላ ራሳቸውን ካለባበስ ጀምሮ በመቀያየር ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ እንዳሉ ፖሊስ መረጃው ደርሶታል ብሏል ኮሚሽኑ፡፡የትግራይ ክልል ህዝብ ህግ ለማስከበር በተደረገው ዘመቻ እስከዛሬ ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ኮሚሽኑ ምስጋና እያቀረበ ያልተያዙትን ተፈላጊዎች ከተደበቁበት ቦታ ይዞ ለህግ ለማቅረብ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ከፖሊስ አባላት ጎን በመቆም እና አስፈላጊውን ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ ኮሚሽኑ ጥሪውን አቅርቧል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳየፋና ድረ ቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! ", "passage_id": "23ddafc49d5b53c6ae1dc59c2913551f" } ]
8573f6f84efd8cb84db2bf31ced78178
683629b907c058e09e17ece47090ca98
ምርጫ ቦርድ መስፈርቶችን ያላሟሉ ሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ሰረዘ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መስፈርቶችን ያላሟሉ ሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማለትም የመላው ኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን እና የሲዳማ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን መሰረዙን አስታውቋል።ቦርዱ በታህሳስ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሰረት ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች እንዲያሟሉ ከተጠየቁት መካከል የሚከተሉት አራት ፓርቲዎች መስፈርቱን እንዳሟሉ አስታውቋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%89%a6%e1%88%ad%e1%8b%b5-%e1%88%98%e1%88%b5%e1%8d%88%e1%88%ad%e1%89%b6%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%ab%e1%88%8b%e1%88%9f%e1%88%89-%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b5-%e1%8b%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5876609010461409, "passage": "የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) የሚባል ፓርቲ ባለመኖሩ ምክንያት፣ በፌዴራል መቀመጫ ከተሞችና በአንዳንድ ሥፍራዎች በኢሕአዴግ ስያሜ የተመዘገቡ ዕጩዎች እንዲሰረዙ ሰማያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ጠየቀ፡፡በፓርቲው ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ተፈርሞ የካቲት 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ ጽሕፈት ቤት፣ ለቦርዱ ሰብሳቢ እንዲሁም ለቦርዱ ጸሐፊና የጽሕፈት ቤት ኃላፊ በግልባጭ ደብዳቤ እንዲደርሳቸው መደረጉን ይገልጻል፡፡በግንባርነት ከተቋቋሙት የፖለቲካ ኃይሎች መካከል ኢሕአዴግ አንዱ እንደሆነ የሚገልጸው የፓርቲው መግለጫ፣ ‹‹ኢሕአዴግ ግንባር እንደመሆኑ አባል ፓርቲዎች እንጂ የራሱ የሆኑ ግለሰብ አባላት ሊኖሩት አይችልም፤›› በማለት በኢሕአዴግ ስም የተመዘገቡ ዕጩዎቹ ይሰረዙ የሚልበትን ምክንያት አቅርቧል፡፡በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ 573/2000 አንቀጽ 2(9) መሠረት ‹‹ግንባር›› ማለት ‹‹ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተናጠል ሕጋዊ ህልውናቸው እንደተጠበቀ ሆኖ የጋራ የሆነ ስያሜ፣ የፖለቲካ ፕሮግራምና መተዳደሪያ ደንብ ኖሯቸው ለመንቀሳቀስ ሲወስኑ የሚደራጅ አካል ነው፤›› የሚለውን የአዋጁን አንቀጽ መሠረት በማድረግ፣ ኢሕአዴግ የሚባል ፓርቲ የሌለ በመሆኑ ቦርዱ በዚህ ፓርቲ የቀረቡለትን ዕጩዎች ይሰርዝ በማለት ጥያቄውን ለቦርዱ አቅርቧል፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ወንድሙ ጎላ በበኩላቸው፣ ‹‹ስለተባለው ጉዳይ ምንም የማውቀው ነገር የለም፡፡ ጉዳዩን በተመለከተ ለቦርዱ የገባ ደብዳቤም የለም፤›› በማለት ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል፡፡የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ግን፣ ‹‹ያስገባነውን ደብዳቤ ቦርዱ ፈርሞ መቀበሉን የሚገልጽ ግልባጭ በእጃችን አለ፤›› በማለት በምክትል ኃላፊው የተሰጠውን ምላሽ ተቃውመዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ‹‹ኢሕአዴግ የአራት ድርጅቶች ግንባር እንደመሆኑ እነዚህ ፓርቲዎች የሚወክሉት መጡበት የተባለውን ክልል ነው፡፡ ይህንንም በመንተራስ በየክልሎች ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን)፣ የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ)፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) እና ሕዝብ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ኢሕአዴግ እያለ ዕጩዎችን አስመዝግቧል፤›› በማለት የሚገልጸው ሰማያዊ ፓርቲ፣ ከዚህ በተቃራኒ በፌዴራል መቀመጫ ከተሞችና በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ኢሕአዴግ በሚል ብቻ ዕጩዎች መመዝገባቸው አግባብ እንዳልሆነ ተችቷል፡፡‹‹ይህም ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ሕግን ያልተከተለና ወጥነት የሚጎድለው አሠራርን እየተገበረ እንደሚገኝ ያመላክታል፤›› በማለት ቦርዱ በገለልተኝነት ሁሉንም ፓርቲዎች እንዲያገለግል ጠይቋል፡፡ስለሆነም ቦርዱ በሕግና በሞራል የተጣለበትን ትልቅ አገራዊ ኃላፊነት ከግምት በማስገባት በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋና በሌሎችም አካባቢዎች በኢሕአዴግ ስም የቀረቡ ሁሉም የግንባሩ ዕጩዎች የፈጸሙት ስህተት ታውቆ በአፋጣኝ ከዕጩነታቸው እንዲሰረዙና ይህም በአስቸኳይ ለመራጩ ሕዝብ ይፋ እንዲደረግ ጥያቄውን ለቦርዱ ማቅረቡን አስታውቋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ ኢሕአዴግ ያቀረባቸውን 23 ዕጩዎች የያዘውና በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አማካይነት በየምርጫ ክልሉ የተለጠፈው የተወዳዳሪዎች ዝርዝር፣ ኢሕአዴግ በግንባር ደረጃ እንደሚወዳደር ነው የሚያሳየው፡፡", "passage_id": "5472fbef44eff1a7fdee96a77a044655" }, { "cosine_sim_score": 0.5670586273093958, "passage": "የቦርዱን መልካም ስምና ተግባር በማጠልሸት መጪው ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ ሆኖ እንዳይጠናቀቅ ሰማያዊ ፓርቲ እያደረገ ካለው ድርጊቱ እንዲቆጠብም አስጠንቅቋል።ቦርዱ የሦስቱን ፓርቲዎች ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ለተውጣጡ ጋዜጠኞች ዛሬ በአዲስ አበባ መግለጫ ሰጥቷል።የቦርዱ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቃና በዚሁ ወቅት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ታህሳስ 28 ቀን 2007 ዓ.ም. ቦርዱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በአንድነትና መኢአድ ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ተግባራዊ አልተደረገም።አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ (አንድነት) ፓርቲ በፓለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ 572/2000 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 2ና ከፓርቲው ደንብ አንቀጽ 13 ነጥብ 3 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት ፕራዚዳንቱን በጠቅላላ ጉባዔው መምረጥ ሲገባው ከህግ ውጭ በሆነ አግባብ በብሔራዊ ምክር ቤት አስመርጧል።በፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ 573/2000 ከአንቀጽ 19 እስከ 27ና 39 እንዲሁም በተሻሻለው የምርጫ ህግ 532/1999 አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ 6 ውጭ ፓርቲው ያካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ ለቦርዱ ማቅረብ ሲገባ ለወራት ማዘግየቱ ከህግ ውጭ መሆኑና የአመራር ምርጫ ሂደቱ እጩዎች ያልቀረቡበት፣ ውድድር ያልተካሄደበትና በሚስጥራዊ የድምፅ አሰጣጥ የተከናወነ አለመሆኑንም እንደ አብነት አንስተዋል።በፓርቲው ውስጠ ደንብ አንቀጽ 10 ንዑስ አንቀጽ 2 ስር ከተመለከተውና ከተሻሻለው የአገሪቱ የምርጫ ህግ አንቀጽ 26 ንዑስ አንቀጽ 2 ውጭ በመሆኑና አመራሮች በተለያየ ደብዳቤና ፊርማ ቦርዱ በስብሰባው ላይ እንዲገኝ ከመጋበዝ ባለፈ በተለያየ ቦታ ያካሄዱትን ስብሰባ ለቦርዱ ሪፖርት ማድረጋቸውም ህገ ወጥ አካሄድ መሆኑን አስታውሰዋል።የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅትም ቦርዱ ያስተላለፋቸውን ውሳኔዎች በተለይም የፓርቲውን ፕሬዚዳንትና ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት የቀረቡት የአባልነት ክፍያን ሲከፍሉ ያልቆዩና ከአባልነት የተሰናበቱ መሆናቸው እንዲሁም ከፓርቲው የውስጥ ደንብ ውጭ በመሆኑ በቦርዱ ተቀባይነት የለውም ብለዋል።ፕሮፌሰር መርጋ አንዳሉት ፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔውን ያካሄደውና የአመራር ምርጫ ያደረገው የቦርዱ አመራር ባልተገኘበት፣ ቦታና ሰዓቱ ባልተጠቀሰበት ሁኔታ መሆኑ በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝጋባ አዋጅ 573/2000 አንቀጽ 19 ንዑስ አንቀጽ 2ለ ውጭ በመካሄዱ ተቀባይነት የለውም።በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ 9 ነጥብ 1 መሰረት በስብሰባው የተሳተፉ የፓርቲው ሙሉ አባላት ስለመሆናቸው፣ አምስት አባላት ያሉት አስመራጭ ኮሚቴ አባላት ተመርጠው እጩዎች እንዲቀርቡና ስራ አስፈፃሚዎች ስለመመረጣቸው ማረጋገጥ አለመቻሉ እንዲሁም የፓርቲው መደበኛ፣ አስቸኳይና ጠቅላላ ጉባዔ መጠራት ያለበት በማዕከላዊ ኮሚቴ እንደሆነ ደንግጎ እያለ ከዚህ ውጭ የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ መደረጉንም አመልክተዋል።የምርጫ መወዳደሪያ ምልክትን ሲያቀርብና ጠቅላላ ጉባዔ ሲያካሂድ በፓርቲው ማህተም የተረጋገጠ ሰነድ መሆን እንዳለበት በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ አንቀጽ 20 ንዑስ ላይ መስፈሩን ገልፀው በዚሁ መሰረት አለመከናወኑ አግባብ አለመሆኑን ተናግረዋል።በዚህም መሰረት ፓርቲዎቹ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ችግራቸውን ፈተው ለቦርዱ እንዲያቀርቡ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ መስጠቱን ገልፀዋል።ቦርዱ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ለመስጠት የተገደደውም ፓርቲዎቹ የገቡበትን ችግር ከግምት በማስገባትና ከጎናቸው ያሰለፉትን ህዝብ፣ ደጋፊና አባላት መነሻ በማድረግ መሆኑን ገልፀው በአመራሮች ክፍፍል የተነሳ በፓርቲዎች ላይ ፈጣን እርምጃ ከመውሰድ መቆጠቡንም ገልፀዋል።በህግ ከተቀመጠው “የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት፣ ውህደትና ቅንጅት የመፍጠር መብት አላቸው” ከሚለው አደረጃጀት ውጭ ሰማያዊ ፓርቲ  አዲስ “ትብብር” የሚል የማደናገሪያ አደረጃጀትን በመከተል መጪው ምርጫ ተዓማኒ ሆኖ እንዳይጠናቀቅ ጥረት ሲያደርግ በመገኘቱ” ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠው የተናገሩት ደግሞ የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ ዶክተር አዲሱ ገብረእግዚአብሔር ናቸው።ፓርቲው ከዚህ ድርጊቱ እንዲቆጠብና በጽሑፍ ይቅርታ እንዲጠይቅ የተሰጠውን ትዕዛዝ ባለመፈፀሙ ከድርጊቱ እንዲቆጠብ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ገልፀው ከድርጊቱ ካልተቆጠበም ቦርዱ እርምጃ እንደሚወስድ ተናግረዋል።“ጤናማ የውይይት መንፈስ እንዳይኖር ሂደቱን በማወክ፣ ሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች መድረክ እንዲረግጡና ቦርዱ የሚሰጣቸውን አመራሮች ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆኑ”በተሻሻለው የምርጫ ህግ አንቀጽ 102/ሀ፣ለ፣ሠ እና 102/ሐ መሰረት ትክክል አለመሆኑን ገልፀዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ በስነ ምግባር አዋጁ 662/2002 አንቀጽ 17 መሰረትም የነፃና ፍትሃዊ ምርጫ አካሄድን የሚጎዳ መሆኑን አስረድተዋል።", "passage_id": "aeaa468768e90e78ad6a2b72f49d442e" }, { "cosine_sim_score": 0.5626055764548876, "passage": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አካላት መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት አስመልክቶ የተለያዩ አቤቱታዎች ሲደርሱት እንደነበር በማስታወስ ፓርቲውን አስመልክቶ ቦርዱ የተለያዩ ውሳኔዎች ማስተላለፉን አስታውቋል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያስተላለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ የሰጠው መግለጫ እንደሚከተለው ይቀርባል።የፓርቲው የተወሰኑ የስራ አስፈጻሚ አባላት ነሃሴ 01 ቀን 2012 ዓ.ም በተጻፈ እና በድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር በተፈረመ ደብዳቤ የድርጅቱን ሊቀመንበር መታገዳቸውን ለቦርዱ አሳውቀዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የድርጅቱ አመራር ላይ ተከታታይ አቤቱታዎች አስገብተዋል፡፡በሌላ በኩል የድርጅቱ ሊቀመንበር መስከረም 02 ቀን 2013 ዓ.ም ድርጅቱ ብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባ አድርጎ የፓርቲውን ምክትል ሊቀመንበር፣ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን እንዲሁም የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት እስከሚቀጥለው የድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ድረስ ከሃላፊነታቸው ታግደው እንዲቆዩ እንደወሰነ ለቦርዱ አሳውቀዋል፡፡ፖለቲካ ፓርቲ አባላት መኻከል አለመግባባት ሲከሰት እና ለቦርዱ አቤቱታ ሲቀርብለት በአዋጅ ቁጥር 1162/11 አንቀፅ 74 ንዑስ አንቀፅ 6 መሠረት ጉዳዩን ተመልክቶ የውሣኔ ሃሣብ የሚያቀርብ የባለሙያዎች ጉባኤ የማቋቋም ሥልጣን አለው፡፡በህግ የተሰጠውን ስልጣን መሰረት በማድረግ የሁለቱንም ቡድኖች ደብዳቤዎች እና አቤቱታዎች የሚያይ የባለሞያዎች ኮሚቴ ለማቋቋም ውሳኔ አሳልፎ እንደነበር ይታወሳል፡፡በዚህም መሰረት በእነ አቶ አራርሶ በኩል ባለሞያ ቢመድቡም፣ በእነ አቶ ዳውድ በኩል ባለሞያ ለመመደብ ፍቃደኛ ካለመሆናቸውም በላይ የፓርቲው የውስጥ ደንብ መሰረት መጠናቀቅ ያለበት ጉዳይ ነው በማለት መልስ ሰጥተዋል፡፡ከዚህም በተጨማሪ ቦርዱ ይህንን ጉዳይ ለማየት ፍቃደኛ የሆነ ባለሞያ ለማግኘት አልቻለም፡፡ በመሆኑም ቦርዱ በራሱ ጉዳዩን መርምሮ ለመወሰን ተገዷል፡፡ቦርዱ ጉዳዩን በመመርመር ሂደት በሁለቱም ወገን ያሉ የፓርቲው አመራሮችን አነጋግሯል። ሁለቱም ወገኖች የጠቀሱት የፓርቲው ስነስርአት እና ቁጥጥር ኮሚቴንም ጠርቶ አወያይቷል፡፡ በውይይቱም ወቅት የፓርቲው ስነስርአት እና ቁጥጥር ኮሚቴ ከላይ በተጠቀሱ እግዶች ዙሪያ ውሳኔ መስጠት እንደማያስፈልገው ገልጿል፡፡ከዚህም በመነሳት በአመራሮቹ መካከል ያለው አለመግባባት በፓርቲው ውስጥ እንደማይፈታ እና የቦርዱን ውሳኔ እንደሚፈልግ በመረዳት የሚከተሉትን ዋና ዋና ውሳኔዎች ቦርዱ ወስኗል፡፡በዚህም መሰረት የፓርቲው ሊቀመንበርም ሆነ በሊቀመንበሩ ታግደዋል የተባሉት ስራ አስፈጻሚዎች ህጋዊ የድርጅቱ አካላት ሆነው ይቀጥላሉ፡፡በቦርዱ መስፈርትም መሰረት ኦነግ እስከ ጥር 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ጠቅላላ ጉባኤ ማድረግ ከሚገባቸው ፓርቲዎች አንዱ ነው፡፡በተጨማሪም አሁን ባለው አለመግባባት የስራ አስፈጻሚ አባላቱ ሃላፊነታቸውን በመወጣት የአባላቶቻቸውን እና የፓርቲውን ጥቅም የሚያስጠብቁበት ሁኔታ ላይ እንዳልሆኑም በግልጽ ይታያል፡፡በዚህም የተነሳ ለዚህ መፍትሄ ይሆን ዘንድ ሁለቱም ቡድኖች በጋራ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያከናውኑ ቦርዱ ወስኗል፡፡ለዚህ ዝግጅት ሁለቱም ወገኖች የሚገኙበት የመጀመሪያ ስብሰባቸውንም በቦርዱ ስበሰባ አዳራሽ እንዲያከናውኑ የተወሰነ ሲሆን ጊዜው ለሁለቱም አመራሮች የሚነገር ይሆናል፡፡ ", "passage_id": "5a54fc1886b086cbb7f1716796f8ee8a" }, { "cosine_sim_score": 0.5545268279498535, "passage": " - ቦርዱ ቅስቀሳ የጀመሩ ፓርቲዎችን አስጠነቀቀ - የምረጡኝ ዘመቻ ከግንቦት 21 እስከ ነሐሴ 18 ይሆናል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ ነሐሴ 23 ቀን 2012 እንዲካሄድ የወሰነ ሲሆን ለምርጫ ቅስቀሳ ከተቀመጠው የጊዜ ሠሌዳ ቀድመው ቅስቀሳ የሚያደርጉ ፓርቲዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ቦርዱ አስጠንቅቋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከህግ አግባብ ውጪ ቅስቀሳ የሚያደርጉ ፓርቲዎች እንዳሉ የጠቆመው  እነዚህን ፓርቲዎች ከዚህ በኋላ እንደማይታገስና እንቅስቃሴያቸውን በህግ እንደሚቆጣጠር አሳስቧል፡፡ እስካሁን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ቅስቀሳ እያደረጉ ያሉ ፓርቲዎችን በዝምታ ያለፈው ቋሚ የጊዜ ሰሌዳ ባለመጽደቁ እንደነበርም የገለፀው ቦርዱ፤ ትናንት ይፋ ባደረገው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት፣ ቀደም ብሎ ነሐሴ 10 እንደሚካሄድ የተነገረው ምርጫው ወደ ነሐሴ 23 ያስተላለፈ ሲሆን ሌሎች ሽግሽጎችንም በጊዜ ሰሌዳው ላይ አድርጓል፡፡ በዚህ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት፣ የመራጮች ምዝገባ ከሚያዝያ 14 እስከ ግንቦት 13 ቀን 2012፣ የእጩዎች ምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 19፣ የምረጡኝ ዘመቻ ጊዜ ከግንቦት 21 ቀን እስከ ነሐሴ 18 ቀን 2012፣ የድምፅ መስጫ ቀን ነሐሴ 23 እንዲሁም የመጨረሻ የምርጫ ውጤት የሚገለጽበት ከነሐሴ 24 እስከ ጳጉሜ 3 ቀን 2012 ይሆናል፡፡በተያያዘ ዜና ቦርዱ አዲሱን አርማውን አስተዋውቋል፡፡ አዲሱ አርማ ቦርዱ በአዲስ መልክ እያከናወነ ያለውን ተቋማዊ ግልጽነትና እና ተአማኒነት የሚያሳዩ እንዲሁም የተቋም ማንነት ለውጥን የሚወክሉ መገለጫዎችን በማካተት ማዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡  ", "passage_id": "b3325cd6053fcc95b48969088925392b" }, { "cosine_sim_score": 0.5456438501372709, "passage": "ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ የሚያስችለውን ቅድመ ስምምነት ማድረጉንና በአንድ የምርጫ ምልክት ለመወዳደር መወሰኑን ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁን የገለጸው የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት (ኦሕዴኅ)፣ ከቦርዱ ጋር መግባባት ባለመቻሉ ውዝግብ ተፈጥሯል፡፡ኦሕዴኅ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ መሥፈርቶችን አሟልቼ ካስገባሁ በኋላ ቦርዱ አፅድቆልኛል ቢልም፣ ምርጫ ቦርድ ግን የደረሰው ሪፖርት እንደሌለ በመግለጽ፣ ፓርቲው በወሰደው ሕጋዊ ሠርቲፊኬት ላይ ለውጥ ማድረጉን እንዳላፀደቀ አስታውቋል፡፡የኦሕዴኅ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ በቀለ የካቲት 10 ቀን 2007 ዓ.ም. በሰማያዊ ፓርቲ ጽሕፈት ቤት በሰጡት መግለጫ፣ ፓርቲያቸው በሰማያዊ ፓርቲ ምልክት ለመወዳደር ወስኗል ብለዋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ አባሎቼ በምርጫ እንዳይወዳደሩ ጫና እየተደረገባቸውና እየተሰረዙ ነው ለሚለው ወቀሳ፣ ምርጫ ቦርድ የታገዱት ግለሰቦች የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ሳይሆኑ የኦሕዴኅ አባላት ናቸው ማለቱን እንዴት ይታያል ለሚለው የሪፖርተር ጥያቄ  በሰጡበት ማብራሪያ ነው አቶ ግርማ ይህንን የተናገሩት፡፡ኦሕዴኅ ከተለያዩ ፓርቲዎች ጋር የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለምርጫ ቦርድ ሪፖርት ማድረጉን የጠቆሙት አቶ ግርማ፣ በተለይ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር የተናጠል ስምምነት እንዳለውና የስምምነቱ አንዱ መንፈስ ደግሞ የዚህ ስምምነት ፈራሚዎች ለ2007 ጠቅላላ ምርጫ አባላትን በአንድ መወዳደሪያ ምልክት ማቅረብ እንደሆነ መግለጻቸውን አስረድተዋል፡፡ በዚህም መሠረት የአንዱ ፓርቲ አባልና አመራር በሌላው ፓርቲ ስምና ምልክት የሚወዳደርበትን ጉዳይ ማመቻቸትና ስምምነት ሲደረስም ተግባራዊ ለማድረግ፣ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር መስማማታቸውን አስረድተዋል፡፡ ‹‹ዕጩዎችን እንዴት ማቅረብ እንዳለብን ምርጫ ቦርድ አይወስንም፤›› ሲሉም ምርጫ ቦርድ የወሰደው የዕግድ ዕርምጃ ሕገወጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡የምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት ምክትል ዋና ጸሐፊ አቶ ወንድሙ ጎላ ግን፣ ‹‹አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ከሌላ የፖለቲካ ፓርቲ ጋር ውህደት፣ ቅንጅትና ግንባር መፍጠር ይችላል፡፡ ነገር ግን እንዲህ ዓይነት ውሳኔዎች በጠቅላላ ጉባዔ ፀድቀው ለቦርዱ ሲቀርቡና ቦርዱ ሲያፀድቀው ነው ተፈጻሚነት የሚኖራቸው፤›› በማለት ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል፡፡‹‹በሰማያዊ ፓርቲ በኩል እየቀረበ ያለው ውንጀላ ግን ሕጉን መሠረት ያላደረገና ተገቢዎቹን የሕግ መሥፈርቶች ያላሟላ ነው፤›› በማለት የሰማያዊ ፓርቲን ክስ አጣጥለውታል፡፡‹‹የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የተባለው ድርጅት በምርጫ ቦርድ ተመዝግቦ ምልክት ወስዷል፡፡ በመሆኑም ውህደት፣ ግንባር አልያም ቅንጅት መፈጠሩን ቦርዱ ሳያውቀው የፓርቲው ዕጩዎች በሌላ ፓርቲ ምልክት ተመዝገበዋል ማለት ምን ማለት ነው? ይህ ሕገወጥ ነው፤›› በማለት የተፈጠረውን ውዝግብ አብራርተዋል፡፡የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ከኦሕዴኅ ጋር ስለተደረሰው ስምምነት ምንም ነገር ያልተናገሩ ሲሆን፣ ‹‹በተናጠል ሌላ ፓርቲ ውስጥ የነበረ ሰው ያኛውን ፓርቲ ትቶ ሰማያዊን ወክሎ የመወዳደር መብት አለው፤›› በማለት ይሞግታሉ፡፡የቦርዱ ጽሕፈት ቤት ምክትል ዋና ጸሐፊ ግን፣ ማንኛውም ግለሰብ በፈለገው ፓርቲ ውስጥ የመወዳደር መብት እንዳለው ገልጸው፣ ‹‹ነገር ግን እንዲህ ዓይነት እንቅስቃሴዎች ሕዝቡን ውዥንብር ውስጥ የሚከቱ መሆን የለባቸውም፤›› ይላሉ፡፡ለዚህም እንደ መከራከሪያነት የሚያቀርቡት ደግሞ፣ ‹‹አሁን የታገዱት የኦሕዴኅ አባላት ናቸው፡፡ ግለሰቦቹ በኦሕዴኅ የተመዘገቡ አባላት ናቸው፡፡ ከዚህ ባለፈም የኦሕዴኅ ፕሬዚዳንት እንኳን ለመወዳደር የተመዘገቡት አዲስ አበባ ውስጥ ነው፤›› በማለት ዕገዳው የመነጨው አባላቱ ከፓርቲው ባለመልቀቃቸው እንጂ፣ ሌላ የተለየ ዓላማም ሆነ ዕቅድ ስላለ አይደለም በማለት መልሰዋል፡፡ይህ በዚህ እንዳለ የዘጠኝ ፓርቲዎች ትብብር የካቲት 15 ቀን 2007 ዓ.ም. በተመረጡ 15 የአገሪቱ ከተሞች በተመሳሳይ ጊዜ ሕዝባዊ ስብሰባዎችን ለማድረግ ይዞት የነበረውን ዕቅድ ለአንድ ሳምንት ወደፊት በመግፋት፣ የካቲት 22 ቀን 2007 ዓ.ም. ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን በዕለቱ በተሰጠው መግለጫ ይፋ ተደርጓል፡፡", "passage_id": "10cf1ce631b920abbea4e886530f6689" }, { "cosine_sim_score": 0.5403297476161284, "passage": "በመጪው ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚደረገው ጠቅላላ ምርጫ ተሳታፊ የሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በምርጫ ቅስቀሳ መልዕክታቸው ላይ የቅድሚያ ምርመራ (ሳንሱር) እየተደረገ ነው ሲሉ ከሰሱ፡፡ ኢዴፓ ቅድመ ምርመራው ከተደገመ ራሴን ከምርጫ አገላለሁ ብሏል፡፡የፖለቲካ ፓርቲዎቹ እስከ ግንቦት 13 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚዘልቀው የምርጫ ቅስቀሳና ዘመቻ የጊዜ ሰሌዳ የተለያዩ መልዕክቶቻቸውን በተለያዩ የሚዲያ ተቋማት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡ ይሁንና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የሚዲያ ተቋማት ሕገ መንግሥታዊ ከለላውን በመጣስ የቅድመ ምርመራ በማድረግ መልዕክቶቻችንን አናስተላልፍም አሉን በማለት ፓርቲዎቹ ቅሬታ እያቀረቡ ነው፡፡ የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 29(3) (ሀ) ላይ የቅድሚያ ምርመራ በማንኛውም መልኩ የተከለከለ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) መጋቢት 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ባወጣው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መግለጫ ቅስቀሳዎቹ እንዳይተላለፉ በመደረጉ፣ በምርጫ ተሳትፎው ላይ ትልቅ ተግዳሮት እንደፈጠረበት ገልጿል፡፡በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) እንዳይተላለፍ የተከለከለው የቅስቀሳ ፕሮግራም ይዘት ሕግን የተፃረረ አለመሆኑንም አስምሮበታል፡፡ የሚዲያ ተቋማቱ ድርጊት ግን ሕግን የሚፃረርና በሕገ መንግሥቱ የተከለከለውን የቅድሚያ ምርመራ ያለመደረግ መብት የሚጥስ ሆኖ እንዳገኘው ፓርቲው አስገንዝቧል፡፡‹‹በዘንድሮው ምርጫ የመወዳደሪያ ሜዳው ከመቼውም ጊዜ በበለጠ እየጠበበ መምጣቱን የሚያሳይ ተግባር ሆኖ አግኝተነዋል፤›› ሲል ያሰፈረው የኢዴፓ መግለጫ፣ መጋቢት 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ለፋናና ለኢብኮ የላከው የቅስቀሳ መልዕክት እንዲስተካከል የቀረበው ጥያቄ አሳማኝ ምክንያት እንዳላካተተ አመልክቷል፡፡ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አክሲዮን ማኅበር እንዲሁም ኢብኮ ለኢዴፓ በጻፉት ደብዳቤ፣ ‹‹በአገሪቱ አሉ የሚባሉ ዴሞክራሲያዊ ተቋማት ሁሉ የኢሕአዴግ ሥልጣን መጠቀሚያና መጠበቂያ ብቻ እንዲሆኑ በማድረጉ፣ ተቋማቱ በገለልተኝነት እንዳይሠሩና ዓላማቸውን ለማሳካት የሚያስችል ነፃነት ብቻ ሳይሆን አቅምም እንዳይኖራቸው አድርጓል፤›› በማለት ኢዴፓ መልዕክት ለማስተላለፍ መሞከሩ ሕገ መንግሥቱን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅን፣ የምርጫ ሕጉን፣ የመገናኛ ብዙኃን ሕጉን፣ እንዲሁም የተቋማቸውን ኤዲቶሪያል ፖሊሲና ሌሎች ሕጎችን የሚጥስ እንደሆነ አብራርተዋል፡፡ በተለይ በኢብኮ የምርጫ ዴስክ ሰብሳቢ በአቶ ሰለሞን ተስፋዬ መጋቢት 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ተፈርሞ የወጣው የኢብኮ ደብዳቤ፣ ‹‹ይህ መልዕክት በሕገ መንግሥቱ የተቋቋሙ የዴሞክራሲ ተቋማትን ሁሉ ህልውና የሚክድና ተግባራቸውን የሚያንቋሽሽ፣ ሕዝቡ በተቋማቱ ላይ አመኔታ እንዲያጣ የሚያደርግ መልዕክት በመሆኑና ሕገ መንግሥቱን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ ምግባር ሕጉን አንቀጽ 29(1) እንዲሁም የድርጅታችንን ኤዲቶሪያል ፖሊሲ የሚፃረር ሆኖ አግኝተነዋል፤›› በማለት ገልጿል፡፡ የአዋጁ አንቀጽ 29(1) ማንኛውም ፖለቲካ ፓርቲ፣ የግል ዕጩ ተወዳዳሪ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅንጅት፣ ግንባር፣ ጥምረት፣ ንቅናቄ፣ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲ መሪ፣ ኃላፊ፣ ዕጩ፣ አባል፣ ወኪልና ተጠሪ የምርጫ ዘመቻውን ሰላም የሚያናጋ ወይም ግጭት የሚቆሰቁስ ወይም ስም የሚያጠፋ ወይም አመፅ የሚጋብዝ ወይም ሥጋት የሚፈጥር ንግግር ካደረገ የሥነ ምግባር ጥሰት እንደፈጸመ እንደሚቆጠር ይደነግጋል፡፡ኢዴፓ በመግለጫው፣ ‹‹ለዴሞክራሲ ተቋማት ያለንን ተቆርቋሪነት ኢሕአዴግ በነፃነት እንዳይሠሩ እያደረጋቸው መሆኑን መግለጽና ተቋማቱ ለተቋቋሙለት ዓላማ ግብ መምታት ኢሕአዴግ እንቅፋት መሆኑን መግለጽን፣ እንዴት የተቋማቱን ስም ማጥፋት እንደሆነ ሊገባን አልቻለም፤›› ብሏል፡፡ኢዴፓ ይህ የመብት ጥሰት የማይቆም ከሆነ ጉዳዩን በጥልቀት መርምሮ ከምርጫ ተሳትፎው ራሱን ሊያገል እንደሚችል አስጠንቅቋል፡፡ የኢዴፓ የጥናትና ምርምር ኃላፊ አቶ ዋሲሁን ተስፋዬ፣ ‹‹ሐሳቦቻችንን በነፃነት ካልገለጽን ተሳትፎአችን የይስሙላ ስለሚሆን ድርጊቶቹ የሚቀጥሉ ከሆነ በምርጫው መሳተፋችን ከማጀብ ስለማይለይ ራሳችንን ከምርጫው ልናገል እንችላለን፤›› በማለት ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ አቶ ዋሲሁን ፋናና ኢብኮ አላስተናግድም ያሉት ጽሑፍ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መስተናገዱ ከክልከላው ጀርባ የግለሰቦች ፍላጎት ይኖር ይሆን እንዴ ብለው እንዲጠራጠሩ እንዳደረጋቸውም አመልክተዋል፡፡ ጉዳያቸውን ለፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አቅርበው በችግሩ ላይ ስምምነት መፈጠሩን ግን እንደ ጥሩ ምልክት ወስደውታል፡፡በተመሳሳይ ኢብኮንና ፋናን በቅድሚያ ምርመራ ከከሰሱት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ሰማያዊና መድረክም ይገኛሉ፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ፣ እስካሁን ፓርቲው ስምንት የተለያዩ የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክቶች እንደተሰረዘበት ገልጸዋል፡፡ ፓርቲያቸው ሕገ መንግሥቱ በግልጽ ባሰፈረው የቅድሚያ ምርመራ ክልከላ ላይ እንደማይደራደር ያስታወቁት አቶ ዮናታን እንደ ኢብኮ፣ አዲስ ቲቪና ኤፍ ኤም 96.3 ሬዲዮ ያሉ ተቋማት መልዕክቶቹን እንዲያስተካክሉ መጠየቃቸው ሕገወጥ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ ይሁንና በጋዜጦች ላይ ግን የከፋ ችግር እስካሁን እንዳልገጠማቸው ገልጸዋል፡፡ሰማያዊ ፓርቲ መጋቢት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በኢብኮ እንዲተላለፍ የላከው የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት የጎሳ ፌዴራሊዝም ለግጭት መንስዔ ነው ማለቱ፣ አንዱን ብሔር ከሌላ ብሔር የሚያጋጭ ነው በሚል ውድቅ እንደተደረገበት መግለጹ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ ‹‹የሕወሓት/ኢሕአዴግ ሥርዓት/መንግሥት›› የሚለውን አጠራር እንዲያስተካክል ጥያቄ እንደቀረበለት ገልጿል፡፡ ከዚህ አስቀድሞ ኢሕአዴግ ‹‹ፖሊስን፣ ሚዲያውን፣ መከላከያ ሠራዊቱንና ደኅንነቱን ሰማያዊና ሌሎች ፓርቲዎችን ለማጥፋት ሲጠቀምባቸው ቆይቷል››፣ ‹‹ምርጫ ቦርድ፣ ፍርድ ቤትና ሌሎችም ተቋማት ሕግ አክብረው አይሠሩም››፣ የሚሉትን ጨምሮ ሌሎች መልዕክቶች የአገሪቱን ሕጎች የሚፃረሩ በመሆኑ እንደማያስተናግድ ኢብኮ ለሰማያዊ በጻፈው ደብዳቤ ገልጾ ነበር፡፡ በተመሳሳይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ይዘቶች የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ወደ አላስፈላጊ ግጭት ሊያመሩ የሚችሉና የሌላ ፓርቲን ስም የሚያጎድፉ በመሆናቸው፣ ለውጥ ካልተደረገ እንደማያስተናግድ ገልጾ ለሰማያዊ ፓርቲ ደብዳቤ ጽፏል፡፡መድረክ በበኩሉ የተለያዩ የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክቶቹ ላይ በተመሳሳይ የቅድሚያ ምርመራ እንደተደረገበት ይገልጻል፡፡ በተለይ ምርጫ ቦርድና የፍትሕ አካላት ነፃና ገለልተኛ አይደሉም በማለት ያቀረባቸው መልዕክቶች ውድቅ እንደተደረጉበት፣ የመድረክ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጥላሁን እንደሻው ገልጸዋል፡፡ኢብኮ፣ ፋናና አዲስ ኤፍ ኤም እነዚህ ተቋማትና የመንግሥት ሚዲያን ነፃነት አስመልክቶ መድረክ ያቀረበው ትችት እንዲወጣ መጠየቃቸውን ጠቅሰዋል፡፡ መድረክ የፖለቲካ እስረኞች እንዳይኖሩ ያደርጋል በማለት ያቀረበው አማራጭም አሁን የፖለቲካ እስረኛ እንዳለ የሚያመለክት ስለሆነ አናስተናግድም እንደተባሉ አመልክተዋል፡፡ የኦሮሚያ መገናኛ ብዙኃንም ገዥው ፓርቲን ያለመረጃ እየተቻችሁ ነው በሚል መልዕክታቸውን ሳያስተላልፉ እንደቀሩ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ሥርዓቱን አትንኩ የሚል አዝማሚያ ነው ያለው፡፡ ሥርዓቱ ላይ የሚነካ ነገር ከሌለ የእኛ ጥቅም ምንድነው?›› ሲሉም አቶ ጥላሁን ጠይቀዋል፡፡ኢዴፓ፣ ሰማያዊና መድረክን ጨምሮ በቅድሚያ ምርመራ መገናኛ ብዙኃኑን የሚከሱ ፓርቲዎች ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አቤቱታቸውን ማቅረባቸውንና ቦርዱ ምላሽ እንዳልሰጠም ተችተዋል፡፡ የቦርዱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደምሰው በንቲ፣ የኢዴፓን ቅሬታ ገና ያልተመለከቱት ቢሆንም በሰማያዊና በመድረክ ላይ በሕጉ መሠረት ማስተካከያ አድርጉ ማለት ቅድሚያ ምርመራ ተደረገ የሚያስብል እንዳልሆነ ገልጸዋል፡፡ ‹‹የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለሥልጣንና ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎቹ ጋር ባደረጉት የጋራ ውይይት አሠራሮቹ ላይ ስምምነት ተደርጓል፡፡ የሁለቱ ፓርቲዎች ጉዳይ ከዚያ ያፈነገጠ ነው፡፡ መልዕክታችን ትክክል ስለሆነ ሕጉን አይፃረርም የሚል አቋም ወስደዋል፡፡ ነገር ግን የመገናኛ ብዙኃኑ ደግሞ ኃላፊነት አለባቸው፤›› ብለዋል፡፡ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፌስቡክ ይፋዊ ገጹ ላይ አንዳንድ ፓርቲዎች የተከለከሉ ይዘቶችን በምርጫ ቅስቀሳ እንደሚጠቀሙ የጠቀሰ ሲሆን፣ ከዚህም መካከል የምርጫ ቦርድን፣ የምርጫ አስፈጻሚዎችን፣ የፍርድ ቤቶችንና የፍትሕ አካላትን ገለልተኝነትና ነፃነት ማጣጣል፣ ብሔረሰብን ከብሔረሰብ የሚያጋጩ፣ አመፅ የሚቀሰቅሱ፣ ስም የሚያጠፉ እንደሚገኙበት ጠቅሷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝም ከመንግሥት ሚዲያ ተቋማት ጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቆይታ ጥቂት ፓርቲዎች ሕገወጥ የቅስቀሳ ይዘት ማምጣታቸውን ያቁሙ ብለዋል፡፡  ሪፖርተር ያነጋገራቸው ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የሕግ ባለሙያ ግን በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠውን የቅድመ ምርመራ ክልከላን የሚፃረሩ ሕጎች መኖራቸውን ጠቅሰዋል፡፡ የሕጎቹ ሕገ መንግሥታዊነት ላይ ጥያቄ ሳያነሱ ሕገ መንግሥቱን ብቻ በመጥቀስ መከራከር፣ በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ የራሱ ችግሮች አሉት ብለዋል፡፡     ", "passage_id": "dbc930e2c32d3e9bd77e616ae000d508" }, { "cosine_sim_score": 0.5341471833214204, "passage": "· ምርጫ ቦርድ፤ በገዥው ፓርቲና በተቃዋሚዎች እኩል ውክልና ይመራል· ቅሬታዎችን የሚያስተናግድ የምርጫ ፍ/ቤት ይቋቋማል· በአዲሱ ህግ፤ ጠ/ሚኒስትሩ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን የመምረጥ ስልጣን የላቸውምየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከገዥው ፓርቲና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች በእኩል መጠን በተውጣጡ አባላት እንደሚመራ አዲሱ የምርጫ ህግ ሪፎርም ሰነድ አመልክቷል፡፡ በምርጫ ውጤት ቅሬታ የሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎችን ለመዳኘትም በምርጫ ቦርድ ጊዜያዊ “የምርጫ ፍ/ቤት” ይቋቋማል ተብሏል፡፡ የሀገሪቱን የምርጫ ስርአት ለመቀየር የግድ ህገ መንግስቱ መሻሻል እንደሚገባውም ይኸው ለፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት የቀረበው የምርጫ ህግ ሪፎርም ይጠቁማል፡፡ባለፉት 27 ዓመታት በሀገሪቱ በተደረጉት 5 ብሔራዊ ምርጫዎች ላይ በህገ መንግስቱ ተደንግጎ ያገለገለው የአብላጫ ምርጫ ስርአት፣ ህገ መንግስቱ ተሻሽሎ በቅይጥ ትይዩ አሊያም በተመጣጣኝ ውክልና የምርጫ ስርአት መተካት እንዳለበት ረቂቅ ሰነዱ ያመለክታል፡፡ ምርጫን በበላይነት የሚያስፈፅመው ብሔራዊ ምርጫ ቦርድም ቀደም ሲል ዘጠኝ አባላት የነበሩት ሲሆን በአዲሱ ማሻሻያ ቁጥራቸው ወደ 15 ከፍ ብሏል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቦርዱን ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ መርጦ ለሹመት ያቀርባል የሚለውን የቀድሞ ህግ በማሻሻል የቦርዱ ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ከቦርዱ አባላት መካከል በቀጥታ እንደሚመረጡም ይጠቁማል - ረቂቁ፡፡ የቦርድ አባላት የሚመረጡበት የቀድሞ መመዘኛ፤ “ታታሪነት፣ ታማኝነትና ስነ ምግባር እንዲሁም ስራውን ለመስራት የተሟላ ጤንነትና ፍላጎት ያለው” የሚል ብቻ ነበር፡፡ በተሻሻለው ረቂቅ ህግ ግን እነዚህ መመዘኛዎች እንዳሉ ሆነው፤ ምርጫው ከእያንዳንዱ ባለድርሻ አካል በኮታ እንደሚከናወን ይገልፃል፡፡ በዚህ መሰረት፤ ከገዢው ፓርቲ የሚመረጡ አራት አባላት፣ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ ስምምነት የሚመረጡ አራት አባላት እንዲሁም ከሲቪክ ማህበራት ሁለት አባላት ይመረጣሉ ይላል፡፡ ከገዢው ፓርቲና ከተቃዋሚዎች የተመረጡ አስሩ የምርጫ ቦርድ አባላት አምስት ተጨማሪ አባላትን ተመካክረው ይመርጣሉ የሚለው ረቂቅ ሰነዱ፤ ከአምስቱ ውስጥ ሦስቱ የግድ ሴቶች መሆን አለባቸው፤ ሁለቱ ደግሞ የህግ ባለሙያ እንዲሆኑ ይጠበቃል ይላል፡፡በዚህ የሪፎርም ሰነድ የቀድሞ የምርጫ ህግ 36 አንቀፆች እንዲሻሻሉ ሀሳብ የቀረበ ሲሆን ከቀረቡት የማሻሻያ ሃሳቦች መካከል በእያንዳንዱ የምርጫ ጣቢያ የሚስተናገደው መራጭ ከ1 ሺህ መብለጥ የለበትም የሚለው፣ ከ4 ሺህ በሚል እንዲሻሻል፤ በምርጫ ክልሉ ቢያንስ 6 ወር የኖረ በመራጭነት መሳተፍ ይችላል የሚለው ቢያንስ አንድ ዓመት በምርጫ ክልሉ የኖረ በሚል እንዲሻሻል የሚሉት ይጠቀሳሉ፡፡ አንድ እጩ ለምርጫ በግል ለመወዳደር አንድ ሺህ የድጋፍ ፊርማ ማሰባሰብ ይኖርበታል የሚለው የቀድሞ ድንጋጌ፤ ሁለት ሺህ በሚል እንዲሻሻልም ሃሳብ የቀረበ ሲሆን፤ በምርጫ ውጤቱ ቅሬታ ያለው፤ አካል ቅሬታውን የሚያቀርብበት “የምርጫ ፍ/ቤት” በምርጫ ቦርድ በረቂቅ ሰነዱ ላይ ተገልጿል፡፡ የምርጫ ፍ/ቤቱ ዳኞችም የሚመረጡት በምርጫ ቦርድና በተወዳዳሪ ፓርቲዎች ስምምነት ሲሆን ሹመታቸው በፓርላማው ይፀድቃል ተብሏል፡፡ በምርጫ ፍ/ቤቶቹ ውሳኔ ቅሬታ ያለው ወገን ለመደበኛው ጠቅላይ ፍ/ቤት አቤቱታውን ማቅረብ እንደሚችልም በረቂቁ ህግ ተደንግጓል፡፡ ", "passage_id": "e4787b621a3b5a9033e1cc49581aad55" }, { "cosine_sim_score": 0.5283903952522064, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ 1162/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የፓለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባን አስመልክቶ መመሪያ ማፅደቁን አስታወቀ።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ታህሳስ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በቦርዱ ተመዝግበው የሚገኙ የአገር አቀፍና የክልል ፓርቲዎች (በአዋጅ ቁ. 1162/2011 መሰረት) ማሟላት ያሉባቸው ግዴታዎች መመርያ አፅድቋል።መመሪያው ከመጽደቁ በፊት ከፓርቲዎች ጋር የተለያዩ ውይይቶች መደረጋቸውን የጠቆመው ቦርዱ፥ ሰባት ፓርቲዎች በጽሁፍ ግብአታቸውን ማስገባታቸውን ነው ያመለከተው።በፀደቀው መመሪያ የተካተቱ ዋና ዋና ጉዳዮች ዝርዝሯል። በዚሁም መሰረት፦1.ሁሉም ተመዝግበው የሚገኙ የፓለቲካ ፓርቲዎች በአዋጅ 1162/2011 የተቀመጠውን የመስራች አባላት ፊርማ ለማሟሟላት ሁለት ወራት የጊዜ ገደብ አላቸው፡፡2.ጠቅላላ ጉባኤ ሳያካሂዱ ጊዜ ያለፈባቸው ፓርቲዎች በአዋጅ 1162 መሰረት አሟልተው በሁለት ወር ውስጥ ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡3.ጠቅላላ ጉባኤ በወቅቱ ያካሄዱ አገር አቀፍ ፓርቲዎች በአዲሱ አዋጅ 1162 ላይ የተቀመጠውን የጠቅላላ ጉባኤ መስፈርት በሟሟላት እስከ ጥር 2013 ዓ.ም ድረስ አጠናቀው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡4.ጠቅላላ ጉባኤ በወቅቱ ያካሄዱ ክልላዊ ፓርቲዎች በአዲሱ አዋጅ 1162 የተቀመጠውን የጠቅላላ ጉባኤ መስፈርት ለሟሟላት እስከ ታህሳስ 2013 ድረስ አጠናቀው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡5.በቦርዱ ያልተመዘገቡ ነገር ግን በቀድሞው ህግ በሂደት ላይ ያሉ፣ በቀድሞ መሟላት ያለበትን አጠናቀው በአዲሱ አዋጅ ያሉትን መስፈርቶችም ጨምረው በጋራ ማጠናቀቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡6.አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ብሔረሰቦችን የሚወክሉ ፓርቲዎችን ህጉ ላይ ያለውን የመስራች አባላት ቁጥር ከሟሟላት መስፈርት ነጻ ናቸው ፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሁሉም የተመዘገቡ እና በሂደት ላይ ያሉ የፓለቲካ ፓርቲዎች ማሟላት የሚገባቸውን መስፈርትና እና ጊዜ ገደብ የሚገልጽ ደብዳቤ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ለሁሉም ፓርቲዎች እንደሚያደርስ ገልጿል።", "passage_id": "602f61aaf4292c985050156d09d6bef0" }, { "cosine_sim_score": 0.5247780249078475, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፦ የራያ ራዩማ ፓርቲ ሕጋዊ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።ቦርዱ ትናንት ፓርቲውን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የራያ ራዩማ ፓርቲን የምዝገባ ሂደት በሚያይበት ወቅት ፓርቲው እንዳይመዘገብ የሚል ተቃውሞ ቀርቦ ነበር። ተቃውሞው የፓርቲው አርማ ግጭትን ያነሳሳል፣ የራያ ባህልን በሙሉ የሚገልጽ ምልክት ለአንድ ፓርቲ አርማነት ሊውል አይገባም የሚል እንደነበር አመልክቶ፣ ከዚህም በተጨማሪ ሌሎች አቤቱታዎች መቅረባቸውን አስታውቋል። ከአቤቱታዎቹ ዋና ዋናዎቹ፦ – ጥላቻና ጠላትነት የሚያስፋፋ፣ ግጭትን የሚፈጥር ሰዎችን ከደጋፊነት ወይም ከአባልነት የሚያገል፣ መሠረታዊ እና ሥነ ሥርዓታዊ ሕገወጥነት ያለበት ፓርቲ መሆኑን፣ ራያ – ማለትም በአማራ ክልላዊ መንግሥት የሚገኘውን የራያ ቆቦ ወረዳን፣ በትግራይ ክልል ያሉትን የራያ አላማጣ እና የራያ አዘቦን ወረዳ፣ እንዲሁም የአገው እና የኦሮሞ ሕዝብን ያላማከለ ፓርቲ መመስረቱ፣ – በትግራይ ክልል ስር ይኖር የነበረው የራያ ሕዝብ ያለፍላጎቱ በትግራይ ክልል ውስጥ ተካልያለሁ በሚል የዘመናት ቅሬታ እንዳለበት፣ የአከላለል ችግር በመንግሥት ይስተካከላል የሚል ተስፋ ቢኖርም የተወሰኑ ቡድኖች የብሔረሰብ ማንነት ጥያቄ እንዲይዝ በማድረግ በመጀመሪያ ኮሚቴ አዋቅረው አሁን ደግሞ የራያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ራዴፓ/ የሚባል ፓርቲ በማቋቋም ከሕዝቡ ፍላጎት በሚቃረን መልኩ ሕገ ወጥ የሆነውን ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ እየሠሩ እንደሆነ፣– ራያ የተለየ ብሔረሰባዊ ማንነት አለው በሚል ጥያቄ ለትግራይ ክልል መንግሥት የማንነት እውቅና ይሰጠኝ የሚል ጥያቄ መቅረቡ፣ ራያ ብሔረሰባዊ ማንነቱ አማራ፣ አገው፣ የራያ ትግርኛ ተናጋሪ እና ኦሮሞ የሆኑ ብሔረሰቦች ይኖሩበታል እንጂ ሌላ ራያ የሚባል የተጠቀሱትን ማንነቶች የሚጨፈልቅ ብሔረሰባዊ ማንነት የለውም በሚል ተቃውሞ እያሰማ መሆኑ፣ የፓርቲው ፕሮግራም ሕገወጥ አላማን ያነገበ መሆኑ፣ ይኸውም በሕገመንግሥቱ አንቀፅ 31 እና በአዋጅ ቁጥር 1162/11 አንቀፅ 69 ንዑስ አንቀፅ 1 /ረ/ ሂደቱን ያልጨረሰን የብሔረሰብ ማንነት ጥያቄ በአቋራጭ ፓርቲ በማቋቋም ሰበብ እውቅና ለማሰጠት መሄዱ፣ ስያሜውና አርማው የታሪክና ባሕል ሽሚያ ላይ ያተኮረ መሆኑ፣ ራያና አማራነትን በመነጠል የራያ ብሔረሰባዊ ማንነት አቀንቃኞች የራያ ሁለንተናዊ ታሪክና የባሕል ባለቤትነት የካዱና ሽሚያ ውስጥ የገቡ መሆኑ፣  በሚሉ ምክንያቶች እውቅና ሊሰጣቸው እንደማይገባ መጠየቁን ቦርዱ አመልክቷል። ቦርዱ ከላይ የቀረበውን አቤቱታ በመመርመር አቤቱታ አቅራቢዎች የጠቀሱት በሕገመንግሥቱ አንቀፅ 31 «ማንኛውም ሰው ለማንኛውም አላማ በማኅበር የመደራጀት መብት አለው። ሆኖም አግባብ ያለውን ሕግ በመጣስ ወይም ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በሕገ ወጥ መንገድ ለማፍረስ የተመሰረቱ ወይም የተጠቀሱትን ተግባራት የሚያራምዱ ድርጅቶች የከለከሉ ይሆናሉ» እንዲሁም በአዋጁ አንቀፅ 69 ንዑስ አንቀፅ 1 /ረ/ «ሕገወጥ አላማን ለማካሄድ የተቋቋመ የፖለቲካ ድርጅት ከሆነ» አይመዘገብም በማለት ተደንግጓል። ይሁንና ፓርቲው የሕገመንግሥቱንና የአዋጁን ድንጋጌዎች በምን መልኩ እንደጣሰ በግልፅ ያላስቀመጡና ማስረጃም ያላቀረቡ መሆኑ፣ ፓርቲው ጥላቻና ጠላትነት ስለማስፋፋቱ፣ ግጭትን የሚፈጥር፣ ሰዎችን ከደጋፊነት ወይም ከአባልነት ስለማግለሉ፣ መሠረታዊ እና ሥነሥርዓታዊ ሕገወጥነት ያለበት ስለመሆኑ በግልፅ ያላስቀመጡ እና ማስረጃ ያላቀረቡ መሆኑ፣ ስያሜውና አርማው የታሪክና ባሕል ሽሚያ ላይ ያተኮረና በጥቂት ግለሰቦች አማካይነት ለሚመሰረት ፓርቲ ዓርማነት ሊያገለግል አይገባም በሚል ያቀረቡትን ተቃውሞ መሰረት በማድረግ ፓርቲው አርማውን የቀየረ በመሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 69 መመዝገብ ስለማይችል የፖለቲካ ፓርቲ፣ በአንቀፅ 70 በፖለቲካ ፓርቲነት ለመመዝገብ ስለማይችል ድርጅት ወይም ማኅበር እንዲሁም በአንቀፅ 86 የፖለቲካ ፓርቲ ስያሜና አርማን በተመለከተ በሕጉ በተደነገገው መሠረት ፓርቲው የትኛውን የሕግ ድንጋጌ እንደጣሰ በግልፅ ያልተቀመጠና ማስረጃ ያልቀረበ መሆኑ፤ በአጠቃላይ በፓርቲው የተጣሱት የሕገመንግሥቱና የአዋጁ ድንጋጌዎች በምን መልክ እንደተጣሱ በግልፅ ያልተቀመጠ እና ስለመጣሳቸው ማስረጃ ያልቀረበ በመሆኑ ግለሰቦቹ ያቀረቡት ተቃውሞ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም።በመሆኑም ፓርቲው ከክልሎችና\nከከተማ አስተዳደሮች በማሰባሰብ\nያቀረበው የመሥራች አባላት\nናሙና ሲጣራ 64% በመቶ\nየመሥራች አባላት የተገኙ\nበመሆኑ እና ያቀረበው\nየምዝገባ ጥያቄ ሰነድ\nበሕጉ መሠረት ተሟልቶ\nየቀረበ በመሆኑ የፓርቲውንም\nአርማ በመቀየር ያቀረበ\nበመሆኑ ፓርቲው ህጋዊ\nፓርቲ በመሆን መመዝገቡን\nአስታውቋል።አዲስ ዘመን  ጥር 14/2013", "passage_id": "43ce1da903843a898ad6770c23e2085d" }, { "cosine_sim_score": 0.5213413356581458, "passage": "ነጻ የሐሳብ ሙግት እና ዴሞክራሲያዊ መንገድን ያገደው ህውኃት በክልሉ ሕጋዊ በሆነ መንገድ በምርጫ ቦርድ ተመዝግቦ የሚንቀሳቀሱ ሦስት ፓርቲዎችን አግዷል፡፡ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) እና ሌሎች ፓርቲዎች ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ በግልጽ እገዳ እንደጣለባቸው የትዴፓ ሰብሳቢ አረጋዊ በርሄ (ዶክተር) ተናገሩ፡፡ ዶክተር አረጋዊ ለአብመድ እንደተናገሩት ትዴፓ፣ ዓሲምባ እና ዐረና ፓርቲዎች በክልሉ ምንም ዓይነት ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ ታግደዋል፡፡‘‘በክለል ያሉ ሁሉም ዓይነት የመገናኛ ብዙኃን ፍትሐዊነት የሌላቸው እና ለሕዝብ ሳይሆን ለፓርቲ የሚሠሩ ሆነው መቆማቸው ለኛም ሆነ ለሕዝቡ እንቅፋት ሆኖብናል ሲሉም ዶክተር አረጋዊ አስታውቀዋል፡፡", "passage_id": "db7b902689de8c8219c331ad860465ad" }, { "cosine_sim_score": 0.5101003300100871, "passage": "በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ እንዲሁም መላ ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲዎች ውስጥ አለ ያለውን አለመግባባት ተከትሎ ለፓርቲዎቹ ቀነ ገደብ የቆረጠው ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ውሣኔ ሰጥቷል፡፡በዚህም በአንድነት በኩል በእነ አቶ ትዕግሥቱ አወሉ ለሚመራው ቡድን፤ ከመኢአድ ደግሞ በእነ አቶ አበባው መሃሪ ለሚመራው ቡድን ወስኖ ፓርቲዎቻቸውን መርተው ወደ ምርጫው እንዲገቡ ዕውቅና መስጠቱን ውሣኔውን በንባብ ያሰሙት የቦርዱ ፀሐፊና የፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መርጋ ዱፊሳ አመልክተዋል፡፡ምርጫ ቦርድ የሰጠው ውሣኔ የፖለቲካ ውሣኔ ነው ሲሉ የመኢአዱ አቶ ማሙሸት አማረና የአንድነቱ አቶ ግርማ ሠይፉ ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡ዕውቅና የተሰጣቸው ቡድኖችም ቢሆኑ ችግር ያለባቸው ናቸው ያሉት በውሣኔው ላይ በሂልተን አዲስ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የቦርዱ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቃና ለውሣኔአቸው እንደመሠረት የተጠቀሙት “ከቦርዱ ጋር ጤናማ ግንኙነት ያለው፣ ለቦርዱ ትዕዛዝ ምላሽ የሚሰጥ፣ ቦርዱን የሚያከብር፣ የቦርዱን ገለልተኛነት የሚቀበል” መሆኑን ገልፀዋል፡፡መግለጫውን የተከታተለው መለስካቸው አምሃ የተቃዋሚዎቹን አስተያየት አክሎ ያጠናቀረውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "ca9606e28dd3fc8a0a7250b86082322a" }, { "cosine_sim_score": 0.509283301999865, "passage": "ዘንድሮ ለአምስተኛ ጊዜ በሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ለመወዳደር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካሉት 23 የምርጫ ክልሎች መካከል በ18ቱ ከ12 በላይ ዕጩዎች በመመዝገባቸው በዕጣ ተለዩ፡፡ የቀድሞ የመንግሥት ቃል አቀባይ የነበሩት ወ/ሮ ሰሎሜ ታደሰና የሰማያዊ ፓርቲ ሁለት የሴት ዕጩዎች በዕጣ ከውድድር ውጪ ሆነዋል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት በዕጣ ከዕጩነት ተሰርዘዋል፡፡በዚህም መሠረት ሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ ሌሎች ሁለት ሴት ዕጩዎች ዕጣ ሊወጣላቸው ባለመቻሉ ከምርጫው የተሰረዙ ሲሆን፣ የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ይወዳደሩበት የነበረው የምርጫ ክልል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 መርካቶ አካባቢ እንደነበር ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ፕሬዚዳንቱ አካሄዱን ክፉኛ ተችተውታል፡፡ ‹‹መሠረታዊ የሆነውን ሕገ መንግሥታዊ የዜጎች የመመረጥና የመምረጥ መብት ተጥሷል፤›› በማለት አካሄዱ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይጋጫል በማለት ተቃውመዋል፡፡በዕጣ የሚባል ነገር በየትኛውም ዓለም የለም ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ ‹‹ከሆነም ሊደረግ የሚገባው የማጣሪያ ምርጫ ይደረግና በማጣሪያ ምርጫው የተሻለ ውጤት ያገኙት መጨረሻ ላይ ለፍፃሜ ወይም ለዋናው ምርጫ ይቀርባሉ እንጂ፣ አንድ ፓርቲ ዕጣ ስላልወጣለት አይወዳደርም ማለት አስገራሚ ነው፤›› በማለት አስረድተዋል፡፡ምርጫ ቦርድ ይፋዊ በሆነው የፌስቡክ ገጹ ላይ ግን የኢንጂነር ይልቃልን ትችት ‹‹ክሹፍ አመክንዮ ነው›› በማለት ገልጾታል፡፡ ለዚህም እንደማሳያነት የሚያቀርበው የመጀመሪያ ምክንያት ደግሞ፣ ሕጉ አገልገሎት ላይ የዋለው በ1999 ዓ.ም. መሆኑን ነው፡፡ ሰማያዊንም ሆነ ሌሎች አዳዲስ ፓርቲዎችን ለመጉዳት የተፈጠረ አሠራር አልተዘረጋም ሲልም ተከራክሯል፡፡ሌላው ቦርዱ የሚያቀርበው መከራሪያ ደግሞ በዚህ ሕጉን ተከትሎ በተካሄደው ፓርቲዎችን በዕጣ የመለየት ሥራ መሠረት፣ ‹‹ሰማያዊ ወደ ዕጣ ከገባባቸው 18 የምርጫ ክልሎች በሦስቱ ዕድል ሳይቀናቸው ሲቀር በ15ቱ ዕጩዎች አልፈውለታል፤›› የሚል ነው፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ ሪፖርተር ለሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት አዋጁ በ1999 ከመውጣቱ አንፃር ፓርቲው ከዚህ ቀደም በዚህ አዋጅ ላይ ያሰማው የተቃውሞ ድምፅ ነበር ወይ በማለት ጥያቄ አቅርቦላቸው ነበር፡፡ ፕሬዚዳንቱም፣ ‹‹እነዚህን ሕጐች በመቃወም በተደጋጋሚ ሠልፍ ወጥተናል፡፡ አፋኝና ፀረ ሕገ መንግሥት የሆኑ አዋጆችን ለምሳሌ የፀረ ሽብር፣ የበጐ አድራጐት ድርጅቶችና ማኅበራት፣ የመገናኛ ብዙኃን፣ የመረጃ ነፃነትና የምርጫ አዋጆች ላይ ተቃውሞአችንን አሰምተናል፤›› ብለዋል፡፡ በተጨማሪም፣ ‹‹ይህን አንቀጽ በተናጠል ባይሆንም አዋጆቹን በአጠቃላይ የሕገ መንግሥቱን መሠረታዊ እሳቤዎች እናድናቸው በሚል ብዙ ጊዜ ስንጮህ ነበር፤›› በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ቀጣይ የፓርቲውን እንቅስቃሴ በተመለከተ ‹‹የእኔ ከዚያ ቦታ መውጣት በፓርቲው አጠቃላይ ሥራ ላይ የሕግን ኢፍትሐዊነት ከማሳየት ባለፈና በአጠቃላይ የምርጫው ሒደት ብዙ ችግር ያለበት መሆኑን ከማሳየት በዘለለ፣ በእኔ ሥራም ሆነ በሰማያዊ አቋም ላይ በተለየ ሁኔታ የሚያሳድረው ነገር የለም፤›› ብለዋል፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ ወ/ሮ ሰሎሜ በጉዳዩ ላይ ለሪፖርተር ማብራያ የሰጡ ሲሆን፣ ‹‹በሕጉ መሠረት ነው የተወሰነው፡፡ በእኔ ላይ ለብቻዬ የደረሰ ነገር አይደለም፤›› ብለዋል፡፡‹‹ነገር ግን ውሳኔው በአገራቸው ፖለቲካ ውስጥ መሳተፍና የዜግነት ግዴታቸውን መወጣት የሚፈልጉ ግዴታቸውን በመወጣት በአገራቸው ፖለቲካ መሳተፍ የሚፈልጉ ሰዎች ዜጐችን እንዴት ነው የሚያየው በማለት ከመጠየቅ ባለፈ፣ የዜጐችን ተሳትፎ ይገታል ብዬ አስባለሁ፤›› በማለት ገልጸዋል፡፡  ወ/ሮ ሰሎሜ ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሰጠውን ያህል እንኳን ለግል ዕጩዎች መብት ትኩረት አለመስጠቱን ተችተዋል፡፡ ‹‹ዕጣ እንኳን አናወጣም፡፡ በቀጥታ ነው ከውድድር ውጪ የምንሆነው፡፡ ነገር ግን የግል ዕጩ የሚያልፍበት ሒደት ግን ከባድ ነው፡፡ ፊርማ ማሰባሰብ አለ፣ ምንም ዓይነት የመንግሥት ድጋፍ አይሰጥም፣ የአየር ሰዓት አይሰጥህም፡፡ ስለዚህ አንድ ሰው ይህን ያህል ጥረት ካደረገ ሌላው ቢቀር ዕጣ የማውጣት ዕድል እንኳን ቢሰጥ በጣም ደስ ይለኝ ነበር፤›› በማለት ስሜታቸውን ገልጸዋል፡፡ለብዙ ሰዎች ተስፋ አስቆራጭ ሒደት እንደሆነ ወ/ሮ ሰሎሜ የገለጹ ሲሆን፣ በአገሩ ፖለቲካ መሳተፍ የሚፈልግን ነገር ግን አሁን ባለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጨዋታ ደስ የማይለውን አካል ለማቀፍ ሊታሰብበት እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡   ", "passage_id": "405253317ac5da9cd86cb46fb377f983" }, { "cosine_sim_score": 0.5084630992411795, "passage": "\nመኢአድና አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ካንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ አዲስ ፓርቲ መመስረታቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ አስታወቁ።የሁለቱ ፓርቲዎች መሪዎች የቅድመ-ውህደት ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ውህደቱን ለማጠናቀቅ አስፈላጊውን ስራዎች እየሰሩ መቆየታቸውን የፓርቲዎቹ መሪዎች ይፋ አደረጉ።", "passage_id": "a90f8f0e052d1c6942987177c70b6691" }, { "cosine_sim_score": 0.5073639002474266, "passage": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ካሉት አምስት የቦርድ አባላት መካከል አንዱ የሆኑት ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) ሰኞ ዕለት [መስከረም 18] በገዛ ፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማስገባታቸው ይታወሳል። የቦርዱ አባላት ሚናቸው ምንድነው?የቦርዱ አባላት እንዴት ይመረጣሉ?የምርጫ ቦርድ አባላት እነ ማን ናቸው?ብርቱካን ሚደቅሳ- የቦርድ ሰብሳቢአቶ ውብሸት አየለ - የቦርድ ምክትል ሰብሳቢአበራ ደገፋ (ዶ/ር) - የቦርድ አባልብዙወርቅ ከተተ (ወ/ሪት) - የቦርድ አባልጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) - የቦርድ አባልብርቱካን ሚደቅሳ (ወ/ሪት) የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሲሆኑ ቦርዱ ተጨማሪ አራት አባላት አሉ። ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር)፣ አቶ ውብሽት አየለ፣ ብዙወርቅ ከተተ (ወ/ሪት) እና አበራ ደገፉ (ዶ/ር) የምርጫ ቦርድ አባላት በመሆኑ ሰኔ 2011 በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሾማቸው ይታወሳል።አምስት አባላት ያለው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ምርጫ እና ሕዝበ ውሳኔን በተመለከተ ከፍተኛውን የመወሰን ኃላፊነት የያዘ አካል ነው። በዚህም ቁልፍ ውሳኔን የማሳለፍ ስልጣን እንዳለው ይነገራል። በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011 መሠረት ቦርዱ በሕገ መንግሥቱ እና በምርጫ ሕግ መሠረት የሚካሄድን ማንኛውንም ምርጫ እና ሕዝበ ውሳኔ በገለልተኝነት ያስፈጽማል። የምርጫ ቦርድ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ደግሞ በምርጫ ሂደት የምርጫ ውጤትን የሚያዛንፍ የሕግ ጥሰት ተከስቷል ብለው ሲያምኑ ውጤቱን መሰረዝና ድጋሚ ምርጫ እንዲካሄድ የመወሰን ስልጣን አላቸው። የሥራ አመራር ቦርዱ የምርጫ ቦርድ የመጨረሻው ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አካል ሆኖ የሚያገለግል ሲሆን የምርጫ ውጤቶች ይፋ ከመደረጋቸው በፊት የምርጫ ውጤቶችን ያጸድቃል። የምርጫ ሕጎችን ማስፈጸም፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን መቆጣጠር፣ ለፖለቲካ ፓርቲዎች ድጎማ ማከፋፈል፣ ለምርጫ ታዛቢዎች ፈቃድ መስጠት እና መቆጣጠር፣ የምርጫ ቁሳቁሶችን ማሰናዳት እንዲሁም በጀት አዘጋጅቶ ሥራ ላይ ማዋል የሚሉት ከቦርዱ ስልጣን እና ተግባር መካከል ተጠቃሽ ናቸው። የቦርድ አባላት የሚመረጡት ዝርዝር ሥነ-ሥርዓቶችን ተከትሎ ነው። በቅድሚያ ጠቅላይ ሚንስትሩ እጩ የቦርድ አባላትን የሚመለምል ኮሚቴ ያቋቁሟሉ። የዚህ ኮሚቴ አባላት ደግሞ ከተለያዩ የሕብረተሰቡ ክፍል የሚወጣጡ እና ገለልተኛ የሆኑ ግለሰቦችን ያቀፈ መሆን ይኖርበታል።ከሐይማኖት ተቋማት፣ ከሳይንስ አካዳሚ፣ ከሠራተኞች ኮንፌዴሬሽን፣ ከንግድና ማኅበራት፣ ከሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እንዲሁም ከሲቪል ማኅበራት እና ከአገር ሽማግሌዎች የሚመረጡ ሰዎች የኮሚቴው አባላት ይሆናሉ። ከዚያም ይህ ኮሚቴ የምርጫ ቦርድ አባል ሊሆኑ የሚችሉ እጩዎችን ጥቆማ ከሕዝብ፣ ከፖለቲካ ድርጅቶች እና ከሲቪል ማኅበራት ይቀበላል። ኮሚቴው ከተጠቆሙት ሰዎች ውስጥ የቦርድ አባላት ሊሆኑ የሚችሉ እጩዎችን በመለየትና ፍቃደኝነታቸውን በማረጋገጥ የእጩዎቹን ዝርዝር ለሕዝብ ይፋ በማድረግ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ያቀርባል። ጠቅላይ ሚንስትሩም የእጩዎቹ ስም ዝርዝር ከኮሚቴው ከደረሰባቸው በኋላ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር በቀረቡት እጩዎች ላይ ምክክር ያደርጋሉ። ከምክክሩ በኋላ ጠቅላይ ሚንስትሩ እጩዎቹን ለሹመት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ። ምክር ቤቱም የቀረቡት እጩዎችን በአብላጫ ድምጽ ሲያጸድቅ እጩዎቹ የቦርዱ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ሆነው ይሾማሉ። ብርቱካን ሚደቅሳ (ወ/ት) የቦርዱ ሰብሳቢ ሲሆኑ ቦርዱ ተጨማሪ አራት አባላት አሉ። ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር)፣ አቶ ውብሽት አየለ፣ ብዙወርቅ ከተተ (ወ/ሪት) እና አበራ ደገፉ (ዶ/ር) የምርጫ ቦርድ አባላት በመሆኑ ሰኔ 2011 በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሾማቸው ይታወሳል።ከሐርቫርድ ዩኒቨርሲቲ በሕዝብ አስተዳደር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሰሩት ብርቱካን ሚደቅሳ ቀደም ሲል የፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው አገልግለዋል። ብርቱካን ወደ ስደት ከመሄዳቸው በፊት በተቃዋሚ ፓርቲ አባልነት በፖለቲካው ውስጥ ይንቀሳቃሱ እንደነበረ ይታወቃሉ። ብዙ የተባለለትን የ1997 ዓ.ም ምርጫን ተከትሎም ከተነሳው ውዝግብ ጋር በተያያዘ በተደጋጋሚ ለእስር የተዳረጉ ሲሆን የዕድሜ ልክ እስራትም ተፈርዶባቸው ነበር። ከእስር ከወጡ በኋላ ወደ አሜሪካ ተጉዘው ጥናቶችን አድርገዋል። ከሰባት ዓመታት ስደት በኋላም በ2011 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን እንዲመሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተሹመው ቃለ መሐላ ፈጽመዋል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን በሊቀ መንበርነት እየመሩ ይገኛሉ።አቶ ውብሸት አየለ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ምሩቅ ናቸው። በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በዳኝነት አገልግለዋል። ከዳኝነት ሥራቸው ለቀው የራሳቸውን ቢሮ በመክፈት የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ ሆነው ሠርተዋል።አቶ ውብሸት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን በማማከር፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ውይይት በማስተባበር እንዲሁም በሌሎች የቦርዱ እንቅስቃሴዎች ላይ በሙያቸው ተሳትፎ ሲያደርጉ መቆየታቸው ተጠቅሷል። አቶ ውብሸት በሲቪክ ማኅበራት እና ማኅበረሰባዊ እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ተሳትፎ እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል። አበራ ደገፋ (ዶ/ር ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በሶሻል ወርክ እና ሶሻል ዴቨሎፕመንት ከአ.አ.ዩ አግኝተዋል። በተጨማሪም፣ በኔዘርላንድስ ከሚገኘው ኢንስቲትዩት ፎር ሶሻል ስተዲስ፣ በዓለም አቀፍ ሕግ እና ልማት የድኅረ ምረቃ ዲፕሎማ አላቸው።በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው የመምህርነት ሥራቸው ባሻገር በልዩ ልዩ ከፍተኛ ኃላፊነቶች በሙያቸው እንዳገለገሉ የሚነገርላቸው አበራ (ዶ/ር)፤ በዘመን ባንክ፣ በፍትሕ ሚኒስቴር የጠበቆች አስተዳደር ጉባኤ እና በኦሮሚያ የሕግ ጆርናል የቦርድ አባል በመሆን መስራታቸው ይጠቀሳል።የምርጫ ቦርድ አባል ሆነው ከመሾማቸው በፊት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕግ እና የፍትሕ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ እንዲሁም የአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባል ሆነዋል።ብዙርቅ ከተተ(ወ/ሪት) የከፍተኛ ትምህርታቸውን ከኩባ ሐቫና ዩኒቨርሲቲ የውጪ ቋንቋዎች ትምህርት ክፍል በሥነ ቋንቋ የሁለተኛ ደረጃ ዲግሪ አግኝተዋል። ብዙወርቅ (ወ/ሪት) በልዩ ልዩ ተቋማት አገልግለዋል። ከእነርሱም መካከል የቀድሞው የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን፣ አክሽን ኤይድ ኢንተርናሽናል ይገኙበታል። በግጭት አፈታት እና መከላከል ላይ በሚሠራው የጀርመን አማካሪ ድርጅት ውስጥም፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፕሮጄክት አስተባባሪ ሆነው ሠርተዋል።ብዙወርቅ (ወ/ሪት) በመልካም አስተዳደር፣ በአቅም ግንባታ እና ሲቪክ ተሳትፎን በማበረታታት ላይ የሚሠራ፤ 'ዜጋ ለዕድገት' የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት መሥራች እና የቦርድ ሊቀ መንበር ሆነው አገልግለዋል።ከቦርዱ ይፋዊ ድረ-ገጽ ላይ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ያገኙት በ2010 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነው።ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ አገልግለዋል። በትግራይ ክልል የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ እና በመቀለ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መምህር እና ዲን፣ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኤግዚኪዩቲቭ ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል። ጌታሁን (ዶ/ር) የተለያዩ የምርምር ጽሑፎችን በአገር ውስጥና በዓለም አቀፍ የኅትመት ውጤቶች ላይ ማሳተማቸውም ተጠቅሷል። ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የቦርድ አባል ሆነው ከተሾሙ በኋላ በኃላፊነታቸው ላይ ከአንድ ዓመት ብዙም ባልበለጠ ጊዜ ከቆዩ በኋላ ነው በፈቃዳቸው ሥራቸውን ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸው የተነገረው። በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ የቦርዱ ዋነኛ ሥራ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ስድስተኛ አገራዊና ክልላዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከሰት በኋላ ወደዚህኛው ዓመት መሸጋገሩ ይታወሳል። ከሳምንት በፊት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አገራዊው ምርጫ በዚህ ዓመት እንዲካሄድ ለማድረግ አስፈላጊው ዝግጅት እንዲደረግ ከወሰነ በኋላ፤ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሚጠበቅበትን ለመወጣት ዝግጅት በሚጀመርበት ወቅት ከቦርድ አባላቱ አንዱ የሆኑት ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) ኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ መወሰናቸው ለብዙዎች እንቆቅልሽ ሆኗል። ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) ከቦርድ አባልነታቸው ለመልቀቅ መወሰናቸውን በመግለጽ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥያቄ ከማቅረባቸው ውጪ ምክንያታቸው ምን እንደሆነ የገለጹት ነገር የለም። ", "passage_id": "4d380eb531a893e1dc5655a2783d8b7b" }, { "cosine_sim_score": 0.4932034717219368, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባዘጋጃቸው የተለያዩ መመሪያዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክሮችን አከናወነ፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ 1162/ 2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የተለያዩ መመሪያዎችን በማዘጋጀት ከመጽደቃቸው በፊት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የተለያዩ ምክክሮችን እያደረገ ይገኛል፡፡የምክክሮቹ አላማ በባለድርሻ አካላት የሚሰጡ ግብአቶችን ለማካተት እና መመሪያዎቹንም ለማስተዋወቅ ነው።ዛሬ ህዳር 14 ቀን 2013 ዓ.ም በልዩ ሁኔታ የሚቋቋሙ የምርጫ ጣቢያዎች መመሪያ እና የአርብቶ አደር መራጮች ምዝገባ መመሪያ ከሲቪል ማህበራት ጋር ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን በተለይም በአርብቶ አደሮች ፤ተማሪዎች፣ በአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ፤ በሴቶችና አካል ጉዳተኞች ላይ የሚሰሩ ሲቪል ማህበራት በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል፡፡የሁለቱ መመሪያዎች ዋና አላማ ከቋሚ የመኖሪያ አድራሻቸው ርቀው የሚኖሩ ዜጎች በህገ መንግስቱ የተረጋገጠላቸውን የመምረጥ መብት በተሟላ መልኩ ለመጠቀም እንዲችሉ ተደራሽ የሆነ አሰራር ለመዘርጋት እንዲሁም በአርብቶ አደር አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦች ከአኗኗራቸው ዘይቤ አኳያ የመምረጥ መብታቸውን ሳይጠቀሙ እንዳይቀር ለማድረግ የሚያስችል ስርአት መዘርጋት መሆኑ በውይይቱ ላይ ተገልጿል፡፡በውይይቱ ወቅት የመራጮች ምዝገባ በአርብቶ አደር አካባቢዎች እንዲሁም በተፈናቀሉ ዜጎች መኖሪያዎች እንዴት ሊሆን እንደሚችል፣ የመራጮች ምዝገባ እና የምርጫ ቀን በልዩ ሁኔታ እንዴት እንደሚስተናገድ፣ የአንድ ምርጫ ጣቢያ የመራጮች ቁጥር ( 700 መራጮች) አወሳሰን እንዴት እንደሆነ ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን የተለያዩ መመሪያዎቹን የተሻለ ሊያደርጉ የሚችሉ ግብአቶችም መገኘታቸውን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።ባለፈው አርብ ህዳር 11 ቀን 2013 ዓም የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ የአየር ሰአት ድልድል መመሪያ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሚዲያዎች ጋር ውይይት ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በውይይቱ የአየር ሰአት ድልድል ቀመር፣ ድልድሉ ከዚህ በፊት የተካሄደበት መንገድ እና የድልድሉ ማከናወኛ ቴክኖሎጂ በቦርዱ እና በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን አማካኝነት ቀርበዋል። በውይይቱም ከዚህ ቀደም በፓርላማ መቀመጫ ያለው ፓርቲ የሚያገኘው የአየር ሰአት ከ60 በመቶ ወደ 5 በመቶ እንዲቀንስ መደረጉ የውድድሩን ሜዳ የተሻለ እንደሚያደርገው የፓርቲዎች ተወካዮች ገልጸዋል፡፡ ለአየር ሰአት ድልድሉ ፓርላማ መቀመጫ መስፈርት በተጨማሪ– በእኩል የሚደለደል – 25 በመቶ– ፓርቲው በሚወዳደርበት የፌደራል እና/ወይም የክልል ም/ቤቶች በሚያቀርባቸው እጩዎች ብዛት የሚደለደል- 40 በመቶ – ፓርቲው በሚያቀርበው የሴት እጩ ተወዳዳሪዎች ብዛት የሚደለደል፣- 20 በመቶ– ፓርቲው በሚያቀርበው የአካል ጉዳተኛ እጩዎች ብዛት የሚደለደል፡፡ – 10 በመቶ መሆኑ ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱም ለሴት እጩዎች ማቅረብ የተቀመጠው ቀመር በዝቷል የሚል ሃሳብ ከፓርቲዎች ቀርቦ የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ መስፈርቶቹ የተቀጡበትን ምክንያት አስረድተዋል፡፡ከዚህም በተጨማሪ ኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ቀመሩን መሰረት በማድረግ ስለሚኖረው የአሰራር ስነስርአት እና የግል ሚዲያዎች የጠበቅባቸው ሃላፊነት ላይ ለተጠየቁ ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል።", "passage_id": "01b72ad29f4cc9b6408e675ddb0fcd8d" }, { "cosine_sim_score": 0.4886292603324255, "passage": "የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ የብሔራዊ የደረጃዎች ምልክት የመጠቀም ፈቃድ ሰጥቷቸው የነበሩ ዘጠኝ የምግብ ዘይት ፋብሪከዎችን፣ ምልክቱን የመጠቀም ፈቃዳቸውን ሰረዘ፡፡የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ይፋ እንዳደረገው ዘጠኙ የምግብ ዘይት ፋብሪካዎች የብሔራዊ የደረጃዎች ምልክት የመጠቀም ፈቃድ ሰጥቷቸው የነበረ ቢሆንም፣ ምልክቱን ለመጠቀም የገቡትን ግዴታ ሊያሟሉ ባለመቻላቸው ፈቃዳቸውን ሰርዟል፡፡ዘጠኙ የምግብ ዘይት ማምረቻዎች የብሔራዊ ደረጃዎች ምልክትን ለመጠቀምና ፈቃድ ለማግኘት የሚያስችላቸውን መሥፈርት በማሟላታቸው፣ የካቲት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. ፈቃድ አግኝተው ነበር፡፡ ሆኖም የብሔራዊ ደረጃዎች ምልክት የመጠቀም ሰርተፊኬት ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ከተሰጣቸው በኋላ ግን የገቡትን ግዴታ ሊያሟሉ ባለመቻላቸው ዕርምጃ እንደተወሰደባቸው፣ የኤጀንሲው የኮሙዩኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት አገልግሎት ኃላፊ አቶ ይስማ ጅሩ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡በኤጀንሲው ውሳኔ ምልክቱን እንዳይጠቀሙ ፈቃዳቸው የተሰረዘባቸው ፎህ ኢንተርናሽናል አግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ገቦ የምግብ ዘይት ፋብሪካ፣ ጉታ ዳቦ የምግብ ዘይት ፋብሪካ፣ ኩዩ የምግብ ዘይት ፋብሪካ፣ ሙላት አበጋዝ፣ ኡስማን አብዲ፣ አስማማው ሙሔ፣ ይርጉ ፍሰሐና ኤርሚያስ ተስፋዬ የተባሉት የምግብ ዘይት ፋብሪካዎች ናቸው፡፡ዘጠኙ የዘይት ፋብሪካዎች ምርቱን ለመጠቀም የሚያስችላቸውን ግዴታዎች ባለማሟላታቸው የተለያዩ ምክንያቶችን እያቀረቡ ነው ተብሏል፡፡ በተፈለገው የጥራት ደረጃ ላለማምረታቸው አንዱ ምክንያት የጥሬ ዕቃ አቅርቦት እጥረት ነው፡፡ ተፈላጊውን ግብዓት በወቅቱ ሊያገኙ ባለመቻላቸው በገቡት ግዴታ መሠረት ማምረት ያላስቻላቸው መሆኑን ለኤጀንሲው ጭምር እንዳሳወቁም ለማወቅ ተችሏል፡፡ሌላው እንደ ምክንያት እየቀረበ ያለው ደግሞ የምግብ ዘይት አስገዳጅ ደረጃ ቢሆንም፣ ሁሉም ዘይት አምራቾች ላይ ተፈጻሚ ሊሆን አለመቻሉ ነው፡፡ አስገዳጅ ሕጉ በሁሉም ዘይት ማምረቻዎች ላይ ተፈጻሚ አለመሆኑ ደግሞ፣ የምግብ ዘይት ገበያን እያዛባ በመሆኑ አንዳንዶች ከደረጃ በታች እንዲያመርቱ እየተገደዱ በመሆናቸው በተቀመጠው መሥፈርት መሠረት እንዳያመርቱ ምክንያት እየሆነ ነው ተብሏል፡፡እንዲህ ዓይነት አስተያየቶች ለኤጀንሲው መቅረባቸውን ያስታወሱት አቶ ይስማ፣ ኤጀንሲያቸው ያለበት ኃላፊነት በተሰጣቸው ደረጃ መሠረት ካላመረቱ ፈቃዳቸውን መሰረዝ ብቻ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡‹‹አሁን ፈቃዳቸው የተሰረዘባቸው በቁጥጥር የተደረሰባቸው ናቸው፤›› ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ አሁን በገበያ ውስጥ ያሉት የምግብ ዘይቶች ከፊሉ የጥራት ደረጃ ምልክት ያላቸው ሲሆን፣ የጥራት ምልክት የሌላቸው የምግብ ዘይት ምርቶችም በገበያ ውስጥ እየተሸጡ ናቸው፡፡ኤጀንሲው ፈቃድ መስጠትና ደረጃውን ያልጠበቀ ምርት ሲገኝ ደግሞ ፈቃድ መሰረዝ ኃላፊነቱ በመሆኑ፣ ወደፊትም ከተቀመጠው ደረጃ በታች ያሉ ምርቶችን በሚያቀርቡ ላይ ዕርምጃው እንደሚቀጥልም የኤጀንሲው መረጃ ያስረዳል፡፡ኤጀንሲው የዘይት ፋብሪካዎቹ ምልክቱን እንዳይጠቀሙ ያግድ እንጂ ሥራ እንዲያቆሙ ክልከላ አላደረገም፡፡ ይህንን ማድረግ የሚችለው ሌላ አካል እንደሆነ ያስታወቁት አቶ ይስማ፣ ዋናው ጉዳይ ኅብረተሰቡ መረጃውን አውቆ የጥራት ደረጃ ያላቸውን ምርቶች እንዲጠቀም ለማድረግ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡  ", "passage_id": "2a76f30d7ca12b752acae447fd3b6e08" } ]
fdf7423415f0f7415670bee6430e36b6
87f0318b9c8f5ebe0b98ed8791742e21
ሥሜት ምንድ ነው? .. ከልክ ያለፈ ሥሜት፣ ሃሳብና አንድምታዎቹ
ሃኪምዎን ይጠይቁ፥ በሰው ልጅ የተፈጥሮ ሥሜት፣ ምንነት። ጠባይና የስነ ልቦና ጤና - አለፍ ብሎም ከጤናማው ምሕዋር ውጭ የሚታዩ ሁኔታዎችን የሚመረምር አዲስ ተከታታይ ቅንብር ነው።የአንጎልና የሥሜትን ቁርኝት፤ ስለ አንድ ነገር ያለን ወይም በውስጣችን ያደረ “ከልክ ያለፈ” ወይም “የተጋነነ” ሥሜት በማሕበረሰብ ደህንነት ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተፅዕኖ የሚመለከቱ አወያይ ጭብጦችም ይመለከታል።ለጥያቄዎቹ ሞያዊ ትንታኔውን የሚሰጡን፥ የዘወትር የፕሮግራሙ ተባባሪ፤ በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሜዮ ክሊኒክ የነርቭና የአዕምሮ ህክምና ልዩ ባለሞያና በህክምና ትምህርት ቤቱ የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ ገዳ ናቸው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/understandin-emotions-and-implications-with-prof-yonas-geda-voa-alula-kebede-may-07-2019/4912701.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5726625406680348, "passage": "ውዶቼ እዚህች ሀገር ላይ ሁሉን አውቃለሁ ባይና ጉዳዮችን በልበ ሙሉነት ኧረ እንደውም በድፍረት የሚተነትን በዝቷል። መፍትሄን አመላካች ከመሆን ይልቅ ጠያቂና ፈላጊ በርክቷል። ለኔ ያለ ስራና ያለ ሙያው ብዙ የሚናገር በዝቶ ታየኝ፤ያለ ሚዛን የሚፈርድ ያለ መረጃና እውቀት የሚናገር ድምፅ ጎልቶም ተሰማኝ። በአንድ አገራዊ ጉዳይ ላይ ወይም ፖለቲካዊ ሁነት ላይ ጥልቅ እውቀት ያለው ይመስል ሁሉም ትንታኔ ግራ አጋብቶኛል። እንደው ማን ይሙት የአንድ አገር ዜጋ በሙሉ ፖለቲከኛ መሆን በአንድነት እንዴት ይቻለዋል? በየ ታክሲና መጓጓዣው በየስራና መዝናኛው ብቻ በብዙ መዳረሻዎች የሁላችን ሥራ ተመሳሳይ የሆነ ያህል ተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ጥልቅ ትንታኔ መስጠት የተላመድነው ጉዳይ ሆኗል። ሁሉም ጋዜጠኛ ከሆነ ከየትኛው ትክክለኛ መረጃ እንቀበል? ሁሉም ተቺ ከሆነ የሚተቸውን በምን እንወቅ? ሁሉም ተቆጪ ከሆነ የሚቆጡትን በምን እንለይ? ሁሉም ተጎዳሁ ባይ ከሆነ ጎጂውን ከየት እናግኘው? ሁሉም ጠያቂ ከሆነ የሚጠየቀው ማን ይሆን? በተለይ አሁን አሁን ሁላችንም የፖለቲካ ሳይንስ ሙህር አልያም ፖለቲካን አብጠርጥረን የተረዳን ያህል ፖለቲከኞች የሆንን ያህል ፖለቲካን መተርተር እና መስፋት ቀሎናል። ኧረ ከፍ ብለን መፃዩን የፖለቲካ ሁኔታም የምንተነብይ ነብይ ሆነናል። እኔ የምለው ሁሉም ፖለቲከኛና ተንታኝ ከሆነ ማነው ሲቪሉን የሚመራው? ማነው የበዛውን የሲቪሉን ሥራ የመተገብረው? ኧረ ወደ ሥራ። ያለ ተግባርና ሚናችን እየገባን ትነታኔና ብያኔ መስጠታችን ምን ይሉታል? አገራዊ የሆኑና የራሳችን ጉዳዮች ላይ አያገባንም የሚል አቋም የለኝም። ነገር ግን ሁሉን ልናውቅ ሁሉም በልኩ መተንተን ስለማንችል ሙያን ለሞያተኛ ትትን እኛ የምንችለውና የምናውቅ ላይ ትኩረት አድርገን ሀሳብና አስተያየት ብንሰጥ የሚል ነው መነሻዬ። እሰቲ እውነት አሁን ላይ ያለንን ልመድና አሁናዊ ሁኔታዎች እናስተውል። የምናነሳና የምንጥለው፤ የምንሰቅልና የምናወርደው ፖለቲካ በፖለቲከኞቹ ልክ ገብቶን የፖለቲካን ስሌት በትክክል አውቀን ነው? እንደልባችን የምንተነትነው እንዴት ነው? ድፍረቱ አልበዛም? ጉዳዩን ለጉዳዩ አዋቂ ትተን እኛ በሚመለከተን በምናውቀው ላይ ብቻ ትኩረት አድርገን አገራዊ በጎ ተፅዕኖ መፍጠር ላይ ብንረባረብስ። ሁሉን አዋቂና ስለሁሉም ብያኔ ሰጪ መሆን እንዴት ይቻለናል? አሁንማ የማናውቀውን እየሰነጠቅን የምናውቀውን በማናውቀው እንዳናጠፋው ሰጋሁ። ሙያ አለን እኛ በዚያ ሙያችን ላይ ብቁ ከሆንን ተፅዕኖ መፍጠር ከቻልን ለአገር በቂ ነው። ያለ ሥራችን ገብተን መወናበድ ያለ ሙያችን መተንተንና ምላሽ የሌለው ጥያቄ ማቅረብ እየተላመድን ነው። አንድ ለምላሽ የሚሆን ጥያቄ ሳናቀርብ መቶ መልሶች መናፈቅ ጀምረናል። የምንጠይቀው ጥያቄ እና የምንፈልገው መልስ የሚሰጠን መልስና የሚመለስበት መንገድ አልተገናኝቶም ሆኗል። ውል የሌለው ጥያቄ የተቃና መልስ እንዴት ሊያገኝ ይችላል? አንድ ወቅት ላይ አንድ እንቁራሪትና መቶ እግር መንገድ ላይ ተገናኙ። መገናኘታቸው አጋጣሚና ለመጀመሪያ ጊዜ ነበረና እንቁራሪት በመቶ እግር ተደመመች። ባየችው ነገር ተደንቃ፤ “አቤት ይሄ ሁሉ እግር ይዞ እንዴት አቀናጅቶ ሳይወላዳ በትክክል ሊራመድ ቻለ?” የሚል የመደመም ምርምር ውስጥዋ ተፈጠረ። መልሱን በራስዋ መግኘት ተሳናትና ጥያቄውን ለመቶ እግር አቀረበች። “ውድ መቶ እግር እንደው የእግሮችሽ መብዛት ቢያስደንቀኝ በስርዓት መምራትና በተቃና መንገድ መጓዝሽ ቢያስገርመኝ ጥያቄ ላቀርብልሽ ወሰንኩ።” ቅልስልስ እያለች ምላሽ እንዲሰጣት በመጓጓት ቀጠለች። “እግሮችሽ እንዴት እንደሚራመዱና እንዲህ በዝተው ሳይወላገዱ ተራቸውን ጠብቀው እንዴት ሊንቀሳቀሱ ቻሉ? ውዴ! የኔ እኮ አራት ሆነው እኳን በስርዓት መራመድ አቅቶኝ የምሄደው እየዘለልኩ ነው።” በማለት በትህትና ከስዋ እውቀት የራቀውን ለመረዳት የምትፈልገውን ጥያቄ በትህትና ለመቶ እግር አቀረበች። የስዋ አለመቻል እየቆጫትና ከስዋ በተሻለ ትችላለች ብላ ያሰበቻትን የመቶ እግር እግርን እያየች። መቶ እግርም ኮራ ብላ ስለ እግሮችዋ የተጠየቀችወን ጥያቄ በመመፃደቅ ስሜት በመኮፈስ ምላሽ መስጠት ጀመረች። “ይሄውልሽ እንቁራሪት እኔ የታደልኩ ነኝ መቶ እግሮች አሉኝ። መቶ እግሮቼን ያላንዳች ማወላዳት ተራ በተራ መንቀሳቀስና በኩራት ወደፈለኩት መሄድ ያስችለኛል።” ለተጠየቀችው ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ተፈጥሮ ያደላትን ሰርታ ወይም ለፍታ ያገኘችው ይመስል ስለራስዋ ችሎታ ትዘረዝር ጀመር። እንቁራሪት አልተበሳጨችም ይልቁንም የፈለገችው ምላሽ ለመስማት መታገስ ነበረባት ታገሰች። በመጨረሻም መቶ እግር ማብራሪያዋን ከመጨረስዋ በፊት እንዲህ አለች “ ይሄውልሽ እንቁራሪት ውዴ ይሄ ምርጥ ችሎታዬ ላንቺ ለማሳየት እወዳለሁ እግሮቼን እንዴት እደማንቀሳቅሳቸው በተግባር ላሳይሽ ነው። አንቺም በአንክሮት ተከታተይኝ።” ብላ በተግባር እርምጃዋን ለማሳየት ተዘጋጀች። እንቁራሪትም በጉጉት መከታተል ጀመረች። መቶ እግር ማብራሪያዋን ቀጠለች “ስራመድ እኔ የማደርገው ምን መሰለሽ መጀመሪያ የፊት እግሬን አስቀድማለሁ ከዚያ ሁለተኛው እግሬን እንደዚህ በማንሳት አስከትለዋለሁ….” በማለት በተግባራዊ እንቅስቃሴ ማሳየትዋን ቀጠለች መሀል ላይ ግን በማሳየት ሂደት ውስጥ ሳለች ተፈጥሯዊ ቅንጅትዋ ይዛባና መሄድ ይሳናታል። ለእንቁራሪት አረማመድዋን ማስተማር፤ቄንጥዋን ማሳየት አይደለም እግሮችዋ ተወለጋግደው በስርዓት መቆም አቃታት ። በግራ\nመጋባት ስሜት የምትመለከታት እንቁራሪት በሁኔታው ግራ ተጋባች። መቶ እግር ጭራሽ በፊት ትሄድ የነበረው እርምጃ ጠፍቶባት ኩርት ብላ ቆማ እንቁራሪት ላይ ማፍጠጥ ያዘች፤ጭራሹንም ትቆጣ ጀመር። በመጨረሻም መቶ እግር ለዚህ ሁሉ ያበቃቻት እንቁራሪት አረማመድሽን አሳይኝ ስላለቻት መሆኑ በፅኑ አምና በንዴት እንዲህ አለች። “አንቺን ከማግኘቴ በፊት እንደ አፈጣጠሬ በሰላም እኖር ነበር። ምን አንቀለቀለሽ አንቺ አጓጉል ጥያቄ እየጠየቅሽ የምችለውንም አጠፋሽብኝ። ሂጅልኝ በቃ ጉዞዬን በተቃና መንገድ ልቀጥልበት።” ብላ ክፉኛ ተጣላቻት። ውዶቼ ከላይ የቀረበው የመቶ እግርና እንቁራሪት ታሪክ ትርጓሜው ጥልቅ ነው። ምን አልባት እያነበባችሁ ታሪኩን ብዙ መስጥራችሁ ይሆናል። አዎን የዚህ ታሪክ መልዕክትና የያዘው ቁም ነገር በብዙ ይሰፈር ይሆናል። ማያ ላለው ማስተዋልን ለተላበሰው። እኔ ግን ከዚህ ታሪክ አንድ ነገር ብቻ መዝዤ ያየሁትን ላመላክታችሁ። በእርግጥ በዚህ መንገድ ያየሁበት ትርጓሜዬ ላይ ላዩን እንጂ ታሪኩን በጥልቀት መርምረን እንዘርዝረው ብንባል ጊዜም አይበቃንም። እንዲሁ በገደምዳሜ የተነሳሁበትን ሀሳብ ለማጠንከር የሚረዳኝ የታሪኩ ትርጓሜን ተከትዬ በዚህ መልክ ተረጎምኩት። ወዳጆቼ አያችሁ የእንቁራሪት ፍላጎት ያላትን መሰረት ያደረገ የራስዋን አቅም በራስ ያተቃኘ ነበርና ጥያቄዋ ትክክል አልነበረም። የእንቁራሪትዋ ስህተት የስዋን አፈጣጠርና ቁመና አለመቀበልዋ፤ የተፈጠረችበት ሁናቴ መኮነንዋ ሲሆን የመቶ እግር ደግሞ ባልፈጠረችው መመፃደቋ ባለፋችው መፎከርዋ በመጨረሻም ተፈጥሮ የቸራትን የግሌ ነው አዛዡም እኔ ማለትዋ የተሰጣትን አለመውደድና መቀበል አለመፈለግዋ ይሄም ስታገኘው የነበረን ይብስ ማጣትዋ ያሳያል። የኛ ነገር በአብዛኛው የእንቁራሪትዋና የመቶ እግርን ጥያቄና መልስ በመጨረሻም ውጤቱን እየመሰለ ነው። ዛሬ ላይ የምንጠይቃቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሚፈልግ አልያ ደግሞ እውቀትን የሚፈልግ ሳይሆን ስህተትን የሚፈለቅቅ፤የምንጠይቀውን ሰው ወይም አካል ምላሽ የሚያሳጣ አድርገንዋል። የሚመለሰውም መፍትሄን የሚሰጥ ሳይሆን በጥያቄው ጭራሽ ግራ የሚጋባ አልያ ደግሞ አመላለሱን የሳተ ሆኗል። የአብዛኞቻችን ጥያቄዎች የሚያደናግሩና መልስ ከማግኘት ይልቅ የነበሩንን የሚያሳጡን ሆነዋል። ለዚህ ምክንያት ደግሞ የምንጠይቀው ጥያቄ በትክክል እኛን ያገናዘበ አለመሆኑና ከመልሱ ይልቅ የምንጠብቀው ቀድሞ ያሰብነው መሆኑ፤ ሲሆን የጥያቄያችን ምላሽ ሰጪ ብለን የተቀበልነው አካል (በእርግጥ ያልተቀበልነውን ነው መጠየቅ የምንወደው) ምላሹ ተገቢ ይሁን አልያም አይሁን እንዲመልስን ያሰብነው ነገር ካልሆነ አንቀበለውም። መላሹ ጋር ያለው እይታና እውነት ደግሞ ብዙ ጊዜ ስለሚለያይ ከጠያቂው የራቀ መልስ ይሆናል። ሥራ ለሠሪው እሾህ ላጣሪው ሲባል እዳልነበር። ዛሬ በየ ጉዳዩ አውቃለሁ ስለጉዳዩ እተነትናለሁ የሚል በዝቷል። አዎ በምናውቀው ጉዳይ ከምንሰጠው አስተያየትና ጥያቄ ይበልጥ ስለማናውቀው እኛን በማይመስል ጉዳይ ላይ አስተያየትና ጥያቄ መሰንዘር ቀሎናል። ከቤት እስከ አደባባይ የምንወያይባቸውና የምንነጋገርባቸው ጉዳዮች ሁላችንም ስለምናወራበት ጉዳይ የበቃን ተንታኝ አስመስሎናል። በጉዳዩ ላይ ያለን እውቀት ጥግ ላይ የደረሰ ያህል ወገባችን ይዘን እንሞግታለን። ይሄኔ ትክክል የሆነ ሀሳብ ከሌላ ወገን ቢቀርብልን እንኳን የኛ ሀሳብ ካልተስተካከለ ትክክሉ ሃሳብ ትክክል አይደለም። ከሙያችን ውጪ በሆነና በቂ ግንዛቤ ባልጨበጥንበት ጉዳይ እየገባን የራሳችንን አተያይ እና መሰለኝን “ነው።” እያልን ከምንደመድም መመርመርን ብናዘወትር በስሌት ብንራመድ መልካም ልምድ ይመስለኛል። ሁሌም ስለ አንድ ጉዳይ ያለን ልኬትና አተያይ ይለያያል። ያ ደግሞ በተቀረፅንበት ማህበረሰብና አካባቢ ይወስነዋል። በእርግጥ እንደ ልማድ ያለ ስሌት በጀማ መበየንና መፍረድ በአጀብ መወሰን ተላምዶብን ሊሆን ይችላል። ግን ይህ ልማድ ልንላቀቀው የማንችለውና ከኛ ጋር አብሮ የተሰራ አይደለም። ወደ በጎ ልምድና ተግባር መለወጥ እንችላለን። ወግን ወደ ሥራ ሙያን ለሙያው ባለቤት ትተን ባለንበት መስክ አገር ለማቅናት እንጣር። ያኔ ሁሉም መልካም ሁሉም በጎ ይሆናል። ሰላም ያብዛልን፤ አበቃሁ!አዲስ ዘመን  ሐምሌ 5/2011", "passage_id": "4c5f7937db2aa6af2f9e38a3c1d50b51" }, { "cosine_sim_score": 0.5075399547420884, "passage": "ከቅርብ\nጊዜ ወዲህ መደበኛ የአውቶቡስ ተጠቃሚ ሆኛለሁ። መቼም ሁሉም ነገር የሚያሳስባችሁ ስትደርሱበት አልያም ሲደርስባችሁ አይደለምን? የትኬቱ ነገር ያሳስበኝ የጀመረው አሁን ነው። ያ ሁሉ አገልግሎት የሰጠ ትኬት የት ነው የሚጣለው? እንደ ጠዋት ፀሐይ አንጋጠን የምንጠባበቀው ሽንጠ ረጅሙ አውቶቡስ፤ ወራጅ አለ የሚባልበት መጥሪያ እንዲሁም አስቂኝ ምስሎችን ማሳያ የትዕይንት መስኮቶችን ይዞ እንዴት ቆሻሻ መጣያ ሳይኖረው? እላለሁ፤ «የደላሽ!» እንደማትሉኝ ተስፋ በማድረግ። ነገሬስ ወዲህ ነው፤ አንድ ቀን ምሬት ይሆን ንዴት ወይም ቁጭት፤ ምን እንዳዘለ ባላውቅም፤ አንድ ሰውዬ ድምጹን አሰምቶ ተናገረ። ድምጹ ከአውቶቡሱ ወዲያ ጥግ ተነስቶ ተከባብረንና ተደጋግፈን በሌላው ጥግ ከቆምነው ጆሮ ደረሰ። ስለትኬት አይደለም የተናገረው፤ «ምን አለበት በሰላም ብንኖር? እንደው ተመችቶን ሃሳባችን ሞልቶ ሳንተኛ፤ ሌላው ቢቀር ትራንስፖርት አንድም ቀን እንኳ እፎይ ሳንል ይኸው ደግሞ ምርጫ እየደረሰ ነው» አሉ። እመኑኝ! እንደው ነገሩ በጽሑፍ ቀላል መስሎ ይሆናል እንጂ አነጋገራቸውስ አንጀት የሚበላ፤ ሆድ የሚያላውስ ነው። ከድምጻቸው በመነሳት ትልቅ ሰው መሆናቸውን ገምቼ አንቱ እያልኩ የጠራኋቸው እኚህ ሰው ከአነጋገራቸውና ከድምጻቸው ቅላጼ ብዙ እውነት ይቀዳል። ፍርሃት፣ አለማመን፣ ስጋት፣ ጭንቀት፣ ግራ መጋባትና መሄጃማጣት ዓይነት። «ይህን ያህል ባለፈው ምርጫ ምን ገጥሟቸው ነበር?» ሊል ይችላል፤ ማን? ባለፈው ምርጫ አሥራ ስምንት ዓመት ስላልሞላው ሳይመርጥ የቀረ በባሱ የተሳፈረ ወጣት ካለ። የሕይወት ልምድ ቀላል ነገር ይመስለናል? አይደለም። ሲያልፍ ብዙ ነገር የሚረሳ ቢሆንም፤ ነጮቹ ‹ትራውማ› እንደሚሉት ዓይነት ደርሶ ስሙ ሲጠራ እንደሚያባንን ክስተት ምርጫን የሚፈሩ ብዙዎች ናቸው። እና የሰውዬውን ንግግር ስትሰሚ ምን ምን አሰብሽ በሉኝ፤ «ላገኘው የማልፈልገው ሰው አማራጭ በሌለው ሁኔታ እንገናኝ ብሎ ቀጥሮኝ፤ የቀጠሮው ሰዓት በተቃረበ ቁጥር ‹ቀረሁ› ብሎ ቢደውልልኝ የመመኘት ዓይነት» ስሜት ተሰማኝ። ቢቀርስ!? መቼ እለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥራቸው ከዛሬ ነገ ቀነሰ ሲባል በእጥፍ አካባቢ መጨመራቸውን ተከትሎ አንዱ ቀልደኛ፤ «በቀጣዩ ምርጫ እነርሱ ናቸው የሚመርጡን» ብሎ ሲያስቀን ነበር። ሰሞናችን እንዲህ ሆኖ የለ? ሊሟገቱልን ስማችንን ተሸክመው ለቆሙት የምንሟገተው እኛ ነን። ልብ በሉና አክቲቪስቶች የሚባሉትን ተመልከቱ! እነርሱ ስለተጎዳ ሕዝብ ከሚሟገቱት በላይ የተጎዳው ሕዝብ በእነርሱ ስም ይሟገታል። ሙግት ቢሉ ደግሞ ሙግት ነው እንዴ? መሳደብና መሰደብ፤ መዘላለፍ ያለበት ሙግት ነው። እና አንዳንዴ እነርሱ ‹እኛ› ለተባልን ለሰፊው ሕዝቦች የቆሙ ሳይሆን እኛ ሰፊው የተባልን ሕዝቦች ስለእነርሱ ክብርና ዝና ስንል የቆምን ይመስለኛል። እንደው በዛ በፈረደበትና ልንጠቀምበት ስንችል መጠቀሚያ በሆንንበት ፌስቡክ የተባለ ማኅበራዊ ገጽ ላይ፤ እነዚህ አክቲቪስቶች አንዲት ቃል ሲወረውሩ፤ ከታች ተሰጥተው የሚገኙ አስተያየቶች ቢያንስ በሃሳቡ ላይ ከመሟገት ተሽሏቸው የሚገኘው ስድድብ ነው። በነገራችን\nላይ በዚህ ‹አክቲቪስት እኛ ወይስ እነርሱ?› በሚለው ሃሳብ ላይ ተመርኩዤ፣ ተንጠልጥዬ፣ ተንተርሼ… ወዘተ አክቲቪስት መሆን ሳልችል የምቀር አይመስለኝም። እዚህ ላይ ግን ‹ከኑግ ጋር የተገኘህ…› ዓይነት ሆኖብኝ ሁሉንም አክቲቪስት ወቅሼ ይሆን? አላውቅም። ከተበሳጫችሁብኝም አክቲቪስት የሚባለው ነገር ራሱ ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ አልተረዳሁትም መሰለኝና አትቀየሙኝ። ሲገባኝ እንደውም አሁን ባለው አረዳድና ሁኔታ ከሆነ ስብሰባና ቀብር መኖሩን ጠዋት ማታ ሰፈራችንን እየዞረ የሚነግረን የሰፈራችን ጥሩንባ ነፊም አክቲቪስት መባል አለበት ብዬ ሳልሟገት አልቀርም። ምነው አክቲቪስቶች ላይ ችክ አልኩ? ምርጫ ላይ ነን። ታድያ ምርጫ ሲቃረብ የምርጫ ካርድ የሚለው ሀረግ አክቲቪስት ከሚለው ስያሜ በተሻለ ስሙ ተደጋግሞ ይጠራል። ሁሉም ነገር የምርጫ ግብዓት፤ ነገሩም ሁሉ ስለምርጫ ይሆናል። ገሚሱ ‹ትራውማ› ያልለቀቀው ስለሆነ ‹ኮሮጆው ቀለሙ እንደድሮው ነው? ውጤትስ በስንት ቀን ውስጥ ነው ይፋ የሚሆነው?› እያለ ይጨነቃል። አዲሱ መራጭ ደግሞ ‹ተመራጩ ራሱ ማን ማን ነው?› እያለ ይጠይቃል። ማለዳ ላይ ሥራ ለመሄድ ልጁ አልለቅህ ያለው አባት ‹ስመጣ ብስኩት እገዛልሃለሁ… ሽርሽር እወስድሃለሁ… አንበሳ ግቢን አሳይሃለሁ… እንድትጫወት እፈቅድልሃለሁ› እያለ ቃል እንደሚገባው ሁሉ፤ በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ላለመውረድ እልፍ አእላፍ ቃል ይገባል። የተሻለ ሃሳብ ይኖረዋል ተብሎ የሚጠበቅ ተፎካካሪ የተባለ ፓርቲም በተመሳሳይ ቃሉን ይሰጣል። ሁለቱም በሚመሳሰሉበት ገጻቸው ደግሞ አንዱ ሌላውን ያዳፋል፣ ያጣጥላል። ይህ ነገር ለመራጩ ግራ አጋቢ ነው። ነገሩ\n‹አልማዝን አይቼ አልማዝን ሳያት› ዓይነት እንዳይሆንበትም ይሰጋል። ተመራጭ ደግሞ ይህን ግራ መጋባት የበለጠ ይጠቀምበታል። ምርጫ ለአንዲት አገር የተሻለ ፖሊሲና አሠራር ለማምጣት የሚደረግ ክርክር ሳይሆን አንዱን ጎትቶ ጥሎ፤ ተጎታች ከወረደበት ወንበር ላይ የመቀመጥ ፉክክር ይመስል ነበር። በዚህ ትግል መካከል መራጩ ሕዝብ የተመራጮች ካርድ ሆኖ ይገኛል። ግብዓት ይሆናል፣ መስዋዕትነት ይቀበላል፣ ጉዳቱን ይቀምሳል። ራሱ ምርጫ ደግሞ አስቀድሜ እንደነገርኳችሁ ዓይነት ሰው፤ ሊያስታውሱት የማይፈልጉትና ቢቀር የሚመኙት፤ አልያም በእንቅልፍ አሳልፈውት ‹አልፏል› ተብለው እንዲቀሰቅሱ የሚፈልጉት ክዋኔ ወደመሆን ይሻገራል። በዚህኛው በተቃረበው ምርጫ ይህ ነገር ይደገማል ወይ? በነፍስ ወከፍ የወከሉን የሚመስሉ ፓርቲዎች ምን እንዳሰቡ ባናውቅም፤ አስጨናቂ እንደማይሆንብን ተስፋ እናደርጋለን። እንደ ቀደመው ጊዜ ድምጽ ለማግኘት ሕዝብን ግብዓት ማድረግ ቀርቶ አሁን ላይ አጀንዳ ፍለጋ አገርን እንዳንሰዋ ግን ማሰብ ያስፈልጋል። በነፍስ ወከፍ የወከለውን ሕዝብ ‹እገሌ ጠላትህ ነው› በሚል በየትኛውም ዘመን አገልግሎት በማይሰጥ ሃሳብ ሳይሆን ‹ይሄን መንገድ ተመልከት› የሚል አማራጭ የሚያቀርብ የ21ኛው መቶ ክፈለ ዘመን ፖለቲከኛ። ‹የለመዱት ሠይጣን ይሻላል…› ብሎ ላለመውረድ ተመራጭን የሚሰዋ ሳይሆን ‹ደስ እንዳላችሁ…› የሚል የ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሥልጣን ላይ የሚገኝ ፓርቲ አምሮናል። ይህኛው ምርጫ ይህን እንዲያሳየን ነው የምመኘው። ከዛ ትዝታችን ተቀይሮ ‹የእነ እገሌ ክርክር ትዝ ይልሃል!› የምንባባልበት፤ ባስ ውስጥም ሁላችን ሰፋ ሰፋ ብለን በተመቻቸ ወንበር ተቀምጠን ‹ምርጫው ተጎትቶም ቢሆን ደረሰልን… ደግሞ አዲስ ሃሳብ ማን ያመጣ ይሆን?› የሚባልለት እንዲሆን እመኛለሁ። እና በጥቅሉ መራጮች እንጂ የተመራጮች ካርድ እንዳንሆን ይጠብቀን፤ እኛም እንጠንቀቅ ለማለት ነው። የኔ ነገር! ምርጫው’ኮ ገና ነው አትሉኝም? ቢሆንም! መድረሱ አይቀርም ብዬ ነው። ሰላም!አዲስ ዘመን መጋቢት 15/2011በሊድያ ተስፋዬ", "passage_id": "a711bf71f839a00a2038243937ed7e0c" }, { "cosine_sim_score": 0.5014220956353619, "passage": " ወዳጅ መልካም ካልሆነ ሁነት ውስጥ ይመልሳል አይደል? እንድትመልሱኝ ፈለኩ። ያለሁት የማልፈልገው ፈፅሞም ሊሆን ይችላል ብዬ የማልገምተው ቅዥት ውስጥ ነኝ። ወዳጆቼ ቀስቅሱኝ። መቀስቀስ እፈልጋለሁ፤ የማየው፤ የምሰማው፤ ሰመመናዊ ያልተገራ፤ ህልም ውስጥ መቆየቱን አልፈልገውም። ደግሞም እርግጠኛ ነኝ:: እናንተ ከዚህ መልካም ያልሆነ ህልም ከተዘበራረቀው ቅዠቴ ታወጡኛላችሁ፤ ትቀሰቅሱኛላችሁ። አዎ ከዚህ ቀስቅሱኝ በሰመመን እየተናጥኩ ነው። እንዴት ይሄን ልቀበል እችላለሁ? ስለዚህ እስክትቀሰቅሱኝ የማየውን እየተናገርኩ ልቀጥል ነው። እንዴት ነበር ወደ መደቤ ያቀናሁት ትዝ አለኝ፤ የተደራረበ ስራ አሰልችቶኝ፤ ጉልበቴ ዝሎ፤ አካሌ ተዳክሞ፤ እቤት እንደገባሁ ሶፋ ላይ ልብሴን እንኳን ሳልቀይር ቦርሳዬን አስቀምጬ ጋደም ባልኩበት እንቅልፍ ይዞኝ ሄደ። መነሳት እፈልጋለሁ፤ ግን አቅም አጣሁ። በተዳከመ መንፈስ በተሰላቸ ስሜት በሰመመን እየቃተትኩ ነው። የሰሞኑ ሀሳብ ተደራርቦ አድክሞኝ፤ ሁሉ ሸክም ሆኖውብኛል መሰል የሆነ ምስል እፊቴ ድቅን ብሎ ታየኝ። ሌላ አለም ውስጥ ገባሁ፤ ህልም ላይ ነኝ። ግን ይሄን ህልም የማልፈልገው ስለሆነ መንቃት ፈለኩ ቀስቅሱኛ። በርቀት ይመስለኛል ወሬ እየሰማሁ። ወሬዎቹ የተሳኩ የተሰደሩና መልዕክታቸው ግልፅ የሆነ ነው። ሰው አለመሆኑ ገባኝ ሚዲያዎች ከየ አቅጣጫው የሰሙትን ያሰማሉ፤ ያዩትን በምስክርነት ያቀርባሉ። ሀገራዊ መገናኛ ብዙኋን ካለም ጋር አንድ ያደረጋቸው ጉዳይ ላይ ተጠምደዋል ርዕሰ ጉዳያቸው አንድ ሆኖ ጉዳዩን በተለያየ መልኩ ያቀርቡታል። ጉዳዩ ምንድነው? በደንብ ለማድመጥ ሞከርኩ። ጆሮዬ የወሬው ምንነት ለመስመት ይበልጥ ተለጠጠ። በሰመመን ውስጥ አዲስ ተከሰተ ባሉት ወረርሽኝ የሰዎች ተጎዱ አለም ተናወጠች የሰው ልጅ ህይወት እንደዘበት ረገፈ ይላሉ። የሰው ልጅ ህልፈት፤ የሰው ልጆች እልቂት እየዘገቡ ነው። ኮሮና ወይም ኮቪድ 19 የሚባል ስያሜ ተሰጠው ወይ ቅዠት ? እንዴ በ21 ክፍለ ዘመን ዓለም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ጥግ ደረስኩ ዓለም በእጄ ናትና አሾራታለሁ ባለበት በዚህ ዘመን የምን ወረርሽኝ? የምን እልቂት ነው። ኧረ ወገን የምን ቅዤት ነው? ቀስቅሱኝ የማይመስል ነገር እያሳየኝ ነው ይሄን መስማት ምን ይሉታል። ቅዤት ወደ ኋላ ይመልሳል እንዴ? አቦ ቀስቅሱኝ! አልፈልግም፤ አልወደድኩትማ። ከአንዱ ጣቢያ ጎልቶ የሚሰማኝ ድምፅ ከቻይና ተነስቶ እዚያ የተወሰኑ ሰዎችን አርግፎ በማለፍ አውሮፓ ላይ ጉልበቱን አጠንክሮ በእጥፍ ሰዎችን መጨረሱን፤ ወደ ሀያሏ ምድር አሜሪካ ደረቱን ገልብጦ የገባው ወረርሽኝ ሀያሏን አገር ምስቅልቅሏን እንዳወጣ ይተርካል። ቀስቅሱኝ አለም በዚህ ገፅታዋ አላውቃትማ ወደ ድሮ ማንነትዋ መመለስ እፈልጋለሁ። እየተንፏቀቅኩ ተነሳሁ፤ የመገናኛ ብዙኃኑ ዜና ከሰዎች ለማረጋገጥ። ወደ አንድ ሱቅ አጠገብ ቀረብኩ ሱቁ በር ላይ የነበሩት ሰዎች ገለል አሉ። ምንድነው ብዬ ስጠጋቸው የሚሸሹኝ? እንዴ! ምንድነው ግራ የተጋባ ነገር። እራሴን ተጠራጠርኩት፤ ምንድነው የተፈጠረው አካባቢውን ቃኘው ከወትሮ በተለየ ጭር ብሏል። ሱቁን ትቼ ሄድኩ። አልፈ ትንሽ አለፍ ብዬ አንዱ ወዳጄ ሳይ ፈገግ ብዬ እየሆነ ስላለው ነገር ለመጠየቅ ተጠጋሁት። ጎንበስ ብዬ እጄን ለሰላምታ ዘረጋሁለት፤ እሱ በተቃራኒው ኮስተር ብሎ እጁን ሰበሰበ። እየገላመጠኝ “ታሾፋለህ እንዴ ልትገለኝ ነው?” አለኝ። እህ! ማለት እኔ አንተን ልገድል ምንድነው ነገሩ? ግራ እንደተጋባሁ ወደ ቤቴ ተመለስኩ። ምን ተፈጥሮ ነው ሰው ምን ሆኖ ይሆን? ቴሌቪዥኔን ከፍቼ ሁኔታውን ለማወቅ ጓጉቼ አይኔን መስኮቱ ላይ አማተርኩ፤ እስካሁን ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወረርሽኙ መጠቃታቸውን ከ 50 ሺህ በላይ ደግሞ መሞታቸውን ያወራል። ለዚያውም ሞቱ የከፋው ሞት ብርቅ በሆነባቸው ብዙ ኖረው መጨረሻ ላይ በሚሞቱት ሀገር ላይ በሰለጠነው አለም ላይ ሞት መበርከቱ ይናገራል። እንዴት ይሄ ሊሆን ይችላል፤ የምር ማመን ይከብዳል። ዓለምን እያመሰ ያለው ነገር ምንድነው? ኮሮና… ኮሮና ምንድነው? ገዳይ ተላላፊ በቫይረስ አማካኝነት ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ አሁን አለምን እያሸበረ ያለ በሽታ። እኮ በ21 ክፍለ ዘመን ! አለም ሁሉ ነገር ተቆጣጠርኩ ባለበት ሰው የሚጨርስ ደቃቅ ፍጥረት ለዚያውም ነብስ የሌለው እንዴት ?ኧረ ተው! ምን አለ ከዚህ ቅዤት ብትቀሰቅሱኝ ግን? ቀስቅሱኛ እባካችሁ። ስልኬን አውጥቼ የቅርብ ጓደኛዬ ጋር ደወልኩ ሀሎ ሰላም ነው? ጓደኛዬ አልኩት ”እ.. ሰላም ነው? ነው ያልከው ?” ሲለኝ እህ ምንድነው ጓደኛዬ ሰላም አይደለህም እንዴ? የምን ሰላም፤ ከኮሮና በፊት የነበረው ሰላም ነው ? ወይስ ያ ሰላም የሚባለው ጓደኛህን ነው የምትጠይቀኝ” ሲለኝ ይበልጥ ተደናበርኩ። “ባክህ የምን ሰላም የት አለና በፍረሃት እየተናጥኩ ነው ቤቴን ዘግቼ ነው ያለሁት ሰላም የሚባል የለም። ” የሚል ሌላ ዓረፍተ ነገር አከለልኝ። ምን ሆነህብኝ ነው ጓደኛዬ ምንድነው ነገሩ ልምጣ እቤት? የኔ ጥያቄ ነበር ”ኧረ በህግ አምላክ… ወዴት ነው የምትመጣው?” እራሴኑ ጠየቀኝ። “አንተ ቤት ነዋ” የኔ የኔ ምላሽ ነበር። “በል እዚያው ወዳጄ ኮሮና ተነጠሉ ብሏል እዚያ ባለህበት አትምጣ” ብሎ ስልኩን ጠረቀመብኝ። ሰው ሚዲያው ምን ሆኖ ነው? ቀስቅሱ የምለው ለዚህ እኮ ነው። አቦ ቀስቅሱኝ! የምን ቅዤት ነው? እኔ ቅዤት አልወድም ቀስቅሱኝ። እየተንፈራገጥኩ ነው የሆነ ሰመመን ውስጥ ሆኜ የሰዎችን ውክቢያ እመለከታለሁ። ይሄን ሁሉ ልመናዬ ሰምቶ የቀሰቀሰኝ ሰው ግን አንድም የለም ምንድነው ምን ውስጥ ገብቼ ነው። ስተኛ እንዲህ አይነት ጉዳይ ፈፅሞ አልገጠመኝም አሁን ምን ተፈጥሮ ነው የአለም ሁኔታዋ የተለዋወጠው። ድሮ ሰላም ካላልኳቸው የሚያኮርፉኝ አሁን እጄን ስዘረጋ ገዳዬ የሚሉኝ ለምንድነው ?ድሮ እቤቴ ካልመጣህ በሞቴ የሚሉኝ ጓደኞቼ ዛሬ ጨንቆኝ ልምጣ ወይ ስል ስልክ የሚዘጉብኝ ለምንድነው? ቤቴ ሰው ሞልቶ አየው የነበረው ሰው የጠፋበት ለምድነው? ኧረ ይሄን ቅዤት አልወደድኩትም ቀስቅሱኝ እባካችሁ አንቁኝ። አዲስ ዘመን መጋቢት 28/2012ተገኝ ብሩ", "passage_id": "55dc616a2ed3f463481daefbb8d95a19" }, { "cosine_sim_score": 0.5011790623886829, "passage": "ያሉበት ሁኔታ - የጤና እና የኑሮ ብርቱ ፈተናዎች ያስጨንቁዎታል? .. ብቻዎን አይደሉም! የኮረናቫይረስ መዛመድ የከሰተውን አሳሳቢ ሁኔታ ተከትሎ በእርስዎና በቤተሰብዎ፤ በወዳጅ የዘመዶችዎ አለያም በጉዋደኞችዎ፤ ብሎም በወገኖችዎ ጤና እና ደህንነት ጉዳይ ሃሳብ ገብቶዎታል? በኑሮዎ ላይ እያሳደረ ያለው ሊያሳድር የሚችለው ጫና እና መቃወስ ለጭንቀትና ለምን ይመጣ ይሆን ስጋት ዳርጎዎታል? ጭንቀትዎም ይሁን ስጋትዎ ምክኒያታዊ ነው።አንዳንዴም ከዚህ አልፎ ግራ ግብት ይልዎ ይሆናል። አሳሳቢው ፈተናዎች መላ ፍለጋ በሃሳብም በአካልም የቻሉትን ያህል ደክሞም ቢሆን መፍትሄ በመሻት እና ለመንፈስ መረበሽ በመዳረግ መሃከል ግን ትልቅ ልዩነት አለ።በእርግጥ እንዲህ ግራ የሚያጋባው ነገር በበዛበትና ሰማይ የተደፋ በሚመስልበት ጊዜ ራስን ከከፋው አደጋ ለመታደግ የሚያስችልና በተጨባጭ ሊደረግ የሚችል ነገር ይኖር ይሆን? ሁለት ታዋቂ የአንጎል ህክምና ባለሞያዎች ጋር በምናደርገው ደርዝ ያለው ወግ የችግሮቹን ተፈጥሮና መንሴዎች፡ ብሎም የተሻሉ አማራጮች በትልቀት እና በዝርዝር እንፈትሻለን። ከዚያም ሻገር ብለን የመጭውን ዘመን የነገውን ዓለም ህይወት ገጾች እንገልጣለን።ተከታታይ ክፍል ውይይቶቹን ከዚህ ያድምጡ።", "passage_id": "3bdba401bfae09bcb41ea239b792204d" }, { "cosine_sim_score": 0.4856693704215659, "passage": "መጨባበጥ ከሰው ልጅ ባሕል ጋር እንደተጨባበጠ እነሆ ስንት ዘመኑ!\n\nሰዎች አዲስ ሰው ሲተዋወቁ ይጨባበጣሉ፤ ከሚያውቁት ሰው ጋር ይጨባበጣሉ። ቢሊየነሮች የንግድ ሥምምነት ተፈጣጥመው ይጨባበጣሉ። አጫራች አሸናፊውን ተጫራች ማሸነፉን የሚያውጅለት እጁን በመጨበጥ ነው። መንግሥታት በጦርነት ከተቋሰሉ በኋላ \"ይቅር ለእግዜር\" የሚባባሉት በመጨባበጥ ነው።\n\nመጨባበጥ እንደ መተንፈስ ያለ ነው። ሕይወታችንን ተቆጣጥሮታል።\n\nእንኳንስ እኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትም የነጩ ቤተ መንግሥት የግዛት ዘመኑን ሩብ የሚያጠፋው በመጨባበጥ ነው። \n\nአንድ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በዓመት በአማካይ ስንት ሰው የሚጨብጥ ይመስልዎታል? 65 ሺህ ሰዎችን!\n\nታዲያ ከመጨባበጥ ጋር በቀላሉ የምንፋታ ይመስልዎታል?\n\nለመሆኑ ማን ጀመረው?\n\nእንዴት ይታወቃል ይሄ? አይታወቅም። ኾኖም መላምቶች አሉ። \n\nጥንታዊ ግሪኮች መሣሪያ ይሸከሙ ስለነበር አንዱ ሌላውን ለማጥቃት እንዳልመጣ ለማሳየት ይጨባበጡ ነበር። \n\nአውሮፓዊያንም ጀምረውት ይሆናል። ድሮ በመካከለኛው ዘመን በነፍስ የሚፈላለጉ የመሳፍንትና የመኳንንት ቤተሰቦች እርስ በርስ የሚጨባበጡበት ዋናው ምክንያት አንዱ ሌላውን ሊጎዳ የሚችል መሣሪያ እንዳልታጠቀ እጁን በማርገፍገፍ ለማጣራት ነበር።\n\nመጨባበጥን እንደ የኮይኮር ክርስቲያኖች ያስፋፋው ግን የለም። ኮይኮሮች በ17ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ የክርስቲያን ወንድማችነት ማኅበር አባላት ናቸው። ማንኛውም መልክ ያለው ጦርነትን ይጸየፋሉ።\n\nእነርሱ በሰው ልጆች እኩልነት ከማመናቸው ጋር ተያይዞ ይሆናል ከማጎንበስ ይልቅ መጨባበጥ እኩልነትን ይገልጣል ብለው ያስባሉ። እንዲያ በማመናቸው ነው ሰመል መጨባበጥን አጠናክረው ገፉበት። \n\nክርስቲን ላጋር በቴክሳስ ኦስተን ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቡና ሳይንስ ፕሮፌሰር ናት።\n\nመጨባበጥ የሰው ልጆች ትሁትነት የሚገለጥበት፤ ልብ ለልብ መናበባቸውን በጥቂቱም ቢሆን የሚንጸባረቅበት ጥበብ ነው። \n\n\"የሰው ልጅ በጊዜ ርዝማኔ እንዴት ማኅበራዊ ፍጡር እየሆነ እንደመጣም ማሳያ ነው\" ትላለች ፕሮፌሰር ክሪስቲን። በተለይም ሰው በንክኪ ራሱን የሚገልጽ እንሰሳ ስለመሆኑም ሌላ ማረጋገጫ ነው።\n\nመጨባበጥ የብዙ ዓለም ጥግ ረቂቅ ቋንቋ ነው። ለዚያም ነው አቁሙት ስንባል ግራ የገባን። ለዚያም ነው በእግር ተጨባበጡ ሲባል ፌዝ የሆነብን። ለዚያም ነው መሪዎች ስንት ጊዜ መመሪያ እየረሱ ሲጨባበጡ የነበረው። ለዚያም ነው በክርን ተጨባበጡ ሲባል \"እረ ወዲያ!\" ያልነው።\n\nፕሮፌሰር ላጋር እንደምትለው \"መጨባበጥ ብቻም ሳይሆን መነካካት ጠንካራው የስሜታችን ቋንቋ ነው፤ ልናጣው አንፈልግም።\"\n\nበሳይንስ እኛን ይቀርባሉ የሚባሉት \"አጎቶቻችን\" እነ ቺምፓዚም ከእኛ የባሱ ናቸው። እጅግ ይተቃቀፋሉ። ሰላምታ ሲሰጣጡ አጠገባቸው ያለውን ዛፍም ቢሆን ያቅፉታል እንጂ የእግዜር ሰላምታን ቸል አይሉም። አንዳንዴ ከመተቃቀፍም አልፈው ይሳሳማሉ። \n\nበ1960ዎቹ ምርምሩን ይፋ ያደረገው አሜሪካዊው የሥነ ልቦና ሳይንስ ሊቅ ሃሪ ሀርሎ የዝንጀሮ ልጆች ለዕድገታቸው እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ መነካት አንደሆነ ደርሶበታል። መተሻሸት፣ መታቀፍ። \n\nቀጭኔዎችም እንደኛው ናቸው። ሁለት ሜትር በሚረዝመው መቃ አንገታቸው አንዱ የአንደኛውን አንገት ይጨብጣል።\n\nመጨባበጥን ለምን አንተካውም?\n\nይሄ መጨባበጥ የሚሉት ነገር ምንም ያህል ወሳኝ የስሜት መግለጫችን ቢሆንም አማራጭ አልባ አይደለም። \n\nለምሳሌ ሁለት መዳፎቻችንን በማገናኘት እጃችንን ከደረታችን አስደግፈን ከወገብ ሸብረክ ብንልስ? ደስ አይልም? ሕንዶች \"ናመስቴ\" ይሉታል።\n\nወይም ደግሞ እንደ ሳሞአ ደሴት ነዋሪዎች በዓይን ጥቅሻ ሰላም ብንባባልስ? እነዚህ ከአውስትራሊያ ማዶ በትንሽ ደሴት የሚኖሩ ሕዝቦች... ", "passage_id": "0b5461fbdb15a47076f44024d576c6fc" }, { "cosine_sim_score": 0.47898813343446633, "passage": "የፖለቲካ ትንተና አላዋጣህ ስላለኝ የፍቅር ትንተና ልገባ ነው (ፍቅር ገራገሩ ማንም እንደፈለገው የሚተነት ነው!) ‹‹ግን የፖለቲካ ተንታኝ ነበርክ እንዴ?›› የሚል ካለ፤ አዎ የፖለቲካ ተንታኝ ነበርኩ! ‹‹ደግሞ አንተ ምኑን አውቀኸው!›› ብሎ ጥያቄ የሚያስከትል ካለ፤ ወዳጄ ፌስቡክ ላይ ፖለቲካ ለመተንተን ምንም እውቀት አይጠይቅም ነው መልሴ! ለማንኛውም አሁን አውቄም ይሁን ሳላውቅ ፖለቲካ አልተነትንም! በቃ ከዚህ በኋላ ጅንጀና ነው የምተነትን። በነገራችሁ ላይ ጅንጅና እና ፍቅር ይለያያል (ክፋቴ ግን ልዩነቱን አላብራራም) ትንታኔው ተጀምሯል። በነገራችሁ ላይ እልም ያልኩ ውሸታም ነኝ። ያቺንም ስጀነጅን ሚስት የለኝም፣ ያቺንም ስጀንጅን ሴት አናግሬ አላውቅም፣ ያቺንም አንቺ ነሽ የመጀመሪያዬ ነው የምላቸው (አቤት ቢተዋወቁ እንዴት ጉዴ ይፈላ ነበር)። ችግሩ ሥራ ለሰሪው ሆነና ከሁሎችም ጋር አልፀናልኝም (ድሮስ አጭበርባሪ ሊፀናለት ነበር!) ለነገሩ ይሄ በእኔ\nብቻ ያለ ችግር\nአይደለም። ራሳቸው በምጀነጅናቸው\nሴቶችም ያየሁት ችግር\nነው። እንዲያውም አንዱን\nገራሚ አጋጣሚ ልንገራችሁ።ውይ! ለካ አሁንም የኔው አጭበርባሪነት ይቀድማል። በመጀመሪያ ለማጭበርበሪያ ብየ በስሜ ያልሆነ ሀሰተኛ የፌስቡክ አካውንት ከፈትኩ። ለነገሩ ይሄንንም ያደረኩት ወድጄ አይደለም። በትክክለኛው ስሜና በራሴው ፎቶ እምቢ ስላሉኝ ነው (የደረስኩበት ነገር እነርሱም ውሸታምና አጭበርባሪ እንደሚወዱ ነው) በትክክለኛው አካውንቴ ሳወራ አይመልሱልኝም፤ አንዴ ቢመልሱልኝም አይደግሙትም። በማጭበርበሪያው አካውንቴ የሚከተለውን ምርጥ የስለላ ሥራ ሠርቸበታለሁ። አንዲት ቆንጂዬ ልጅ በትክክለኛው አካውንቴ መጀንጀን ጀመርኩ። ባል አለኝ ብላ እምቢ አለችኝ። ሌላኛዋ ደግሞ ፎቶዬን ካየች በኋላ ‹‹ሂድ ወደዚያ ምን ይመስላል! ቆረቆንዳ!›› ብላ ሰደበችኝ። በተለይ በዚችኛዋ የከፋ ቂም ያዝኩባት! ሁለቱንም በማጭበርበሪያው አካውንት\nመጀንጀን ጀመርኩ። ስሳደብ\nይስቁልኛል፣ ነውር የሆነ\nነገር ሳወራም ይስቁልኛል።\nአሁንስ ብሎክ አደረጉኝ\nብየ በጣም ነውር\nየሆነ ነገር ስልክላቸው\nበጣም ይስቁልኛል። ይሄ\nነገር እንዴት ነው?\nበጨዋነትና በቁም ነገር\nሳወራ ዝም ይሉኛል፤\nእንዲያውም ይባስ ብሎ\n‹‹እስኪ አትጭቅጭቀኝ!›› ብለው\nኩም ያደርጉኛል። ከዚያ\nነገሩን ስገምት ለካ\nየሚያውቁትን ሰው ስለሚያፍሩ\nእንጂ እንዲህ አይነት\nነውር ነገር ያስቃቸውዋል\nማለት ነው አልኩ።\nለነገሩ ስለማያውቁኝ ምን\nይጃጃላል እያሉ እየሳቁብኝም\nይሆናል። እስኪ ነገሩን\nበቁም ነገር ልሞክረው\nብየ ደግሞ ሞከርኩትበዚህ ውስጥ ያጠናሁት የአገራችንን ፖለቲካም ጭምር ነው። ከትክክለኛ ነገር ይልቅ የማስመሰል ነገር የበለጠ ተከታይና ተወዳጅነት አለው። ከተረጋገጠ ወሬ ይልቅ አሉቧልታ ተፅዕኖ ፈጣሪ ነው። ማነው፣ ምንድነው፣ እንዴት ነው… ብሎ የመጠየቅ ባህል የለንም። ውይ! የተውኩትን ፖለቲካ\nገባሁበት አይደል? እናላችሁ\nከአንደኛዋ ጋር እልም\nያለ ፍቅር ውስጥ\nገባን። ይቺ በማጭበርበሪያው\nአካውንቴ እልም ያለ\nፍቅር ውስጥ የገባችዋ\nልጅ በትክክለኛው ስሜና ፎቶዬ ‹‹ባል አለኝ›› ያለችኝ ናት። በማጭበርበሪያው አካውንቴ እንዳወራነው ገና አላገባችም፣ ኧረ እንዲያውም ‹‹ወንድ ሚባል ነገር አላውቅም›› ነው ያለችኝ። ቆይ ይቺን እዚህ ላይ ያዝ አርጓትና ሌላ ገጠመኝ ላስገባ (ይቅርታ ድንገት ትዝ ስላለኝ ነው) በትክክለኛው አካውንቴ ጓደኛ አለኝ ያለችኝ ሌላኛዋ ደግሞ በሀሰተኛው እያወራን ምንም ጓደኛ የለኝም፤ ወንድ የሚባል አላውቅም አለችኝ፤ ‹‹እና ታዲያ ድንግል ነሽ ማለት ነው›› እላታለሁ ‹‹ሰገጤ ፋራ!›› ብላኝ ብሎክ አደረገችኝ። በዚችኛዋ ስለተቀጣሁ ድጋሜ እንዲህ አይነት ጥያቄ ጠይቄ አላውቅም። ያቺን ነገር ይዛችሁ\nቆያችሁኝ? እናላችሁ ባለትዳር\nነኝ ካለችኝ ልጅ\nጋር ምን አይነት\nወንድ ትወጃለሽ? ምን\nአይነት ሴት ትወዳለህ\nስንባባል ቆየን። እልም\nያለ ፍቅር ውስጥ\nገባን። ስለትዳር ማውራት\nተጀመረ። ሁለታችንም የማጭበርበር\nልምዱ ስላለን የምናወራው\nበጥንቃቄ ነው። እንዲህ\nእንዲህ እያልን ቤቴ\nነይ፣ ቤትህ ልምጣ\nየመባባል ደረጃ ላይ\nደረስን። እዚህ ላይ\nግን አንድ ምክር\nመለገስ አማረኝ (የምር\nይቺኛዋን ምክር ግን\nበቁም ነገር ያዙልኝ) ብዙ ፍቅረኛሞች ከተዋወቁ በኋላ ወደ እሱ ቤት ወይም ወደ እሷ ቤት መሄድን አይፈልጉም። ከሴቶች እንደምሰማው ወንዶች ቤታቸውን ማሳየት አይፈልጉም ነው የሚባል፤ ከወንዶች እንደምሰማው ደግሞ ሴቶች ለመግደርደር ሲሉ ቤት መሄድ አይፈልጉም ነው። ቤቴ መጣች ይለኛል ብሎ ከመፍራት ይመስላል። እዚህ ላይ ግልጽ መሆን አለባቸው። ግደለሽም ሳትፈሪ ‹‹ቤትህ እንሂድ›› በይው። አይ ቤቴማ አንሄድም ካለሽ ይሄ ሰው ቤቱ ሚስት አለው ማለት ነው፤ ወይም ሌሎች ሴቶች ስለሚያመላልስ ጎረቤትና አከራይ ምን ይለኛል ብሎ ይፈራል ማለት ነው። አንች ብቻ ብትሆኝ ኖሮ ግን እንዲህ አይጨነቅም! እርግጥ ነው ቤት መሄድ የመተማመን መጨረሻ አይደለም! ኧረ የራሳችሁ ጉዳይ ወደራሴ ገጠመኝ! በትክክለኛው አካውንቴ እምቢ ብላ በማጭበርበሪያው እሺ ካለችኝ ልጅ ጋር ተጃለስን (አራዳነኛ ለምን ይቅርብኝ) እላችኋለሁ። ፍቅራችን ተጧጧፈ፤ እንዲያውም በኋላማ ስንበላ ስንተኛ ሁሉ መፃፃፍ ሆነ። ‹‹የኔ ማር ቤት ገባክ?›› አዎ ገብቻለሁ ‹‹የኔ ማር ራት በላክ?›› አዎ በላሁ ‹‹የኔ ማር\nተኛክ?››….. የተጠየቅኩትን\nሁሉ አዎ ነው።\nፍቅራችን እንዲህ ተጧጡፎ\nልንገናኝ ተቀጣጠርን፤ ትዝ\nቢለኝ ለካ በትክክለኛው\nአካውንቴ ታውቀኛለች። ጎበዝ ይሄን ነገር በቁም ነገር መቋጨት ይሻላል። በዚህ ዘመን ፍቅር የለም ለምትሉ ፍቅርን ያጠፋው ፌስቡክ ነው። መተማመን ጠፍቷል፤ ሁሉም እንደራሱ እየመሰለው ሌላውንም አያምንም። በዘጠኝ አካውንት የሚያጭበርብር ሰው ሌላውን ሊያምን አይችልም። በትዳሩ ላይ የሚወሰልት ወንድ ሚስቱን ሊያምን አይችልም፤ በትዳሯ ላይ የምትወሰልት ሴት ባሏ ጸሎት ቤት ቆይቶ ቢመጣ ራሱ ከመጠጥ ቤት ነው የመጣህ ብላ ድርቅ ልትል ትችላለች። ራሱ ታማኝ ያልሆነ ሰው ሌላውን አያምንም!አዲስ  ዘመን  ቅዳሜ\nመጋቢት 21/2011በዋለልኝ አየለ ", "passage_id": "e54af5cdac9a3b0abdd8e9a1a4fa22a6" }, { "cosine_sim_score": 0.4584165359302378, "passage": "ረፋድ ላይ በቅዱስ ጳውሎስ ቲቢ ስፔሻሌይዝድ ሆስፒታል ለሥራ ተገኝቼ ነበር። የሄድኩበት ጉዳይ እስከሚጀምር ድረስ በግቢው ውስጥ መዘዋወር ጀመርኩ። መቼም በሆስፒታልና እስር ቤት ተገኝቶ መንፈስን የሚያስደስት ነገር ለማየት አይታሰብም። ምክንያቱም ማንም ቢሆን ጤነኛ ሆኖ አልያም ጤነኛ ለማየት ወደ ሆስፒታል አይሄድምና። የሆስፒታሉን ግቢ ከዓመታት በፊት ስለማውቀው ከወትሮው የተለየ ብዙ አዳዲስ ነገሮችን ለማየት ችያለሁ። ገና ስገባ በስተግራዬ ያለውና በመጠናቀቅ ላይ የሚገኝው ሕንፃ ቀልቤን ስቦት ነበር። እናም ባለችኝ ጊዜ ውስጡን ብጎበኝ ሌላ የተሻለ ነገር አያለሁ ብዬ ወደ ውስጥ ዘለቅኩ። አዲስ ሕንፃ፣ አዲስ ወንበር፣ አዲስ ቁሳቁስ…ለግቢው ውበት ሆኖታል። በየእርምጃዬ መካከል ሕንፃውን ብቻ ሳይሆን በውሰጡ የሚንቀሳቀሱትንም ሰዎች እየቃኘሁ ነበር። አብዛኛው ሰው በጥድፊያ ይንቀሳቀሳል። የተቀመጡትም ወረፋ በመጠባበቅ ቆዝመዋል። ወደ ማዋለጃው ክፍሉ ስደረስ የሚጨባበጡና የሚሳሳሙን አናቶች አስተዋልኩ። «እልልልልል…» የሚል አንድ ሁለት ድምፅም ሰምቻለሁ። እነርሱም ቢሆኑ እየተጣደፉ ነው። በተለይ ነጫጭ ጋውን የለበሱት የሆስፒታሉ ሠራተኞች ወረቀትና አንዳንድ ቁሳቁስ በእጃቸው ይዘው ሲሮጡ መንገድ ለማስለቀቅ ሰዉን ይገፋሉ። ቦታው ሆስፔታል እንደመሆኑ የምጠብቀው ስለነበር አልገረመኝም። የውስጥ ጉብኝቴን ጨርሼ ከሕንፃው ስወጣ ለዛሬ ጽሑፌ ብእሬን እንዳሾል ያደረገኝ ገጠመኝ ተፈጠረ። የሆስፒታሉ በረንዳ ላይ የታጠቡ ጥቁርና ቢጫ በግምት አንድ ሜትር ርዝማኔ ያላቸው የቆሻሻ ማስቀመጫዎች ተደርድረዋል። ጥቋቁር ጓንት ያደረጉና መጥረጊያና መወልወያ የያዙ የፅዳት ሠራተኞች በእነዚሁ ትንንሽ የፕላስቲክ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ገንዳዎች ዙሪያ ደፋ ቀና ይላሉ። ግማሾቹ በቆሻሻ የተሞሉ ተመሳሳይ ገንዳዎችን በጎማቸው እየገፉ ከሕንፃው ያወጣሉ። ቆይቼ እንዳስተዋልኩት በእያንዳንዱ ገንዳ ላይ የተለያዩ ጽሑፎች ሰፍረዋል ። «ደረቅ ቆሻሻ»፣ «የተበከሉ ዕቃዎች» የሚሉ። ከእነዚህ ድርድሮች በአንዱ ጫፍ እኔንና ሌላውን ተገልጋይ የሚስብ ጭቅጭቅ በመስማታችን ትኩረታችንን ወደዛው አደረግን። አንዲት እናት በግምት ከሦስት እስከ አራት ዓመት የሚሆናትን ልጅ ይዛ በወዲያኛው ጥግ ለቆመ ወጣት ዘለፋና ስድብ ትወረውራለች። በየቃላቷ መካከል ደግሞ «ሲጀመር አንተ ምን አገባህ!» የሚለውን ኃይለ ቃል ትደጋግማለች። በሃሳቤ «በቃ ዘንድሮ ትዳርና የቻይና ዕቃ አልበረክት አለ» እያልኩ ወደ እነርሱ አመራሁ። እንግዲህ በእኔ እይታ ሴትየዋና ወጣቱ ባልና ሚስት አድርጊያቸው ነበር። ከዚያ ቢያልፍ እንኳ ወድምና እህት አልያም ዘመድ ቢሆኑ ነው። እቦታው ስደርስ ያሰበኩትና እውነታው ፍፅም የተለያየ ነበር። ከሥራቸው ተቀምጣ ነገሩን በጥሞና ስትከታተል ከነበረች ወጣት እንደተነገረኝና እኔም በኋላ እንደተረዳሁት ከሆነ ሰዎቹ አይተዋወቁም። እዚያች ቦታ ላይም የተገኙት ለየራሳቸው ጉዳይ ነው። እነርሱን ለጭቅጭቅና እላፊ ለመነጋገር ያበቃቸው ነገር የተጀመረው እንዲህ ነበር። ሴትየዋ ልጇን ለቃት አጠገቧ ካሉ ሰዎች ጋር ታወጋለች። ልጅቱ ደግሞ ኮሪደሩን ተከትላ እየተጫወተች ትሄድና ከቆሻሻ ማጠራቀሚያዎቹ አንዱን መነካካት ትጀምራለች። የልጅቷን እንቅሳቃሴ ቆሞ ሲከታተል የነበረው ወጣት ልጅቷን እንድታርፍ ሲናገራት እየሳቀች በእጇ መነካካቱን ትቀጥላለች። ይሄን ጊዜ ወጣቱ ልጅቷን አምርሮ ይቆጣትና ያስፈራራታል። ልጅቷም ተንስታ ወደ እናቷ ትመለሳለች። ስትመለስ ግን እንዳመጣጧ አንገቷን ደፍታ እየተጫወተች ሳይሆን እንባዋን እያዘራች በለቅሶ ነበር። በዚህ መካከል እናት «ልጄን ለምን ትናገራለህ?» የሚል ጥያቄ ለወጣቱ ትሰነዝራለች። ወጣቱም «እዚያ ቁጭብለሽ ወሬ ከምታወሪ ልጅቷ ቆሻሻ እንዳትነካ አትጠብቂም ነበር? ነገ አንድ ነገር ብትሆን…» ነበር ያላት። እናትም «ምን አገባህ ምንስ ብትሆን?» ብላ ምላሽ ትሰጣለች። በአካባቢው ያለውም ሰው የተወሰነው እናትን ከፊሉ ደግሞ ወጣቱን «ለምን በስርዓት አይናገርም» እያለ እርስ በእርሱ ይነታረካል። እንግዲህ በዚህ መሀል ነበር አንዲት እናት «ምን ሆናችኋል? ደግሞ ልጅ ለመገሰጽ የማን ልጅ ናት ይባላል እንዴ? ቢቆጣትስ ለሷ ብሎ ነው፤ አትሟሟ፤ የምን ነገር ማክረር ነው?» ሲሉ ሁሉንም ይቆጣሉ። በገላጋይ ቁጣ ነገሩ ይቀዘቅዝና እኔም ወደ ጉዳዬ ተመለስኩ። «ግን ልጆች የማን ናቸው?» ስል አራሴን ጠየኩ። «ብቻውን ያለማንም ዕርዳታ ልጆቹን ሊያሳድግ የሚችል እናትና አባትስ ይኖር ይሆን?» እንደ እኔ እይታ አንድ ልጅ ምናልባትም ሁለት ዓመት እስኪሞላው ድረስ ከቤተሰቦቹ ጋር በቅርበት ሊቆይ ይችላል። ሦስት ዓመትና ከዚያ በላይ ሲሆነው ግን ወደ ጎረቤትም፤ ወደ ሰፈር ልጆችም ለጨዋታ ጎራ ማለቱ አይቀረም። የቅድመ መደበኛውን ትምህርት ባናነሳው እንኳ አምስትና ስድስት ዓመት ከሞላው በኋላ ከቀኑ አብዛኛውን ጊዜ የሚያሳልፈው በትምህርት ቤት ይሆናል። ትምህርት ቤት ደግሞ ከተለያዩ አስተሳሰብ፣ አመለካከትና ባህል ካላቸው የዕድሜ እኩዮቹ ጋር መገናኘቱ የግድ ነው። እዚያም ቢሆን ለእውቀቱም ሆነ ለስነ ምግባሩ አደራ ተብለው የሚሰጡት ቤተሰቦች አልያም ዘመዶች ሳይሆኑ በቦታው ያሉ መምህራን ብቻ ናቸው። ልጆች ዕድሜያቸው እየጨመረ በመጣ ቁጥር ደግሞ እነርሱም በትምህርት፣ በጥናትና ሌሎች ጉዳዮች ቤተሰብም በሥራና በማህበራዊ ጉዳዮች እየተጠመደ የሚገናኙበት ሰዓት እየቀነሰ ይመጣል። በአብዛኛውም ለመግብና ለእንዳንድ ጉዳዮች ካልሆነ በቀር ከልጆች ጋር የሚገናኘው ለጥቂት ደቂቃዎች ሊሆን ይችላል። የሳምንቱ ማጠናቀቂያ ቅዳሜና ዕሁድም ቢሆን ለአብዛኛው ሰው ከሃይማኖታዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ጊዜውን ከልጆቹ ጋር የሚያሳልፍ አይደለም። ስለዚህ ፈቅደንም ሆነ ሳንፈቅድ ልጆቻችንን ማህበረሰቡ እንዲያስተምርልን፣ እንዲጠብቅልን አሳልፈን መስጠታችን የማይቀር ነው። ማህበረሱቡም በአጋጣሚም ሆነ ሆነ ብሎ ለልጆች እድገት የሚያደርገው አስተዋፅኦ ይኖራል ማለት ነው። ሁለተኛው ሃሳቤ ደግሞ «አንድ ልጅ እንዴት የወላጆቹ ብቻ ሆኖ ሊቀር ይችላል? » የሚለው ነበር። በአንድ ቤተሰበብ ያለ ልጅ ተምሮ ጥሩ ውጤት አምጥቶ አልያም ጠንካራ ሠራተኛ ሆኖ የተሻለ ህይወት መምራት ከቻለ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ህብረተሰቡን ማገልገሉ አይቀርም። በተቃራኒው ደግሞ በብልሹ ስነምግባር ተጠልፎ፤ በአልባሌ ሱሶች ተጠምዶ፤ ተገቢ ያልሆኑ ተግባራትን የሚከውንም ከሆነ ከጎረቤት እስከ ሰፈር ቤተሰብን ተከትሎ የአካባቢው ማህበረሰብ የችግሩ ተካፋይ መሆኑ አይቀርም። ስለዚህ የእገሌ ልጅ የእገሌ ብቻ ሆኖ አይቀርም ለማለት ነው። ሌላው ህብረተሰብ በልጆች ስነምግባርና ማንነት ላይ አሻራ እንዳላቸው የሚያሰየን አንድ እውነታ አለ። አዲስ አበባን እንደ ምሳሌ ብንወስድ የእንትን ሰፈር ልጆች ተደባዳቢ፤ የዚህ ሰፈር ልጆች ቀማኛ… ወዘተ ሲባል በተግባርም ቁጥራቸው ቀላል ያልሆኑ ልጆች ለሰፈሩ መጠሪያነት በተሰጠው ተግባር ተሰልፈው እናገኛቸዋለን። እንግዲህ የዚያ አካባቢ ነዋሪ አልያም እነዚያ ልጆች የተማሩበት ትምህርት ቤት ለዛሬ የልጆቹ ማንነት የራሱን አሻራ ማስቀመጡ የሚያጠራጥር አይመስለኝም። አዲስ አበባ ውስጥ ሆነው ትምህርት ማቋረጥ፣ መታሰርና ከጋብቻ በፊት አባቱ ያልታወቀ ልጅ መውለድ ብርቅ የማይሆንባቸው ሰፈሮች ጥቂት አይደሉም። በአንጻሩ የእስር ቤትና የፍርድ ቤት ጣጣን የማያውቁ፤ በሰኔና በሀምሌ በምረቃት፤ በጥርና በሚያዝያ በሠርግ ድንኳኖች የሚደምቁ ሰፈሮችም እንዳሉ እናውቃለን። እነዚህ ሁሉ በማህበረሰቡ ዘንድ በስፋት የሚደረገውን እንቅስቃሴ በአሸናፊነት ለመወጣት በግለሰብ ደረጃ የሚደረግ ትንቅንቅ መኖሩን ያመላክተናል። ለምሳሌ የጎረቤቱ ልጅ ስትመረቅ የተጠራ አባት ለልጆቹ ምን ሊያወራና ወዴት ሊመራቸው እንደሚችል መገመት የሚያዳግት አይመስለኝም። ሳይሳካ ቢቀር እንኳ እንዳታዋርጅኝ የሚሉት ተግሳጾች በልጆቹ ላይ አንዳች አደራን የሚያሰንቁና የሚያስጠነቅቁ ናቸው። ዛሬ ዛሬ ልንተዋቸው የማይገቡ ነገር ግን ከእጃችን እየወጡ ያሉ በርካት እሴቶች አሉ። ለምሳሌ ልጆችን ተገቢ ባልሆነ ቦታ ስንመለከት የእገሌ ልጅ ነው ሳይባል መቆጣትና መገሰጽ የተለመደ ተግባር ነበር። አሁን ግን በጣም ሕፃናት የሆኑትን ካልሆነ ደፍሮ የሚናገር አይኖርም። ለምሳሌ አንድ የአስራ አራትና አስራ አምስት ዓመት ልጅ ሲጃራ ሲያጨስ፣ ጫት ሲቅም፣ መጠጥ ሲጠጣ ቢታይ ምን ያህሉ ሰው ደፍሮ ሊናገረው ይችላል? ብንል ከጣት ቁጥር የዘለለ የምናገኝ አይመስለኝም። ዛሬ አስር ዓመት ያልሞላቸው የጎዳና ተዳዳሪዎች በጣታቸው ሲጋራ ሰክተው፤ በፕላስቲክ ኮዳ ማስቲሽና ቤንዚን እየሰቡ፤ በጉንጫቸው ጫት ይዘው በድፍረት የሚለምኑት ጉድ ብሎ ከማውራት የዘለለ ምንም እንደማናደርግ ስለሚገነዘቡ ይመስለኛል። በየጎዳናው የትምህርት ቤት ዩኒፎርማቸውን ለብሰው ሲንገላወዱ፤ በየጭፈራ ቤቱና ጫት ቤቱ ጎራ ሲሉ የማይሳቀቁትም «የዛሬ ልጆች» ብሎ ከመፈረጅ የዘለለ ምንም እንደማናደርግ ስለሚያስቡ ነው። ቀደም ባሉት ጊዜያት ውስጣቸው ጥፋት እንደሆነ የሚነገራቸውን ነገር ሲያደርጉ አልያም ጥፋት እንደሆነ እያወቁ አንዳች ስህተት ሲሠሩ አዩኝ አላዩኝ ብለው ነበር። ዛሬ ከማድረጋቸው ለመታየት፣ መጣራቸው ለምን አገባኙ የስህተት መንገድ አንዱ ማሳያ ይመስለኛል። የዚች እናት ቁጣም ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ነው። በመጀመሪያ ወጣቱ ልጅቷን በመቆጣቱ ምንም እንደማያገኝ እርሷና ልጇ ግን ተጠቃሚ እንደሚሆኑ መገንዘብ አልቻለችም። ሁለተኛ ደግሞ ልጇን በጥፋት ሥራ እንድትበረታታ ብቻ ሳይሆን ስለእርሷ ማንም እንደማያገባው እያስተማረች ተግሳጽ እንዳትቀበል እያደረጋቻት መሆኑን አላስተዋለችም። እናም በዚሁ የስህተት መንገድና ግለኝነት የምንጓዝ ከሆነ፤ ነገ እኛ በየአካባቢያችን በተለያዩ አልባሌ ተግባራት የሚሠሩ ልጆችን ስናይ ጉድ ጉድ ብለን እናልፋለን። በሌላ ቦታ ደግሞ የእኛን ልጆች ሌላው ሰው እያየ «የዛሬ ልጆች የተረገሙ ናቸው» እያለ ያልፋል። በመጨረሻ ሁለታችንም የልጅ ኪሳራ ይገጥመናል። በጋራ ድምር ውጤት ደግሞ እንደ ሀገር የትውልድ ክስረት ውስጥ ለመግባት እንገደዳለን። ቢገባን ጤነኛ፣ የተማረና በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ መኖሩ ጥቅሙ ከቤተሰቦቹ በላይ ለማህበረሰቡ ነው። በመሆኑም በተቻለ አቅም ሁሉም እንደሚያገባንና እንደሚመለከት ልንገነዘብ ይገባናል። የእርሱ ልጅ ጤነኛና ጨዋ መሆን ለእኔ ልጅና ቤተሰብ ደህነነት ዋስትና ነው። የእኔም ልጅ እንደዘያው እንበል። ብለንም ትውልዱን በጋራ እንንከባከብ መልዕክቴ ነው። አዲስ ዘመን የካቲት 2/2011ራስወርቅ ሙሉጌታ", "passage_id": "f69c6099c9b94120ae384ac8a5ba4ead" }, { "cosine_sim_score": 0.457627246446865, "passage": "በሽታም የማፈናቀልና የማሳደድ፤ የማስጋትና መበተን አቅሙን ያሳድጋል ጃል፤ ድሮ ድሮ ወረርሽኝ ሲከሰት ቸነፈር አገር ሲመታ አኮፋዳውን ጠቅሎ ቅሉን አንጠልጥሎ የመጀመሪያው ተበታኝ የቆሎ ተማሪ ነበር፤ ለዚህም ተስቦና ሌሎች ተዛምተው የነበሩ ተቀጣጣይና ተላላፊ ገዳይ በሽታዎች ምሥክሮቼ ናቸው።አሁን እኛ በዘመናችን እንሆ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቻችን በወረርሽኝ ሥጋት ምክንያት ወደየመጡበት ሲበተኑ ዓየን።መቼስ ይሁን፤ በዚህ ይማርና!\nአንድ መርከብ ውስጥ ነው አሉ፡- በመርከቧ ውስጥ አንድ ክፍል ለተከራዬ ፕሮፌሰር አንድ አስተናጋጅ ይቀጠርለታል።ታዲያ አስተናጋጁ ሻይና ቡና እንዲሁም ሌሎች ነገሮችን ለፕሮፌሰሩ ባደረሰ ቁጥር ፕሮፌሰሩ አስተናጋጁን አንድ ጥያቄ ይጠይቀዋል “ሥነ ሕዋ አጥንተሃል?” አይ አላጠናሁም ፕሮፌሰር፤ መልስ ካስተናጋጅ።የህይወትህን ሩብ አጥተኽዋላ ታዲያ- ፕሮፌሰሩ።\nሌላ ቀን አስተናጋጁ የተለመደ ተግባሩን ሊያከናውን ወደ ፕሮፌሰሩ ክፍል ገብቶ ሲወጣ አሁንም ፕሮፌሰር ጥያቄ ጠየቁት፡- “ሥነምድር አጥንተሃል?” \nአስተናጋጅ፡- ኧረ በምን ዕድሌ ፕሮፌሰር፤ \nፕሮፌሰር፡- ሥነሕዋም ካላጠናህ ሥነምድርም ካላጠናህማ ግማሹን የህይወት ክፍልህን እንደተነጠቅህ ቁጠረው፡፡\nአሁንም ሌላ ቀን\nፕሮፌሰር፡- አስተናጋጅ፣ ሥነሕይወት አጥንተሃል?\nአስተናጋጅ፡- አላጠናሁም ፕሮፌሰር\nፕሮፌሰር፡- የሕይወትህን እሩብ ጉዳይ አጥተሃል፡፡\nበማግሥቱ አስተናጋጅ የተለመደ ሥራውን ለማከናወን ወደ ፕሮፌሰሩ ቢሮ ሲያመራ መርከቧ በማዕበል መናጥ ጀመረች፤ ያኔ ጠያቂው\n አስተናጋጁ ነበረ።“ፕሮፌሰር፣ ሥነ ዋና (ስዊሞሎጂ) አጥንተዋል?” \nፕሮፌሰር፡- እንደሱ የሚባል ሳይንስ አለ? ኧረ አላጠናሁም አስተናጋጅ፡፡\nአስተናጋጅ፡- ማእብለ መረከቧን እየናጣት ነው፤ ዋና ካልቻልክ ሙሉ ሕይወትህን አጥተሃል።አለው ይባላል፡፡\nበኛ ወግ እንቀይረው እስኪ፤ እርስዎ አካላዊ ርቀት መፈፀም ይችላሉ? ካልቻሉ … ሕይወትዎን አጥተዋል ማለት ነው።እጅዎን በተደጋጋሚና በአግባቡ እየታጠቡ ነው? እያደረጉ ካልሆነ … ሕይወትዎ ለሞት ተጋልጧል ማለት ነው።ምክንያቱስ? ምክንያቱም ያው እንደሚያውቁት መርከቧ በኮቪድ 19 ማእበል እየተናጠች ነውና፡፡\nግን አንዳንድ ወረርሽኝ ብዙ ሕይወት የሚቀጥፈውንና አገርን በክርኑ አቅም እስክታጣ የሚደቁሰውን ያህል ብዙ አስተምሮ ያልፋል።በበኩሌ እኛ ሰዎች ምን ያህል ግብዞች እንደሆን የታዘብኩበት አጋጣሚ ነው። ተው እንጂ ጎበዝ፤ መከላከያው ሩቅ ቢሆን ምን ሊውጠን ነው? በእጃችን እያለ እንደዚህ ከሆን።ቆይ እስኪ ከበሽታ ጋር ለዚያውም ከብርሐን ፍጥነት በእጥፍ የመሰራጨት አቅሙን ካሳየ ወረርሽኝ ጋር ምን የሚሉት ትክሻ መለካካት ነው?\nበእኔ እምነት ከኮቪድ 19 በፊት ለዚህኛው ትምክህታችን መድኃኒት ቢገኝለት መልካም ነው ባይ ነኝ።የመቀመጫ ቤት መኖር አለመኖሩ እንዳለ ሆኖ እቤትህ ተቀመጥ – እንቢ፤ ታጠብ – እንጃልህ፤ ሳኒታይዘር ተጠቀም – ኧረ ንክች እያልን አስቸገርን እኮ።የለት ጉርሳቸውን በዕለት ካልወጡ ማያገኙት ቢሆኑ አጥጋቢ ምክንያት አላቸው እንበል፤ ከራብ ጦር ይሻላል አይደል ብሂሉስ።\nተው እንጂ ሰዎች፤ በሀገሪቱ ፕሬዚደንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር፤ በአገሪቱ ቁንጮ አርቲስት እና ከንቲባ በይፋ እየተለመኑ አልሰማሁም ማለት ጤነኝነት ነውን? እዚህ ጋ በማህበራዊ ድረ ገፅ ያየሁት አንድ መልዕክት ትዝ አለኝ፤ ወደ ጎን ሁለት ሜትር\n አካላዊ ርቀት ይኑርህ ስትባል ካልሰማህ ወደታች ሦስት ሜትር ትርቃታለህ የሚል መልዕክት ሲዘዋወር ነበር።አዎ! ሲመክሩት ያልሰማ ቢቀልቡት አይድንም ነውና አካላዊ ርቀት መጠበቅ ካቃተህ ትሞታለህ ማለቱ ነው፡፡\nወዳጆቼ! እስኪ ዛሬ አንድ ዕውነት ላይ እንስማማ።“በሽታ አይናቅም” የሚል ሃቅ ላይ አንድ እንሁን። ኮቪድ 19 ደካማ ቫይረስ ነው ሲባል ሰምታችኋል አይደል? አዎ ደካማ ሊሆን ይችላል።ደካማ ቢሆንም ቅሉ ለመግደል ግን አላነሰም። ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ሲይዝ ጭስም ሆነ ነበልባሉ በዓይን አልታየም።በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎችን ግብዓተ መሬት ሲፈፅምም ድምፁን የሰማው አልነበረም።እጅግ ማራኪና ልዕልና ያለው የጤና ተቋምና የጤና ሥርዓት ያላቸውና የዓለማችን ቀዳሚ የሚባሉ ሀገራትን አንገት ሲያስደፋ ከእጅ ጣት ያነሱ ሳምንታት ብቻ ናቸው የተቆጠሩት።\nአዎ! በሽታ አይናቅም።የቫይረስ ደካማም የለውምና አትዘናጉ።ሥጋ ደዌን ታውቁታላችሁ? እጅግ ልፍስፍስ በሆነ ደካማ ባክቴሪያ የሚተላለፍ በሽታ ነው። ይህ በሽታ መድኃኒቱ ተገኝቶ እንኳን እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ብሎም በዓለም ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ የሚገኝ በሽታ ነው።ባክቴሪያው ደካማ ይባል እንጂ ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ ይሄው አሁንም ድረስ አለ፤ እና እንዴት በሽታ ይናቃል?\nእንዴት እዚህ ዘመን ላይ ያለ ሰው እጆችህን በአግባቡ ታጠብ ተብሎ ይመከራል፤ እሺ ይመከር እንዴት እጆችህን ታጠብ ተብሎ ይለመናል፤ እሺ ይለመን እንዴት ላለመታጠብ ምክንያት ይደረድራል።በሉ ወዳጆቼ እጆቻችሁን ታጠቡና ለእጥበት አገልግሎት ካልሆነ በስተቀር ከፊታችሁ ጋር አጣሏቸው።ብዙ ጊዜ እንደሰማነው እጆቹን ወደ ዓይን፣ አፍንጫ እና አፍ በላክ መጠን የመጀመሪያ ተጋላጭ ያደርገናል፤ ቀጥሎ አጠገባችን ያሉ እነዛ የምትወዳቸው፡፡\n አረቄና ነጭ ሽንኩረት፤ ፌጦና ዝንጅብል፤ ጥቁር አዝሙድና ሰናፍጭ፤ እፆችና ሎሚ ያድነኛል እያልክ ራስክን አታታል።እነዚህን በአግባቡና በልክ የሠርክ ምግብህ አድርገህ ተጠቀምባቸው።የተጠቀሱት ነገሮች በሽታን የመከላከል አቅማቸው እና ፈዋሽነታቸው የተመሠከረ ነው፤ ግን ድሮ ከበሽታው በፊት ታዘወትራቸው ከነበረ ብቻ ሊረዱህ ይችላሉ።ህይወት ግን በግምትና በዘልማድ አትመራም፤ አስይዘሃት ቁማር ተጫውተህ ታውቃለህን? አታደርገውም።\nበመገናኛ ብዙኃን ማህበራዊ ሚዲያን ጨምሮ እንደተመለከታችሁልኝ ያ ሁሉ ሕዝብ በሞት የተትረፈረፈባት ቻይና በማግስቱ ሳይቀር ስካሩና ሀንጎቨሩ የማይለቅና ቀምሳችሁት ቀርቶ አሽታችሁት ስንፋጤው በአካል ላይ ሁሉ ያሉ ፀጉሮችን የሚያቆም ‘ኦልድ ቻይኒዝ’ የሚባል አረቄ ነበራት።እንደሚታሰበው ቢሆን ቻይና ሕዝቧን ሰብስባ አረቄዋን እየጋተች ሕዝቧን ታተርፍ ነበረ።\nእናም እላለሁ።እባካችሁ ተጠንቀቁ፤ አንተ ባትሞት የምትወዳቸውን ትገድላለህ፤ የምትወዳቸው ባይሞቱ የምትወዳቸው የሚወዷቸውን አጥተው ይሰበሩብሃል።በቸልታ፣ በእንዝህላልነትና በግዴለሽ አስተሳሰብ መደረግ የሚችለውን ጥንቃቄ በመተው ፈጣሪህን እንዳትፈታተነው አደራ እልሃለው።በሙሉ ልብህ ፈጣሪህን አምነህ ፀልይ፤ አንተ እያወቅህ የጣልከውን ራስህን ግን ማንም እንደማያቀናልህ ጠንቅቀህ ተገንዘብ።\nያው እንደሰማኸው ከሰዎች ጋር ያለህን አካላዊ ርቀትም ጠብቅ፤ መተቃቀፍ ካማረህ በመንፈስ ተቃቀፍ። ምንም እንኳን መንበረ ሥልጣንን በፈቃድህ ባታቆናጥጠኝም፣ እኔ ይህን ሕግ አንተ ላይ አወጅኩኝ፤ ይህን አዋጅ በሌላ አዋጅ እስክሽረውም አደራ ያለመዘናጋትና ያለመታከት ተግብር።እንኳን በሽታውን ተከላክሎልህ ይቅርና ብታደርገው ስለማይጎዳህ ነገር ቀንድህን አቁመህ ስትከራከር ባይህ እታዘብሃለው፤ ለነገሩ እንደኔ ባይነግሩህ እንጂ ሰዎችም በዚህ ጉዳይ ብዙ ጊዜ ታዝበውሃል።\n አዲስ ዘመን ሚያዝያ 26/2012ውብሸት ሰንደቁ", "passage_id": "564c32c45465b8f146e247b9bce947e1" }, { "cosine_sim_score": 0.45441774608853447, "passage": "ይህን የሚሉት ተመራማሪዎች ደስተኝነት እየራቃቸው የሚሄዱ ሰዎች ደስተኝነትን አብዝተው የሚያስቡቱ ናቸው ሲሉም ደምድመዋል።\n\n• 1550 ተማሪዎች ለኩረጃ ሲሉ ስማቸውን ለውጠዋል \n\nለመሆኑ ደስታን እንዴት አድርገን ነው የምናስባት? ማንን ነው የምትመስለው? ፈንጠዚያ ደስታ ናት? ያለማቋረጥ በሳቅ መንከትከት ደስተኝነት ነው? በምቾት መንገላታትስ? ምንድናት ደስታ? እንዴት ነው ጅራቷን መያዝ የሚቻለው?\n\nበሥነ ልቡና ሳይንስ መስክ ስለ ደስታ መሻትና ማግኘት አያሌ ጥናቶች ተደርገዋል። ተለዋዋጭ ድምዳሜዎች ላይ ተደርሶም ያውቃል። አንድ የማያወላዳ መቋጫ የሚባለው ታዲያ የሚከተለው ነው፤ ደስታን በእጅጉ መሻት ደስታን ማራቅ ነው። \n\nየደስታን ጅራት የጨበጠ እጁን ያውጣ\n\nለብዙዎች ደስታ የምርጫ ጉዳይ ነው። በእነዚህ ሰዎች አስተሳሰብ ደስተኛነት የጥረት ፍሬ ናት። ደስተኛ ለመሆን የፈለገ ልክ በፈተና እጅግ በጣም ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚታትር ተማሪ ቀን ተሌት መልፋት መድከም አለበት።\n\nጎበዟ ደራሲ ኤልዛቤት ጊልበርት ከዓመታት በፊት ዓለምን አነጋግሮ በነበረውና \"Eat, Pray, Love\" በተሰኘው የአንድ ወቅት መጽሐፏ ይህን ብላ ነበር፦\n\n\"ደስታ የጥረት ውጤት ነው። ትታገላለህ፣ ትሟሟታለህ፣ አንዳንዴም ተነስተህ ፍለጋ ትወጣለህ፤ አገር፣ አህጉር፣ ባሕር ታቋርጣለህ። በረከትህን ለመቀበል ቁጭ ብለህ አይሆንም፤ መቃረም አለብህ። ልክ የደስታን ጅራት ስትጨብጠው እንዳልትለቀው ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ ይኖርብሃል። በሐሴት የተነጠፈ የዋና ውሀ ላይ ለመንሳፈፍ የምትችለውን ሁሉ ማድረግ አለብህ፤ አለበለዚያ ትሰጥማለህ።\"\n\n•አርበኞች ግንቦት ሰባት ፈርሶ አዲስ ፓርቲ ሊመሰረት ነው \n\nእንዲህ ዓይነቱን \"ደስታን በባትሪ ፈልጋት\" የሚለው ምክር የብዙዎች ቢሆንም አዳዲስ ጥናቶች ግን \"ኧረ በፍጹም\" ይላሉ። \"ፍለጋ ከወጣህ ባዶ እጅህን ትገባለህ፤ እመኑን ደስታ በፍለጋ አትገኝም\" ይላሉ።\n\nከዚያም አልፈው ደስታ ፍለጋ የወጡ ሰዎች ለጭንቀት፣ ለብቸኝነት፣ ለድብታ እና ለውድቀት ነው የሚዳረጉት ብለዋል። \n\nይህ ጥናት እግረ መንገዱን በየአውዳመቱ ድብታ ውስጥ ስለሚገቡ ሰዎች አዲስ ፍንጭም ሰጥቷል።\n\nበገና፣ በአዲስ ዓመት፣ በኢድ አንዳንዴም በገዛ የልደት ቀናቸው ከባድ የድብርት ቅርቃር ውስጥ የሚገቡ ሰዎች ደስታን ካልጨበጥናት ሞተን እንገኛለን ስለሚሉ ነው። ደስታን በትግል፤ ቀን ጠብቀው ሊያገኟት...\n\n\"ደስተኛ ሁን!\" የሚሉ ብሽቅ መጻሕፍት\n\nበካሊፎርኒያ ባርክሌይ ዩኒቨርስቲ ተመራማሪ የሆነችው አይሪስ ማውስ ስለ ደስታና ደስተኝነት ስታጠና እግረ መንገዷን አነቃቂ መጻሕፍትን ታዝባቸዋለች።\n\nባለፉት ሁለት አሥርታት በአሜሪካ እነዚህ የንሸጣ መጻሕፍት አገሩን አጥለቅልቀውት ነበር። እነዚህ መጻሕፍት አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር ስለደስታ ያላቸው ምልከታ ነው። በሕይወት ለመቆየት ደስታን መጎናጸፍ የግድ ነው ይላሉ።\n\n• ሀና እና ጓደኞቿ የሰሩት የእናቶች ምጥ መቆጣጠሪያ \n\nሁሉንም ስትገልጣቸው \"ደስተኛ ካልሆንክማ ለምን ትኖራለህ? እንዴትም ብለህ እራስህን ደስተኛ ማድረግ አለብህ እንጂ\" እያሉ አንድ ሁለት ሲሉ አቋራጭ መንገዶችን ይዘረዝራሉ።\n\nበዚህ የተነሳ ጤነኛ ሰው በሰላም እየኖረ ሳለ ልክ እነዚህን መጻሕፍት ሲያነብ 'አሃ! ለካ ሁልጊዜ ደስተኛ መሆን አለብኝ...' ሲል ማሰብ ይጀምራል። እንደውም አሁን ደስተኛ አይደለሁም \"በጣም ደስተኛ መሆን ነው ያለብኝ...\" ሲል ከራሱ ጋር አዲስ የቅራኔ ውል ይፈራረማል።\n\nተመራማሪዋ አይሪስ እንደምትለው አንድ ሰው ራሱን \"ምን ያህል ደስተኛ ነኝ ግን?\" ብሎ የጠየቀ 'ለታ ከደስታ ጋር ፍቺ ፈጽሟል።\n\nማነው ታዲያ ደስተኛ?\n\nይህ የነ አይሪስ ጥናት ብዙ ክፍሎች ነበሩት።\n\nከመሪር... ", "passage_id": "202728f1767f6fd805d9a5d4f5015336" }, { "cosine_sim_score": 0.45189588039856177, "passage": "እንዴት\nሰነበታችሁልኝ? እናተዬ የሕይወት ሩጫ ፋታ አይሰጥም አይደል? የሚገርመው ደግሞ ሩጫችን ሲጨምር የምንሮጥለት ነገር እየቀነሰ መሄዱ የሩጫችንን ያህል የሮጥንለት ነገር አለመሙላቱ የስገርማል፡፡ ወይ ጉድ ከሰው ጋር ለየን፤ ከወዳጅ ጋር አራራቀን እኮ፡፡ ግለኝነቱ ጠንክሮ የእርስ በእርስ ግንኙነታችንን ያላላው፤ ማህበራዊ ትስስራችንን ያሳሳውና አብሮነታችንን የሸረሸረው ምን ይሆን? አሁንማ አብረን ቁጭ ብለን የምናወራው መጓጓዣ መኪና ውስጥ ብቻ ሆኗል እኮ ጉድ ነው። ሰብስቦ ሳንፈልግ በጋራ አስቀምጦ የሚያስጉዘን ታክሲ የወጋችን መጠንሰሻ፣ የገጠመኞቻችን መነሻና የትዝብታችን መዳረሻ ሆኗል ታክሲ፤ ከቀናት በፊት ታክሲ ተሳፍሬ ስጓዝ የሰማሁት ገጠመኝ መነሻነት ትዝብቴን እያነሳሁ ላወጋችሁ ወደድኩ፡፡ “እማዬ እኔ ትልቅ ስሆን ቢራ እጠጣና መኪና ይደርሰኛል! ከዚያ ሁሌም አንቺን በመኪናው ይዤሽ ወደፈለግሽበት እወስድሻለሁ፡፡” ታክሲ ውስጥ አንድ የ4 ዓመት ሕፃን ከእናቱ ጋር በሚያደርገው ውይይት መሀል ከልጁ የሰማሁት ለዛሬ ጽሑፌ መነሻ ሆነኝ፡፡ ሐፃን\nነውና እሱን አልታዘብኩትም፤ ለሕፃናት የማያስቡትን ሚዲያዎች ለትውልድ ግድ የሌላቸውን ምርት አቅራቢያዎችና ገቢያቸውን ብቻ የሚያስቡትን የማስታወቂያ ድርጅቶች ታዘብኳቸው እንጂ፤ ይገርማል! እዚህ ሀገር ላይ ህግ አክባሪ ተቋም፣ መመሪያና መተዳደሪያ አክባሪ ሠራተኛ፣ ደንብ አስከባሪ መስሪያ ቤት ጠፍቶ ይሆን እንዴ? ስለኛ ግድ ሳይኖራቸው እዩን የሚሉን በቴሌቪዥን የሚተላለፉ ማስታወቂያዎቻችን ግን ወዴት ይሁን የሚያደርሱን? “ማን ይመለከታል? ምነስ ያስከትላል?” ተዘንግቷል። ይሄ ማህበራዊ ሀላፊነት ይሉት ነገር አፈር ደቼ በልቷል። ምን አገባኝ እኔ ብሩን ልሰብስብ እንጂ በምን መልክ ልሰብስብ አያሳስባቸውም፡፡ በብሄራዊ\nጣቢያዎቻችን ብሄራዊ ስካር ስከሩ እንባላለን፡፡ ወዳጆቼ አባት ከሕፃን ልጁ ጋር ቁጭ ብሎ የሚመለከታቸው ማስታወቂያዎች እናት ከሴት ልጇ ጋር የምትሰማቸው ስርዓት አልባ ምናምናችንን ገዝተው ይጠቀሙ ባዮች ነፃነት ነሱን፤ሃያ አራት ሰዓት ባልተገደበ ሁኔታ እንዳሻቸው የሚያስተዋውቁት ተገቢነት የሌለው ማስታወቂያ ልጁን እንዲህ እንዲያስብ ህልሙ እንዲዛባ አደረገው፡፡ በትንሽ አዕምሮው የሚያስበው የምኞቱ ጥግ ጠጥቶ መሸለም ሆነ፡፡ የሚመጥነው ተለክቶ አልተሰጠውማ ምን ያድርግ ተገኝ ብሩ የሚያየውን የሚሰማውን ተመኘ፤ የሚመኘውንም ተናገረ፡፡ ደሞ እኮ የተገረምኩት ያሳሰበን የልጁ እንደዚያ ማለት ብቻ አይደለም የናትየዋም ምላሽ እንጂ፡፡ የልጁ እናት በተናገሩት ነገር ተከፋሁ። በእነዚያ\nየስካር መንፈስ በሚጣሩ ማስተወቂያዎች የተጸነሰ ህልሙን ለተነፈሰው ልጅ እናቱ የሰጠችው ምለሽ እቅፍ አድርጋ ጉንጩን እየሳመች ጎሽ የኔ አንበሳ አንተ እኮ መኩሪያዬ ነህ! ብትለውስ? እም እሱን ነው የምፈልገው፤ እ… መኩሪያዬ ጉድ! እናት በልጅዋ የስካር ሽልማት መኩራትን ፈለገች፡፡ ልጁ ምን እያሰበ መሆኑ ተዘንግቷት ይሆን? ቆዩኝማ ዕድሜ አያስተምርም? ከፍ ሲባል ከፍ ያለ አተያይ አይለመድም? ዕድሜ ሲጨምር መገሰጫና ማረሚያ አይለይም? እናትነት በራሱ ምንም ሳይጨመር በጎና ክፉ ምኞት አያስለይም? የልጁ እናት ቅር አሰኘችኝ፤ ልጅማ አልኮል ጠጥቶ ከሚያመጣው ድሎት በትምህርት በርትቶ፤ ቀለም ጠጥቶ የሚያወራው ተረት በስንት ጣዕሙ፤ ስካሩ ውስጥ የሞላ የጤና መቃውስ ዘግናኝ አደጋ ሲብስም ሞት እኮ ነው ያለው እናትየዋ አላሰበችውም፡፡ እኔ\nምለው የኛዎቹ መገናኛ ብዙሃን ግን ምን ነካቸው? ለትውልድ አይታሰብም? የሚሠራው ሀገር ለመለወጥ፤ ሀገር ለማነጽ አይደል እንዴ? ኧረ ተው አንተዛዘብ ተው፡፡ የሚገርመው ይሄን ያለ ልክ የሚሰበከውን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ያሳሰበው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንድ አዋጅ አውጥቶ አጽድቋል። ይበል የሚያሰኝ ነው። ያለ ልክ እንዲፈነጩ ተፈቅዶላቸው ከኢትዮጵያዊነት መለያ ከሆኑ እሴትና መልካም ልምዶች ጋር እየቀላቀሉ፣ ከጀግንነት፣ ከአብሮ መኖርና መተሳሰብ ውብ ባህላችን ጋር አዛንቀው ሀበሾች ውብ ናችሁ! ባህላችሁም ደስ ይላል! ስካርም ደንባችሁ ነው፡፡ እያሉን ነው፡፡ ከታሪካችን ጋር እየቀየጡ ለአደጋ ምክንያት ለጤንነት ጠንቅ መሆኑን ረስተው ማዋረዱን ደብቀው አስካሪ መጠጣቸው የደስታና የፌሽታ ምንጭ መሆኑን በተከሸኑና ሲሰሙዋቸው በሚያሰክሩ ቃላት ይሰብኩናል፡፡ ወዳጆቼ የአልኮል መጠጦችን ስያሜ ልብ ብላችሁ ታውቃላችሁ፡፡ በማስታወቂያቸው ስካርን የእኛ ባህል እንዳስመሰሉት ሁሉ ስያሜያቸውንም ከኛ ቀምተዋል፡፡ ሀበሻ ባህሉንና ታሪኩን እንደሚወድ ገብቷቸዋል፡ ፡ በተፈጥሮ ሀብቱ እንደሚማረክ ተረድተዋል፡፡ የጋራችን መጠሪያችንን ቀምተው፤ የተፈጥሮአዊ ሀብቶቻችንን ስም ነጥቀው፣ የታሪካዊ ቦታዎቻችን ስያሜ ወስደው በማን አለብኝነት ለራሳቸው መጠሪያ አደረጉት፡፡ በነገራችን ላይ በቅርቡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሚዲያ በሚታየው የአልኮል መጠጥ ማስታውቂያ አግባብነት ላይ መክሮ ስርዓት ለማስያዝ የሚያስችል አዋጅ አፅድቋል፡፡ በኢትዮጵያ\nየምግብ መድሀኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ቀርቦ በምክር ቤቱ አባላት በሙሉ ድምፅ የጸደቀው አዋጅ አሁን ላይ በአንዳንድ የሚዲያ ተቋማት ሙሉ በሙሉ መተግበር ባይችልም ቀድሞ ለትውልድ ግድ ሳይሰጣቸው ባሻቸው መልክ ያቀርቡት የነበረውን ማስታወቂያ ሳይወዱ እንዲያቆሙ ተገድደዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ ትላንት በአንድ ሬዲዮ ጣቢያ ላይ የአየር ሰዓት ተከራይቶ በመጠጥ ማስታወቂያ ሁለት ሰዓታት ሙሉ ያ …ዬ… ዩ….እያለ አንድ የረባ ቁም ነገር የሌለው ፕሮግራም ሲያቀርብ የነበረ የባህር ማዶ ዘፈን ጋባዥ “በዓለም ላይ የሌለ ህግ ወጣብን…አልኮል አታስተዋውቁ ተባልን፤ የትም ሀገር ተሰምቶም አይታወቅም..” እያለ ወሬና ቁም ነገር የጠፋበት በሬዲዮ ሞገዱ ላይ ድምፁን የሚያስተጋባውን ሰው ስሰማ ይበልጥ አዘንኩበት፡፡ አያችሁ ወዳጆቼ ለሱ መብት ጥያቄ ማለት ያላግባብ ትውልድን በሚያነትብ መልክ የሚቀርበውን ማስታወቂያ እያስተላለፈ ያለገደብ የሚያገኘውን ገቢ ቀነሰ ብሎ መጮህ ነው፡፡ ባይገርማችሁ የዚያን ቀን የሬዲዮ ፕሮግራሙ ሙሉው “እንዴት እንከለከላለን ሌላ ዓለም ላይ የሌለ ህግ ነው” ብሎ ዘራፍ ሲል ነበር ሰዓቱ ያለቀበት፤ እኔ ምለው የትኛው ሀገር ላይ ሰምቶ ይሆን ስርዓት በሌለው መልክ የሚተላለፍ ማስታወቂያ የማያውቁትን መናገር ለዚያውም ለራስ ጥቅም ብሎ፤ አያስተዛዝብም? ወይኔ አሳዘነኝ ይሄኔ እሱ ከራሱ ውጪ የሚመለከተው ዓለም ስለሌለ ይሆናል እኮ ዓለም ላይ የሌለ ህግ ነው ብሎ የተሟገተው፤ ሌላው ዓለም በእንደዚህ ዓይነት ማስታወቂያች ላይ የሚታየውን ጠንከር ያለ ክለከላ ቀድመን ተግብረን ቢሆን ኖሮ ወዳጆቼ ይህ ሰው ፈጽሞ ፕሮግራሙን ለአየር ማብቃት አይችልም ነበር፡፡ ግለሰቡ በራሱ የእነዚህ ማስታወቂያዎች ውጤት ሁሉ ይመስለኛል፤ ለማንኛውም ወዳጆቼ አነሰም በዛ አምላክ ለኛ የፈቀደውን፤ ወደኛም ያቀረበውን መብላታችን በዚያም መኖራችን አይቀሬ ነው። አይደል? በኑሯችን ለወገን አስበን፤ ለትውልድ ተጨንቀን፤ መልካም ነገር ዘርተን ማለፍ መቻል ደግሞ አቻ የሌለው ሰናይ ተግባር ነውና ጉዟችንንና ሥራችንን ሀገር በሚገነባ፤ ትውልድ በሚያንጽ መልኩ ብናደርግ ባይ ነኝ፡፡ ቸር ይግጠመን፡፡አዲስ\nዘመን መጋቢት 4/2011በተገኝ\nብሩ", "passage_id": "de934c4fd3dd07579bfe5067b337820b" }, { "cosine_sim_score": 0.443664532682676, "passage": " እስቲ ዛሬ ስለ ኳስ እናውራ! ከመደበኛው ወጣ እንበላ! ምንም እንኳ እግር ኳስን «ወጣ» ልናደርገው ብንሞክርም ፖለቲካ ካልሆንኩኝ ሲል እያየነው ቢሆንም፤ ይሁን! አንዳንዴ እንደ ርዕስ መቀየሪያ እንጠቀመው። አሃ! ቆዩ እንጂ መግቢያ መች አዘጋጀሁ። እንካችሁማ መግቢያ! መቼ እለት በቴሌቭዥን ካየሁት ዝግጅት ልጀምር፤ ምን የማይታይ አለ! በምላችሁ ዝግጅት ላይ አዘጋጅቱ ለንግግር የጋበዘቻቸው ሰዎች ከተናገሩት ቁምነገር መካከል አንዱ የበለጠ ሳበኝ። ምን አሉ? «አበሾች ለቅሶ ቤት ሰው ለማጽናናት ሲሄዱ ጭራሽ ሃዘን ቀስቅሰው <ታሞ ነበር? እንዴት ሞተ? ብዙ ተሰቃየ?> ወዘተ እያሉ ይጠይቃሉ» አሉ። መቼም እንደ እኛ ለችግር ደራሽ አለ ብለን ባናምንም፤ ማስተዛዘኛ መንገዳችን ግን ጭራሽ ሀዘን የሚቀሰቅስ ሆኖ ተገኘ ማለት ነው። እና ምን ብናደርግ ነበር ጥሩ? ሌላ ሌላ ጉዳይ እያነሳን የታመመውንም ሆነ ሰው የሞተበትን ሰው ከሀዘኑ እንዲወጣ ማስረሳት፤ ማረሳሳት። እና ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው፤  ብለን ብለን የደከመንንና አይገመቴውን ፖለቲካ ለአፍታ ትተን እስቲ ስለኳስ ብናወራ ምን ክፋት አለው? አቤት መግቢያ! እና ግን ለምንድን ነው ከ 18 ዓመት\nበታች የሆኑ ልጆች ስታድየም እንዳይገቡ የማይከለከለው? በተለይ አሁን አሁን «ፖለቲካ የእኔ ነው» ባይ በበዛበት ጊዜ፤ እግር ኳሱም ብሶበት ነው የሚታየው። ያድነኛል ብለው ውጠውት የባሰ አዲስ በሽታ እንደሚፈጥርና ህመሙን እንደሚያብስ «መድኃኒት» ሆነብን፤ እግር ኳስ። አሃ! ጦርነት ሆኗላ! የፖለቲካ እልህ ያለበት ሁሉ በኳስ ሲፈናከት እያየን! ምን ሆነ መሰላችሁ! ስንት ጊዜ የአገራችን እግር ኳስ ሲታማ በጆሮዬ እሰማ የነበርኩ ልጅት ባለፈው ስታድየም መግባት። የት? እርሱን አልነግራችሁም። ያው ችግር የሌለበት ባለመኖሩ አንዱንም ልትገምቱ ትችላላችሁ፤ ግን ከአዲስ አበባ ውጪ መሆኑን ያዙልኝ። ታድያ ወደ ጨዋታው ሜዳ ስንገባ የእንግዳው ቡድን ብቻውን እንጂ አንድም ደጋፊ አልነበረውም። «ውይ! አገር ምድሩ ሰው በሆነበት ጊዜ ደጋፊ ጠፍቶ ነው?» ብል፤ «አይ! ደጋፊዎቹ ጸበኞች ናቸውና እዚህ እንዳትደርሱ ተብለው ነው።» አሉኝ። «እና ይህም እግር ኳስ ሆኖ በዚህም ተከፋፍለናላ!» ስል፤ «ያው የድጋፍ ጉዳይ ነው!» «ጎሽ! እና እነዚህ ያለሜዳቸው የሚጫወቱ ተጫዋቾቹ ብቻቸውን አይፈሩም? ካሸነፉስ ማን ሊጨፍር ነው?» አልኩኝ፤ ድፍረቴኮ! «የምን ማሸነፍ? ማን ፈቅዶላቸው? ጨዋታው ካለቀ በኋላ በሰላም ወደ ማደሪያሽ መግባት አትፈልጊም? ዳኛውም’ኮ ሰው\nነው… ልጆች ይኖሩታል። ይኑርበት እንጂ!» ብለውኝ እርፍ። አሃ! ታድያ በሕይወት ካለ፤ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንዲህ ባሉ አጋጣሚዎች ቡድኖች ወጪ ከሚያወጡ ለ«ባለሜዳው» ቡድን\nዝም ብሎ ነጥብ እንዲሰጥ ለምን አይፈቅድም አልኩኝ፤ በልቤ ወይም በሆዴ። ፌዴሬሽኑ ግለሰብ ቢሆን ኖሮ ቀዳሚ ድንጋይ አቀባይና አስወርዋሪ ነገር መስሎ ታየኝ። እንዲህ በማለቴ መቼስ አይከፋውም። ቢከፋውም ይሁን! እንደ ህጋዊ ሰው ስሜት ያለውና ግዑዝ ያልሆነ መሆኑን አረጋግጥበታለሁ። ብቻ ግን ጨዋታው ተካሄደና ይኼው እንግዳውን የተቀበለው ቡድን በሜዳው አንድ ጎል አገባ። ጎሉ እንኳ ኦፍ ሳይድ ነበር፤ ግን ቢሆንስ? እንደውም ለምን በእጁ አያገባም? ውጤቱን የሚወስነው ባለ ሜዳው ነው። ባለሜዳው ባለ አእምሮ ላይሆን ይችላል፤ ነገር ግን ባለ ስሜት ነው። ያውም የእግር ኳስ ስሜት አይደለም… የድብድብ ስሜት። ከዛ በባሰ ልጆች ወደ ሜዳ እንዳይገቡ ይከልከል ያልኩት ደግሞ ለዚህ ነው፤ ስድቡ! ኧረ ስድብ! የስድብ ችሎታችን በዜማና በግጥም ተቀናብሮ ይቀርብ የለ እንዴ? ሰው እንዴት በጋራ እንደ ኅብረ ዝማሬ የስድብ ቃልን በኩራት ይናገራል? በእድሜ ትልልቅ የሆኑ ሰዎችም በሜዳው የዚህ የስድብ ተጋሪ መሆናቸውን ሳይ ደግሞ ጭራሽ አፈርኩ። ነገሩ ለእኔ አዲስ ሆኖብኝ እንደሆነ የገባኝ ደጋግመው ስታድየም ጨዋታ ለመዘገብ የሚገቡ ባልደረቦቼ ምንም እንዳልተፈጠረ ዝም ማለታቸውን ስመለከት ነው። የሚሆነውን ሁሉ እንደ ጦጣና «ኢትዮጵያዊነት መልካምነት» ብሎ እንደሚያይ ጨዋ ሰው ሆኜ ነበር። በኅብረ ዝማሬ ከሚሳደቡት ደጋፊዎች ተቀብለው ህጻናት የማያውቋቸውን ቃላት እየተቀበሉ ያስተጋባሉ። እነዛን አስጸያፊ የስድብ ቃላት ከሽማግሌና አዋቂዎች አንደበት መስማት ሳያንስ ትርጉሙን ከማያውቁት ልጆች ሲወጣ ደግሞ ሰውነትን ውርር ያደርጋል። ኧረ ምን እየተዘራ ነው? ነገ ምን ሊታጨድ ነው ወገን! ብቻ ግን በስድብና ትክክለኛ ባልሆነ ጎልም ቢሆን ጨዋታው በሰላም አለቀ። ሰላም አንጻራዊ አይደለ? ለካ ደግሞ መውጣትም ፈተና ነው። ጠመንጃ የታጠቁና በቁጥር በርከት ያሉ ፖሊሶች በሩ ጋር ሆነው በመከላከል ተጫዋቾቹ በእንግድነት ከተጫወቱበት ሜዳ ተንከባክበው ይዘዋቸው ወጡ። ኳስ እኛም አገር በስሙ ተጠርታና ወግ ደርሷት ጭራሽ እንዲህ አስፈሪ ትሁን? አሁን ማን ይሙት በአገራችን ከስታድየሞቻችን በላይ አስፈሪ ቀጠናስ አለ? ከስታድየሙ ውጪ የሚታየው የፖሊስ ኃይል ከመብዛቱ የተነሳ አንድ የፖሊስ ክለብ የተጫወተ ነው የሚመስለው። እናላችሁ ወደየማረፊችን ስናቀና አንድ ጉድ ሰማሁ። ለካ ሰብሰብ ብለን ሲያዩን የእንግዳው ቡድን ደጋፊዎች መስለናቸዋል ጥርስ ነክሰውብናል። ጥርስ ይነከሳል ወይ የሚለው ሌላ ጉዳይ ሆኖ ይህን ነገር ከስታድየሙ ስወጣ መስማቴ ጠቀመ እንጂ አስቀድሞ ብሰማ ኖሮ የት ልገባ ነበር? ምንስ ልሆን ነበር? በቃ! ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ስታድየም ከመግባት ይከልከሉ። ስታድየሞቻችንና የሚካሄዱት ጨዋታዎች፤ ወላጆች ልጆችን ይዘው ‹ይህን ቡድን ነው የምደግፈው…› ብለው እንዲያሳዩ፣ የሚደግፉትን ቡድን መለዮ ለብሰው በነጻነትና ያለስጋት እንዲንቀሳቀሱ የሚፈቅድ አይደለም። እንደውም እንደሚባለው ከሆነ መሮጥ የሚችል ሰው ነው ጨዋታ እንዲያይ የሚመከረው! ነጻ ትግል ቢችልም ይመረጣል። ሆድ ያባውን ብቅል እንደ ሚያወጣው ማንነትና ጸባያችንን ኳስዬ እያሳየችን ነው። እንግዳ ተቀባይነት? ኧረ ተውኝ እስቲ! እንግዲህ አንድ ሁለቴ ስታድየም ስመላለስ ነገሩን እለምደው ይሆናል ብዬ በመገመት በቅርቡ ለመድገም አስቤአለሁ። አንዳንድ ነገሮች አልቀየር ካሉና ሌላ አማራጭ ከሌለ ራስን መቀየር አስፈላጊ ነው አይደለ? አዎን! በዚህ ሃሳብ ባልስማማም ትክክል መሆኑን አልክድም። ብቻ ግን እንዳልኩት ስታድየም መግ ባት ከ18 ዓመት\nበታች ለሆኑ ቢከለከል ጥሩ ነው። ቡድኖችም ተተኪ ተጫዋችና ደጋፊ እንጂ ተተኪ ተሳዳቢ ምን ያደርግላቸዋል? ነገሩ ቀላል አልመሰለኝም! እውነቱን ለመናገር የእግር ኳስ ፌደሬሽን የሚባል ነገር የእውነት እንደ ስሙ ካለ መፍትሄው በእጁ ነው ያለው። አሁን ቡድኖች ሳይሆኑ ደጋፊ አለን የሚሉት፤ ደጋፊዎች ናቸው ቡድን ያላቸው። እናት ሉሲ ሰላምን\nፍለጋ ከምትኳትነው በላይ\nእግር ኳስ ወዳጅነትን\nበቀላሉ በመፍጠር አቻ የሌለው\nመሣሪያ ሊሆን ይችል\nነበር። አላለልንም! ኳስ ለሰላም\nከማለታችን በፊት ሰላም\nለእግር ኳሳችን አስፈላጊ\nሆኗል። እንደውም ዘርፉ\nየፈጠረው የሥራ ዕድል\nብዙ ነው፤ በዛ ላይ\nግርማ ሞገስ ያለውና\nሲጠራ የሚያስበረግግ ደመወዝ\nየሚከፈልበት ብቸኛው ትርፍ\nአልባ ዘርፍ መሆኑ\nነው እንጂ ቢቀርስ\nምን እንሆናለን?ወይም\nአንድ ሁለት ዓመት\nዘግቶ የተሻለ መንገድ\nመፈለግ ነው። የእግር\nኳስ ቡድን ደጋፊ\nእንዲኖረው እንጂ ደጋፊ\nቡድን እንዳይፈጥር፣ በብሔርና\nበክልል የተደራጀና በአስተዳደሮች\nየአወቃቀር ተዋረድ ስር በውስጠ\nታዋቂነት ተቀምጦ የእነርሱ\nድንጋይ መወራወሪያ ከመሆን\nእንዲወጣ፤ ከማንም በላይ\nአቅም ያላቸው ልጆች\nዓለም አቀፍ እውቅና\nየሚያገኙበት መድረክ እንዲሆን\nለማድረግ መሰራት አለበት።\nብቻ ይከልከልልን! መጠላላትን\nጠላን። ሰላም!አዲስ\nዘመን ሚያዝያ 13/2011 ", "passage_id": "44564a79ea5e60b7e292217ada4e64f1" }, { "cosine_sim_score": 0.43488175605343693, "passage": "በተለምዶ ጥቅስ ሲባል፤ በመደበኛ አጠቃቀም ከመጻሕፍት (ቅዱሳን መጻሕፍት፣ የምርምር እና የሣይንስ መጻሕፍት፣ የታሪክ ድርሳናት እና የልብ ወለድ ድርሰቶች) የሚታወቁ እና ለምንናገርበት ወይም ለምንጽፈው ጉዳይ ማጠናከሪያ ሆነው የሚጠቀሱ እና ባለቤት ያላቸውን ነው፡፡ ነገር ግን ጥቅስ ተናጋሪው ወይም ጸሐፊው ሳይታወቅ ሀሳብን በተቃውሞ ወይም በድጋፍ የማኅበረሰቡን ሥሜት ሲገልፁ ይስተዋላል፡፡ለዚህ ተግባር ከሚጠቀሱት ደግሞ የመፀዳጃ ቤቶች /በተለይ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት/ እና የታክሲ ውስጥ ጥቅሶች በዋናነት ይነሳሉ፡፡ እነዚህ ጥቅሶች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥናት እና ምርምር ርዕሰ ጉዳይ በመሆን በርካታ ጥናቶች ተካሂዶባቸዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ደግም በማኅበራዊ ሚዲያዎች የመወያያ ሀሳብ እየሆኑ መቅረብ ጀምረዋል፡፡ እኛም በዚህኛው አውድ የተወሰኑትን ጀባ ብለናል፡፡ ከታክሲ ሥራ ጋር የተያያዙ ጥቅሶች ዘመን መፂሄት መስከረም 2012 አባይ ፈለቀ", "passage_id": "8ddc44e3491fe2866267c4b7798aa23c" }, { "cosine_sim_score": 0.43246348478655827, "passage": "ከሳምንቱ\nቀናት በአምስቱ ከፀሐይ ጋር ቋሚ ቀጠሮ አለን፡፡ እርሷ ወደ ማደሪያዋ ማቆልቆል ስትጀምር ለአንድ ነገር እተጋለሁ፤ ከመኪናው መስኮት\nበኩል ያለውን መቀመጫ ለማግኘት። ምክንያቴ ማየት ነው፤ መንገዱን፣ ሰዎቹን፣ ሕንጻዎቹን፣ ግርግሩን፣…። ከሚፈጥነው\nመኪና መስኮት የማየው የዓለምን ቅንጭብ ነው። ከፊቴ ያየሁት ዛፍ በሰከንዶች ውስጥ በመብራት ምሰሶ፣ ወጣቷ ከኋላዋ በሚያዘግሙ አዛውንት፣\nአውቶቡሱ በሚከተለው የጭነት መኪና፣ ትልቁ ሕንጻ በሌላ ሕንጻ፣…፤ ጨርሼ የማየው ነገር አይኖርም። ሁሉም የቅምሻ ያህል ቅንጭብ\nነው፤ እንዲህ መሆኑ ግን ከምንም ነገር በላይ ይጥመኛል። ህይወታችንም\nየቅንጭቦች ጥርቅም እንደሆነች ይሰማኛል። አስቁመን የምናጣጥመው አልያም እስከሚበቃን የምንኖረው የህይወት ክፍል የለንም። አንዱ\nበሌላ ይተካል፤ ሌላውም ለሌላ ቦታውን ይተዋል። ከማህጸን በመውጣታችን የምናስከትለው ለቅሶ ከእናታችን ዕቅፍ ስንገባ በፍስኃ ይተካል።\nብዙም\nአንቆይም ዳዴ ለማለት ከሙቀቱ እወጣለን፣ «ወፌ ቆመች» ከመባላችን መኮላተፍ፣ ዓይተው ሳይጠግቡን ደግሞ ወዲያ ወዲህ መሯሯጥ፣ ልጅነታችንም\nዕድሜ አይኖረውም ራሱን ወደ ወጣትነት ያሳድጋል፣ በዚያው ፍጥነት ደግሞ ጉልምስና ይተካል፣… ቅንጭብ ህይወታችን ተጠራቅሞ ዕድሜ\nይባልና መድረሻችን ከመቃብር ይሆናል። ህይወት\nመንገድ የመሆኗ ቅኔ የተፈታልኝ፤ የምሳፈርበት መኪና ወደፊት ሲስፈነጠር የቀደመንን ሁሉ ወደሁዋላ እየተውነው በሄድንበት ጊዜ ነው።\nህይወት ጎዳና ናት፤ ዕድሜ በተባለ መንኩራኩር ተሳፍረን የምናልፍባት። የቀደመውን ሸኝታ አዲሱን የምትቀበል።ከመንገድ\nዳር ከተነጠፈ ሸራ ወደ ተደረደሩ ዕቃዎች አጎንብሰው ከሻጭ የሚከራከሩ ገዢዎች፤ ተስማምተው የግላቸው ያደርጉት ይሆን? አልፏቸው\nከቆመው አውቶቡስ ደርሰው ትኬት ለመቁረጥ የሚሮጡት ባልቴት፤ ከቦርሳቸው የሚንጠባጠቡትን ሳንቲሞች ሊያነሱ አጎነበሱ ወይስ አውቶቡሱን\nመረጡ? ከሻይ ቤት ደጃፍ የተቀመጡትን ሰዎች ምጽዋት እንዲጥሉላቸው የሚማጸኑት የኔቢጤ አገኙ ወይስ አጡ? ከጎረምሶች ጋር ለታክሲ\nየሚጋፉት አዛውንት ገቡ ወይስ ተረፉ? እጇን አሁንም አሁንም የምታወናጭፈው ወጣትስ ጓደኛዋን ጥላው ሄደች ወይስ ተስማሙ?ጅምሩን\nከማየት ውጪ የምጨርሰው ታሪክ እንዳይኖር መኪናው ይዞን ይበራል፤ ከጠጅ ቤቱ እስክንደርስ ይህ ሁሉ ቅንጭብ ህይወት ነውና እኔን\nይጥመኛል። ከመንገዳችን እኩሌታ፤ ከድልድዩ አጠገብ ወንዙን በፍርሐት የምታይ የምትመስለው ጠጅ ቤት የድሆች መናኸሪያ እንድትሆን\nየተቀለሰች ይመስለኛል። ቢበሉም\nባይበሉም የምታጠግባቸው ብቸኛዋ አሳቢያቸው ሆናለች፤ በደቃቃ ሳንቲም ብርሌያቸውን   ጨብጠው ማጣታቸውን ይዘነጋሉ። ጀምበር ማቆልቆል ስትጀምር ይሰባሰባሉ፤ ስናልፋቸው\nየውስጣቸውን ጉዳት ረስተው እየተሳሳቁ ነው። ሰማያዊ ቀለም ያለውን መኪናችንን ይለዩታል፤ ስንደርስ እጅ ይነሱናል። ልምድ\nአድርገውታል ግማሾቹ ተቀምጠው የተቀሩት ቆመው እጃቸውን ያውለበልባሉ። የቀን ተቀን ልምዳቸው በመሆኑ ከዚያች ስፍራ ስንደርስ ተሳፋሪው\nሁሉ ለዚህ ትዕይንት ይሰናዳል፤ በአድራጎታቸውም ይሳሳቃሉ።እኔ\nግን ሁሌም ቆጠራ ላይ ነኝ፤ ስናልፋቸው ከተውለበለቡልን እጆች መካከል የቷ እንዳለፈች አስባለሁ። በቋፍ ያለ ኑሯቸው ከወንዙ አፋፍ\nእንደተቀለሰችው ጠጅ ቤት ህይወታቸውን ከቋፍ አድርሶታል። ስናልፋቸው ጎድለው በሚጠብቁን እጆች የሚተኩት ሌሎቹ እጆችም የሚያጣጥሙት\nየጠጁን ቅንጭብ ነው። አንዱ ዕለት በሌላኛው ሲተካ መዳፎቻቸው ሲላሉ ክንዶቻቸውም ሲረግቡ አስተውያለሁ።ህይወታቸው\nበየቀኑ እየተሸረሸረ እንደሚገኝ ይሰማኛል። ወደ አንድ ጎን ካዘመመው አቋቋማቸው፣ ከማበጠሪያ መለየቱን ከሚያሳብቀው ጸጉራቸው፣ ከበለዘው\nፊታቸው፣ ከቆቡ ለመላቀቅ ከሚታገል ዓይናቸው፣ ፈገግ ሲሉ ከሚሸበሸበው የጉንጭ ቆዳቸው፣ በከፊል ከወላለቀውና ከተሸራረፈው ጥርሳቸው፣\nጭንቅላታቸውን መሸከም አቅቶት ወዲያ ወዲህ ከሚዋልል አንገታቸው፣ እንደነገሩ በአዳፋና አሮጌ ልብስ ከተሸፈነው የገረጣ ሰውነታቸው፣\nሚዛኑን መጠበቅ አቅቶት ከሚወዘወዝ ቄጤማ እግራቸው ስር በየቀኑ የሚናድ መንገድ ይታየኛል። የህይወት\nፍቺና ትርጉሟ የገባኝ ሳልፍ ባለፉ ሰዎች ነው። እነርሱ ጋር እኛ በመኪና ስናልፍ ወደሁዋላ እንደምንተወው ዓይነት ሳይሆን፤ እያደር\nመንገዱ ወደ እነርሱ የሚቀርብ  ይሆንብኛል። መሄጃቸውን የማያውቁ ተሳፋሪዎች\nናቸውና እኔ የማጣጥመውን ያህል የቅንጭብ ህይወት ጣዕም አያውቁትም። መንገዳችን ለየቅል ነው፤ እኛ ልንመለስ ስናልፋቸው እነርሱ\nደግሞ ዘላቂዎች ይሆናሉ።አዲስ\nዘመን የካቲት 25/2011ብርሃን\nፈይሳ", "passage_id": "cc250625dcece1b51fa51b7c967121d0" }, { "cosine_sim_score": 0.4312851900990391, "passage": "ጉዳትና ጥቅም በቅርብ ርቀት።በሕክምናው አጠራር “ኮሌስትሮል” በመባል በሚታወቀው፤ በአንድ በኩል ለጤና በእጅጉ አስፈላጊ፤ መጠንና ዓይነቱ ሲለወጥ ደግሞ ጎጂ በሚሆነው በደማችን ውስጥ የሚዘዋወረው ስብ መሠል ንጥረ ነገር ምንነትና የሕክምናው ዓለም ምልከታዎች ዙሪያ የሚያተኩር ተከታታይ ቅንብር ነው።ሞያዊ ትንታኔውን የሚሰጡን የልብና የውስጥ ደዌ ከፍተኛ አማካሪ ሃኪሙ ፕሮፌሰር ከበደ ኦሊ ናቸው። ", "passage_id": "9e21f7a21d5e41d333c04680225cddd5" }, { "cosine_sim_score": 0.42996208157110577, "passage": "ደስታ እንዲሁ የሚመጣ ሳይሆን ልምምድን ይጠይቃል ይላሉ ባለሙያዎች\n\nይህም ልክ እንደ እስፖርተኞችና ሙዚቀኞች ሁልጊዜም ደስታም ልምምድና የትግበራ ቅደም ተከተል ያስፈልገዋል። በሂደትም የሚፈልጉትን አይነት ደስተኛ ሰው ይሆናሉ። \n\n\"ደስተኝነት ዝም ብሎ የሚመጣ ነገር አይደለም፤ ይልቁንም ራሳችንን ለደስታ በማዘጋጀትና በማለማመድ የምናመጣው ነው\" ይላሉ በአሜሪካ ያሌ ዩኒቨርሲቲ የሥነ አዕምሮ ፕሮፌሰሯ ላውሪ ሳንቶስ። \n\n• ደስታን አጥብቀን ስለፈለግን ለምን አናገኘውም? \n\nበርግጥ ቀላል ላይሆን ይችላል ነገር ግን ደጋግሞ በመለማመድ ውጤታማ መሆን ይቻላል ባይ ናቸው ፕሮፌሰሯ። ለዚህም ያግዝ ዘንድ የሚከተሉትን አምስት መንገዶች በመጠቀም በተማሪዎቼ ላይ ውጤት አምጥቼባቸዋለሁና እነዚህን መከተል ተገቢ ነው ብለዋል።\n\n1. የረኩባቸውን ተግባራት በዝርዝር መያዝ\n\nበሥራም ይሁን በማንኛዉም አጋጣሚ ያገኟቸውን ስኬቶች በእያንዳንዱ ቀንና ሳምንት በመዘረዝር ከእነዚህ ስኬቶች የሚያገኟቸውን እርካታዎች ማጣጣም ያስፈልጋል።\n\n• «ስጦታ ከመቀበል፤ መስጠት ያዋጣል»\n\n2. በደንብ እና በተሻለ ሁኔታ መተኛት\n\nማንኛውም ደስተኛ መሆን የሚፈልግ ስው በቀን ቢያንስ 8 ስዓት መተኛት ይኖርበታል። በርግጥ ከሁሉም የደስታ መለማመጃ መንገዶች መካከል ተማሪዎች ይህን ለመተግበር እንደሚቸገሩ ፕሮፌሰሯ ይገልጻሉ። ዝምብሎ ሲታይ ቀላል ሊመስል ይችላል ነገር ግን በቂ እንቅልፍ ማግኘት ድብርትን በመቀነስና የደስተኝነትን ስሜት በመጨመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው።\n\nለራስዎ የፅሞና ጊዜ ይስጡ\n\n3. ለተወሰነ ደቂቃ የፅሞና ጊዜ መውሰድ \n\nበቀን ቢያንስ የ10 ደቂቃ ፅሞና ማድረግ ይኖርብናል። ፅሞና ማድረግ ሙሉ ትኩረትን በመሰብበስብ ለአፍታ ከራስ ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ቀጣይ በምን ነገሮች ላይ ደስታን ማምጣት እንደሚቻል መንገዱን ክፍት አድርጎ ያሳያል።\n\n4. ከቤተሰብና ጓደኛ ጋር ብዙ ጊዜ ማሳለፍ\n\nበህይዎታችን ቅድሚያ የምንሰጣቸውንና ጤናማ ግንኙነት ካለን ሰዎች ጋር ጊዜ ሰጥተን ማውራትና መጫወት ተጨማሪ ደስታ ያመነጫል። ነገር ግን ጊዜው መብዛት እንደሌለበት ፕርፌሰር ሳንቶስ ይመክራሉ። ምክንያቱም ጊዜው በበዛ ቁጥር ከነዚህ ሰዎች ጋር ጥገኛ የመሆን እድላችን ሊሰፋ ይችላልና ነው።\n\nበተለያዩ እንቅስቃሴ ላይ ይሳተፉ\n\n5. የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን መቀነስና ብዙ የሥራ ግንኙነት መመስረት\n\nማህበራዊ ሚዲያ የሃሰት ደስታ ሊሰጠን ይችላል፤ በመሆኑም በዚህ ድርጊት ላለመደበር አጠቃቀማችንን መቀነስ ያስፈልጋል። በቅርብ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ሰዎች በብዛት በተለይ ኢንስታግራም የሚጠቀሙት ትንሽ የመደሰት እድል ሲኖራቸው የማይጠቀሙት ደግሞ የተሻለ ደስታ እንዳላቸው ተረጋግጧል።\n\n• እራስን መፈለግ፣ እራስን መሆን ፣ እራስን ማሸነፍ\n\nበአጠቃላይ በህይወትዎ ደስተኛ መሆን ከፈለጉ በምስጋና ይጀምሩ፣ ጥሩ የእንቅልፍ ሌሊት ይኑረዎ፣ የፅሞና ጊዜ ይኑርዎ፣ ከሚወዷቸው ሰዎች ጋር ጊዜ የያሳልፉ እንዲሁም የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምዎን ያስተካክሉ። \n\nፕሮፌሰር ሳንቶስ እነዚህን መንገዶች በተማሪዎቻቸው ላይ ተግብረውት ውጤት እንዳመጡ ይናገራሉ። ለእርሰዎም ደስታ ሊያስገኝልዎ ስለሚችል ይሞክሯቸው። \n\n ", "passage_id": "5dd4e23174a6230959d006945fe3a519" }, { "cosine_sim_score": 0.4281003106670163, "passage": "የሌላውን ሀገር ባላውቅም በእኛ ሀገር  ግን የማንተገብራቸው በርካታ አባባሎች አሉን። ምሳሌ ጥቀስ ካላችሁኝ ከመነሻዬ ሀሳብ ጋር ከሚቀራረቡት መካከል ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ፣ ሳይቃጠል በቅጠል፤ አስሬ ለካ አንዴ ቁረጥ፤ ሰዶ ማሳደድ ቢያምርህ….. ፤ ቀድሞ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ…..የሚሉት ከብዙ ጥቂቶቹ ናቸው። ብዙ አልተጠቀምንባቸውም  እንጂ   በየመስኩ በየጉዳዩ ብዙ ተረቶች ብዙ አባባሎችና ወጎች  አሉን።ያለሁት ኮተቤ  ከአንድ የዘመዴ ቤት ነው የታመመች ልጇን ለመጠየቅ። ልጅቱ ደግሞ እግሯን  በጀሶ ጠቅልላ መሬት ላይ የተነጠፈ ፍራሽ ላይ ተኝታለች። እንዴ?  ምን ተፈጥሮ ነው? ጠየቅኩ፤ «ወለም ብሏት» ስትይኝ ቀላል መስሎኝ ነበር አልኩ ደንገጥ ብዬ። «እንዳትደነግጡ ብዬ ለሁሉም እንዲሁ ነው ያልኩት። ለነገሩ ዶክተሩ አጥንቷ ብዙም አልተጎዳ፤ በዛ ላይ ልጅ ስለሆነች ቶሎ  ይስተካከላል ብሎኛል» አለች።  ለመሆኑ ምን ሆና ነው?እናቲቱ « አልሰማ ብላ» በማለት ጀምራ ባጭሩ ታሪኩን አወጋችኝ። በአካባቢው ረጅም ጊዜ የወሰደ ሰፊ የመንገድ ሥራ እየተከናወነ ነው። እናም በየቀኑ ወይ ይቆፈራል ወይ ይናዳል ይሄ ሲሆን ግን መንገዱ  በከፊል ለመኪና ይዘጋል። እግረኛው በአንድ ጎን  የግለሰብ አጥር በሌላ  በኩል ደግሞ ገደል በሚያዋስኑት ጠባብ የግራና ቀኝ መንገዶች እየተጠባበቀ ነው የሚጓዘው። አንዳንድ ቦታ ገደሉ ረጅም ስለሚሆን እናት ልጇን በዛ መንገድ እንዳትሄድ  ርቀት ቢኖረውም በአስፋልት ዞራ እንድትመጣ በተደጋጋሚ መክራት ነበር፤ ግን አልሆነም። ከጓደኞቿ መለየት ያልመረጠችው ልጅት ከጓደኛዋ ጋር እንደተያያዙ  ተንሸራተው ከአንዱ ገደል ይወድቃሉ። እንደተነገረኝ ከሆነ ሁለቱም ለከፋ ጉዳት ባይዳረጉም ለቀናት ከትምህርት ገበታቸው መለየታቸው ግን አልቀረም።እንደኔው ሊጠይቁ የመጡ አንዲት እናት «አሁንማ አስተካከሉት እኮ ትናንት የእከሌ አባት አሉ  ስም እየጠሩ ወድቀው ላይሞቱ ነው የተረፉት፤  ዛሬ በደንብ አስተካክለውታል» አሉ በማፅናናት አይነት። ምን ዋጋ አለው ፈጣሪ ባይደርስላት ሞታ አልነበር። ስንት ሰው  በቀን በማታ መከራውን ሲያይ ምን ሰሩ?  ድሮም አንድ ሰው ሞተ፣ መኪና ተገለበጠ ካልተባሉ እንደማይሠሩ ይታወቃል፤ የህዝቡን አቤቱታ መች ሰምተውን ያውቃሉ አለች ዘመዴ ምርር ብላ። እነሱ ወሬያቸውን ቀጠሉ እኔ በሀሳብ ነጎድኩ ግን እውነት እስከ መቼ እሳት እያጠፋን እንኖራለን ?።ተሰናብቼ ወጥቼ ከሃሳቤ ሳልላቀቅ መገናኛ አካባቢ ስደርስ ሻይ ቡና ለማለት መተባበር ህንፃ ላይ ባለ አንድ ካፌ ውስጥ ተቀመጥኩ። ቁልቁል የባቡሩን አካፋይ የቀለበት መንገድ ስመለከት ትኩረቴንም ስሜቴንም የሚስብ ተመሳሳይ  ነገር አስተዋልኩና በጥሞና መከታተል ጀመርኩ። አካባቢውን በደንብ አውቀዋለሁ፤ የጎዳና ላይ ንግድ የተጧጧፈበት ነው። በተለይ አመሻሽ ላይ ያለው ገበያና የሚቀርበው ሸቀጥ «ንግድ ፈቃድ፣ ግብር፣ ቤት ኪራይ» ለምኔ  የሚያሰኝ ነው።  ይሄ ታዲያ  ለወጣቶቹ ነጋዴዎች ከጠባቂዎች ጋር የሚደረገውን  የድብብቆሽ ጨዋታ  በየቀኑ ማሸነፍ ይጠይቃል።  እነዚህ ነጋዴዎች አብዛኞዎቹ በወጣትነት እድሜ ክልል ያሉና ከአዲስ አበባ ውጪ የመጡ በመሆናቸው ባንድ እጃቸው ዱላ በአንደኛው ደግሞ ኮፍያቸውን ይዘው ለሚያሯሩጧቸው የሸገር ጠባቂዎች  የሚረቱ አይደሉም። እንዲያውም አንዳንዶቹ ያንን ኮተት ይዘው እንደዚያ መሮጥ ከቻሉ በዱላ ቅብብል ውድድር ቢሳተፉ እላለሁ።እንግዲህ ልብ በሉ መንግሥት የጎዳና ላይ ንግድን የሚያበረታታ ባይሆንም ወደ ህጋዊ ሥርዓት ለማስገባትና ነባራዊውን ሁኔታ ከግምት በማስገባት በመንገድ ዳርቻ እንዲሸጡ የተፈቀደላቸው ህግ አክባሪ የጎዳና ላይ ነጋዴዎች በየቦታው አሉ። በዚሁ አካባቢ እንኳ ከአደባባዩ  ሁለት መቶ ሜትር ባልሞላ ርቀት አምቼ አጥር ስር በተፈቀደላቸው ቦታ ተወስነው የመኪናና የእግረኛ እንቅስቃሴ ሳያግዱ የሚሠሩ የጎዳና ላይ ነጋዴዎች ቢኖሩም እቃቸውን የሚገዛ  ሸማች የሚደርሳቸው  በአደባባዩ ከሚሯሯጡት  ህገ ወጥ ነጋዴዎች የተረፈው ብቻ ነው። ከታች የምገልጽላችሁ ትእይንት ደግሞ እጣ ሳያወጡ፣ አቦሰም  ሳይጣጣሉ  ጠባቂዎቹና ነጋዴዎች እንዴት  የአባሮሹን ጨዋታ እንደሚጀምሩ ነው።አዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን እግረኛውንና አሽከርካሪውን ለመለየት በከለለው  ብረት ላይ  ደማቅ ሰማያዊ ቀለም ያለው ባለ አርማ ዩኒፎርም የለበሱ የቦሌ  ክፍለ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች ሦስት ሆነው ተደግፈው ያወራሉ። የሚያወሩት ደግሞ ስለ ኑሮ ውድነት ነው። ፎቅ ላይ ሆነህ እንዴት ይሄን አዳመጥክ የሚለኝ ካለ ግምቴ መሆኑን በማስቀደም ለግምቴ መነሻ የሆነኝን  ምክንያት አቀርባለሁ።ከፌስ ቡክ እንደተማርኩት ከሆነ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሰብሰብ ብለው ከታዩ ድንጋይ ውርወራ ሊጀመር በመሆኑ ከአካባቢው መራቅ አልያም ኮፍያ ብጤ ጣል ማድረግ ከተማሪዎቹ ንረታም ሆነ  ሰላማዊና አጥፊን ሳይለዩ ከሚቀጡት ህግ አስከባሪዎች  ራስን ለመታደግ ይረዳል። ተማሪዎቹ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ከሆኑ ስለፍቅር ጓደኛቸው እንደሚያወሩ የሚገመት ሲሆን፣ የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች ከሆኑ ስለ ፊልም እንደሚሆን እንገምት። ወደ መንግሥት ሠራተኛው ሲመጣ ጉዳዩ የሚወሰነው በእድሜ አልያም በክፍል ደረጃ ሳይሆን በደመወዝ ይሆንና ባጭሩ ዝቅተኛው ተከፋይ ስለኑሮ ውድነት መካከለኛው ተከፋይ ስለሥልጣንና እድገት ፣ ከፍተኛው አመራር የየእለት ጭውውቱ በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ያጠነጠነ መሆኑ በዚሁ ፌስ ቡክ ማየት ችያለሁ። የፖለቲካው ነገር ግን ደመወዝም ዕድሜም የሚገድበው አይደለም፤ በተለይ አሁን አሁን።እጅና አፍ አይጠፋፉም ብዬ ከግማሽ ሰዓት ላላነሰ ጊዜ እጄን ከብርጭቆዬ አገናኝቼ ወደ አስፋልቱ ባደረግሁት ማፍጠጥ እነዚያን ስለ ኑሮ ውድነት የሚያወጉ የደንብ አስከባሪዎች የጎዳና ላይ ነጋዴዎቹ እንደ ቀልድ ባጠገባቸው ያልፏቸው ይዘዋል፤ ትንሽ መጠንቀቅ የሚመርጡት ደግሞ ጣደፍ ጣደፍ እያሉ ያልፋሉ፤ ለነገሩ ከአስፋልት ማዶ  የሚያልፉ  ጥንቃቄ  የሚያበዙ  ነጋዴዎችም አሉ።ይህን ጉድ ሳላይ አልነሳም ብዬ ለአንድ ሰዓት ከቆየሁ በኋላ አስራ አንድ ሰዓት ተኩል ሲሆን በርከት ያሉ ደንብ አስከባሪዎች ከየአቅጣጫው በመምጣት ባጠገባቸው እያለፉ ወደ አደባባዩ ገብተው እቃቸውን ከዘረጉት የጎዳና ላይ ነጋዴዎች ጋር የዘወትር አባሮሻቸውን ቀጠሉ። አንዳንዶቹ ሊይዟቸው የሚፈልጉ አይመስሉም ፤ በፍጥነት መሮጥ ይጀምሩና ሊደርሱባቸው ሲሉ ፍጥነታቸውን ይቀንሳሉ።  ለነገሩ «ከልብ ካለቀሱ» የሚለውን አባባላችን  መነሻ  አድርገን ካየነው ምንስ ፈጣን ቢሆን   እቃ ተሸክሞ የሚሮጥን በባዶ ሮጦ መያዝ አለመቻል ተቀባይነቱ እዚህ ግባ የሚባል አይሆንም።  ግን እነዚህ ደንብ አስከባሪዎች የሚሰጣቸው ሥልጠና ምንድነው? ቤት ተሠርቶ፣ አጥር ታጥሮ ሲያልቅ ማፍረስ በአጭሩ መቅጨት የሚችሉትን ለግጭትም ለንትርክም ምክንያት ሲሆን ይታያል።ከዓመታት በፊት አንድ የመኪና ጥገና  የሚሠራ ጓደኛዬ የነገረኝ « የወረዳችን አስተዳደር  21 ዓመት በጋራዥነት ሲያገለግል የነበረውን ግቢ  ከስፋቱ  ጀምሮ ደረጃ አያሟላም ብሎ  እንዲያስፋፉ የማስተካከያ ጊዜ ይሰጣቸዋል።  አስተዳደሩ ምንም እንኳ በህግ የተቀመጠ ነገር ቢናገሩም  በሦስቱም አቅጣጫ በግለሰብ መኖሪያ ቤቶች የተከበበችው  ቦታ ወዴትም እንደማትሰፋ በእርግጠኝነት ያውቁ ነበር። እናም ቀኑ ደርሶ ጋራዡ መስፋት ባለመቻሉ  ተዘጋ» የኔ ጓደኛና ባልደረባው  ከባድ መሳሪያ የማያስፈልጋቸውን ጥገናዎች በየቤታቸውና በየመንደሩ መንገድ እየዘጉ መሥራቱን ቀጠሉበት።  በዛ ሰሞን  እንዴት ነው ያዋጣል? ብዬ ላቀረብኩለት ጥያቄ የሰጠኝ ምላሽ እንዲህ የሚል ነበር  « እኛና መንግሥት ከጋራ ተጠቃሚነት ወደ የጋራ ተጎጂነት ተሸጋግረናል፤ እኛ በጠራራ ጸሀይ በየጎዳናው እየተሽከረከርን ለመሥራት ተገደናል መንግሥት ደግሞ ብታንስም መሰብሰብ የሚችለውን ግብር አጥቷል፤ ድሮ ማወራረድ ስላለ ብዙ ነገሮችን ስንገዛ በደረሰኝ ነበር፤ አሁን ህጋዊ ነጋዴዎች ጋር የሚያስኬደን ጉዳይ የለም፣ ነገሩ ሁሉ አየር በአየር ሆኗል»።  አለኝ እያዘነም ፤እየተናደደም።ምንም እንኳ ህግ መከበር ቢኖርበት  ሰው ከሰላማዊ መንገድ ተገፍቶ ሲወጣና አማራጭ ሲያጣ  ወዴት እንደሚያመራ የሚያሳየን ይመስለኛል። እነዚህ በየታክሲው ላይ የምናያቸው እቤትዎ ድረስ መጥተን ፍሪጅ እናድሳለን፣ ቴፕ፣ ቴሌቪዥን  እንጠግናለን የሚሉ ማስታወቂያዎችም የዚሁ ውጤት ይመስሉኛል። ይሄን ሳይ  ህግና ሥርዓት አክብረው የሚንቀሳቀሱትን  አለመደገፍና አለመንከባከብ ህገ ወጦችን  ማበረታታት፤ ህጋዊው መንገዱንም መግፋት ይሆንብኛል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 20/2011", "passage_id": "89f5dae4825b4812f1864181eed9151f" } ]
f97ff74cc9621af913ca6412e5c72311
8a2b557b69fa81e5cbbfd277ee0b4a8e
ኮሮና እና አለማችን በሳምንቱ
  ቁጥሩ ማሻቀቡን ቀጥሏል...መሽቶ በነጋ ቁጥር አለም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የደረሱባትን የተለያዩ ጥፋቶች የሚገልጹ እጅግ አስደንጋጭና ተስፋ አስቆራጭ ቁጥሮችን መስማት የተለመደ ሆኗል፡፡አንዳች መላ ሳይገኝለት በአለም ዙሪያ በስፋት መሰራጨቱን የቀጠለው ኮሮና ቫይረስ እስካለፈው ሐሙስ አመሻሽ ድረስ በመላው አለም በሚገኙ 211 አገራትና ግዛቶች ውስጥ ከ3,249,792 በላይ ሰዎችን ሲያጠቃ ከ229,442 በላይ የሚሆኑትንም ለሞት እንደዳረገ ተነግሯል፡፡በቫይረሱ የተጠቁባት ዜጎቿ ቁጥር በሳምንቱ በሚሊዮን መቆጠር በጀመረባት አሜሪካ እስካለፈው ሐሙስ አመሻሽ 1,067,382 ሰዎች በቫይረሱ ሲጠቁ፣ ከ61,849 በላይ የሚሆኑ ደግሞ ለሞት መዳረጋቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ከአሜሪካ በመቀጠል ስፔን 239,639፣ ጣሊያን 203,591፣ ፈረንሳይ 166,420፣ እንግሊዝ 165,221 ሰዎች በቫይረሱ የተጠቁባቸው ቀዳሚዎቹ አምስት የአለማችን አገራት ሆነዋል፡፡ከ61,849 በላይ ሰዎች ከሞቱባት አሜሪካ በመቀጠል፣ ጣሊያን በ27,682፣ እንግሊዝ በ26,097፣ ስፔን በ24,543፣ ፈረንሳይ በ24,087 የሟቾች ቁጥር እንደ ቅደም ተከተላቸው በርካታ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ለሞት የተዳረጉባቸው ቀዳሚዎቹ አምስት የአለማችን አገራት መሆናቸውንም መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ግማሹ የአለማችን ሰራተኛ ስራ ሊያጣ ይችላልበመላው አለም ከሚገኙ ሰራተኞች ግማሹ ወይም ከ1.5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ቀውስ ጋር በተያያዘ የሚተዳደሩበትና ኑሯቸውን የገቢ ምንጫቸው ሊደርቅና ለከፋ ኑሮ ሊዳረጉ እንደሚችሉ የአለም የሰራተኞች ድርጅት አስጠንቅቋል፡፡በኮሮና ሳቢያ ክፉኛ ተጎጂ ይሆናሉ ተብለው ከሚጠበቁት ሰራተኞች መካከል መደበኛ ባልሆነው ዘርፍ፣ በምርትና በምግብ አገልግሎቶች ኢንዱስትሪዎች ተቀጥረው የሚሰሩ እንደሚገኙበት የገለጸው ድርጅቱ፣ ኮሮና በተከሰተበት የመጀመሪያው ወር ብቻ መደበኛ ባልሆነው ዘርፍ የሚሰሩ 2 ቢሊዮን ሰዎች ገቢያቸው በአማካይ በ60 በመቶ ያህል መቀነሱንም አስታውሷል፡፡አፍሪካ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠር ማዕከል ባወጣው መረጃ መሰረት እስካለፈው ሐሙስ አመሻሽ ድረስ በ52 የአፍሪካ አገራት ከ35,371 በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲጠቁ፣ የሟቾች ቁጥር ደግሞ ከ1,534 አልፏል፤ ከህመሙ ያገገሙት ደግሞ ከ11,727 በላይ ደርሰዋል፡፡እስካለፈው ረቡዕ ድረስ ከ5 ሺህ 42 በላይ ሰዎች ባይረሱ የተጠቁባት ግብጽ በአህጉሩ ብዙ ሰዎች የተጠቁባት ቀዳሚዋ አገር ሆና የተቀመጠች ሲሆን፣ ደቡብ አፍሪካ ከ4 ሺህ 996 በላይ፣ ሞሮኮ 4 ሺህ 246፣ አልጀሪያ ከ3ሺህ 649 በላይ፣ ካሜሮን 1 ሺህ 705 ሰዎች የተጠቁባቸው ተከታዮቹ የአፍሪካ አገራት መሆናቸው ተነግሯል፡፡ከአፍሪካ አገራት በኮሮና ቫይረስ ሟቾች ቁጥር አልጀሪያ በ437 በቀዳሚነት ስትቀመጥ፣ ግብጽ በ359፣ ሞሮኮ በ163፣ ደቡብ አፍሪካ በ93፣ ካሜሩን በ58 ይከተላሉ ተብሏል፡፡በናይጀሪያ ከ40 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸውን የዘገበው ዴይሊ ሞኒተር፣ ከዚህ ቀደም 3 የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ሳቢያ ለሞት መዳረጋቸውንና ይህም ወረርሽኙን ለመከላከል የሚደረገውን አገራዊ ጥረት እያሰናከለው እንደሚገኝ ገልጧል፡፡የጊኒ ቢሳኡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ ናቢያም እና ሶስት የካቢኔ አባላት በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸው ባለፈው ማክሰኞ በተደረገላቸው መረጋገጡ የተዘገበ ሲሆን፣ ከአለማችን እጅግ ግዙፍ የስደተኞች መጠለያ ካምፖች አንዱ የሆነውና ከ220 ሺህ በላይ ስደተኞች የሚገኙበት የኬንያው ዳባብ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ከፍተኛ ስጋት ከሰሞኑ ዝግ መደረጉንና ምንም ሰው እንዳይገባና እንዳይወጣ መታገዱን ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡የኡጋንዳ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስለኮሮና ቫይረስ ግንዛቤ ለማስጨበጥ በሚል እያንዳንዳቸው 5 ሺህ ዶላር ወስደው እንደነበር ያስታወሰው አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ፣ ከሰሞኑ ግን አባላቱ የወሰዱትን 2.6 ሚሊዮን ዶላር ያህል አጠቃላይ ገንዘብ በአስቸኳይ እንዲመልሱ በፕሬዚዳንት ሙሴቬኒ መታዘዛቸውን ዘግቧል፡፡በዚህ የጭንቅ ወቅት ባልተገባ ሰበብ የህዝብ ገንዘብ የተቀበሉትን የምክር ቤቱ አባላት “ህሊና የለሾች” ሲሉ የተቹት ፕሬዚዳንት ሜሴቬኒ በአንጻሩ እሳቸው ከሚያገኙት መደበኛ ወርሃዊ ደመወዝ ግማሹን ለኮሮና መከላከልና መቆጣጠር ስራዎች በስጦታ እንደሚያበረክቱ አስታውቀዋል፡፡ኬንያውያን በበኩላቸው ለኮሮና ወረርሽኝ የተመደበውን 37 ሺህ ዶላር ያህል የህዝብ ገንዘብ የጤና ሚኒስትር ሰራተኞች ለሻይ ቡና እና ለሞባይል ካርድ መግዣ እያዋሉት ነው በሚል በማህበራዊ ድረገጾች ከፍተኛ ተቃውሞ በማሰማት ላይ እንደሚገኙ ኦልአፍሪካን ኒውስ ዘግቧል፡፡የዛምቢያ መንግስት ኮሮና ቫይረስን በቁጥጥር ስር ለማዋል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ቁልፍ ሚና ለሚጫወቱ የህክምና ባለሙያዎች የማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት እንደሚሰጥ ማስታወቁ ተዘግቧል፡፡በማዳጋስካር መዲና አንታናናሪቮ ዜጎች ከቤታቸው ውጭ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ሁሉ የፊት ጭምብል እንዲያደርጉ የሚያስገድድ መመሪያ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን፣ ጭምብል ሳያደርጉ ሲንቀሳቀሱ የተገኙ ዜጎች መንገዶችን በማጽዳት እንደሚቀጡ ተዘግቧል፡፡1 ሚ. ያልተፈለጉ እርግዝናዎች፤ 15 ሚ. የቤት ውስጥ ጥቃቶችከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በመላው አለም እጅግ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ከቤት እንዳይወጡ መታገዳቸው 1 ሚሊዮን ያህል ያልተፈለጉ እርግዝናዎች እንዲከሰቱ እንዲሁም የቤት ውስጥ ጥቃቶች በ20 በመቶ ያህል እንዲጨምሩ ሰበብ ሊሆን እንደሚችል ተመድ አስጠንቅቋል፡፡አነስተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው 114 የአለማችን አገራት 44 ሚሊዮን ያህል ሴቶች ኮሮና በሚፈጥራቸው ቀውሶች ሳቢያ የእርግዝና መከላከያዎችን ላያገኙ እንደሚችሉና ይህም ከ1 ሚሊዮን በላይ ያልተፈለጉ እርግዝናዎች ሊያስከትል እንደሚችል የጠቆመው ድርጅቱ፣ 13 ሚሊዮን ልጃገረዶች በግዳጅ ወደ ትዳር ሊገቡ፣ 2 ሚሊዮን ሴት ህጻናት ግርዛት ሊፈጸምባቸው እንደሚችልም አስታውቋል፡፡ከኮሮና የቤት ውስጥ መዋል ገደቦች በኋላ በበርካታ የአለማችን አገራት የቤት ውስጥ ጥቃት አቤቱታዎች በከፍተኛ ሁኔታ መጨመራቸውን ጠቅሶ ሰዎች ለሶስት ወራት ያህል ከቤት ውስጥ እንዳይወጡ መታገዳቸው በአለማቀፍ ደረጃ ተጨማሪ 15 ሚሊዮን የቤት ውስጥ ጥቃቶች እንዲፈጸሙ ሊያደርግ እንደሚችል የጠቆመው ተቋሙ፣ ይህም በተለይ በሴቶች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር አመልክቷል፡፡“ሰላሳ አራቱ”ዙሪያ ገባው አለም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ጭንቅ ውስጥ በወደቀበት በዚህ የመከራ ወቅት፣ እስከ ትናንት በስቲያ ድረስ ቫይረሱ ድንበራቸውን አልፎ ያልገባባቸው 34 የአለማችን ሉዑዋላዊ አገራትና ግዛቶች እንዳሉ ሮይተርስ አስነብቧል፡፡በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እውቅና ከተሰጣቸው 247 የአለማችን አገራትና ግዛቶች መካከል እስካለፈው ሚያዝያ 12 ቀን ድረስ ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የተረጋገጡት አገራት 213 መሆናቸውን ያስታወሰው ሮይተርስ፣ ከእነዚህ አገራትና ግዛቶች መካከል በኮሮና ቫይረስ ሰዎች ለሞት የተዳረጉባቸው 162 መሆናቸውንም አክሎ ገልጧል፡፡እስከተጠቀሰው ዕለት ድረስ አንድም ሰው በቫይረሱ እንዳልተጠቃባቸው ከተነገሩት 34 አገራትና ግዛቶች መካከል ኮሞሮስ፣ ሌሴቶ፣ ተርኬሚኒስታንና የሶሎሞን ደሴቶች እንደሚገኙበት የጠቆመው ዘገባው፣ ያም ሆኖ ግን አንድም ሰው በቫይረሱ አልተያዘም ማለት ቫይረሱ ወደ አገራቱ አልገባም ማለት እንዳልሆነ አመልክቷል፡፡ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች እንዳሉ ካስታወቁ በኋላ በሂደት ቫይረሱን ማጥፋት መቻላቸውንና ነጻ መሆናቸውን ያወጁ አምስት የአለማችን አገራትና ግዛቶች አንጉሊያ፣ ግሪንላንድ፣ የካረቢያን ደሴቶች፣ የመን፣ ሴንት ባርትስና ሴንት ሉሲያ መሆናቸውንም ዘገባው አክሎ ገልጧል፡፡ አሜሪካየአለም ቀንድ የሆነው የአሜሪካ ኢኮኖሚ ዕድገት በመጀመሪያው ሩብ አመት የ4.8 በመቶ ቅናሽ ማሳየቱንና ይህም ካለፉት አስር በላይ አመታት ወዲህ እጅግ የከፋው ነው መባሉን የዘገበው ብሉምበርግ፣ አንዳንድ ባለሙያዎችም የኢኮኖሚ እድገቱ በመጪዎቹ ሶስት ወራት ከ30 በመቶ እና ከዚያ በላይ ሊቀንስ እንደሚችል መተንበያቸውን አመልክቷል፡፡በአሜሪካ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ለስራ አጥነት የተጋለጡ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሚሊዮን በላይ መድረሱንና ይህም በአገሪቱ ታሪክ እጅግ ከፍተኛው ቁጥር እንደሆነ ዘገባው ገልጧል፡፡ከኮሮና መስፋፋት ጋር በተያያዘ የእንቅስቃሴ ገደብና የስራ መቀዛቀዝ ሳቢያ በ2020 የመጀመሪያው ሩብ አመት የቻይና ኢኮኖሚ እድገት በ6.8 በመቶ መቀነሱን ያስታወሰው ዘገባው፣ የጀርመን መንግስት በበኩሉ በዚህ አመት መጨረሻ ላይ ከዚህ በፊት አይቶት የማያውቀው የ6.3 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ቅናሽ ሊገጥመው እንደሚችል ባለፈው ረቡዕ ማስታወቁንም ዘገባው አክሎ ገልጧል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ በመጀመሪያው ሩብ አመት ሽያጬ በ26 በመቶ የቀነሰበትና 17 ቢሊዮን ዶላር ያጣው የአሜሪካው የአውሮፕላን አምራች ኩባንያ ቦይንግ በቅርቡ ከደረሰበት ቀውስ እና ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተፈጠረበት የስራ መቀዛቀዝ ሳቢያ 15 ሺህ የሚደርሱ ሰራተኞችን ከስራ ገበታቸው እንደሚያሰናብት ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል፡፡“የኮሮና ፖለቲካ”ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ቻይናን ተጠያቂ ሲያደርጉ የሰነበቱት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ረቡዕ ደግሞ፣ በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ከአሜሪካ የእጇን ታገኛለች ሲሉ የዛቱባትን ቻይና በቀጣዩ ምርጫ ሽንፈትን እንድጎነጭላት አሳር መከራዋን እያየች ነው ሲሉ መክሰሳቸውን ሮይተርስ ተዘግቧል፡፡አለም ስለወረርሽኙ ቀድሞ እንዲያውቅ አላደረገችም በሚል በወነጀሏትና ቀደም ብለው የንግድ ጦርነት ባወጁባት ቻይና ላይ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የራሳቸውን እርምጃ እንደሚወስዱ የተናገሩት ትራምፕ፣ ቻይና እኔ እንድሸነፍላትና ዲሞክራቱ ጆ ባይደን እንዲያሸንፍ የማትፈነቅለው ድንጋይ የለም፤ ይህ ግን በፍጹም የሚሆን አይደለም ምክንያቱም አሜሪካውያንን ማንን እንደሚመርጡ ጠንቅቀው ያውቃሉ ሲሉም ተናግረዋል ትራምፕ፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ከኮሮና ጋር በተያያዘ አለማቀፍ ምርመራ እንዲካሄድ አበክራ ስትጠይቅ የነበረችው አውስትራሊያ፣ ከሰሞኑም ኮሮና ቫይረስ መቼ፣ የት፣ እንዴት እንደተቀሰቀሰ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ በድጋሜ ጥሪ ማቅረቧ ተዘግቧል፡፡የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን ኮሮና በምን መልኩ እንዲህ አለምን ሊያጥለቀልቅ እንደቻለ በተጨባጭ ማስረጃ ላይ የተመሰረተ ትክክለኛ የምርመራ ውጤት ከገለልተኛ አካል መቅረቡ ፋይዳው የጎላ ነው ሲሉ ቢናገሩም፣ በአውስትራሊያ የቻይና አምባሳደር በበኩላቸው ነገሩ በገለልተኛ አካል ይጣራ መባሉን ለቃውመውታል፤ አልፎ ተርፎም አገራቸው የአውስትራሊያን ምርቶች ከመግዛት ልትታቀብ እንደምትችል ማስፈራሪያ ቢጤ ጣል አድርገዋል፡፡በሌላ ዜና ደግሞ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ኩባውያን የህክምና ዶክተሮችን ለኮሮና ህክምና ድጋፍ እንዲሰጧቸው ፈቅደው ወደ ግዛታቸው በማስገባታቸው ሳቢያ ደቡብ አፍሪካን እና ኳታርን መተቸታቸው ተዘግቧል፡፡ኮሚኒስቷ ኩባ ከወረርሽኙ የራሷን ትርፍ ለማጋበስ የምትለፋ አገር ናትና የእሷን ዶክተሮች መቀበላችሁ አይበጃችሁም ወደመጡበት ብትሸኙዋቸው ይሻላችኋል ሲሉ ምክር መለገሳቸውንም ዘገባው አመልክቷል፡፡አስደንጋጭ ቁጥሮች - የ“ሬምዴስቪር” ተስፋኢንተርናሽናል ሪስኪዩ ኮሜቴ የተባለው አለማቀፍ ተቋም ባለፈው ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ ኮሮና ቫይረስ በአለማችን 34 አገራት ውስጥ ብቻ 1 ቢሊዮን ያህል ሰዎችን ሊያጠቃና 3.2 ሚሊዮን ሰዎችነም ለሞት ሊዳርግ እንደሚችል አስጠንቅቋል፡፡ ተቋሙ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ቪኦኤ እንደዘገበው፣ ኮሮና ቫይረስ አፍጋኒስታን፣ ሶርያና የመንን ጨምሮ በቀውስ አዙሪት ወይም በጦርነት ውስጥ በሚገኙ 34 አገራት ውስጥ የሚደርሰውን ጥፋት ለመቀነስ ሁሉም ርብርብ ማድረግ ይጠበቅበታል ተብሏል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ፣ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ባለፈው ሐሙስ ማለዳ ከወደ አሜሪካ የተሰማው በጎ ዜና በብዙዎች ልብ ውስጥ የተስፋን ብርሃን የፈነጠቀ ስለመሆኑ በስፋት እየተነገረ ነው፡፡አሜሪካውያን ተመራማሪዎች በላሰንት መጽሄት ላይ ያወጡትን መረጃ ጠቅሶ ዘ ጋርዲያን እንደዘገበው፣ “ሬምዴስቪር” የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ የምርምር ውጤት በ15 ቀን ይታዩ የነበሩትን የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ወደ 11 ቀን ዝቅ እንደሚያደርግ የተነገረ ሲሆን፣ በሆስፒታሎች ያለውን ጫና በመቀነስ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ይጠበቃል፡፡ከዚህ በፊት የኢቦላ ቫይረስ ተጠቂዎችን ለማከም በአገልግሎት ላይ ይውል እንደነበር የተነገረለት “ሬምዴስቪር”፣ ከዚህ በተጨማሪም በሌሎች የኮሮና ቫይረስ አይነቶች ህክምና በእንስሳት ላይ ተሞክሮ አመርቂ ውጤት ማሳየቱም ተዘግቧል፡፡“የሚፈቱ” አገራትና ከተሞች ተበራክተዋልከኮሮና ቫይረስ ስርጭት መስፋፋት ጋር በተያያዘ የእንቅስቃሴ ገደብና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን ወስደው የነበሩ በርካታ የአለማችን አገራትና ከተሞች ተግባራዊ ሲያደርጓቸው የቆዩዋቸውን እርምጃዎች ማቋረጣቸውንና ይህም የችኮላ እርምጃ ተብሎ በብዙዎች እየተተቸ እንደሚገኝ ተነግሯል፡፡የስራ አጡ ቁጥር በእጅጉ ይጨምራል ተብሎ መነገሩን ተከትሎ በርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ተዘግተው የነበሩ የንግድ ተቋማት ወደ ስራ መመለሳቸውን የዘገበው ሮይተርስ፣ በስፔን ካለፈው እሁድ ጀምሮ አንዳንድ ጠንካራ ቁጥጥሮችን ያላላች ሲሆን፣ ለወራት በቤታቸው ውስጥ ታጉረው የነበሩ የአገሪቱ ህጻናት በወላጆች ድጋፍ ከቤት ወጥተው መንቀሳቀስ መጀመራቸውን አመልክቷል፡፡በቱኒዝያ ተዘግተው የነበሩ የምግብና የግንባታ ዘርፎች በከፊል መከፈት የጀመሩ ሲሆን፣ ግማሽ ያህሉ የአገሪቱ የመንግስት ሰራተኞች ወደ መደበኛ ስራቸው መመለሳቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡በፖላንድ ተቋርጦ የቆየው መደበኛ የንግድ እንቅስቃሴ በመጪው ሳምንት እንደሚጀመር እንዲሁም የተዘጉ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እንደሚከፈቱ የተነገረ ሲሆን፣ ጣሊያን አንዳንድ ፋብሪካዎችን እንደምትከፍት፣ ናይጀሪያ ከነገ በስቲያ ጀምሮ የመንግስት መስሪያ ቤቶችንና ባንኮችን እንደምትከፍት አስታውቀዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=25319:%E1%8A%AE%E1%88%AE%E1%8A%93-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%B3%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%89%B1&Itemid=212
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5241086991695052, "passage": "ዓለም ሰሞኑን ከቻይና ተነሳ በተባለው ኮሮና ቫይረስ መታመስ ይዛለች። ዓለም አቀፉ ሚዲያ በስፋት እየዳሰሰውም ይገኛል። ኮሮና ቫይረስ የዓለማችን ቁጥር አንድ አሸባሪ ቫይረስ ሆኖ ተከስቷል። እንደ አልቃይዳ፤ አልሻባብ፤ ዓለምን ማሸበሩን ቀጥሏል።‹‹የጨነቀ ነገር\nመላው የጠፋ፤ ደሞ ምን ጉድ አመጡብን?›› አሉ አዛውንቷ እማማ አለሚቱ። ‹‹ከዚህ ከሚወራው መአት አምላክ ይጠብቀን እንጂ ምን\nሊባል ይችላል›› አሉ በፍርሀት ጎብጠው። ‹‹ደሞ በትንፋሽ፣ በንክኪ ይተላለፋል የሚሉት ነው እኮ የበለጠ የሚያሸብረው። እንዴት\nእንዴት ልንሆን ነው። የእኛ ኑሮ እንደሁ በጣም የተቀራረበ፣ የተነካካ አንዱ ከሌላው መራቅ የማይችልበት ነው፤ ብቻ እሱ ይሰውረን››\nአሉና አማተቡ። ቤታቸው ውስጥ ከጎናቸው\nየተቀመጡት ባለቤታቸው አቶ ደቻሳ ‹‹መቆየት ደጉ ስንት ጉድ አየን፤ የባሰ አታምጣ ማለት ይሻላል አለሚቱ›› አሉ። ‹‹እኛስ እሺ።\nገና ምኑንም ያላዩት ሕጻናት ወጣቶች እንዴት ሊሆኑ ነው የእነሱ ያሳስበኛል›› አሉ ደቻሳ። ልጆቻቸው በሙሉ\nባህር ማዶ ከተሻገሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። አውሮፓና አሜሪካ ይኖራሉ። እዛው ከተለያዩ ሀገራት ዜጎች ጋር ተጋብተው ወልደው ከብደዋል።\nእንደው እንዴት ይሆኑ ይሆን ምን ይሻላል በሚል አባትና እናት ተጨንቀዋል። እናትና አባት ቶሎ ቶሎ ስልክ ወደ አውሮፓ ይደውላሉ።\nአቤት እማዬ፤ አቤት አባዬ፤ ሲሉ ከወዲያ እንዴት ናችሁ ለመሆኑ ይሄ አዲሱ ተውሳክ ከምን ደረሰ ይሉና ይጠይቃሉ። እኛ እኮ አሸባሪ\nብለነዋል። እማዬ ምን ሆንሽ እዚህ ምንም የለም መንግስት እየተቆጣጠረው ነው ሰላም ነው›› ሲሏቸው ‹‹እልል እሰየው እመብርሀን\nየት ሄዳ ልጆቼን ትጠብቃለች›› ይላሉ። አቶ ደቻሳም እንዲሁ።\n‹‹ጎረቤታቸው ያሉት አዛውንት ይሄን የሰሞኑን የአዲስ በሽታ ወሬ ሰምተው በፍርሀት ተውጠዋል። የእሳቸው ልጆች ሀገር ውስጥ ናቸው።\n‹‹ማን አላችሁት የበሽታውን ስም›› አሉና ለመጥራት ለመስማትም ፈሩ። በየትና እንዴት አድርጎ እንደሚመጣ ነቅተው የሚጠብቁ ይመስላሉ።\n‹‹በዱላ አይመታ፤ ሂድ ውጣ አይባል፤ ምን\nጉድ መጣብን›› አሉ እነ አቶ ደቻሳና ወ/ሮ አለሚቱ። ቤታቸው ብቅ ያሉት አቶ ዘበርጋም ይናገራሉ። ዘበርጋ ቀጠሉ ‹‹የት አባቱንስና\nኮረና ፎረና የለም። እኛ እኮ እግዚአብሔር የሰጠን ብዙ መድሀኒት አለን። ነጭ ሽንኩርት፤ ዝንጅብል፤ ቃሪያ ፤ፌጦ፤ ጥቁር አዝሙድ፤\nጤና አዳም ወዘተ›› እያሉ ዘረዘሩት። ‹‹ምናባቱንስና ደሞ ለቻይና በሽታ ማን ይሸበራል፤\nድምጥማጡን ነው የምናጠፋው፤ ደፍሮ እኛ ሀገር አይገባም ኤድያ አትሸበሩ ካለ መድኃኒዓለም›› አሉ ጭንቀታቸውን ትተው በልበሙሉነት።\n‹‹የእኛ የአበሻ አረቄም እኮ ለእንዲህ አይነቱ የተስቦና የመጋኛ በሽታ ፍቱን መድኃኒት ነው፤ በእሱ እናቃጥለዋለን፤ የምን መረበሽ\nነው አሉ።›› አቶ ደቻሳ ነገሩ ከትከት አድርጎ አሳቃቸው። ‹‹እንግዲህ እስከዛሬ የጠበቀን አምላክ ያውቃል። መቼም የማያመጡብን\nየማንሰማው መአት የለም። ኤድስ የመጣብን ከፈረንጅ ሀገር ነው። ሌላ ሌላም። በቴሌቪዥን ኢቦላ እንዲህ አደረገ ሰው ፈጀ ደም አስተፋ\nሲሉ ሁሉ እንሰማለን። ይኸው ደግሞ አዲሱ በሽታ በትንፋሽ በጉንፋን በትኩሳት ወዘተ ይለያል ይላሉ።››‹‹የት ሄደን እንኑርላቸው እስቲ ሰው በገዛ\nሀገሩ መኖሪያ ያጣል እንዴ?›› አሉ ወ/ሮ አለሚቱ። አቶ ደቻሳ ቀጠሉና ‹‹ውጭ ያሉት ልጆቼ አንድ ጊዜ በዚህ ጉዳይ ሲያወሩ ፈረንጆቹ\nበሽታ የሚያመርት ፋብሪካ አላቸው ሲሉ ጆሮዬን ጣል አድርጌ ሰምቼአለሁ። ይሄ ነገር ያሳስበኛል። ዓለምን ለማጥፋት ቆርጠው የተነሱ\nነው የሚመስለኝ ዝም ብዬ ባልተማረ ህሊናዬ ሳስበው አሉና ዝም አሉ። እኔም ቀልድ መስሎኝ እንጂ ሰምቼአለሁ›› አሉ ወይዘሮ አለሚቱ።\nዘበርጋ ቀጠሉና የሁሉም በሽታ መነሻ እንስሶቹ\nናቸው። ሊቀመላእክቱ ችግሩን አጥፍቶ ቢገላግለን ምን አለበት›› አሉ በጣም ተበሳጭተው። ‹‹በእኛ ዘመን ድሮ እንዲህ አይነት ጉድ\nአይተን ሰምተን አናውቅም። የጠና በሽታም አናውቅ። ግፋ ቢል ደማከሴውን፤ ጤና አዳሙን፤ ነጭ ባሕር ዛፉን አረግሬሳውን ቆርጠን ታጥነን\nቶሎ መዳን ነበር። የበሽታው መብዛት አይነቱ ስሙ ጉድ ያሰኛል። ይህን ሁሉ ጉድ ድሀ እንዴት ይችለዋል። ሰውም በጣም ተሸበረ››\nእያሉ ሲያወጉ ጎረቤታቸው ማንችሎት ሞቅ ብሎት እንዴት ናችሁ? ብሎ ገባ። እርስ በእርስ ተያዩና አመሉን ስለሚያውቁ የታፈነ\nሳቅ ሳቁ። አባግድየለሽ ነው ማን ችሎት። ‹‹አዳሜ የምን መፍራት ነው ሞት እንደሁ አይቀር አላቸው። ሁሉም ደነገጡ። አዲስ መጣ\nያሉት በሽታ ነው የሰው ሁሉ ወሬ። ጠጅ ቤቱን ጠላ ቤቱን ሰፈሩን መንደሩን ሁሉ የሞላው። እኛና እሱ እንተዋወቃለን። አይነካንም።\nአንንነካውም። መድኃኒቱ ጠጅና አረቄ መጠጣት፤ ቃሪያና በርበሬ አብዝቶ መብላት ብቻ ነው አዳሜ ትጨነቂያለሽ ምንም የለም›› አላቸው።‹‹ምን ትጨነቃላችሁ እናንተ ዘጠና ዓመት ውስጥ\nናችሁ ለምኑ ብላችሁ ነው አላቸው። ወይዘሮ አለሚቱ የእድሜ ነገር ሲነሳ አይወዱም። አዋልደሀል አሉት። ምን ማዋለድ ያስፈልጋል እናንተ\nእኮ ሉሲ ስትወለድ የነበራችሁ ናችሁ›› አላቸው። አዲስ ዘመን ጥር 28/2012ወንድወሰን መኮንን", "passage_id": "2723cab26f2297cdd7111d40f5e92159" }, { "cosine_sim_score": 0.5139675017848044, "passage": "በተለያዩ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ መምጣቱ ዓለማቀፍ የጤና ወረርሽኝ ስጋት ፈጥሯል፡፡ምንም እንኳ አብዛኞቹ ተጠቂዎች በሽታው መጀመሪያ በታዬባት ቻይና ቢሆኑም በደቡብ ኮሪያ፣ ጣልያን እና ኢራንም በፍጥነት እየተስፋፋ እንደሆነ ተሰምቷል፡፡ ይህንን ተከትሎም ዓለማቀፍ ወረርሽኝ እንዳይሆን ተሰግቷል፡፡ አንድ በሽታ በፍጥነት ከሰው ወደ ሰው ሲተላፍና በብዙ ሀገራት ሲከሰት ዓለማቀፍ ወረርሽኝ ተብሎ ይፈረጃል፡፡በቻይና በሽታው ከተቀሰቀሰበት ያለፈው ታኅሣስ ጀምሮ 77 ሺህ ያክል ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተዋል፤ ወደ 2 ሺህ 600 የሚጠጉት ደግሞ ሕይወታቸውን በበሽታው አጥተዋል፡፡ በተለያዩ 30 ያክል ሌሎች ሀገራት ደግሞ 1 ሺህ 200 ሰዎች የቫይረሱ ተጠቂዎች ሆነው ተገኝተዋል፤ ከ20 በላይም ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በጣልያን ዛሬም ሁለት ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተው መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም በጣልያን ብቻ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎን ቁጥር ወደ አምስት ከፍ እንዲል አድርጎታል፡፡በቫይረሱ ከተጠቁ ሰዎች መካከል ከ1-2 በመቶ የሚሆኑት ሕይወታቸውን እያጡ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፤ የዓለም ጤና ድርጅት ግን ‹‹የገዳይነት መጠኑን ለመናገር ጊዜው ገና ነው›› እያለ ነው፡፡ዛሬ ኢራቅ፣ አፍጋኒስን፣ ኩዬት እና ባሕሬን በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በግዛታቸው ማግኘታውን አስታውቀዋል፤ በሁሉም ሀገራት ቫይረሱ እንዳለባቸው የተረጋገጡት ሰዎች ደግሞ ከኢራን የገቡ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡", "passage_id": "f8113b2f000fac447dda91aa88e44a10" }, { "cosine_sim_score": 0.5070721436259538, "passage": "በተለያዩ ብዙሃን መገናኛ እንደሚዘገበው በየአገራቱ በሚገኙ መንገዶች እንደወትሮ ሰዎች እንደልባቸው ሲንቀሳቀሱ አይታይም። ካፍቴሪያዎችና የገበያ ሥፍራዎች ባልተለመደ መልኩ እረጭ ብለዋል፤ ጉዞዎችም ታግደዋል። ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። ሥራና ሌሎችም እንቅስቃሴዎች ቆመዋል። ብዙኃኑ አካላዊ ርቀትን ለመፍጠር ቤቱ ከትሟል። ይህ አይበቃም በሚል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የጣሉ አገራት እንዳሉም ተሰምቷል። ስፖርታዊ ልምምዶችና ውድድሮችም ተከልክለዋል። \nአብዛኞቹ አገራት ሰርግና ቀብርን ጨምሮ ሰዎች የሚሰባሰቡባቸውን ክዋኔዎች ሁሉ አስቁመዋል። የእዚህ ሁሉ ምክንያቱ በቻይናዋ ሁዋን ከተማ ሁቤይ ግዛት ተቀስቅሶ ወደ ተለያዩ የዓለም አገራት በፍጥነት በመዛመት ላይ ያለው ኮሮና ቫይረስ ነው። \nየመጀመሪያው የቫይረሱ ተጠቂ ሪፖርት ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ ሶስት ወራትን ለመድፈን ጥቂት ቀናት የቀረው አደገኛው ወረርሽኝ በፍጥነት በርካታ አገራትን በማዳረስ ከጤና ችግርነት አልፎ የኢኮኖሚ ቀውስ ማስከተሉን ተያይዞታል። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በዓለማችን በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 786 ሺ 973 ደርሷል። 37 ሺ 843 ሞት ሲመዘገብ ፤ 165 ሺ 932 የቫይረሱ ተጠቂዎች ማገገም ችለዋል። \nበአሜሪካ የመጀመሪያው በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው ሪፖርት የተደረገው እ.አ.አ ጥር 20 ቀን 2020 ነበር። ሶስት ወራት እንኳን ሳይደፍን በቫይረሱ ትናንት በተመዘገበው መረጃ መሰረት 164 ሺ 266 ሰዎች በቫይረሱ ሲጠቁባት ሶስት ሺ 170 ሰዎችን በሞት አጥታለች። ትናንት ብቻ 422 ዜጎቿ በቫይረሱ ሲያዙ ፤ 14 በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸውን አጥተዋል። \nበኮሮና ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን የኢኮኖሚ ቀውስ ግምት ውስጥ በማስገባት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሁለት ነጥብ ሁለት ትሪልዮን ዶላር የኢኮኖሚ ማረጋጊያ ፈርመዋል። በርካታ አሜሪካውያን ቤታቸው በመቆየት በማህበራዊ ፈቀቅታ ውስጥ ሆነው ሁኔታዎችን እየተከታተሉ ቢገኙም፤ አሁንም የቫይረሱን ስርጭት ማቆም አልተቻለም። \nሌላዋ በቫይረሱ እጅግ ከፍተኛ የሚባለውን አደጋ በመጋፈጥ ላይ ያለችው ጣሊያን በድምሩ 101 ሺ 739 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘውባታል። በቫይረሱ የተጠቁት ሰዎች በአሜሪካ ከሚገኙት በቁጥር ቢያንሱም በሞት ከፍተኛውን ቁጥር በማስመዝገብ ጣሊያን ከአሜሪካ ትልቃለች። እስከ ትናንት 11 ሺ 591 ሰዎችን በቫይረሱ ምክንያት አጥታለች። 14 ሺ 620 ሰዎች ማገገማቸው ተነግሯል። በጣሊያን በኮሮና ቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው \n ሰው ሪፖርት የተደረገው እ.አ.አ ጥር 29 ቀን 2020 እንደነበር ይታወሳል። \nእ.አ.አ ጥር 29 ቀን 2020 ለመጀመሪያ ጊዜ ቫይረሱ የተገኘበትን ሰው የመዘገበችው ስፔን እስከ ትናንት ድረስ በተመዘገበ መረጃ 87 ሺ 956 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘውባታል። ከእዚህ ውስጥ ሰባት ሺ 716 ዜጎቿን ሞት ነጥቋታል። 16 ሺ 780 የሚደርሱ ሰዎች ማገገማቸውም ተመልክቷል። \nበኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በቫይረሱ የተጠቃ ሰው የተመዘገበው እ.አ.አ መጋቢት 12 ቀን 2020 ነበር። \n የመጀመሪያው ሰው ሪፖርት ከተደረገ ከ19 ቀናት በኋላ በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 25 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። \nየኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ በአጠቃላይ 1013 የላቦራቶሪ ምርመራ አድርጓል። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 66 የላብራቶሪ ምርመራ አካሂዶ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች በአጠቃላይ 25 ሰዎች የቫይረሱ ተጠቂ ሆነዋል። ይህ መረጃ እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ አራት ሰዎች ማገገማቸውም ተመላክቷል። \nኮቪድ-19 በመባል የሚታወቀው ይህ ወረርሽኝ የመተንፈሻ አካልን የሚያጠቃ ነው። መጀመሪያ ትኩሳት ቀጥሎም ደረቅ ሳል ከሳምንት በኋላ ደግሞ የትንፋሽ ማጠርን ያስከትላል። \nቫይረሱ ዓለምን ማስጨነቁን ፣ ለብዙዎች የጤና እክል ምክንያት መሆኑንና የብዙዎችን ህይወት መቅጠፉን ቀጥሏል። የዓለም ሳይንቲስቶች መድኃኒቱን ለማግኘት ጥድፊያ ላይ ናቸው። ይፈውሳል የሚሉት ግኝት ላይ እስኪደርሱ አሁን ባለው የተጨበጠ መረጃ መሰረት የኮሮና በሽታ ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ መከላከል የሚቻለው ርቀትንና ንጽህናን በመጠበቅ ነው። በመሆኑም በጤና ሚኒስትርና በዓለም የጤና ድርጅት የሚተላለፉ ማሳሰቢያዎችን ተግባራዊ በማድረግ ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል። \n አዲስ ዘመን መጋቢት 23/2012\nዘላለም ግዛው", "passage_id": "8616c324673e8eaa68e75ff378d89879" }, { "cosine_sim_score": 0.46103951376990415, "passage": "ኃያላኑን አገሮች ጨምሮ የዓለም ሳይንቲስቶች ከሁሉም በፊት ትኩረታቸውን በአንድ ነገር ካደረጉ አራት ወራት አለፈ።በቻይና ውኃን ግዛት በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መባቻ ለተከሰተውና በምህፃረ ቃሉ ኮቪዲ 19 የሚል መጠሪያ ላገኘው ኮሮና ቫይረስ።ወረርሽኙ ዘር፣ ቀለም፣ ትንሽና ትልቅ ሳይለይ ሁሉንም በማጥቃት የአለም ህዝብ በፍርሃት አቁማዳ ውስጥ እንዲገባ ካደረገ አራት ወራቶች አልፈዋል። በእነዚህ ወራት የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት የቻለ ምድራዊ ኃይል አልተገኘም። የአለም ሀያላን አገራት ከምድር ተሻግረን ጨረቃ ላይ እንወጣለን ሲሉ እንዳልተመፃደቁ፤ የኮሮና ወረርሽኝ ከቤታቸው ራሱ እንዳይወጡ አደረጋቸው። \nሀገራቱ የወረርሽኙን ስርጭት በቶሎ የመቆጣጠር አቅም በማጣታቸው በአራት ወራት ብቻ ከሁለት መቶ ሺህ ሰዎች በላይ ህይወት ተቀጠፈ። የአለም ህዝብን እንደ ቅጠል ከማርገፍ በተጨማሪ በተለያዩ የንግድ ተቋማት ላይ ይህ ቀረሽ የማይባል ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስ አስከትሏል። የኮቪድ 19 ስርጭት በማይታመን ፍጥነት ከመጨመር በተጓዳኝ መድሃኒት አልባ በመሆኑ ሀገራት ትኩረታቸውን ሁሉ ቅድመ መከላከል ላይ መስራትን መርጠዋል። ኢትዮጵያም የአለም ሀገራትን በአንድ ልብ እያስጨነቀ ካለውን ጠላት ህዝቦቿን ለመታደግ በብሄራዊ ደረጃ መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ሥርዓቶችን በመዘርጋት እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች። መንግስት የወረርሽኙ ባህሪ ከሀገሪቱ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ አቋም አኳያ ስርጭቱ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚቸል በመገንዘብ ለህዝቡ ጥሪ በማድረግ የጋራ ተሳትፎን ያማከለ እንቅስቃሴ ሲደረግ ቆይቷል። በዚህ ተግባር ላይ የተለያዩ አካላት ተሳትፏቸውን ባሳዩበት ተግባር ላይ በስፖርቱ ዘርፍ ባሉ አካላት በኩል አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት የነበራቸው ተሳትፎ ትልቅ እንደነበር ለመታዘብ ተችሏል። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰት ከታወቀበት ከመጋቢት መጀመሪያ ሳምንት ጀምሮ በቡድንም ሆነ በተናጠል ለወረርሽኙ መከላከያ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ በማሰባሰብ ነበር ይሄንኑ ያስመሰከሩት። \nየስፖርቱን ተቋማት ከሚመሩት አካላት ጀምሮ በየደረጃው የሚገኙ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከወራት በፊት መንግስት ላቀረበው ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ያሳዩት ተሳትፎ ዳግም\n ማሳየተቻው ተነግሯል። የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በጋራ ለማሸነፍ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ከሳምንታት በፊት የማዕድ ማጋራት ብሔራዊ ጥሪን አድርገው ነበር። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ስፖርት ኮሚሽን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና ከቢ. ጂ አይ ኢትዮጵያ በጋራ በመሆን በሳምንቱ መጨረሻ ላይ አንድ መርሃ ግብር ይፋ አድርገዋል። የስፖርቱ ተቋማት በኩል ይፋ የተደረገው መርሃ ግብር ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ ያቀረቡትን «የማዕድ ማጋራት ብሄራዊ ጥሪ»ን እውን ያደርጋል ተብሏል። መጋቢት መጨረሻ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ “ማዕድ ማጋራት” ሲሉ በሰየሙት መንገድ መንግስት የኮሮና ወረርሽኝ የከፋ ጉዳት ቢያደርስ በየቤቱ ምግብ ለማድረስ አቅሙም ሆነ መንገዱ ስለማይኖረው፤ ሰዎች በምግብ እጦት እንዳይጎዱ አንድ ቤተሰብ በቀን አንድ ምግብ ሌላ ቤተሰብ ለማቅረብ ዝግጅት እንዲደረግ እና እንደቤተሰብ ምክክር እንዲደረግ ሲሉ ነበር ያሳሰቡት። የጠቅላይ ሚኒስቴሩን ጥሪ ተከትሎ በርካቶቸ ምላሽ ሰጥተዋል። የስፖርት ተቋማቱ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት ሰሞኑን ይፋ ያደረጉት የምገባ መርሃ ግብር ይሄንኑ መሰረት አድርጓል። በዚህ መርሃ ግብር 300 የጎዳና ተዳዳሪዎችን ለአንድ ወር ያህል እንደሚመግብ ተነግሯል። \nየስፖርቱ ን ማኅበረሰብ ህዝባዊነት የሚያረጋግጥ መሆኑ የተነገረለት መርሃ ግበር ሚያዝያ 17 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲጀመር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር እንደተናገሩት፤ የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን ከገባ ጀምሮ ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የስፖርቱ መንግስታዊ እና ህዝባዊ አደረጃጀቶች፣ ታዋቂ አትሌቶች፣ የደጋፊ ማህበራት፣ በአጠቃላይ የስፖርት ቤተሰቡ ህብረተሰቡን በማንቃት እና ኢኮኖሚያዊ ጫናውን ለመቋቋም የሚያግዝ የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን መወጣታቸውን አስታውሰዋል። የስፖርቱ ማኅበረሰብ ድጋፍ ተጠናክሮ የሚቀጥልና የምገባ መርሃ ግብሩ መጀመር ለዚሁ ማሳያ ይሆናል ብለዋል። \nየጎዳና ላይ የሚገኙ ወገኖቻችንን በተወሰነ መልኩ ለማገዝ አንድ ወር የሚቆይ የምገባ መርሃ ግብሩ ይሄንኑ ሚና መሰረት ባደረገ መልኩ መጀመሩን የተናገሩት አቶ ኤልያስ፤ በስታዲየም ዙሪያ መርሃ ግብሩ እንዲደረግ የተመረጠበትን ምክንያት መኖሩን አመልክተዋል።« በወቅታዊ የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ስርጭቱን ለመቆጣጠር ሲባል በተለይ ስታዲየም ዙሪያ የሚገኙ ባር እና ሬስቶራንቶች መዘጋታቸው እና በአካባቢው ያለው እንቅስቃሴ መቆሙ ይታወቃል። ሬስቶራንቶች መዘጋታቸውን ተከትሎ ከሬስቶራንቶች ተመላሽ የሚሆኑ ምግቦችን ይጠቀሙ የነበሩ የጎዳና ተዳዳሪዎችም ሆነ በስታዲየም አካባቢ የተለያዩ ነገሮችን በመሸጥ ይተዳደሩ የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል። በመሆኑም ጊዜው የከፋ ችግር ላጋጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እጃችን የምንዘረጋበት፤ የጋራ መከራችንን በመተጋገዝ የምናልፍበት መሆኑን በማመን እና ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ነው »ሲሉ አብራርተዋል። አቶ ኤልያስ በመጨረሻ የተጀመረው ተግባር የሚቋረጡ ሳይሆን በቀጣይም እነዚህ ወገኖቻችን በዘላቂነት ህይወታቸውን ሊመሩበት በሚችሉ ጉዳዮች ላይ የስፖርት ቤተሰቡ በሙሉ አቅሙ የሚደግፍ መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የቢጂ አይ ኢትዮጵያ አመራሮች በጋራ በመሆን ባስተላለፉት መልዕክት ደግሞ፤ የምገባ መርሃ ግብሩ በቀጣይ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል። \n«በአሁኑ ሰዓት የገጠመንን ፈተና ለማሸነፍ ለመንግስት ብቻ የሚተው ባለመሆኑ ሁሉም በአቅሙ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል »ያሉት ደግሞ፤ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ናቸው። ሚኒስትሯ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የምገባ ፕሮግራም ለሌሎች ድርጅቶች እና ባለሀብቶች አርዓያነት ያለው ተግባር መሆኑም ገልጸዋል። በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ያቀረቡትን የማዕድ ማጋራት ብሔራዊ ጥሪ ተከትሎ የስፖርት ቤተሰቡ እና አመራሩ በዚህ በጎ ተግባር መሳተፉ ሊያስመሰግነው እንደሚገባ አመልክተዋል። \nየኢ.ፌ.ዴ.ሪ ስፖርት ኮሚሽን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና ከቢ. ጂ አይ ኢትዮጵያ በጋራ በመሆን ሚያዚያ 17 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ይፋ ያደረጉት መርሃ ግብር ለአንድ ወር ያህል የሚዘልቅ ይሆናል። በመርሃ ግብሩ 300 ሰዎች ተጠቃሚ የሚሆኒ ሲሆን ተመጋቢዎቹ በቀን 2 ጊዜ እንዲመገቡ ይደረጋል። የተጠቃሚዎች ዝርዝር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የወረዳ 7 የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤት አማካኝነት ተለይተው እንዲቀርቡ የተደረጉ ናቸው። ለምገባ ፕሮግራሙ ከ800 ሺ ብር በላይ ወጪ የሚደረግ መሆኑ ታውቋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 20/2012\nዳንኤል ዘነበ", "passage_id": "9244288241948d956f1e17db20f07627" }, { "cosine_sim_score": 0.45262656599012724, "passage": "  በአሜሪካ የተጠቂዎች ቁጥር ከሚነገረው በ24 እጥፍ ሊበልጥ ይችላል ተባለ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሁንም በመላው አለም መሰራጨቱን የቀጠለ ሲሆን፣ እስካለፈው ሃሙስ አመሻሽ ድረስ የተጠቂዎች ቁጥር ከ15.5 ሚሊዮን በላይ መድረሱንና የሟቾች ቁጥርም ከ632 ሺህ ማለፉን ወርልዶ ሜትር ድረገጽ ባወጣው መረጃ አመልክቷል፡፡በኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎችና በሟቾች ቁጥር ከአለማችን አገራት መሪነቱን ይዛ በዘለቀችው አሜሪካ፤ እስከተጠቀሰው ጊዜ ድረስ ከ4.1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች መጠቃታቸውና የሟቾች ቁጥርም ከ146 ሺህ ከፍ ማለቱን ዎርልዶ ሜትር ድረገጽ ባወጣው መረጃ ቢያመለክትም፣ የአገሪቱ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል ግን የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር እየተነገረ ካለው በ24 እጥፍ ያህል ሊበልጥ እንደሚችል በጥናት አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ብራዚል በ2.3 ሚሊዮን፣ ህንድ በ1.3 ሚሊዮን፣ ሩስያ በ795 ሺህ፣ ደቡብ አፍሪካ በ395 ሺህ ያህል የቫይረሱ ተጠቂዎች ከሁለተኛ እስከ አምስተኛ ያለውን ስፍራ የያዙ የአለማችን አገራት ሲሆኑ፣ በሟቾች ቁጥር ደግሞ ብራዚል በ83 ሺህ፣ እንግሊዝ 45 ሺህ፣ ሜክሲኮ 41 ሺህ፣ ህንድ 30 ሺህ እንደተመዘገበባቸው መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ለድሃ አገራት ዜጎች በጊዜያዊነት ደመወዝ በመስጠት በአገራቱ ያለውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመግታት ማሰቡንና ለዚህም በየወሩ አስከ 465 ቢሊዮን ዶላር ያህል ገንዘብ እንደሚያስፈልገው ማስታወቁን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ ድርጅቱ ከሰሞኑ ይፋ ባደረገውና በ132 ታዳጊ አገራራ ውስጥ የሚገኙ 2.7 ቢሊዮን ሰዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ባለው ዕቅዱ፣ ለዜጎች ደመወዝ በጊዜያዊነት በመስጠትና አገራተእንዳይወጡ በማድረግ ወረርሽኙን ለመግታት ማሰቡን ገልጧል፡፡የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት መሪዎች በበኩላቸው ከሰሞኑ ባደረጉት ስብሰባ፤ ለ27 የህብረቱ አባል አገራት በድጋፍና በብድር መልክ የሚሰጥ የ859 ቢሊዮን ዶላር የድህረ ኮሮና ቫይረስ ማገገሚያ በጀት ማጽደቃቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ፣ በአፍሪካ አገራት በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን የአለም የጤና ድርጅት በሳምንቱ መጀመሪያ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ከሌሎች የአለም አካባቢዎች አንጻር እምብዛም የከፋ እንዳልነበር ያስታወሰው ድርጅቱ፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የቫይረሱ ስርጭት አስጊ በሆነ ፍጥነት እየጨመረ መምጣቱንና የቫይረሱ ስርጭት መጠን ባለፈው ሳምንት በናሚቢያ በ69 በመቶ፣ በዛምቢያ በ57 በመቶ፣ በማዳጋስካር በ50 በመቶ፣ በኬንያ በ31 በመቶ፣ በደ/ አፍሪካ በ30 በመቶ መጨመሩን አመልክቷል፡፡ኮሮና ቫይረስ እስካለፈው ሃሙስ አመሻሽ ድረስ ከ770 ሺህ በላይ ሰዎችን ማጥቃቱንና ወደ 17 ሺህ የሚጠጉትን ለህልፈተ ህይወት መዳረጉን የዘገበው አልጀዚራ፣ ያገገሙ ሰዎች ቁጥርም ወደ 435 ሺህ መጠጋቱን አስነብቧል፡፡በአህጉሪቱ የተስፋፋውን የቫይረሱ ስርጭት ለመግታት የተቻለውን ሁሉ ጥረት ማድረግና ያሉትን አማራጮች ሁሉ ለመጠቀም መትጋት እጅግ አስፈላጊ ነው ብሎ ያመነው የአለም የጤና ድርጅት፤ከሰሞኑ ከአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥር ማዕከል ጋር በመቀናጀት በአፍሪካ አገራት ለኮሮና ቫይረስ ባህላዊ መፍትሄዎችን ለማፍለቅ ለሚሰሩ ምርምሮች ድጋፍና የማማከር አገልግሎት የሚሰጥ ኮሜቴ ማቋቋሙን ቪኦኤ ዘግቧል፡፡የዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኦፍ ኮንጎ መንግስት በአገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በማሰብ ተጥሎ የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማንሳቱን ባለፈው ረቡዕ ይፋ ሲያደርግ፣ የዚምባብዌ መንግስት በበኩሉ ስርጭቱን ለመግታት በመላው አገሪቱ ሰዓት እላፊ ያወጀ ሲሆን በሁለት ቀናት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከዚህ በፊት የተጣሉ ደንብና መመሪያዎችን ተላልፈዋል ያላቸውን ከ1 ሺህ በላይ ሰዎችን ማሰሩን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "7e81fbb05d0ce51f2494d3d02a24306e" }, { "cosine_sim_score": 0.44415410100010655, "passage": "ፋሲካ እየደረሰ ነውና “እንኳን አደረሳችሁ!” ልበል … በጣም ፈጠንኩ መሰለኝ፤ … ግዴለም 10 ቀን ምን አላት? … እንኳን አደረሳችሁ! … ፋሲካን ጨምሮ ሌሎች በዓላት ሲደርሱ በከተማው ውስጥ የሚታየው ግርግር “10 ቀን ጨለማ ሊሆን ነውና የሚያስፈልገውን ነገር ቀድማችሁ አዘጋጁ” የተባለ ይመስል እጅግ አስገራሚ ነው፡፡ ዶሮን ጨምሮ ዶሮውን ወደምግብነት ለመቀየር የሚያገለግሉ ግብዓቶችን በብዙ ሰዎች እጆች ላይ ማየት የተለመደ ነው፡፡ እኔ ዶሮን ጠቀስኩ እንጂ የአዲስ አበባ ጎዳናዎች የበሬና የበግ መነኻሪያዎችም ይሆናሉ፡፡ በተለይ ደግሞ የፋሲካ በዓል ሲደርስ የሚደረገው ዝግጅት “የሁለቱን ወር ፆም በአንድ ቀን ለመበቀል” የሚደረግ ዘመቻ ይመስላል፡፡ ለወትሮውም ቢሆን ውጣ ውረድን መገለጫዋ ያደረገችው አዲስ አበባ በበዓል ሰሞን ይብስባታል፡፡ እንዲያው ለመሆኑ ለዓድዋ ጦርነትስ እንዲህ ዓይነት ዝግጅት ተደርጎ ይሆን? አይመስለኝም! በዓላቱ የሚደረገው ዝግጅትና ሽር ጉዱ መብላትና መጠጣት የበዓል ሰሞን ብቸኛ አጀንዳዎች ሆነው የተወሰኑ ያስመስላቸዋል፡፡ በተለይ በዓሉ የሚከበረው ከጾም ጊዜያት በኋላ ከሆነ በበዓሉ ዕለትና በበዓሉ ሰሞን የከተማውን ሬስቶራንቶች ከሚያጨናንቃቸው ሰው መካከል አብዛኛው በጾሙ ያልተሳተፈው (ያልጾመው) ነው ይባላል፡፡ እኔ’ማ አንዳንድ ጊዜ\n“ከበዓሉ በኋላ ምግብ መብላት በአዋጅ ይከለከላል እንዴ?” ብዬ እራሴን እጠይቃለሁ፡፡ ሌላው ደግሞ በበዓላት ሰሞን ከምንታዘባቸው ጉዳዮች አንዱ የመገናኛ ብዙኃን ፕሮግራሞች ናቸው፡፡ የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ለበዓላት ሰሞን የሚያዘጋጇቸውና የሚያሰራጯቸው ፕሮግራሞች በይዘትም ሆነ በአቀራረብ ተመሳሳይና ተደጋጋሚ ናቸው፡፡ እስኪ ጥቂቶቹን እንመልከት … የበዓሉ ቀን ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የሚደመጡት የፕሮግራም ማስታወቂያዎች እንዲህ የሚሉ ናቸው … 1. “ … ፕሮሞሽን ከ … ቴሌቪዥን ጋር\nበመተባበር የሚያቀርበው ልዩ የበዓል ፕሮግራም በበዓሉ ቀን በ…ሰዓት\nይቀርባል…” 2. “ … ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ከ … ሬዲዮ\nጋር በመተባበር ያዘጋጀው ልዩ የአውዳመት መሰናዶ በ … ሬዲዮ\nጣቢያ … በፕሮግራሙ መጠጥን ጨምሮ በርካታ አጓጊ ሽልማቶች ስለሚኖሩ ፕሮግራሙ እንዳያመልጣችሁ …” ወዘተ. ቀኑ ደርሶ ማስታወቂያ የተሰራላቸውን የበዓል ፕሮግራሞች የማዳመጥና የመመልከት እድል ከገጠማችሁ ተመሳሳይ የሆነ ይዘት ካላቸውና አሰልቺ ከሆኑ ዝግጅቶች ጋር ለመፋጠጥ ትገደዳላችሁ፡ ፡ እንደአሸን የፈሉት … ፕሮሞሽን/ሚዲያና ኮሙኒኬሽን የሚባሉ “ድርጅቶች” ከንግድ ተቋማት በሚያገኙት የስፖንሰርሺፕ ገንዘብ ተመሳሳይ ይዘት ያላቸውን “ፕሮግራሞች” በላይ በላዩ ይደራርቧቸዋል፡ ፡ የፕሮግራሞቹ ይዘት ከሙዚቃና አስቀያሚ በሆነ መንገድ ከሚቀርብ አሰልቺ ቃለ ምልልስ አያልፍም፡፡ “አርቲስት …ን ጋብዘነው/ጋብዘናት ከእርሱ/ከእርሷ ጋር አጠር ያለ ቆይታ እናደርጋለን …” ይሉና አብዛኛውን የፕሮግራሙን ሰዓት ይሸፍኑበታል፡፡ ከዚያማ ምኑ ቅጡ! በየመሐሉ ሽልማት ይባልና ጥያቄ መሰል ነገር ይጠየቃል … መልሱ ይመለስ አይመለስ ችግር የለም፡፡ ጥያቄውን እመልሳለሁ ብሎ የሞከረ ሰው ሞልቶ ከተረፈው የቢራ ምርት ሁለት ወይም ሦስት ሳጥን ቢራ ይበረከትለታል፡፡ መገናኛ ብዙኃኑም ገንዘብ የሚያስገኝ ይሁን እንጂ ስለ ፕሮግራሙ ይዘት፣ ጥራትና ፋይዳ የሚጨነቁ አይመስሉም፡፡ እዚህ ላይ ልብ ልንለው የሚገባው ነገር “የበዓል ፕሮግራም” ተብለው በሬዲዮና በቴሌቪዥን ከሚቀርቡ ዝግጅቶች መካከል አብዛኞቹ ስፖንሰር የሚደረጉት በቢራ አምራች ድርጅቶች ነው፡፡ የአልኮል መጠጦች በብሮድካስት በመገናኛ ብዙኃን ያለምንም ገደብ ሲተዋወቁ የቆዩበት አሰራር ገደብ ተጥሎበታል፤ ይህም አሰራር ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ተግባራዊ ስለሚደረግ “የበዓል ፕሮግራም” ተብለው በሬዲዮና በቴሌቪዥን የሚቀርቡ ዝግጅቶች ምን እንደሚውጣቸው አላውቅም፡፡ እንዲያው ይኸ የአልኮል መጠጦች በብሮድካስት መገናኛ ብዙኃን ያለምንም ገደብ ሲተዋወቁ የቆዩበት አሰራር ላይ ገደብ የሚጥለው አዲሱ አዋጅ”‹ልዩ የበዓል መሰናዶ” እየተባሉ የሚያላግጡብንንና መሰሎቻቸውን የገንዘብ ምንጫቸውን በማድረቅ እነዚህን “ፕሮግራሞች” ከገበያ አስወጥቶ ረፍት ይሰጠን ይሆን?! እስኪ አሁን ደግሞ በበዓላት ሰሞን በሬዲዮና በቴሌቪዥን ጣቢያዎች የምንሰማቸውን ዜናዎች በጥቂቱ እንመልከት፤ 1. “ሕዝበ ክርስቲያኑ/ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት ሊሆን እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ …” 2. “ኅብረተሰቡ በዓሉን ያለምንም የመብራት ችግር እንዲያሳልፍ ለማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የመብራት ኃይል መስሪያ ቤት አስታወቀ …”ወዘተ. ጥያቄ አለኝ … ሕዝበ ክርስቲያኑ/ሙስሊሙ የተቸገሩ ወገኖችን መርዳትና ማሰብ ያለበት በበዓላትን ቀን ብቻ ነው እንዴ? እንዲህ የሚልስ የኃይማኖት አስተምህሮ አለ? መገናኛ ብዙኃኑስ እንዲህ ዓይነት ዜናዎችን ደጋግሞ ማስተጋባት የሚሰለቻቸው መቼ ነው? የመብራት ኃይል ደግሞ በጣም ያስገርማል። መብራት ጠፍቶ መዋል በበዓላት ቀን እንደሚብስ መብራት ኃይል አያውቅም እንዴ? እግረ መንገዴን አንድ ነገር ልጠቁማችሁ … የፋሲካ በዓል ከ10 ቀናት\nበኋላ ይከበራል፡፡ ሰሞኑን ከላይ ለተጠቀሱት ዜናዎችና ማስታወቂያዎች በመገናኛ ብዙኃን ተደጋግመው መደመጣቸው አይቀርምና ራሳችሁን አዘጋጁ፤ አሉ ደግሞ አንዳንድ መገናኛ ብዙኃን “በዓሉ የሰላም፤ የጤና፤ የፍቅር፤ የደስታ፤ የመተሳሰብ፤ የመቻቻል፤ የእድገት፤ የብልፅግና፤ የአንድነት … ይሁንልን” ብለው አሰልቺውን ያገራችንን ባለስልጣናት ንግግር የሚያስመሰግን ምኞት የሚመኙ፤ ቆይ ግን “የእድገትና የብልፅግና በዓል” ምን ዓይነት በዓል ነው? በበዓላት ሰሞን ምርቶቻቸውንና አገልግሎ ቶቻቸውን በመገናኛ ብዙኃን የሚያስተዋውቁ ድርጅቶች ከሚያስነግሯቸው ማስታወቂያዎች ውስጥም ብዙ አስገራሚና አስቂኝ ነገሮች ይገኛሉ፡፡ ለምሳሌ፤ ያህል በዓሉ የሚከበረው ሚያዚያ 20 ቢሆንና በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለአንድ ወር ያህል (ለምሳሌ ከመጋቢት 25 እስከ ሚያዚያ 25 ድረስ) የሚቆይ ሽልማት ያዘጋጀ ባንክ ወይም የዋጋ ቅናሽ ያደረገ ሱፐርማርኬት የሚያስነግረው ማስታወቂያ ግንቦት 10 ወይም ሰኔ 5 ላይም እንሰማዋለን/እናየዋለን፡፡ እስኪ አስቡት “በዓሉን ምክንያት በማድረግ እስከ ሚያዚያ 25 የሚቆይ ሽልማት/ዋጋ ቅናሽ አዘጋጅተናል/አድርገናል …” የሚል ማስታወቂያ ግንቦት 10 ወይም ሰኔ 5 ላይ ስትሰሙ ምን ትላላችሁ? የእናንተን ባለውቅም እኔ ግን እናደዳለሁ፡፡ ሌላ ደግሞ አንድ ነገር ልጨምር፤ … መገናኛ ብዙኃን በበዓላት ሰሞን “እንኳን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ” የሚሉት ነገር ብዙም አይዋጥልኝም፡ ፡ በእርግጥ ይህ\nመልዕክት ሰላም ርቆትና ጤና አጥቶ ለበዓሉ ቀን የደረሰውን ሰው ይመለከታል? አሁን ደግሞ አብዛኛው ያገራችን ሕዝብ ሰላም ርቆታል፡፡ ታዲያ ይህን የኅብረተሰብ ክፍል “እንኳን በሰላም አደረሰህ” ማለት ከልብ የመነጨ የደስታ መግለጫ ነው ወይንስ ሹፈት? የበዓላት ሰሞን የስራ ሰዓት አከባበር’ማ አይወራም፡ ፡\nዘግይቶ ወደ ስራ ቦታ መግባትን፤ ከስራ ቦታ ፈጥኖ መውጣትን፤ ከነጭራሹም ከስራ መቅረትን የበዓላት ሰሞን መገለጫዎች አድርገናቸዋል፡፡ “እንኳን ዘንቦብሽ እንዲያውም ጤዛ ነሽ” እንዲሉ ወትሮም ቢሆን የሥራ ሰዓት አከባበራችን አያምርበትም፡፡ በዓላት ሲጨመሩበት ደግሞ የባሰ ያስጠላል፡፡ ለማንኛውም … በድጋሚ\n… እንኳን አደረሳችሁ! ብያለሁ፤\nመልካም በዓል!አዲስ ዘመን ሚያዝያ 9/2011", "passage_id": "fd9bd8ee5e04b81567bda906092b605c" }, { "cosine_sim_score": 0.43605067679379206, "passage": "ዓለማችን ከባድ ጭንቅ ውስጥ ገብታለች። በየደቂቃው የሚሰማው ዜና ሁሉ በጎነት የለውም። ሞት የሚመዘገብባቸው ሀገራት ቁጥር አሁንም ማሻቀቡን ቀጥሏል። መነሻውን ከሀገረ ቻይና አድርጎ መላውን ዓለም ማዳረስ የያዘው የኮሮና ቫይረሰ (ኮቪድ 19) ስርጭት ዛሬም አላንቀላፋም። ሺዎችን ለሞት እየመለመለ ሌሎች ሺዎችን ለከፋ ሕመም መዳረጉን ቀጥሏል።\nእነሆ! ዛሬ የዓለም ሕዝቦች በራሳቸው ላይ በር ዘግተው ይቀመጡ ዘንድ ግድ ሆኗል። አዎ! ማንም የማንንም ጩኸት ሰምቶ የሚደርስበት ዘመን አልሆነም። «እዚህም ቤት እሳት አለ» እንዲሉ ሁሉም ስለራሱ እያሰበ በነገዋ ጀንበር በሕይወት አድሮ ለመነሳት በተስፋ መጠበቁን ይዟል። ዛሬም ግን በርካታ ጆሮዎች ይህን ለመስማት የፈቀዱ አይመስልም። ጉዳዩ የጥቂቶች ይመስል መዘናጋትና ግድየለሽነት ከራስ ወዳድነት ጋር ተበራክቷል። \nታክሲ ውስጥ ነኝ። ወደ ፒያሳ የሚያመራውን ሚኒባስ ይዤ ከሾፌሩ ጀርባ ካለው ወንበር ተቀምጫለሁ። እኔን ጨምሮ ሌሎች ተሳፋሪዎች የታክሲውን መነሳት እየጠበቅን ነው። ዞር ብዬ ዙሪያ ገባውን ቃኘሁ። ወንበሮቹ በሙሉ በተሳፋሪዎች ተይዘዋል። ረዳቱ ግን አሁንም መጣራቱን ቀጥሏል። ከነበሩት መሀል አንዳንዶቹ ሾፌሩ እንዲንቀሳቀስ እየወተወቱ ነው።\nበታክሲው የተከፈተው ሬዲዮ ስለሰሞንኛው የኮሮና ቫይረስ እያወራ የየሀገራቱን ሞትና ስጋት እየዘረዘረ ነው። ጆሮዎች ሁሉ የሚተላለፈውን መረጃ በአትኩሮት ማዳመጣቸውን ቀጥለዋል። አሁንም የታክሲ ረዳቱ ይጣራል። ወንበሮች ተገቢውን የሰው ቁጥር ቢይዙም አዲስ ለሚገቡ ተሳፋሪዎች ሽግሽግ እየተደረገባቸው ነው። በእያንዳንዳቸው ላይ ሦስት ሰዎች ተጣበን ተቀምጠናል። ረዳቱ አሁንም አልበቃውም «ፒያሳ ፒያሳ» እያለ ይጣራል።\nረዳቱ ተጨማሪ ሦስት ሰዎችን እያዋከበ ወደ ታክሲው አስገባ። የገቡት ሰዎች የታክሲውን ግድግዳ ተጠግቶ በተቀመጠው ቀጭን አግዳሚ ላይ እግራቸውን እያጠፉ ቁጢጥ አሉ። አሁንም የበቃው አይመስልም። ከገቡት ሰዎች ትይዩ ከጋቢናው ጀርባ ያለውን ክፍት ቦታ በእጁ እያመላከተ አንድ ተጨማሪ ሰው አከለ። \nየቀትሩ ሙቀት የታክሲውን ሁለመና አግሎ ሁላችንንም ማዳረስ ይዟል። በያንዳንዱ ተሳፋሪ ላይ ስጋት የሚመስል ገጽታ ቢነበብም ሁሉም ዝምታን መርጦ የታክሲውን መንቀሳቀስ ይጠብቃል። ከደቂቃዎች በኋላ ውጭ የነበረው ሾፌር ከመኪናው መሪ ላይ ተደላድሎ ተቀመጠና ሞተሩን አስነሳ። ይህ በሆነ አፍታ ውስጥም ረዳቱ የታክሲውን መጋረጃ ሸፋፈነው። ይህን ማድረጉ ከትራፊክ እይታ ለመከለል መሆኑ ነው። \nመኪናው ተንቀሳቅሶ ጉዞ እንደጀመርን ጥቂት ሰዎች የወቅቱን በሽታ መነሻ አድርገው ባለታክሲውን መውቀስ ጀመሩ። ይህኔ ሾፌሩ በ«ጆሮ ዳባ ልበስ» ዓይነት የሬዲዮኑን ወቅታዊ መልዕክት ዘግቶ ሞቅ ያለ ሙዚቃ ከፈተ።\nበመኪናው መስኮት ወደውጭ አሻግሬ ቃኘሁ። በመንገዱ ጥቂት ሰዎች አፋቸውን ሸፍነው ይራመዳሉ። በርከት ያሉቱ ወደሚፈልጉት አቅጣጭ ለመጓዝ የታክሲ ሰልፍ ይዘዋል። ሰልፉ ረዥምና ጥቅጥቅ ያለ ነው። ሌሎች መንገደኞች ደግሞ ከዓይኔ ገቡ። በአጭር ርቀት ተጠጋግተው ያወጋሉ። ውስጤ በስጋት ታመሰ። ጎበዝ! ይህ የዓለማችን አጣዳፊና ገዳይ በሽታ እኛ ዘንድ ትርጉም አልባ ሆኗል፤ ሕይወት ያለምንም ጥንቃቄ ጉዞዋን ቀጥላለች።\nከተሳፋሪዎች መሀል ጥቂቶቹ ፒያሳ ሳይደርሱ ከመንገድ ላይ ወረዱ። ይህኔ ረዳቱ በተጓደሉት ምትክ ሌሎች ተሳፋሪዎችን ለማስገባት በሩን ከፈተ። ጉዞው ተጠናቆ ካሰብነው ስንደርሰ አብረውኝ ከነበሩ አንድ ጎልማሳ ጋር ጨዋታ ጀመርኩ። እሳቸው ይህ በሽታ መገኘቱ በሀገራችን ከታወጀበት ማግስት ጀምሮ በርካታ ራስ ወዳድ ባለታክሲዎች አጋጥመዋቸዋል። አብዛኞቹ ስለወገን የማያስቡና ለገንዘብ ትርፍ ብቻ የቆሙ ናቸው። \nባለታክሲዎቹ ጨለማን ተገን አድርገውና ከትራፊኮች እይታ ተከልለው ትርፍ ለመጫን የሚያደርጉት ሩጫ የራሳቸውን ወገን አጣድፎ ከመግደል የተለየ አይደለም። በርካቶቹ ዓለም ክፉኛ የተጨነቀበት አሳሳቢ ችግር ግድ አይላቸውም። እነሱ አብሮን መኖር የጀመረውን ወረርሽኝ «ቤት ለእንግዳ» ያሉና ሞትና ጉዳትን ለማባባስ የታጠቁ የክፉ ቀን ክፉዎች ሆነው አግኝቻቸዋለሁ። \nየአንዳንዶቹ ባለታክሲዎች ድርጊት ደግሞ ከበርካቶቹ ልማድ ለመለየት የታሰበበት ይመስላል። እነዚህኞቹ ወንበሮቻቸውን በትርፍ ተሳፋሪዎች አጨናንቀው ትኩረት አይስቡም። ጉዟቸውም ቢሆን በመጋረጃዎች የተሸፋፈነ አይደለም። ሁሌም በወንበሮች ልክ ጭነው ያለ ችግር ይጓዛሉ። ከጥቂት መንገድ በኋላ ግን የብር ከሃምሳውን በሦስት ብር፣ የሦስት ብሩን በስድስት ብር፣ የስድስቱን… እያሉ በትርፍ ያገኙት የነበረውን ጥቅም መልሰው ያካክሳሉ።\nከሰሞኑ ከምሥራቅ ሸዋ ዞን ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የተሰማው ዜና ደግሞ ሌላው አስገራሚ ጉዳይ ነው። በዞኑ የተለያዩ ስፍራዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ሀይሩፍ ሚኒባሶች አንዱ «በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ረዳቱን መልስ መጠየቅ አይቻልም» ሲል ከመኪናው ጀርባ ላይ ማስታወቂያ ለጠፈ። ድርጊቱ ከማስገረም አልፎ የክፉ ተሞክሮው ድርጊት ያናደዳቸው ሁኔታውን ለሕግ አሳወቁ። ፖሊስም በቁጥጥር አውሎ እነሆ! ተማሩበት ሲል ለሕዝብ ይፋ አደረገ።\nይህ ሁሉ ዓይን ያወጣ ድርጊት በሕግ አግባብ ይታሰር ዘንድ የራሱ ማዕቀፍ ሊወጣለት ግድ ብሏል። እንዲህ ዓይነቱን ድርጊት የሚፈጽሙ ስግብግብ ባለታክሲዎችም ስለሚፈጽሙት ሕገወጥነት ሲባል የአንድ ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲጣልባቸው ተወስኗል።\nሰሞኑን ከወገን መኖር ይልቅ የገንዘብን ጥቅም ያስቀደሙ በርካቶች ከበሽታው መከሰት ጋር ተያይዞ በራስ ወዳድነት ከትዝብት የሚጥል ድርጊት መፈጸማቸውን ሰምተናል። በምግብ ፍጆታዎች ላይ የተጋነነ ዋጋ በመጨመር፣ ሸቀጦችን አከማችቶ በመደበቅና ገበያውን በማስወደድ፣ እንደማር ባሉ ምግቦች ላይ ጎጂ የሚባሉ ኬሚካሎችን በመደባለቅና ለሽያጭ በማቅረብ ራሳቸውን ጠቅመው ሌሎችን ለመጉዳት ሲሽቀዳደሙ ታይተዋል። \nመንግሥት የጤና ሕጉ በአግባቡ እንዲተገበር ከመስራት ባሻገር ይህን አይረሴ ድርጊት በወገኖቻቸው ላይ የሚፈጽሙ የክፉ ቀን ክፉዎች በሕግ ይዳኙ ዘንድ አስተማሪ እርምጃ እንዲወስድ ይጠበቃል። ሁላችንም የበኩላችንን እንድንወጣም በዓለማችን ላይ እየሆነ ያለው እውነት ሊያስተምረን ይገባል። ይህ ፈታኝ ጊዜ አልፎ ዓለም ወደ ጤናዋ አስክትመለስም የክፉ ቀን ክፉዎችን በመለየት ለሕግ አሳልፈን ልንሰጥ ይገባል። ጉዳዩ «አንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት» ነውና።\nአዲስ ዘመን መጋቢት19/2012 መልካምሰራ አፈወርቅ", "passage_id": "3e9a548fecbf73423208911d1bc2be78" }, { "cosine_sim_score": 0.43179658939011767, "passage": "የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ገባ ተብሎ ሲጨናነቁ የሰማ አንድ ቀልደኛ «ኧረ ተረጋጉ፤ አትጨናነቁ ከኮሮና ቫይረስ ከሚብሱ አክቲቪስቶች ጋር እየኖርን አይደል?…» ብሎ አለ አሉ። አሁን ይሄ ቀልድ ነው ቁምነገር? ርግጥ ነው አክቲቪስቶቻችን እንደኮሮና ቫይረስ በቀናት ውስጥ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን አይቀጥፉም። ቀስ እያሉ ግን የጋራ የተባሉ መልካም እሴቶቻችንን፣ አንድነታችንንና ሰላማችንን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ እየገዘገዙ እንዳይጥሉን ያሰጋል። አገራችን አሁን\nለገባችበት ውጥንቅጥ እያንዳንዱ\nዜጋ ተጠያቂ ቢሆንም፤\nበዘር፤ በሃይማኖት ለመከፋፈላችንና\nለመጋጨታችን ግን አክቲቪስቶቻችን\nእና ፖለቲካችን ትልቅ\nድርሻ አላቸው። እውነት\nለመናገር ኅብረተሰባችን ፈሪሀ\nእግዚአብሔር ያለው፤ ሰብዓዊነትና\nየሕዝብ ፍቅር የሚሰማው፤\nእንግዳ አክባሪ የሆነ\nኩሩ ሕዝብ ነው።\nይሁንና፤ አሁን አሁን\nይህ ሁሉ በነበር\nሊቀር ጫፍ የደረሰ\nይመስላል። ዕድሜም፤ መጥኔም\nለአክቲቪስቶቻችንና ለፖለቲካችን እያልኩ\nወደ ኮሮና ቫይረስ\nልመለስ። እውነት ግን\nይህ መነሻውን ቻይና\nያደረገው የኮሮና ቫይረስ\nመድረሻውን የት ሊያደርግ\nእንዳሰበ የሚታወቅ ነገር\nአለ?… «ኧረ\nየለም» መልሳችሁ እንደሆነ\nአምናለሁ። እኔ የምለው\nግን መድረሻው የትም\nይሁን የት ቻይናውያንን\nበእጅጉ እየጎዳ ያለው\nይህ ቫይረስ ከአክቲቪስቶቻችን\nበላይ የሚያስፈራና የሚያስጨንቅ\nልንታገለው የማንችለው ክፉ\nደንቃራ ይመስለኛል። እናንተስ\nይህ አይሰማችሁም?ቢመስላችሁ ጥሩ\nነው! ምክንያቱም አያምጣው\nእንጂ ከመጣ እኮ\nእርግጠኛ ነኝ ለወሬ\nነጋሪም ሳያተርፈን ጥርግርግ\nአድርጎ የውሃ ሽታ\nያደርገናል። አክቲቪስቶቻችን ግን\nምንም ቢሆን ዘርና\nሃይማኖታችንን ለይተው እንጂ፤\nእንደ ኮሮና ቫይረስ\nእያንዳንዳችንን ዋጥ ስልቅጥ\nአያደርጉም። ታዲያ ይህን\nወረርሽኝ ቻይናውያኑ እየሰሩበትም\nእየታገሉትም ተቋቁመውታል። እኛ\nብንሆንማ እንዳልኳችሁ ነው\nለወሬ ነጋሪም አንተርፍም።\nቻይናውያኑ ግን በአሁን\nወቅት በሽታውን ለመቆጣጠር\nየማይፈነቅሉት ድንጋይ፤ የማይወጡት\nተራራ፤ የማይወርዱት ቁልቁለት፤\nየማይሻገሩት ድልድይ የለም።\nአሁን\nበቅርቡ እንኳን ይህን\nአደገኛ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር\nእና አደጋውን ለመቀነስ\nበሚል አንድ ሺህ\nየኮሮና ታካሚዎችን ማስተናገድ\nየሚችል ሆስፒታል በሁለት\nቀናት ገንብተው ለአገልግሎት\nአብቅተዋል። ቻይናውያኑ ያጋጠማቸውን\nየኮሮና ቫይረስ ለመከላከል\nበሁዋንግ ጋንግ ከተማ\nየገነቡት ሆስፒታልም የውሃ፤\nየኢንተርኔትና የተለያዩ ግብዓቶች\nተሟልተውለት መሆኑ ደግሞ\nይበልጥ የሚያስገርም ነበር።\nምን\nይገርማል «እነሱ እኮ\nያደጉ የተመነደጉ የበለፀጉ\nሕዝቦች ናቸው» ብንልም\nቅሉ፤ በእኛ አገር\nእኮ ከጉሮሯችን ቀንሰን\nበቆጠብነው ገንዘብ የጋራ\nመኖሪያ ቤት ለማግኘት\nከአስራ አምስት ዓመታት\nበላይ እያስቆጠርን የምንገኝ\nተስፈኞች ነን። ታዲያ\nይህም እጅግ መበልፀግንና\nማደግ፤ መመንደግንም የሚጠይቅ\nጉዳይ ሆኖ ይሆን…\nወይስ መጠበቅ፤ ወረፋ\nመያዝ፤ መሰለፍ ወዘተ…\nዕጣ ፈንታችን ሆኖ\n?…የሆነ\nይሁንና አሁን አገልግሎት\nእየሰጡ ያሉት የጋራ\nመኖሪያ ቤቶች ምን\nያህል የኅብረተሰቡን የመኖሪያ\nቤት ችግር እንዳቃለሉ\nመገመት አያዳግትም። ይሁን\nእንጂ፤’ አሁን ድረስ\nበርካታ ቁጥር ያላቸው\nዜጎች በመኖሪያ ቤት\nእጦት እየተሰቃዩ ነው።\n«የግፍ ግፍ አንገፍግፍ»\nእንዲሉ የቤት ባለቤት\nለመሆንና ከአስጨናቂው የኪራይ\nቤት ለመውጣት ለዓመታት\nካለ ከሌላቸው ቆጥበው\nዕድለኛ ያልሆኑቱ ምሬታቸው\nየእውነትም መሪር ነው።\nታዲያ መንግሥት ሆይ\nይህን መራራ ወደ\nጣፋጭ የምትቀይረው መች\nይሆን? መቼም እንደ\nቻይናውያኑ በሁለት ቀን\nአድርስ አንልህም ባይሆን\nበሁለት ዓመት ታዳርሰን\nይሆን?… የዚህን\nጥያቄ መልስ ለራሱ\nለመንግሥት ተውኩትና ወደ\nቀደመው ነገሬ ወደ\nኮሮና ቫይረስ ተመለስኩ።\nአሁን ማን ይሙት\nከቻይና የተነሳው ይህ\nክፉ ወረርሽኝ ኢትዮጵያን\nአያሰጋትም ነው የምትሉኝ?…\nእኔ በበኩሌ አይመስለኝም።\nምናልባት እንደእናቶቻችን «አሟሟቴን\nአሳምረው» ብሎ መፀለይ\nያዋጣ ይሆናል እንጂ\nየአየር መንገዳችን ድፍረት\nእንኳን የሚያዛልቀን አልመሰለኝም።\nእንዴ እኛን እንኳን\nእሺ ተውን። አይበለውና\nቫይረሱ ቢገባ እዚሁ\nአገራችን ውስጥ ምን\nያህል ቻይናውያን እንደሚጠቁስ\nአስባችሁታል? አሁን\nእኮ ኢትዮጵያ ውስጥ\nያሉ የቻይናውያን ቁጥር\nከኢትዮጵያውያኑ ቁጥር የሚተናነስ\nአልሆነም። ከመላመዳቸው የተነሳ\nተዋልደው ያሉትስ ቢሆኑ\nቀላል ቁጥር አላቸው!?\nታዲያ ይህ በፍጥነት\nከሰው ወደ ሰው\nእየተላለፈና የብዙዎችን ሕይወት\nእየቀጠፈ ያለው የዓለም\nስጋት የሆነው ኮሮና\nቫይረስ ወደ ሀገራችን\nኢትዮጵያ እንዳይገባ ከመከላከል\nባለፈ አየር መንገዳችን\nሥራውን ቢያቆም ምን\nይጎድልበታል? የዓለም\nጤና ድርጅት ዋና\nዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ\nአድሃኖም በሽታውን አስመልክቶ\nበጀኔቫ ለጋዜጠኞች በሰጡት\nመግለጫ፤ «የዓለም መሪዎች\nቫይረሱን ለመዋጋት በብርቱ\nእንዲታገሉ» ጥሪ አቀረቡ\nእንጂ ችግር የለውም\nበሽታው ከተከሰተበት አካባቢ\nየሚመጡ መንገደኞችን በግድ\nአስተናግዱ አላሉም። ቢሉስ\nደግሞ መንግሥት ለዜጎቹ\nደህንነት ቅድሚያ መስጠት\nአለበት። ተረቱስ ቢሆን\n«ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ\nመጠንቀቅ» አይደል፤ታዲያ\nቻይናውያኑ ሳይቀሩ የወረርሽኙ\nተጠቂዎች ቁጥር በየዕለቱ\nእያሻቀበ መምጣቱን ተከትለው\nወደ አገራቸው ለመግባትም\nሆነ ለመውጣት ባልፈለጉበት\nበዚህ ፈታኝ ወቅት\nየኢትዮጵያ አየር መንገድ\nበረራዬን አላቋርጥም፤ እበርራለሁ\nማለቱ የአየር መንገዳችንን\nብቃት የሚያረጋግጥልን ቢሆንም፤\nሳያጠራጥረን ግን አልቀረም።ታዲያ\nአያድርገውና ይህ ቫይረስ\nከቁጥጥር ውጪ በሆነ\nመንገድ ወደኢትዮጵያ ቢገባ\nአየር መንገዳችን ይቀጣ\nይሆን? ምክንያቱም ቻይና\nበኮሮና ቫይረስ አማካኝነት\nየሞቱ ሰዎች ቁጥር\nወደ አንድ ሺህ\nማሻቀቡን ተከትላ በተገቢው\nደረጃ መከላከል አልቻሉም\nያለቻቸውን ከፍተኛ ባለሥልጣናት\nከሥራ የማባረር ርምጃ\nወስዳለች። በዚህ አጣብቂኝ\nወቅት አየር መንገዳችን\nእያሳየ ያለው ቆራጥነትና\nበራስ መተማመን ቢደንቅም፤\nቢያስደንቅም፤ ጉዳዩ አሳሳቢና\nከባድ ከመሆኑ ጋር\nተያይዞ እንዳያስተዛዝበን እፈራለሁ።\nበተረፈ ግን ፈጣሪ\nቻይናን ይጎብኝ አሜን!አዲስ ዘመን የካቲት 9/ 2012 ዓ.ም ፍሬህይወት አወቀ", "passage_id": "1b81f8bca4f3b52175927be87fb4cdc5" }, { "cosine_sim_score": 0.43083750767098783, "passage": "ባለፉት 12 ወራት ማለት ከፈረንጆቹ 2017 መባቻ እስከ መገባደጃው በርካታ ክስተቶች ዓለምን ጎብኝተዋል። እነሆ ከበርካታ ክስተቶች በጥቂቱ ከቁጥሮች ጋር እንመልከት . . . \n\nከጥር እስከ ጥቅምት ባለው ጊዜ በአሜሪካ የሚመራው ጥምር ኃይል ኢራቅ እና ሶሪያ ላይ የጣላቸው ቦምቦችና ሚሳዔሎች ብዛት። ሩስያም በርካታ የጦር መሣሪያ በተጠቀሱት ቦታዎች ብታዘንብም ቅሉ ቁጥሩ ይፋ አልተደረገም። ዋሽንግተን እና ሞስኮ በጥቃቱ የተጎዱ የሰላማዊ ዜጎች ቁጥር ብለው ካሳወቁት በላቀ ደረጃ ሰው ተጎድቷል ቢባልም ተልዕኮው አይ ኤስን ከሞላ ጎደል ከኢራቅና ሶሪያ አስወጥቷል። \n\n127\n\nየተጠቀሰውን ቁጥር ያህል ንቁ እሣተ ገሞራ በኢንዶኔዥያ ይገኛል። ይህም ሃገሪቱን በዓለማችን በርካታ የእሣተ ገሞራዎች ያሉባት ሃገር ያደርጋታል። ወርሃ ኅዳር ላይ ከእሣተ ገሞራዎቹ አንዱ ፈንድቶ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ከመኖሪያቸው እንዲፈናቀሉ አድርጓል። \n\n1.7 ሚሊዮን\n\nበአሜሪካው የፊልም ዓለም 'ሆሊውድ' እየተከናወነ ያለውን ፆታዊ ጥቃት በመቃወም '#me too' የተሰኘውን ቃል በመጠቀም የማህበራዊ ሚድያ ዘመቻውን የተቀላቀሉ ሰዎች ቁጥር። በሃገራችን ኢትዮጵያም '#እኔም' በሚል መሪ ቃል በርካቶች ፆታዊ ጥቃትን ሲያወግዙ ተስተውለዋል። ቢያንስ በ85 ሃገራት የሚገኙ ሴቶች በማህበራዊ ሚድያው ዘመቻ መሳተፋቸው ተነግሯል። \n\nዜሮ\n\nበሰላም ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ተሸላሚዋ የበርማ መሪ ኦንግ ሳን ሱ ኪ በምያንማር ያሉ የሮሂንጃ ሙስሊሞች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ያወገዙበት ክስተት። ምንም እንኳ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መሪዋ በሃገራቸው እየተከናወነ ያለውን ድርጊት እንዲያወግዙ ተፅዕኖ ቢያሳድርባቸውም፤ ሳን ሱ ኪ ይህን ሊያደርጉ አልቻሉም። ይልቁንም ሁኔታውን \"ሐሰተኛ ዜና\" ሲሉ አጣጥለውታል። የዓለም አቀፉ ድንበር የለሽ ኃኪሞች ማህበር በ2017 ብቻ 6 ሺህ የሚሆኑ የሮሂንጃ ሙስሊሞች መገደላቸውን ዘግቧል። \n\n812 የእግር ኳስ ሜዳዎች\n\nበፈረንጆቹ 2017 ሐምሌ ወር ላይ ከአንታርክቲክ ላይ የተደረመሰው የበረዶ ግግር። የበረዶ ግግሩ በእግር ኳስ ሜዳ ቢታሰብ 12 የዓለም ዋንጫዎችን በአንድ ጊዜ ማጫወት የሚችል ስፋት ያለው ነው። ሳይንቲስቶች ክስተቱ እየጨመረ ካለው የዓለም ሙቀት መጠን ጋር ተያያዥነት እንዳለው ይናገራሉ። \n\n44 ጊዜ በየቀኑ\n\nከህንዷ ኒው ደልሂ የሚወጣው ጭስን መተንፈስ በቀን 44 ሲጋራ ከማጨስ ጋር እኩል ነው ሲሉ የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ። በዓለም ካሉ 20 በጣም የተበከሉ ከተሞች መካከል አስሩ በህንድ ይገኛሉ። \n\n60 ሚሊዮን የኦሎምፒክ መዋኛ ገንዳ \n\nሃሪኬን ሃርቪይ የተሰኘው ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ 150 ትሪሊዮን ሊትር የሚለካ ውሃ በአሜሪካ ላይ ጥሏል። በነሐሴ ወር በሂዩስተን ቴክሳስ የጣለው ዝናብ ልኬት ከ60 ሚሊዮን የኦሎምፒክ መዋኛ ገንዳዎች ውሃ ጋር እኩል ነው። አንደ የኦሎምፒክ መዋኛ ገንዳ 50 ሜትር ርዝማኔና 25 ሜትር ስፋት ሲኖረው ጥልቀቱ 2 ሜትር ይለካል። \n\n ", "passage_id": "9c22fa1c80061069da5c861e46d903b7" }, { "cosine_sim_score": 0.4158722078611006, "passage": "ሁለተኛ ዙር ወረርሽኝ ተከሰተ ማለት ደግሞ እንደገና በርካቶች ሃዘናቸው ሲመለስ፣ ሲሞቱ ልንመለከት ነው ማለት ነው።\n\nከመጀመሪያው የዓለም ጦርነት በኋላ ተከስቶ የነበረው 'ስፓኒሽ ፍሉ' ያጋጠመው ይሄ ነበር። በሁለተኛ ዙር የጀመረው በሽታው ግን ከመጀመሪያው ይበልጥ ከባድና ገዳይ ነበር።\n\nበዓለም ጤና ድርጅት የሚሰሩት ማርጋሬት ሃሪስ ግልጽ ለማድረግ እንደሞከሩት የመጀመሪያው ዙር ወረርሽኝ በራሱ ገና በመላው ዓለም እየተሰራጨ ነው የሚገኘው።\n\nእንደ ደቡብ ኮሪያ እና ሲንጋፖር ያሉ አገራት ገና ከጅምሩ ጠበቅ ያሉ እርምጃዎችን በመውሰድና ንክኪ ያላቸው ሰዎችን በቶሎ በማግኘት የቫይረሱን ስርጭት ከሌሎች አገራት በተሻለ መቆጣጠር ችለዋል።\n\nነገር ግን እንደ ዩኬ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔን እና ጣልያን ያሉት አገራት ደግሞ እንቅስቃሴን ሙሉ በሙሉ መገደብ ላይ በማተኮር ሰርተዋል። ይህን ያደረጉበት ምክንያት ደግሞ ረቀቅ ያለ ተላላፊ በሽታዎችን መከታተልና መቆጣጠር የሚያስችል የጤና ስርአት ስላልነበራቸው ነው።\n\nምንም እንኳን ትንሽ ዘግየት ያለ ቢመስልም እነዚህም አገራት ቫይረሱን በመቆጣጠር ረገድ በርካታ እምርታዎችን አስመዝግበዋል። ነገር ግን አሁንም ቢሆን ወረርሽኙ በድጋሚ የመከሰት ምልክቶችን እያሳየ ነው፤ በተለይ ደግሞ ስፔን ውስጥ።\n\nበኖርዊች ሜዲካል ትምህርት ቤት መምህርና የኮቪድ ባለሙያ የሆኑት ፕሮፌሰር ፖል ሀንተር እንደሚሉት ወረርሽኙ ሁለተኛ ዙር ላይ አልደረሰም። አሁን እየሆነ ያለውን እንዴት እናስረዳው? ተብለው የተጠየቁት ፕሮፌሰሩ '' ከመዘናጋት ጋር አብሮ የሚመጣ የስርጭት መጠን መጨመር እንጂ ሁለተኛ ዙር አይደለም'' ብለዋል።\n\nይህንን ወረርሽኝ ለመቆጣጠር በዋነኛነት ቫይረሱ ያለባቸውን በምርመራ ማግኘትና ንክኪዎችን መለየት፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ እና የግልልና የአካባቢን ንጽህና መጠበቅ ወሳኝ ናቸው። \n\nስለዚህ መንግሥታትና ዜጎች እነዚህን እርምጃዎች መውሰድ ላይ ሲዘናጉ ነው ቁጥሩ የሚጨምረው እንጂ ሁለተኛው ዙር መጥቶ አይደለም ይላሉ የዘርፉ ባለሙያዎች።\n\nአክለውም በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ገና ከዚህም በላይ እየጨመረ ሊሄድ ይችላል ይላሉ። \n\nየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት እየጠበቀ የሚከሰት ችግር ሳይሆን ትልቅ ‘ማእበል’ መሆኑን አስጠንቅቋል።\n\n የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ ወረርሽኙ እንደ ጉንፋን ወይም ኢንፍሉዌንዛ ወቅትን ጠብቆ የመጥፋት እና የመመለስ ባሕርይ ስለሌለው ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስጠንቅቋል።\n\nበተለይም ደግሞ በፈረንጆቹ የበጋ ወቅት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችና መዘናጋቶች አሳሳቢ መሆናቸውንና ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ድርጅቱ አስታውቋል።\n\n ", "passage_id": "e9ddaf67a983dd33009657213dbefc77" }, { "cosine_sim_score": 0.41387112279049176, "passage": "የነ ሙኩል ቤተሰቦች አስራ ሰባት ናቸው\n\nማን ያውራ የነበረ እንዲሉ የእነ ሙኩል ጋርግ አስራ ሰባት አባላት ያሉት ቤተሰብም፤ ደስታና ሃዘን ሲፈራረቅ፣ ሠርጉ በዓሉን፤ ክፉውን ደጉን እያዩ መከራም ሆነ ሌላው ሳይፈትናቸው አብረው ኖረዋል። \n\nመቼም የሰውን ልጅ አኗኗር ስር ነቀል ለውጥ እያስከተለ ያለው የኮሮናቫይረስ፤ መሰባሰብን ከሩቁ እንዲሸሽ ብዙዎችን አስገድዷል። ለእነ ሙኩል ቤተብም በሽታው ሌላ አደጋን ጋርጦ ነበር፤ ከአኗናራቸው፣ ከትውፊታቸው ሊነቅል የሚችል አደጋ። \n\nዕለቱ አርብ ሚያዝያ 16/2012 ነበር። ሙኩል የሃምሳ ሰባት ዓመት አጎቱ ሙቀት፣ ሙቀት ሲላቸው ብዙም አላስጨነቀውም ነበር። ሆኖም ነገሩ በእሳቸው አልተወሰነም በአርባ ስምንት ሰዓታትም ውስጥ ሌሎች ሁለት የቤተሰቡ አባላትም ታመሙ። \n\nከፍተኛ የሙቀት መጠን፤ የድምፃቸው መሻከር፣ መጎርነንና ሳልም መከታተል ጀመረ። ሙኩልም ያው የወቅቱ ጉንፋን ነው ብሎ ችላ አለው፤ ኮሮናቫይረስ ሊሆን ይችላል የሚለውን ማመንም ሆነ መቀበል አልፈለገም።\n\n\"በቤታችን ውስጥ አንዳንዴ አምስት፣ ስድስት ሰው ይታመማል፤ ከሰው ሰውም ይጋባል እና ምንም መረበሽ አያስፈልግም\" ራሱን ለማፅናናት የተናገረው ነበር።\n\nበቀጣዮቹ ቀናትም አምስት ተጨማሪ የቤተሰቡ አባላት የኮሮናቫይረስ ምልክቶች ሲያሳዩ ልቡ መሸበር ጀመረ። \n\nበቀናትም ውስጥ ከአስራ ሰባቱ ውስጥ አስራ አንዱ ታመሙ፤ ሲመረመሩም አስራ አንዱም በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ።\n\n\"ከውጭ ያገኘነው ሰው የለም፤ ወደ ቤታችን የመጣም ሰው የለም። ሆኖም ኮሮናቫይረስ ቤታችን ገብቶ በርካታ የቤተሰባችን አባላት ታመዋል\" በማለት በድረገፁ ላይ የፃፈው ሙኩል በመቶዎች የሚሆኑ አስተያየቶችን ከአንባቢዎች ተቀብሏል።\n\nህንድ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት አስገዳጅ የቤት ውስጥ መቀመጥ ውሳኔን ያስተላለፈችው መጋቢት 16/2012 ዓ.ም ሲሆን እስከዚህ ሳምንትም ድረስ እየተራዘመ ቆይቷል። \n\nአርባ በመቶ የሚሆኑት ህንዳውያን ከተለያየ ትውልድ የተውጣጡ ቤተሰቦች በአንድ ጣራ ነው የሚኖሩት። \n\nበአንድ ቤት ውስጥ እንዲሁ በተለያየ እድሜ ያሉ ቤተሰቦች ሰብሰብ ብለው ከመኖራቸው አንፃር ድንገት አንድ ሰው እንኳን በቫይረሱ ቢያዝ ሌሎችም የመጋለጣቸው ዕድል በጣም ከፍተኛ ነው። \n\nእንዲህ እንደ ሙኩል ላሉ ትልቅ ቤተሰቦች ደግሞ አካላዊ ርቀት መጠበቅ የማይታሰብም ቅንጦትም ነው። ከውጪው ዓለም ተነጥለው ቤት ውስጥ ተቀምጠው ባሉበት ሰዓት ሰው እንዴትስ ከቤተሰቡ ይርቃል?\n\n\"የብቸኝነት ስሜት ተሰማን\"\n\nበሰሜናዊ ደልሂ በተጨናነቀ ሰፈር ኑሯቸውን ያደረጉት እነ ሙኩል ቤታቸው ሦስት ፎቅ ነው።\n\nየ33 ዓመቱ ሙኩል፣ የ30 ዓመት ባለቤቱ፣ የስድስትና ሁለት ዓመት ልጆቻቸው፣ ወላጆቹና ከአያቶቹ ጋር ሆነው በሦስተኛ ፎቅ ላይ ይኖራሉ።\n\nከእነሱ በታች ባሉት ሁለት ፎቆች ደግሞ የአባቱ ወንድሞች (አጎቶቹ) ከቤተሰቦቻቸው ጋር ይኖራሉ። በአጠቃላይ አስራ ሰባት አባላት ያሉት ቤተሰብ በእድሜ ደረጃ ቢታዩ ከአራት ወር ጨቅላ እስከ 90 ዓመት አያት የሚኖሩበት ነው።\n\nእንዲህ ሰብሰብ ብለው የሚኖሩበት ነው ሲባል የተጨናነቀ ሊመስል ይችላል። ነገሩ ወዲህ ነው።\n\nቤታቸው የተንጣለለና ሰፊ ነው። እያንዳንዱ ፎቅ አንድ የቴኒስ ሜዳ እጥፍ በሚባል ሁኔታ 250 ካሬ ሜትር የሚሸፍን፣ ሦስት መኝታ ክፍሎች ከመታጠቢያ ቤቶች ጋርና በርካታ ማዕድ ቤቶችን የያዘ ነው። \n\nበተንጣለለ ቤት ቢኖሩም ቫይረሱን በፍጥነት ከመዛመት አላገደውም። ከፎቅ፣ ፎቅም ተሻግሮ ሁሉንም ትልልቅ ሰዎች ሊያጠቃ ችሏል።\n\nበቫይረሱ መጀመሪያ ተያዘ የተባለው የሙኩል አጎት ሲሆን እንዴት ቫይረሱ እንደያዘውም ለቤተሰቡ ግልፅ አይደለም፤ ከጥርጣሬ በስተቀር። \n\n\"ምናልባት ከአትክልት መቸርቸሪያ... ", "passage_id": "e690ca6ece690ac8d4bce11219c12fff" }, { "cosine_sim_score": 0.39179676047443446, "passage": "የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ትላንት የብሪታንያ የዜና ስርጭት ኮርፖሬሽን BBC ባደርገላቸው ቃለ-መጠይቅ ሲናገሩ ኮሮና ቫይረስ በገባባቸው የመጀመርያ ጥቂት ሳምንታትና ወራት ውስጥ ቫይረሱ ምን ያህል ውስብስብ እንደሆነ መንግስታቸው አልተረዳም ነበር ብለዋል።ምናልባትም ከመጀመርያውኑ ያላየነው ነገር ቢኖር ቫይረሱ የህመም ስሜት ከሌለባቸው ሰዎች ሊተላለፍ የሚችል መሆኑን ነው በማለትም አስገንዝበዋል። የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ በገለጸው መሰረት ብሪታንያ ወደ 300,000 የሚጠጉ የቫይረሱ በሽተኞች አልዋት። በሞት የተለዩት ደግሞ ወደ 46,000 እንደሚጠጉ ታውቋል።አለም አቀፉ ቫይረስ በሚዛመትበት በአሁኑ ወቅት የምናደርገው ሁሉና የምንውላቸው ስዎች ሳይቀር “የሞትና ሂወት ጉዳይ ሆኗል” ሲሉ የአለም የጤና ድርጅት ዋና ስራ አኪይጅ ዶክታር ቴድሮስ አድሀኖም አሳስበዋል። “የናንተ ሂወት ባይሆንም እንኳን ለምትወድዋቸው ስዎች ወይም ለማታውቋቸውም ቢሆን “የሞትና የሽረት” ጉዳይ ሊሆን ይችላል በማለትም ዶክተር ቴድሮስ አክለዋል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዮ ዶክተር ቴድሮስ በቻይና ተገዝተው በኮሮናቫይረስ ለደረሰው ሞት ምክንያት ሆነዋል ሲሉ በያዝነው ሳምንት ለተናገሩት ዋናው የጤና ድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ምላሽ ስጥተዋል። “የአለም የጤና ድርጅት በእንደዚህ አይነት አነጋገር ከስራው አይዛነፍም። የአለም ማህበረሰብም እንዲዛንፍ አንሻም” የተደቀነብን ትልቁ አደጋ አለም አቀፉን ወረርሽኝ የፖለቲካ ገጽታ እንዲኖረው የማድረጉ ተግባር መቀጠል ነው” የሚል ምላሽ ስጥተዋል ዶክተር ቴድሮስ። ፖለቲካና ወገንተኝነት ሁኔታዎችን አባብሰዋል ሲሉም አክለዋል።በአለም አቀፍ ደርጃ በ 24 ሰአታት ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተያዙት ሰዎች ቁጥር በ 284,196 ማደጉን የሚሞቱት ስዎች ብዛት ደግሞ በ 9,753 ከፍ ማለቱን አለም አቀፍ የጤና ድርጅት አስታውቋል።ዩናይትድ ስቴትስ በኮሮና ቫይረስ በሽተኞች ብዛት ከአለም ቀዳሚ ቦታ መያዙን ቀጥላለች። በአሁኑ ወቅት 4.1 ሚልዮን ደርሰዋል። ሁለተኛዋ ብራዚል ስትሆን 2.2 ሚልዮን የቫይረሱ በሽተኞች አልዋት። ህንድ ደግሞ 1.3 ሚልዮን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ስዎች እንዳልዋት በአለም ዙርያ ስለኮሮና ቫይረስ ሁኔታ የሚከታተለው የጆንስ ሆፕኪንስ ዪኒቨርሲቲ ጠቁሟ።በአለም ደርጃ15.7 ሚልዮን በኮሮናቫይረስ የተያዙ ስዎች እንዳሉ በሞት የተለዩት ከ 639,000 በላይ መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው ዘግቧል።", "passage_id": "f3b0ce39567a9c42bcc73c5a1a8fe39e" }, { "cosine_sim_score": 0.38493965510592154, "passage": "እኛ ኢትዮጵያውያን ለጊዜ ያለን አመለካከት እና ከልባችን ምት እኩል የሚጓዘው የጊዜ ቀመር ፍሰቱ ለየቅል በመሆኑ ይህው በየዕለቱ “…የሀበሻ ቀጠሮ…” እያልን እንተርታለን። ከተረት ያለፈ መሻሻል ብናሳይም ባናሳይም፤ ለውድ ጊዜ ዋጋ ብንሰጥም ባንሰጥም፤ ጊዜ የለኝም በሚል የውሸት ብንጨናነቅም ባንጨናነቅም፤ ብንተርትም ባንተርትም ጊዜ እንደሁ ያው ጊዜ ነውና ላፍታ እንኳ ሳይዘናጋ ይነጉዳል። እኛም ከጊዜው እኩል ያለምንም እረፍት\nአንዳንዴም በብዙ እረፍት ውስጥ ሆነን “ቢዚ ነኝ” በሚል ፈሊጥ ተሸብበን አለን። በእርግጥ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ለምናባክናቸው\nሽርፍራፊ ሰኮንዶች፣ ደቂቃዎች፣ ሰዓታት፣ ቀናት፣ ሳምንታት፣ ወራትና ዓመታት ለምን ብለን አንጠይቅም። ብንጠይቅም ብዙ ሺህ ውጫዊና\nበጣም ጥቂት ደግሞ ውስጣዊ ምክንያቶችን መደርደር እንችላለን። ይሁንና ምክንያቶቹ ያለፈውን ውድ ጊዜ አይመልሱልንም። እኛም ባለፈው\nጊዜ ስንቆጭ አንታይም። ሌላው ቀርቶ የቀጠሮ ሰዓታችንን ባለማክበር\nላጠፋነው የሌሎች ሰዎችን ጊዜ እንኳን ይቅርታ አንጠይቅም። ይቅርታ ከመጠየቅ ይልቅ ያው እንደተለመደው የትራንስፖርት እጥረቱን፣\nየመንገድ መዘጋጋቱን፣ የአስፓልቱን መቆፋፈርና መሰል የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ ምክንያቶችን በማከታተል የተለመደ አይደል “የሀበሻ\nቀጠሮ እኮ ነው…” እያልን እንተርታለን። እኔ እምለው ተረት ባይኖር ግን እኛ\nኢትዮጵያውያን እንዴት እንሆን እንደነበር አስባችሁታል?… ነገራችን ሁሉ እኮ የሚደምቀው በተረትና ምሳሌያዊ አነጋገራችን ነው።\nእስኪ አስቡት ሲቸግረንም፣ ሲከፋንም፣ ሲደላንም፣ መንግስት ቢቀያየርም፣ ለውጥ ቢመጣም ባይመጣም፣ ለውጡ ቢቀጥልም ቢደናቀፍም የምንተርተው\nተረት አናጣም። ባስ ካለም በግልፅ ማስተላለፍ ያልፈለግነውን ጉዳይ በሙዚቀኞቻችን አማካኝነት በዜማ እንለዋለን። ትንሽ ግር እና ግርም የሚለኝ ግን ተረቶቻችን ሁሉ “…አለ” አማራ ሲተርት በሚለው ማሰሪያ አንቀፅ\nመቋጨቱ ነው። እውነት ግን ተረትን ለአማራ ብቻ የሰጠው ማን ይሆን?…እውነት እንነጋገርና ተረትን የተረተው አማራ ብቻ ነው?…\n“ይህማ ምን ጥያቄ አለው አዎና” አላችሁ… ካላችሁ እሺ ተስማምቻለሁ። መስማማቴ እንዳለ ይሁንና ስለዚህ ስለተረት ነገር በሌላ ጊዜ\nእንድመለስበት ቀጠሮ ልያዝና ልቀጥል፤ጉዳያችንስ ቢሆን ቀጠሮ እና የጊዜ አጠቃቀማችንም አይደል… አዎ አብዛኞቻችን ለጊዜ የምንሰጠው ዋጋ\nእጅግ የወረደ እና የሳሳ ከመሆኑም በላይ የተለያዩ ተግባራትን በተገቢው ጊዜ ባለመከወናችን ዋጋ እንከፍላለን። በአብዛኛው አገልግሎት\nፈልገን በሄድንበት ሁሉ በጊዜው የሆነ ፈጣን ምላሽ አናገኝም። ይህ ደግሞ “ያለወቅቱ የዘነበ ዝናብ ለጥፋት እንደሆነ ሁሉ በጊዜውና\nበሰዓቱ ያልተሰጠ ምላሽም ረብ የለሽ ይሆናል።እናላችሁ አሁን አሁን አየሩን የያዘው የለውጥ ሽታ ሽታ ብቻ ሆኖ እንዳይቀር ሁላችንም የበኩላችንን\nለመወጣት የተለመደውን የአበሻ ቀጠሮ ትተን የፈረንጁን ብንይዝ ምን ይለናል… ምክንያቱም በርካታ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚሰጡት\nአገልግሎት እጅግ የዘገየ ከመሆኑም በላይ እርካታን የማይፈጥር እና ባለጉዳዩን የሚያንገላታ ነው። እኔ የምላችሁ…“ደንበኛ ክቡር\nነው” የሚለው አባባል ከአባባልነት አልፎ ተግባር ላይ የሚውለው መቼ እና የት ይሆን…አሁን አሁንማ ከህዝብ ቁጥሩ በላይ በዝተው የተትረፈረፉ እጅግ በርካታ ጉዳዮች ያሉ ይመስል በየቀበሌው\nተኮልኩለው ጠዋት ብርዱን ቀን ፀሐይና አቧራውን እየጠጡ ኃላፊን እና የኃላፊዎችን ውሳኔ የሚጠባበቁ ዜጎች አሉ። ታዲያ እነዚሁ ዜጎች\nጉዳያቸውን ለማስፈፀም በሄዱበት ሁሉ ከጉዳዩ የገዘፈ ቀጠሮ ተሸክመው ይመለሳሉ። ቀን ቆጥረው ቀጠሮ አክብረው ሳይታክቱ ወደ ጉዳያቸው ቢጓዙም አለቃ የለም። ፀሐፊዋ ስትጠየቅ መልስ\nአትሰጥም። ብትሰጥም ዘንቦ አባርቆ ካባራ በኋላ “ዛሬ አይገቡም ነገ ከነገ ወዲያ ተመለሱ” በማለት ተራዋን ሌላ ቀጠሮ ትሰጣለች።\nመድረስ አይቀርም የፀሐፊዋ ቀጠሮም ይደርስና ጉዳዬ ቢሳካ ብለው አሁንም ይጓዛሉ፤ ይመላለሳሉ ዳሩ ምን ዋጋ አለው፤ እንደተለመደው\nአለቃው የሉም ስብሰባ ናቸው ይባላል። አለፍ ካለም ኃላፊው ቦታውን ለቀዋል ይባሉና እርፍ። ይሄኔ ነገሩ ሁሉ ከዜሮ ይጀምርና ጉዳዮ\nእንደ አዲስ መታየት ይጀምራል። ታዲያ እንደዚህ አይነቱ ውጣ ውረድ ህብረተሰቡን ከማማረር አልፎ ተስፋ እንዲቆርጥና መንግስት ላይ\nያለውን እምነት እንዲሸረሽር ያደርገዋል። ከዚህም ባለፈ እዚህም እዚያም የሚነሱ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ወቅታዊና\nፈጣን ምላሽ ካለመስጠት ጋር ተያይዞ የሚሰጠው የበዛ ቀጠሮ ነው። ይህ ደግሞ ህገወጥ የሆኑ ተግባራት ጭምር ህጋዊ የሆኑ ያስመስላል።\nህጋዊ የሚመስሉ ህገ ወጥ ተግባራትን ስርዓት ለማስያዝ እና እርምጃ ለመውሰድም ዘግይተን እንነሳለን። በዚህም “ጅብ ካለፈ ውሻ ይጮሃል”\nነውና ነገሩ ለብዙ ጉዳዮች ከዘገየነው በላይ በብዙ እጥፍ የሕይወት፣ የንብረትና የታሪክ ዋጋ ከፍለናል እየከፈልንም ነው። እንግዲህ ሕይወት አጭር አንደመሆኗ ጊዜን በአግባቡ በመጠቀም፤ ብንችል ከዘመኑ መፍጠን አልያም ከጊዜ\nጋር እግር በእግር ተከታትለን በመጓዝ ሁሉን በጊዜውና በሰዓቱ ልንከውን ይገባል። ካልሆነ ግን መሽቶ በነጋ ቁጥር የምናጠፋው ጊዜ\nእና የምንሰጠው የበዛ ቀጠሮ በኢኮኖሚያችንም ሆነ በማህበራዊ ሕይወታችን ትልቅ ዋጋ ያስከፍለናል።ከዚህም በላይ በዓለማችን በየዕለቱ የምንመለከታቸውና የምንሰማቸው አዳዲስ ነገሮች አንዱ በአንዱ ላይ\nተነባብሮ ከአቅማችን በላይ ይሆኑና ከጫወታ ውጭ ያደርጉናል። ይህ ደግሞ ድምፃዊቷ እንዳዜመችው “አልበዛም ወይ ድንዛዜው ቴክኖሎጂው\nበላይ በላይ…” ይሆንና ነገሩ በተሻለ ጊዜ የተሻለና የቀለጠፈ ስራ ካልሰራን እንዲሁም ከዘመነው ዘመን ጋር ካልተፎካከርን ነገሩ\nሁሉ “በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ” ይሆንና የምንመኘው ለውጥ እንደናፈቀን ይቀራል።ታዲያ ለዚህ\nሁሉ መፍትሔው ጊዜን በአግባቡ ከመጠቀም ባለፈ ከአገልጋይነት ስሜት በመነጨ መልካምነትና አንድነትን በማጣመር በተሰማራንበት ስራ\nሁሉ ውጤታማ ለመሆን መውተርተር የግድ ይለናል። በመጨረሻም ዘመን ተሻጋሪ በሆኑት ስራዎቹ የሚታወቀው አንጋፋው ድምፃዊ ዶክተር ጥላሁን\nገሰሰ ስለቀጠሮ ባዜመው ዜማ ልሰናበት “አርቆ ማሰቢያ እያለን አዕምሮ እንደምን ተሳነን ለማክበር ቀጠሮ”አዲስ ዘመን የካቲት 2/2012 ፍሬህይወት አወቀ", "passage_id": "e315b14a6cf015cc809e642fcc81f511" }, { "cosine_sim_score": 0.3782848034043638, "passage": "ዓውድ ዓመት በኢትዮጵያዊያን ዘንድ ልዩ ቦታ ያለው ሲሆን፤ ገና በበዓሉ ዋዜማ በየቤቱ ቄጤማው ተጎዝጉዞ ዕጣን ከርቤው ሲጨስ ልዩ ቃናና ትዝታ አለው። ሬዲዮኑና ቴሌቪዥኑ በአውደ ዓመት ሙዚቃ በዓሉን ያደምቁታል። መንገዱ በሰው ይሰክራል። የበጉ፣ የዶሮው የከብቱ፣ የቄጤማው ገበያ በአያሌው ይደራል። በአጠቃላይ በዓውደ ዓመት ዘመድ አዝማዱ፣ ወዳጅ ጎረቤቱ ተጠራርቶ፣ ቡናው ተፈልቶ ብሉልኝ ጠጡልኝ እየተባባለ በጋራ ሲበላና ሲጠጣ የበዓሉ መዓዛና ድባቡ ከዚህም ከዚያም ቀልብን ይሰርቃል፣ መልካም ጠረኑ አፍንጫን ያውዳል። ይህ የዓውደ ዓመት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር ጎልቶ ከሚታይባቸው ኃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የትንሣኤ (የፋሲካ) በዓል ነው። ዘንድሮም ለሚከበረው በዓል ክርስቲያኑ እንደወትሮው በዓሉን ለማድመቅ የሚውሉ የተለያዩ ግብዓቶችን ለመሸመት ወደ ገበያ ሲወጣና ከወዳጅ ዘመድ ጋር ሲጠያየቅ ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ እንዳይሆንና በአገሪቱ የቫይረሱ ስርጭት ተስፋፍቶ ከቁጥጥር ውጭ እንዳይወጣ ምን ዓይነት ጥንቃቄዎችን ሊወስድ ይገባል ስንል የተለያዩ የጤናና የኢኮኖሚ ባለሙያዎችን አነጋግረናል። የህብረተሰብ ጤና ሲፔሻሊስት ሐኪምና በኢትዮጵያ የግል ጤና ድርጅቶች አሠሪ ማህበር ሊቀመንበር ዶክተር መኮንን አይችሉህም እንደሚሉት፤ ወረርሽኙ በቀላሉ የሚሰራጭና ክትባትም ሆነ መድሃኒት በወጉ ያልተገኘለት በመሆኑ፤ ቫይረሱ እያስከተለ ካለው የጤና ቀውስ ባሻገር የሰው ልጆችን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ በመግታት በዓለም ላይ ከፍተኛ ማህበራዊ ሥነ ልቦናዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ እያስከተለ ይገኛል። ኮቪድ-19 ከሩቅ ምሥራቅ እስከ አውሮፓ ከአውሮፓ እስከ አሜሪካ ኃያላን የሚባሉትን አገሮች እያሽመደመደ እንደሚገኝ ጠቁመው ለአብነት በቫይረሱ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የዜጎቻቸውን ህይወት የተነጠቁ እንደ አሜሪካ፣ ጣሊያን፣ እስፔንና ኢራን የመሳሰሉ አገራት የህክምናው ማማላይ በደረሰ ጥበባቸውና ቴክኖሎጂያቸው በመታገዝ በቫይረሱ ለተጠቁ ዜጎቻቸው ድጋፍና ህክምና ቢያደርጉም ቅድመ መከላከሉ ላይ ባለመሥራታቸው ቫይረሱ ከቁጥጥር ውጭ ሆኖባቸዋል። አሁንም በየዕለቱ አያሌ ቁጥር ያለው ዜጎቻቸው እያለቁ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ዶክተር መኮንን የዓለም ኃያላን አገራት የረቀቀ የህክምና መሣሪያዎችና ቴክኖሎጂ የዳበረ የህክምና ጥበብ ያለው ባለሙያ ባለቤቶች ቢሆኑም ቅሉ ወረርሽኙን መቋቋም አቅቷቸው እጅ ወደ ላይ ብለዋል። ስለዚህ በነዚህ አገሮች ተሞክሮ እንደ ኢትዮጵያ በማደግ ላይ ያሉ አገሮች ቀድሞ መከላከሉ ላይ በጥብቅ መሥራት ካልቻሉ በጣም አነስተኛ የሆኑ የህክምና መሣሪያዎችና ኋላቀር ቴክኖሎጂዎች እንዲሁም ባለሙያዎች ባሉበት ሁኔታ በቫይረሱ ለተጠቁ ሰዎች ድጋፍና ህክምና በመስጠት ህይወታቸውን መታደግ አዳጋች እንደሚሆን ይናገራሉ። በቫይረሱ በከፍተኛ ደረጃ ከተጠቁ አገራት መማር የሚገባውም በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎችን አክሞ ማዳን ውጤታማ መንገድ ስላልሆነ ትልቁ ዕድል ቀድሞ የመከላከል ሥራው ላይ መረባረብ ነው። ስለዚህ ቫይረሱ በኢትዮዸያ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም መገኝቱ ከተረጋገጠ ጀምሮ እየተከናወነ ያለው ከፍተኛ የቅድመ መከላከልና ማህበረሰቡን ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትና ህብረተሰቡም መዘናጋት እንደሌለበት የጤና ባለሙያው ያሳስባሉ። መጪውን የትንሣኤ (ፋሲካ ) በዓል ለማክበር የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ለመሸመት በነቂስ ወደ ገበያ የምንወጣና ከዘመድ አዝማድ እንዲሁም ጎረቤት ጋር በቸልተኝነት የምንጠያየቅና የምንገናኝ ከሆነ፤ ከፍተኛ አካላዊ ንክኪ ስለሚኖር በአገሪቱ የቫይረሱ ሥርጭት ተስፋፍቶ በአውሮፓና አሜሪካ የሰው ህይወት እንደቅጠል እንደረገፈው ሁሉ በእኛም ላይ ተመሳሳይ ችግር የማይመጣበት ምንም ምክንያት እንደማይኖር አስጠንቅቀዋል። ህብረተሰቡ በበዓሉ ሳይዘናጋ የጤና ባለሙያዎች የቫይረሱ ሥርጭት እንዳይስፋፋ እየሰጡ ያሉትን የጥንቃቄ መልዕክት በመተግበርና ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንቃቃ መሆን እንደሚገባ ዶክተር መኮንን አሳስበዋል፡፡ “ህብረተሰቡ በዓሉን ከዚህ ቀደም በሚያከብረው መንገድ ገበያ በነቂስ ወጥቶ በመገብየት ዘመድ ጎረቤቱ ተጠራርቶ በጋራ በመብላትና በመጠጣት ለማክበር ከተዘጋጀ የህይወት ዋጋ እንደሚያስከፍለን ማወቅ ያስፈልጋል፤ ሁሉም ሰው በዓሉን ቀለል ባለና ለወረርሽኙ ተጋላጭ በማይሆንበት መንገድ ሊያከብር ይገባል” ብለዋል። በተለይ በትንሳኤ (ፋሲካ) በዓል በዛ ብሎ ከብት በማረድ ሥጋ የመቃረጥ ባህል መኖሩን አውስተው፤ ሰዎች ሥጋ ለመከፋፈል በብዛት ሲሰበሰቡ ለቫይረሱ ተጋላጭ እንዳይሆኑ ከመቼውም ጊዜ በላይ ጥንቃቄ ማድረግ፤ ከተቻለም በየመንደሩ የሚደረጉ ዕርዶችን በመተው የጤና ቀውሱን ከግምት ውስጥ ማስገባት እንደሚገባ ተናግረዋል። በሌላ በኩል የጤና ባለሙያዎች የእንስሳት ተዋጽኦዎችን ህብረተሰቡ አብስሎ መመገብ እንደሚገባው አበክረው የሚመክሩ ሲሆን፤ ያልበሰሉ የእንስሳት ተዋጽኦ ለተለያዩ ተላላፊ በሽታዎች እንደሚያጋልጡ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ በበዓሉ እነዚህን ምግቦች ሲጠቀም አብስሎ መመገብ እንደሚገባው አሳስበዋል። በአጠቃላይ ህብረተሰቡ የተጋረጠበትን በህይወት የመኖርና ያለመኖር አደጋን ከግምት ውስጥ በማስገባት ነገ ከነገ ወዲያ በህይወት ከቆየ በዓሉን በተሻለ መንገድ ሊያከብረው እንደሚችል አውቆ፤ ቢቻል ቀለል አድርጎ ዕለቱን አስቦ በመዋል በቤቱ ከአካላዊ ንክኪ ተጠብቆ ሊያሳልፍ ይገባል። እንደ አገር የሰዎችን ህይወት ከሞት ለመታደግ ያለው አንድ ዕድል የቫይረሱ ስርጭት እንዳይስፋፋ መከላከል ብቻ ነው፤ መንግሥት ብቻውን ምንም ማድረግ ስለማይችል ሁሉም አካላት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በሚደረገው እርብርብ የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል። የፀጥታ ኃይሉም የተሰጠውን ኃላፊነት በሚገባ መወጣት አለበት ብለዋል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህር ዶክተር ተኬ አለሙ በበኩላቸው፤ በበዓል የቅርጫ ሥጋ፣ በግ፣ ዶሮ፣ ዳቦ፣ ጠላና ሌሎች ምግቦችን በአንዴ መጠቀም የተለመደ ባህል ነው። ነገር ግን ይህን ከሰው ላለማነስ በሚል በአንዴ ያለዕቅድ ወጪ የሚያስወጣ፣ የምግብ ብክነትና ብልሽትን የሚያስከትል በመሆኑ፤ ህብረተሰቡ ከዚህ አስተሳሰብ ወጥቶ ለበዓሉ መዋያ የሚሆን ግብዓቶችን ቀድሞ በትንሹ ገዝቶ በማስቀመጥ ከገበያ ግር ግር መራቅና እራሱን ከቫይረሱ መጠበቅ እንደሚገባው ተናግረዋል። አሁን ላይ በአገሪቱ ከተጋረጠው የጤና ቀውስ አንፃር ቀደም ሲል ህብረተሰቡ አርዶና ጠምቆ ከሚያከብርበት መንገድ ወጣ ብሎ ቤት ያፈራውን አሰናድቶ ቀለል አድርጎ በዓሉን አስቦ መዋል እንደሚገባ ገልፀው፤ ሁሉንም በዚህ ወቅት ካልገዛሁ በሚል የሚፈጠር የገበያ ግርግር የቫይረሱ ስርጭት ከቁጥጥር ውጭ ሊወጣ ስለሚችል ህብረተሰቡ በቤቱ ተወስኖ መዋል ይገባዋል ብለዋል። በአጠቃላይ ህብረተሰቡ ለበዓል መዋያ ለመሸመት በነቂስ ወደ ገበያ በሚወጣበት ወቅት የቫይረሱ ስርጭት እንዳይስፋፋ፤ መንግሥት የተለያዩ ግብዓቶችን በሸማቾችና መሰል አደረጃጀቶች በኩል በየመንደሩ ቢያቀርብ፤ የተሻለ የኢኮኖሚ አቅም ያላቸው ሰዎች በግተራ ወጥተው የገበያ ግር ግር ከሚፈጥሩ በቤታቸው ከሱፐር ማርኬቶች ግብዓት እንዲቀርብላቸው ቢያደርጉ፤ ጎረቤት ለጎረቤት ያለው ለሌለው በማካፈል ሰው በቤቱና በአካባቢው ተወስኖ ለቫይረሱ ተጋላጭነቱን ቀንሶ እንዲውል ህብረተሰቡ የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ ዶክተር ተኬ ገልፀዋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 7/2012 \n ሶሎሞን በየነ", "passage_id": "4998875365f10955d4248cc4c92a99c4" }, { "cosine_sim_score": 0.3778249413191785, "passage": " ምነው በረዘሙ ያልናቸው ደግ ዘመናት እንዳሉ ሁሉ ምነው ባልተፈጠሩ ወይም ባጠሩ የምንላቸው ክፉ ቀናትም አሉ። በድርቅ ህዝባችን ያለቀበት፤ በፋሽስት ወረራ ሺዎች የረገፉበትና ወረርሽኝ በሀገራችን ተከስቶ የበርካቶች ህይወት የተቀጠፈባቸው በርካታ ክፉ ጊዜያትን አገራችን አሳልፋለች። እንኳንስ ክፉ ቀናት ተጨምረው እንዲያውም ለዘመናት ከነበረበት ያልተንቀሳቀሰው ደካማ ኢኮኖሚያችን የዜጎችን ህይወት ፈታኝ እንዳደረገው የአደባባይ ሀቅ ነው። አሁን ደግሞ በከፍተኛ ፍጥነት እየተሰራጨ ያለው የኮሮና ቫይረስ እያሳደረ ያለው ተጽዕኖ ክፉ ቀናትን ከፊታችን ደቅኗል። በቻይና ተከስቶ እጅግ ፈጣን በሆነ ሁኔታ የዓለም አገራትን ያደረሰው የኮሮና ወረርሽኝ ወደ አፍሪካም ጎራ ብሎ ከ50 በላይ በሆኑ አገራት ቫይረሱ እንደተከሰተባቸው ታውቋል። ወረርሽኙ በኢኮኖሚ አቅማቸው ፈርጣማ የተባሉ አገራት ላይ ያደረሰውን ጉዳት ስንመለከት አስቀድመን የጥንቃቄ እርምጃዎችን በመተግበር ካልተከላከልን እንደእኛ ባለ ድሃ አገር ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት ማሰቡ በራሱ ይከብዳል። መተሳሰብና መጠንቀቅ ከተቻለ ግን ይህን ክፉ ዘመን በአነስተኛ ኪሳራ ማለፍ እንደሚቻል ጥርጥር ሊኖረን አይገባም። እዚህ ላይ ግልጽ መሆን ያለበት ጉዳይ ማንም ሰው ራሱንና ቤተሰቡን ተንከባክቦና ጠብቆ ብቻ ከዚህ ችግር ሊያመልጥ እንደማይችል ነው። ወረርሽኙን መከላከል የሚቻለው ሁሉም ደህና ሲሆንና ጥንቃቄ ሲያደርግ ብቻ ነው። በሌላ አነጋገር የሌላው ደህና መሆን የእኔም ሆነ የእኛ ደህና መሆን ነው። ስለሆነም ለራሳችን የምናደርገውን ጥንቃቄ ያህል ለሌላውም ማድረግ ሊታለፍ የማይገባው ጉዳይ ነው። ከጤና ሚኒስቴርና ከኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በተገኘው መረጃ መሰረት በአገራችን በቫይረሱ የተጠቁ ዜጎች ቁጥር ከዕለት ዕለት እያሻቀበ ነው። ይህንን ተከትሎም የፌዴራል መንግሥትም ሆነ የክልል መንግሥታት በየጊዜው የጥንቃቄ እርምጃዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ። የመንግሥት ሠራተኞች በየቤታቸው ሆነው እንዲሰሩ ማድረግ፣ ከቦታ ቦታ የሚደረጉ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎችን ማገድ፣ የትምህርት ቤቶችና ዩኒቨርሲቲዎች መዘጋት ወዘተ የመሳሰሉ እርምጃዎች የተወሰዱት ኅብረተሰቡ ከንክኪና መጨናነቅ ነጻ ሆኖ የበሽታውን ስርጭት ለመግታት ነው። ይሁንና መንግሥት ለጉዳዩ የሰጠውን ትኩረት ያህል ኅብረተሰቡ ሰጥቷል ለማለት አያስደፍርም። በተለይም አካላዊ ርቀትን ከመጠበቅና ከንክኪ ነጻ መሆን ላይ አሁንም ብዙ ሥራ መስራት እንደሚጠበቅ ተጨባጩ ሁኔታ ይመሰክራል። አሁንም ድረስ መዝናኛና መጠጥ ቤቶች በሰው ተጨናንቀው ማየትና በገበያ ቦታዎችም ህዝብ ተጠጋግቶ መመልከቱ አልቀረም። ትምህርት ቤት የተዘጋው ህጻናት በቤት እንዲቀመጡና ከንክኪ እንዲቆጠቡ ቢሆንም በየሰፈሩ በርካታ ህጻናት ተሰብስበው ሲጫወቱ መመልከቱ አልቀረም። ከፍተኛ ኪሳራ እንዳለው እየታወቀ የመንግሥት ሠራተኞች ቤት ተቀምጠው እንዲሰሩ የተደረገው ሊመጣ ያለውን ትልቅ አደጋ ታሳቢ በማድረግ ቢሆንም ይህንን እንደፈቃድና እረፍት የሚጠቀሙና ለዘመድ ጥየቃና ለግል ጉዳይ ማስፈጸሚያ የሚያውሉ ሠራተኞች እንዳሉም ሲነገር ይደመጣል። ይህን መሰሉ መዘናጋት ክፉ ቀናትን በሰላም ለማለፍ የሚደረገውን ጥረት አደጋ ላይ ይጥላልና ያለምንም ማወላወል ሊወገድ ይገባዋል። ከጥንቃቄ እርምጃዎቹ ባሻገር ክፉ ቀናትን በሰላም ለማለፍ ሌላኛው ወሳኝ ጉዳይ ደግሞ መተሳሰብ ነው። በስግብግብነትና በራስ ወዳድነት መንፈስ የጋራ ችግርን ያለምንም ኪሳራ ማለፍ አይቻልም። ስለሆነም በዚህ ወቅት ሥራ የተቋረጠባቸውን ወገኖች መደገፍና አቅም ለሌላቸው ወገኖች አለሁላችሁ ማለት እንዲሁም እኔ የምፈልገውን ነገር ሌላውም ይፈልገዋልና ይበቃኛል ማለት በተለይም በዚህ ወቅት እጅግ አስፈላጊ ነገር ነው። ከዚህ አንጻር በተለይም ገንዘብ አለኝ ብሎ ከሚፈለገው በላይ ፍጆታ ገዝቶ ማከማቸት በሌላው ኅብረተሰብ ላይ ችግር ከመፍጠሩም በላይ ለስግብግብ ነጋዴዎች ራስን አሳልፎ መስጠት ነውና ሊወገድ ይገባዋል። በአጠቃላይ የኮሮና ወረርሽኝ የደቀነብንን ክፉ ቀናት ለማለፍ መጠንቀቅና መተሳሰብ ሁነኛ መፍትሄዎች ናቸው እንላለን። አዲስ ዘመን መጋቢት 28/2012", "passage_id": "77c8d3ccd9794e4ba134d2c0f196bba0" }, { "cosine_sim_score": 0.3776916259792823, "passage": "የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የዓለምን ሕዝብ በአንድ ልብ የጭንቀት ቋት ውስጥ በመክተት የተጽእኖ በትሩን ማሳረፍ ከጀመረ አራት ወራት አለፉት። በወቅቱ በሀገረ ቻይና ውሃን ከተማ የወረርሽኙ መከሰት ሲሰማ ጉዳዩ እንደዋዛ፣ እንደዘበት ነበር የዓለም ሕዝብ ያደመጠው። ኮቪድ 19 መነሻውን በአንድ ሀገር ያድርግ እንጂ የስርጭቱን አድማስ በፍጥነት በመጨመር ዓለምን አዳርሷል። የቫይረሱ መከሰት ዜና ይፋ ሲደረግ ጉዳዬ ያላለውን የዓለም ሕዝብ በአንድ ልብ ትኩረቱና ስጋቱ ኮሮና ከሆነ አራት ወራት አልፈውታል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ሩብ ሚሊዮን ሰዎችን እንደቅጠል ያረገፈው ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ጥረቶች ቢደረጉም ዛሬም መፍትሄ ማግኘት አልተገኘም። በዓለም ሳይንቲስቶች፣ የህክምና ጠቢባንም ይሁን በኃያላን አገራት አቅም ማምጣት አለመቻሉ ደግሞ የተጽእኖውን በትር እንዲበረታ አድርጎታል። ኮቪድ-19 ከሰው ልጆች ሕይወት ባሻገር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ጉዳት ያልዳሰሰው ምድራዊ ኃይል የለም። ወረርሽኝ በእጅጉ ከጎዳቸው ዘርፎች መካከል ስፖርቱ በዋናነት ይጠቀሳል። የስፖርት ኢንዱስትሪውን በስፖንሰር ሺፕ የሚደግፉ ትልልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች የበጀት ቀውስ ውስጥ መግባታቸው፣ ከትኬት ሽያጭ ከማርኬቲንግና ከተለያዩ ንግዶች የሚገኙ ገቢዎች መቆማቸው ሁሉንም ስፖርት ጎድቷቸዋል። በተለይ የእግር ኳስ ስፖርት ከፍተኛ ድርሻ የሚይዝ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል። በዚህ ዓመት የእግር ኳሱ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል ተብሎ ሲጠበቅ ከተላላፊው ቫይረስ ጋር በተያያዘ ገቢው በእጅጉ እያሽቆለቆለ ይገኛል። \nየኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ19) ወረርሽኝ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመቆጣጠር የሚቻል እንዳልሆነ እየወጡ የሚገኙት መረጃዎች የስፖርት እንቅስቃሴን በቅርብ ጊዜ ውስጥ ማድረግ ይጀመራል የሚል ተስፋ እንዳይጣል አድርጓል። ወረርሽኙ በታላላቆቹ የአውሮፓ ክለቦችን ጨምሮ ሁሉም የስፖርት ዘርፍ ላይ እያሳደረ ያለውን የፋይናነስ ቀውስን እንዲያሻቅብ ያደርገዋል ተብሏል።\n ከሰሞኑ እየወጡ የሚገኙት መረጃዎች ግን ይሄንን የሚሽሩ መሆኑን ቢቢሲ አስነብቧል። በአንዳንድ ሀገራት ላይ ወረርሽኙን መቆጣጠር እየተቻለ መሆኑን ተከትሎ፤ ስፖርታዊ ውድድሮች ሊያደረጉ መሆኑ አስነብቧል። መራሂተ መንግሥት አንጌላ መርኪል በሀገሪቱ የኮሮና ወረርሽኝ እያሳደረ ያለው ተጽእኖ በተመለከተ ከፌዴራል መንግሥቱ ሹማምንቶች ጋር ትናነት በቪዲዮ ኮንፍረንስ ውይይት አድርገዋል። የጀርመን ቦንደንስሊጋው ከአስር ቀን አልያም ከአስራ አምስት ቀናት በኋላ ለማስጀመር የሚያስችለው የስምምነት ሰነድ በውይይቱ ላይ መቅረቡን አመልክቷል። በሀገሪቱ 16ቱም ግዛቶች ከፌዴራል መንግሥቱ ጋር በመጣመር የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር አመርቂ ውጤት ማምጣታቸው ተከትሎ መንግሥት ጥሏቸው የነበሩ ገደቦችን እንዲነሱ ውሳኔ ሊያስተላልፍ መቻላቸውን ዘገባው አትቷል። \nመራሄተ መንግሥት አንጌላ መርክል እንደተናገሩት «ጀርመን የቫይረሱን የስርጭት ፍጥነት ለመቀነስ የወጠነችው ግብ በመሳካቱ የንግድ ቦታዎች እንዲከፈቱና ደንበኞቻቸውን ማስተናገድ ይችላሉ። ከዚህም በተጨማሪ ቡንደስሊጋውም እንዲጀመር ተወስኗል» ማለታቸውን ጠቅሶ፤ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ ከተቋረጡ የሊግ ውድድሮች ውስጥ አንዱ የሆነው የጀርመን ቡንደስሊጋ በቅርቡ ወደ ውድድር የሚመለስ ይሆናልም ብሏል። ጀርመን እንዲህ ዓይነቱ መረጃ ከተሰሙባቸው ጥቂት ሀገራት ግንባር ቀደም መሆን ያስችላታል የሚለው ዘገባው፤ የጀርመን እግር ኳስ ሊግ ቡንደስሊጋው የፊታችን ግንቦት 1 ወደ ውድድር በመመለስ ያለ ተመልካች ውድድሮቹን አድርጎ ለማጠናቀቅ ዝግጁ እንደሆነ ሲገልጽ መቆየቱን አስታውሷል። ቡንደስሊጋውን እና የሁለተኛ ዲቪዥን ጨዋታዎችን የሚያስተዳደረው የጀርመን እግር ኳስ ሊግ ከ36 ፕሮፌሽናል ክለቦች ጋር ከሳምንት በፊት በነበረው ውይይት የዘንድሮውን የውድድር ዓመት ያለተመልካች የመጨረስ ፍላጎት እንዳለው ከስምምነት ተደርሶ ነበር። \nየጀርመን እግር ኳስ ሊግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክርስቲያን ሲፈርት ቦንደንስሊጋው ከአስራ ቀናት\n በኋላ እንዲጀመር በተላለፈውን ውሳኔ በእጅጉ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል። በውድድሩ ተሳታፊ ክለቦች መካከል ውድድሩን መስመር በያዘ መልኩ ለማካሄድ ቀደም ሲል የስምምነት ሰነድ መዘጋጀቱን ሥራ አስፈጻሚው ገልጸው፤ «ግጥሚያዎቹ ከመጀመራቸው በፊት ለሁለት ሳምንታት በለይቶ ማቆያ፤ ምናልባትም በስልጠና ካምፖች ውስጥ እንዲሆኑ ይጠይቃል። በመጀመሪያውና በሁለተኛው ዲቪዚዮን 36 ቡድኖች ውድድራቸውን እንዲጀምሩ የሚደረግ መሆኑ በሰነዱ ተካቷል። ክለቦች የሚደርስባቸውን የምጣኔ ሀብቱን ጉዳት መቀነስ እንዲቻል ከግንዛቤ በማስገባት ነው» ሲሉ አስተያየታቸውን መስጠታቸውን ዘገባው አስፍሯል። \nቢቢሲ በዚሁ ዘገባው ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ ከተቋረጡ የሊግ ውድድሮች ውስጥ አንዱ የሆነው የጀርመን ቡንደስሊጋ ወደ ውድድር እንዲመለስ መደረጉን ትልቅ ተስፋ ይሰጣል መባሉን የገለጸው ዘገባው፤ የጀርመን ቦንደንስሊጋ በቅርቡ መጀመሩ ስጋትና ቅሬታ ያስነሳ መሆኑንም አያይዞ አመልክቷል። በጀርመን ከሚገኙ ክለቦች አንዱ በሆነው ኮሎኝ ክለብ ተጫዋች የሆኑ ሦስት ተጫዋቾች በኮሮና ተሐዋሲ ተጠቅተዋል። በገለልተኛ ቤተ-ሙከራ ውስጥ ጠቅላላ የቡድኑ አባላት በተደረገላቸው ምርመራ ከሦስቱ በስተቀር ነጻ ተብለዋል። የጀርመን ቡንደስሊጋ የእግር ኳስ ውድድር ለመጀመር ፍቃድ ማግኘቱ አደገኛ ሊሆን እንደሚችል ቅሬታ መነሳቱን ዘግቧል። \nየጀርመን ቡንደንስሊጋ በቅርቡ በመመለሱ ቅሬታን ከፈጠረባቸው አካላት መካከል የተለያዩ ክለብ ተጫዋቾች መሆናቸው አያይዞ አንስቷል። ተጫዋቾቹ «ውድድሩ የሚጀምርበት ጊዜ ተፋጠነ» ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል። ዓለም አቀፍ ስጋት ለሆነው የኮሮና ወረርሽኝ ክትባት አልያም መድሃኒት አልተገኘም። የኮሎኝ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች በቫይረሱ መጠቃታቸው በታወቀበት ሁኔታ ወደ ውድድር በቅርቡ መመለስ አደጋው ከፍተኛ ይሆናል። ከዚሁ ትይዩ ደግሞ በሀገሪቱ የሰዎች እንቅስቃሴ ሙሉ ለሙሉ ባልተፈቀደበት በዚህ ወቅት የጀርመን እግር ኳስ ሊግ አስተዳዳሪዎች ፍቃድ ማግኘታቸው ግርምትን መፍጠሩን አትቷል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 30/2012\nዳንኤል ዘነበ", "passage_id": "c57ef452850e760a86c3743811e5a17b" } ]
2370fd5efd7df9ab30358b68779cd48e
09af8a13d566e4be39e4b91a9b94d821
የኢትዮጵያና የኤርትራ ምሁራን በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ላይ ተወያዩ
የኢትዮጵያና የኤርትራን ሕዝብ የወደፊት ግንኙነት በተመለከተ ከሁለቱ አገሮች የተወከሉ ምሁራን በአዲስ አበባ ውይይት አካሂደዋል፡፡‹‹የሰላም መዝሙር ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ሕዝቦች›› በሚል መሪ ቃል ሐሙስ ኀዳር 7 ቀን 2010 ዓ.ም. በሐርመኒ ሆቴል በተካሄደው ውይይት ላይ፣ ኤርትራን በመወከል ከአውሮፓ የመጡና በአዲስ አበባ የሚኖሩ ምሁራን ተገኝተዋል፡፡ በውይይቱም የሁለቱን አገሮች የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የገቱ ጉዳዮች ተነስተው ተመክሮባቸዋል፡፡የሁለቱን አገሮች ምሁራን ውይይት ፕሮፌሰር መድኃኔ ታደሰ የመሩ ሲሆን፣ ‹‹የሁለቱን ሕዝቦች ግንኙነት ሊያሻክሩ የሚችሉ ጉዳዮች አሹለው እየመጡ ስለሆነ፣ ምሁራን በጋራ ተግባብተው ለመጪው ትውልድ አንድ የሆነን ሕዝብ ማስረከብ አለባቸው፤›› ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ በኩል ያዕቆብ ኃይለ ማርያም (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲ ምሁራንና የሚዲያ ኃላፊዎች ተገኝተው ነበር፡፡ የሁለቱን አገሮች ምሁራን የጋራ ውይይት ያዘጋጀው ‹‹ሰለብሪቲ ኢቨንትስ›› የተባለ ድርጅት ሲሆን፣ በቀጣይም የሁለቱን አገሮች ሕዝቦች አንድነት የሚያጠናክሩ ሰፊ ሕዝባዊ ውይይቶች ለማዘጋጀት መታቀዱ ታውቋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/3235
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5579938298853993, "passage": "\nጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ርዕሰ መስተዳድር ሆነው የተሾሙበት መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ለኢትዮጵያና ኤርትራ ዳግም ግንኙነት መጀመር ትልቁን ድርሻ እንደሚወስድ ይጠቀሳል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩ በዕለቱ “ከኤርትራ መንግሥት ጋር ለዓመታት ሰፍኖ የቆየው አለመግባባ እንዲያበቃም ከልብ እንፈልጋለን፡፡ የበኩላችንንም እንወጣለን፡፡ በጥቅም ብቻ ሳይሆን በደም ለተሳሰሩት የሁለቱ አገር ሕዝቦች የጋራ ጥቅም ሲባል ልዩነቶቻችንን በውይይት ለመፍታት ያለንን ዝግጁነት እየገለጽኩ፣ የኤርትራ መንግሥትም ተመሳሳይ አቋም እንዲወስድ በዚሁ አጋጣሚ ጥሪዬን አቀርባለሁ” ሲሉ ገልጸው ነበር፡፡\nየኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም የሰማዕታት ቀን ሲከበር ወደ አዲስ አበባ ልዑክ እንደሚልኩ መግለጻቸው የቀጣናው ትልቅ ዜና ነበር፡፡\nይህንን ተከትሎም በመሪዎች በከፍተኛ የሃገራቱ ባለስልጣናትም ደረጃ ጉብኝት ጀመረ፡፡\nየጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሃምሌ 1 ቀን 2010 ዓ/ም የአስመራ ጉብኝትን ተከትሎም ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ ወደ ሌሎችም የኢትዮጵያ አካባቢዎች ተመላለሱ፡፡\nይህንኑ ተከትሎም በሁለቱ ሃገራት መካከል ይፋዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነቶች ተጀመሩ፡፡ ኤምባሲዎች ተከፈቱ፤ አምባሳደሮችም ተሾሙ፡፡\nኢትዮጵያ የቀድሞውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ኃላፊ ሚኒስትር በኤርትራ አምባሳደር አድርጋ ስትሾም ኤርትራ ደግሞ ሰመረ ርዕሶምን በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር አድርጋ ሾመች፡፡\nከሹመቱ በፊት በተለያዩ የመንግስት ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት ሬድዋን አስመራ በገቡ በሦስተኛው ቀን ነበር የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳሌህ አቅርበው ሥራ የጀመሩት፡፡አምባሳደር ሬድዋን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሲያቀርቡአሁን ከኤርትራ ተመልሰው በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡ በኤርትራ የነበራቸውን ቆይታና የሹመታቸውን ሁኔታ በተመለከተ ከአል ዐይን አማርኛ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡\nአሁን ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው እያገለገሉ ያሉት አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ኢትጵያና ኤርትራ ወደ ጦርነት ሲያመሩ ሰራተኛ እንጂ ባለሥልጣን የገዢው ፓርቲ (ኢህአዴግ) አባልም አልነበሩም፡፡ ፓርቲውን በአባልና አመራርነት የተቀላቀሉትም በ1994 ዓ.ም ነበር፡፡ ኢትዮጵያን በኤርትራ እንዲወክሉ ሲሾሙም በአየር ላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው በማገልገል ላይ ነበሩ፡፡\nአል ዐይን የሹመቱ ሁኔታ ምን እንደሚመስልና በወቅቱ ምን እንደተሰማቸው ላቀረበላቸው ጥያቄ “የዚህን ታሪካዊ ግንኙነት ሄደህ ማሳለጥ የምትመራበት ዕድል ማግኘት ከሁሉም አይነት ኃላፊነቶች የበለጠ ነው፤ ደስ የሚል ስሜት ይፈጥራል እና በከፍተኛ አመራሮቼ ወደ አስመራ ሄደህ አግዝ ስባል ሳላቅማማ ነው የሄድኩት፡፡ አርብ ተደውሎልኝ ሰኞ አዲስ አበባ መጥቻለሁ” ሲሉ መልሰዋል፡፡\n“ጥሪው ታሪካዊ በመሆኑ” በወቅቱ ጀምረውት የነበረውን የሦስተኛ ድግሪ (Phd) ትምህርት አቋርጠው መምጣታቸውን ተናግረዋል፡፡\n“አንድ በዲፕሎማሲ ውስጥ ያለሰው ሊያገኘው የማይችል በብዙ ዓመታት አንድ ጊዜ ሊከሰት የሚችል በሀገርህ ሳይሆን ምናልባት በሌላ ሀገር ሊከሰት የሚችል ነገር ነው እኔ ጋር የመጣው እና በዚህ ረገድ ደስተኛ ነበርኩ ማለት ነው በደስታ ተቀብየ ነው የሄድኩት” ሲሉም ነው ዲፕሎማቱ በወቅቱ የነበረውን የሹመቱን ሁኔታ የሚያስታውሱት፡፡\nአምባሳደሩ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች እና የፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው በሰሩባቸው ጊዜያት ሁለቱ ሀገራት በበጎ አይተያዩም ነበር፡፡ በዐይነ ቁራኛም ነበር የሚተያዩት፡፡ ይህን ጉዳይ አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር እንዴት ሊያጣጥሙት እንደቻሉ ለቀረበላቸው ጥያቄ\n“የካቢኔ አባል የፓርቲ ኃላፊም ሆኜ እንደ ፖለቲካ የሚወሰደውን አቋምም የግሌን አቋምም፣ የግሌ ያልሆነ አቋምም መግለጽ ስለነበረብኝ ስገልጽ ቆይቻለሁ በዚህ ረገድ ሁሉንም ጠባሳ አውቀዋለሁ፡፡ እንደ ጓደኞቼ ሳስብ የሄዱት ጓደኞቼ ይናፍቁኛል፤ እንደ መንግስት ሳስብ የኢትዮጵያን አቋም ሳራምድ ቆይቻለሁ” የሚል ምላሽን ሰጥተዋል፡፡\nሹመቱ ትልቅ ስሜትና ደስታ የመስጠቱን ያህል ስጋት እንደነበረበት ግን አምባሳደሩ አልሸሸጉም፡፡\n“20 ዓመት ሙሉ የተቋሰለን ነገር በመሪያችን የተለየ ስብዕና፣ የተለየ ድፍረት ምክንያት የመጣ ሰላም ነው እንጂ ያ ሁሉ መቋሰል እየተሟሸ እየተሟሸ የረገበ አልነበረም በዛኛው በኩል ግንኙነቱን በበጎ መቀበል ቢኖርም መሬት ላይ ሲወርዱ ምን ምን ነገሮች ሊከተሉ ይችላሉ በምን ያህል ፍጥነትስ ወደተሻለ መንገድ ያመጣል የሚለው ያሰጋ ነበር” ሲሉም ምክንያታቸውን ያስቀምጣሉ፡፡\nየአየርላንድ ሹመታቸውን በተመለከተ “ተገፍቼ ነበር የወጣሁት” ነው የሚሉት አምባሳደሩ፡፡\n“ኢትዮጵያ ውስጥ የመስራት ፍላጎት አልነበረኝም፣ መማርም ቤተሰቦቼንም ማራቅ ስለነበረብኝ በወቅቱ ከነበሩት ኃላፊዎቼ ተደራድሬ፤ ሌላ የተሻለ ትልቅ ሀገር ተመድቤ አልፈልግም ብዬም ነበር የሄድኩት፡፡ ስለዚህ ቀለል ያለ ቦታ የፈለኩበት ከማንም ላለመነጋገርና ትምህርቴን ለመማር ነው” በሚልም ስለሁኔታው ይናገራሉ፡፡\nበአስመራ ቆይታቸው ብዙ ለመስራት መሞከራቸውን የገለጹት አምባሳደሩ “የተበጣጠሰ ቤተሰብ ማገናኘት፤ ተለያይቶ የቆየን ዝምድና መቀጠል ብሎም ለመተጋገዝ የሚያስችል መንፈስን መፍጠር” እንደ ትልቅ ነገር መታየት እንዳለበት አብራርተዋል፡፡ ሰላም ከወረደ በኋላ መነጋገዱ፣ መንገድ መስራቱ፣ ወደብ መጠቀሙ ትርፍ እና በሂደት የሚመጡ ነገሮች ናቸው እንደ አምባሳደሩ ገለጻ፡፡\n“ከሁሉም በላይ የተፈጠረውን ጠባሳ ማከም ይቀድማል” የሚሉም ሲሆን ግንኙነቱን ተቋማዊ ለማድረግም እየተሰራ እንደሚገኝ ይገልጻሉ፡፡\nሆኖም ስራው በኢትዮጵያ በኩል ቢሄድ በሚባለው መልኩ እየሄደ አይደለም፡፡ ለዚህም ደግሞ በኤርትራ በኩል የሚሰጓቸው ምክንያች እንዳሉና አንዳንዶቹ በኢትዮጵያ በኩል የሚረዷቸው እንደሆኑ አንስተዋል፡፡ ጊዜ እየተሰጠ እና ቀስ እየተባለ ምክክር እየተካሄደ በነሱ ፍጥነት እና ዝግጁነት ልክ መሄድ ይገባልም ነው አምባሳደሩ የሚሉት፡፡\nአምባሳደር ምህረተአብ ሙሉጌታም እርሳቸውን ተክተው በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደርነት ተሾመዋል፡፡\nከጦርነቱ በፊት በኢትዮጵያ የመጨረሻው የኤርትራ አምባሳደር የነበሩት የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ግርማ አስመሮም ሕይወታቸው ማለፉ ይታወሳል፡፡\n", "passage_id": "2870bfbf76ffe05b4dfcc34c60d359ec" }, { "cosine_sim_score": 0.5256212179186464, "passage": "የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና አማካሪያቸው አቶ የማነ ገብረአብ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል።ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር አብረዋቸው ከተጓዙት ከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት አንዱ የሆኑትን የገንዘብ ሚኒስትሩን አቶ አህመድ ሽዴ የሥራ ጉብኝቱ እጅግ ውጤታማ እንደነበር መናገራቸው ጠቅሶ የአስመራ ዘጋቢያችን ብርሃነ በርኸ ተከታዩን አስተላልፉዋል። ", "passage_id": "3c7295bfbf178edc19a9bb02df88012b" }, { "cosine_sim_score": 0.5065341260861906, "passage": "የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የሶማልያ መሪዎች ስለአካባቢያቸው ሰላምና ምጣኔ ኃብት መምከር በአፍሪካ ቀንድ ለሚታየው የስደትና የድኅነት ማዕበል መረጋጋት ይፈጥራል ሲሉ አንዳንድ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ገልፀዋል።በሶማልያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እንዳይገባና በኤርትራ ላይ ተጥለው የቆዩ ማዕቀቦችን ለማስነሳትም ጥረት መደረጉ ለቀጠናው ሰላም የርስ በርስ መደጋገፍን ያሳያል ብለዋል አንድ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሚሠሩ የፖለቲካ ሣይንስ ምሁር። ", "passage_id": "9071cf7c38d8d1a5fc04ac1ec12729e6" }, { "cosine_sim_score": 0.4934606436914187, "passage": "”ኢትዮጵያ የምትከተለው የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ መሆኑ በተግባር ተረጋግጧል” ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር አማካሪ ተናገሩ።አማካሪው ከመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚና ከፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ለተወጣጡ የተለያዩ ባለሙያዎች በውጭ ግንኙነትና በብሄራዊ ደህንነት ፖሊሲ ዙሪያ ስልጠና ሰጥተዋል።አቶ አባይ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ፖሊሲው አገሪቱ ከጎረቤት አገሮች ጋር ኢኮኖሚያዊና ዲፕሎማሲያዊ ትስስሮችን በመፍጠር ለጋራ ብልጽግና በትብብር እንድትሰራ መሰረት የጣለ ነው።የአገሪቱን ምጣኔ ኃብታዊ አቅም ከማጎልበት ባሻገር፣ ለሰላም ማስፈን የሰጠው ትኩረትና ብሄራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ የሚጫወተው ሚና ለአገሪቱ በርካታ ወዳጆችን ፈጥሮላታል።ከተለያዩ አገሮች ጋር የመሰረተችው ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በርካታ ባለሃብቶች በአገሪቱ ኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፉ አድርጓል ብለዋል።በውጭ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል መንግስት እያከናወነ ያለውን ስራ በሚመለከት ከሰልጣኞቹ ለቀረበላቸው ጥያቄ ማብራሪያም ሰጥተዋል።ወደ ውጭ ለስራ ለሚሄዱ ዜጎች በቂ ስልጠና ሰጥቶ መላክና የአገሪቱን የምጣኔ ሀብት አቅም ማጎልበት ለችግር ዘላቂ መፍትሄ ይሆናል ብለዋል።በሥልጠናው ከተካፈሉት ውስጥ በፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል የከተማና ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ ከፍተኛ ተመራማሪ አቶ አሸናፊ መሃሪ እንዳሉት ስልጠናው አገሪቱ በክፍለ አህጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ የምትከተለውን  የፖሊሲ መነሻ በመተንተን ግንዛቤ ፈጥሯል።አገሪቱ ከሌሎች አገሮች ጋር ጠንካራ ወዳጅነትን በመመስረት ጥቅሟን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት መረዳታቸውን ገልጸው፣ በቀጣይ ለሚያከናዉኗቸው የምርምር ስራዎች ከስልጠናው ግብዓቶችን እንዳገኙ ተናግረዋል።“ስልጠናው የነበረብንን የግንዛቤ እጥረት ቀርፎልናል” ያሉት ደግሞ ሌላኛው ሰልጣኝ አቶ መብራቱ በርሄ በበኩላቸው ለሁሉም የኅብረተሰብ ክፍሎች መዳረስ ያለበት መሆኑን ጠቁመዋል።በታችኛው ደረጃ ስልጠናዎች ቢሰጡም በበቂ እውቀትና መረጃ ላይ የተመሰረቱ ባለመሆናቸው በታችኛው እርከን ያለው ኅብረተሰብ በፖሊሲው ዙሪያ ጥልቅ እውቀት እንደሌለው ገልጸዋል።በአመራሩና በምርምር ዘርፍ ያሉት አጠቃላይ ባለሙያዎች ተግባራቸውን በተሟላ ዕውቀት ለመሥራት እንደሚያስችላቸውም  አመልክተዋል።ሰልጣኞቹ ላለፉት ሦስት ሳምንታት አገሪቱ በምትመራባቸው ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ዙሪያ ውይይትና ክርክር አካሂደዋል።ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የአመራር ስልጠና እንደሚወስዱ የስልጠናው አስተባባሪዎች ገልጸዋል።(ኢዜአ)", "passage_id": "c184647cb30daeb443c21084bcee8049" }, { "cosine_sim_score": 0.48875796104607244, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ መኪና እያሽከረከሩ ከውጪ ሃገር መሪ ጋር ሲታዩ ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም። ባለፈው ዓመትም የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ልዑል ሞሐመድ ቢን ዛይድ ኢትዮጵያን በጎበኙበት ወቅትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ መኪና እያሽረከሩ ታይተዋል። \n\n• የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ኢኮኖሚያዊ ትርፍ?\n\nጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በሁለቱ ሃገራትና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ለመመካከር ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አሥመራ የገቡት ሐሙስ ነበር። \n\nይህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በፍጥጫ የቆየውን ግንኙነት ለማሻሻል ያስቻለውንና ፈር ቀዳጅ የተባለውን የመጀመሪያ ጉዟቸውን ወደ አሥመራ ካደረጉ ከአንድ ዓመት በኋላ የተደረገ ነው። \n\n• መስመር ያልያዘው የኢትዮ-ኤርትራ የንግድ ግንኙነት ወዴት ያመራል?\n\nይህንን ጉብኝት በተመለከተ የኤርትራ መንግሥት ቴሌቪዥን ባሳየው ምስል ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከልኡካን ቡድናቸው ጋር በአሥመራ ጎዳናዎች ላይ በእግራቸው ሲጓዙ፤ ከዚያም ጠቅላይ ሚኒስትሩ መኪና እያሽከረከሩ ከሁለቱ መሪዎች የጉብኝቱ አካል የሆኑ ስፍራዎችን እየተዘዋወሩ ሲመለከቱ ያሳያል። \n\nይህ ቪዲዮም በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ ዘርፎች ላይ በስፋት እየተዘዋወረ ሲሆን የተለያዩ ሰዎችም በቪዲዮው ላይ አስተያየታቸውን እየሰጡ ነው። \n\nናቲ ብርሃኔ ይፍሩ የተባሉት ግለሰብ በትዊተር ላይ እንዳሰፈሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንግዳ ሆነው ሳለ ስለምን አስተናጋጁን ፕሬዝዳንት አሳፍረው እንደሚያጓጉዙ ይጠይቅና፤ ኤርትራ የተረጋጋች መሆኗን ለማሳየት የተደረገ ገጽታ ግንባታ እንደሆነ ይጠቅሳል። \n\nሁለቱ ሃጋራት ባለፈው ዓመት ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የሚጠቅሙ የተለያዩ ስምምነቶችን የተፈራረሙ ቢሆንም የአየር መጓጓዣ አገልግሎት መልሶ መጀመሩና ኤምባሲዎቻቸውን መልሶ ከመክፈት ባሻገር ጉልህ የሆነ እንቅስቃሴ እስካሁን አልታየም።\n\n• በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ንግድ ተጧጡፏል\n\nአንዳንዶች በዚህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ባለፈው ዓመት የተጀመሩትን ሥራዎች ወደተግባር ለመቀየርና በሌሎች ጉዳዮችም ላይ በጋራ ለመስራት ሊሆን እንደሚችል ይናገራሉ። \n\nበሁለቱ ሃገራት መካከል ያሉት የድንበር መተላለፊያዎች ለተወሰነ ጊዜ ተከፍተው ነጻ የሰዎችና የሸቀጦች ዝውውር የነበረ ሲሆን አሁን ግን መዘጋታቸውን የድንበር አካባቢ ነዋሪዎች ይናገራሉ።\n\nበተጨማሪም ለሁለቱ ሃገራት ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት የሆነችው ባድመን በተመለከተ የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ መሰረት እስካሁን ኢትዮጵያ ቦታውን ለኤርትራ እንዳለቀቀች ይነገራል። \n\nነገር ግን የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል በሁለቱ ሃገራት መካከል እየተካሄደ ያለው ግንኙነት ጠንካራና በሂደት ላይ እንደሆነ ይጠቅሳሉ። \n\n ", "passage_id": "d186e48f3ec06e7bf8d1d0fc0831e5fe" }, { "cosine_sim_score": 0.4872310596499777, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከኤርትራው ፕረዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በመሆን ሳዋ ሲደርሱ፤ ለምርቃታቸው ልምምድ ሲያደርጉ የነበሩ የ33ኛው ዙር የኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎት ሰልጣኞች ወታደራዊ አቀባበል አድርገውላቸዋል። \n\nየሳዋ ማሰልጠኛ ማዕከል በአውሮጳውያኑ በ1994 የተቋቋመ ሲሆን፤ ባለፉት 26 ዓመታት የኤርትራ ዋና ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል በመሆን እያገለገለ ይገኛል።\n\nጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ፤ ቀደም ሲል ወደ ኤርትራ በተደጋጋሚ ያቀኑ ቢሆንም ሳዋን ሲጎበኙ ይህ ለመጀመርያ ጊዜያቸው ነው። \n\nከዚህ ባሻገርም ይህንን ብዙ ተባለለትን ወታደራዊ መሰልጠኛ የሌላ አገር መሪ በይፋ ሲጎበኝ የተለመደ አይደለም፤ በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ መሪ ናቸው።\n\nየኤርትራው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል፤ መሪዎቹ ሳዋን የጎበኙት \"እግረ-መንገዳቸውን' እንደሆነ በትዊተር ገጻቸው ላይ አመልክተዋል። \n\nጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በኤርትራ በቆዩባቸው ሁለት ቀናት፤ የተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎችን ጎብኝተዋል።\n\nቅዳሜ፤ በአገሪቱ ደቡባዊ ዞን የሚገኘውን የ 'ገርገራ' ግድብን በመዘዋወር በአካባቢው ያለውን የመስኖ እርሻ መጎብኘታቸውን የአገሪቱ ቴሌቪዥን ዘግቧል።\n\nእሁድ ጠዋት ደግሞ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በጋሽ ባርካ ግዛት የሚገኙትን እርሻዎችንና የ 'ከርከበት' ግድብን ተመልክተዋል።\n\nየኤርትራው ፕረዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂና ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ፤ በተዳጋገሚ እየተገናኙ ውይይቶችን ያካሄዱ ቢሆንም፤ \"በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ\" ከሚል መግለጫ የዘለለ ዝርዝር መረጃ ከየትኛውም መንግሥት እስካሁን ተሰጥቶ አያውቅም።\n\nበተመሳሳይም ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ለሥራ ጉብኝት ወደ አሥመራ ያቀኑት ከፕሬዝደንት ኢሳያስ ጋር በሁለቱ አገራት ጉዳዮችና ቀጠናዊ ትብብሮችን በማጠናከር ላይ የተኮረ ውይይት እንደሚያካሂዱ የኤርትራው ማስታወቂያ ሚንስትር በትዊተር ካሰፈሩት መልእክት ውጪ የተባለ ነገር የለም።\n\nየፖለቲካ ተንታኞች፤ ሁለቱም መሪዎች በሁለት ዋና ጉዳዮች ላይ በትብብር እየሰሩ ነው የሚል ግምታቸውን ሲያስቀምጡ ቆይተዋል። \n\nየመጀመሪያው በአገራቱ በቅርብ ያደረጉትን ጉብኝት በመጥቀስ በህዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ ፕረዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ በግብጽ፣ ኢትዮጵያና ሱዳን መካከል ይፋዊ ያልሆነ የማሸማገል ሚናን እየተጫወቱ ሊሆን ይችላል የሚል ግምት አላቸው።\n\nሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ፕረዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ብዙ ያልተባለለትንና መቋጫ ያላገኘውን የድንበር ጉዳይ ፍጻሜ ለመስጠት ሊሆን እንደሚችል በመጥቀስ ከዚሁ ጋር ያለውን ፖለቲካዊ ጉዳይንም እንደሚነጋገሩበት ግምታቸውን ያስቀምጣሉ።\n\nየኤርትራው ፕሬዝደንት የካቲት ወር ላይ ከአገራቸው ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከናወኑ ባሉት ፖለቲካዊ ክስተቶች ላይ \"እጃችንን አጣምረን ቁጭ አንልም\" ማለታቸው የሚታወስ ሲሆን፤ ይህም በሁለቱ መንግሥታት መካከል ያለው ወዳጅነት እየጠነከረ ለመሆኑ እንደማሳያ ይቀርባል።\n\nበተለይ ከትግራይ ክልል እና ከክልሉ ገዢ ፓርቲ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው በመሆኑ አሁን በህወሓትና በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፓርቲ ብልጽግና መካከል ያለው አለመግባባትና እየጠነከረ የመጣው መወነጃጀል የድንበሩን ጉዳይ መፍትሄ ለመስጠት አመቺ ጊዜ አይመስልም።\n\nየክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) እሁድ ዕለት በሰጡት መግለጫቸው 'ፖለቲካዊ ጫናዎች' እየደረሱብን ነው በማለት አሁን ፓርቲያቸው ያለበትን ሁኔታ አብራርተዋል።\n\nከዚህ በተጨማሪም ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ ከዚህ በፊት \"ወደ ምርጫ ከገባችሁ ትቀጠቀጣላችሁ\" የሚሉ... ", "passage_id": "43e629ae35acceef34a395d78ca3d6ae" }, { "cosine_sim_score": 0.4848007722604249, "passage": "ቢቢሲ፦ ጠቅላይ ሚኒስተር ዐብይ አሕመድ ወደ አሥመራ በመጡበት ወቅት ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ በሄዱበት ወቅት ህዝቡ ደስታውን ሲገልፅ ነበር። አሁንም ቢሆን ደስታው እንደቀጠለ ነው። ይህ ለእናንተ የሚሰጠው ትምህርት ምንድን ነው?\n\nአቶ የማነ ፦ ከ1960 ጀምረን ካሰብን ያለፉት 53 ዓመታት የጦርነት ወይም የመሳሳብ ዓመታት ነበሩ። በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል አንፃራዊ ሰላም የተገኘው ለሰባት ዓመታት ብቻ ነበር። ይህን ምዕራፍ ወደ ጎን በመተው እንደ ሁለት ሃገራት፣ የታሪክ የባህልና ሌሎች ዝምድናዎችም እንዳሏቸው ህዝቦች አብረን ለልማት እንድንሰራ ህዝብ ይፈልጋል።\n\n• ኤርትራ የሐይማኖት እሥረኞችን ፈታች\n\n• አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ \n\nጠቅላይ ሚኒስተር ዐብይ አሕመድ ወደ አሥመራ እንደመጣ፤ የህዝቡ ስሜት ምን ይመስል እንደነበር ሁሉም አይቶታል። ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ወደ አዲስ አበባ በሄደበት ወቅትም የኢትዮጵያ ህዝብ ስሜት ታይቷል።\n\nባጭሩ ስገልፀው፤ ይህ ሁኔታ ሊከሰት የቻለው ሁለቱም መሪዎች ጥሩ ራዕይ ስላላቸው፣ አስፈላጊና ደፋር ውሳኔ ስለወሰኑ፣ ሁለቱ ህዝቦችም ቢሆኑ የጦርነትን አስከፊነት ስለሚያውቁ የእነዚህ ሁሉ ድምር ውጤት ነው። መጪው ግዜ ደግሞ ጥሩ ብቻ ነው ሊሆን የሚችለው።\n\nቢቢሲ፦ ባለፉት ሦስት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ ፈጣን ለውጦች እየተደረጉ በመሆናቸው ከኤርትራ ጋርም እንደገና ግንኙነት ተጀምሯል። ይህ ግንኙነት ኤርትራ ውስጥ ተመሳሳይ ለውጦችን ሊያመጣ ይችላል? ከኤርትራ ወገን ምን ዓይነት ለውጦች ሊኖሩ ይችላሉ? \n\nአቶ የማነ፦ የኤርትራ ህዝብ ሲታገል ለመብቱ ነው የታገለው። መብት ደግሞ ብዙ ነው። የመልማት፣ ዜግነት የማግኘት እና እንደህዝብ የመኖር መብቶችን ያጠቃልላል። ምናልባት ጦርነት ካለ ከጦርነቱ ጋር የሚዛመዱ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ። በሰላሙ ጊዜ ግን ለሀገሪቷ ብልፅግና፣ ለሰብአዊ መብቶችና ለዜጎች ደህንነት መደረግ ያለበት ነገር ሁሉ ይደረጋል ማለት ነው።\n\n• ''የኤርትራ ኢኮኖሚያዊ ዕቅድ የተነደፈው በኢትዮጵያ ሃብት ላይ ነበር'' አምባሳደር አውዓሎም ወልዱ\n\n• የአሥመራን ጎዳናዎች በፎቶ \n\nቢቢሲ፦ የሃይማኖት እስረኞች ተፈትተዋል የሚል ዜና ሰምተናልና. . . . .\n\nአቶ የማነ፦ ይህን በተመለከተ አላውቅም። ነገር ግን ኤርትራ ላይ የተሳሳተ አመለካከት ስላለ ነውን'ጂ፤ ኤርትራ የእምነት ነፃነት የምታከብር ሃገር ነች። ኢትዮጵያ ውስጥም ተመሳሳይ ይመስለኛል። \n\nክርስትና ወደ ኤርትራ የገባው በ320ኛው ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ነው። ክርስትና፣ እስልምናና ካቶሊክ እንዲሁም ወንጌላውያን ተፋቅረው ነው የኖሩት። መንግሥት ደግሞ ሃይማኖት ውስጥ እጁን አያስገባም።\n\nማንኛውም ሰው የእምነት ነፃነት አለው። ምናልባት በቅርብ ጊዚያት ያየነው ግን፤ በውጭ ኃይሎች የሚደገፍና ህብረተሰቡን የሚረብሽ ነገር ስለመጣ በሃገሪቱ ደህንነት ላይ ተፅዕኖ የሚኖረው ነገር ሲኖር መንግሥት እጁን ያስገባል፤ ሰው ሲፈልግ አማኝ ሲፈልግ ኢ-አማኝ መሆን ይችላል።\n\nስለዚህ፤ ይህ አንዳንድ ስለኤርትራ የሚፃፈው ነገር ሌላ ፍላጎት ያላቸው የሚያራግቡት ካልሆነ በስተቀር፤ አሥመራ ውስጥ ተንቀሳቅሰህ አይተህ ይሆናል፤ የተለያዩ ቤተ-ክርስትያናትና መስጊዶች ጎን ለ ጎን ነው ያሉት።\n\nአሁን አሁን ብዙ የሉም እንጂ፤ አይሁዳውያንም ስለነበሩ፤ ቤተ-መቅደሳቸውም ሳይቀር አለ። ስለዚህ የሃይማኖቶች መዋደድ እና መቻቻል አለ። መንግሥትም እጁን አያስገባም። እኔ ብፈልግ አምናለሁ ባልፈልግ አላምንም። \n\nመንግሥት ይሄን እመን ይሄን አትመን ሊለኝ አይችልም። እንዳልኩህ፤ አክራሪነት በዚህም በዚያም ስለሚመጣ፤ በህብረተሰቡም ላይ ችግር ስለሚያመጣ አንዳች ሥርዓት ያስፈልገዋል።\n\nይህ ሲባልም፤ ይከልከል... ", "passage_id": "8af940bec14560bc4468685dc473379f" }, { "cosine_sim_score": 0.47317670253317534, "passage": "ሐሙስ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. አዲስ አበባ የገቡት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊና በአኅጉሪቱ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ያማሞቶ አገራቸው ለኢትዮጵያ ልዩ ትኩረት እንደምትሰጥ አስታውቀዋል፡፡በሁለቱ ኃላፊዎች መካከል የተካሄደው ውይይት የተከናወነው ዓርብ ሚያዝያ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ሲሆን፣ በዋነኛነት በሁለትዮሽ ጉዳዮች፣ በክፍለ አኅጉራዊና አኅጉራዊ አጀንዳዎች ላይ ተነጋግረዋል፡፡ ከውይይቱ በኋላ ሁለቱ ባለሥልጣናት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አምባሳደር ያማሞቶ፣ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሰላምና ኢኮኖሚ ልማት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች ብለዋል፡፡ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትና የልማት እንቅስቃሴዎች አጋርነቷን አጠናክና እንደምትቀጥልም ተናግረዋል፡፡ ከኤርትራ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ለቀረበላቸው ጥያቄ አምባሳደሩ ምላሽ ሲሰጡ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር እንደሚወያዩበት ገልጸዋል፡፡ ‹‹በአሁኑ ወቅት ምንም ማለት አልችልም፡፡ ዋሽንግተን ተመልሼ ከተወያየሁ በኋላ ዝርዝር መረጃ ሊኖር ይችላል፤›› በማለት ዝርዝሩን የሚናገሩት አገራቸው ከተመለሱ በኋላ እንደሚሆን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ አምባሳደር ያማሞቶ በኤርትራና በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት ካጠናቀቁ በኋላ በተለይ የኤርትራ ጉዳይን በተመለከተ ዋሽንግተን ሲመለሱ ዝርዝር መረጃ ይኖራል ቢሉም፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ጋር በዝግ መምከራቸው ታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ (ዶ/ር) ‹‹ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ዶናልድ ያማሞቶ ጋር ተወያይተናል፡፡ ሁለቱ አገሮች በሁለትዮሽና በክፍለ አኅጉራዊ ጉዳዮች ላይ ለመተባበር ተስማምተናል፤›› በማለት በፌስቡክ ገጻቸው ይፋ አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያ የአሜሪካ ዋነኛ አጋር መሆኗን ያወሱት ዶናልድ ያማሞቶም አሜሪካ ለኢትዮጵያ ባላት ልዩ ትኩረት፣ ከሰላምና ፀጥታ በተጨማሪ በንግድና በኢንቨስትመንት በትብብር ለመሥራት እንደምትፈልግ አስታውቀዋል፡፡ ሪፖርተር የሁለቱ ባለሥልጣናት ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጠው ዓርብ ረፋድ ላይ እንደሆነ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ተገልጾለት ነበር፡፡ እንደገናም የሰዓት ለውጥ እንዳለና ጋዜጣዊ መግለጫው የሚሰጠው ዓርብ ከቀጥር በኋላ እንደሆነ የሚገልጽ መልዕክት ደርሶት ነበር፡፡ ሆኖም በሰዓቱ መግለጫው የት እንደሚሰጥ ለመጠየቅ ሲደውል መግለጫው በታቀደለት ሰዓት መከናወኑ ተገልጾለት፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን ለመታደም ሳይቻል ቀርቷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በአሜሪካ ኤምባሲ ጋባዥነት በወቅቱና በሥፍራው የተገኘው የሪፖርተር ጋዜጠኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ያደረገው ተደጋጋሚ ጥረት ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ ", "passage_id": "e79fe38b6dbdb9732ac767b453a3db66" }, { "cosine_sim_score": 0.4673133609665998, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሕዳር 06/2012 ዓ/ም (አብመድ) በሠላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት የአማራ እና ትግራይ ምሁራን በሠላም ዙሪያ አዲስ አበባ ላይ እየተወያዩ ነው፡፡በውይይቱም የአማራና ትግራይ ሕዝቦች የአብሮነት እሴት በፖለቲካ ልሂቃን ጥቃቅን ልዩነት ለከፋ ብጥብጥ መዳረግ እንደሌለበት ተመላክቷል፡፡የፖለቲካ ልሂቃኑ የተሻለ ሐሣብና አጀንዳ በመቅረጽ ለሠላም እንዲሠሩም ተጠይቋል፡፡ ሁለቱን ሕዝቦች በብሔር፣ ጎሳና አካባቢያዊነት መደብ ከመከፋፈል ተወጥቶ አንድነት ላይ እና ችግር ፈች ጉዳዮች ላይ መሥራት የሚያስችሉ ሐሳቦች ላይ ማተኮር እንደሚገባም ተጠቁሟል፡፡ዘጋቢ፡- ጽዮን አበበ -ከአዲስ አበባ", "passage_id": "7f181004901bd10c924fab704fc30907" }, { "cosine_sim_score": 0.4613158431285088, "passage": "ኢትዮጵያና ጂቡቲ የኢኮኖሚ ውህደት ለመፍጠር እየሰሩ መሆናቸው ይታወቃል። ውሎ አድሮም ወደ ፖለቲካዊ ውህደት የማምራት እድል እንዳለው ይገመታል።የጅቡቲ ፕረዚዳንት ኢስማዔል ዑመር ጊሌ ራሳቸው የኢትዮጵያና የጂቡቲ ግንኙነት ጽኑ መሰረት እየጣለ በመሄዱ የሁለቱ ሀገሮች ህዝቦች ፍላጎት ከሆነ ቢዋህወዱ መልካም ነው ሲሉ እንደተናገሩ ተዘግቧል።ይህን መሰረት በማድረግም ስለጉዳዩ ሲጽፉ የቆዩት ዶክተር ገላውዲዮስ አርአያ እንዲያብራሩልን ጋብዘናል። ዶክተር ገላውዲዮስ በሲቲ ዪኒቨርሲቲ ኦፍ ኒው ዮርክ ሌማን ኮሌጅ የአፍሪቃና የአፍሪቃን አሜሪካን ጥናቶች አስተማሪ ናቸው።ዶክተር ገላውዲዮስን ያነጋገረችው አዳነች ፍሰሀየ ናት። ዶክተር ገላውዲዮስ ከምጣኔ-ሀብታዊ ውህደት ወደ ፖለቲካዊ ውህደት መሸጋገር አለባቸው ብለው እንደሚያምኑ በመግለጽ ይጀምራሉ። ሙሉውን ቃለ መጠይቅ ያድምጡ። ", "passage_id": "d64c606880d065b62a1ad98436cd3480" }, { "cosine_sim_score": 0.4599220464782805, "passage": "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ኤርትራ ገብተዋል፡፡ የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ አሰብ እንደሄዱና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ እንደተቀበሏቸው በትዊተር ገልፀው፣ ከዚያም በኋላ ደግሞ ወደ አስመራ ሄደዋል። በተያያዘ ዜናም የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ አብዱላሂ ሞሐመድም ከፕሬዚዳንት ኢሳያስና ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ጋር ለመነጋገር አስመር ተገኝተዋል።የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ወደ ምጽዋና አስብ እንደሄዱ የአሜሪካ ድምፅ ዘግቧል። ከብዙ ዓመታት በኋላ ምጽዋ የረፈችው የኢትዮጵያ “መቐለ” የተሰኘችው መርከብ የኤርትራን የማዕድን ምርቶችን ስትጭን ተመልክተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤርትራ በኩል ያለፉት ቤጂንግ ከተደረገው የቻይና አፍሪካ ጉባዔ ሲመልሱ ነው።የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ አብዱላሂ ሞሐመድም ከፕሬዚዳንት ኢሳያስና ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ጋር ለመነጋገር አስመር ተገኝተዋል።", "passage_id": "ffe35dd30738759870da8d95b4772f45" }, { "cosine_sim_score": 0.4524017136228577, "passage": "የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የሶማሊያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጂቡቲን መጎብኘታቸውና ከሀገሪቱ አቻቸው ጋርም መገናኘታቸው፣ ለአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ሰላምና መረጋጋት ከፍተኛ አስተዋፅዖ እንዳለው፣ የተመድ ዋና ጸሓፊ አስታወቁ።\n\nየኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የሶማሊያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮች ወደ ጁቡቲ ያመሩት ባለፈው ሐሙስ ሲሆን፣ ጂቡቲን ጨምሮ አራቱ ሀገሮች ለሰላምና ለአንድነት በጋራ ለመሥራት ከሥምምነት መድረሳቸው ለአፍሪካ ቀንድና ለሌላውም አካባቢ አዎንታዊ ምሳሌ መሆኑን ድርጅቱ ዋና ጸሓፊ ገልፀዋል።\n\nዋና ጸሓፊው አክለውም፣ ይህን በአራቱ አገሮች መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ለማጠናከር ለሚፈልጉ አገሮች፣ ድርጅቱ ድጋፉን እንደማነፍጋቸው ቀደም ያለውን ቃል አጠናክረዋል።", "passage_id": "9d8214e500dbe429e996f71aa76ac136" }, { "cosine_sim_score": 0.45108070939906514, "passage": "የቀድሞ ታጋዮች የኤርትራ ገዥ ፓርቲ ሕዝባዊ ግንባር ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (ሕግደፍ) እና የትግራይን ክልል የሚያስተዳድረውን ሕዝብዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይን (ሕወሓት)ን እንዲያስታርቁ ጥሪ ቀረበ፡፡ ‹‹እነዚህ ታጋዮች አብረው የታገሉና አብረው በአንድ ጉድጓድ ውስጥ ጓዶቻቸውን ቀብረው ያለፉ ናቸው፡፡ ከማንም በላይ ይተዋወቃሉ፡፡ በሥልጣን ላይ ያሉትም አብረዋቸው የታገሉ ጓዶቻቸው ስለሆኑ ሁለቱ ተቋማት ሰላም እንዲፈጥሩ ጥረት ማድረግ አለባቸው፤›› ያሉት የዕርቀ ሰላም መድረኩን ያዘጋጀው ሰለብሪቲ ኢቨንትስ መሥራች አቶ አብርሃም ገብረ ሊባኖስ ናቸው፡፡ ‹‹ዳስ ዕርቂ አሕዋት ውድባት›› (የዕርቅ ዳስ) በሚል በሰለብሪቲ ኢቨንትስ በሚዘጋጀው የዕርቅ መድረክ የሁለቱ ድርጅቶች የቀድሞ ታጋዮች በአዲስ አበባ ሐርመኒ ሆቴል፣ ቅዳሜ ጥቅምት 8 ቀን 2012 ዓ.ም. ተገናኝተው ዕርቅ ማውረድ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ከደርግ ውድቀት በኋላ የኤርትራ ኢኮኖሚ በየዓመቱ በሰባት በመቶ ያድግ እንደነበርና በኢትዮጵያም ተመሳሳይ ሁኔታ እንደነበር ያስታወሱት አቶ አብርሃም፣ ወደ ጦርነቱ ሲገቡ ግን ዕድገቱ እንደተቀለበሰና በአንድ ጊዜ ከሁለቱ ወገን ወደ 100 ሺሕ ወጣቶች እንዳለቁ፣ ለዚህ ሁሉ መነሻም የሕወሓትና የሕግደፍ አለመግባባት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡ይህ ሁሉ አብቅቶ ኢትዮጵያና ኤርትራ በአዲስ መንፈስ የጀመሩት ሰላም ሙሉ እንዲሆን ከተፈለገ፣ ቂመኞቹ ሁለቱ ድርጅቶች ሕወሓትና ሕግደፍ መታረቅ አለባቸው የሚል ተነሳሽነት ይዞ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሰለብሪቲ ኢቨንትስ ድርጅቶቹ እንዲታረቁ የተለያዩ መንገዶችን እየሞከረ እንደሚገኝ አቶ አብርሃም ይናገራሉ፡፡በሁለቱ ድርጅቶች መካከል የሚታየውን ጥላቻና እልህ የአገርን ደኅንነት ሥጋት ላይ እስከመጣል የሚደርስ በመሆኑ፣ የዕርቀ ሰላም ሒደቱን የፌዴራል መንግሥት ዕገዛ እንዲኖርበት መጠየቁን ከዚህ በፊት መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡ ሕወሓትን ያገለለው የሁለቱ አገሮች ዕርቅ በሁለቱ ድርጅቶች መካከል የነበረውን መጠራጠርና ጥላቻ፣ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ እንዲካረር አድርጓል መባሉም አይዘነጋም፡፡ ‹‹በዚያና በዚህ ያሉትን ድርጅቶች ይዞ እየቀጠለ ያለው ታጋይ ነው፡፡ ይኼ ታጋይ የሰማዕታቱን አደራ ሳይረሳ፣ ሁለቱ ድርጅቶች ወደ ዕርቅ እንዲመጡ የማድረግ ኃይል አለው፡፡ እነዚህ ታጋዮች ለሕዝብ ጥቅም ሲሉ ሁለቱን ድርጅቶች ወደ ዕርቅ እንዲመጡ ግፊት ማድረግ አለባቸው፤›› ሲሉም ያስረዳሉ፡፡ እንደ እሳቸው ገለጻ፣ እስካሁን አገርን እየመሩ ያሉት ደርግን ለመጣል የታገሉ ሰዎች ናቸው፡፡ የቀድሞ ታጋዮች ሁለቱን ድርጅቶች እንዲታረቁ ግፊት ቢያደርጉ ጓደኞቻቸው ስለሆኑ ውጤታማ የመሆን ዕድላቸው ሰፊ ነው ብለዋል፡፡ ‹‹ባለፉት 30 ዓመታት ውስጥ ያልተሞካከሩት ነገር የለም፡፡ አማራጩ አንዱ አንዱን ማጥፋት ወይም ሁለቱ መጠፋፋት ነበር፡፡ ግን አልተቻለም፡፡ በመካከል የሚጎዳው ድንበር ላይ ያለ ሰው ነው፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡ ድንበር ላይ የሚኖሩ ሰዎች ማረስና ወደ ልማት መግባት እንዳልቻሉ፣ አካባቢው ቦምብ የተቀበረበትና ማንኛውንም የልማት ሥራ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ ነዋሪዎች በሕገወጥ መንገድ መሰደድን እንደሚመርጡ ተናግረዋል፡፡ ለዚህም መፍትሔ የሚሆነው የሁለቱ ድርጅቶች ወደ ዕርቅ መምጣት ነው ብለዋል፡፡የመጣው ሰላም ሙሉና አስተማማኝ እንዲሆን ይሠራል የተባለው ሰለብሪቲ ኢቨንትስ፣ ዕርቀ ሰላሙ የሰመረ እንዲሆን እስከ ኤርትራ ድረስ እየተንቀሳቀሰ እንደሚሠራ አቶ አብርሃም ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ሰለብሪቲ ኢቨንትስ ወደ አዲስ አበባ፣ መቐለና ኢሮብ ተንቀሳቅሶ የተለያዩ የዕርቅ የውይይት መድረኮችን ማዘጋጀቱን፣ በቀጣይም የሃይማኖት አባቶችን፣ አርቲስቶችንና ልዑካንን ያካተተ የዕርቅ ቡድን ይዞ ወደ ኤርትራ እንደሚሄድ ታውቋል፡፡  ", "passage_id": "16e08b7c4c5dc12653cf4378bc52dc0e" }, { "cosine_sim_score": 0.4493180649024193, "passage": "በከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አሁንም ድረስ ኤርትራ ከሚገኝ ከአንድ የተቃዋሚ ቡድን ጋር ለመወያየት በዛሬው ዕለት ወደ አሥመራ አቅንቷል፡፡በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ እና በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ የተመራው ይህ የልዑካን ቡድን ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር ክንፍ ጋር ለመወያየት ነው ወደ ኤርትራ ያመራው፡፡ማለዳ ላይ አስመራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳልኽ እና በሌሎች ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለሰልጣናት አቀባበል የተደረገለት የልዑካን ቡድን ከኦነግ መሪ አቶ ዳወድ ኢብሳ ጋር ተገናኝቶ ዛሬ ይወያያሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡የልዑካን ቡድኑ ጉዞ የኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት በውጭ ሃገር የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገር ውስጥ ገብተው በሰላማዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ ከዚህ ቀደም ካቀረበው ጥሪ ጋር በተያያዘ ነው ተብሏል፡፡ጥሪውን ተከትሎም በውጭ ሀገር የሚገኙ በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ ቀደም እንደ ኦነግ ሁሉ በኤርትራ ይንቀሳቀስ የነበረው የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች በመጭው አንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ሀገር ተመልሰው በፖለቲካው ለመንቀሳቀስ ያላቸውን ዕቅድ ሰሞኑን ይፋ ማድረጋቸውም ተዘግቧል፡፡", "passage_id": "ebd2756f638ad9f5b42dcd4479507eb1" }, { "cosine_sim_score": 0.44835488784298816, "passage": "ኢትዮጵያና ኤርትራን ለመሸምገል አሜሪካ ቁርጠኛ ናት ብለዋልየቀድሞው የኢትዮጵያና የኤርትራ አምባሳደር፣ የአሁኑ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ ምክትል ኃላፊ ዶናልድ ያማማቶ፣ በኢትዮጵያ እየተከሰቱ የሚገኙ የፀጥታ ችግሮች ኢኮኖሚያዊ መነሻዎች አሉዋቸው አሉ፡፡ አገሪቱ ከሶማሊያ የሚቃጣባት የሽብር አደጋም አሳሳቢ ሆኖ መቆየቱን ጠቁመዋል፡፡ አምባሳደር ያማማቶ ሰኞ ኅዳር 4 ቀን 2010 ዓ.ም. ከአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ በስልክ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ችግሮች በሪፖርተር ተጠይቀው ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ስለሚታዩ ችግሮች ሲያብራሩም፣ ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊና ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር በአገሪቱ የፀጥታ ችግሮች ላይ አሜሪካ አብራ እየሠራች እንደምትገኝ አስታውቀዋል፡፡ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠሩ ግጭቶች ከመልካም አስተዳደር ጉድለቶች፣ ከሥራ አጥነትና ከኢኖሚያዊ ዕድሎች አኳያም እንደሚታዩ አስረድተዋል፡፡ በተለይ የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም የገጠማቸው ፈተና ናቸው ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የተማረና ብርቱ የወጣት ኃይል በብዛት የሚገኝባት አገር በመሆኗ፣ ይህንን የኅብረተሰብ ክፍል ማሳተፍ ብሎም ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ ለመንግሥት ወሳኝ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ይህም ሆኖ በአገሪቱ በሚታየው የሰብዓዊ መብት ጉዳይ በተለይም የጋዜጠኞችና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላትን የተመለከቱ የዴሞክራሲ መብት ጥያቄዎችን በተመለከቱ ጉዳዮች፣ በትግራይና በኦሮሞ ብሔሮች፣ እንዲሁም በኤርትራ ጉዳይ ላይ ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊም ሆነ ከአቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር አሜሪካ ስትወያይ መቆየቷን አምባሳደር ያማማቶ አስታውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያና የኤርትራ ጉዳይን በተመለከተ አሜሪካ ሁለቱን አገሮች ለማነጋገርና ለማስማማት ቁርጠኛ መሆኗን ተናግረዋል፡፡በውኃ ችግር ምክንያት የሚከሰቱ ችግሮችም ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አንድምታ እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ ቀድሞ በዓመት ሦስት ጊዜ ማምረት የሚችሉ አካባቢዎች በአሁኑ ወቅት በአንድ አንድ ጊዜ እንኳ ለማምረት እንደሚቸገሩ ጠቁመዋል፡፡ እንደ ሐረር ያሉ በዓለም ተወዳጅ የሆነ የልዩ ጣዕም ቡና አምራች አካባቢዎች ወደ ጫት ምርት እያተኮሩ መምጣታቸውን አሜሪካ እንደምትገነዘብ አብራርተዋል፡፡ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ በምሥራቅ አፍሪካ፣ በተለይም በደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄም ምላሽ ሰጥዋል፡፡ በወቅቱ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም የሚመራው አካል፣ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙትን የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ አንጃ የሚመሩት የቀድሞውን የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሪክ ማቻርን እንዳነጋገሩ ዶናልድ ያማማቶ አስታውሰው፣ ዝርዝር ማብራሪያ ለመስጠት ግን ጊዜው አይደለም ብለዋል፡፡ በኒጀር በቅርቡ የተከሰተው የአሜሪካ ወታደሮች ግድያም ከቀረቡላቸው ጥያቄዎች መካከል ይገኝበታል፡፡ በኒጀር ለወታደራዊ ሥልጠና በተመደቡ የአሜሪካ ወታደሮች ላይ በተፈጸመ ጥቃት ስለተገደሉ ወታደሮች መንግሥታቸው በማጣራት ላይ እንደሚገኝና ምርመራው በመካሄድ ላይ በመሆኑም ማብራሪያ ከመስጠት እንደሚቆጠቡ ገልጸዋል፡፡ እንዲህ ባሉ የፀጥታና የደኅንነት፣ የፖለቲካና መልካም አስተዳደር፣ የንግድና የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ ለመምከር በየዓመቱ በሚጠራው የአፍሪካ ኅብረት ከፍተኛ የምክክር መድረክና የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እንዲሳተፉ የአሜሪካ ውጭ ሚኒስትር  ሬክስ ቲለርሰን ለ37 አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ግብዣ ማቅረባቸውን አምባሳደር ያማማቶ አስታውቀዋል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ 37 አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቻቸውን ወደ ዋሺንግተን ዲሲ በመላክ ከሐሙስ ኅዳር 7 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ስብሰባ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል፡፡ ከአሜሪካ የአፍሪካ ኅብረት ልዑክና የፖለቲካ ዲፕሎማሲ ኦፊሰሮች የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው፣ በፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስተዳደር ወቅት ቃል የተገባባቸው እንደ ፓወር አፍሪካ፣ ትሬድ አፍሪካ ያሉትን ጨምሮ አሜሪካ በሕግ ያፀደቀችው ከታሪፍና ከኮታ ነፃ የንግድ ዕድል (አጎዋ) በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ዘመን እንደሚቀጥሉ ማረጋገጫ ተሰጥቷል፡፡ ከሰሞኑ ስብሰባም አዳዲስ አፍሪካን የተመለከቱ የንግድና የኢንቨስትመንት ዕቅዶች በአሜሪካ መንግሥት ይፋ ሊደረጉ እንደሚችሉ ይጠበቃል፡፡ ", "passage_id": "25d66782e513cd15b690e50518d14499" }, { "cosine_sim_score": 0.44833853861087686, "passage": "ኢትዮጵያ በጅቡቲና በኤርትራ መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት የሽምግልና ሚና የመጫወት ሚናፍላጎት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ የአሰብን ወደብ መጠቀም ብትጀምር እንኳን የጅቡቲ ወደብ ዋናኛ አማራጭ ሆኖ እንደሚቀጥልም ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የሆኑትን አቶ መለስ ዓለምን ያነጋገርው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ልኳል፡፡። ", "passage_id": "aa9518e25836cd9fc81ab0ff79497bb3" } ]