Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet
query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
negative_passages
listlengths
16
16
460e6bed89ae74e77469682001948a3a
c903306280bbc6d6cb8a2675f424191c
ማንም አልተረፈም
በበረራ ቁጥር ኢቲ 302 የተመዘገበው ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት ጄት 149 መንገደኞችንና ስምንት የበረራ ቡድን አባላትን አሳፍሮ ወደ ናይሮቢ ለመብረር ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለምአቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ የተነሣው ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት ከ38 ደቂቃ ላይ ሲሆን መሬት ከለቀቀ ከስድስት ደቂቃ በኋላ ከምድር መቆጣጠሪያው ጋር የነበረው ግንኙነት መቋረጡ ተገልጿል።ከተሣፋሪዎቹ መካከል ሰላሣ ሁለት ኬንያዊያን፣ ስምንት ካናዳዊያን፣ ስምንቱን የበረራ ቡድኑን አባላት ሳይጨምር ዘጠኝ ኢትዮጵያዊያንና ስምንት አሜሪካዊያን መንገደኞች ይገኙበት እንደነበረ ታውቋል።ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት ጄት አዲስና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የደረሰው ባለፈው ኅዳር ሲሆን የዛሬው አደጋ ከመድረሱ በፊት አብራሪው የቴክኒክ ችግር እንደገጠመው አሳውቆ ወደ ቦሌ ለመመለስ ፍቃድ እንዲሰጠው ጠይቆ እንደነበር በአደጋው ሥፍራ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለጋዜጠኞች መናገራቸው ተዘግቧል።አይሮፕላኑን ያበርሩ የነበሩት ካፕቴን የረዥም ጊዜ ልምድ የነበራቸው መሆኑን የአየር መንገዱ ቃል አቀባይ አቶ አሥራት በጋሻው ለቪኦኤ ተናግረው መንስዔውና የአደጋው ዓይነት እየተጣራ መሆኑን ገልፀዋል።አይሮፕላኑ ባለፈው ዕሁድ ከጆሃንስበርግ መንገደኞችን አሳፍሮ አዲስ አበባ አርፏል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት በመንግሥቱና በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ለተጎዱ ቤተሰቦች ጥልቅ ኀዘኑን በትዊተር ባሠራጨው መልዕክት አሳውቋል።ቦይንግ ኩባንያ ዛሬ ባወጣው ባለአንድ አረፍተ-ነገር መግለጫ ስለአደጋው ሪፖርት የደረሰው መሆኑንና ሁኔታውን በቅርብ እንደሚከታተል አስታውቋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለጋዜጠኞች የሰጡትን መግለጫ ከሥር ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። /እንግሊዝኛ/የሪፖርተሮቻችንን ተጨማሪ ዘገባዎችና ቃለ-ምልልሶችን በፌስ ቡክ ገፃችን @voaamharic ላይ ያገኛሉ። ሁኔታውን እየተከታተልን ማውጣት እንቀጥላለን።የኢቲ-302 ተሣፋሪዎች ቁጥርና ሃገሮቻቸው
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/ethiopian-airlines-flight-et-302-boeing-737-max-8-crash-at-bishofu/4822249.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.49699159950938465, "passage": "በአደጋው የደነገጡ ጨርቄን ማቄን ሳይሉ የወጡ ሰዎች ሁኔታዉን በተረበሸ መንፈስ ይመለከቱት ጀመር።\n\nየእሳት አደጋ ሰራተኞች የአቅማቸውን ያህል ቢጥሩም እሳቱ ግን ህንፃውን ሙሉ በሙሉ ከመበላት አልታደጉትም። ማዳን የቻሉትም 65 ሰዎችን ብቻ ነው። \n\nህንፃው ጠቁሮ የከሰል ክምር መሰለ።\n\nይሄንን ክስተት በመገናኛ ብዙሃን የተከታተሉት ከአደጋዉ የተረፉ፣ ጎረቤቶችና የለንደን ከተማ ነዋሪዎች የዚህ ክስተት ልዩ ትዝታ አላቸው።\n\nአብረዉ ሲጫወቱ አምሽተዉ በነጋታው እንዲገናኙ በቀጠሮ የተለያዩት ጓደኛሞች፣ የረመዳንን ጾም አንድ ላይ አፍጥረዉ \"ደህና እደሩ\" ተባብለዉ የተለያዩ ቤተሰቦች በተኙበት እስከወዲያኛው አንቀላፉ።\n\n\"እንደዚህ አይነት አደጋ አይቼ አላውቅ፤ ያንን ሳይ ደግሞ ህንጻው ላይ የሚኖሩ ሰዎችን ስለማውቅ ደንግጬ ቀረሁኝ\" ሲል የገጠመውን ድንጋጤ ይገልጻል አሚር ዮሃንስ ።\n\nሞገስ ብርሃነ በህንጻዉ አቅራቢያ ከጓደኛዉ ጋር ለአንድ ዓመት ያህል ኖሯል\"ወደ ሰማይ ይንቀለቀል የነበረውን እሳት ቴሌቪዥን ላይ ሳይ ይህ ቃጠሎ የአሜሪካ መንትያ ህንጻዎች ላይ ያጋጠመው ነው በማለት ነበር ያሰብኩት\" ይላል ሁኔታውን ወደ ኋላ ተመልሶ ሲያስታውስ።\n\nበአንድ በእሳት በሚነድ ህንጻ ስር ሆነህ በቅርብ የምታውቃቸውን ሰዎች፣ ጓደኞችና ዘመድ ሞት ከማየት የከፋ ነገር የለም የምትለዋ ደግሞ ፌሩዝ አህመድ ናት። በተጨማሪም \"ህንጻዉ ላይ በቅርብ የምናውቃቸዉ ሰዎች ስለሞቱ እስካሁን ከህሊናችን አልወጣም\" ትላለች።\n\nፌሩዝ ልጇና እናቷ የሆነውን ሁሉ በአቅራቢያው ከሚገኝ ህንፃ በመሆን ተመልክተዋል። \n\nየግሪንፌል አደጋ ሁሌም በአእምሯችን ውስጥ ተሰንቅሮ አለ ስትል የምትናገረው ፌሩዝ ልጇና እናቷ ግን በአንድ ቃል \"ይሄንን አጋጣሚ ማውራት አንፈልግም\" በማለት ያንን ጥቁር ቀን ዳግም ማንሳት እንደማይፈልጉ ይናገራሉ።\n\nበኃይሉ ከበደ በአደጋው በጣም የተረበሸ ሲሆን አሁን ህይወቱን ዳግም ለመገንባት እየጣረ ነው\n\nየእውነት አፋላጊው ሸንጎ\n\nበግሪንፊል ማማ ላይ ይኖሩ የነበረውና እሳቱ ከእርሱ ቤት እንደተነሳ ይጠረጠር የነበረው ትውልደ ኢትዮጵያዊው በጠበቃው በኩል እንደተገለጸው \"ምንም የፈጸሙት ስህተት የለም\"\n\nየእውነት አፋላጊው ሸንጎ በአቶ በኃይሉ ከበደ ዙርያ ያሉ እውነታዎችን ከጠበቃው አዳምጧል። \n\nጠበቃ ራጂቭ ሜኑን እንዳሉት ደንበኛቸው በኃይሉ ከበደ አደጋው በደረሰ ጊዜ ስልክ መደወሉን፣ ጎረቤቶቹን ስለሁኔታው እንዲያውቁ ማድረጉን ተናግረዋል። ይህን ሁሉ ያደረገው ጭሱን በተመለከተበት ቅጽበት ነበር። \n\nስልኩን ብቻ ይዞ በባዶ እግሩ አፓርትመንቱን መልቀቁን፤ ከዚያ በኋላም እሳቱ ወደ ጎረቤት ሲዛመት ተስፋ በመቁረጥ ስሜት በድንጋጤ ይመለከት እንደነበር አብራርተዋል።\n\nጠበቃ ሜነን ጨምረው እንዳሉት \"እሳቱ ድንገተኛ ነው። ደንበኛዬም ኃላፊነቱን የሚወስደብት ምንም አግባብ የለም።\"\n\n\"አቶ በኃይሉ ከበደ በእርግጥ መልካም ሰው ነው። ምንም ያጠፋው ነገር የለም\" ብለዋል ጠበቃው።\n\nያም ሆኖ እሳቱ በተነሳ ማግስት አቶ በኃይሉ ከበደ ጥፋቱን በሌላ ማላከኩና እሳቱ የተነሳው ግን የእርሱ ፍሪጅ ከፈነዳ በኋላ እንደነበር አንዳንድ ጋዜጦች ሳያረጋግጡ ጽፈዋል።\n\nከዚያም በሻገር አቶ ኃይሉ ባለሞያ ከመጥራት ይልቅ አንዳንድ የቤት ውስጥ ኤሌክትሪክ ሥራዎችን በራሳቸው ለመስራት ሞክረዋል በሚል ሲተቹ ነበር። ሆኖም ይህንን አቶ በኃይሉ አስተባብለዋል። ፖሊስ ስለ አቶ በኃይሉ ደህንነት በመስጋቱም ለፍርድ ቤት መስካሪዎች የሚደረገው ጥበቃ በሚደረግበት መርሀግብር እንዲታቀፉም ሐሳብ ተሰጥቷል።\n\nየጥፋተኝነት ስሜት\n\n25 ዓመታትን በማማው የኖሩት ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ በኃይሉ እሳቱ ወደ ሌሎች ሲዛመት ጎረቤቶቹን ለመርዳት ፍላጎት እንደነበረው አጣሪ... ", "passage_id": "b65a244fcd1eac0252fdbe6f6ca8b21e" }, { "cosine_sim_score": 0.456239109120278, "passage": "ፖል ንጆሮጌ፤ ሙሉ ቤተሰቡን ያጣው በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 302 ማክስ 737 አውሮፕላን መከስከስ ሳቢያ ነው። አደጋው በአጠቃላይ የ157 ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል።\n\n• የኢቲ 302 የመጨረሻዎቹ ስድስት ደቂቃዎች\n\nፖል አሁን ከጓደኛ ጓደኛ ቤት እየተዟዟረ ይኖራል፤ ወደ ቤቱ መመለስ አልቻለምና። የልጆቹን ጫማ እንኳ ማየት እንደተሳነው ይናገራል። «እግሮቻቸው ይታዩኛል። እኔ ተመልሼ ወደዚያ መሄድ አልችልም» ይላል ዘመዶቹ ቁሳቁሶቹን ሰብስበው እስኪወስዱለት የሚጠብቀው ፖል። \n\n• ቦይንግ \"ችግሩ ተፈቷል\" እያለ ነው\n\nሰበበኛው ቦይንግ ማክስ 737 በአምስት ወር ጊዜ ውስጥ ነው ሁለት ጊዜ ነው የተከሰከሰው። የመጀመሪያው ኢንዶኔዥያ ውስጥ፤ ጥቅምት 2011 ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ቢሾፍቱ አቅራቢያ መጋቢት 2011 ነው። የሁለቱም አደጋዎች የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት የአደጋው መንስዔ ተመሳሳይ እንደሆነ ያሳያል። \n\nአሁን የአደጋው ተጎጂ ቤተሰቦችም ሆኑ ሌሎች አንድ ጥያቄ ሰቅዞ ይዟቸዋል። ለምንድነው አውሮፕላኑ ችግር እንዳለበት ከታወቀ በረራ እንዳያደርግ ያልታገደው? የሚል።\n\nየፖል ንጆሮጌ ሶሰት ልጆች፣ ባለቤቱና እናቷ\n\nክሪስ እና ክላሪስ ሙርም ልጃቸው ዳንኤሌን ያጡት በኢትዮጵያ አየር መንገዱ አውሮፕላን አደጋ ነው። ቶሮንቶ በሚገኘው ቤታቸው አንድ ክፍል ውስጥ የልጃቸው ፎቶ በአበባ ተከብቦ ይታያል።\n\nልጃቸው ዳንኤሌ ከአዲስ አበባ ወደ ኬንያ ስትበር የነበረው ናይሮቢ በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ 'ኢንቫይሮንመንት ኮንፈረንስ' ላይ ለመሳተፍ ነበር። \n\nየዳንኤሌ ቤተሰቦች ይናገራሉ፤ «ይህ ሊሆን ባልተገባ ነበር። ኢንዶኔዥያ ላይ ከደረሰው አደጋ አምስት ሙሉ ወር እንኳ ሳይሞላው. . . ደግሞ በጣም ደህንነቱ የተጠበቀ ይሉናል። በፍፁም አይደለም። የምንወዳቸውን ሰዎች ሕይወት የቀጠፈ ነው። ምንም ይበሉ ምንም ሕይወታችን እንደ ቀደመው ጊዜ ሊሆን አይችልም።\n\n• ''አብራሪዎቹ ትክክለኛው መመሪያ ተከትለዋል''\n\nምንም እንኳ የሁለቱም አደጋዎች መንስዔ ከአውሮፕላኑ ጋር የተያያዘ መሆኑ ቢጠቆምም የአሜሪካ ምክር ቤት አባል የሆኑት ሳም ግሬቭስ «ፓይለቶቹ አሜሪካ ቢሠለጥኑ ኖሮ. . .» ሲሉ ጣታቸውን ኢትዮጵያውያን አብራሪዎች ላይ ቀስረዋል። \n\n«ቤተሰቦቼን ያጣሁት በቦይንግ ቸልተኝነት፣ እብሪተኝነት እና አስተዳደራዊ ዝቅጠት ነው። የአሜሪካ አቪዬሽን አስተዳደርም [ኤፍኤኤ] ቢሆን አወሮፕላኑን በሥርዓቱ መፈተሽ ነበረበት» ይላል ፖል። \n\n«ምክንያቱም ዕድሉ ነበራቸው። የኢንዶኔዥያው አደጋ ሲደርስ አውሮፕላኑን ከበረራ ማገድ ነበረባቸው። የእኔን ቤተሰቦች ጨምሮ 157 ሰዎች በእነርሱ ደካማ አሰራር ሳቢያ ሞቱ። ሰው በእነዚህ አውሮፕላኖች እየበረረ ሳለ ነው ችግሩን ለመቅረፍ የሞከሩት። ግን ምን ዋጋ አለው የመጋቢቱ አደጋ ደረሰ።»\n\nናዲያ ሚሌሮን እና ባለቤቷ ሚካኤል ስቱሞ በአሜሪካዋ ማሳቹሴትስ ግዛት ነዋሪ ናቸው፤ ሥፍራው ሰላም የተመላ ነው፤ አረንጓዴ ቦታ። የ24 ዓመቷ ልጃቸው ሳምያ ሮዝ መጋቢት 1/2011 ዕሁድ ጠዋት 3፡00 ገደማ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በረራ ቁጥር ኢቲ 302ን ተሳፈረች። \n\n• ቦይንግ ተከሰሰ፤ ሰለአደጋው ተጨማሪ መረጃዎች እየወጡ ነው \n\n«በጣም አስፈሪ ህልም ይመስላል. . . ትላለች እናቷ ናድያ፤ ሁሌም አንድ ቀን ከህልሜ እንደምነቃ አስባለሁ።»\n\nናድያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን መክሰከስን ዜና የሰማችው ከቢቢሲ ራድዮ ጣብያ ነበር። ልጇ ሳሚያ በዚያ አውሮፕላን ውስጥ እንዳለችም ታውቃለች። ልጇ ከመሳፈሯ አንድ ሰዓት ቀደም ብላ ስለ አውሮፕላኑ ዓይነት በዋትስአፕ ነግራታለች። \n\n«ዜናውን ስሰማ ያንቀጠቅጠኝ ጀመር። ሰወነቴ ሲንቀጠቀጥ ይሰማኛል... ", "passage_id": "466341384e565103c0eb80a715ab5010" }, { "cosine_sim_score": 0.42332780957647814, "passage": "የኮስታሪካ ባለሥልጣናት፣ ትናንት ዕሑድ በተራራማውና በጫካ በተከበበው የምዕራባዊ ሳን ሆዜ ከተማ አካባቢ ተከስክሶ ለአሥር የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎችና ለሁለት የኮስታሪካ ዜግነት ላላቸው ፓይለቶች ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነውን የአይሮፕላን አደጋ መነሻ እያጣሩ መሆናቸው ተገለፀ።ባለሥልጣናቱ እንደገለፁት፣ በረራ ላይ እንደነበር በእሳት ከተያያዘው አይሮፕላን በሕይወት የተረፈ የለም።ከሞቱት መካከል አምስቱ አሜሪካዊያን እረፍት ላይ እንደነበሩ ኒው ዮርክ የሚገኘው ቤተሰባቸው አመልክቷል።\n", "passage_id": "bbba8e4ded919ca511fb50bbbc605c87" }, { "cosine_sim_score": 0.4231257150549614, "passage": "በፖስፊክ ውቅያኖስ ላይ ከመርከብ በድንገት የወደቀው ቪዳም ፔርቬርቲሎቭ በውሃ ውስጥ አስራ አራት ሰዓታትን አሳልፏል ተብሏል።\n\nየ52 አመቱ መሃንዲስ በወቅቱ የህይወት አድን ጃኬት አልለበሰም ነበር የተባለ ሲሆን፤ ድንገትም ከነበረበት በኪሎሜትሮች ርቀት ጥቁር ነጥብ በማየቱ ወደዚያው እየዋኘ አምርቷል። \n\nያየው ነገር ግን አሳ አጥማጆች የጣሏትን እቃ ሲሆን እሱንም ሙጥኝ በማለት ህይወቱ ድኗል።\n\n\"ከእነዚያ ሰዓታት በኋላ ስናገኘው ከነበረበት በ20 አመት ያረጀ መስሎና በጣም ደካክሞ ቢሆንም በህይወት በመኖሩ ደስተኞች ነን\" በማለት ልጁ ማራት ለኒውዚላንድ የዜና አገልግሎት ተናግሯል።\n\nቪዳም ፔርቬርቲሎቭ ዜግነቱ ከሉቴንያ ሲሆን ሲልቨር ሰፖርተን የተባለው መርከብ ዋነኛ መሃንዲስ ነው። \n\nበወቅቱም መርከቡ ከኒውዚላንድ የቱዋራንጋ ወደብ በብሪታንያ ግዛት ስር ወዳለችውና በተገለለችው ፒት ካሪን እቃዎችን እያመላለሰ ነበር ተብሏል።\n\nበመርከቡ የሞተር ክፍል ነዳጅ ቅያሬ ጋር ተያይዞ ሙቀትና መደንዘዝ የተሰማው ግለሰብ፤ ነፋስ ለማግኘትም ነው መርከቡ ጫፍ ላይ ቆሞ የነበረው። ሆኖም ከዚያ በኋላ መውደቁ ተሰምቷል። \n\nማራት አባቱ ራሱን ስቶ እንደወደቀ የሚጠረጥር ሲሆን፤ አባትየው ግን እንዴት እንደወደቀ እንደማያስታውስና ራሱን ውሃ ውስጥ ማግኘቱን መናገሩን አስረድቷል።\n\nዋና መሃንዲሱ ከመርከብ እንደወደቀ ያልተረዱት መርከበኞችም ትተውት መሄዳቸው ተሰምቷል።\n\nራሱን ውሃ ውስጥ ያገኘው መሃንዲስ በውቅያኖሱ ውስጥ እየዋኘ ለሰዓታት የቆየ ሲሆን ድንገትም የተጣለ እቃ ከርቀት በማየቱ ወደዚያው አቅንቷል።\n\nይህንንም እቃ ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ህይወቱን ማትረፍ ችሏል። \n\nየመርከቧ ሰራተኞች መሃንዲሱ መጥፋቱን ያወቁት ከስድስት ሰዓታት በኋላ ሲሆን የመርከቧ ካፕቴይንም መርከቧን በማዞር ግለሰቡን ፍለጋ ጀመሩ።\n\nቪዳም ፔርቬርቲሎቭ መርከቧን በርቀት ሲያያት እጁን በማውለብለብ ለመጣራት ምክሯል። እድለኛም ሆኖ አንደኛው መንገደኛ\" ደከም ያለ የሰው ድምፅ ሰምቻለሁ\" ማለቱን ተከትሎ እጁን የሚያውለበልበውን መሃንዲስ ሊያዩት ችለዋል።\n\n\"በህይወት ለመቆየት የነበረው ፅናትና አልበገር ባይነት የሚገርም ነው ። እኔ ብሆን እስካሁን ሰጥሜ ሞቼ ነበር። እሱ አካላዊ እንቅስቃሴ የሚያዘወትርና ጤንነቱንም ይጠብቅ ስለነበር ነው መትረፍ የቻለው\" ብሏል ልጁ ማራት። \n\n ", "passage_id": "a31d76e77921c8ce9652ac5f72e87c44" }, { "cosine_sim_score": 0.42201152202099285, "passage": "የሊባኖሱ ፍንዳታ ጎረቤት ቆጵሮስ ደሴት ድረስ ተሰምቷል። 240 ኪሎ ሜትር።\n\nአሁን ጥያቄው ፍንዳታው መሬት-አርድ ነበር ወይስ አልነበረም አይደለም። የፈነዳው ምንድነው? ያፈነዳውስ ማን ነው? ለምን አሁን? እንደሚፈነዳ የሚያውቁ ሰዎች ነበሩ?\n\nእነዚህን ወሳኝ ጥያቄዎች ለመመለስ የአንዲት ከርካሳ አሮጊት መርከብን ታሪክ ማወቅ ያስፈልጋል።\n\nማክሰኞ ዕለት \n\nሊባኖሳዊያን ከሥራ ወደ ቤት የሚገቡበት ሰዓት ተቃርቧል።\n\nመጀመርያ የሊባኖስ መሬት በስሱ ተነቃነቀ። ቀጥሎ ሸብረክ ነገር አለ፤ አሁንም በስሱ።\n\nሰዎች እርስበርስ 'ምንድነው መሬቱ የተነቃነቀ አልመሰለህም?' ተባባሉ። \"አይደለ? አዎ! እኔም…\"\n\n3-2-1….ቡምምምምምም!\n\nሊባኖሳዊያን በሕይወት ዘመናቸው ሰምተውት የማያውቁት ፍንዳታ ተሰማ።\n\nልብ በሉ፤ ሊባኖሳዊያን ለፍንዳታ አዲስ አይደሉም። ፍንዳታ ሰምተው የምን ስሪት ቦምብ እንደሆነ ሊነግሯችሁ የሚችሉ አዛውንቶች ያሉበት አገር ነው። ይህ ግን ይለያል።\n\nታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም። አንድ ነዋሪ ለሲኤንኤን ቴሌቪዥን \"እኔ 'የውማል-ቂያማ' መስሎኝ ነበር\" ብሏል። 'የውመል-ቂያማ' የአረብኛ ቃል ነው፤ የምጽአት ቀን ማለት ነው።\n\nአቶሚክ ቦምብ ይሆን የፈነዳው?\n\nእስካሁን ባለው መረጃ አሞኒየም ናይትሬት ክምችት ነው የፈነዳው። ድምጹ ሂሮሺማ እና ናጋሳኪ ላይ ከተጣለው አውቶሚክ ቦምብ ላይተናነስ ይችላል።\n\nበ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያለ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ እንደ ውሃ ፈሷል። \n\nይህ ማለት ቦሌ ፍንዳታው ተከስቶ ቢሆን ሸጎሌ መኪና እየነዳ ያለ ሰው ቆስሏል ማለት ነው።\n\nስለፍንዳታው ማን ያውቅ ነበር? ማንስ ተጠያቂ ነው? ለሚለው ጥያቄ ግን ቄሱም ዝም መጽሐፉም ዝም ሆኗል። የከርካሳዋ አሮጌ መርከብ ታሪክ ግን ፍንጭ ይሰጣል። \n\nማክሰኞ ማታ\n\nማክሰኞ ዕለት በሊባኖስ ቤይሩት ነገሩ ሁሉ ሲተረማመስ ነው ያመሸው።\n\nሰዎች ድምጽ እንደሰሙ እግራቸው ወደመራቸው ቦታ መሮጥ ጀመሩ። መኪና ያለው በመኪናው፣ እግር ያለው በእግሩ. . . እግሬ አውጪኝ. . . \n\nያን ድምጽ ሰምቶ ማን ይቆማል?\n\nማንም፤ ግን ወዴት እንደሚሸሽ እርግጠኛ አይደለም። ለምን እንደሚሸሽም የሚያውቅ የለም! ከማን እንደሚሸሽ የተረዳ የለም. . . መሮጥ፣ ማምለጥ. . . መራቅ. . . \n\nፍንዳታው አንድ ጊዜ ወደ ላይ ከጎነ በኋላ የሆነ መስጊዶች አናት ላይ የሚቀመጥ ጉልላት ዓይነት ቅርጽ ሰራ። ከዚያም መንኮሮኮር ሲመነጠቅ ያለ የስብቀት እሳት ፈጠረ. . . ከዚያ ንዳድ. . . \n\nሰማዩ በእሳት የሚያያዝ መሰለ።\n\nከአፍታ በኋላ አውራ ጎዳናዎች በሰዎችና በመኪኖች ተሞሉ። አምቡላንስ ማለፊያ አጣ። ሰዎች አደጋው ወደደረሰት አቅጣጫ ሩጫ ጀመሩ። ልጆቻቸውን፣ ባሎቻቸውን ሚስቶቻቸውን ፍለጋ. . . ። \n\nአደጋው ደረሰበት ከተባለው አቅጣጫ ደግሞ ነፍስ ውጪ፣ ነፍስ ግቢ ላይ ያሉ ሰዎች እየሸሹ ነው። እንዴት ይተላለፉ። የቤይሩት ሰሜናዊ አውራ ጎዳና ተጨነቀ።\n\nበዚህ መሀል ታዲያ አንዳንድ ሰዎች በደም ባሕር የዋኙ ይመስል ድንገት ከፍርስራሽ ስር እያቃሰቱ ይወጣሉ። ጣዕረ ሞት መስለው የሚንፏቀቁም ነበሩ። ነገሩ ፊልም ይመስል ነበር።\n\n\"ያ አላህ ልጄን!\" እያሉ የሚያለቅሱ እናቶች. . . አንዳንዶቹ ልጆቻቸውን አግኝተዋቸዋል። አንዳንዶቹ ዛሬም ድረስ እየፈለጉ ነው። \n\nይህ አሰቃቂ ፍንዳታ ዛሬ ማክሰኞ ሳምንት ሆነው። \n\nብዙ ሊባኖሳዊያን በቃ ጠፍተው ቀርተዋል ማለት ነው። ምናልባት እሳት በልቷቸዋል. . . ። ምናልባት ፍንዳታው ሰማይ አድርሶ መልሶ ቀብሯቸዋል።\n\nይህ ሁሉ ትርምስ በምን እንደተፈጠረ የሚያውቅ አልነበረም። የዓለም መገናኛ ብዙሃን ስለ ፍንዳታው በደቂቃዎች ውስጥ የቀጥታ ሥርጭት ማስተላልፍ ቢጀምሩም ፈነዳ ይላሉ እንጂ ምን እንደፈነዳ... ", "passage_id": "c0eb747b4424615f687a35c9b9f705c0" }, { "cosine_sim_score": 0.41501408649449656, "passage": "አበው ሲተርቱ «ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል» ይላሉ፤ እውነትነቱንም ያየ ያውቀዋል። መናገርና መጠየቅ እየተገባ ነገርን በዝምታ ማለፍ ዋጋ እንደሚያስከፍልም አባባሉ በትክክል ያሳያል። ከሰሞኑ ኦዲቲ ሴንትራል የተባለው ድረገጽ ያስነበበው ዜናም፤ «ካለመናገር እደጅ ይታደራል» በሚል እንዲሻሻል የሚያደርግ ነው።\nየሰው ልጅ ዕጣ ፈንታው፣ የህይወት መስመሩ አሊያም እንደ ሃሳቡ ለመኖር ባህር ሊሻገርና ረጅም መንገድም ሊያቋርጥ ግድ ይለዋል። ዣንግ ዳሚንግ የተሰኘው የ18ዓመት ማሌዢያዊ ወጣትም እንጀራ ፍለጋ ከወር በፊት ነው ወደ ሲንጋፖር ያቀናው። ኑሮውንም በአንድ ደሴት ላይ ከሚገኝ የጋራ መኖሪያ ቤት ላይ ከጓደኛው ጋር ያደርጋል። ከዕለታት በአንዱ ቀንም ባልንጀራው ምሳውን መቢያ ይሆነው ዘንድ 37ዶላር ትቶለት ወደ ሥራው ይሄዳል። ወጣቱም በአካባቢው ባለ አንድ ምግብ ቤት ምሳውን ተመግቦ ወደ ቤቱ ሊመለስ ይነሳል።\nእንዳሰበው ግን አልሆነም፤ ዣንግ ዳሚንግ የመጣበትን መንገድ በደንብ አላስተዋለና ምልክትም አልያዘ ኖሮ መመለሻው ግራ ይሆንበታል። ወዲህ ቢል ወዲያ ቢቃኝም የሚያስታውሰውን ነገር ማግኘት አልቻለም። መጥፎው ነገር ደግሞ ቶሎ እንደሚመለስ አስቦ በመውጣቱ የእጅ ስልኩን፣ ፓስፖርቱን፣ የመኖሪያ ፈቃዱንና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችን አለመያዙ ነበርና ከጓደኛው መገናኘት አልቻለም። ያለው የመጨረሻ አማራጭም ሰዎችን አቅጣጫ መጠየቅ አሊያም ስልክ ተውሶ ለጓደኛው መደወል ቢሆንም ግን ያንን አላደረገም። ጠላቱ ደግሞ የገዛ አይናፋርነቱ ነበርና ለ10ቀናት ቤቱን ሳያገኝ ከደጅ ውሎ አደረ።\nለቀናት ምሽቱን በገበያ ማዕከላትና ሬስቶራንቶች በሚገኙ መጸዳጃ ቤቶች ተኝቶ ሲያሳልፍ፣ ቀን ቀን ቤቱን ፍለጋ በከተማዋ ሲዘዋወርና በጠፋበት ዕለት ከምሳው በተረፈው ገንዘብም ርካሽ ምግቦችን እየገዛ ሲመገብ ቆየ። እንደ ዕድል ሆኖም በመጨረሻ በቴሌቪዥን በተሰራጨው የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የተመለከቱት ነዋሪዎች እርሱ መሆኑን ሊያውቁ ቻሉ። ዣንግ ዳሚንግ ከጠፋ ከአንድ ቀን በኋላ እንደወጣ አለመመለሱን ያረጋገጠው ጓደኛው አፋልጉኝ አስነግሮ ነበርና ከቀናት በኋላ በዓይነስጋ ሊገናኙ ችለዋል።\nወጣቱ የተገኘው ከመኖሪያው ስድስት ኪሎ ሜትሮችን ርቆ ሲሆን፤ በድጋሚ ላለመጥፋቱ ማረጋገጫ ባለማግኘቱም በአውቶቡስ ለሁለት ሰዓታት ተጉዞ ወደ ሃገሩ ለመመለስ ወስኖም ነበር። ከተገኘ በኋም ለመገናኛ ብዙሃን ሁኔታውን አስረድቶ ነበር፤ «ምሳዬን የበላሁት ብዙም ካልራቀ ቦታ ነበር፤ ነገር ግን ወደ ጓደኛዬ ቤት የሚወስደኝን መንገድ ማግኘት አልቻልኩም። ሁሉም ቤቶች ተመሳሳይ በመሆናቸው በጣም ግራ ተጋብቼ ነበር፤ ማስታወስም አልቻልኩም» ብሏል። ዕርዳታ ያልጠየቀበትን ምክንያትም «በከፍተኛ ደረጃ አፍር ስለነበር ሲንጋፖሪያዊያንን አቅጣጫ ለመጠየቅም ሆነ ስልክ ለመዋስ አልደፈርኩም። የፖሊስ ጣቢያም ማግኘት አልቻልኩም» ሲል ነበር ያብራራው።\nከጠፋ በኋላ ስለነበረው ቆይታም «ለ24ሰዓታት እንቅልፍ አልያዘኝም ነበር፤ ከሁለት ቀናት በኋላም ተርቤና ተጠምቼ ስለነበር ለመለመን ተገደድኩ። እንዲያም ሆኖ ሁሉንም ሰው ለመጠየቅ ስላልደፈርኩ፤ በሁለት ቀናት ከስድስትና ሰባት ሰዎች አንድና ሁለት ዶላር ብቻ ነበር ያገኘሁት» በማለት ገልጿል። ገንዘቡ ከውሃ ያለፈ የሚገዛለት ነገር ባለመኖሩም ቀናቱን በከፍተኛ ችግር ሊያሳልፍ መቻሉንም መረዳት ይቻላል።\nዜናው በመገናኛ ብዙሃን ከተላለፈ በኋላም በሲንጋፖርና ማሌዢያ መነጋገሪያ ሊሆን ችሏልኝ። አይናፋርነቱ በአንዳንዶች ዘንድ ኀዘኔታ ሲቸረው፤ በሌሎች ደግሞ «አቅጣጫ ለመጠየቅ አፍሮ ለልመና ያላፈረ» የሚል መብጠልጠል ደርሶበታል። የተቀሩት በበኩላቸው «አቅጣጫ መጠየቅ የፈራ እንዴት ሥራ ሊያፈላልግ ይችላል?» ሲሉም ጠይቀዋል። ታዲያ እኛ እንዳልነው «ካለመናገር ደጅ ይታደራል» ማለትስ ይኸው አይደል?አዲስ ዘመን ጥር 6/2011ብርሃን ፈይሳ ", "passage_id": "3c03b9dbb0ef84144fdac8fb6d9b1aec" }, { "cosine_sim_score": 0.41276737791702955, "passage": "እርግጥ 'የኢትዮጵያ'' ታሪኩ የከፍታ ነው። የአቪየሽን ኢንዱስትሪው ሲንደፋደፍ 'ET' ከፍ ብሎ በሯል፤ያውም ለዘመናት። \n\nበትርፍም፣ በአውሮፕላን ብዛትም፣ በበረራ ስፋትም፣ በመስተንግዶ ጥራትም ሞገስ ተለይቶት አያውቅም። በጥቅሉ ከፍ እንጂ ዝቅ ብሎ አያውቅም። \n\nበዚያች ሰንበት ግን 'ማክስ-8' ጎንበስ ካለበት ቀና አልል አለ። አብራሪዎቹ የቻሉትን ሞከሩ። አልሆነም። \n\n• ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ በመግለጫ ምልልስ እየተወዛገቡ ነው \n\nየአውሮፕላኑ ሠሪዎች ጥፋቱን በአብራሪዎች ለመደፍደፍ የቀደማቸው አልነበረም። መጀመርያ ጥርጣሪያቸውን አስቀደሙ፤ ቀጥለው የሚዲያ ዘመቻ ከፈቱ። \n\nችግሩ ከአብራሪዎቹ ካልሆነ ከአውሮፕላኑ ፈጣሪዎች እንደሚሆን አላጡትም። ጣት ወደነርሱ ሲቀሰር ደግሞ ሌላ ቁስል ይቀሰቅሳል፤ ኢንዶኒዢያ። ያን ቁስል መልሶ መነካካት የቦይንግን ስምና ዝና ጠራርጎ የሚወስድ ችግር ያስከትላል። ስለዚህ በቻሉት ሁሉ ነገሩን ከነገርሱ ማራቅ ነበረባቸው።\n\nያን ዕለት ማለዳ ምን ሆነ?\n\nከራሱ አልፎ ለአህጉሪቱ አየር መንገዶች በክፉ ጊዜ ደርሶላቸዋል። በዚህ ከፍታ ላይ እያለ ነበር ክፉው አጋጣሚ የተከሰተው።\n\n በማለዳ ዘመናዊውን ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ወደ ናይሮቢ አሰማራ።\n\nብዙ ጊዜ ሙሉ በሚባል ደረጃ ተጓዦችን የሚያስተናግደው የናይሮቢው በረራ 149 መንገደኞችን አሳፍሮ ነበር። ተጨማሪ 8 የአውሮፕላኑ ሠራተኞችም ነበሩበት። \n\nየበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ወደ ናይሮቢ ኬንያ ለመብረር እንዲያኮበኩብ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎችን መልካም ፈቃድ ያገኘው ከጠዋት 02 ሠዓት ከ37 ደቂቃ ነበር።\n\nአውሮፕላኑ ክንፉን ዘርግቶ ተንደርድሮ ተነሳ።\n\nልክ ከአንድ ደቂቃና ከ10 ሰከንዶች በኋላ ከተለመደው የተለየ ሁኔታ እንዳጋጠመ በአብራሪዎቹ ታወቀ። ረዳት አብራሪው ለዋና አብራሪው ይህንኑ አሳወቀ። ዋና አብራሪውም ችግሩን ለማስወገድ በማለት አውሮፕላኑ በራሱ ሥርዓት እንዲበር ጥረት ማድረግ ጀመረ። \n\nአብራሪዎቹ የገጠማቸውን ችግር ለማስተካከል ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርጉም እንዳሰቡት ሊሳካላቸው አልቻለም። ወዲያውኑ ረዳት አብራሪው ስላጋጠማቸው ነገር ለአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሪፖርት አደረገ። \n\n ረዳት አብራሪው ለአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች አውሮፕላኑን የመቆጣጠር ችግር እንደገጠመው አሳወቁ። \n\nብዙም ሳይቆዩ አውሮፕላኑ ከአብራሪዎቹ ቁጥጥር ውጪ እየሆነ መጣ። አፍንጫውን ወደ ምድር እያገደለ አስቸገረ። አብራሪዎቹ ይህንን ለማስተካከል በከፍተኛ ጥድፊያ ጥረት እያደረጉ ከአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ጋር በመገናኘት 14ሺህ ጫማ ላይ መቆየት እንደሚሹ ገለጹ።\n\nአውሮፕላኑ ቀና ሊል አልቻለም። ጭራሽ አልታዘዝ አለ። የጀመሩት በረራ ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ስላጋጠመው ወደ ተነሱበት ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ መመለስ እንደሚፈልጉ አሳወቁ። ከአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ወዲያውኑ ፍቃድ አገኙ። ይህ ሁሉ የሆነው በደቂቃዎች ልዩነት ነበር።\n\nአሁንም አብራሪዎቹ አውሮፕላኑ ካዘቀዘቀበት ከፍ ለማድረግ ጥረታቸው አልተቋረጠም፤ አውሮፕላኑ ግን በስሪቱ ግድፈት እንደሆነ በሚገመት መልኩ አሻገረኝ አለ። ይባስ ብሎ ቁልቁል መምዘገዘግ ጀመረ። በመጨረሻም አብራሪዎቹ ከበረራ ተቆጣጣሪዎች ጋር የነበራቸው ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ተቋረጠ።\n\nየአቶ ተወልደ ትዝታ\n\nከ150 በላይ ሰዎችን የያዘው የኢቲ302 የአውሮፕላን ሳይከሰከስ እንዳልቀረ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ስጋት ቢገባቸውም ለደቂቃዎች ተስፋ አልቆረጡም ነበረ። ከደቂቃዎች በኋላም የአሰቃቂው አደጋ መከሰት የማይሸሹት እውነት ሆነ። \n\nየአደጋውን መከሰት ቀድመው የሰሙት የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማሪያም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሰንበት ቅዳሴን እየታደሙ ነበር።... ", "passage_id": "6803eaae1bb4092621e7deb138cd63bc" }, { "cosine_sim_score": 0.4127592482983321, "passage": "ለተፈጠረው ስህተት ሆስፒታሉ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 18/2012 ዓ.ም (አብመድ) ድርጊቱ የተፈጸመው በደቡብ አሜሪካዊቷ ኢኳዶር በሚገኝ አንድ ሆስፒታል ነው፡፡ የ74 ዓመቷ አዛውንት በኮሮና ቫይረስ ታምመው በተኙበት መሞታቸው ተገልጾ ለቤተሰብ መርዶ ተላከ፡፡ መርዶም ብቻ አይለም በሀገሪቱ ልማድ መሠረት የሟች አስከሬን ተቃጥሎ አመድ ተሰጥቷቸው በጓሯቸው ቀብረዋል፡፡ ቤተሰቦችም እርማቸውን አውጥተው ለሳምንታት አዝነው መጽናናት ጀመሩ፡፡ከሦስት ሳምንታት በኋላ ግን ሞተዋል ተብለው ለወገኖቻቸው መርዶ የተነገረላቸው ወይዘሮ አልባ ሙሩሪ ከነበሩበት ጽኑ ሕሙማን ውስጥ ራሳቸውን ማወቅ ጀመሩና ነቁ፤ እናም ለሐኪሞች ‘‘እህቴን ጥሩልኝ’’ አሉ፡፡ ‘‘እህትሽ ማን ናት?’’ ሲባልም ማንነቷን ለሆስፒታሉ ሰዎች ተናገሩ፤ ለእህትም ጥሪ ቀረበ፡፡ እህትም ተጠርታ የእህቷን በሕይወት መኖር ሰማች፤ በጣም ተደሰተች፡፡ ለካስ የሌላ ሟች መረጃ ተቀይሮ ኖሯል ለቤተሰብ መርዶ የተነገረው፡፡ሆስፒታሉ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ ጠይቋል፤ በስህተት የተሰጠው የሟች አመድ ግን የማን እንደሆነ እስካሁን አልተረጋገጠም፡፡ ‘‘ከመዋጥ ማላመጥ፣ ከመሮጥ ማዳመጥ’’ የሚለው የኢትዮጵያ ተረት ለዚህ ሆስፒታል ለመርዶ መሮጥ ገላጭ ሳይሆን አይቀርም፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲበአብርሃም በዕውቀት", "passage_id": "ffabe72cce39409e98356b5f9c9d93d3" }, { "cosine_sim_score": 0.4023136918388553, "passage": "በሕይወት የተረፈው ቤተሰብ\n\nበሚያስገርም ሁኔታ በጠርሙሱ ላይ የነበረውን መልዕክት ሰዎች አግኝተው የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች ሕይወታቸውን መታደግ ችለዋል።\n\n• 'የእሳተ ገሞራ ቱሪዝም'፡ አፍቃሬ እሳተ ገሞራዎች\n\n• ሰዓትን በትክክል የመቁጠር ጠቀሜታ\n\nከርቲስ ዊትሰን፣ የፍቅር ጓደኛውና የ13 ዓመት ልጃቸው ባሳለፍነው ሰኔ ወር ላይ ነበር ወደ ማዕከላዊ ካሊፎርኒያ ግዛት በመሄድ የቤተሰብ ጉዟቸውን የጀመሩት። እቅዳቸው ደግሞ አሮዮ ሴኮ የተባለውን ወንዝ በመከተል መጨረሻ ላይ የሚገኘውን ፏፏቴ መመልከት ነበር። \n\nልክ ፏፏቴው ጋር ሲደርሱም በገመድ ታግዘው በመውረድ እዛው አካባቢ ጊዜያዊ መጠለያቸውን ሠርተው ለመቆት ነበር ያሰቡት።\n\nበሦስተኛው ቀን ግን ከትልልቅ ቋጥኞች ሥር መውጣት በማይችሉበት ሁኔታ እራሳቸውን አግኝተዋል። ቋጥኞቹ በሁለቱም በኩል 15 ሜትር ወደላይ ከፍታ ያላቸው ሲሆን፤ ይዘውት የነበረውም ገመድ ወደታች ለመውረድ እንጂ ወደላይ ለመውጣት የሚያገለግል አልነበረም።\n\nበእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ፤ እነሱ የነበሩበትና በቋጥኞቹ መካከል ያለው ቦታ ከወንዙ በሚመጣ ውሃ መሞላት ጀመረ። \n\n''ውሃው ከፍ እያለ ሲመጣና ምን አይነት አደጋ ውስጥ እንደገባን ስረዳ ልቤ ቀጥ ብላ ነበር'' ብሏል ከርቲስ ከሲኤንኤን ጋር ባደረገው ቆይታ። \n\n• የሠላም ተጓዧ ሉሲ (ድንቅነሽ) ምን ደረሰች?\n\nምንም አይነት የስልክ ኔትዎርክ በቦታው ስላልነበር የድረሱልን መልዕክት ማስተላለፍ እንኳን አቅቶት የቆየው ቤተሰብ በመጨረሻ ያለውን አማራጭ ለመጠቀም ወሰነ።\n\nበእጃቸው ላይ የነበረውን ጠርሙስ በመፈቅፈቅ ''በፏፏቴው በኩል መውጣት አቅቶን ተይዘናል፤ እባካችሁ ድረሱልን'' የሚል መልእክት ጽፈው ወደ ወንዙ ወረወሩት። \n\nመልዕክቱ የተጻፈበት ጠርሙስ\n\nጠርሙሱ ግማሽ ኪሎ ሜትር ያህል በወንዙ ላይ እየተንሳፈፈ ከተጓዘ በኋላ በአካባቢው ጉዞ እያደረጉ የነበሩ ሁለት ሰዎች ያገኙታል። ወዲያውም ጉዳዩን ለአደጋ ጊዜ ሠራተኞች ያሳውቃሉ።\n\nየአደጋ ጊዜ ሠራተኞችም ወዲያው ፍለጋቸውን የጀመሩ ሲሆን፤ እኩለ ሌሊት አካባቢ ሦስቱንም የቤተሰብ አባለት ከባድ የሚባል ጉዳት ሳይደርስባቸው አግኝተዋቸዋል።\n\nከርቲስ ዊትሰን እና ቤተሰቡ \"ሕይወታችን በመትረፉ እጅግ ደስተኞች ነን። ሕይወታችንን ያተረፉት እነዛ ሁለት ተጓዦችን አግኝተን ማመስገን እንፈለጋለን\" ብለዋል።\n\n ", "passage_id": "1a301882edfe0bea8d2a1fc1cd9e2bf0" }, { "cosine_sim_score": 0.40153623733860716, "passage": "የዚህች ሃገር ዋና ከተማ 14 ሚሊዮን ሰዎች አቅፋና ደግፋ ይዛለች። ሆኖም በፈረንጆቹ 2018 ከጠፉ 545 ሺህ መታወቂያዎች መካከል ሳይምለስ የቀረ የለም። ሁሉም ባለቤቶቻቸው ጋር በድጋሜ ተገናኝተዋል። እና መታወቂያ ምን ዋጋ አለው? ሊሉ ይችላሉ። 130 ሺህ ስልኮች የጣሉ ሰዎች ከእጅ ስልካቸው ጋር በሰላም ተገናኝተዋል። አሁንስ? ምን ይሄ ብቻ 240 ሺህ ዋሌት ቦርሳዎች የጣሉ ግለሰቦች ቤሳ ቢስቲን ሳይነካባቸው ተመልሶላቸዋል።\n\nምን ልባችንን አንጠለጠላችሁት ሃገሪቱን ንገሩን እንጂ እያሉ እንደሆነ እንገምታለን - ጃፓን ናት። ጃፓን ውስጥ የጠፋ ይገኛል፤ የተረሳ ይታወሳል። ሌላ ቦታ ዜና የሚሆነው የጠፋ ተመለሰ ነው። ፓጃን ግን ተቃራኒው ነው። \n\nየስነ-ልቡና ባለሙያው ካዙኮ በርኸንስ 'እኔ ሳን ፍራንሲስኮ ስኖር አንድ ግለሰብ ዋሌት መለሰ ተብሎ ቴሌቪዥን ላይ ሳይ ነበር' ይላሉ። ባለሙያው እውነት ብለዋል። የጠፋ የመለሰ የዜና ሲሳይ መሆኑ አይቀርም። ጃፓን ውስጥ ዜና መሆን ከፈለጉ የጠፋ አይመልሱ የሚል ምክር መስጠት አንሻም።\n\nካዙኮ፤ እምብርታቸውን የቀበሩት፤ ጥርሳቸውን የነቀሉት ጃፓን ነው። ሃቀኝነት ምን ያክል ቦታ እንዳለው አይዘነጉም። ጃፓኖች የጠፋ የሚመልሱት ወረታ ፈልገው አይደለም። እንደውም የጠፋ ዕቃ ሲያገኙ ለፖሊስ አስረክበው እነሱ ወደ ሥራ ያመራሉ። \n\nፖሊስ ያገኛቸውን ንብረቶች ባለቤቱን አፈላልጎ ያስረክባል። ባለቤቱ ካልተገኘ ይጠብቃል። ተጠብቆ ካልመጣ ዕቃ ከጥቅም ውጭ እንዲሆን ይደረጋል። \n\nኮባን በመባል የሚታወቁት የቶኪዮ አነስተኛ ፖሊስ ጣብያዎች\n\nቶኪዮ ውስጥ በየመቶ ስኩዌር ኪሎሜትር ርቀት 97 አነስተኛ ፖሊስ ጣብያዎች አሉ። ጣብያዎቹ ኮባን ይባላሉ። ይህ ማለት ጠፋብኝ ወይም አገኘሁ ብሎ ለማመልከት እጅግ ቀላል ነው። ሎንዶን ብትገቡ የምታገኙት 11 ብቻ ነው። \n\nየቶክዮ ፖሊስ መኮንኖች በትህትናቸው ይታወቃሉ። አዛውንትን መንገድ በማሻገርም የሚደርስባቸው የለም። ዜጎችም ወድቆ ያገኙትን ንብረት ለፖሊስ እንዲያስረክቡ ይበረታታሉ። ይህ ገና ከልጅነት የሚማሩት ሥነ-ምግባር ነው። \n\nአንዳንድ ንብረቶች ለፖሊስ ከተሰጡ በኋላ የንብረቱ ባለቤት ካልተገኘ ላመጣው ሰው በሽልማት መልክ ይበረከታል። የፖሊስ መኮንኑ ማሳሂሮ ታማሩ 'አንድ ታዳጊ አንዲት ሳንቲም ቢያገኝ ወደ ፖሊስ ይዞ ይመጣል፤ ፈላጊ ካለ [ምንም እንኳ አንዲት ሳንቲም ፈልጎ የሚመጣ ባይኖርም] ይመለሳል፤ ካልሆነ ግን ላመጣው ሰው በሽልማት መልክ ይሰጣል።'\n\nይህን ፅንሰ-ሐሳብ ለማረጋገጥ የተሰማሩ አጥኚዎች እንደ ጠፉ አስመስለው ቶኪዮ መንገድ ላይ ከጣሏቸው ስልኮች መካከል 88 በመቶው ተመልሰዋል። መሃል ኒው ዮርክ ከተጣሉት መካከል ግን 6 በመቶ ብቻ ናቸው ሊገኙ የቻሉት። ቶኪዮ ውስጥ ከሚጠፉ ዋሌቶች 80 በመቶ ይገኛሉ፤ ኒው ዮርክ ውስጥ ደግሞ 10 በመቶ ብቻ። \n\nቶኪዮ ውስጥ ቢጠፋም የማይፈለገው አንድ ንብረት ዣንጥላ ይመስላል። 338 ሺህ ዣንጥላዎች የጠፉባት ከተማ 1 በመቶ ብቻ ናቸው ጥላዬን ብለው የመጡት። ቶኪዮ ውስጥ የፕላስቲክ ዣንጥላዎች ርካሽ ከመሆናቸው የተነሳ በነፃ የሚቀመጡበት ሥፍራም አለ። \n\nምንም እንኳ ጃፓን የጠፋ የሚመለስባት ይሁን እንጂ የግልፅነት ችግር እንዳለ የሥነ-ልቡና ባለሙያው ያወሳሉ። ይህ ደግሞ የባሕል ተፅዕኖ ነው። ሰዎች ባሕል አክባሪና ፈሪ ናቸው ይላሉ። ነገር ግን ነገሮች እየተቀየሩ እንደሆነ ባለሙያው ያሰምራሉ። \n\nካዙኮ የጃፓናውያንን ሃቀኝነት ከቡድሃ እምነት ጋር ያይዙታል። ሃገሪቱ በሱናሚ በተናጠች ጊዜ እንኳን ያላቸው ለሌሎች ሲያካፍሉ ታይተዋል። ጃፓናውያን ለባሕላቸው ያላቸው አክብሮትም ለዚህ አስተዋፅዖ እንዳለው ይታመናል። ከግላዊ አስተሳሰብ ይልቅ አብሮነት ትልቅ ቦታ ይሰጠዋል። \n\n ", "passage_id": "34624927d6a9e77f2a7e4805d1642ff4" }, { "cosine_sim_score": 0.396175718140653, "passage": " ኧሯ! እንዴት ሆኖ እንዴት ሆኖ እኛንማ አይደፍርም! ብለን ነበር ደፈረን። በሩቅ ሆኖ የሰማነው ዜና ገስግሶ መጥቶ አጠገባችን ከደረሰ የወራት እድሜን አስቆጠረ። በሰው ሀገር ሲነገር፤ ሲወራ እኛ ዘንድ የማይደርስ መስሎን ተዘናግተንማል። እኛ ሀገር አይገባም ፤ ጥቁሮችን አይነካም በማለት እራሳችንን በማይሆን ተስፋ እያታለልን ቆይተናል። ቁርጡ ቀን ደርሶ በሀገራችን የቫይረሱን መገኘት እውነታ ሲነገር ሰምተን ላለማመን ያመነታነው ስንቶቻችን እንሆን? ታዲያ አስፈሪ ዝናውን አስቀድሞ በርካቶቻችንን ኮርኩሮ ሃሳብ በማሰንዘር ፤ ከሃሳባችን መደምደሚያ ሳንደርስ ከች ብሎ ጉድ ያደረገን እሱም አይደል ወይ ኮሮና። ስለ ቫይረሱ ያለን እውቀት እንደ ግንዛቤ የሚለያይ ነው። አንዳንዱ ህይወቱ ግድ ሰጥቶ ለራሱ ኖሮ ሌላውን ለማትረፍ የሚጥረው ነው። ሌላው ደግሞ ለራሱም ሆነ ለሌላው ግድ የሌለው ቢነገረው ቢዘከር ሰምቶ እንዳልሰማ አይቶ እንዳላየ የሚሆን ነው። ራሱን በመኖርና ባለመኖር መካከል ከቶ በደመነፍስ እንደሚኖር ሰው ቫይረሱ ምንም እንደሚያመጣ የሚናገርም ዛሬ ድረስ አልጠፋም። ሰውን ለማዳን ራሱን ያልሰሰተውን ተመልክተን እሰየው በርታልን ጓድ እንዳላልን ሁላ ፤ በግዴለሽነት የሚኖረውን ደግሞ በትዝብት እያየን ከማለፍ ለመምከር የሞከርን እንኖራለን። የሚጠነቀቀውም ሆነ ግዴለሹ፤ የአንዱ ጤንነት የሌላው መኖር ዋስትና ነው ። የሰው ልጅ በምድር ላይ የሚኖረው ለራሱ ብቻ አይደለም፤ ለሌሎችም ነው። አንዱ ከሌለ የሌላው መኖር ትርጉም አልባ ነውና ። ህይወት ጣዕም የሚኖራት በመኖር ነው። መኖር ትርጉሟ ሙሉ የሚሆነው አንዳችን ለአንዳችን በሚኖረን አብሮነት ፤ መረዳዳትና መደጋገፍ ነው። ለዚህ ዋንኛው ደግም የኔ ጤንነት ሲጠበቅ የጎረቤት፤ የአካባቢዬ ፤ የሀገር፤ የሁሉም ጤና መሆን ግድ ይላል ። ታዲያ አለመታዘዛችን ከምን የመነጨ ይሆን? ለመኖር ራሳችን ከመጠበቅ ሌላው አማራጭ ይኖር ይሆን። ታላላቆቻችን፤ አባቶቻችን ማድመጥ፤ መደማመጣችንን እሴቶቻችንን ማን ነጠቀን? ለምን ረሳነው? በራሳችን ፈርደን በሌሎችም የመጨከን አባዜን ከየት አመጣነው? የሰውን ልጅ ሳይመርጥ ከምድረ ገጽ እያጠፋ ያለው ይህ ጨካኝ ቫይረስን እንዴት ልባችንን ሊያደነድን ቻለ። ሰው የሚችለውን ነውና የሚታዘዘው እራሳችንን እንመርምር ለመለወጥ መትጋት አለብን። የማንችለውን ትተን የምንችለውን መምረጥ ፤ ዛሬን መኖር ለነገ ተስፋ ነው። የእኛ ጥንቃቄ ለወገን መሆኑ ማመን አለብን። ነጭ፤ ጥቁር፤ ዘመድ፤ ባዕድ እያልን ራሳችንን ሳንከፋፈል ከስጋት ራስን ጠብቆ በማስመለጥ አብሮ ማምለጥ ይቻላልና ነው። ካለበለዚያ ግን “ከኑግ ጋር ያለህ ሰሊጥ አብረህ ተወቀጥ” ከሆነ ጉዳይ የታሪክ ተወቃሽ መሆናችን አይቀርም። መቼም ቫይረስ በሀገራችን ከተከሰተ ማግስት ጀምሮ ብዙ ለውጦችን፣ አዳዲስ ነገሮችን ታዝበናል። ለመከላከል የሚረዱን እጅን በሳሙና ቶሎ ቶሎ በደንብ መታጠብን ፤ ፊት በእጅ አለመንካት፤ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ በዋናነት ከህክምና ባለሙያዎች የሚሰጡትን ምክሮች ተግባራዊ ለማድረግ ተሞክሯል። ለራሱ ያለ ራሱ ተጠንቅቆ ሌላውን ለማዳን እየጣረ እየተጋ ታይቷል። ይገርማችኋል! ለዛሬ ትዝብቴ መነሻ የሆኑት ይህንን የሰሙ የማይመስሉ የሰፈሬ ወጣቶች ናቸው። በከተማችን የሚገኙ በርካታ ወጣቶች በጎ ተግባራት ላይ በመሳተፍ ከወገናቸው ጎን የቆሙበትን አይተናል፤ ሰምተናልም። የነገ የሀገሪቱ ተስፋዎች መሆናቸውንም አስመስክረዋል። የኔ ሰፈር ወጣቶች ግን ቫይረስ መኖሩን አልሰሙም!! በአንድ ላይ በጋራ በመሆን መጠጥ ይጠጣሉ ፤ ጫት ይቅማሉ፤ መንገድ ዳር ተዛዝለው በሚባል ሁኔታ ሆነው ያወጋሉ። የቫይረሱ የተከሰተ ሰሞን አልነበሩም፤ ጠፍተው ነበር ። እሰየው አልኩኝ፤ ራሳቸውን ለመከላከል ወስነው ቤት ለመቀመጥ የከተሙ መስሎኝ። አልሰሜን ግባ በለው አሉ። ለካ የቦታ ለውጥ በማድረግ ከሰው አይን ዞር ብለው ነበር። ታዲያ እኔም የግዴታዬን ለመወጣት ወደእነሱ አመራሁ። በእግዜር ስላምታ ተቀላቀልኳቸው። ስለቫይረሱ አስከፊነት የነሱ መጠንቀቅ ለሚወዷቸው ሁሉ ፤ ለወላጆቻቸው፤ ለሰፈራችን ሁሉም እንደሆነ አስረዳኋቸው። ለማዳመጥ ፈቃደኛ ባልሆነ ጆሮ ሰሙኝ ። መልስ አልሰጡኝም። አንደኛው እሺ አለኝ ቀልድ በተሞላበት ፌዝ ። በእውነት አመመኝ። ለምን አትተሳሰቡም እርስ በርሳችሁ እንኳን አትዋደዱም አልኳቸው። እሺ ሌላው ቢቀርስ ለምን አትታዘዙም አልኩት? አቀርቀረው ስልካቸውን መጎርጎር ተያያዙት ። ትቻቸው ስሄድ መታዘዝ ከመሰዋዕትነት ይበልጣል አልኩ ሰምተውኛል፤ ግን ዝምታን መርጠዋል። ለብቻዬ እንዳስብበት የቤት ስራ የሰጡኝ ወጣቶች ዞር ብዬ በማየት ጉዞዬን በሃሳብ ቀጠልኩ። “ለምን ይሆን የተከለከለ ነገር የሚያምረን?” አልኩኝ ለራሴ ። ወደ አፈጣጣራችን ተመለስኩ ለካ አዳምን ከገነት ያስባረረው አታድርግ የተባለው በማድረጉ ነው። እኛም ዛሬ ለመቅጽበት ለሚያልፍ ቀን ብለን አታደርጉ የተባልነውን በማድረግ በጎ ተግባር እንደፈጸመ ጀግና በየአደባባዩ እንታያለን። ማንንም መስማት አንፈልገም፤ እራሳችንን ብቻ ካልሆነ በስተቀር ፤ ራሳችንን በቅጡ አውቀን ብናዳምጥ ጥሩ ነው። በዓለም ያሉ ሀገራት እንደኛ አይነት ተው ተብለው የማይሰሙ ዜጎች በመያዛቸው ነው። ዛሬ ለመስማት የሚቀፍ ዜና እየሰማን የምንገኘው። እነሱ ቢጸጸቱም ወደ ኋላ ሊመልሱት የማይችሉት ነገር ሆኖባቸዋል። ለኛ ትምህርት መሆን አለባቸው። እኛ ላይ በቅድሚያ ያልተፈጸመብን መሆኑን እያመሰገን ከሰማነው፣ ካየነው ቀድሞ መገኘት የግድ ይለናል። ጊዜው ፈጣን ነው ፤ ዛሬ ላይ እንኳን ቆመን ነገን ለማየት በተሰጠን መልካም እድል መጠቀም አለብን። ያለመታዘዛችን ዋጋ እንዳያስከፍል መበርታት ያስፈልገናል። ለዚህም ቀኑ ዛሬ እንጂ ነገ አይደለም። የቤት ስራን ከወዲሁ በመፈጸም ለወገን አለኝታነታችን በመግለጽ እራስን ሆኖ መገኘት፤ ታዝዞ መታዘብ ማስተማር ፤ቀዳሚ ሆኖ ለሌሎች አርአያ በመሆን መስመሩን በመጥረግ ከመስመሩ ያፈነገጡትን መመለስ ይገባል። የዛሬ ሁላችንም አብሮነትና ትብብርን አንዱ ለአንዱ መኖር ግድ ይሆናል። ታላላቆቻችንን በማስቀደም እነሱን አድምጠን ከዚህ አስከፊ አደጋ ማምለጥ ይኖርብናል። አብረን ስንሆን፣ ስንተባበር፣ ስንደማምጥ፤ ስንረዳዳ ያምርብናል። ባህሩን አቋርጠን መሻገር እንችላለን። የሰው ልጆችን እየጠረገ ያለውን አስከፊ ወረርሽን ለመከላከል ወኔ አቅም ጉልበት ይኖረናልና ። መጪው ጊዜ መልካም ዜና የምንሰማበት ጊዜ ይሁንልን ። አዲስ ዘመን ሚያዝያ 19/2012 ወርቅነሽ ደምሰው", "passage_id": "d7ff0b5545f060e154c21078eb959f90" }, { "cosine_sim_score": 0.38821990291336184, "passage": "ወደ\nጉዳይ ለመሄድ ማለዳ ብትነሱ መብራት የለም፣ ለመተጣጠቡም ቢሆን ከቧንቧው ጠብታ አይኖርም። ይህንን ተከትሎም ቁርስ አይኖር ይሆናልና እንዲሁ መንገድ ይጀመራል፤ ነገር ግን ታክሲም የለም። ከረጅም ጥበቃ በኋላ ቢመጣም ቅሉ «በዚህ በኩል መንገድ የለም» በሚል ምልክት አቅጣጫ ይቀየራል። «ታክሲ ለምን ጠፋ» ብለው ቢጠይቁ «ነዳጅ ስለሌለ» የሚል መልስ ይሰጥዎታል። ለጉዳይ\nማስፈጸሚያ ገንዘብ ማውጣት ቢፈልጉም በኔትወርክ አለመኖር መገልገል እንደማይችሉ ያሳውቅዎታል። እንደምንም እግርዎ ከጉዳይዎ ቢደርስም ደግሞ «ጉዳይ ፈጻሚው የለም» ይባላሉ። በብስጭትም ይሁን ተስፋ በመቁረጥ ከአንድ ስፍራ አርፈው፤ እህል ውሃ ሊሉ ቢፈልጉም ከግድግዳው የተለጠፈው የሚያስጎመጅ ምግብ እንደሌለ ይነገርዎታል። ዓይኖን\nከቴሌቪዥን መስኮት አሊያም ጆሮዎን ከራዲዮ ቢያዋድዱም ነገር ሁሉ በ«የለም» የታጀለ ሆኖ ያገኙታል። ሁሉም በየራሱ «ለውጥ የለም፣ የሥራ ዕድል የለም፣ የህግ የበላይነት የለም፣ የትምህርት ጥራት የለም፣ ሃገር ወዳድነት የለም፣ የሥራ ተነሳሽነት የለም፣ ፍትህ የለም፣ በጀት የለም፣ የሰው ኃይል የለም፣ …» ሲል ትታዘባላችሁ። እኔ ግን እላለሁ፤ ከየለም ባሻገር ያለውን መኖር የሚያይ ሁነኛ ሰው የለም። አንድ\nነገር በተለያዩ ምክንያቶች ላይገኝ አሊያም ሊጠፋ ይችል ይሆናል። ነገር ግን በነገርየው እግር ሊተካ የሚችል ሌላ አማራጭ መኖሩ የግድ ነው። አማራጭ ማየት ተስኖን ይሁን «የለም»ን ለምደነው እንጃ፤ «ለምን የለም?» አንልም። መብታችንና ከግዴታችን ተቀላቅሎብናል። መቼም ለጉዳይ በሄዳችሁበት ቢሮ «ኃላፊው የሉም» ተብላችሁ ሳትመላለሱ አልቀራችሁም።ኃላፊነታቸው\nሠራተኛን መምራትና ህዝብን ማገልገል ሆኖ ሳለ፤ የተሰጣቸውን ወንበር ቆልፈውበት ሲያበቁ «የሉም» ማስባል አያናድድም?ጤናችሁ ታውኮ ወደ ህክምና ስፍራዎች አቅንታችሁ የመብራት አለመኖርን እንደመንገር ቀለል ተደርጎ «ዶክተሩ የሉም፤ ነገ ተመለሱ» ተብላችሁ አታውቁ ይሆን? እስኪ አስቡት ከውጋትና ከከፍተኛ ስቃይ የሚታደገውን ለፈለገ ታማሚ ይህ ምን ማለት እንደሆነ። ከህመሙ ብዛት ዓይኑን መግለጥ አቅቶት ተስፋን በጭላንጭል የሚመለከት በሽተኛ፤ ሞትን በቀጠሮ ያቆይ ይመስል «አድረህ ተመለስ» መባሉ አያቆስልም? ታዲያ ይህ ከእኛም አልፎ የውጭ ዜጎች ኢትዮጵያ ውስጥ ቆይታ ቢያደርጉ በቅድሚያ የሚለምዱት ቃል «የለም» የሚለውን ነው እየተባለም በማህበራዊ ድረ-ገጾች ይፌዛል። ምክንያቱ\nደግሞ «መብራት የለም፣ ውሃ የለም፣ ኔትወርክ የለም፣…» የሚሉትን በተደጋጋሚ ስለሚሰሙ ነው። አሁን አሁንማ «የለም» የሚለውን ምላሽ ከመደጋገማቸው የተነሳ ቋሚ መላ የዘየዱለትም አሉ። የእኔ የተመለከትኩትን ላውጋችሁ፤ እንደሚታወቀው የነዳጅ ማደያዎች ረጃጅም የመኪና ሰልፎችን ማስተናገድ ከጀመሩ ሰነባብተዋል። አብዛኛውን\nጊዜም አንዱን የነዳጅ ዓይነት ሊጨርሱ አሊያም ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት ላይሰጡ ይችላሉ። ይህንን ለአሽከርካሪዎች ለማሳወቅ በካርቶን አሊያም በተገኘው ቁስ ላይ «… የለም» የሚል ጽሑፍ አስፍረው አንዳች ነገር ላይ ይሽጡታል አሊያም በድንጋይ ደጋግፈው በሚታይ መልኩ ያስቀምጣሉ። እኔ ከምመላለስበት መንገድ ዳር የሚገኝ አንድ የነዳጅ ማደያ ታዲያ «የለም» ማለቱ ቢጸናበት ጎላ ባለ ባነር «ቤንዚን የለም» ብሎ ለማሳተም መብቃቱን ታዘብኩ። ወገን\nይህንን እንደቀልድ እናየው ይሆናል፤ ሳናስበው ግን አሉታዊ ነገርን በውስጣችን እያሰረጽን ነው። አሁን እያየነው ያለነው አለመኖር እየዋለ ሲያድር ከምን ይደርስ ይሆን? ነገስ ምን «የለም» እንባል ይሆን? የሚለው ያሳስባል እኮ። በእርግጥ እግረ መንገድ በሚሰጡ ማብራሪያ እና ትንታኔዎች ለጎደሉ ነገሮች ምክንያት የሃገሪቷ ወቅታዊ ሁኔታ አስተዋጽኦ አለው የሚል ሃሳብ ይነሳል። ምክንያቱ\nምንም ቢሆንም ግን፤ ከችግራችን አሻግረን መመልከት እንዳልቻልን ቁልጭ አድርጎ ያሳየናል። ከግለሰብ እስከ ህዝብ፤ ከተቋማት እስከ መንግሥት አለመኖርን ተላምደንዋል። ለዚህ ማሳያ የሚሆነው ደግሞ «የለም» ሲባል ሲሉን እና ስንባል እንደ ተራ አሊያም እንደተለመደ ነገር መቀበላችን ነው። ድሮ ድሮ ተስፋ አሊያም መልካም ዜና ሲነገር ነበር ከአንገት ቀና ከድምጸትም ወፈር የሚደረገው። አሁን ነገሩ ሁሉ የተገላቢጦሽ ሆኖ መርዶ የመሰለን ዜና ከይቅርታ ሳያገናኙ መንገር ተለምዶ ሆኗል። «ጽድቁ\nቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ» እንዲሉ «የለም» ባዮች ዓይናቸውን እንኳን ሰበር ቢያደርጉ ግን ምን አለ? ጥፋተኝነት ለምን አይጎበኛቸውም? በድክመታቸው አሊያም በስህተታቸው እንደፈጠሩት ቢያምኑስ ምን ይጎድልባቸዋል? ይቅርታ ጠይቀውን ትብብር እንድናደርግላቸው መጠየቅስ ስልጣኔ አይደለም? እኛም ብንሆን፤ በመንቀፍ፣ በማማረር፣ በማጥላላት፣ እምቢና የለም በማለት፣ … መቼም ቢሆን የተቃና ህይወትን ማግኘት አንችልም። አዳዲስ ሃሳቦችን በማመንጨት፣ ተነሳሽነትን በመፍጠር እንዲሁም መፍትሔ አመንጪ በመሆን «የለም»ን፤ በ«አለ» ስለመተካት መማር አለብን። ሳናስብ ከእሳቤያችን፣ ከእይታችን እና ከአንደበታችን የተዋህደውን አሉታዊ መልስ አርቀን ለመጣልም መጣር ይገባናል። በየትኛውም\nነገር ውስጥ መልካም ነገር መኖሩን እንዲያስብ አዕምሮን ማሰልጠንም ተገቢ ነው። መልካም እሳቤ አማራጭ የማይገኝለት የደስታ ምንጭ ነውና የማይበጀንን ከእኛ ወዲያ ማራቁን እንማር። ስኬታማ ሰዎች እርስ በእርሳቸው ይገነባባሉ፣ ይተጋገዛሉ፣ ይደናነቃሉም። እንዲሳካልን ከፈለግንም «የለም» ከማለታችን በፊት አማራጭ እንፈልግ፤ «የለም» ሲሉንም «መፍትሔውስ?» ብለን እንጠይቅ።አዲስ ዘመን ግንቦት 19/2011ብርሃን\nፈይሳ", "passage_id": "e54940618ca8afdda00b2e67a8a0c954" }, { "cosine_sim_score": 0.3850007791187797, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 8/2012 ዓ.ም (አብመድ) ጊዜው 1968 (እ.አ.አ) ነው፤ በወቅቱ በኬንያዋ የኢኩምቢ መንደር ነዋሪ የነበረው የ30 ዓመት ጎልማሳ በጠዋት ተነስቶ ሰፈሩን ለቅቆ ወጣ፡፡ የትና ለምን እንደሚሄድ ለቤተሰቡ አባላት ሳይናገር ነበር ውልቅ ያለው፡፡ሰውየው በጠዋት ተነስቶ ከቀየው የተሰወረው ባለቤቱንና ስድስት ልጆቹን ጥሎ ነበር፡፡ ባለቤቷ ድንገት ጥሏት የጠፋው ዋንጂሩ ሙቱ እርሟንም ሳታወጣ፣ ተስፋም አጥታ ለዓመታት በብቸኝነት ልጆቿን ማሳደጉን ተያያዘችው፡፡ወደቤቱ ከዛሬ ነገ ይመለሳል እያለች ተስፋ ያደረገችው ባለቤቷ ፍራንሲስ ሙቱ ቼግን አንድ ቀን የሆነ አካባቢ ገበያ በሄደችበት መኖሩን ሰማች፡፡ የሌላ ቀን ስንቅ ቋጥራ፣ ሥራዬ ብላ ፈልጋ በአካል ልታገኘው አለ ወደተባለበት ከተማ አቀናች፤ ግን ከዚህችም ከተማ ኮበለለና ጠፋት፡፡", "passage_id": "1fc613ec136c662b77536575e20d0f1d" }, { "cosine_sim_score": 0.3798198998568552, "passage": "ዛሬ ጠዋት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ ቦይንግ 737 አውሮፕላን ተከሰከሰ፡፡በዚህ የመከስከስ አደጋ የሰው ህይወት ማለፉም ነው የተነገረው፡፡የአደጋውን መንስዔና የተጓዦችን ብዛት ያልጠቀሰው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ በአደጋው ቤተሰቦቻቸውን ላጡ ሁሉ በመንግስትና በኢትዮጵ ህዝብ ስም መፅናናት ተመኝቷል፡፡አውሮፕላኑ ቢሾፍቱ አካባቢ የተከሰከሰ ሲሆን፥ የነብስ አድን ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል።እስካሁን ከአደጋው በህይወት ስለተረፈም ሆነ ስለ ሞተ ሰው መረጃ እንደሌለም አስታውቋል። ", "passage_id": "6b10d0a8e0794e9a78af77904586cfb6" }, { "cosine_sim_score": 0.373781304382402, "passage": "ካፒቴን ተስፋይ አየር መንገድ የበረራ መምሪያ ኃላፊ በመሆን ለአምስት ዓመታት አገልግለዋል።\n\nካፒቴን ተስፋይ ወላጅ አባታቸው በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት በጁሩንድ (ገንዘብ ሚኒስቴር) ውስጥ የአገር ውስጥ ገቢ ሹም ስለነበሩ ትምህርታቸውን የተከታተሉት ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር ነበር።\n\nማይጨው ከተማ ውስጥ የተወለዱት ካፒቴን ተስፋይ፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በተንቤንና መቀለ ተከታትለዋል። \n\nየሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአፄ ዮሐንስ ትምህርት ቤት ተምረዋል። የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ጥሩ ውጤት በማምጣታቸው በ1966 ዓ. ም. ወደ አዲስ አበባ አምርተው ነበር። \n\nወቅቱ ንጉሡ ከሥልጣናቸው ወርደው ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የተተካበት እና ሁኔታው ያልተረጋጋ ስለነበር ከወንድማቸው ውስ ጋር ቤትጥ ቁጭ ብለው ይውሉ እንደነበር ያስታውሳሉ።\n\nአንድ ቀን አንድ የጎረቤት ልጅ፣ ‘ፓይለት ለመሆን ስልጠና መወስድ የምትፈልጉ ተመዝገቡ’ የሚል ማስታወቂያ መለጠፉን ነገራቸው። \n\nየያኔው ተማሪ ተስፋይ ግን ብዙም ደስተኛ አልነበሩም። ቢሆንም ግን ቁጭ ብሎ ከመዋል ለምን አልሞክርም በሚል ለመወዳደር ማመልከታቸውን ያስታውሳሉ። \n\nበወቅቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአብራሪነት ስልጠና ወስዶ ለመቀጠር ካመለከቱት 600 ያህል ወጣቶች በፈተና ተጣርተው መጨረሻ ላይ 8 ልጆች አለፉ። ከእነዚህም መካከል አንዱ ተስፋይ ነበሩ።\n\nበዚሁ መልኩ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥራቸውን አሀዱ ብለው ጀመሩ። \n\nካፒቴን ተስፋይ ሥራ ሲጀምሩ ከሁለተኛ የዓለም ጦርነት የተረፉትን ‘ዲሲ ስሪ’ (ዳኮታ) አውሮፕላን ማብረር መጀመራቸውን ያስታውሳሉ። \n\nበኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀጠረ ጀማሪ አብራሪ ለአንድ ዓመት ረዳት አብራሪ በመሆን መሥራት ስለሚጠበቅበት ረዳት አብራሪ ሆነው አገልግለዋል።\n\nካፒቴን ተስፋይ፤ በአሁኑ ሰዓት ‘ትሪፕል ሰቨን’ (ቦይንግ 777) የሚያበሩ የድርጅቱ አንጋፋ ፓይለት ናቸው። \n\nአውሮፕላን አየር ላይ እንዴት 'መንሳፈፍ' ቻለ?\n\nአውሮፕላን ሰው ጭኖ እንደምን በአየር ላይ መንሳፈፍ ቻለ? በሚል ታዳጊ ልጆች መንደር ውስጥ ይከራከራሉ። አንዱ በክንፍ ታግዞ ነው የሚበረው ይላል። ሌላኛው ደግሞ በሞተር ምክንያት ነው የሚበረው ብሎ ይከራከራል። \n\nቀጥለው ለምን ዘበኛውን አንጠይቅም? በማለት አጠገባቸው የነበሩትን አዛውንት ጠየቁ። የተከራከሩበትን ርዕስና የየራሳቸውን ግምት በማቅረብ፤ አዛውንቱ ማንኛቸው ትክክል እንደሆኑ ፍርድ እንዲሰጧቸው በጽሞና ጠበቁ።\n\nአጋጣሚ ሆኖ ዘበኛው ‘ሁሉንም ነገር አውቃለሁ’ ባይ ስለነበሩ፤ ሁላችሁም ተሳስታችኋል በማለት የሚከተለውን መልስ ሰጡ።\n\nሁለት አጋንንቶች አሉ። አንዱ የመሬት ሁለተኛው ደግሞ የሰማይ በመባል ይከፈላሉ። መሬት ላይ ያለው ጋኔን አውሮፕላንዋን አንደርድሮ ከመሬት ያስነሳትና ‘ያዝ እንግዲህ ተቀበል’ ብሎ ሰማይ ላይ ላለው ጋኔን ያስረክበዋል። ሰማይ ላይ የቆየው ጋኔን ደግሞ አውሮፕላንዋን ይዞ ይበርና ልታርፍ ስትል አንተ ደግሞ በፊናህ ተቀበል ብሎ መሬት ላይ ላለው መልሶ ይሰጠዋል። \n\nአዛውምቱ “መልሱ ይህ ነው። በማታውቁት ነገር ጥልቅ አትበሉ” አሏቸው።\n\nካፒቴን ተስፋይ ይህንን ገጠመኝ አብዱል ከሚባል ጓደኛቸው የሰሙ ዕለት ፈገግ ማለታቸውን ይናገራሉ። \n\nዋናው የአውሮፕላኑ በአየር ላይ ያለ ችግር መንሳፈፍ ምስጢሩ ሞተርና ክንፍ ላይ የሚገኘው ‘ኤሮ ዳይናሚክ’ ነው ሲሉ ለቢቢሲ በአጭሩ መልሰዋል። \n\n45 ዓመታት በሰማይ ላይ\n\nቀደም ሲል በኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንብ መሠረት አንድ ካፒቴን 60 ዓመት ሲሞላው ጡረታ ይወጣል። አሁን ላይ ወደ 65 ዓመት ከፍ እንዲል መደረጉን ካፒቴን ተስፋይ ይገልጻሉ። \n\nበዚህ መሠረት ካፒቴኑ በያዝነው ጥቅምት ወር ውስጥ... ", "passage_id": "3770e500d5049822c369eb2ee0c6dbd3" }, { "cosine_sim_score": 0.36923082253291295, "passage": "በዚህም በቦይንግ 737 ማክስ ላይ ያለው አውሮፕላኑ ዝግ እንዳይል ወይም እንዳይቆም የሚያደርገው የአውሮፕላኑ ሥርዓት የ157 ሰዎችን ህይወት ለቀጠፈው አደጋ ምክንያት እንደሆነ እየተነገረ ነው። \n\n• ቦይንግ ተከሰሰ፤ ሰለአደጋው ተጨማሪ መረጃዎች እየወጡ ነው \n\nአደጋው ከመድረሱ በፊት በሁለቱ አብራሪዎች መካከል የተደረገን ምልልስ ጠቅሶ ዎል ስትሪት ጆርናል እንደዘገበው፤ የአውሮፕላኑ የሬዲዮ ግንኙነት ከመቋረጡ በፊት አንደኛው አብራሪ \"ቀና አድርገው! ቀና አድርገው!\" በማለት ለባልደረባው ሲናገር ተሰምቷል።\n\n• ቦይንግ ተከሰሰ፤ ሰለአደጋው ተጨማሪ መረጃዎች እየወጡ ነው \n\nበአውሮፕላኑ ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለውን ሥርዓት አብራሪዎቹ ቢጠቀሙም አደጋውን ለማስቀረት እንዳልተቻለ እየተደረገ ላለው ምርመራው ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለጋዜጣው ተናግረዋል። \n\nአደጋ ከደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይን 737 ማክስ አውሮፕላን የበረራ መረጃ መሰብሰቢያ ሳጥን ውስጥ ከተገኘ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ መሰረት አደጋው ከመድረሱ በፊት እያሽቆለቆለ ያለውን አውሮፕላን ሊታደግ ይችላል የተባለው የአውሮፕላኑ ሥርዓት እንዲሰራ ተደርጎ እንደነበር አመልክቷል። \n\n• \"የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም\" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ \n\nዘ ዎል ስትሪት ጆርናል የተባለው ጋዜጣ ስለአደጋው የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት ስማቸው ያልተጠቀሱ ምንጮችን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው የአውሮፕላኑ ከፍታና ዝቅታ ለመቆጣጠር እንዲያስችል ተደርጎ የተሰራው የኮምፒውተር ሥርዓት ችግር እንዳለው አመልክቷል። \n\nበኢትዮጵያው አውሮፕላን ላይ ምን ተከሰተ?\n\nየኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን የበረራ ቁጥር ኢቲ302 መጋቢት 1/2011 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ጠዋት 2፡38 በመነሳት ሁለት ሰዓት ብቻ ለሚፈጀው በረራ ወደ ናይሮቢ ፊቱን ቢያዞርም ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ችግር ገጥሞታል። \n\nአውሮፕላኑ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከተነሳ ከስድስት ደቂቃዎች በኋላም 48 ኪሎሜትሮችን ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምሥራቅ ተጉዞ ከቢሾፍቱ አቅራቢያ ባለችው ቱሉ ፈራ መንደር ውስጥ ነበር ወድቆ የተከሰከሰው። \n\n• \"በመጨረሻ ላይ ሳትስመኝ መሄዷ ይቆጨኛል\" እናት \n\nየኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላኑ ዋና አብራሪ ያሬድ ጌታቸው ችሎታን በተመለከተ አብራሪው ከ8ሺህ ሰዓታት በላይ የማብረር ልምድ እንዳለው በመጥቀስ \"የሚያስመሰግን ብቃት\" አለው ብሏል። \n\nአደጋው በደረሰበት ዕለትም አብራሪው ያሬድ ጌታቸው ችግር እንደገጠመውና ተመልሶ ለማረፍ ለበረራ ተቆጣጣሪዎች መልዕክት አስተላልፎ ነበር።\n\nየቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አውሮፕላኖች ከበረራ ታግደዋል\n\nጥያቄ ውስጥ የወደቀው ኤምካስ ምንድን ነው? \n\nከዚህ አደጋ ጋር በተያያዘ የአውሮፕላኑ የደህንነት መጠበቂያ ሥርዓት ለሚደረገው ምርምራ ዋነኛው ጉዳይ ሆኗል። \n\nኤምካስ የተባለውና አውሮፕላኑን በከፍተኛ ሁኔታ ወደላይ እንዳይወጣ ወይም ወደታች እንዳያሽቆለቁል ለመቆጣጠር እንዲቻል ተብሎ የተሰራ ሥርዓት ነው። \n\nበአውሮፕላኑ ዝግ ሲል በትክክለኛው አቅጣጫ እንዲበር ለማስቻል የሚፈለገውን ኃይል ለማግኘት ወደ ላይ ወይም ቁልቁል በመሄድ ወደሚፈለገው ከፍታ ይመለሳል። ይህ ሳይሆን ከቀረ ግን በአውሮፕላኑ ክንፎች በኩል ያለውን የመቆጣጠሪያ አቅም በመቀነስ አውሮፕላኑ እንዲወድቅ ሊያደርገው ይችላል። \n\n• አደጋው ስፍራ በየቀኑ እየሄዱ የሚያለቅሱት እናት ማን ናቸው? \n\nበተለመደው ሁኔታ አውሮፕላኑን ከዝግታ ለማውጣት አብራሪው የአውሮፕላኑ አፍንጫ ወደታች እንዲያዘቀዝቅ ያደርጋል። አደጋው በደረሰበት ቦይንግ 737 ማክስ አይነት አውሮፕላኖች ላይ ያለው የመቆጣጠሪያ ሥርዓት... ", "passage_id": "b705eac024415b5d347529b83f0646d5" } ]
13a9425dbd451b702e4ce4383f7c705e
0402e2304c04df9f64318c84f9fc1812
ጦማሪያኑ ከተመሠረተባቸው የሽብርተኝነት ድርጊት ወንጀል ክስ በነፃ ተሰናበቱ
ከሚያዝያ 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ላለፉት 18 ወራት በእስር ላይ የነበሩት ጦማሪያን፣ ጥቅምት 5 ቀን 2008 ዓ.ም. የተመሠረተባቸውን የሽብር ድርጊት ወንጀል ክስ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ ተወሰነ፡፡ከታሰሩ ጀምሮ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የመሠረተባቸውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ በነፃ እንዲሰናበቱና በዕለቱ እንዲፈቱ ትዕዛዝ የሰጠው ጦማሪያን አቤል ዋበላ፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ አጥናፍ ብርሃኔና በሌለችበት የተከሰሰችው ሶሊያና ሽመልስ ናቸው፡፡ ጦማሪ በፈቃዱ ኃይሉ የተከሰሰበት የወንጀል ሕግ ተቀይሮ እንዲከላከል ብይን ተሰጥቷል፡፡ፍርድ ቤቱ በሰጠው ብይን እንደገለጸው፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ ያቀረባቸው የሰውም ሆኑ የሰነድ፣ የኦዲዮና ቪዲዮ ማስረጃዎች እንደ ክሱ የሚያስረዱ ሆነው አልተገኙም፡፡ ወይም ምንም ዓይነት ቅርርብ የላቸውም፡፡ በመሆኑም መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ ብይን ሰጥቷል፡፡ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ግን ለፖሊስ በሰጠው የተከሳሽነት ቃል፣ ‹‹የኢትዮጵያ መንግሥት (ኢሕአዴግ) በምርጫ ወይም በሰላማዊ ትግል የሚወገድ ስላልሆነ፣ በሁከትና በሕዝባዊ አመፅ መወገድ አለበት፡፡ አምኜ እንደ ግብፅ ሁከትና ብጥብጥ በኢትዮጵያም እንዲከሰት ቀስቃሽ ጽሑፎችን ጽፌያለሁ፤›› ብሎ የእምነት ቃል መስጠቱን ፍርድ ቤቱ በንባብ አሰምቷል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በተከሳሹ ላይ የሚያስረዱ ከኢንተርኔት ያቀረባቸው ጽሑፎችም፣ ተከሳሹ ለፖሊስ ከሰጠው ቃል ጋር ተያያዥነት እንዳላቸውና የሚደግፉ መሆናቸውን በመግለጽ እንዲከላከል ብይን ሰጥቷል፡፡ፍርድ ቤቱ ብይን ከሰማ በኋላ የተከሳሾች ጠበቃ አቶ አመሐ መኮንን ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት አቤቱታ፣ ተከላከል የተባለው ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ይከላከል የተባለበት የሕግ አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክለው፣ አቅሙን ያገናዘበ ዋስ እንዲፈቀድለት ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም በዋስትና ጉዳይ ላይ ተወያይቶ ለማሳወቅ ለጥቅምት 10 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ዓቃቤ ሕግ በብይኑ ላይ ይግባኝ ስለማለቱ ተጠይቆ ፍርድ ቤቱ የሰጠው ብይን እርስ በርሱ እንደሚጋጭ በመጠቆምና የተሰጠው ብይን የቀረበውን ማስረጃ ያላገናዘበና በአግባቡ ያልተመዘነ መሆኑን በመግለጽ፣ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ማለቱን አስታውቋል፡፡ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ብይን በሚመለከት አስተያየታቸውን የሰጡት ጠበቃ አመሐ መኮንን ‹‹ብይኑ ከግለሰብ ችሎታ አንፃር ከታየ በበለጠ በተሻለ ሁኔታ መተንተን ይቻል ነበር፡፡ ከፍርድ ቤቱ አቅም አንፃር ግን ብይኑ ሚዛናዊ ነው፡፡ መረጃዎቹን ከሕጉ ጋር በደንብ አገናዝበው ሠርተውታል፡፡ በአጠቃላይ ጥሩ ብይን ነው፤›› በማለት ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን ሥጋት እንዳላቸው የተናገሩት አቶ አመሐ፣ ሥጋታቸው ደግሞ ፍርድ ቤቱ በነፃ እንዲሰናበቱ የሰጠውን ትዕዛዝ፣ ቀደም ብሎ በሌሎች ደንበኞቻቸው (እነ ሀብታሙ አያሌው) ላይ የተፈጸመው ዓይነት ድርጊት ይፈጸማል የሚለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ በዕለቱ እንዲፈቱ ካዘዘ በኋላ፣ የማረሚያ ቤት ኦፊሰር የማስፈቻ ትዕዛዝ ወስዶ ለሚመለከታት የማረሚያ ቤቱ ሠራተኛ መስጠቱን መረጃ እንዳላቸው የተናገሩት አቶ አመሐ፣ የማረሚያ ቤቱ ሠራተኛ በተደጋጋሚ ስትጠየቅ ‹‹አልደረሰኝም›› ማለቷንም መስማታቸውን ተናግረዋል፡፡በመሆኑም በፍርድ ቤት የተገኘውን መብት እንደገና የሚነፈግበት ወይም ሊነጠቅ የሚችልበት ዕድል ሊኖር እንደማይገባም አቶ አመሐ አስረድተዋል፡፡ ከአራትና ከአምስት ለማይበልጡ ጉዳዮች የፍትሕ ሥርዓቱን በጠረባ እየመቱ መጣል ለማንም እንደማይጠቅምም አክለዋል፡፡ ማተሚያ ቤት እስከገባንበት ጥቅምት 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ሌሊት ድረስ ጦማሪያኑ አለመፈታታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/9121
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5968977551406391, "passage": "በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከሦስት ዓመታት በፊት በነሐሴ ወር 2005 ዓ.ም. የታሰሩት የቀድሞ የአገር ውስጥ ደኅንነት ኃላፊ የነበሩት አቶ ወልደ ሥላሴ ወልደ ሚካኤል፣ ከእህታቸውና ከወንድማቸው ጋር ተመሥርቶባቸው የነበረውን ክስ በብቃት አለመከላከላቸው ተገልጾ፣ ዓርብ ሚያዝያ 7 ቀን 2008 ዓ.ም. ጥፋተኛ ተባሉ፡፡የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ 12 ክሶችን ያቀረበ ሲሆን፣ ተከሳቹም አቶ ወልደ ሥላሴ ወልደ ሚካኤል፣ ወንድማቸው አቶ ዘርዓይ ወልደ ሚካኤልና እህታቸው ወ/ሮ ትርሐስ ወልደ ሚካኤል፣ እንዲሁም የቅርብ ጓደኛቸውና በንግድ ሥራ ይተዳደራሉ የተባሉት አቶ ከበደ ዱሪ መሆናቸው ይታወሳል፡፡የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት በሰጠው ውሳኔ እንደገለጸው፣ አቶ ወልደ ሥሳሌ ሥልጣናቸውን ያላግባብ መጠቀም፣ የገቢ ግብርን በጊዜው አሳውቆ አለመክፈል፣ ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ማፍራትና ታክስ ሥወራ ዋና ዋናዎቹ ሲሆኑ፣ ወንድማቸውና እህታቸውም ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ማፍራት በድምሩ በሰባት ክሶች ጥፋተኛ ብሏቸዋል፡፡አቶ ከበደ ዱሪ ግን ተመሥርቶባቸው የነበረውን በወንጀል የተገኘ ስድስት ሚሊዮን ብር መሰወር ወንጀልን በአግባቡና በተገቢ ሁኔታ ማስተባበላቸውን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ በነፃ አሰናብቷቸዋል፡፡አቶ ወልደ ሥላሴ ጥፋተኛ የተባሉባቸው ክሶች ‹‹Terrorism in Ethiopia and the Horn of Africa›› በሚል ርዕስ ካሳተሙት መጽሐፍ ኅትመት ጋር በተያያዘ  ፈጽመዋቸዋል በተባሉ ድርጊቶች ነው፡፡ ይኼውም መጽሐፉን ለማሳተም የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩትን አቶ በየነ ገብረ መስቀልን በማነጋገርና መጽሐፉ እሳቸው በሚመሩት ተቋም ስም መዘጋጀቱን በመግለጽ፣ አቶ ገብረ መስቀል በሚመሩዋቸው ማተሚያ ቤቶች ትብብር እንዲታተም በማድረግ ያላግባብ በልፅገዋል የሚል መሆኑ ይታወሳል፡፡ ቦሌ፣ ብርሃንና ሰላምና አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅቶች በጋራ 3,000 መጽሐፍትን ማሳተማቸውም በክሱ ተካቶ ነበር፡፡አቶ ወልደ ሥላሴ የተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች መጽሐፉን በግዳጅ እንዲገዙ በማድረግ፣ ሥልጣናቸውን ያላግባብ መጠቀማቸውን፣ ከመጽሐፉ ሽያጭ ካገኙት ገቢ ለመንግሥት መክፈል ይገባቸው የነበረውን የገቢ ግብር ባለመክፈላቸውና ያልከፈሉበትን ምክንያት በመከላከያ ምስክሮቻቸው ማስተባበል ባለመቻላቸው ጥፋተኛ መባላቸውን ፍርድ ቤቱ አስታውቋል፡፡አቶ ወልደ ሥላሴ ነፃ የሆኑበት ክስ ለ26 ተቋማት መጽሐፉን ከሸጡና ገንዘብ ከወሰዱ በኋላ፣ መጻሕፍቱን አስገድደው አስመልሰዋል ከሚለው ክስ ነው፡፡ ከሌሎች ሁለት ክሶችም ነፃ ሆነዋል፡፡አቶ ዘርዓይ ከአቶ ወልደ ሥላሴ ውክልና ወስደው ቤታቸውን ከመኖሪያ ቤት ውጪ ለሆነ አገልግሎት እንዲውል አድርገው፣ በ14 ወራት 790 ሺሕ  ብር ገቢ በማግኘታቸውና ባለማሳወቃቸው ጥፋተኛ መባላቸው ተገልጿል፡፡እህታቸው ወ/ሪት ትርሐስ ከመጽሐፉ ሽያጭ ለመንግሥት ገቢ መደረግ የሚገባው ሳይደረግ በአካውንታቸው 399 ሺሕ ብር ስለተገኘና በሌሎችም ክሶች ጥፋተኛ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ከሁለቱም ወገኖች የቅጣት አስተያየት ለመቀበል ለሚያዝያ 12 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡", "passage_id": "704628814b333369728e7191f7795c7e" }, { "cosine_sim_score": 0.5946876238136637, "passage": "የሽብርተኝነት ክስ ተመሥርቶባቸው ጥፋተኛ የተባሉትን እነ አቡበከር አህመድንና ክሳቸው በመታየት ላይ የሚገኙትን እነ ኤልያስ ከድርን ከእስር ለማስፈታት በአዲስ አበባ፣ በወልቂጤ፣ በወራቤ በጅማና በአዳማ ከተሞች በህቡዕ ተደራጅተው የአመጽ ድርጊት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል የተባሉ 20 ተጠርጣሪዎች ላይ፣ ሐምሌ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. የሽብርተኝነት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ሐምሌ 13 ቀን 2007 ዓ.ም. ጽፎ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበው ክስ እንደሚገልጸው፣ አመፅ ለመፈጸም በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች ከድር መሐመድ፣ ነዚፍ ተማም፣ ካሊድ መሐመድ፣ ፉአድ አብዱልቃድር፣ ኢብራሂም ከማል፣ አብዱ ጀባር፣ ሁሴን አህመድ፣ ሀሚድ መሐመድ፣ ቶፊቅ ሚስባህ፣ ዑስማን አብዱ፣ መሐመድ ኑሪ፣ አብዱልሀፊዝ ሺፋ፣ ዳርሰማ ሶሪ፣ ፍፁም ቸርነት፣ ሀሮን ሀይረዲን፣ ሸህቡዱን ነስረዲን፣ አያትል ኩበራ፣ ሐሺም አብደላ፣ ሙዳብ አሚኖና መሐመድ ከማል ናቸው፡፡ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ሕግ 32(1/ሀ)ንና 38(1)ን እንዲሁም የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 7(1)ን በመተላለፍ፣ ሕዝበ ሙስሊሙን ወደ አመፅ በማስገባትና የሽብር ተግባር በመፈጸም፣ በመንግሥት ላይ ጫና በመፍጠርና አማራጭ በማሳጣት በሽብርተኝነት ተከሰው ጥፋተኛ የተባሉትንና ክሳቸው በመታየት ላይ ያሉትን ተከሳሾች፣ ከእስር ለማስለቀቅ ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡የሙስሊሙ ማኅበረሰብ መፍትሔ አፈላላጊ ናቸው የሚባሉትን ኮሚቴዎች መንግሥት በግፍ እንዳሰራቸው በመግለጽ፣ እንዲሁም የመጅሊስ አመራሮችን ለማስቀየር ሕዝብ ሙስሊሙን ወደ አመፅ ሊያስገቡ የሚችሉ የቅስቀሳ በራሪ ወረቀቶችንና ስቲከሮችን በማዘጋጀት፣ በአዲስ አበባ፣ በጅማና በወልቂጤ ከተሞች መበተናቸውን ክሱ ያብራራል፡፡ ሕገወጥ ሠልፎችን በማዘጋጀትና የቅስቀሳ ጥሪ ማድረጋቸውንም ያክላል፡፡አንደኛ ተከሳሽ ከድር መሐመድ ከ2004 ዓ.ም. መጨረሻ ጀምሮ በአዲስ አበባ አንዋር፣ ቤኒንና አወሊያ መስጊዶች በተካሄዱ አመፆች ላይ መሳተፉን ክሱ ጠቁሞ፣ ‹‹ድምፃችን ይሰማ፣ የታሠሩ ኮሚቴዎቻችን ይፈቱ፣ የሀበሽ አስተምህሮን መንግሥት በኃይል ሊጭንብን አይገባም›› በማለት በዓመፁ መሳተፉን ገልጿል፡፡ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር እስከዋለበት የካቲት 10 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ በአንዋር መስጊድ ተመሳሳይ መፈክሮችን ሲያሰማ እንደነበርና ‹‹መጅሊሱ አይወክለንም፣ መንግሥት ከሃይማኖታችን ላይ እጁን ያንሳ›› የሚሉ ኅብረተሰቡን ወደ አመፅ የሚያስገቡ ጽሑፎችን ሲበትን እንደነበር በክሱ በዝርዝር ተገልጿል፡፡በሸሪያ ሕግ የሚመራ እስላማዊ መንግሥት ለመመሥረት የሽብር እንቅስቃሴ በመላ አገሪቱ በማካሄድ መንግሥትን ከሥልጣን ለማውረድ፣ በ2006 ዓ.ም. የካቲት ወር ላይ ከጅማ ከተማ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከሌሎቹ ግብረ አበሮቹ ጋር ሆኖ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ታስረው ከሚገኙትና በተከሰሱበት የሽብርተኝነት ድርጊት ወንጀል ጥፋተኛ ከተባሉት ውስጥ አህመዲ ጀማልን ማነጋገሩን ክሱ ያስረዳል፡፡በጅማ ከተማ የቀዘቀዘውን አመፅ ለማስቀጠል ቀስቃሽ በራሪ ወረቀቶችን በማዘጋጀትና ፎቶ ኮፒ በማድረግ፣ ለጅማው ቡድን አመፅ መሪ ‹አሚር› ነዚፍ ተማም መላኩንም ያክላል፡፡ተጠርጣሪዎች በአጠቃላይ በአዲስ አበባ፣ በወልቂጤ፣ በወራቤ፣ በጅማና አዳማ ከተማ በህቡዕ በመደራጀት፣ አመፅ ቀስቃሽ ወረቀቶች በመበተን፣ በሽብርተኝነት ተከሰውና ጥፋተኛ ተብለው ቅጣታቸውን በመጠባበቅ ላይ ያሉት እስረኞችን ለማስፈታት፣ በስልክ ግንኙነት በማድረግ፣ በመገናኘትና አባላትን በመመልመል፣ በህቡዕ በመደራጀት በመሳተፋቸው፣ በዋና ወንጀል አድራጊነት የሽብርተኝነት ክስ እንደተመሠረተባቸው የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡", "passage_id": "3d3b68b08fe837c49bed9ed1598b9c8e" }, { "cosine_sim_score": 0.5899823840155091, "passage": "ቦምቡን በመወርወርና በማቀበል ለተጠረጠሩት የክስ መመሥረቻ ጊዜ ተፈቀደሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በተዘጋጀው ድጋፍና የምሥጋና ሠልፍ በወጡ ሰዎች ላይ ቦምብ ተወርውሮ ካደረሰው የሞትና የአካል ጉዳት ጋር በተያያዘ፣ ላለፉት 52 ቀናት በእስር ላይ የቆዩት 11 የፖሊስ አመራሮች ማክሰኞ ነሐሴ 8 ቀን 2010 ዓ.ም. በዋስ ተፈቱ፡፡ ከፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን የምርመራ መዝገቡን ከአሥራ ሁለት ቀናት በፊት መረከቡን ያረጋገጠው የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የተረከበውን መዝገብ መርምሮ ያጠናቀቀ ቢሆንም፣ ውሳኔ ለመስጠትና በሚከሰሱ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መሥርቶ ለማቅረብ ጊዜ እንዳጠረው ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡ በመሆኑም ክስ መሥርቶ ለማቅረብ ተጨማሪ የ14 ቀናት ጊዜ እንዲፈቀድለት ሲጠይቅ፣ ክሱን እስከሚመሠርት ድረስ በእስር ላይ የሚገኙት 11 የፖሊስ አመራሮች በበቂ ዋስ ቢለቀቁ፣ የማይቃወም መሆኑን ነሐሴ 7 ቀን 2010 ዓ.ም. ለፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት አስታውቆ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱም ተጠርጣሪዎች ያላቸውን ወርኃዊ ገቢ ከጠየቀ በኋላ፣ ገቢያቸውን የሚመጥን ዋስትና ለመወሰን በአዳር በቀጠረው መሠረት፣ ማክሰኞ ነሐሴ 8 ቀን 2010 ዓ.ም. ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በወር ተጣርቶ የሚደርሳቸው ከ2,500 ብር እስከ 7,000 ብር መሆኑን መግለጻቸውን ታሳቢ ያደረገ ዋስትና አስይዘው፣ ወይም የሰው ዋስ አቅርበው ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ በትዕዛዙ መሠረት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞው ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ በ15,000 ብር፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አባል የሆኑት ኮማንደር ገብረ ኪዳን አሰግዶም፣ ኮማንደር ገብረ ሥላሴ ተፈራ፣ ኮማንደር ግርማይ በርሄ፣ ኮማንደር አንተነህ ዘነበ፣ ምክትል ኮማንደር አባቡ ዳምጤ፣ ምክትል ኮማንደር አብዲሳ ጋዲሳና ምክትል ኮማንደር ጫኔ ጠቋሬ እያንዳንዳቸው በ9,000 ብር፣ እንዲሁም ምክትል ኢንስፔክተር ሀገሬ ቀኔሳና ዋና ሳጅን ድራር ታረቀኝ እያንዳንዳቸው በ6,000 ብር፣ ዋና ሳጅን ከድር ዓሊ በ7,000 ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በዋናነት የተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመደገፍ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ መስቀል አደባባይ የተመመው ሕዝብ በአግባቡ ተፈትሾ እንዲያልፍ ባለማድረጋቸውና እኩይ ተግባር ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ቦምብ ይዘው እንዲያልፉ ክፍተት በመፍጠራቸው፣ ሁለት ሰዎች እንዲሞቱና ከ100 በላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንዲደርስ ምክንያት ሆነዋል በማለት እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ተጠርጣሪዎቹም ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውንና ምንም ዓይነት ክፍተት አለመፍጠራቸውን፣ እነሱ ማድረግ የሚችሉት በሥራቸው ያለውን የፀጥታ ኃይል ሥራውን በተገቢው ሁኔታ እንዲሠራ ትዕዛዝ መስጠትና መከታተል መሆኑን በተደጋጋሚ በመናገር፣ ያንንም ተግባራዊ በማድረጋቸው፣ የሚፀፅታቸው ነገር እንደሌለ ለፍርድ ቤቱ ሲገልጹ ቆይተዋል፡፡ መታሰር ከነበረባቸውም እነሱ ብቻ ሳይሆኑ በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ ላይ አብረዋቸው ተሰማርተው የነበሩ በሙሉ መሆን ሲገባቸው፣ እነሱ ብቻ ተነጥለው መታሰራቸውን በመቃወም ‹‹ለምን እኛ ብቻ?›› በማለትም ሲጠይቁ ከርመዋል፡፡ በተደጋጋሚ ተመሳሳይ ጥያቄ እንጂ የተለየ ምርመራ ተደርጎባቸው እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ በመግለጽ፣ እነሱም በወቅቱ የተፈጸመውን ድርጊት እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ የሚያወግዙትና የሚቃወሙት መሆኑን በመናገር፣ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆላቸው የምርመራው አካል ሆነው ለመሥራት ፈቃደኛ መሆናቸውን ሲገልጹ ቆይተዋል፡፡ አንዳንዶቹ ኮማንደሮች ፍርድ ቤት በቀረቡ ቁጥር ለፍርድ ቤቱ ስለራሳቸው ለመናገር ሳግና እንባ እየተናነቃቸው ንፁህ መሆናቸውን በተቆራረጠ ድምፅ ሲያስረዱ ቆይተዋል፡፡ እንደነሱ ተደጋጋሚ ጥያቄ የዋስትና መብታቸው ወዲያውኑ ባይፈቀድላቸውም፣ በ52ኛ ቀናቸው የዋስትና መብታቸው ተጠብቆላቸው ከእስር ተፈትተዋል፡፡ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ የተወረወረውን ቦምብ በማቀበልና በመወርወር ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ብርሃኑ ጃፋርና አቶ ጥላሁን ጌታቸውን ጨምሮ፣ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች ዋስትና እንዲፈቀድላቸው ፍርድ ቤቱን የጠየቁ ቢሆንም ዓቃቤ ሕግ ተቃውሞ አቅርቦባቸዋል፡፡ በተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት ሁለት ሰዎች በመሞታቸውና ከ100 በላይ ሰዎች ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ስለደረሰባቸው፣ በተጠርጣሪዎቹ ላይ በሚመሠረተው ክስ የሚጠቀሰው የሕግ አንቀጽ ዋስትና ሊከለክል ወይም ላይከለክል ስለመቻሉ ማወቅ ስለማይቻል፣ ተጠርጣሪዎቹ በዋስ እንዲለቀቁ ያቀረቡትን ጥያቄ ዓቃቤ ሕግ ተቃውሟል፡፡ ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የተጠርጣሪዎችን የዋስትና ጥያቄ በማለፍ፣ ዓቃቤ ሕግ ከጠየቀው ክስ መመሥረቻ 14 ቀናት ውስጥ ሰባት ቀናት ፈቅዶ ለነሐሴ 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡        ", "passage_id": "e7f03b96060168a3cfb5af728368d96b" }, { "cosine_sim_score": 0.5872858522040838, "passage": "ላለፉት ቀናት በእሥር ላይ የነበሩት የአሥራት ሚዲያ ሀውስ ጋዜጠኞች ቀደም ብለው ባስያዙት ዋስ ከእስር እንዲለቀቁ ሲል ፍርድ ቤት መወሰኑ ተገለጸ፡፡ የአሥራት ባልደረቦች በላይ ማናዬ፣ ሙሉጌታ አንበርብርና ምስጋናው ከፈለኝ ቀደም ሲል በዋስ እንዲወጡ ቢወሰንም ከእሥር ሳይወጡ መቆታቸው ይታወሳል፡፡\nበመቀጠልም ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ አመፅ አስነስተዋል በሚል ሌላ የምርመራ መዝገብ የተከፈተባቸው ሲሆን ፍርድ ቤቱ ግን ከእሥር እንዲለቀቁ መወሰኑን የጋዜጠኞቹ ቤተሰቦች ለአል ዐይን ገልጸዋል፡፡\nየልደታ ፍ/ቤትየፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት እንዲወጡ አዟል፡፡ ዛሬ በዋለው ችሎት ፍርድ ቤቱ ምንም አዲስ ነገር ያገኘው እንደሌለ ገልጾ ጋዜጠኞቹ በነፃ እንዲወጡ ትዕዝዛ ሰጥቷል።\nከአርቲስቱ ግድያ በኃላ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ክልል 239 ሰዎች በላይ መሞታቸውን መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡\n", "passage_id": "3f68e87b33dc2ae67b1b01e59a1210f1" }, { "cosine_sim_score": 0.5746526464099994, "passage": "መንግሥት በጠራው ሰላማዊ ሠልፍ ላይ ሁከት ፈጥረዋል ተብሎ ክስ የተመሠረተባቸው የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምብድ ችሎት ሰኔ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ፍርድ ሰጠ፡፡በሊቢያ አይኤስ የተባለው ቡድን በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን አሰቃቂ ግድያ ለማውገዝ፣ መንግሥት ሚያዝያ 14 ቀን 2007 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በጠራው ሰላማዊ ሠልፍ ላይ ረብሻ በመፍጠር፣ በመሳደብና ድንጋይ በመወርወር ሰላማዊ ሠልፉን አውከዋል ተብለው የተከሰሱት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ወይንሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤተልሔም አካለወርቅ መሆናቸው ይታወሳል፡፡ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ የቀረበባቸውን ክስ ሊከላከሉ እንዳልቻሉ ገልጾ ጥፋተኛ ካላቸው በኋላ፣ የቅጣት አስተያየት ጠይቋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ቅጣቱ ከብዶ እንዲቀጡ አመልክቷል፡፡ ተከሳሾቹም የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸውን፣ በተለይ ወይንሸት ሞላ ረብሻ ተፈጠረ በተባለበት ዕለት ጠዋት የታሰረች መሆኗንና የታሰረችበትን ፖሊስ ጣቢያ ገልጻ ቅጣቱ እንዲቀልላት ጠይቃለች፡፡ፍርድ ቤት በሰጠው ፍርድ ቅጣቱ ከብዶ እንዲቀጡ የሚለው የዓቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ አስተያየት የተቀበለ ቢሆንም፣ በቡድን ስለመረበሻቸው ያቀረበው ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል፡፡ በመሆኑም እያንዳንዳቸው እጃቸው ከተያዘበት ጀምሮ ያለው ጊዜ ተቆጥሮ፣ በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ሰጥቷል፡፡ ተከሳሾቹ ሁለት ወራት ከአንድ ቀን የታሰሩ በመሆናቸው በዕለቱ እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ፍርደኞቹ የማስፈቻ ትዕዛዝ ተዘጋጅቶላቸው ከማረሚያ ቤት የተፈቱት ሰኔ 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ቢሆንም፣ ከማረሚያ ቤት ሲወጡ ተይዘው በፀጥታ ኃይሎች ወደ ፖሊስ ጣቢያ መወሰዳቸውን ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቋል፡፡", "passage_id": "cdf7e5a02aa101fc34c687a4203ceb28" }, { "cosine_sim_score": 0.5745212048920023, "passage": "በተለያዩ ምክንያቶች ተከሰው የነበሩ 63 ተከሳሾችን ክስ መንግሥት እንዲቋረጥ ሲያደርግ የዕድሉ ተጠቃሚ የነበሩት አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ለቀናት የመፍቻ ፈቃድ ተከልክለው የነበሩ ቢሆንም፣ ዓርብ የካቲት 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ከእስር ተፈቱ፡፡ የአክሰስ ሪል ስቴትና የዘመን ባንክ አክሲዮን ማኅበራት መሥራች፣ አደራጅና ባለድርሻ የነበሩት አቶ ኤርሚያስ ክስ ተመሥርቶባቸውና ዋስትና ተከልክለው ለእስር የተዳረጉት፣ ኢምፔሪያል ሆቴልን ለብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ሲሸጡ፣ ከሜቴክ ባለሥልጣናት ጋር በመመሳጠር በሕዝብና መንግሥት ላይ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ተጠርጥረው መሆኑ ይታወሳል፡፡አቶ ኤርሚያስ ነፃ ኢኮኖሚ በምትከተል አገር ውስጥ መሆናቸውን በመግለጽ የፈለጉትን የቢዝነስ ዓይነት የመግዛት፣ አትርፎ የመሸጥና ተጠቃሚ የመሆን መብት እንዳላቸው፣ ይህም በሕገ መንግሥቱም ሆነ በአገሪቱ ሕጎች የተከለከለ እንዳልሆነ በመግለጽ መከሰሳቸውን ሲቃወሙና ሲከራከሩ ከርመዋል፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943 አንቀጽ 6(3ሰ) ድንጋጌ መሠረት በተሰጠው ሥልጣን ከየካቲት 17 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ክሳቸው ካቋረጠላቸው 63 ተከሳሾች መካከል አንዱ የነበሩት አቶ ኤርሚያስ፣ ሌሎቹ 62 ተከሳሾች የካቲት 18 ቀን 2012 ዓ.ም. ከየታሰሩበት ማረሚያ ቤት ተፈትተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲቀላቀሉ፣ እሳቸው ግን በማረሚያ ቤት እንዲቆዩ ተደርገዋል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ጠርጥሮ ያሰራቸው የፍትሐ ብሔር ጉዳት አድርሰዋል በሚል መሆኑን ጠቅሶ፣ በክሱ የተጠቀሰውን 21 ሚሊዮን ብር ጉዳት እንዲከፍሉ በመጠየቁ መሆኑ ታውቋል፡፡ አቶ ኤርሚያስ ግን የተጠየቁትን ገንዘብ ለመክፈል ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ የሚከራከረው ሆቴሉ ተገንብቶ ሊያልቅ የሚችልበትን ወጪ እንጂ የሽያጩን ዋጋ ባለመሆኑ፣ የተከሰሱበት ምክንያት አግባብነት የሌለውና እየተከራከሩበት መክረማቸውንም በማስረዳት የተጠየቁትን ክፍያ እንዳልተስማሙ ታውቋል፡፡ ምናልባትም ዓቃቤ ሕግ እሳቸውን ከእስር ለቆ በድርድር የጠየቀውን 21 ሚሊዮን ብር በፍትሐ ብሔር ከሶ የሚጠይቅ ከሆነ፣ የሽያጭ ውላቸው እንዲፈርስ በመጠየቅ ንብረታቸውን ሊረከቡ የሚችሉበት ሕጋዊ መንገድም እንዳለ ተጠቁሟል፡፡ አቶ ኤርሚያስን ክፍያ ፈጽመው ከእስር እንዲለቀቁ ዓቃቤ ሕግ ቢጠይቃቸውም ጥያቄው ተቀባይነት አለማግኘቱን ሲረዳ፣ ከእስር ከተፈቱ በኋላ ወደፊት እንደሚነጋገር በመግለጽ የመፍቻ ፈቃድ በመስጠት ዓርብ የካቲት 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ ተፈትተው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቅለዋል፡፡ አቶ ኤርሚያስ ከእስር የተፈቱት ከ385 ቀናት በኋላ ነው፡፡  ", "passage_id": "3f2ad36e69f704db6e1d7f9e2ff7416f" }, { "cosine_sim_score": 0.5735210428375285, "passage": "በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ውስጥ በተለያዩ ኃላፊነቶች አመራር ሆኖ ሲሠራ የነበረው አቶ ሀብታሙ አያሌውና በተመሳሳይ የክስ መዝገብ ተካቶ የነበረው መምህር አብረሃም ሰለሞን፣ ማክሰኞ የካቲት 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ከእስር ተፈትተው ከቤተሰቦቻቸው ተቀላቀሉ፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የካቲት 3 ቀን 2008 ዓ.ም. አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ ዳንኤል ሺበሺ፣ አቶ አብረሃ ደስታ፣ አቶ የሺዋስ አሰፋና መምህር አብረሃም ሰለሞን ከእስር እንዲፈቱ፣ ለፌዴራል ማረሚያ ቤቶች የመፍቻ ትዕዛዝ እንዲደርሰው ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር፡፡ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት በማግሥቱ የካቲት 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ከሰዓት በፊት የመፍቻ ትዕዛዝ ለማረሚያ ቤት አስተዳደር መድረሱ የተረጋገጠ ቢሆንም፣ የፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ተከብሮ እስረኞቹ ሊፈቱ አልቻሉም፡፡ተከሳሾቹ የካቲት 3 ቀን 2008 ዓ.ም. በማረሚያ ቤቱ እየተፈጸመባቸው የሚገኘውን በደል ለፍርድ ቤቱ አስረድተው፣ የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች እንዲጠየቁላቸው አመልክተው ነበር፡፡ ሆኖም ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሳይሰጥበት አልፎ ነበር፡፡ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ለማስረጃነት የተጠቀመበትና የሥር ፍርድ ቤት እንዳልመረመረለት የገለጸውን ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ተገኘ የተባለውን ትክክለኛ (Original) ሰነድ ለመመርመር ለየካቲት 7 ቀን 2008 ዓ.ም. በሰጠው ቀጠሮ ላይ፣ ሁሉም ተከሳሾች ከማረሚያ ቤት ቀርበው በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሠረትም እንዳልተፈቱ አመልክተዋል፡፡የፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ እንዳልተከበረ ያመለከቱት ተከሳሾቹ ማረሚያ ቤቱ እንዲጠየቅላቸው አመልክተው፣ እነሱን አጅበው የመጡት የማረሚያ ቤቱ ተወካይ ተጠይቀዋል፡፡ተወካዩ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት ፍርድ ቤቱ ያዘዘውን በሙሉ ለኃላፊዎቻቸው አስረድተዋል፡፡ ነገር ግን ሊረዷቸው ስላልቻሉ ፍርድ ቤቱ በድጋሚ በደንብ ጽፎ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ በሌላ በኩል ተከሳሾቹ ችሎት በመድፈር ወንጀል የተቀጡ በመሆናቸው ጊዜው ገና መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ችሎት በመድፈር ወንጀል ስለተቀጡበት ሁኔታ ተከሳሾቹ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት የሥር ፍርድ ቤት ቅጣቱን ሲጥልባቸው፣ ‹‹እጃችሁ ከተያዘበት ቀን ጀምሮ ይታሰባል፤›› ስላላቸው መጨረሳቸውን ተናግረዋል፡፡ ቅጣቱ ከመቼ ጀምሮ እንደታሰበ የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ መመልከት እንደሚያስፈልግ ፍርድ ቤቱ ጠቁሞ፣ አሠራሩ ግን ችሎት ተደፍሯል ከተባለበት ዕለት ጀምሮ እንደሚቆጠር በመጠቆም፣ የእነሱም ቅጣት፣ ‹‹ችሎት ደፍራችኋል›› ከተባለበት ቀን ጀምሮ ሊሆን እንደሚችል ገልጿል፡፡ የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ከፍርድ ቤቱ ጋር ተስማምተው እንደሚሠሩ የተናገሩት ዳኛው ዳኜ መላኩ በጽሕፈት ቤት በኩል አስጠርተው፣ ‹‹ለምን የፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ተከብሮ መፈታት ያለባቸው እንዳልተፈቱ እንጠይቃለን፤›› ካሉ በኋላ፣ በተለይ አቶ ሀብታሙ አያሌውና መምህር አብርሃም ሰለሞን የካቲት 7 ቀን 2008 ዓ.ም. ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥተው ነበር፡፡ ማረሚያ ቤቱ የፈታቸው ግን በማግሥቱ የካቲት 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ረፋዱ ላይ መሆኑ ታውቋል፡፡ችሎት በመድፈር ወንጀል በሥር ፍርድ ቤት ቅጣት የተጣለባቸው አቶ አብረሃ ደስታ (16 ወራት) አቶ ዳንኤል ሺበሺና አቶ የሺዋስ አሰፋ (14 ወራት) የካቲት 3 ቀን 2008 ዓ.ም. አቅርበውት የነበረውን አቤቱታ እንዲያሰሙ ፍርድ ቤቱ ፈቅዶላቸው እንዳስረዱት ቤተሰብ እንደማይጠይቃቸው፣ ከሌሎች ታራሚዎች በተለየ ሁኔታ ለብቻቸው መታሰራቸውን፣ ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰባቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አቶ ዳንኤል ቀደም ባሉት ጊዜያት ባለቤቱ ትጠይቀው እንደነበር፣ ነገር ግን በቅርቡ ማንም እንደማይጠይቀው አመልክቶ ሕይወቱ አደጋ ላይ መሆኑን አመልክቷል፡፡ ሌሎች ታራሚዎች እንደታሰሩት እሱም እንዲስተካከልለት ጠይቋል፡፡ፍርድ ቤቱ ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መቅረቡ የተገለጸውን 367 ገጽ ማስረጃ ለእያንዳንዳቸው ተከሳሾች በችሎት እንዲሰጣቸው፣ የማረሚያ ቤት ኃላፊዎች ስለቀረበው አቤቱታ ቀርበው እንዲያስረዱና የሥር ፍርድ ቤት በችሎት መድፈር ቅጣት የጣለባቸው ተከሳሾች ከመቼ ጀምሮ ቅጣቱ እንደሚቆጠርላቸው ብይኑ ታይቶ እንዲቀርብለት ለረቡዕ የካቲት 9 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "03fb27fbdf6a96a481e9dbb3b728a278" }, { "cosine_sim_score": 0.570634143998259, "passage": "ይቅርታ ለማድረግና ክስ ለማቋረጥ መሥፈርቱ ምን እንደሆነ አልተገለጸምበሽብርተኝነት የተፈረጀው የግንቦት ሰባት ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌና በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱት እነ አቶ መላኩ ፈንታን ጨምሮ፣ 771 ተከሳሾችና ፍርደኞች በይቅርታና ክስ በማቋረጥ ከእስር እንዲፈቱ ተደረገ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ቅዳሜ ግንቦት 18 ቀን 2010 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ፣ በሽብር ወንጀል ተከሰው የነበሩ 137 ግለሰቦች፣ አቶ መላኩ ፈንታ፣ አቶ ገብረ ዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ፣ አቶ ዓለማየሁ ጉጆና አቶ ዛይድ ወልደ ገብርኤልን ጨምሮ በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 31 ግለሰቦች፣ በልዩ ሁኔታ የ27 ሰዎችና የአራት ድርጅቶች ክሳቸው እንዲቋረጥ መደረጉን አስታውቀዋል፡፡ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ በተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች ክስ ተመሥርቶባቸው የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸው የነበሩ 576 ሰዎች ይቅርታ እንደተደረገላቸውም አቶ ብርሃኑ አስረድተዋል፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 የተሰጠውን ሥልጣን መሠረት አድርጎ፣ የፍትሕ ሥርዓቱን በሚመለከት ኅብረተሰቡ ሲያነሳ የነበረውን የመልካም አስተዳደር ችግሮችንና ቅሬታዎችን በመመልከት፣ ከላይ የተጠቀሱት ተከሳሾችና ፍርደኞች ክሳቸው እንዲቋረጥና በይቅርታ እንዲፈቱ መደጉን አቶ ብርሃኑ ተናግረዋል፡፡ ክሳቸው የተቋረጠላቸው ተከሳሾች ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት እንደሆነ፣ ፍርድ ያረፈባቸውም ለይቅርታ ቦርድ ቀርቦና በአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ውሳኔ ተሰጥቶበት መሆኑንና በአዋጁም በልዩ ሁኔታ እስረኞችን መልቀቅ እንደሚቻል በመደንገጉ ተግባራዊ መደረጉን አስታውቀዋል፡፡ የግንቦት ሰባት ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር የነበሩት የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ አንዳርጋቸው፣ በሽብር ወንጀል ሁለት ጊዜ ክስ ተመሥርቶባቸው በዕድሜ ልክና በሞት እንዲቀጡ እንደተፈረደባቸው ይታወሳል፡፡ ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም. ከዱባይ ወደ አስመራ ለመሄድ የመን ሰንዓ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፣ በፀጥታ ሰዎች ተይዘው ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ በኋላ በቀጥታ ወደ ፌዴራል ማረሚያ ቤት ተወስደው ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ታስረው ላለፉት አራት ዓመታት ያህል ቆይተዋል፡፡ ከእስር እንዲፈቱ በዓለም አቀፍና በአገር አቀፍ ደረጃ የተለያዩ ግፊቶች የነበሩ ሲሆን፣ ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባስተላለፉት ትዕዛዝና የሥራ አቅጣጫ መሠረት፣ ዓርብ ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ.ም. ይቅርታ ተደርጎላቸው ከእስር መፈታታቸው ታውቋል፡፡ በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው ላለፉት አምስት ዓመታት በእስር ላይ የሚገኙት፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና በሕግ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ገብረ ዋህድ ወልደ ጊዮርጊስን ጨምሮ የሁሉም ተከሳሾች ክስም ተቋርጧል፡፡ በሦስት የተለያዩ የክስ መዝገቦች ክስ ተመሥርቶባቸው በሁለቱ መዝገቦች ጥቂት ተከሳሾች በነፃ ሲሰናበቱ፣ አቶ መላኩና አቶ ገብረ ዋህድን ጨምሮ አብዛኛዎቹ በአንድ፣ በሁለትና በሦስት ክሶች ጥፋተኛ ተብለው የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት፣ ፍርድ ቤቱ ለማክሰኞ ግንቦት 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ይዞ ነበር፡፡ በሌላ አንድ መዝገብም ጥፋተኛ ለማለት ወይም በነፃ ለማሰናበትም በተመሳሳይ ቀን ቀጠሮ ተይዞ ነበር፡፡   በአዋጅ ቁጥር 943/2008 ክስ የመመሥረትና ክስ የማቋረጥ ሥልጣን የተሰጠው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ‹‹ጉዳዩን በጥልቅ በመመርመር የክስ መዝገቡን ማቋረጥ ለሕዝብ ጥቅም አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት ክሳቸው እንዲቋረጥ፤›› በማለት፣ ክሱን እየመረመረው ለሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት አቅርቦ ክሱ እንዲቋረጥ አድርጓል፡፡ በመሆኑም በእነ አቶ መላኩ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ አቶ ገብረ እግዚአብሔር ነጋ፣ አቶ ከተማ ከበደ፣ ላለፉት አምስት ዓመታት ክሳቸው ሲታይ የነበሩት አቶ ጌቱ ገለቴ (በሌሉበት)፣ አቶ ገብረ ሥላሴ ገብሬ፣ አቶ ስማቸው ከበደ፣ ኮሎኔል ሃይማኖት ተስፋዬ (የአቶ ገብረ ዋህድ ባለቤት)፣ የኢሊሊ ሆቴልና የገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤት አቶ ገምሹ በየነ (በሌሉበት)፣ አቶ ፍፁም ገብረ መድኅን፣ ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ጌትአስ ኩባንያ፣ ኮሜት ትሬዲንግ ሐውስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኀበርና ነፃ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በሌላ መዝገብ ክስ የተመሠረተባቸውና በ2009 ዓ.ም. መጨረሻ በከባድ የሙስና ወንጀል መጠርጠራቸው በመገናኛ ብዙኃን በወቅቱ በነበሩት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ጌታቸው አምባዬ ተነግሮ በቁጥጥር ሥር የዋሉትና ክስ የተመሠረተባቸው የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ፣ አቶ ዋስይሁን አባተ፣ አቶ አክሎግ ደምሴ፣ አቶ ዘርፉ ተሰማ፣ አቶ መስፍን ወርቅነህ፣ ወ/ሮ ስህን ጎበና፣ አቶ ጌታቸው ነገሪ፣ አቶ ነጋ መንግሥቱ፣ አቶ ሙሳ ሙሐመድ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ዛይድ ወልደ ገብርኤል፣ አቶ ሲራጅ አብዱላሂ (ከባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት)፣ ኮሎኔል መላኩ ደግፌ፣ ትርሲት  ከበደ፣ አቶ ገዛኸን ኢጀራ፣ ቤዛዓለም አክሊሉ፣ አቶ ወንድሙ መንግሥቱ፣ አቶ ቢልልኝ ጣሰውና ማኅደር ገብረሃና ክስም እንዲቋረጥ ተጠይቆ ተቋርጧል፡፡ ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ አቶ ብርሃኑ ስለተቋማቸው የሥራ ተግባርና ክስን ለማቋረጥ በአዋጅ ሥልጣን እንደተሰጠው ጠቁመው፣ ከላይ የተጠቀሱት 771 ግለሰቦችና አራት ድርጅቶች ክስ እንደተቋረጠና በይቅርታ እንደተፈቱ ከገለጹ በኋላ፣ ማስተናገድ የሚችሉት አንድ ሦስት ጥያቄዎችን ብቻ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው ሰዎች ቁጥራቸው ከፍተኛ መሆኑን በመጠቆም፣ 31 ግለሰቦችን ብቻ ለይቶ መፍታትና በቅርቡ በ2009 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ ከተለያዩ የመንግሥት ተቋማት በኃላፊነት ላይ የነበሩ በርካታ ግለሰቦች በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ምዝበራ ተጠርጥረው ክሳቸው እየተካሄደ ቢሆንም፣ የተወሰኑ ከሁለት ተቋማት ብቻ የተመረጡ ሰዎች በክስ ማቋረጥ ውስጥ እንዲካተቱ የተደረገው እንዴት እንደሆነና የመለያ መሥፈርቱ ምን እንደሆነ ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር፡፡ አቶ ብርሃኑ በሰጡት ምላሽ እንደተናገሩት፣ መፍትሔው ማሰርና መቅጣት ሳይሆን መፍትሔ የሚመጣበትን መሥራት ነው፡፡ ‹‹በሙስና ምን ዓይነት ሰዎች ናቸው የተከሰሱት? ከ90 በላይ ክስ ተመሥርቶ በአንድና በሁለት ጉዳዮች ብቻ ክርክር ይካሄዱባቸው የነበሩ ናቸው፡፡ በመሆኑም ወደፊት ሙስና እንዳይፈጸም መከላከል፣ ድርጊቱ ከተፈጸመም ከመታሰራቸው በፊት በሚስጥርም ይሁን በሌላ መንገድ ማስረጃ ሰብስቦ ከተረጋገጠ በኋላ መጠየቅ ያስፈልጋል፤›› ብለዋል፡፡ እየያዙ ማሰር ብቻ ለውጥ እንደማያመጣ፣ በትልልቁ ላይ ትኩረት ተደርጎ ካልተሠራ በሽርፍራፊው ላይ ብቻ ትኩረት መስጠት ጥቅም እንደሌለው አክለዋል፡፡ የሽብር ተግባር ወንጀል ተከሳሾችን በሚመለከት በአንድም በሌላ ከፖለቲካ ጋር የተገናኘ መሆኑን ጠቁመው፣ የፖለቲካ ምኅዳሩን በማስፋት ሕግና ሕግን ተከትለው እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ ክሳቸው እንዲቋረጥ መደረጉን ገልጸዋል፡፡ ይቅርታው ቀጣይነት እንዳለውና እንደሌለው ተጠይቀው ‹‹ይቀጥላል፣ ግን መብት አይደለም፤›› ብለዋል፡፡ ክስ ተቋረጠ ማለት ወንጀል ወይም ጥፋት የለም ማለት አለመሆኑን አቶ ብርሃኑ ጠቁመው፣ የተቋረጠ ክስ ሊንቀሳቀስ እንደሚችልም አስረድተዋል፡፡ በመገናኛ ብዙኃን ተጠርጣሪዎቹን ጭምር በማሳየት የመንግሥትንና የሕዝብን ሀብትና ገንዘብ መውሰዳቸውን የገንዘቦቹ ዓይነትና መጠን ተገልጾ፣ በርካታ ይዞታዎችም መኖራቸውን የሚያረጋግጡ ሰነዶች ታይተው በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ የፕሮጀክቶቹ ስም እየተጠቀሰ ለግለሰቦች ጥቅም መዋሉና ሌሎችም ማስረጃዎች ቀርበው እያለ፣ ክስን ማቋረጥ በቀጣይ ለኅብረተሰቡ የሚያስተላልፈው መልዕክት ምንድነው? የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው አቶ ብርሃኑ፣ ምላሽ ሳይሰጡበት መግለጫቸውን አጠናቀዋል፡፡ ", "passage_id": "d1d96875091e4835cbd14b2695406b7f" }, { "cosine_sim_score": 0.5641831257747443, "passage": "‹ነገረ ኢትዮጵያ› በሚል ስያሜ ይታተም የነበረው የሰማያዊ ፓርቲ ልሳን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አቶ ጌታቸው ሽፈራው የዋስትና ጥያቄው ውድቅ ተደረገ፡፡ተከሶበት የነበረው የሽብር ተግባር ወንጀል ክስ ተቀይሮ ወደ መደበኛ ክስ በመቀየሩና የተጠቀሰበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 257 (ሀ እና መ) ዋስትና ባለመከልከሉ፣   አቶ ጌታቸው ያቀረበውን የዋስትና ጥያቄ መርምሮ ለታኅሳስ 25 ቀን 2009 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ነበር፡፡ፍርድ ቤቱ በዕለቱ እንደገለጸው የአቶ ጌታቸውን ሕገ መንግሥታዊ የዋስትና መብት ጥያቄን ሲመረምር፣ ተከሳሹ ሕጋዊና መደበኛ የሚታወቅ የመኖሪያ አድራሻ እንዳለው ማረጋገጡን ከክርክሩ መረዳቱን ነው፡፡ ነገር ግን ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው መቃወሚያ ተመሥርቶበት የነበረው የሽብር ድርጊት ወንጀል ተፈጽሟል የተባለው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሽብርተኛ ሆኖ ከተፈረጀው የግንቦት ሰባት ጋር በመሆኑ፣  በዋስትና ቢለቀቅ በተለያየ መንገድ ከአገር ሊወጣና ሊቀርብ እንደማይችል ማስረዳቱን ፍርድ ቤቱ አስታውቋል፡፡በመሆኑም ለተከሳሹ የተቀየረው የሕግ አንቀጽ በመርህ ደረጃ ዋስትና የማይከለክል ቢሆንም፣ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 67 (ሀ) መሠረት መመልከቱ አስፈላጊ መሆኑን እንዳመነበትም ገልጿል፡፡በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ እንዳቀረበው መቃወሚያና ተከሳሹ እንደሚያቀርብ የገለጻቸው መከላከያ ምስክሮች እንደክሱ ባያስረዱለት ሊያስቀጣው የሚችለውን ከፍተኛ የአሥር ዓመት እስራት ቅጣት በመፍራት፣ በተለያየ አኳኋን ወይም አቅጣጫ ከአገር ሊወጣ ይችላል የሚል ግንዛቤ ፍርድ ቤቱ መውሰዱን አስረድቷል፡፡ በመሆኑም በወ/መ/ሥ/ሥ/ቁጥር 67 (ሀ) መሠረት የዋስትና ጥያቄውን ውድቅ በማድረግ የመከላከያ ምስክሮቹን ለየካቲት 7 ቀን 2009 ዓ.ም. እንዲያቀርብ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "68c52e0b582ca45299d466e416b15ef2" }, { "cosine_sim_score": 0.557033330952073, "passage": "መጋቢት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. የሚያዙበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ በማውጣት (በመጻፍ) ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው፣ የአክሰስ ሪል ስቴት አክሲዮን ማኅበር መሥራችና የቦርድ አባል አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ክርክር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደርሶ የሥር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ታገደ፡፡በተከሰሱበት በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ ማውጣት (መጻፍ) ወንጀል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት መጋቢት 23 ቀን 2008 ዓ.ም. የ600 ሺሕ ብር ዋስትና የፈቀደላቸው ቢሆንም፣ ከሳሽ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሚያዝያ 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ዋስትናውን በመቃወም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ ተቀባይነት በማግኘቱ፣ ዓርብ ሚያዝያ 7 ቀን 2008 ዓ.ም. ክርክር አድርገዋል፡፡ለምን ይግባኝ እንዳለ ዓቃቤ ሕግ እንዲያስረዳ ዳኛ ዳኜ መላኩ፣ ዳኛ ገበየሁ ፈለቀና ዳኛ ከድር ዓልይ የተሰየሙበት የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ጠይቆት እንዳስረዳው፣ ተከሳሹ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 693(1)ን በመተላለፍ የሚያዙበት በቂ ስንቅ (ገንዘብ) ሳይኖራቸው፣ በድምሩ አምስት ሚሊዮን ብር የሚሆን ገንዘብ ለስድስት ግለሰቦች ጽፈዋል፡፡ በፈጸሙት ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙ በእያንዳንዱ ክስ የሚጣልባቸው ቅጣት እስከ አሥር ዓመት የሚያስቀጣቸው ከመሆኑ አንፃር ዋስትና ያስከለክላቸዋል፡፡ ይኼንኑ በመጥቀስ በሥር ፍርድ ቤት ተከራክሯል፡፡ በወንጀል መዝገብ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 67(ሀ) መሠረትም አሳማኝ ምክንያት ያቀረበ ቢሆንም፣ ሕጉን ባላገናዘበ መንገድ የመከራከሪያ ነጥባቸውን ውድቅ በማድረግ ተከሳሹ በዋስ እንዲለቀቁ የሰጠው ብይን ተገቢና አግባብነት ያለው አይደለም ብሏል፡፡ በመሆኑም ምንም እንኳን ተከሳሹ ከአገር እንዳይወጡ በሥር ፍርድ ቤት እግድ የተጣለባቸው ቢሆንም፣ ከሚጣልባቸው የቅጣት ሁኔታ አንፃር በሕገወጥ መንገድም ሊወጡ ስለሚችሉ፣ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ውድቅ እንዲደረግለት ዓቃቤ ሕግ አመልክቷል፡፡ተከሳሹ ከዚህ ቀደምም ክስ ተመሥርቶባቸው ከወጡ በኋላ የተመለሱ መሆናቸውን በማስረዳት፣ ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ውድቅ እንዲያደርግላቸው ዓቃቢያነ ሕግ አቶ ፈቃዱ ፀጋና አቶ ብርሃኑ ወንድምአገኘሁ በድጋሚ አመልክተዋል፡፡የተከሳሹ አቶ ኤርሚያስ ጠበቆች አቶ ሞላ ዘገዬና አቶ መኮንን አርጋው በሰጡት ምላሽ ለችሎቱ እንዳስረዱት፣ በቅድሚያ ዓቃቤ ሕግ በደንበኛቸው ላይ ይግባኝ ያቀረበው ማክበር ያለበትን ሕግ ጥሶ ነው፡፡ዓቃቤ ሕግ ራሱ ሕግ ማክበር ሲገባው ደንበኛቸው ከእስር እንዲለቀቁ የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ ጥሶ፣ በአጋጣሚ በእጁ የገቡትን እስረኛ ለሦስት ቀናት ከሕግ ውጪ አስሮ ለምን እንዳቆያቸው እንዲጠየቅላቸው ለፍርድ ቤቱ አመልክተዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በደንበኛቸው ላይ ተደራራቢ ክስ እንዳቀረበባቸው በመግለጽ ወንጀሉን ከባድ እንደሚያደርገው የገለጸውን በሚመለከት ምላሽ የሰጡት ጠበቆቹ፣ የዓቃቤ ሕግ ክስ ከቃል ባለፈ በማስረጃ የተረጋገጠ አለመሆኑንና ግምት መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በግምት ከሆነ ‹‹ደንበኛችን በነፃ ቢለቀቁስ?›› የሚለውም ግምት መወሰድ እንዳለበት ተከራክረዋል፡፡ዋስትና ሕገ መንግሥቱ ያከበረው ግዙፍ መብት ከመሆኑ አንፃር፣ ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ ነፃ ሆነው የመገመት ሕገ መንግሥታዊ መብታቸውን ከግምት ውስጥ አስገብቶ እንዲመረምርላቸው በማስረዳት፣ ገና ለገና ሊፈረድባቸው ይችላል ብሎ በመገመት ግዙፍ መብታቸውን መቃወም ሕገ መንግሥቱን መቃወም መሆኑን በመጠቆም የዓቃቤ ሕግን ክርክር ተቃውመዋል፡፡የገንዘቡ መጠን 4.9 ሚሊዮን ብር መሆኑ ከፍተኛ ሊያስብለው እንደማይችል የገለጹት ጠበቆቹ፣ ከኩባንያ አንፃር ሲገመት እዚህ ግባ የማይባል ትንሽ ገንዘብ መሆኑን፣ ይኼም ቢሆን ደግሞ ዋስትና ሊያስከለክል እንደማይችልና በሕግ ያልተደገፈ ክርክር መሆኑን አስረድተዋል፡፡በቂ ምክንያት ሳይኖር ግምት ብቻውን ዋስትና እንዳማያስከለክል የሰበር ሰሚ ችሎት የወሰነው አስገዳጅ ውሳኔ መኖሩን የገለጹት ጠበቆቹ፣ የሥር ፍርድ ቤት ሕገ መንግሥቱንና የሰበር ውሳኔን አገናዝቦ የሰጠው ውሳኔ ሊነቀፍ እንደማይገባ አስረድተዋል፡፡የሰበር አስገዳጅ ውሳኔን አንቀጽ ሰባት የመዝገብ ቁጥር 31734 ላይ መመልከት እንደሚቻልም ጠበቆቹ አክለዋል፡፡ የቼክ ወንጀል በባህሪው ውስብስብና ከባድ የሚባል አለመሆኑን የገለጹት ጠበቆቹ ደንበኛቸው ቤት፣ ንብረትና ቋሚ አድራሻ ያላቸው፣ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ብዙ ኢንቨስትመንቶችን ያቋቋሙና አዳዲስ የሥራ መስኮችን የፈጠሩ በመሆናቸው፣ ከአገር ይወጣሉ ብሎ መከራከር ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ ተቃውመዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም የዓቃቤ ሕግ አቤቱታን ውድቅ በማድረግ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔን እንዲያፀናላቸው ጠይቀዋል፡፡ዓቃቤ ሕግ በድጋሚ ባቀረበው የመቃወሚያ ክርክር ቅጣቱ እስከ አሥር ዓመት ሊደርስ ይችላል እንጂ፣ የተጠቀሰው 4.9 ሚሊዮን ብር በራሱ ዋስትና ያስከለክላል ማለት አለመሆኑን ተናግሯል፡፡ ወንጀለኛ ናቸው አለማለቱንና ንፁህ ሆነው የመገመት መብት እንዳላቸው እንደሚገነዘብ ዓቃቤ ሕግ ገልጾ፣ የሥር ፍርድ ቤት ያቀረበውን ክርክር በአግባቡ ስላልመዘነለት ውሳኔውን እንደሚቃወም በድጋሚ አስረድቷል፡፡ የአቶ ኤርሚያስ ጠበቆች በአጋጣሚ በእጁ የገባን እስረኛ ዓቃቤ ሕግ አለቅም ማለቱን በሚመለከት ላነሱት ጥያቄ፣ ‹‹እኛ እስር ቤት የለንም፣ ማሰር የፖሊስ ሥልጣን ነው፤›› በማለት እነሱን እንደማይመለከት በመግለጽ ዓቃቤ ሕግ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ፍርድ ቤቱም የራሱን ማጣሪያ ጥያቄ ለሁለቱም ወገኖች አቅርቦ፣ ብይን ለመስጠት ለሚያዝያ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡  ", "passage_id": "f98bb7d5439989249a81829b1b9260db" }, { "cosine_sim_score": 0.5478750143053221, "passage": "በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአገር ውስጥ ደኅንነት ኃላፊና አማካሪ የነበሩት አቶ ወልደ ሥላሴ ወልደ ሚካኤል፣ የእስር ጊዜያቸውን አጠናቀው ተፈቱ፡፡ በሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው ከ2006 ዓ.ም. ጀምሮ በእስር ላይ የነበሩት አቶ ወልደ ሥላሴ፣ ተፈርዶባቸው የነበረውን የእስራት ቅጣት አጠናቀው ከእስር የተፈቱት ከሁለት ሳምንት በፊት ነው፡፡አቶ ወልደ ሥላሴ ደንቡን ተከትሎ ፈቃድ ከሚሰጥ አካል ፈቃድ ጠይቀው መያዝ ሲገባቸው ሳያስፈቅዱ ታጣፊ ክላሽ፣ ኡዚ ጠብመንጃና የጭስ ቦምብ በቤታቸው ውስጥ አስቀምጠው በመገኘታቸው፣ ተመድበው ይሠሩበት ከነበረው መሥሪያ ቤት ይከፈላቸው ከነበረው ደመወዝ ጋር የማይጣጣም በ175 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ባለ ሦስት ፎቅ ሕንፃ ገንብተው በ50 ሺሕ ብር አከራይተው በመገኘታቸውና ‹‹ሽብርተኝነት በአፍሪካ ቀንድ›› የሚል መጽሐፍ ጽፈው ድርጅቶችና ግለሰቦች በግዳጅ እንዲያሳትሙላቸውና መጽሐፉንም እንዲወስዱ በማድረግ፣ የመንግሥትን ተሽከርካሪና ነዳጅ በመጠቀም ግለሰቦችን ወደ ተለያዩ ክልሎች መላክ የሚሉ ክሶች ቀርበውባቸው ሰፋ ያለ ክርክር ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ አቶ ወልደ ሥላሴ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበባቸውን ክስ በሰነድና በምስክሮች የተከላከሉ ቢሆንም፣ የቀረበባቸውን ክስ ሊያስተባብሉ እንዳልቻሉ ተገልጾ፣ ጥፋተኛ መባላቸውና በሥር ፍርድ ቤት በአሥር ዓመታት እስራት እንዲቀጡ ተወስኖባቸው ነበር፡፡ የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመቃወም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብለው የእስር ቅጣቱ ወደ ሰባት ዓመታት ተቀንሶላቸው ነበር፡፡ በመሆኑም አቶ ወልደ ሥላሴ ከአራት ዓመታት በላይ በእስር በማሳለፋቸው፣ በማረሚያ ቤት የነበራቸው ባህሪና ሌሎች መሥፈርቶች ታይተው አመክሮ ስለተፈቀደላቸው እስራታቸውን አጠናቀው ከእስር ተፈተዋል፡፡ ከአቶ ወልደ ሥላሴ ጋር እህታቸው፣ ወንድማቸውና ሌላ ግለሰብ ተከሰው በነፃ መሰናበታቸው አይዘነጋም፡፡   ", "passage_id": "1ad75ce421f2b63d1b4af1fbbf3ca484" }, { "cosine_sim_score": 0.5428294253041802, "passage": "የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው አቶ ዮናታን ተስፋዬ ሰኞ የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. በይቅርታ ተፈታ፡፡አቶ ዮናታን በኦሮሚያ ክልል የተደረገን የሕዝብ ተቃውሞ በፌስቡክ አድራሻቸው ባሠራጨው መጣጥፍ እንዲባባስ አድርጓል ተብሎ፣ የሽብር ተግባር ወንጀል ክስ ተመሥርቶበት ሲከራከር መቆየቱን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ የሰነድ ማስረጃ ካቀረበ በኋላ ፍርድ ቤቱ እንዲከላከል ብይን መስጠቱም ይታወሳል፡፡ አቶ ዮናታን በመከላከያ ምስክርነት ዳኛቸው አሰፋን (ዶ/ር)፣  ያዕቆብ ኃይለ ማርያምን (ዶ/ር) እና ሌሎችን ምስክርነት ቆጥሮ ማሰማቱ አይዘነጋም፡፡ የመከላከያ ምስክሮቹም አቶ ዮናታን በፌስቡክ አድራሻው ያሠራጨው መጣጥፍ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ ሕገ መንግሥታዊ መብቱን መጠቀሙን እንጂ፣ አመፅ ለመቀስቀስም ሆነ ለማባባስ የሚሉ አለመሆናቸውን መስክረው ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ግን የመከላከያ ምስክሮቹን ቃል ውድቅ በማድረግ አቶ ዮናታን በስድስት ዓመታት ከስድስት ወራት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበት ነበር፡፡ አቶ ዮናታን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ብሎ ቅጣቱ ተቀንሶለት ሦስት ዓመት ከስድስት ወራት ሆኖ የእስር ጊዜውን በመፈጸም ላይ ነበር፡፡ መንግሥት በገባው ቃል መሠረት የተጠርጣሪዎችን ክስ ሲያቋርጥና ፍርደኞችን በይቅርታ ሲፈታ፣ አቶ ዮናታን በማለፉ የተለያዩ ተቃውሞዎች ሲሰነዘሩ የከረሙ ቢሆንም፣ ሰኞ የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ግን ፍርዱ ተቋርጦ ከእስር ተለቋል፡፡አቶ ዮናታን የእስር ጊዜው ይጠናቀቅ የነበረው ሚያዝያ 20 ቀን 2010 ዓ.ም. እንደነበር ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "30664b8182226bbd0b50455626be08f8" }, { "cosine_sim_score": 0.5422321271707047, "passage": "\nበተመሳሳይ ጊዜና ሁኔታ ተይዘው ከአንድ ዓመት በላይ እስር ቤት ከተጣሉት ዘጠኙ የዞን ዘጠኝ አምደኞችና ጋዜጠኞች መካከል አምስቱ ድንገተኛ በሚመስል ሁኔታ በትላንትና በዛሬው እለት ተለቀዋል። ላለፉት 4 ዓመት ከ17 ቀናት በእስር ላይ የቆየችው የአዲስ ፕሬስ፥ የፍትሕ እና ሌሎች ጋዜጦች አምደኛ ርዕዮት ዓለሙም ዛሬ ተለቃለች።የጋዜጠኞቹንና የኢንተረኔት አምደኞቹን ከእስር የመለቀቅ ዜና ተከትሎ ከተለያዩ ወገኖች አስተያቶች እየተሰሙ ነው።ከሳሽ አቃቤ ሕግ ታሳሪዎቹን የዞን ዘጠኝ የኢንተረኔት አምደኞች ለመፍታት መወሰኑ ከመገለጡ በስተቀር በመንግስት በኩል የተሰጠ ዝርዝር የለም።ለመሆኑ እርምጃው የሕግ አንድምታ ምን ይሆን? ትንታኔውን ከዚህ ያድምጡ፤\n", "passage_id": "4baaa0394d06b322d0f555dcefebb2e3" }, { "cosine_sim_score": 0.5389420715816913, "passage": " ከዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች /ብሎገሮች/ እና ጋዜጠኞች እሥር ቤት ቀርቶ የነበረው በፈቃዱ ኃይሉ በሃያ ሺህ ብር ዋስ እንዲፈታ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርጅ ቤት አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት አዝዟል።ፍርድ ቤቱ በፈቃዱ ኃይሉ የወንጀል ክሡን እንዲከላከል ሲበይን ጉዳዩን በውጪ ሆኖ እንዲከታተል ዛሬ ወስኗል።አቃቤ ሕግ “ተከሳሹ በዋስ ቢወጣ አሁንም ሕዝብን ለአመፅ የሚቀሰቅስ ፅሁፍ መፃፉ አይቀርምና መፈታቱን እቃወማለሁ” ቢልም ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ ይህን ሊያደርግ ስለመቻሉ ምንም ማስረጃ አልቀረበም ብሏል።የመከላከያ ምስክሮችንም እንዲያሰማ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።ዝርዝሩን መለስካቸው አምኃ የላከውን ዘገባ ከያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "81c192531464cfe96499a25e34323895" }, { "cosine_sim_score": 0.5350365989109616, "passage": "የአውሮፓ ፓርላማ ኅብረት ባቀረበላቸው ግብዣ ቤልጂየም ብራሰልስ ደርሰው እንደተመለሱ በተጠረጠሩበት የሽብር ተግባር ወንጀል ታስረው የሚገኙት ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ለ40 ዓመታት ስለሽብርተኝነት መጥፎነት ሲያስተምሩ ኖረው በሽብር ተግባር ውስጥ ሊሳተፉ እንደማይችሉ መናገራቸውን ጠበቃቸው ገለጹ፡፡በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ታኅሳስ 20 ቀን 2009 ዓ.ም. ለሁለተኛ ጊዜ የቀረቡት፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሊቀመንበርና የመድረክ የውጭ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር መረራ ላይ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ላለፉት 28 ቀናት ያደረጋቸውን ምርመራዎች ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡እንደ መርማሪ ቡድኑ ገለጻ ከራሳቸው ኢሜይል፣ ፌስቡክና ከተለያዩ መገናኛዎች ያገኘውን የሰነድ ማስረጃ ማስተርጎሙንና ለማስተርጎም ሰጥቶ በመጠባበቅ ላይ መሆኑንም ማስረዳቱን የዶ/ር መረራ ጠበቃ ተናግረዋል፡፡ ዶ/ር መረራ ፈርመው የራሳቸው ቃል መሆኑን ባያረጋግጡለትም፣ በተወሰነ መልኩ ቃላቸውን መቀበሉንም ለፍርድ ቤቱ ማስረዳቱንም ጠበቃው አክለዋል፡፡በተጨማሪም የተጠርጣሪውን ቀሪ ቃል መቀበል፣ ሌሎች ቀሪ ማስረጃዎችን መሰብሰብና ማስተርጎም እንደሚቀረው በመግለጽ በፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 20(3) መሠረት ተጨማሪ 28 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲቀፈድለት መርማሪ ቡድኑ መጠየቁን ጠበቃቸው ተናግረዋል፡፡ዶ/ር መረራ የሰላማዊ ፖለቲካ ፓርቲ መሪ መሆናቸውንና ወደ አውሮፓ ቤልጂየም ብራሰልስ የሄዱት፣ የአውሮፓ ፓርላማ ኅብረት ባደረገላቸው ግብዣ መሆኑን ደጋግመው ማስረዳታቸውን ጠበቃቸው አቶ መሐመድ ኑሩ አብዱልከሪም ተናግረው፣  የኢትዮጵያን መንግሥት በሰላማዊ መንገድ ከመቃወማቸው በስተቀር የፈጸሙት ወንጀል እንደሌለ መናገራቸውን ጠበቃቸው ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁንና መመርያውን እንዳልጣሱና ከማንም አሸባሪ ድርጅት ጋርም አለመወያየታቸውን እንደተናገሩ የጠቆሙት ጠበቃው፣ አዋጁን በመጣስ ከግንቦት ሰባት መሪ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ብራሰልስ ላይ ተገናኝተው ‹‹ተወያይተዋል፣ ለሚዲያ መረጃ ሰጥተዋል›› የተባለው ስህተት መሆኑንና ምንም ዓይነት ውይይትም ሆነ መረጃ እንዳልሰጡ እንደነገሯቸው ጠበቃው ገልጸዋል፡፡ዶ/ር መረራ ለጠበቃው እንደገለጹላቸው የአውሮፓ ፓርላማ ኅብረት ለእሳቸው፣ ለዶ/ር ብርሃኑና ለአትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በተናጠል ባደረገላቸው ጥሪ ብራሰልስ በተካሄደው ኮንፈረንስ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ብራሰልስ የሄዱትም በኮንፈረንሱ ላይ ለመሳተፍ ብቻ መሆኑንም እንዳስረዷቸው ጠበቃው አክለዋል፡፡ ከዚህ ውጪ ሌላ ዓላማም እንዳልነበራቸው እንደነገሯቸው አቶ መሐመድ አስረድተዋል፡፡ከቀድሞ ጓደኛ ጋር በአጋጣሚ ተገናኝቶ የእግዚአብሔር ሰላምታ መለዋወጥ ወይም ስላለፈ ታሪክ መነጋገር ወንጀል አለመሆኑንና መቼም ቢሆን ወንጀል ሊሆን እንደማይችል ዶ/ር መረራ እንደገለጹላቸውም አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም ለዚህ አገር ሲያደርጉት ከቆዩትና ከዕድሜያቸው አንፃር ፍርድ ቤቱ ሕገ መንግሥታዊ የዋስትና መብታቸውን እንዲፈቅድላቸው ጠይቀው እንደነበር ጠበቃው አስረድተዋል፡፡ ነገር ግን ፍርድ ቤቱ የዋስትናውን ጥያቄ በማለፍ መርማሪ ቡድኑ የጠየቀውን የ28 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ ፈቅዶ ለጥር 18 ቀን 2009 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ", "passage_id": "f97c5c1e2b6cb1b6615b8e8fe7876144" }, { "cosine_sim_score": 0.5306544233962607, "passage": "የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበሩት የአቶ ዮናታን ተስፋዬ ከእስር እንዲለቀቁ ተወሰነ፡፡ሪፖርተር ያናገራቸው ምንጮች እንደገለጹት፣ የአቶ ዮናታን ከእስር እንዲለቀቁ ተወስኗል፡፡አቶ ዮናታን በማኅበራዊ ሚዲያ በመጠቀም ሁከትና ብጥብጥን የሚያበረታቱ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል በመባል ስድስት ዓመት ከስድስት ወር ተፈርዶባቸው የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ፍርድ በሦስት ዓመታት እንዲቀነስላቸው ተወስኖላቸው ነበር፡፡", "passage_id": "de7be4fb2e6b5770baed97d38b165172" } ]
32daab06f86c9030e3b3d599aa7ff1c8
b11ebba52646ed81eba8c39ddf84e395
የቻይና መንግሥት በድርቅ ለተጋለጡ ሶማሊያውያን የ1 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ሠጠ
የቻይና መንግስት በድርቅ ለሚሰቃዩና ለተፈናቀሉ የሶማሊያ የህብረተሰብ ክፍሎች በእርዳታ የሚሰጥ የ 1 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ሰጠች።ጎረቤት ሃገር ሶማሊያ በየጊዜው የሚያጋጥማት የድርቅና የረሃብ ችግር ለመላቀቅ የአለም ሃገራት እርዳታ ስትሻ ቆታለች፡፡አሁን ካለችበት የድህነት አዘቅት ለመውጣትና ገፅታዋን ለመቀየርም እየጣረች እንደሆነ የተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ሲዘግቡ እንደ ነበር የሚታወስ ነው፡፡ አሁንም ግን ከድርቅ መላቀቅ አልቻለችም፡፡ቻይና በሶማሊያ ለተፈናቀሉ እና ለችግር የተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመርዳት በአለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በኩል የሚሰጥ የ 1 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገረገች፡፡ቻይና ወደ አለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) የላከችው ገንዘብ ኤጀንሲው የስደት ቀውሱን እንዲያስተካክል እና በሶማሊያ ውስጥ ለሚገኙ ስደተኞች መጠለያ እንዲሆን ይረዳል፡፡ በሶማሊያ የደረሰው ድርቅ እስካሁን ድረስ የቀጠለ ሲሆን ድርቅን ለመግታት ደግሞ ከሶማሊያ መንግስትና ከአለም አቀፍ ጋሮች ጋር ተባብረው በመስራት ላይ መሆናቸው ሽንዋ ዘግቧል፡፡የሶማሊያ መንግስት በበኩሉ ቻይና ድርቁን ለመታደግ ላደረገችው የገንዘብ ድጋፍ ምስጋናውና ገልጿል፡፡የተፈጥሮ አደጋ ቁጥጥር እና የሰብአዊ እርዳታ ሚኒስትር ዋና ፀሃፊ ሞሃመድ ሟይላም እንደተናደሩት ቻይና ለሶማሊያ ድጋፍ ከሚያደርጉ ሃገራት መካከል መሪ ናት፡፡ቻይና አሁን ባደረገችው እርዳታም ለ 2500 ቤተሰቦች ና ሞቃዲሾ የሚገኙ በረሃብ፣ በድርቅና በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ከ ግማሽ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ተደራሽ እንደሚሆን ነው አክለው የገለፁት፡፡በሶማሊያ የቻይና አምባሳደር የሆኑት ኪን ጂያን በበኩላቸው የሃገራቸው መንግስት ሶማሊያን ለመደገፍና በሁለቱ ሃገራት ያለው ወዳጅነት ለማጎልበት በመስራት ላይ እንደሚገኙ በመግለፅ ቻይና በሶማሊያ የቤናዲር ሆስፒታልና የሞቃዲሾ ስቴዲየምን እንደገና ለመገንባት ከሃገሪቱ መንግስት ጋር የተስማማች ሲሆን ከዚህ በፊትም 89 ፕሮጀክቶችን በሶማሊያ አከናውናለች፡፡ ( ምንጭ: ዠንዋ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/33369/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[ { "cosine_sim_score": 0.5890259523194843, "passage": "በሶማሊያ  በተከሰተው  ድርቅ  ምክንያት  ተጎጂ  ለሆኑ ወገኖች  የአስቸኳይ  ጊዜ እርዳታ እንደሚያስፈልግ  የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል  ማህበር አስታወቀበግብርና እና በከብት እርባታ ላይ ጥገኛ የሆኑት ሶማሊያውያን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከብቶቻቸው በረሀብ በማለቃቸውና  የውሃ እጥረት  በመፈጠሩ ምክንያት በሀገሪቱ በድርቅ  ተጎጂ የሆኑ ዜጎች ቁጥር  ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱ እየተነገረ ነው፡፡ሶማሊያን በተደጋጋሚ ድርቅ የምትጠቃ አገር ስትሆን  የዘንድሮው ድርቅ ደግሞ ባለፈው አመት በነበረው የዝናብ እጥረት ጋር  በመያያዙ እኤአ በ2011 ተከሰቶ ከነበረው ድርቅም  የከፋ መሆኑን ቀይመሰቀል አስታውቋል፡፡እስካሁን በተደረገው ርብርብ ከ760ሺህ ህዝብ በላይ እርዳታ የተደረገለት ሲሆን  በተለይም  ጉድጎዶችን በመቆፈር ለሰውና እንስሳት ውሃ ለማቅረብ የተሞከረ  ቢሆንም አቅርቦቱ  ግን በቂ አለመሆኑን እየተነገረ ነው፡፡በተለይም ንፅህናውን የጠበቀ ውሃ ባለመኖሩ የሚከሰት ወረርሽኝን ለመከላከል የተወሰኑ ተነቀሳቃሸ ክሊኒኮችን ጥቅም ላይ እዋሉ  ቢሆንም በቂ የሆኑ የህክምና ተቆማት ባለመኖራቸው ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል የሚል ስጋት አለ፡፡በቀውስ ውስጥ  ለምትገኝው ሶማሊያ የከፋ ድርቅ መከሰቱና ይባስ ብሎም የእርዳታ እህል ለማድረስ አዳጋች መሆኑ ችግሩን አባብሶታል፡፡በቀጠናው ተንሰራፈተው ለሚገኙት አሸባሪ ኃይሎች አልሻባብ እና አልቃይዳ ደግሞ የአስቸኳይ ጊኤ እርዳታውን ለማድረስ እቅፋት መሆናቸው ተመልክቷል  ፡፡ለ40 አመታት ያክል አለመረጋጋት በሚታይበት የምስራቅ አፍሪካዋ ሶማሊያ   6 ሚሊዮን ሰዎች በከፋ ርሀብ ውሰጥ እንዳሉ ይነገራል፡፡  እንደ ሶማሊያ በአሸባሪ ኃይሎች በሚታመሱ ሀገራት ደግሞ ችግሩ የበለጠ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ  ይገለጻል ፡፡አልሻባብ የሚገኝበት አካባቢ ብቻ 2 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በረሃብ እና በበሽታ ውሰጥ እንደሚገኙ የወጣው መረጃው ያትታል፡፡ ", "passage_id": "1bee675a68cd328525b96a3934a2f11c" }, { "cosine_sim_score": 0.48997624706051224, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና የረድኤት ድርጅቶች 3 ሚሊየን ሶማሊያውያንን ለመደገፍ 1 ቢሊየን 30 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ ገለጹ።ተመድ እና ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች የ2020 የሶማሊያ ሰብዓዊ ድጋፍ ምላሽ እቅድን ይፋ አድርገዋል።በእቅዳቸው መሰረትም ለሶማሊያውያን ድጋፉን ለማድረስ ገንዘቡ እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል።ድጋፉ ምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ድጋፎችን ለማድረስ፣ ለጤና፣ ትምህርት፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ ለደህንነት ስጋት ቅነሳ እና ጾታዊ ጥቃትን ለመከላከል የሚውል ነው ተብሏል።ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሶማሊያውያን ከድህነት ወለል በታች እንደሚገኙ መረጃዎች ያመላክታሉ።በዚህ ሳቢያም አብዛኛዎቹ ለምግብ እና ለአልሚ ምግብ እጥረት የተጋለጡ ናቸው።ምንጭ፡- ሲ ጂ ቲ ኤን", "passage_id": "e18cec138dcf70b5e9829387896ad592" }, { "cosine_sim_score": 0.47793557089879396, "passage": "የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ አገራት ለሚገኙ ይድርቅ ተጎጂዎች ድጋፍ ማድረግ አለመቻሉን አስታወቀ ።  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባወጣው መረጃ በምሰራቅ አፍሪካ ሀገራት ባለፉት አመታት በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በርካቶች አሁንም ድረስ ችግር ላይ  መሆናቸውን ጠቅሶ፤ነገር ግን ከተከሰተው ድርቅ አኳያ የሚፈለገውን ድጋፍ ማድረግ አልተቻለም ብሏል፡፡ስለዚህም የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በቀጠናው ያለውን ችግር ለመቅረፍ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡በሪፖርቱ የአስቸኳይ እርዳታ የሚያሰፈልጋቸው 20 ሚሊየን ሰዎች በቀጠናው እንዳሉ የተገለፀ ሲሆን፤ በሶማሊያ ብቻ እንኳን 6 ሚሊየን ዜጎች የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ያሰፈልጋቸዋል ነው የተባው፡፡ሀገራቱ ከድርቅ በተጨማሪ በቀጠናው እየተከሰተ ያለው የእርስ በእርሰ ግጭትና አለመረጋጋት ሌላው ችግር እንደሆነና ይህ ደግሞ ችግሩን ይበልጥ እንዳባባሰው ተመልክቷል ፡፡ባለፉት ሁለት አመታት በታየው የዝናብ እጥረት ምክንያት የተባባሰው ይህ ድርቅ÷ በሰዎች ብቻ ላይ ሳይሆን በእንሰሳትም ላይ ሞትን ሲያስከትል ቆይቷል፡፡በሶማሊያ 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ህፃናት በተመጣጠነ የምግብ እጥረት አደጋ ላይ መሆናቸውን መረጃው ጨምሮ ያሳያል፡፡በተለይ ደግሞ  የንፁህ የመጠጥ ውሃ እጥረት የኮሌራ፣ የኩፍኝ እና የተቅማጥ ወረርሽኝ በቀጠናው ለመሰፋፋቱ ዋንኛ ምክንያት ሆኗል ነው የተባለው፡፡ በመሆኑም የዓለም ባንክ ለ2 ሚሊየን ሰዎች ለምግብ ፣ ለንፁህ ውሃ እና ለመሠረታዊ የህክምና ቁሳቁሶች የሚሆን 90 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ከዚህም ውሰጥ 60 ሚሊየን ዶላሩ ለሶማሊያ ባፋጣኝ የሚሰጥ ሲሆን÷ የተቀረው 30 ሚሊየን ዶላር  ደግሞ ለደቡብ ሱዳን የሚሰጥ እንደሆነ መረጃው ጠቁሟል፡፡የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ድርጅት እንዲሁም የተለያዩ ድርጅቶች በመተባበር በቀጠናው የተጋረጠውን ችግር ለመቅረፍ ርብርብ ላይ መሆናቸውም ተጠቅሷል፡፡", "passage_id": "e0a9bb9b421edb6af265ba54d98c2d23" }, { "cosine_sim_score": 0.4607929209821162, "passage": "አዲሱ የሶማልያ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ አብዱላሂ ፋርማጆ በትላንትናው ዕለት ሃገራቸው ወደ ቸነፈር ሊለወጥ የተረቃረበውን ረሃብ ለማስወገድ በያዘችው ጥረት ይረዳ ዘንድ ዓለምቀፉን ማኅበረሠብ ተማፅነዋል።የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ማርግሬት በሽር እንደዘገበችው ስድሥት ሚሊዮን ሶማሌዎች የሠብዓዊ ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል። ኮሌራ የሚያስከትለው በሽታም እያደገ መጥቷል።አዲሱ የሶማልያ ፕሬዚዳንት ፋርማጆ ከዓለሙ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት ጋር ከናይሮቢ የተነጋገሩት በቪድዮ መገናኛ አማካኝነት ነው፡፡ ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "2688b11337f1044cc93b3842a647e7fa" }, { "cosine_sim_score": 0.45751874672205783, "passage": "ዱቤ ባለመክፈላቸው ሆስፒታል ውስጥ የታሰሩ 258 ኬንያውያን ተፈቱ የኬንያ መንግስት በሶማሊያ ለሚንቀሳቀሰው አሸባሪው ቡድን አልሻባብ በሚሊዮኖች ዶላር የሚቆጠር የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል ስትል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን መውቀሱን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና ጸሃፊ ማቻሪያ ካሙ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ በሶማሊያ በአሸባሪ ቡድኖች በተያዙ አካባቢዎች እርዳታ ለመስጠት እንዲችል ቡድኖቹ መንገድ እንዲከፍቱለት ለማድረግ ለሰብዓዊ ድጋፍ ከታሰበው እርዳታ ውስጥ 10 በመቶ ያህሉን ለአሸባሪዎች ይሰጥ ነበር ሲሉ ትችታቸውን መሰንዘራቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡ተመድ በሶማሊያ ለሚንቀሳቀሰው አልሻባብ 12 ሚሊዮን ዶላር ያህል ገንዘብ በመደለያነት መስጠቱን የሚናገሩት ማቻሪያ፤ ተመድ ለአሸባሪ ቡድኖች በመደለያ መልክ ገንዘብ መክፈሉን እንዲያቆም ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡ማቻሪያ ያቀረቡት ውንጀላ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ ተቃውሞ ይገጥመዋል ተብሎ እንደሚጠበቅም ዘገባው አክሎ ገልጧል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ የህክምና አገልግሎት ክፍያቸውን አልፈጸሙም በሚል በኬንያታ ብሄራዊ ሆስፒታል ታስረው የቆዩ 258 ታማሚዎች ባለፈው ማክሰኞ ከእስር መፈታታቸውን ስታንዳርድ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡በሆስፒታሉ የተለያዩ የድንገተኛ ህክምና አገልግሎቶችን በዱቤ ካገኙ ታካሚዎች መካከል 30 በመቶ ያህሉ ክፍያቸውን ባለመፈጸማቸው በሆስፒታሉ ውስጥ እስከ አራት ወራት ለሚደርስ ጊዜ ታስረው እንደቆዩ ያስታወሰው ዘገባው፣ የታካሚዎቹ ቤተሰቦችና የመብት ተሟጋቾች ድርጊቱን በስፋት መቃወማቸውንና ጫና ማሳደራቸውን ተከትሎ ሊፈቱ መቻላቸውንም አመልክቷል፡፡", "passage_id": "f8c3e5a3c6e586d5f7cc7060f2962bc6" }, { "cosine_sim_score": 0.4494585275358088, "passage": "በአፍሪካ በሕዝብ ብዛት ከኢትዮጵያ ቀድማ የመጀመሪያውን የሆነችው ናይጄሪያ የውጪ ምንዛሪ ችግር ስላጋጠማት የአገሪቱ አርሶ አደሮች ሕዝቡን መቀልብ የሚችል መጠን ያለው ምግብ እንዲያመርቱ ፕሬዝዳንቱ ጠይቀዋል።\n\nቡሐሪ ይህንን የተናገሩት በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የሚከሰትን የምግብ ዋስትና ችግር በተመለከተ ስጋቶች በመፈጠራቸውና በአገሪቱም በምግብ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ተከትሎ ነው።\n\nእንደ ተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብና እርሻ ድርጅት የአገሪቱ አርሶ አደሮች እንኳን በዚህ በወረርሽኙ ወቅት ይቅርና ከዚያ በፊትም 200 ሚሊዮን የሚደርሰውን ሕዝብ የምግብ ፍላጎት ማሟላት አይችሉም ነበር። \n\nምንም እንኳን የናይጄሪያ የግብርና ዘርፍ በርካታ ሰዎች የተሰማሩበት ዋነኛ መስክ ቢሆንም፤ ከነዳጅ ዘይት በሚገኝ ገቢ ላይ በከፍተኛ ደረጃ ጥገኛ በሆነው የአገሪቱ መዕተዓኘየ ሐዓዕጠዕ ተነሳ ትኩረት ተነፍጎት ቆይቷል።\n\nናይጄሪያ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት በድንበሮቿ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ ከታይላንድ በሕገ ወጥ መንገድ የሚገባውን የሩዝ ምርት በመግታት በአገር ውስጥ ለሚመረተውን ሩዝ ገበያ ለማመቻቸት ጥረት ስታደርግ ነበር። \n\nናይጄሪያ ከውጪ የሚመጣ የሩዝ ምርት ላይ ክልከላ ከመጣሏ ቀደም ብሎ በየዓመቱ ከአንድ ሚሊየን ቶን በላይ ሩዝ ከታይላንድ ታስገባ ነበር። \n\nአገሪቱን በሚያዋስኗት አገራት ድንበር በኩል የሚገባው ሩዝ የተከለከለ በመሆኑ በወደብ በኩል ብቻ ነው ሩዝ ወደ ናይጄሪያ እየገባ ያለው። በዚህም ላይ ከፍተኛ ግብር በመጣሉ ዋጋውን አስወድዶታል። \n\nየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተቀሰቀሰ በኋላ ናይጄሪያ ውስጥ የምግብ ዋጋ ላይ ጭማሪ የተከሰተ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዘይት ዋዳ በመውደቁ ምክንያት ደግሞ መንግሥት ያገኘው የነበረው በከፍተኛ ደረጃ ቀንሷል። \n\nየዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) እንደተነበየው በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ያላት ናይጄሪያ በዚህ ዓመት ኢኮኖሚዋ በ1.5 በመቶ ያሽቆለቁላል። \n\n ", "passage_id": "b57f2eda9d1a53572d6cb7da11d9481c" }, { "cosine_sim_score": 0.4486015823964423, "passage": "በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ለ3 ሚሊዮን የሚጠጉ በድርቅ ተጋላጭ ለሚሆኑ ወገኖች የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ድጋፍ እየተሠጠ እንደሚገኝ የኦሮሚያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ ።የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ገረመው ሊቃ ለዋሚኮ እንደገለጹት በኦሮሚያ ክልል  ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ ሁኔታ ጥናት ከተደረገ በኋላ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው የድርቅ ተጎጂዎች ከጥር ጀምሮ ድጋፍ ሲደረግ ቆይቷል ።በአሁኑ ወቅት በክልሉ 3 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ለምግብ ተረጂነት መዳረጉን የጠቆሙት አቶ ገረመው በተለይ የቦረና ፣ ምዕራብ ጉጂ ፣ባሌ፣ ምዕራብ ሐረርጌ ፣ ምስራቅ ሐረርጌ፣ ምዕራብ አርሲና ምስራቅ አርሲ በድርቁ ክፉኛ የተጎዱ ዞኖች ናቸው ብለዋል ።የክልሉ መንግሥት ከፌደራል መንግሥት ጋር በመቀናጀት የድርቅ ተጠቂ ወገኖች አስፈላጊው እርዳታ እንዲደርሳቸው ጥረት እየተደረገ መሆኑን የሚገልጹት አቶ ገረመው የክልሉ መንግሥት በየወሩ የምግብ ፣ የመጠጥውሃና የእንስሳት መኖ እርዳታ የሚውል 198 ሚሊዮን ብር እየመደበ መሆኑን አስረድተዋል ።በተለይ ከፍተኛ  የውሃ እጥረት  ባለባቸው 3 ነጥብ 5  ሚሊዮን የሚሆኑ ዞኖች 200 የሚሆኑ  ቦቴዎች ለሰውና ለእንስሳት  አገልግሎት የሚውል የመጠጥ ውሃ እያከፋፋሉ መሆኑን አቶ ገረመው አያይዘው ገልጸዋል ።እንደ አቶ ገረመው ገለጻ በኦሮሚያ ክልል በድርቁ ምክንያት የከብቶች መኖ እጥረት ባጋጠማቸው አምስት የሚሆኑ ዞኖች ከጥር ጀምሮ በፌደራል መንግሥት ድጋፍ 702ሺ 998  እሥር  የመኖ ሣር ለማከፋፋል ተሞክሯል ።በተያዘው የመጋቢት ወርም ክልሉ ከፌደራል መንግሥት ጋር በመተባባር 240ሺ እሥር ሣር  ለቦረና ፣ 60ሺ ሣር ለምዕራብ ጉጂ  ለማከፋፈል ርብርብ እየተካሄደ መሆኑን አቶ ገረመው አመልክተዋል ።በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ያልተጠቁ ወረዳዎች በድርቅ ለተጉዱት ወረዳዎች የምግብ ፣ የውሃና የከብት መኖ ድጋፍ በማድረግና በህብረተሰብ ውስጥ የእርስ በእርስ የመደጋገፍ ባህሉን በማጎልበት ሰፊ የድርቅ መከላከል ዘመቻ እየተካሄደ ነው ብለዋል አቶ ገረመው ።በቅርቡ የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል ድርቅ ተጎጂዎች የሚውል የምግብ እርዳታና የውሃ ቦቴዎች ድጋፍን ያደረገ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን የትግራይ ክልል በዚህ ሳምንት ለኦሮሚያ  ክልል የድርቅ ተጋላጮች የሚውል 150 ኩንታል የከብቶች አልሚ ምግብ ድጋፍ  አድርጓል ። ", "passage_id": "30178c03e414d2768c4950d9fd0b3b7d" }, { "cosine_sim_score": 0.4467885456885893, "passage": "በሶማሊያ የኢንተርኔት አገልግሎት  መቋረጡ  ተነገረ ።  ሶማሊያ አልሻባብን አና መሰሎችን ለማጥፋት የተለያዩ ጥረቶችን ብታደረግም አሁንም ከጥቃት መዳን አልቻለም፡፡አሁን እንደተሰማው ዋሬ ከሆነ በሶማልያ በተለያዩ ቦታዎች የኢንተር ኔት አገልግሎት ቆሟል፡፡በዚህም ሶማሊያ  በየቀኑ 7ነጥብ 7 ሚሊዮን ዩሮ አልያም 10 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች ፡፡ ይህ ደግሞ የአገሪቷ  ህዝብ ለሶማልያ ትልቅ ዱብዳ ሆኖባታል፡፡ ላይ ከሁለት ሳምንት በፊት በባህር ውስጥ ያለውን የኢንተርኔት መሰረተ ልማት ላይ አሸባሪዎች ጥቃት በማድረሳቸው  ጉዳቱ የከፋ እንዲሆን አድርጎታል፡፡የሶማልያ የፖስታ እና ቴሌኮሙኒኬሽን  ሚኒስትር የሆኑት  አብዲ አንሸር  ሀሰን እንዳሉት እስከ አሁን ብቻ በዚሁ ሰበብ ሀገሪቱ 130 ሚሊዮን ዶላር አገሪቷ  አውጥታለች ብለዋል፡፡የሶማልያ መንግስት ችግሩን ለመፍታት እና እልባት ለመስጠት በርካታ ሚሊዮን ዶላር ከማውጣቱም ባለፈ አሁን ያለውን የሶማሊያን  አለመረጋጋት ያባብሰዋል፡፡ ችግሩን ለመፍታት ግን አሁንም ጥረቶችን እንደሚያደርግ ነው ያስታወቀው፡፡የሶማሊያ ደቡባዊ ክፍል ሙሉ በሙሉ አገልግሎት ካቆመ ከሁለት ሳምንት  በላይ ሆኖቷል፡፡ ሆንም እስከ አሁን ድረስ ምንም ጥረት እንዳልተደረገ ነው ነዋሪዎች የሚናገሩት፡፡ ሶማሊያ በእርስ በእረስ ጦርነት ውሥጥ ከገባች በኋላ የኢንተር ኔት ተጠቃሚዎቿ ቁጥር 1ነጥብ 6 በመቶ ብቻ ነው፡፡ሶማልያ በአልሻባብ አማካኝነት በደረሰ ጥፋት የ3ጂ ኢንትርኔት አገልግሎት ተቋርጦ ቆይቷል፡፡በዚህም በርካታ ዜጎችን አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ችግር ላይ መሆናቸውን ቢቢሲ ዘግቦታል፡፡", "passage_id": "2ebdbab9f09625708267d4e3e3de6ab4" }, { "cosine_sim_score": 0.44294023135671434, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ኮሪያ በድንበር ተሻጋሪ የምግብ ድጋፍ ፕሮግራሟ አማካኝነት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአራት የመካከለኛው ምስራቅና የአፍሪካ አገራት 50 ሺህ ቶን የሩዝ ምርት ድጋፍ ማድረጓን የአገሪቱ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።አገሪቱ በዓለም የምግብ ድርጅት አማካኝነት 19 ሺህ ቶን ሩዝ ለየመን፣16 ሺህ ቶን ለኢትዮጵያ፣10 ሺህ ቶን ለኬንያ፣ 5 ሺህ ቶን ደግሞ ለኡጋንዳ ድጋፍ አድርጋለች።ደቡብ ኮሪያ በፈረንጆቹ  በ2018 እና 2019 ለአገራቱ 100 ሺህ ቶን የሩዝ ምርት ድጋፍ ያደረገች ሲሆን የአሁኑ እገዛ ለሶስተኛ ጊዜ የተደረገ መሆኑም ተገልጿል።እርዳታውን የጫኑት መርከቦች ባለፈው ሳምንት ከአገሪቱ መንቀሳቀሳቸውም በመረጃው ተጠቅሷል።የተላከው የሩዝ ምርት በአጠቃላይ በአውሮፓዊያኑ 2018 የምርት ዘመን የተሰበሰበ ሲሆን የማጓጓዝና የማከፋፈል ሃላፊነቱ በመንግስታቱ ድርጅት የምግብ ድርጅት ስር ነው ተብሏል።የእርዳታው ዋነኛ ግብ ዓለም አቀፍ የምግብ ዋስናን ለማረጋገጥና ሰብዓዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ወደ ኋላ የቀሩ አገራት ለመደገፍ መሆኑን ዮናፕ የተሰኘውን መንግስታዊ መገናኛ ብዙሃንን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "ec4c75781efcdf673c187540c39c0e6a" }, { "cosine_sim_score": 0.441419365126719, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2012(ኤፍ ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ  በኬንያ  የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት ለመከላከል  የሚውል የ50 ሚሊዮን ዶላር  ብድር መፍቀዱ ተሰምቷል፡፡ብድሩ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር  ለሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ  መሆኑን ነው የተነገረው፡፡የኬንያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሙታሂ ካጋዌ÷ ገንዘቡ ለጤና ባለሙያዎች የመከላከያ መሳሪያዎች ግብዓት ለማሟላትና እና በሆስፒታሎች ውስጥ የሚገኙ የአልጋ ቁጥሮችን ለመጨመር ይውላል ነው ያሉት፡፡በሀገሪቱ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ወረርሽኙን ተከትሎ በሆስፒታሎች ውስጥ  የመከላከያ መሳሪያ እጥረት መኖሩን ቅሬታ ማሰማታቸውን  መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡በዚህም የጤና ባለሙያዎች ማህበር አመራሮች  ÷ ለጤና ባለሙያዎች መንግስት አስፈላጊውን ግብዓት በማስገባት የአገር ውስጥ ምርት እንዲጨምር ና የመከላከያ መሳሪያዎች እንዲሟሉላቸው ጠይቀዋል ፡፡አንድ የህክምና ባለሙያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዘ ግለሰብ ጋር በነበረው ንክኪ  ምርመራ ተደርጎለት በኮሮና ቫይረስ መያዙን ተነግሯል ፡፡ምንጭ፡-ቢቢሲ", "passage_id": "78859c6943354706d221d934fda33681" }, { "cosine_sim_score": 0.43996349968479764, "passage": "የአሊባባ መሥራቹ ቻይናዊ ባለሀብት ጃክማ በአፍሪካ የኮሮና ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከል የሚያግዝ ለሁለተኛ ጊዜ ዕርዳታ ልከዋል።በዚህኛው ዙር ለ54 የአፍሪካ ሀገራት 500 አጋዥ የመተንፈሻ መሣርያዎች፣ ለ200 ሺህ የጤና ባለሙያዎች አልባሳት እና የፊት መሸፈኛ ጭምብል፣ ሁለት ሺህ የሙቀት መለኪያ፣ አንድ ሚሊዮን የመመርመሪያ መሣሪያዎች እና 500 ሺህ ጓንት መላካቸውን ባለሀብቱ በማኅበራዊ ገጻቸው ይፋ አድርገዋል።የመጀመሪያውን ዙር የጃክማ ድጋፍ ኢትዮጵያ ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ማከፋፈሏ የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "89cf3a8d2808ed1de621452c8ee8436e" }, { "cosine_sim_score": 0.4391846091035846, "passage": "ኤል ኒኞ ያስከተለውን ድርቅ ጨምሮ፣ በተለያዩ ሚክናቶች ተጋላጭ ለሆኑ ኢትዮጵያውያን የሚውል የ$97 ሚልዮን ድጋፍ ማድረጓን፣ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።የዩናይትድ ስቴትስ ዓለማቀፍ ተራድዖ ድርጅት (USAID) እንዳስታወቀው፣ ድጋፉ በአጋሮቹ በኩል የሚሰጥ ይሆናል።እስክንድር ፍሬው ካዲሳባ ዘገባ ልኳል ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ። ", "passage_id": "d8671f70b4b5825eda6ccee63d7c78db" }, { "cosine_sim_score": 0.43859379691994965, "passage": "በአፍሪካ ቀንድ የመን ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን ብዛት ያለው ሰው ረሃብ የሚያልቅበት አደጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጥቷል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና ዓለምቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች እያስጠነቀቁ ነው።እአአ በ2011 አፍሪካ ቀንድ ውስጥ ግማሽ በግማሽ አምስት ዓመት ያልሞላቸው ሕፃናት የሆኑ ከ2 መቶ ስልሣ ሺሕ በላይ ሰዎች የፈጀው ከባድ ረሃብ አሁን የዕርዳታ ድርጅቶችን ይዘገንናቸዋል፡፡ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ባስተላለፈችው ዘገባ እንደጠቆመችው ሰብዓዊ ቀውሱን ይበልጡን እያከፋው ያለው የገንዘብ ዕጥረት ነው።ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "ccfcd620e9c6b16f06f44661893c7814" }, { "cosine_sim_score": 0.43676259538012296, "passage": "በጃፓን ዮኮሃማ ከተማ የአፍሪካ መሪዎች በተሳተፉበት ኮንፈረንስ ላይ አፍሪካ እ.ኤ.አ. በ2030 የሩዝ ምርቷን በእጥፍ ማሳደግ እንድትችል ጃፓን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች፡፡የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በአፍሪካ ልማት ላይ በሚመክረው የቶኪዮ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ ባደረጉት ንግግር የጃፓን ቴክኖሎጂና ፈጠራ ይህን ግብ ለማሳካት ቁልፍ ሚና ይጫወታል ብለዋል፡፡ዕቅዱ አፍሪካ በ11 ዓመታት ጊዜ ውስጥ 50 ሚሊዮን ቶን ስንዴ እንድታመርት መርዳት ነው፡፡የአፍሪካ ልማት ባንክም እቅዱ ተግባራዊ እንዲሆን ድጋፍ እንደሚያደርግ ነው የተገለጸው፡፡\"የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንውሚ አዴሲና በበኩላቸው፣ ምንም እንኳን በግብርናው መስክ የተገኙ ውጤቶች ቢኖሩም፣ ዓለም አቀፉን የፀረ-ርሃብ ትግል በአሸናፊነት እየተወጣ አይደለም። ሁላችንም በአንድነት መነሳት እና በዓለም አቀፍ ርሃብን ደረጃ ማጥፋት አለብን ፡፡ ይህንን እውን ለማድረግ ደግሞ በአፍሪካም ርሀብን ማጥፋት አለብን\" ብለዋል፡፡ጃፓን ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር በመተባበር የእርሻ ምርታማነትን ለማሻሻል እንደ አንድ አካል በመሆን አነስተኛ የአፍሪካ ገበሬዎች አምርተው ከመመገብ ባለፈ ምርት እስከ መሸጥ ደረጃ እንዲደርሱ ለመቀየር ተስፋ ታደርጋለች ነው የተባለው፡፡ናይጄሪያ እ.ኤ.አ. ከ2015 ጀምሮ የሩዝ ምርቷን ለማሳደግ ጥረት እያደረገች እንደሆነ በጉባኤው ላይ ተገልጿል፡፡ (ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "13c3018d06e6b6a6b7e06b7e8daefbd6" }, { "cosine_sim_score": 0.4305507140780659, "passage": "የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (USAID) ኢትዮጵያ በኤልኒኖ ምክንያት የገጠማትን ሰብዓዊ ቀውስ ለመቋቋም የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ተጨማሪ 88 ሚሊዮን ዶላር ማበርከቱን አስታወቀ፡፡ ይህም አሜሪካ ከጥቅምት ወር 2007 ዓ.ም. ጀምሮ ያደረገችውን አጠቃላይ ዕርዳታ ወደ 435 ሚሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርግ መሆኑንና በሥርዓተ ምግብ፣ በምግብ አቅርቦትና በንፅህና አጠባበቅ ረገድ የሚደረገውንም ድጋፍ እንደሚያሳድግ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ፓትሪሽያ ኤም. ሃስላክ የአሜሪካ መንግሥት የሚሰጠው ዕርዳታ አስፈላጊነትና ወቅታዊነት በሰጡት አስተያየት፣ ‹‹የአሜሪካ ሕዝብና መንግሥት ምግብ ነክና ያልሆኑ ዕርዳታዎችን ወቅቱን በጠበቀና በተጠናከረ ሁኔታ ሲያቀርቡ ቆይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ተፈጥሮዓዊ በሆነው የኤልኒኖ ክስተት ምክንያት ከገጠማት ከዚህ ቀውስ ጋር ለምታደርገው ፍልሚያ ድጋፋችንን መስጠት እንቀጥላለን፤›› ማለታቸውን ኤምባሲው በመግለጫው አስታውቋል፡፡እንደ ኢትዮጵያ መንግሥት ግምት እ.ኤ.አ. በ2016 የመጀመርያዎቹ ወራት አጠቃላይ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው የተረጂዎች ቁጥር ወደ 10.2 ሚሊዮን ከፍ ሊል ቢችልም፣ ይህ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ የምግብ እጥረት አጋጥሟቸው የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ በውጤታማ የሴፍቲኔት ፕሮግራሙ በኩል የሚረዳቸውን 7.9 ሚሊዮን ዜጎች እንደማየጨምር በመግለጫው ተጠቁሟል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2016 ብቻ 5.8 ሚሊዮን ዜጎች የንፁህ ውኃ አቅርቦት፣ 1.7 ሚሊዮን ሕፃናትና እመጫቶች በጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የበለፀጉ ተጨማሪ ምግቦች፣ እንዲሁም 435,000 የሚሆኑ ሕፃናት ለከፋ የምግብ እጥረት በመጋለጣቸው ምክንያት ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል፡፡ከሳምንት በፊት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ሃስላክና በኢትዮጵያ የአየርላንድ አምባሳደር ኤዲያን ኦሃራ በኢትዮጵያ የሕፃናት አድን ድርጅት ዳይሬክተር ከጆን ግራሃም ጋር በመሆን፣ በሰሜን ወሎ በሚገኙ አንዳንድ ወረዳዎች በድርቁ እየደረሰባቸው ያለውን ጉዳት ለመመልከትና ስለችግሩ ከነዋሪዎቹ ለመስማት፣ እነዚህን ቦታዎች ተዘዋውረው መጎብኘታቸው በመግለጫው ተገልጿል፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት አምባሳደሮቹ በመቄት ወረዳ በደንከን ቀበሌ በሚገኘው እስታየሽ የዕርዳታ እህል ማከፋፈያ ማዕከል ተገኝተዋል፡፡ በአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ የተቀናጀ የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ፣ በካቶሊክ የዕርዳታ ድርጅት የሚመራ የጋራ ጥረት፣ በሕፃናት አድን ድርጅት፣ እንዲሁም ምግብ ለተራቡ ሰዎች/ኢትዮጵያ በወረዳው ለሚገኙ ከ26,000 በላይ ተጎጂዎች አስቸኳይ ዕርዳታ በመከፋፈል ላይ መሆኑ ተወስቷል፡፡ በደንከን ቀበሌ እስካሁን 4,000 ሰዎች የምግብ ዕርዳታ መቀበላቸውን፣ በሰብዓዊ ዕርዳታ መጠየቂያ ሰነዱ መሠረት በዚህ ወረዳ በሚቀጥሉት ዘጠኝ ወራት 39,087 ነዋሪዎች ወይም ከወረዳው ሕዝብ 16 በመቶ የሚሆኑት የምግብ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የቀረበው ትንበያ እንደሚያመለክት መግለጫው አስረድቷል፡፡አምባሳደሮቹ ከማኅበረሰቡ ጋር ባካሄዱት ውይይት፣ የምግብ ዕርዳታው ከአካባቢያቸው ለመሰደድ በሚያስቡበት ወቅት በትክክለኛው ሰዓት እንደደረሰላቸው እንደገለጹላቸው ተገልጿል፡፡በተጨማሪም አምባሳደሮቹ በ1977 ዓ.ም. በአገሪቱ በተከሰተው አስከፊ ድርቅ ከተመታው የቆቦ ወረዳ ነዋሪዎችንም ጎብኝተው ኅብረተሰቡንና የቀበሌ አመራር አካላትን አወያይተዋል ተብሏል፡፡ ቆቦ በእጅጉ ተጋላጭ ከሆኑ ወረዳዎች ተርታ የምትመደብ ከመሆኗ ጋር ተያይዞ፣ በአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ በኩል ድጋፍ የሚደረግላቸው የሴፍቲኔትና የሕፃናት አድን ድርጅት ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እየተደረገለት እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በሰብዓዊ ዕርዳታ መጠየቂያ ሰነድ ላይ በተመለከተው መሠረት ለሚቀጥሉት ዘጠኝ ወራት 200,000 የሚሆኑ የወረዳው ነዋሪዎች አስቸኳይ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው፣ ነዋሪዎቹ በመንግሥትና በዓለም አቀፍ ለጋሾች የሚደረግላቸውን ዕርዳታ አድንቀው፣ ለቀጣዩ ዓመት ያላቸውን ሥጋት መናገራቸው በመግለጫው ተካቷል፡፡ አብዛኛዎቹ አርሶ አደሮች የዘሩት እህል መና መቅረቱንና ልጆቻቸውን የዕርዳታ እህል ባይሰጣቸው ኖሮ ሊመግቧቸው እንደማይችሉ በምሬት መናገራቸውም ታክሏል፡፡የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ከዚህ ቀደም የተመደቡ የዕርዳታ ቁሳቁሶችን ጨምሮ ዕርዳታውን ለተረጂዎቹ ለማድረስ ያሉትን አማራጮች በሙሉ በመጠቀም ላይ እንደሚገኝ መግለጫው አስታውቋል፡፡ ኤጀንሲው የሥርዓተ ምግብና አጠቃላይ የምግብ ዕርዳታን በስፋት ለማቅረብና ሌሎች አጋሮቹ የዕርዳታ ማቅረቢየ ሥርዓቶችን ዘርግተው በተለይ ችግሩ ጎልቶ ሊታይ በሚችልበት ከሰኔ 2008 እስከ መስከረም 2009 ዓ.ም. ለሚኖረው አስቸጋሪ ወቅት በቂ የዕርዳታ እህል እንዲከማች በማድርግ ላይ እንደሚገኝ፣ በአጠቃላይ ኤጀንሲው መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና በዓለም የምግብ ፕሮግራም በኩል 3.9 ሚሊዮን ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ዕርዳታ በማቅረብ ላይ እንደሆነ ተወስቷል፡፡‹‹የአሜሪካ መንግሥት የኢትዮጵያ መንግሥት በሰጠው ወቅታዊና ተገቢ ምላሽ ወደ 297 ሚሊዮን ዶላር የሚገመቱ ግብዓቶችን ማቅረቡንም ያደንቃል፡፡ ለወቅቱ ችግር የኢትዮጵያ መንግሥት በቂ ምላሽ መስጠት ይችል ዘንድ አሜሪካ አስፈላጊ ግብዓቶች በወቅቱ እንዲሰበሰቡ የማስተባበር ሥራውን ለማከናወን ጎን ለጎን፣ ኢትዮጵያውያን ዘላቂ የሆነ የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ የሚችሉባቸውን መንገዶች ለማጠናከር ከአጋሮቿ ጋር በመሆን ጠንካራ ትሠራለች፤›› ሲል ኤምባሲው በመግለጫው አስረድቷል፡፡", "passage_id": "9fe3cedb2847ddddb1c3afbe4ef4fc7c" }, { "cosine_sim_score": 0.42067589418220697, "passage": "ለአሚሶም ጦር ያዋጡት ዩጋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ጂቡቲ ናቸው።የአፍሪካ ኅብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሶማሊያ ግዳጅ አዛዥ ፍራንሲስኮ ማዴይራ ዛሬ ሞቃዲሾ ላይ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ሶማሊያ ውስጥ ተሠማርተው የሚገኙ አንድ ሺህ ወታደሮች በመጭው የአውሮፓ ወር መውጣት እንደሚጀምሩ አስታውቀዋል።“የወታደሮች እንቅስቃሴ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ውስጥ ተጀምሯል፤ በመጭዎቹ ሣምንታትም ይቀጥላል። ይህ ቅነሳውን ለመጀመር እየተካሄደ ያለ የሽግሽግ ሂደት ሲሆን የሃገሪቱን የደኅንነት ጥበቃ ኃላፊነቶች ለሶማሊያ ብሄራዊ የፀጥታ ኃይሎች የማስተላለፍ ሥራም አብሮ ይጀመራል” ብለዋል።ለአሚሶም ጦር ያዋጡት አምስት ሃገሮች ሠራዊቶቻቸውን ላለፉት አሥር ዓመታት ካሠፈሩባት ሶማሊያ እንደሚያስወጡ ከአንድ ዓመት ለዘለቀ ጊዜ ሲያሳወቁ የቆዩ ሲሆን አሁንም የቅነሳው እንቅስቃሴ የሚካሄደው የሶማሊያን ሕዝብ ደኅንነት አደጋ ላይ ሊጥል በማይችል ሁኔታ እንደሚሆን የአፍሪካ ኅብረቱ ኃይል አዛዥ አመልክተዋል።የአሚሶምን ቁጥር የመቀነሱ ዜና የተነገረው ዓለምአቀፉ ኃይል አልሻባብን ከታችኛው ሸበሌ ክልል ለመጠራረግና የመገናኛ መሥመሮቹን ለመቆጣጠር የሚያስችል ዘመቻ እንደሚጀምር ባወጀ ማግስት ሲሆን የአፍሪካ ኅብረት ኃይል ከዚያ የሚወጣው የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር ለመረከብ ዝግጁ መሆኑን ሲያረግጥ ብቻ እንደሆነ ማዴይራ ተናግረዋል።በሌላ በኩል ግን ‘ኢትዮጵያ ተጨማሪ ወታደሮቿን ሰሞኑን ወደ ሶማሊያ አስገብታለች’ ተብሎ የተነገረውን ማዴይራ አስተባብለው እንቅስቃሴው መደበኛ የሆነ የጦር ቅይይር ወይም ዝውውር እንደነበረ አመልክተዋል።“እነዚህን እንቅስቃሴዎች ታያላችሁ፤ እንቅስቃሴዎቹ ደግሞ ኢትዮጵያንም ይጨምራሉ። ከዩጋንዳ የሚመጡት ወታደሮች በአየር ይገባሉ፤ ኢትዮጵያዊያኑ ድንበር አቋርጠው ይገባሉ። ምክንያቱም በቀጥታ ነድተው ሊገቡ ይችላሉና። ሌላ ዓላማ ያላቸው ሰዎች ኢትዮጵያ ጦሯን ሶማሊያ ውስጥ እያከማቸች ነው እያሉ ያወራሉ” ብለዋል የአሚሶሙ አዛዥ።358 ሰው የተገደለበትና የ54 ሰው ደብዛ መጥፋቱ የሚነገርበት ጥቅምት 4 ሞቃዲሾ ላይ ከተጣለው የፈንጂ አደጋ ማግስት አልሻባብ ላይ ይከፈታል ለተባለው ጥቃት ድጋፍ ለመፈለግ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት በቅርቡ ወደ ዩጋንዳ፣ ኢትዮጵያና ጂቡቲ ሄደው ነበር። ", "passage_id": "8b9eb4ccea579ac4eb54dc5cf539814d" } ]
6c3fa2cdf9e00b80488963c173f095e1
ac7f14d105040e73b3133472a70dd4f2
ለውጡና ውህደቱ በቀድሞ የኢህዴን ታጋዮች አንደበት
"ስለ ዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ሲነሳ ለቀድሞ የኢት(...TRUNCATED)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=24247
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.5647001388110016,"passage":"በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው (...TRUNCATED)
a13c722888f9cd48e89946f903f0a1a2
db1a9dde73735836a9394a4be9eec9d3
"ኢትዮጵያ በብዝሃ ሕይወት ሃብት ከበለጸጉ አገራት ተርታ መሰ(...TRUNCATED)
"ኢትዮጵያ ከሳምንታት በፊት ሜክሲኮ በተካሄደው የተባባሩት መ(...TRUNCATED)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/22944/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.47794907109348883,"passage":"ኢትዮጵያ የአካባቢና ተፈጥሮ (...TRUNCATED)
3edfa2fea86d5e0309aeef28648a8f9f
b5824201f1cc74afb01fe4e7d1134725
"የአማራ ክልል መንግስት ፍንዳታው በቁጥጥር ስር መዋሉን አስ(...TRUNCATED)
"የፌደራል መንግስት ህወሓት በትናንትናው እለት በባህርዳርና (...TRUNCATED)
ፖለቲካ
https://am.al-ain.com/article/government-says-rocket-cause-damage-in-gondar-and-bahir-dar
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.5849962184382829,"passage":"በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አ(...TRUNCATED)
6087940ba4d1c58722a8eb01f416f2b9
009658535179802a350c793c818b911f
በሽብር የተዘጋው የናይጀሪያው ዳፕቺ ትምህርት ቤት ተከፈተ
"ናይጀሪያ ውስጥ ላለፉት ሦስት ወራት ተዘግቶ የቆየ አሸባሪዎ(...TRUNCATED)
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/nigerua-dapchi-girls-5-21-2018/4403292.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.5111941334655761,"passage":"የኢትዮጵያ አይነ ስውራን ብሔ(...TRUNCATED)
3f94eb536e699a276d0dd000189b92f8
7e6bac0d2718b15992b54d842888d060
ዶናልድ ትራምፕ - ስለ ጆን ሉዊስ
"ኮንግሬስ ማን ሉዊስ “ወሬ ብቻ እንጂ እርምጃ መውሰድ ወይም ው(...TRUNCATED)
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/democracy-in-action-1-18-2016/3681840.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.5690512195871729,"passage":"የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳን(...TRUNCATED)
674b08f5ca6ba039837887c8abd628bb
a4e80bdf5c51d1597e11a9b6d6e0fd5a
የተጓዡ የሰላም ጥሪ
"የሀገሪቱ አበይት ጉዳዮች መስተናገጃ፤ የመዲናይቱ ሁነቶች ማ(...TRUNCATED)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=27881
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.5005133318312334,"passage":"ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም ለመላ ኢ(...TRUNCATED)
78384839099da7b17fa966a55ee3916f
6479c0a2308ac7189b5975118b44a447
"የኢንተርኔት ማቆም፣ መዝጋትና መረጃን አጣርቶ መልቀቅ የሚያ(...TRUNCATED)
"አዲስ አበባ፡- የኢንተርኔት ማቆም፣ መረጃን አጣርቶ ማውጣት(...TRUNCATED)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=26518
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
[{"cosine_sim_score":0.5342005834851509,"passage":" በመጀመሪያ ደረጃ ኢንተርኔት(...TRUNCATED)
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
29