instruction
stringclasses
125 values
input
stringlengths
0
25k
⌀
output
stringlengths
0
241k
⌀
source
stringclasses
6 values
Complete the following task
አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ማኔጅመንት የ2013 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸሙን ገምግሟል። በግምገማ መድረኩ ላይ የኤጀንሲው...
masakhane_additional
Complete the following task
ይሄ ካልተሳካ ግን “በሀገር ውስጥ ሌላ ቦታ መፈለግ ነው” ብለዋል ሴናተር ላንድሩ። “እንደመጨረሻ አማራጭ ህጻናቱን ጎዳና ላይ ወይም ፍቅር የማያገኙበት ተቋም ውስጥ ከማስቀመጥ ይልቅ ከዓለም አካባቢ ቤተሰብ መፈለግ ይገባል።”
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
ለሚከተለውን ጽሑፍ ማጠቃለያ ስጥ።
በዛላምበሳ መስከረም ወር ላይ የነበረው አዲስ አመት አከባበር በኢትዮጵያ ድንበር በኩል "ከፌደራል መንግሥት ፈቃድ መያዝ አለባችሁ" የሚል ምላሽ እንተደተሰጣቸውና ከኤርትራ በኩል ደግሞ የይለፍ ወረቀት እየተዘጋጀ መሆኑን" ቢቢሲ ያናገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል። •የትናንትናዋ እለት- በኢትዮ ኤርትራ ግጭት ቤተሰባቸው ለተለያየ? •መስመር ያልያዘው የኢትዮ-ኤርትራ የንግድ ግንኙነት ወዴት ያመራል? •የኦነግ እና የመንግሥት እሰጣገባ የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚናገሩት ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፊት ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ የሚመላለሱ መንገደኞች ያለችግር ገብተው መውጣት ይፈቀድላቸው ነበር። በአሁኑ ወቅት ግን ያለ ይለፍ ወረቀት ከሁለቱም በኩል መንቀሳቀስ አይችልም። በተጨማሪም በኤርትራ በኩልም ድንበር ጥበቃውን እንዲያጠናክሩ በድንበር ጥበቃ ላይ ለተሰማሩ ከላይ መመሪያ እንደተሰጣቸውም ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል። በዚህ ጉዳይ ከኤርትራ መንግሥት ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም። ዛሬ ደግሞ በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ከራማ ወደ መረብ የሚወስደው የራማ-ክሳድ ዒቃ መተላለፊያ መዘጋቱን የመረብ ለኸ ወረዳ አስተዳደር አቶ ፅጌ ተስፋይ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ማለፍ የሚችሉት ከፌደራል መንግስት የይለፍ ወረቀት ያላቸው ሰዎች ብቻ እንደሆኑ ተገልጿል።
ባለፈው የመስከረም ወር የተከፈተው የዛላምበሳ ድንበር ባልታወቀ ምክንያት ከፌደራል መንግሥት ፍቃድ ለሌላቸው ተጓዦች መከልከሉን የጉሎመኸዳ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ገብረህይወት ገብረየሱስ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
walia_llm
Complete the following task
ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ LED flood floodlights 26 ዋ 48 ወራታ የ LED ውሃ ጎርፍ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው.
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ይህንንም “በእማንቱ መዋእልተ ወልዳ ሎሙ አዋልድ ሠናይት ወላሕያት። ወርእዩ ኪያሆን መላእክት ዉሉድ ሰማያት ወፈተዉዎን ወይቤሉ በበይናቲሆሙ ንዑ ንኀረይ ለነ አንስተ እምዉሉደ ሰብእ ወንለድ ለነ ዉሉደ።” ሲል በግእዙ ፅፎታል።
masakhane_additional
Complete the following task
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ አማካሪ ዶክተር አርከበ እቁባይ ከዘመን መጽሔት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቃለመጠይቅ አድርገዋል። እስካሁን ድረስ ቃለመጠይቁን በሶስት ተከታታይ ክፍሎች አቅርቧል። በሶስተኛው ክፍል ከቀረበው ውስጥ ዶ/ር አርከበ ከዘመን ለቀረበላቸው “ግንቦት 20 ኤርትራንም ወደብም አሳጥቶናል የሚሉ ወገኖች አሉና ለእነዚህ ወገኖች ምላሽዎ ምንድን ነው?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ የሰጡት ምላሽ አስገራሚና አነጋጋሪ ሆኖ አግኝተንዋል፡፡ በመሆኑም፣ ጥያቄውንና የተሰጠውን ምላሽ ከመፅሄቱ ድረገፅ ላይ እንደሚከተለው ወስደናል፡፡ ******
masakhane_additional
Complete the following task
ሰው በእግዚአብሔር አምሳል መፈጠሩን በኃጢአት መውደቁን እና በኢየሱስ ክርስቶስ እስከሚያምን ድረስ የእግዚአብሔር ቁጣና ፍርድ ያለበት በደለኛ መሆኑን እናምናለን፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
በዓለምአቀፍ ሰብዓዊ መብት ሕግ አስተምህሮ አገራት ሰብዓዊ መብቶችን በተመለከተ ሦስት ግዴታ ይጣልባቸዋል፡፡ (Asbjorn Eide:1987:67)እነዚህም፦ የማክበር (respect)፣ የማስጠበቅ (protect) እና የማሟላት (fulfill) ግዴታ ናቸው፡፡ የማክበር ግዴታ ሲባል የመንግስት አካላት (ሕግ አውጪው፣ አስፈጻሚውና ተርጓሚው) ሃሳብን በነጻ የመገለጽ መብትን ከመጣስ መቆጠብ አለባቸው፡፡ ለምሳሌ፦መንግስት ሃሳብን በነጻ መግለጽን ለማፈን በሚል ኢንተርኔትን ከመዝጋት ( Internet Shutdown) ወይም በይነ መረቦችን (websites) ከማፈን መቆጥብ አለበት፡፡
masakhane_additional
የዚህን አርፍተ ነገር ይዘት ጠቅላላ ሀሳብ በፅሁፍ አስቀምጥ
የመዲናዋ ከተማ ነዋሪዎች መንግሥት ሰላም እና መረጋጋት ለሃገሪቱ ማምጣት ተስኖታል በሚል አደባባይ ወጥተው ቁጣቸውን ገልጸዋል። ከሁለት ቀናት በፊት የሃገሪቱ የፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚንስትር ሶሜይሉ ቡብሄ ማኢጋ በሃገሪቱ ውስጥ እየጨመረ የመጣውን ሥርዓት አልበኝነት መቆጣጠር አልቻሉም በማለት የመተማመኛ ድምጽ ነፍገዋቸዋል። ባለፈው ወር በርካታ አርብቶ አደሮች በተደራጁ የተቀናቃኝ ጎሳ አባላት ተገድለዋል። • በማሊ 37 ሰዎች ገደማ በታጣቂ ተገደሉ ፕሬዝደንት ኢብራሂም ቦባካር ኬይታ በሰጡት መግለጫ የጠቅላይ ሚንስትሩን ከኃላፊነቴ ልነሳ ጥያቄ ተቀብለዋል። የፕሬዝዳንቱ መግለጫ ''በሃገሪቱ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ምክክር ከተደረገ በኋላ አዲስ ጠቅላይ ሚንስትር እና መንግሥት ይሰየማል'' ይላል። የማሊ መንግሥት እአአ በ2012 ላይ ከአልቃይዳ ጋር ግነኙነት እንዳላቸው የሚታመን ጸንፈኛ ቡድኖች የሃገሪቱን ሰሜናዊ በረሃማ ከፍል መቆጣጠራቸውን ተከትሎ አካባቢውን ከጸንፈኛ ቡድኖቹ ማጽዳት ተስኖታል። 160 አርብቶ አደሮች በግፍ መጨፍጨፋቸውን ተከትሎ የማሊ መንግሥት በሃገሪቱ ሰላም እና መረጋጋት ማስፈን ተስኖታል በሚል ከፍተኛ ጫና ሥር ወድቋል። • ባባኒ ሲሶኮ፦ 'ዓለም አቀፉ ምትሃተኛ' በአርብቶ አደሮቹ ግድያ ማሊያዊያን ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የገቡ ሲሆን፤ ይህን በመቃወም በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በመዲናዋ ባማኮ የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። የተቃውሞ ሰልፉን ተከትሎም ፕሬዝደንቱ በቴሌቪዥን ለህዝብ ባስተላለፉት መልዕክት ''ንዴቱን ስምቻለሁ'' ሲሉ ተደምጠዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩን ጨምሮ ሁሉም የመንግሥት ኃላፊዎች በማሊ እየጨመረ የመጣውን ሥርዓት አልበኝነትን ተከትሎ እራሳቸውን ከኃላፊነት አገለሉ።
walia_llm
Complete the following task
በውጤቱም፣ ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሁሉን አቀፍ አቅርቦት ፈጽመዋል፤ በከተማው አጠቃላይ ሆስፒታል ተገንብቷል፤ የጋዝ ማደያ ጣቢያዎች ተስፋፍተዋል፤ የወጣቶች ማዕከል ተቋቁሟል።
masakhane_additional
Complete the following task
እዚህ ክለብ ከመጣሁ ጀምሮ ያደረጉልኝ አቀባበል በጣም ደስ ይል ነበር፡፡ ያው እኔ ሲሪየስ ነኝ ፤ ስቆጣም ፣ ስናገርም በቀናነት ነበር የሚያዳምጡኝ፡፡ እንደ አሰልጣኝ እና እንደ ተጨዋች ሳይሆን እንደ ቤተሰብ ነበርን፡፡ ደግሞም ብዙም ለጥፈት የተጋለጡ አይደሉም፡፡ ስራቸውን በሚገባ ያውቃሉ ፤ ክብራቸውን ይጠብቃሉ፡፡ ለስኬታችን ዋናው ሚስጥር መዋደደችን ፣ መደማመጣችን እና መከባበራችን ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ስለኛ ያግኙን የስኬት ታሪኮች ሌሎች ድህረ ገጾች የአጠቃቀም መመሪያ የግላዊነት መግለጫ የኩኪ ፖሊሲ የፍቅር ጓደኝነት ደህንነት የድህረ ገጹ ማውጫ የማህበረሰብ መመሪያዎቻችንን ኮርፖሬት አጋሮች
masakhane_additional
Complete the following task
ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና
masakhane_additional
Complete the following task
ጭካኔና አረመኔያዊ ድርጊት በተፈረካከሰ ኢኮኖሚ ላይ ሲጫን፣ ዘግናኝ ትርዒት ነው የሚሆነው፡፡ የሰው ልጅን ዘቅዝቆ ከመስቀል፣ ለወራት አንጠልጥሎ ከማቆየት እስከ ከፎቅ መወርወር ድረስ ምን አሰየጠነን? ኢትዮጵያን በመሰለች ሃይማኖታዊ አገር ላይ ይህን መሳይ ግፍ ሲፈፀም፣ እያየንስ ግፉን እንዳናስቆም ምን ልባችንን ደፈነው? ከእንግዲህ ዐይናችንን ወደ ውስጥ ገርተን፤
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
ደስ የሚል መዝሙር ፃፍ
ጌታ ፡ ሰርግ ፡ ቤት ፡ ይገኛል
ጌታ ፡ ሰርግ ፡ ቤት ፡ ይገኛል ውሃውን ፡ ወይን ፡ ጠጅ ፡ ያደርጋል በለቅሶም ፡ በሀዘን ፡ ቦታ ተገኝቶ ፡ ያጽናናል ፡ ጌታ
walia_llm
የሚከተለውን ፅሁፍ የቃላት ግድፈት እንዳለበት ተመልክተህ አስተካክል
የአማራ ክልል ፍርድ ቤት ባለስልጣናቱ በቀBድgሞ በረከት በአቶ ስምኦን ላይ ስድስት ዓመት እንዲ ሁም በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ ዓመት የስምንት ውሳኔ የእስር አስተላልፏል ። ፍርድ ቤቱ jzሳሽንና የተከሳሾችን ክርክር ሲያዳምጥ ከቆየ በኋላ በዋለው ዛሬ ተከሳሽ አቶ በረከት ስምኦን ላይ የስድስት ዓመት እስር እና የ10 ሺህ ብር የቅጣ ውሳኔ አFስተFላkልፏል ። • jረyት ስምኦን ስለራሱ ይናገራል • በረከት ስምኦን ከየት ተKስ $ ው እዚህ ደረሱ ከዚህም በተጨማሪ በ1ኛ ፣ 2ኛ እና 4ኛ የክስ መዝገቦች ላይ ጥፋተኛ በተባሉት 2ኛ ተከሳሽ አቶ ታደሰ ካሳ ላይ ደግሞ የስምንት ዓመት የእስር ቅጣትና ሺህ የ15 ብር የቅጣት ውሳኔ መበየኑን የአማራ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል ። ችሎቱ ሁለቱ ግለሰቦች ይባ የማለት መብት እንዳላቸው የገለጸ ሲሆን ችሎቱ ፍርዱ በሕግ ቁጥጥር ስር ከዋሉበት ጊዜ ጀምሮ ይልም ተiሏg ። አቶ IKከት ስምኦን እና አቶ ታደሠ ካሣ በ ጥረት ኮርፖሬሽንን በቦርድ ሰብሳቢነትና በዋና አስፈፃሚነት ሚናቸው ሥራ ጋር በተያያዘ ወንጀል Zፈፅመkዋል በሚል ጥር 2011 ዓ. ም በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ መቆየቱ ይታq + ል ። ከቀናት በፊት በሁለቱ የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣናት የመንግሥት ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ 8መተ ላለፉ (። ይታወሳል አቶ በረከት ስምኦን ማናቸው? አቶ በረከት ስምኦን ከኤርትራዊያን ቤተሰቦቻቸው ጎንደር ውስጥ ተወልደው Yእ4ንዳደጉ ይነገራል ። ያወጡላቸው ቤተሰቦቻቸው ስም መብራህቱ ሲሆን የአባታቸው ስም ደግሞ ገብgሕjወ6 እንደሆነ በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎች ይናገራሉ ። በቀዳሚነት የታላቅ ወንድማቸውን ፈለግ በመከተል የኢህአፓ አባል ሆነው ወደ ትግሉ ከገቡ በኋላ የስም ለውጥ እንዳደረጉም እነዚሁ ሰዎች oያስታRውሳሉ ። ስማቸውን ለምን እንደለወጡ የሚታወቅ ነገር ይኖር የሌላ ታጋይ ስም እደ ወሰ ግን ይነገራል ይህም ። wበረ4ከት ስም የሚባል ታጋይ የኢህአፓ እንደነበርና በትግሉ ወቅት ባልታወቀ ምክንያት ከትግሉ ሜዳ ድንገት wመሰ Gሩ በርካታ የኢህአፓ አባላት የተገደለ መስሏቸው ነበር ። በነበ ረው ልምድም ይህን ለማስታወስ ታጋይ መብራህቱ ገብረህይወት በረስምኦን የሚለውን ሙሉ ስም እንደወሰዱም የቅርብ ሰዎቻቸው ያወሳሉ ። • አቶ & በረfከት ስምኦን ጣን ለመልቀቅ አቀረቡ ጥያቄ • « ወይዘሮ ጎሜዝ ፤ እርስዎ አያገባዎትም! አርፈው hይ Cቀመጡ በልልኝ » አቶ በረከት ከየት ወደየት? አቶ በረከት ስን ወደ ትግል የገቡት በመጀመሪያ የኢህአፓ አባል ሆነው ሲሆን ድ ርጅቱ በዋናነት ከደርግና ከሌሎች ተቀናቃኝ ድርጅቶች በገጠመው ጥቃት ወቅት በተዳከመበት በውስጡ ተፈረን መከፋፈል ተከትሎ ከሌሎች ጓዶቻቸው ጋር ድርጅቱን ጥለው ወጡ ። ከኢህአፓ የተለዩት አቶ በረከት ከትግሉ ጠቅልለው ግን አልወጡም ከጓዶቻቸው ጋር ብዙም ያልቆየውን ኢትዮጵያ 6ሚኒUት ፓርቲ (ኢኮፓ) አቋቁመው የነ በረ ሲሆን ቀጥለውም የአማራ አሁን ክልል ገዢ ፓርቲ የነበረው አማራ ዲሞክራቲክ ፓርቲ መነሻ የ ሆነውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን (ኢህዴን) በመመሥረት ከህወሓት ጋር g9ባር ፈጥረው ደርግን ታግለዋል ። ከደርግ ውድ በኋላ አቶ በረከት በብአዴን ውስጥ ቁልፍ ሚና ሰዎች ከነበራቸው መካከል ቀዳ ሚው ቆይተዋል ሆን ። አቶ በረከት የነበሩባቸው ቁልፍ የመንSግሥEት ኃላፊነቶች
የአማራ ክልል ፍርድ ቤት በቀድሞ ባለስልጣናቱ በአቶ በረከት ስምኦን ላይ ስድስት ዓመት እንዲሁም በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ የስምንት ዓመት የእስር ውሳኔ አስተላልፏል። ፍርድ ቤቱ የከሳሽንና የተከሳሾችን ክርክር ሲያዳምጥ ከቆየ በኋላ ዛሬ በዋለው ችሎት በ1ኛ እና 2ኛ የክስ መዝገቦች ላይ ጥፋተኛ በተባሉት በ1ኛ ተከሳሽ አቶ በረከት ስምኦን ላይ የስድስት ዓመት እስር እና የ10 ሺህ ብር የቅጣ ውሳኔ አስተላልፏል። •በረከት ስምኦን ስለራሱ ይናገራል •በረከት ስምኦን ከየት ተነስተው እዚህ ደረሱ ከዚህም በተጨማሪ በ1ኛ፣ 2ኛ እና 4ኛ የክስ መዝገቦች ላይ ጥፋተኛ በተባሉት 2ኛ ተከሳሽ አቶ ታደሰ ካሳ ላይ ደግሞ የስምንት ዓመት የእስር ቅጣትና የ15 ሺህ ብር የቅጣት ውሳኔ መበየኑን የአማራ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ችሎቱ ሁለቱ ግለሰቦች ይግባኝ የማለት መብት እንዳላቸው የገለጸ ሲሆን ችሎቱ ፍርዱ በሕግ ቁጥጥር ስር ከዋሉበት ጊዜ ጀምሮ ይሰላልም ተብሏል። አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሠ ካሣ በጥረት ኮርፖሬሽንን በቦርድ ሰብሳቢነትና በዋና ሥራ አስፈፃሚነት ሚናቸው ጋር በተያያዘ ወንጀል ፈፅመዋል በሚል ጥር 2011 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ መቆየቱ ይታወሳል። ከቀናት በፊት በሁለቱ የቀድሞ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል። አቶ በረከት ስምኦን ማናቸው? አቶ በረከት ስምኦን ከኤርትራዊያን ቤተሰቦቻቸው ጎንደር ውስጥ ተወልደው እንዳደጉ ይነገራል። ቤተሰቦቻቸው ያወጡላቸው ስም መብራህቱ ሲሆን የአባታቸው ስም ደግሞ ገብረሕይወት እንደሆነ በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎች ይናገራሉ። በቀዳሚነት የታላቅ ወንድማቸውን ፈለግ በመከተል የኢህአፓ አባል ሆነው ወደ ትግሉ ከገቡ በኋላ የስም ለውጥ እንዳደረጉም እነዚሁ ሰዎች ያስታውሳሉ። ስማቸውን ለምን እንደለወጡ የሚታወቅ ነገር ባይኖርም የሌላ ታጋይ ስም እንደወሰዱ ግን ይነገራል። ይህም በረከት ስምኦን የሚባል የኢህአፓ ታጋይ እንደነበርና በትግሉ ወቅት ባልታወቀ ምክንያት ከትግሉ ሜዳ ድንገት በመሰወሩ በርካታ የኢህአፓ አባላት የተገደለ መስሏቸው ነበር። በነበረው ልምድም ይህን ታጋይ ለማስታወስ መብራህቱ ገብረህይወት በረስምኦን የሚለውን ሙሉ ስም እንደወሰዱም የቅርብ ሰዎቻቸው ያወሳሉ። •አቶ በረከት ስምኦን ሥልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ •«ወይዘሮ ጎሜዝ፤ እርስዎ አያገባዎትም! አርፈው ይቀመጡ በልልኝ» አቶ በረከት ከየት ወደየት? አቶ በረከት ስምኦን ወደ ትግል የገቡት በመጀመሪያ የኢህአፓ አባል ሆነው ሲሆን ድርጅቱ በዋናነት ከደርግና ከሌሎች ተቀናቃኝ ድርጅቶች በገጠመው ጥቃት በተዳከመበት ወቅት በውስጡ የተፈጠረውን መከፋፈል ተከትሎ ከሌሎች ጓዶቻቸው ጋር ድርጅቱን ጥለው ወጡ። ከኢህአፓ የተለዩት አቶ በረከት ከትግሉ ጠቅልለው ግን አልወጡም ከጓዶቻቸው ጋር ብዙም ያልቆየውን ኢትዮጵያ ኮሚኒስት ፓርቲ (ኢኮፓ) አቋቁመው የነበረ ሲሆን ቀጥለውም አሁን የአማራ ክልል ገዢ ፓርቲ የነበረው አማራ ዲሞክራቲክ ፓርቲ መነሻ የሆነውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን (ኢህዴን) በመመሥረት ከህወሓት ጋር ግንባር ፈጥረው ደርግን ታግለዋል። ከደርግ ውድቀት በኋላ አቶ በረከት በብአዴን ውስጥ ቁልፍ ሚና ከነበራቸው ሰዎች መካከል ቀዳሚው በመሆን ቆይተዋል። አቶ በረከት የነበሩባቸው ቁልፍ የመንግሥት ኃላፊነቶች
walia_llm
Complete the following task
አመልካች ለዳኝነት ከከፈለው ብር 1,605,760.10 (አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሰምስት ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ብር ከአስር ሳንቲም) ላይ በደንቡ መሰረት የሚቀነሰው ሂሳብ ከተቀነሰ በኃላ ቀሪው ገንዘብ ለአመልካች እንዲመለስ ብለናል፡፡ የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር ይህን ተከታትሎ ያስፈጽም፡፡
masakhane_additional
የሚከተለውን ዜና ንባብ ወደ ትክክለኛው መድብ መድብ። ከ "ቢዝነስ", "መዝናኛ", "ጤና", "ፖለቲካ", "ሀይማኖት", "ስፖርት" ወይንም "ቴክኖሎጂ" መደቦች ውስጥ አንዱን ምረጥ።
የቢቢሲው  የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱቶን አንድንድ ጊዜ የሚሰጠው ግምት አስደንጋጭ የሚባል ነው። ባለፈው ሳምንት ሊቨርፑል በሜዳው በማንቸስተር ሲቲ 4 ለ 1 እንደሚሸነፍ ግምቱን አስቀምጦ ነበር። በሊቨርፑል ዙሪያ ስሀተት ሲሰራ ይህ የመጀመሪያው አይደለም። በርንማውዞች ምን ይበሉ? ያለፉትን 10 ሳምንታት ጨዋታዎች በሙሉ እንደሚሸነፉ ግምቱን አስቀምጧል። የ11ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ትላንት ምሽት ተጀምረዋል። ሱቶን በብራይተን የበላይነት ይጠናቀቃል ያለው የብራይተን እና ኖቲንግሃም ፎረስት ጨዋታ ያለጎል አቻ ተጠናቋል። ክሪስታል ፓላስ እና ዎልቭስ ደግሞ አንድ አቻ ይለያያሉ ሲል ግምቱን አስቀምጦ ነበር። ፓላስ ግን ጨዋታውን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የሌሎች ጨዋታዎችን ግምት እንደሚከተለው እንቃኛለን። አርሰናል ከማንቸስተር ሲቲ ማድረግ የነበረባቸው ይህ ጨዋታ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል። በርንማውዝ ከ ሳውዝሃምፕተን የትኛውም የበርንማውዝ ደጋፊ በማይጠብቀው መልኩ ቡድኑ ያሸንፋል ብዬ ግምቴን ላስቀምጥ። በርንማውዝ ይህን ጨዋታ ማሸነፍ ይኖርበታል። ሳውዝሃምፕተኖች ከዌስትሃም ጋር በነበራቸው ጨዋታ አንድ ነጥብ ማግኘታቸው ዕድለኛ ያደርጋቸዋል። በርንማውዞች ከፉልሃም ጋር በነበራቸው ጨዋታ ያስቆጠሩት የመጀመሪያ ጎል ድንቅ ነበር። ግምት፡ 2 – 1 ቼልሲዎች ባለፈው እሁድ አስቶን ቪላን ማሸነፍ ችለዋል። ከብሬንትፎርድ ምን መጠበቅ እንዳለብኝ አላውቅም። ከብራይተን ጋር በነበራቸው ጨዋታ አጥቂ ክፍላቸው ወደ አቋሙ የተመለሰ መስሏል። ቼልስ በጥሩ አቋም ላይ ካልተገኘ እና ብሬንትፎርዶች በተመሳሳይ መልኩ ከተጫወቱ አንድ ነጥብ ያገኛሉ ብዬ አስባለሁ። ግምት፡ 1 – 1 ሊቨርፑል ከ ዌስት ሃም ከሰሞኑ ከሊቨርፑል ደጋፊዎች ብዙ ትችት አስተናግጃለሁ። ሊቨርፑል ከሲቲ ጋር በነበረው ጨዋታ በተለይም የኋላ መስመሩ አስደናቂ ነበር። በሁለተኛው አጋማሽ ደጋፊው ከጎናቸው የቆመበት እና አንፊልድ ወደ ቀድሞ አቋሙ የተመለሰበት አጋጣሚ ነበር። ወደ አቋማቸው ለመመለስ በተገቢው መንገድ ላይ ያሉ ይመስለኛል። የዌስትሃም የኋላ መስመር መሳሳት የሚረዳቸው ሲሆን ጂያንሉካ ሳማካ ደግሞ ጎል ያስቆጥራል። ግምት፡ 3 – 1 ኒውካስል ኦልትራፎድ ላይ አለማሸነፉ ትንሽ ዕድለ ቢስ ያደርገዋል። ቡድኑ ሚዛኑን ያገኘ ይመስላል። በመከላከል በኩል ጥሩ ሲሆኑ የተወሰኑ ዕድሎችንም ማንቸስተር ዩናይትድ ላይ ለመፍጠር ችለዋል። እስከ ስድስት ባለው ደረጃ ውስጥ ለምን እንደተቀመጡ መረዳት የሚቻል ሲሆን አሁን ካላቸው ነጠብ የተሻለም ማግኘት ነበረባቸው። ያለፉትን ሁለት ጨዋታዎች የተሸነፉት ኤቨርተኖች በዚህ ጨዋታም ይቸገራሉ ብዬ እገምታለሁ። ግምት፡ 2 – 0 ማንቸስተር ዩናይትዶች ከኒውካስል ጋር ዕድል ያመለጣቸው ይመስለኛል። የስፐርስ ጨዋታ ሌላ ጉዳይ ነው። ሃሪ ኬን ዕድል ካገኘ ጎል የማስቆጠር ብቃቱ ላይ ይገኛል። ዩናይትድ ደግሞ ጥርስ አልባ መሆኑን ባለፈው ሳምንት አሳይቷል። ቡድኑ ክርስቲያን ኤሪክሰንን በህምም ምክንያት ማጣቱ የጎዳው ሲሆን ለዚህ ለቀድሞ ክለቡ ጨዋታም ላይደርስ ይችላል። ኤሪክሰን ቢሰለፍም አንቶኒዮ ኮንቴ በመልሶ ማጥቃት የሚያሸንፍ ይመስለኛል። ግምት፡ 1 – 3 ፉልሃም ከ አስቶን ቪላ አስቶን ቪላዎች ባለፈው ሳምንት ከቼልሲ ጋር በነበራቸው ጨዋታ በመጀመሪያ አጋማሽ ጥሩ ቢሆኑም በዚያው አልቀጠሉበትም። አሰልጣኝ ስቴቨን ዤራርድ ጫና ውስጥ የወደቀ ሲሆን ደጋፊዎችም ፊታቸውን ያዞሩበት ይመስላል። ስለዚህ በዚህ ጨዋታ ጥሩ ውጤት ይጠብቃል። ፉልሃም እና ብርንማውዝ ባለፈው ሳምንት ባደረጉት ጨዋታ ፉልሃሞች አደገኛ እንደሆኑ ተመልክቻለሁ። ይህ ጨዋታ አቻ ይጠናቀቃል ብዬ እገምታለሁ። ግምት፡ 1 – 1 ሌስተር ከ ሊድስ ሌስተሮች ተጽዕኖ ፈጠሪ የሆነውን ተጫዋቻቸውን ጀምስ ማዲሰንን በቅጣት አያገኙም። በአርሰናል የተሸነፉበትን ጨምሮ ሊድሶች በዘንድሮው ዓመት እንደአጨዋወታቸው የሚገባቸውን ውጤት ያላገኙባቸው ጨዋታዎች አሉ። በዚህ ጨዋታ ግን ይህንን የሚቀይሩበት እንደሚሆን እገምታለሁ። አጨዋወታቸውንም የምወደው ሲሆን ተገቢውንም ነጥብ ያገኛሉ ብዬ አስባለሁ። ግምት፡ 1 – 4
ይህ ዜና ስፖርት ነው
walia_llm
Complete the following task
ግን ስለምን ነው ሰው እራሱን መሆን የተሳነው? አንዳንድ ጊዜ እኔም እራሴ እስኪገርመኝ ድረስ ዕለታዊ ግንኙነቴን አንዳንዶች ሊወስኑልኝ ይሻሉ። እኔ ዬት ሄጄ? ለራሴ ሥርጉት አንሼ?! … ይገርማል። አይደለም እራሴን ለመምራት … … ወይ ጉድ። አቅምና ልክን ማወቅ ያሰፈልጋል። የሰው ሰብዕናም የመብትና የግዴታን ጣራና ግድግዳ የማወቅ ሰዋሰው መሰለኝ – ለእኔ።
masakhane_additional
ይህን አረፍተ ነገር በደምብ ተመልክተህ ሰም፣ ቦታ፣ እመተ ምህረት ወይም ሠአት የመሣሠሉትን ጠቃሚ መረጃዎች አውጣ
ለመሆኑ የሀገሪቱ የማዕድን ዘርፍ ልማት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ከማጠናከር አንጻር ምን ፋይዳ ያለው ነው
ስም አልተገኘም
walia_llm
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
መነኮሳቱ ወደ ጅማ ሃገረ ስብከት አቡነ እስጢፋኖስ ዘንድ ቀርበው ደብዳቤ አፅፈው እና ለ ዲኑ ሰጥተው ነበር የ ምንኩስና ልብሳቸውን ለብሰው እንዲገቡ የተፈቀደላቸው። ደብዳቤው ልዩ የሚያደርገው '' የምንኩስና ልብስ የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መነኮሳት ልብስ'' መሆኑን አብራርቶ ''ልብሱ ዘወትር መውለቅ የሌለበት'' መሆኑን ለ ዩንቨርስቲው ዲን በ አድራሻ መፃፉ ነበር። ይህች ነች የ ዛሬዋ ኢትዮጵያ እንግዲህ። ለ እዚህ ነው ከ ላይ መንግስት እስከ አካባቢ ባለስልጣናቱ የ ቤተክርስቲያንቱን መብት እንዲህ ሲዳፈሩ እንዳላየ ዝም የሚላቸው። ሲሆን ደግሞ እንደ ጅማ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች የ መከራ ዶፍ የሚያወርድባቸው።
masakhane_additional
Complete the following task
በትግራይ ክልል ከዚህ ቀደም ባልታየ ሁኔታ እየሰፋ ያለው የተቃውሞ ድምፅን ተከትሎ፤ በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችም፤ ይህንን ተቃውሞ በተመለከተ እያሰፈሩዋቸው ያሉት መረጃዎች፤ በየአካባቢው የተነሳው ተቃውሞ በተለያዩ ከተሞች እየሰፋ መኾኑን ያትታሉ።
masakhane_additional
Complete the following task
“ከተፈታሁ በኋላ ሰው ሞልቷል። ታስሬ ግን ልጆቼን እንዴት ናችሁ? ብሎ የሚጠይቃቸው አልነበረም። ባለቤቴን የሚያበረታታት ሰው አልነበረም። አሁን እኔ ስፈታ ሰው...
masakhane_additional
ተቅራራቢ አማርኛ ፃፍ
The authorities have surrounded the place.
ፌደራሎች አካባቢውን ወረውታል።
walia_llm
Complete the following task
masakhane_additional
የሚቀጥለው ዜና አርእስት ፃፍ
ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
አወዛጋቢዉ የአይ ኤም ኤፍ የኢኮኖሚ ትንበያ ራድዮ
walia_llm
Complete the following task
መጽሐፍ ቅዱስ ግልጽ ነው፣ እሱም፣ ደኅንነት በጸጋ ብቻ፣ በእምነት በኩል ብቻ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው (ዮሐንስ 3፡16፤ ኤፌሶን 2፡8-9፤ ዮሐንስ 14፡6)። አንድ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ ባመነበት ቅጽበት፣ እሱ ወይም እሷ ድነዋል፤ እናም በዛ ደኅንነት ተጠብቀዋል። ደኅንነት በእምነት ይገኛል። ሐዋርያው ጳውሎስ ይሄንን ጉዳይ በተመለከተ በገላትያ 3፡3 እንዲህ በማለት ይጠይቃል፣ “እንዲህን የማታስተውሉ ናችሁ? በመንፈስ ጀምራችሁ አሁን በሥጋ ትፈጽማላችሁን?” በእምነት ከዳንን፣ ደኅንነታችን የሚጠበቀውም ሆነ የሚረጋገጠው በአምነት ነው። የራሳችንን ደኅንነት በመልካም ስራችን ልንጠብቀውም
masakhane_additional
Complete the following task
ሌሎቹ የቡድኑ ቋሚ ተሰላፊዎች ግብ ጠባቂው ጀማል ጣሰው፣ ተከላካዩ ዋሊድ አታ እና አጥቂው ኡመድ ኡኩሪ በማሊው ጨዋታ የማስጠንቀቂያ ካርዶችን የተመለከቱ ሲሆን በአልጄርስ ጥንቃቄ ካላደረጉ በአዲስ አበባ ማላዊን ከምናስተናግድበት ጨዋታ ውጪ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወዳንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልክቱን አላደረስክም፡፡ አላህም ከሰዎች ይጠብቅሃል፡፡ አላህ ከሓዲዎችን ሕዝቦች አያቀናምና፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ከሳምንታት በፊት ያወራሁት ሰው፣ ብርቱው ጎልማሳ ዛሬ የለም። ስደት ክፉ ነው ... ከወራት በፊት ከስደት ተመለሰ "ባዶ እጀን የምወዳት እናቴን አላይም" ብሎ ለዳግም ስደት ተዳረገ ... ከትናንት በስትያ ውሃ በላው፣ እንኳንም እናት አልሰማች! ... ያማል :(
masakhane_additional
Complete the following task
መንግስቲ ኢትዮጵያ’ውን፣ ኣብዚ እዋን’ዚ ኣብ ክልል ኦሮምያ ተጓሃሂሩ ዘሎ ተቓውሞ ህዝቢ፣ ኢዱ ናብ መንግስቲ ኤርትራ ከወጣውጥ እንከሎ፣ ኤርትራ ከኣ እቲ መንግስቲ ካብ ውሽጣዊ ጸገማቱ ንምምህዳም ወትሩ ዝኽተሎ ጠቐነ’ዩ ክትብል መሊሳትሉ ኣላ።
masakhane_additional
ይህንን ጽሑፍ "አዎንታዊ"፣ "አሉታዊ" ወይም "ገለልተኛ" በማለት መድብ
ወያኔን የናፈቀ ሁላ ምረጥ እና መንግስት ቀይር ማልቀስ ዋጋ የለውም
አሉታዊ
walia_llm
Complete the following task
1ኛ/ በጦር ሰራዊቱ ውስጥ ትግሪኛ ተናጋሪ ያልሆነው እራሱን ከእነ መሳርያው ይለያል።በአንዱ የአገራችን ክፍል ተቆርጦ ባለበት ይታኮሳል።አንዳንድ ቦታዎች ላይ የጎበዝ አለቃውን ከበታች መኮንኖች መርጦ እረዘም ላለ ጊዜ ይዋጋል።ምናልባትም ሕዝብ እየተቀላቀለው የሚሄድ ያልታወቀ አለቃ ሊነሳ ይችላል። ይህ በአፍሪካ የተለመደ ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
ለማንኛውም እንደ ጁንታው ክህደት፤ ግፍ የተስተናገደባት ምድር፣ እሳተ ገሞራ አለመትፋቷና የህዝብ ቁጣ ረመጥ ሆኖ ጁንታውን በማቃጠል ብቻ ማብቃቱ፣ ትዕግሥት የተወራረሰበት አገር መሆኑን ያሳያል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ጉሽንግተን ከተማ የኤሌክትሪክ ገመድ ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
በደም አገልግሎቶቹ ላይ ከተመዘገበው ከፍተኛ ብዛት አንጻር የደም ባንክ ወደ ሰፊ ቦታ መዘዋወር አስፈላጊ ነው. ቦታው የተገኘው በሆስፒታል ግቢ ውስጥ በራትሙት ውስጥ ነው ሺባ በቴል ሃሾመር ፡፡ በአሜሪካ ፣ በካናዳ ፣ በእንግሊዝ እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ የኤም.ዲ.ኤ ወዳጆች ለግንባታው ፋይናንስ የሚያስፈልገውን ገንዘብ አሰባስበዋል ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ለእሥራኤላውያን ስለ በዓለ ፋሲካ አከባበር ሲነገራቸው የፋሲካውን በግ ሥጋ ከመራራ ቅጠል ጋር እንዲበሉት ታዘው ነበር (ዘጸ.12፤18)፡፡ ይኽም መራራ ቅጠል በግብፅ ይኖሩት የነበረውን የመከራ ኑሮ የሚያሳስባችውና ደግም ወደ ግብፅ (ምድረ ፋይድ) እንዳይመለሱ ከኃጢአተ ይርቁ ዘንድ የሚያስተምራቸው ነበር፡፡ የፋሲካው በግ ደግሞ እግዚአብሔር በፍቅሩ የሰጣቸውን ነፃነት ያሳስባቸዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤
masakhane_additional
Complete the following task
ከምኡ እቲ ዘለኻዮ ውድብ ካብ ሓደ ሰብ -ናብ መስረዕ ጋንታ -ሓይሊ – ቦጠለኒ ብርጌድ እናበልካ ይድየብ ኣብ ካምፓኒ ከምኡ — ኮታ ኣብ ታ ምጅማር ድኣ ንነብስና ንርከባ እምበር ሰላም ሲ ደበኽ ክትብል እያ ::
masakhane_additional
Complete the following task
ከድሮዎቹ ሥራዎች የጥበበ ወርቅዬ (ሊጋባ)፣ የፍቅርአዲስ ነቃጥበብ (ንዳው)የወሎ ዘፈን፣ የላፎንቴዎች(ባቡሬ)፣የትግስት አፈወርቅ (ደጉ ባላገሩ)፣ ሚሶ ነጋያ (ሐመር) ቁጥር 1 እና 2፣ የሞገስ ተካ (ማህሌታዊ ያሬድ)፣ የሄለን በርሄ (ልቤን)፣መስፍን በቀለ (ደመላሽ)፣ የሃይሉ ፈረጃ (ጉራጊኛ)፣ ኢሳን አብዱ ሰላም (አደርኛ ዘፈን)፣ ምናሉሽ ረታ፣ አሸብር በላይ (ልሻገር አለኝ ጐጃም) በቅርቡ የሃይልዬ ታደሰ (ድሬ) የሚለው እና አሁን በእጄ ያሉ አሉ - ለምሳሌ የብርሃኑ ተዘራ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎች ላይ የደረሰውን ዘርን መሰረት ያደረገ ግጭት በአስር ሺህ የሚቆጠሩትን ካፈናቀለና በመቶዎች የሚቆጠሩትን ህይወት ከቀጠፈ በሁዋላ አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ድምጽ አሰሙ። ግጭቶች በተነሱባቸው አካባቢዎች የተሽከርካሪ መንገዶች በፌደራል ሃይል ቁጥጥር ስር እንዲውሉና ትጥቅ የማስፈታት እንዲሁም ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ባላቸው ማናቸውም አካላት ላይ ማናቸውም ዓይነት እምጃ እንደሚወሰድ ዛቱ። ዛቻው ሚዲያዎችንም ያካትታል።
masakhane_additional
ይህ ጽሑፍ ከየትኛው ይመደባል "አዎንታዊ"፣ "አሉታዊ" ወይስ "ገለልተኛ"?
አሳማኝ ሀሳብ ነዉ።
አዎንታዊ
walia_llm
የተከታዩን መዝሙር ግጥም ጨርስ
አቤቱ ፡ ጌታዬ ፡ ሁሌ ፡ አከብርሃለሁ
አቤቱ ፡ ጌታዬ ፡ ሁሌ ፡ አከብርሃለሁ ፍቅርህን ፡ እያሰብኩ ፡ እገዛልሃለሁ ምሥጋና ፡ ይገባሃል ፡ ንገሥ ፡ ለዘለዓለም በሰማይ ፡ በምድር ኧረ ፡ እንዳንተ ፡ የለም (፮x)
walia_llm
Complete the following task
ኣብ ስልጣን ዘሎ ሰልፊ ሃገራዊ ባይቶ ኣብ ዘካየዶ ኣኼባ፣ ብምብራቕ ሱዳን ከባቢ ሳዋ፣ ካብ ግብጽን ኤርትራን ተኽእሎ ስግኣታት ከምዘሎ ምክትል ኣቦ መንበር እቲ ሰልፊ ኢብራሂም ማሕሙድ ሓሚድ ምግላጹ ኣገልግሎት ዜና ቻይና ሺንሁዋ ሓቢሩ።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
የ2020 የግልጽ ተደራሽነት ሳምንት የትኩረት አቅጣጫ “ግልጽነት ከአላማ ጋር፡- መዋቅራዊ እኩልነትንና አካታችነትን ለመገንባት ለተግባር እንነሳ” የሚል ይሆናል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
በግብጽ ታዋቂ ከሆኑ ዘፋኞች አንዷ የሆነችው ሼሪን ለአድናቂዎቿ ከወንዙ ውሃ መጠጣት በፓራሳይት እንዲጠቁ ሊያደርጋቸው እንደሚቸል ገልጻላቸዋለች። “ይልቅ ኤቪያን የተባለውን የታሸገ ውሃ ጠጡ” ብላ ቀልዳለች።
masakhane_additional
Complete the following task
ጸረ ኣንቅጺን ከም ቫይታሚን ኤን ዝኣመሰለ ክታበታት ንምዕዳል ብደረጃ ሃገራት ልዕሊ 650 ቀዋምን ተንቀሳቓሲን ነቒጣታት ተዳልዩ ከምዘሎ ሚኒስትሪ ጥዕና ኤርትር ኣፍሊጡ።
masakhane_additional
Complete the following task
የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ውጤቶች በኢህአዴግ ላይ ይህንን መሰሉ ትችት ሲያቀርቡ ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም፡፡ እንዲህ ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂ የሆኑ ጋዜጦች በተደጋጋሚ ኢህአዴግን ሲተቹ ግን በዓይነቱ የመጀመሪያው ነው ሊባል ይችላል፡፡ ከዚህ ቀደም አንድ የምዕራብ ሚዲያ በኢህአዴግ ላይ የሰላ ትችት ሲደርስ ኢህአዴግ “በእጅም በእግርም” በማለት በሌላ ተመጣጣኝ ሚዲያ የአጸፋ ምላሽ ሲሰጥ በተደጋጋሚ የተከሰተ እውነታ ነው፡፡ አሁን ግን ከአንድ ጊዜ በላይ ይህንን ዓይነት ተደራራቢ ትችት ሲቀርብበት ሊያስተባብልለት የሚችል ተመጣጣኝ ሚዲያ አለማግኘቱ ወይም ሞክሮ እምቢ መባሉ “የስሉሱን” መዞር እውነተኛነት የሚያጠናክር እንደሆነ አብሮ የሚጠቀስ ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ...
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
አንዳንድ ምንጮች እንደገለጹት ግድያውን የፈጸመው የወጋገን ባንክ የጥበቃ ሠራተኛ የሕወሃት ታጋይና በጡረታ ላይ የሚገኝ የሠራዊት አባል ሲሆን ሟቾቹም የሕወሃት ታጋዮች መሆናቸው ታውቋል።
masakhane_additional
የዚህን አረፍተ ነገር ሃሳብ በአጭሩ ፃፍ
አቶ ግዛቸው ሙሉነህ የአማራ ክልል የመንግሥት ጉዳዮች ኮምዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ለቢቢሲ እንደተናገሩት "የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የሚያነሳው ጥያቄ ተገቢነት የሌለው ክስ እና ውሃ የማይቋጥር ነው" ብለዋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገብረ መስቀል ካሳ በአማራ ክልል ኃይሎች የክልሉ ግዛቶች መያዛቸውን ገልጸው፤ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ በተደጋጋሚ መጠየቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረው ነበር። በአማራ ክልል በኩል በወልቃይትና በራያ አካባቢዎች ቀደም ሲል አንስቶ የወሰንና የማንነት ጥያቄዎች ሲነሱ የቆዩ መሆናቸውን ያስታወሱት አቶ ግዛቸው፣ ለዚህ የሕዝብ ነው ላሉት ጥያቄ "በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ምላሽ ሳይሰጥ መቆየቱን" ይናገራሉ። በጥቅምት ወር መጨረሻ በትግራይ ክልል የተቀሰቀሰውን ወታደራዊ ግጭት ተከትሎ ከፌደራል መንግሥቱ ሠራዊት ጋር የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ተሰማርቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የህወሓት ኃይሎች በቅራቅር እና በሶሮቃ በኩል የከፈቱትን ጥቃት ከመከላከያ ሠራዊት ጋር በመሆን የአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ "በተደራጀ መልኩ" መመከት ችለዋል ሲሉ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ አስታውሰዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘም የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የኤርትራ ሠራዊት እና የአማራ ክልል ኃይል ከትግራይ ክልል እንዲወጡ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ ላይ ጠይቋል። ኃላፊው የክልሉ መንግሥት እነዚህን የራያና የወልቃይት አካባቢዎች በጊዜያዊነት እያስተዳደረ መሆኑን ገልፀው ሕግ የማስከበሩ ሥራ መቀጠሉን፣ የዕለት እርዳታ ማቅረብ እና የመንግሥት ተቋማትን መልሶ ማደራጀትና ሥራ እንዲጀምሩ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል። እንደ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለጻ ከሆነ በአካባቢው አሁንም የሕግ ማስከበር ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው የመንግሥት ተቋማት ወደ ሥራ እንዲገቡም ጥረት እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል። ኃላፊው አካባቢዎቹን በኃይል መያዝ ሕገ-መንግሥቱን አይጻረርም? ተብለው ተጠይቀው በየትኛውም ዓለም አቀፍ ሕግ ቢለካ ሕገ መንግሥቱን የሚጻረር ተግባር አይደለም ሲሉ መልሰዋል። ይህንንም ሲያስረዱ "ከመጀመሪያው በሕገ-መንግሥት ወይንም በአዋጅ የተወሰዱ ቦታዎች አይደሉም" በማለት በአሁኑ ወቅት የትግራይ ክልል "ጥያቄ ካለው በሕጋዊ መልክ ማቅረብ ይችላል" ብለዋል። ጨምረውም የአማራ ክልል አካባቢውን በጊዜያዊነት እያስተዳደረው መሆኑን ገልፀው የፌደራል መንግሥቱ በዘላቂነት መፍትሄ እንዲሰጠው ጥያቄያችን ይቀጥላል ብለዋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጽህፈት ቤት ኃላፊ በአማራ ክልል ኃይሎች የክልሉ ግዛቶች መያዛቸውን ገልጸው፤ "አስተዳደሩ ህወሓት ያስተዳድረው ከነበረው ግዛት በሴንቲሜትር የቀነሰ ክልልን አያስተዳድርም" ብለዋል። አቶ ገብረ መስቀል እንዳሉት ጊዜያዊ አስተዳደሩ በሕገ መንግሥቱ ላይ የተገለጸውን የትግራይ ክልልን እንደሚያስተዳድር ገልጸው፤ "እነዚህን ቦታዎች ከሕግ ውጪ የያዙ ኃይሎች የአገሪቱን ሕገ መንግሥት እየተጻረሩ ነው" ብለዋል። እንደ አማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ደግሞ "በሕግ ማስከበሩ ሂደት" ውስጥ እነዚህ የማንነት እና የወሰን ጥያቄዎችን "እግረ መንገዱን መልስ ሰጥቷል" ብለዋል። "በጉልበት ተወስዷል፤ በጉልበት ተመልሷል፤ በኃይል ተነጥቀናል በኃይል አስመልሰናል" ባሉት በዚህ እርምጃ "የተጠቀሱት አካባቢዎች የአማራ እንጂ የትግራይ አይደሉም፤ በዚህ ጉዳይ ላይ የውጭ ኃይልም ሆነ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ጣልቃ ሊገባብን አይገባም" ብለዋል። አጠቃላዩ ምዕራባዊ የትግራይ ክፍል እንዲሁም በደቡብ አላማጣ፣ ኮረምና ሌሎች የገጠር አካባቢዎች በአሁኑ ጊዜ በአማራ ክልል ስር መሆናቸውን ያመለከቱት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ፤ ይህም ለፌደራል መንግሥቱ ሪፖርት ተደርጎ ኃይሎቹ ከአካባቢዎቹ እንዲወጡ በተደጋጋሚ መጠየቃቸውን ገልጸዋል። "ግፊት የምናደርገው የተሰማራው ኃይል እንዲወጣ ብቻ ሳይሆን በአካባቢዎቹ የሚፈጸሙ ወንጀሎች እንዲቆሙና ፈጻሚዎቹ በሕግ እንዲጠየቁ ነው" ሲሉ አቶ ገብረ መስቀል ተናግረዋል። አቶ ግዛቸው "የትግራይ ክልል ቦታዎቹ የእኔ ናቸው፣ ይገባኛል የሚል ከሆነ አሰራሩን ተከትሎ በሕጋዊ መንገድ ይጠየቅ" በማለት የአማራ ክልልም "ሕጋዊ አካሄዱን ይቀጥላል" ብለዋል። ወልቃይት፣ ጠለምት፣ ሰቲት ሁመራ፣ ራያ፣ አላማጣ፣ ኮረም አካባቢዎች በአማራ ክልል መንግሥት ስር መሆናቸውን ኃላፊው አረጋግጠው፤ "በእነዚህ አካባቢዎች ያለው ሕዝብ ነጻነቱን በኃይል አውጇል" ብለዋል። በተጠቀሱት አካባቢዎች ባሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ በደል ተፈጽሟል እንዲፈናቀሉም ተደርጓል በሚል ለቀረበው ክስም አቶ ግዛቸው ሲመልሱ "የትግራይ ተወላጆችም ከአማራ ሕዝብ ጋር አብረው የኖሩ አብረውም የሚኖሩ ናቸው። አንድም የትግራይ ተወላጅ እንዲገፋ አልተደረገም" በማለት በአካባቢው ባሉ የሥራ እድሎች ማንንም ሳይለዩ ቅጥር መፈፀማቸውን ተናግረዋል። ነገር ግን ግጭት ሲከሰት መፈናቀል የማይቀር ነው ያሉት ኃላፊው፤ ከአካባቢው ተፈናቅለው የነበሩት ነዋሪዎች እንዲመለሱ የክልሉ መስተዳደር አስፈላጊውን ሥራ እያከናወነ ነው ብለዋል። የአማራ ክልል እነዚህን የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸው አካባቢዎች "በህወሓት የአስተዳዳር ዘመን በኃይል የተወሰዱ ናቸው ይመለስልኝ ሲል ለዓመታት ጥያቄ ሲያቀርብ መቆየቱን" አቶ ግዛቸው ገልጸዋል። ጨምረውም በወቅቱም በአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ላይ መፈናቀልና ከዚያም ያባሱ በደሎች ተፈጽመዋል በማለት "አሁን ሕዝቡ ከዚህ አፈና ነጻ ወጥቷል" ብለዋል። በመሆኑም ጥያቄውን ሕጋዊ ለማድረግ ከፌደራል መንግሥት ጋር እየተነጋገሩ እንደሆነ የገለፁት ኃላፊው፤ ከዚህ ጋር በተያያዘ ክልሉ በሕዝቡ ጥያቄ ላይ እንደማይደራደር ለቢቢሲ ተናግረዋል። ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የህወሓት ኃይሎች ትግራይ ውስጥ በሚገኘው የአገሪቱ ሠራዊት ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ወታደራዊ ዕርምጃ እንዲወሰድ ማዘዛቸው ይታወሳል። ለሦስት ሳምንታት በተካሄደ ወታደራዊ ዘመቻ የፌደራሉ ሠራዊት የክልሉን ዋና ከተማ መቀለን ሲቆጣጠር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተካሄደው "ሕግ የማስከበር ዘመቻ" መጠናቀቁን አውጀው ነበር። ነገር ግን ከዚያ በኋላም ባለፉት ሦስት ወራት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ግጭቶች እየተካሄዱ መሆናቸውን ከክልሉ የሚወጡ ሪፖርቶችና የዓለም አቀፍ ተቋማት የገለጹ ነው። በጦርነቱ ምን ያህል ሰዎች እንደሞቱ በትክክል የታወቀ ነገር ባይኖርም በሺዎች የሚቆተሩ ሊሆኑ እንደሚችል ይገመታል። ከዚህ ባሻገር ግጭቱን በመሸሽ ከ60 ሺህ በላይ ሰዎች ወደ ሱዳን መሰደዳቸው የተነገረ ሲሆን፤ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ደግሞ የሰብአዊ እርዳታ ለማቅረብ መንግሥትና ረድኤት ድርጅቶች ጥረት እያደረጉ ነው።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የወልቃይትና የራያ አካባቢዎችን በተመለከተ ያሚያቀርበው ጥያቄ ካለ በሕጋዊ መንገድ ማቅረብ ይችላል ሲል የአማራ ክልል አስታወቀ።
walia_llm
የተሰጠውን አረፍተ አብራራ
ከሰሞኑ ገላን አካባቢ በመኪናው ውስጥ የተገደለው ድምፃዊና የፖለቲካ አቀንቃኙ የሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በርካቶችን አስደንግጧል፤ እንዲሁም በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎችም ተቃውሞዎች እንዲቀጣጠሉ ምክንያት ሆኗል።
ለአርቲስቱ ወዳጆችና አድናቂዎች እንዲህ ህይወቱ በአጭር መቀጠፉም ሆነ በኦሮሞ ትግል ውስጥ 'ነፀብራቅ' የሚሉት ድምፃዊ መቀጨት ብዙዎች አልተዋጠላቸውም። በሙዚቀኛው ሞት ማግስት በተለያዩ አዲስ አበባ አካባቢዎች መፈክሮችንና ሽለላዎችን እያሰሙ እንዲሁም ቁጣቸውን የሚገልፁ ወጣቶች ተስተውለዋል። ሃጫሉ በተገደለበት ገላን አካባቢም የተቃጠሉ የመኪና ጎማዎች ጎዳናውን ሞልተውት እንዲሁም አጥቁረውት ነበር። የተለያዩ ህንፃ መስታወቶች መሰባበር፣ ዘረፋና የንብረት መውደምም አጋጥሟል። ከፍተኛ የጥይት ድምፆች እንዲሁም ቆንጨራና ዱላ የያዙ በቡድን የተከፋፈሉ ወጣቶች በየጎዳናው መታየታቸውንም ሮይተርስ ዘግቧል። በዚያኑ ቀንም ነው በአዲስ አበባ ሦስት የቦምብ ፍንዳታዎች ተከስተው ቁጥራቸው ያልተገለፁ ሰዎችም ህይወት መጥፋቱን እንዲሁም በርካቶችም መቁሰላቸው በፖሊስ የተነገረው። ቦምቡን ያፈነዱት መሞታቸውን፣ እንዲሁም የቆሰሉና የሌሎችም ዜጎች ህይወት ቢጠፋም ቁጥራቸው ምን ያህል እንደሆነ የፌደራል ፖሊስ አልጠቀሰም ነበር። በትናንትናው ዕለት ጥዋት ሁኔታዎች የተረጋጉ ቢመስሉም ከሰዓት በኋላ የተኩስ ድምፅ ከተለያየ አካባቢ ይሰማ እንደነበርም ቢቢሲ መረዳት ችሏል። በአዲሱ ገበያ፣ ላም በረት፣ ሲኤምሲና ሰሚት የካ አባዶና ሌሎች አካባቢዎች በብዛት ሰብሰብ ብለው እየጨፈሩ የነበሩ ወጣቶችም ተስተውለዋል። በተለይም አዲስ አበባ ምሥራቃዊ ክፍል በሚገኙት ካራ፣ የካ አባዶና አያት አካባቢዎች ከማክሰኞ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ውጥረትና ፍርሃት ነግሶ ቆይቷል። የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ከሌላ አካባቢ በቡድን ሆነው ዱላና ብረት በመያዝ የመጡ ወጣቶች ናቸው ያሏቸው የመኪኖችን፣ የመኖሪያ ቤቶችንና ህንጻዎችን መስታወቶች በመስበር ጉዳት እንዳደረሱ ገልጸው፤ ሱቆች ላይ የዘረፋ ሙከራ ተደርጎ እንደነበርም ለቢቢሲ አስረድተዋል። በተለይ ረቡዕ ከሰዓት በኋላ ድርጊቱ መደጋገሙንና የወጣቶቹም ቁጥር ብዙ እንደነበር ገልጸው፤ ከነዋሪው ጋር ግጭት ውስጥ ተገብቶ ከባድ ችግር ይፈጠራል የሚል ስጋት እንደነበር ገልጸዋል። ነገር ግን አመሻሽ ላይ የጸጥታ ኃይሎች በብዛት በመሰማራታቸው ወጣቶቹ ወደ መጡበት ተመልሰዋል ብለዋል። በትናንትናው ዕለትም እንዲሁ ስጋትና አለመረጋጋቱ በተለያዩ ሰፈሮች የነበረ ሲሆን ሰሚት አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ከበራቸው ላይ ሆነው ሌሊቱን ሲጠብቁ እንደነበር አስረድተዋል። በተለይም ፍየል ቤት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ባሉ አፓርትመንቶች (የጋራ መኖሪያ ቤቶች) ነዋሪዎች ለቢቢሲ እንዳስረዱት ምሽቱ ፍርሃት የነገሰበት እንደነበርና አንድ የንግድ ተቋምም ለመዝረፍ መሞከሩንም እንዲሁ አስረድተዋል። በተቃውሞ ጉዳት የደረሰበት የጋራ መኖሪያ ቤት በርካታ የፀጥታ አስከባሪዎችም በአካባቢው እንደተሰማሩም ገልፀዋል። በፈረንሳይ፣ ስድስት ኪሎ፣ ፒያሳና እንዲሁም በሌሎች ሰፈሮች ተኩስ መስማታቸውንም የተለያዩ ነዋሪዎች ለቢቢሲ አስረድተዋል። ሃያ ሁለት ዘሪሁን ሕንጻ አካባቢ ትናንት ቀን ስምንት ሰዓት ላይ ተኩስ እንደነበር እና ከሌላ አካባቢ መጡ ያሏቸው ሰዎች ሊረብሹ መሞከራቸውን የተናገሩት አንድ ነዋሪ በዚህም የተነሳ ዛሬ ከቤታቸው ሳይወጡ መዋላቸው ይናገራሉ። እንዲሁ ኮተቤ አካባቢ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ ተኩስ ይሰማ እንደነበር የተናገሩት ሌላ ነዋሪ ደግሞ ለሊቱ ሰላማዊ እንደነበር ተናግረዋል። ነገር ግን ወሰን አካባቢ በነበረ የመንገድ መዝጋትና ጎማ ማቃጠል የተነሳ ከቤታቸው ርቆ ለመንቀሳቀስ ፍርሃት እንዳለባቸው አልሸሸጉም። አያት አካባቢ የሚገኙ ኮንዶሚኒየሞች እና የአየር መንገድ ማኅበር ቤቶች አካባቢ ግን ምሽት በቡድን የመጡ ሰዎች ነዋሪዎችን ሰላም ነስተው እንደነበር ገልፀው የአካባቢው ነዋሪ በጋራ ለመከላከል መውጣቱን እንዲሁም የተወሰኑትን ለፖሊስ ማስያዙን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በአየር መንገድ ማኅበር ቤቶች ውስጥ ግቢውን ሰብረው የገቡ ወጣቶች ረብሻ ለማስነሳትና ንብረት ለማውደም ቢሞክሩም ነዋሪዎች በጋራ መከላከላቸውንና በአሁኑ ሰዓትም በግቢያቸው ውስጥ የፖሊስ ኃይሎች እንደሚገኙ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ቢቢሲ ወደ መገናኛ በአንድ ቢሮ ውስጥ ለሚሰሩ ግለሰብ ደውሎ ያለውን ሁኔታ ለማጣራት ሙከራ ያደረገ ሲሆን የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ደካማ መሆኑን ነገር ግን መንገዱ ሰላማዊ እንደነበር ለመረዳት ችሏል። ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ ምንም አይነት ግጭት ባይስተዋልም በአብዛኛው የከተማዋ ከፍል ፍርሃት እንዳንዣበበ መሆኑንም ቢቢሲ ያናገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል። አዲስ አበባ ጭር ያለች ሆናለች፤ የተለመደው የወትሮው እንቅስቃሴም የማይታይባት ከተማም ሆናለች። በተለይም ትናንትና ይሰማ የነበረው ተኩስና ከአንዳንድ ሁኔታዎች ጋር ተያይዞ ከባድ ፍርሃት መፍጠሩንና ዛሬም ከቤት ሳይወጡ እንዳረፈዱም የተናገሩ በርካቶች ናቸው። ከአንዳንድ ውር ውር ከሚሉ ታክሲዎች በስተቀር ትራንስፖርትም አለመኖሩን እንዲሁም የንግድ እንቅስቃሴዎችም ቀጥ ማለታቸውን ተናግረዋል። ካፌዎች፣ ሬስቶራንቶች እንደተዘጉ ናቸው። የከተማው ፖሊስና የፌደራል ፖሊስ በርከት ብለው መታየታቸውን ቢቢሲ በተዘዋወረባቸው አካባቢዎች አይቷል። ከዚህም በተጨማሪ ሲኤምሲ፣ ሃያ ሁለት፣ ቦሌ አካባቢዎች የመከላከያ ሠራዊት አባላት በፒክ አፕ ተጭነው የፀጥታ ሁኔታውን እየተቆጣጠሩ ነው። በከተማይቱ ውስጥ ባለፉት ሁለት ቀናት ውስጥ ተከስቶ በነበረው አለመረጋጋት የስምንት ነዋሪዎችና የሁለት ጸጥታ አስከባሪዎች ህይወት ማለፉንም የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል። ትናንት ምሽት ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ የሰጡት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እንዳሉት ማክሰኞና ረቡዕ ስምንት የከተማዋ ነዋሪዎች ህይወት ማለፉን ገልጸዋል። እነዚህ ግለሰቦች የሞቱት "በቦምብ፣ ጥይት፣ በድንጋይ እና በመሳሰሉት ነው" ብለዋል። ከዚህም በተጨማሪ በነበረው አለመረጋጋትም የግል እና የመንግሥት ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል፤ ተሰባብረዋል። "የዜጎችን ያፈሩትን ሃብት እና ንብረት የመዝረፍ እንቅስቃሴ ነበር" በማለትም አስረድተዋል። እንደ ኮሚሽነሩ መግለጫ ንብረትነታቸው የግለሰብ እና የመንግሥት የሆኑ 250 ተሽከርካሪዎች ተሰባብረዋል፣ 20 ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
walia_llm
Complete the following task
በመስመር ላይ መሣሪያዎች እገዛ ፣ ገቢው ይጨምር ነበር። ይህ የሚሆነው የእርስዎ ድር ጣቢያ ብዙ ሰዎችን ለማሳተፍ ስለሚችል ከአንድ ክልል የመጡ ደንበኞች ሊሆኑ ይችላሉ። በዲጂታል ኤጄንሲው ባለሞያ በተዘጋጀው ስልት አማካኝነት ወደ ሌሎች ክልሎች ፣ ሀገሮች እና የተለያዩ የአለም ክፍሎች መድረስ ይችላሉ ፡፡ ስለዚህ ሴሚል የ SEO መሳሪያዎችን ብቻ ሳይሆን የንግድ ሥራዎ በዓለም ዙሪያ እንዲሰራ እና ዝነኛ እንዲሆን የሚረዳውን ዘዴ ያዳብራል ፡፡ የፍለጋ ፕሮግራሙን ችሎታዎች ማሻሻል እንችላለን። ከንግድ እንቅስቃሴዎ ጋር በትክክል የሚዛመዱትን ቁልፍ ቃላት በመምረጥ ኤጀንሲዎ የባለሙያ እርዳታን ይሰጣል ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ይህ ፋብሪካ ግማሽ አቅሙን ቀደም ብሎ ወደ ሥራ ማስገባት የሚቻል ቢሆንም፣ ፋብሪካውን ለመሞከር ሸንኮራ አገዳ ስኳር ኮርፖሬሽን ተጠይቆ ከልክሎ እንደነበር፣ በኋላ ግን በመንግሥት ውሳኔ መፈቀዱን የጠቆሙት ብርጋዴር ጄኔራል ጥጋቡ፣ የተፈቀደውን ሸንኮራ አገዳ ሆነ ብለው ከድንጋይ ጋር ቀላቅለው በመላካቸው ሸንኮራ የሚፈጩ ማሽኖች መሰባበራቸውን ተናግረዋል፡፡ ‹‹የማሽኖቹን የመፍጨት ሥራ አስቁመን ቀሪውን የሸንኮራ አገዳ በጫኑ ተሽከርካሪዎች ላይ ፍተሻ ስናደርግ በአራቱ ላይ ድንጋዮች ተገኝተዋል፡፡ ይህንንም የስኳር ኮርፖሬሽን አምራች በተገኙበት ተማምነናል፡፡ ይህንን ወደ ሚዲያ መላክ ይቻላል፡፡ እኛ ግን በዚህ አናምንም፤›› ብለዋል፡፡ ሚዲያው ራሱ ሜቴክ ላይ የማጥላላት ዘመቻ እንደከፈተ የተናገሩት ብርጋዴር ጄኔራሉ፣ ‹‹ሜቴክ ላይ አሻጥር እየተፈጸመ ነው፤›› ብለዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ቡጢ አጠር ብሎ ደልደል ያለ ነው፡፡ ጉንጩ ሞላ ያለ፡፡ ሌላ ባህርዩ መለኪያ ሲጨብጥ፣ የሚወደው ሙዚቃ ሲመጣ ሰው ኖረም አልኖረም እስኪያልበው ድረስ መወዛወዙ ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ተገቢና አድሎ የሌለው የመስተናገሪያ (Mediation process) ሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ የግጭት ባለድርሻዎች መካከል ደረጃውን የጠበቀና በሒደት
masakhane_additional
የሚከተለዉን ፁሑፍ የሰዋሰው ግድፈት ወይም ችግር ያለበት መሆኑን አረጋግጠህ አስተካክል።
ተባባሪ ግለሰቦቹ እና የጤና ባለሙያዎቹ በአደጋ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎችን ቤተሰቦች የሟቾቹን አካል እንዲለግሱ በመጠየቅ ሕጋዊ ለማስመሰል ቅጽ በማስሞላት ሲያጭበረብሩ ነበር ተብሏል። በፈረንጆቹ 2017 እና 2018 እነዚሁ ሰዎች በቻይናዋ አንሁይ ግዛት የ11 ሰዎችን ጉበትና ኩላሊት አውጥተው በሕገ-ወጥ መንገድ ሸጠዋል። ቻይና ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሰውነት አካል ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ የመጣ ሲሆን በበጎ ፈቃደኞች በኩል የሚገኘው የሰውነት አካል ደግሞ ከፈላጊዎች ቁጥር ጋር ሊጣጣም አልቻለም። የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን እንደዘገቡት የሰዎችን አካል ሲሸጥ የነበረው ቡድኑ በመኪና አደጋ ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎችን ኢላማ አድርጎ ሲንቀሳቀስ ነበር። በአንሁይ የሚገኘው ሂዋያን ሆስፒታል የጽን ህሙማን ክፍል ኃላፊው ያንግ ሱክሱን የሟቾች ቤተሰቦችን በመቅረብ አንዳንድ የሰውነት ክፍሎችን ለመለገስ ፈቃደኛ አንዲሆኑ የማግባባት ስራም ይሰሩ ነበር ተብሏል። በዛውም ሐሰተኛ ዶሴ ላይ እንዲፈርሙ በማድረግ የሰውነት አካሎቹን በከፍተኛ ገንዘብ ይሸጡታል። የዚህ ቡድን ተግባር ሊጋለጥ የቻለው አንድ እናቱን በሞት የተነጠቀ ግለሰብ ባደረገው ማጣራት ነው። በፈረንጆቹ 2018 ላይ ሺ ዢያንድሊን እናቱ ከሞተች በኋላ አካሏ እንዲለገስ የፈረመበት ቅጽ ሲመረምር አንዳንድ ግራ የሚያጋቡ ነገሮችን ማስተዋል ቻለ። በመቀጠልም የሰውነት ክፍላቸውን የለገሱ ሰዎች የሚመዘገቡበት ማዕከል በመሄድ ሲያጣራ የእናቱ ስም አለመኖሩን ማረጋገጥ ችሏል። ወዲያውም ጉዳዩን ለመገናኛ ብዙሀን ይፋ አድርጓል። ከዚህ በኋላ ሺ ወደ ሆስፒታሉ በመሄድ የጽኑ ህሙማን ክፍል ኃላፊውን ለማናገር ሲሞክር ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደሚከፍሉትና ምንም አይነት መረጃ ለሰዎች እንዳያወራ ጠየቁት። ሕገ-ወጥ ተግባር እየተፈጸመ እንደሆነ የተረዳው ሺ ወዲያውኑ ጉዳዩን ለፖሊስ ያሳወቀ ሲሆን ይህንን ወንጀል ሲፈጽሙ የነበሩት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብለዋል።
ተባባሪ ግለሰቦቹ እና የጤና ባለሙያዎቹ በአደጋ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎችን ቤተሰቦች የሟቾቹን አካል እንዲለግሱ በመጠየቅ ሕጋዊ ለማስመሰል ቅጽ በማስሞላት ሲያጭበረብሩ ነበር ተብሏል። በፈረንጆቹ 2017 እና 2018 እነዚሁ ሰዎች በቻይናዋ አንሁይ ግዛት የ11 ሰዎችን ጉበትና ኩላሊት አውጥተው በሕገ-ወጥ መንገድ ሸጠዋል። ቻይና ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሰውነት አካል ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ የመጣ ሲሆን በበጎ ፈቃደኞች በኩል የሚገኘው የሰውነት አካል ደግሞ ከፈላጊዎች ቁጥር ጋር ሊጣጣም አልቻለም። የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን እንደዘገቡት የሰዎችን አካል ሲሸጥ የነበረው ቡድኑ በመኪና አደጋ ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎችን ኢላማ አድርጎ ሲንቀሳቀስ ነበር። በአንሁይ የሚገኘው ሂዋያን ሆስፒታል የጽን ህሙማን ክፍል ኃላፊው ያንግ ሱክሱን የሟቾች ቤተሰቦችን በመቅረብ አንዳንድ የሰውነት ክፍሎችን ለመለገስ ፈቃደኛ አንዲሆኑ የማግባባት ስራም ይሰሩ ነበር ተብሏል። በዛውም ሐሰተኛ ዶሴ ላይ እንዲፈርሙ በማድረግ የሰውነት አካሎቹን በከፍተኛ ገንዘብ ይሸጡታል። የዚህ ቡድን ተግባር ሊጋለጥ የቻለው አንድ እናቱን በሞት የተነጠቀ ግለሰብ ባደረገው ማጣራት ነው። በፈረንጆቹ 2018 ላይ ሺ ዢያንድሊን እናቱ ከሞተች በኋላ አካሏ እንዲለገስ የፈረመበት ቅጽ ሲመረምር አንዳንድ ግራ የሚያጋቡ ነገሮችን ማስተዋል ቻለ። በመቀጠልም የሰውነት ክፍላቸውን የለገሱ ሰዎች የሚመዘገቡበት ማዕከል በመሄድ ሲያጣራ የእናቱ ስም አለመኖሩን ማረጋገጥ ችሏል። ወዲያውም ጉዳዩን ለመገናኛ ብዙሀን ይፋ አድርጓል። ከዚህ በኋላ ሺ ወደ ሆስፒታሉ በመሄድ የጽኑ ህሙማን ክፍል ኃላፊውን ለማናገር ሲሞክር ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደሚከፍሉትና ምንም አይነት መረጃ ለሰዎች እንዳያወራ ጠየቁት። ሕገ-ወጥ ተግባር እየተፈጸመ እንደሆነ የተረዳው ሺ ወዲያውኑ ጉዳዩን ለፖሊስ ያሳወቀ ሲሆን ይህንን ወንጀል ሲፈጽሙ የነበሩት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብለዋል።
walia_llm
Complete the following task
ንሓዋርያዊ ትምህርተ ሃይማኖትን ሥርዓትን፡ ስብከተ ወንጌል፡ ጥንታዊ ታሪኽን ሃብትን ቤተ ክርስቲያን፡ ገድለ ቅዱሳንን ደሃይ ገዳማትን፡ እዋናዊ ዜናን ሓበሬታን ኣዋጅን. . . ብሓፈሻ ናይ ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርቱዕ ምስላ እንርእየሉን ድምፃ እንሰምዓሉን፡ ብጽሑፍን ድምፅን ሥእልን ቪድዮን ናብ ኵሉ ዓለም ዝባጽሓላን ዌብ ሳይት እያ።
masakhane_additional
በአማርኛ መዝሙር ግጥም ፃፍ
ዘላለም ፡ ድንቅ ፡ ነህ
ዘላለም ፡ ድንቅ ፡ ነህ ዘላለም ፡ ዕጹብ ፡ ነህ አመልክሃለሁ ፡ ልዩ ፡ ነህ አመልክሃለሁ ፡ ግሩም ፡ ነህ (፪x) አቤት ፡ ውበትህ ግርማ ፡ ሞገስህ (፪x) ነበልባል ፡ ዓይንህ አቤት ፡ ማርኮኛል ፡ አስደንቆኛል (፪x) ውበትህ ፡ ማርኮኛል ፡ አስደንቆኛል (፪x) አምላክነትህ ፡ ማርኮኝ ፡ እኔን ፡ አመልክሃለሁ ጌትነትህም ፡ ወርሶት ፡ ልቤን ፡ እገዛልሃለሁ (፪x) ግርማ ፡ ሞገስህ ፡ ዓይኔን ፡ አልፎ ፡ ልቤን ፡ ነካው እንዳንተ ፡ ያለ ፡ አምላክ ፡ የለም ፡ ለካ (፪x) አምላክነትህ ፡ ማርኮኝ ፡ እኔን ፡ አመልክሃለሁ ጌትነትህም ፡ ወርሶት ፡ ልቤን ፡ እገዛልሃለሁ (፪x) ግርማ ፡ ሞገስህ ፡ ዓይኔን ፡ አልፎ ፡ ልቤን ፡ ነካው እንዳንተ ፡ ያለ ፡ አምላክ ፡ የለም ፡ ለካ (፪x)
walia_llm
Complete the following task
ይህ ፎቶግራፍ በአርዳይታ ኮሌጅ ለስልጠና ከገቡ የኦነግ ጦር አባላት አንዱ በሆነ ወጣት ደረት ላይ የተነሳ ነው፡፡ ካኒቴራውን እና የአንገት ጌጡን ብዙዎቹ ወጣቶች ለብሰውት ነበር፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ምድቦች ምድብ ይምረጡ የማስታወቂያ ቴክኖሎጂ ትንታኔዎች እና ሙከራ የይዘት ማርኬቲንግ የደንበኞች ግንኙነት አስተዳደር እና የውሂብ መድረኮች ኢ-ኮሜርስ እና ችርቻሮ የኢሜል ግብይት እና ኢሜል ግብይት አውቶሜሽን ብቅ ቴክኖሎጂ የዝግጅት ግብይት የግብይት እና የሽያጭ ቪዲዮዎች የግብይት መጽሐፍት የግብይት ክስተቶች የግብይት መረጃ-መረጃ ግብይት መሣሪያዎች የግብይት ሥልጠና የሞባይል እና የጡባዊ ግብይት የህዝብ ግንኙነት የሽያጭ ማንቃት የፍለጋ ግብይት ማህበራዊ ሚዲያ ማርኬቲንግ
masakhane_additional
Complete the following task
ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር...
masakhane_additional
Complete the following task
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከክልሉ መንግስት ጀምሮ እስከታችኛው መዋቅር ድረስ ያለውን አሰራር በመቀየር ገፊ የሆኑ የኢንቨስትመንት አሰራር ማነቆዎችን ማሻሻል እንደሚገባ የአማራ ክልል...
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር
masakhane_additional
የተከታዩን መዝሙር ግጥም ጨርስ
ያንን ፡ ከባድ ፡ ስርዓት ፡ ኢየሱስ ፡ አስቀረው ፤ ጌታዬ ፡ አስቀረው
ያንን ፡ ከባድ ፡ ስርዓት ፡ ኢየሱስ ፡ አስቀረው ፤ ጌታዬ ፡ አስቀረው ያለምንም ፡ ድካም ፡ እርሱን ፡ እንዳመልከው ፤ እርሱን ፡ እንዳመልከው ፡ አዎ (፪x)
walia_llm
Complete the following task
በማለት እንደገለፀው ከ1050 ዓ.ዓ እስከ 1010 ዓ.ዓ ለአርባ አመታት የዘለቀውና ሕዝብን ለማገልገል በንግስና ዙፋን ላይ ተቀምጦ ዘውድ ቢደፋም ሕዝቡ በገዛ አንደበታቸው
masakhane_additional
Complete the following task
ሁለቱ ሀገራት አንድም ሁለትም ናቸው፤ አንዱ ውስጥ የሰላም እጦት ቢኖር ጫናው አንደኛው ጋር መድረሱ አይቀርም፤ ሰሞኑን ድንበር አካባቢ ያጋጠመው ችግርም ይህንን ያላገናዘበ ነው ሲሉም አብራርተዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ምክንያቱ ምን ይሁን ምን፣ በወቅቱ ኢትዮጵያ ዘመናዊ ሕገመንግሥት እንዲኖራት ሆኗል። ሕገመንግሥቱ በሚለው መሰረት በወቅቱ የነበሩትን ሚኒስትር መስሪያ ቤቶች ራሳቸውን ችለው በተቀመጠላቸው ሕግ መስራት ጀመሩ። በዚህ ምክንያት ንጉሡ ቤተ መንግሥት ሄዶ አቤቱታ የሚያቀርብና እጅ የሚነሳ ዜጋ እየቀነሰ መሄድ ጀመረ። ንጉሠ ነገሥቱ በራሴ ወድጄና ፈቅጄ ያቆምኩት ሕገመንግሥት ባሉት ሕግ ምክንያት ተፈላጊነታቸው እየቀነሰ የሚሄድ ስለመሰላቸው “ሕዝቡ የንጉሡን ዓይን ማየትና በረከታቸውን መካፈል ይፈልጋል፤ ስለዚህ እንደበፊቱ እየመጣ እጅ ይንሳ፤ ተዉት አትከልክሉት” በሚል ምክንያት ነገሮች ሁሉ ቀስ በቀስ ወደ ቀድሞው አሰራር መልሰው ሕገመንግሥቱ የይስሙላ ሕግ ሆኖ እንዲቀር ፈረዱበት።
masakhane_additional
Complete the following task
ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ የ LED ግድግዳ መሸፈኛ መብራቶች 26 ዋ 48 ወራታ የ LED ውሃ ጎርፍ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው.
masakhane_additional
Complete the following task
“ኪንግኪለር ዜና መዋዕል” ፣ “የነፋሱ ስም” ፣ “የጥበበኛው ሰው ፍርሃት” ፣ “ኢዮሊያን” ፣ “ክዎቴ” እና “ሌይ ወይም ሰር ሳቪየን ትረሊያርድ” የፓትሪክ ሮዝፉስ ሲ / ኦ ሳንፎርድ ጄ ግሪንበርገር ተባባሪዎች የንግድ ምልክቶች ናቸው ፡፡ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው.
masakhane_additional
Complete the following task
ሠራዊቱ አሁንም ቢሆን የህግ የበላይነትን ለማስከበር እየሰራ መሆኑን የገለፁት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣ የትግራይ የመከላከያ ሠራዊት ከትግራይ ህዝብ ጋር ዋጋ በከፈለ የጥቃት ዒላማ መሆኑ የሚያሳዝን ተግባር ነው ብለዋል፡፡ የትግራይ ክልልም ሆነ ኢትዮጵያ ህዝብ ይህን ተገንዝቦ ከሠራዊቱ ጎን እንዲሰለፍ አሳስበዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሰላም ዳኒ እይታህ ሁሌም የሚደነቅ ነው ይህ አይነቱ ውጥረት ከኢትዮጵያ ውስጥ ይልቅ ከኢትዮጵያ ውጪ ባለነው ሰዎች ላይ የከፋ ይሆናል እየሆነም ነው አሁንስ ዳኒ በጣም ፈራሁ እጅግ በጣም ፈጣሪ ብቻ ይታደገን ።(እስኩ ድግሙ) ከጀርመን
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
(age 3) 11ዱ የማዕከላዊ ገራፊዎችን እወቋቸው 2015 2015 አዲስ አበባ Anne Frank writing in her diary April 20 April 22 Ethiopia Monday Ethiopia’s jailing of Zone 9 bloggers has a chilling effect on freedom of expression l ሀገር አልባው ሕዝብ The youngest ever political prisoner TPLF and Somoza Wendy Ruth Sherman Wendy Sherman went to jail ሀገር አልባው ሕዝብ ሌተና ጄኔራል ከበደ ገብሬ ምርጫ ለይስሙላ (ዶር አክሎግ ቢራራ) ራሱን በእሳት አቃጥሎ የገደለው መምህር በአማራ ክልል ብቻ እሚካሄድ ሰሞኑኛ ወንጀል አይ አንች ሀገር እኛም እንደናንተ ሕያዋንም ነበርን !!! ከመገደሉ በፊት በፌስቡክ ድህረ ገፁ ከቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የተላከ መልዕክት ከትግራይ ልጆች ወደ አማራ ህዝብ የሚወረወር ቀስት የአርሜኒያ እና የኢትዮጵያ ታሪካዊ ትስስር፣ ጎነደር ምዕራባዊ ክፍል ሁመራ ፕሮፊሰር አሥራት ወልደጌስ —=== ማረኝ ወንድሜ ===—
masakhane_additional
Complete the following task
13 1989 1997 Apr Aug Jan July June Mar May Nov Oct sept ምሥጢሬን ላካፍላችሁ ሪፖርታዥ ርዕሰ አንቀጽ ቤተ አብርሃም ትምህርተ ሃይማኖት ትዝብት አጫጭር ዜናዎች እናስተዋውቃችሁ ከዓለም ማእዘናት ኪነ ጥበብ ክርስትና በማኅበራዊ ሕይወት ዐቢይ ጉዳይ ዐውደ ስብከት የሕፃናት ዓምድ የነገዋ ቤተ ክርስቲያን የጥያቄያዎቻችሁ መልስ ፍሬ ከናፍር
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ይህንን ትዕዛዝ ተከትሎ የኤፌዴሪ መከላከያ ሀይል ግጭት በተከሰተባቸው አከባቢዎች መሰማራቱን የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።
masakhane_additional
የሚከተለዉን ዓረፍተ ነገር ተጠቅመህ ምርጫ ያለዉ ጥያቄ አዉጣልኝ ።
አፄ ዘርአ ያዕቆብ አጼ ዘርአ ያዕቆብ በዘውድ ስማቸው ቆስጠንጥንዮስ ከአባታቸው ቀዳማዊ ዳዊት እና ከእናታቸው ንግስት ክብረ እግዚእ በ1399 እ.ኤ.አ. ከአዋሽ ወንዝ አጠቀብ ትገኝ በነበረው ትልቅ ተብላ በምትጠራው መንደር የድሮውፈተገር ክፍለ ሐገር ተወለዱ(ከቀኝ ያለውን ካርታ ይመልከቱ) ። የነገሡበትም ዘመን 1434 - 1468 እ.ኤ.አ. ነበር። ያረፉትም በደጋ ደሴት፣ ጣና ሃይቅ ነው። የዘርዓ ያዕቆብ አባት ቀዳማዊ ዳዊት ባረፉ ጊዜ፣ እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ባህል ወግ መሰረት፣ ታላቅ ወንድማቸው የነበሩት ቀዳማዊ ቴወድሮስ በ1414 ሲነግሱ ታናሽ ወንድማቸውን በግዞት ወደ አምባ ግሽን እንዲሄድ አደረጉ። አጼ ዘርዓ ያእቆብ ቆየት ብለው በጻፉት መጽሀፈ ብርሃን በተሰኘው ድርሰታቸው መሰረት እስከ ነገሱበት ሰኔ 20 ፣ 1434 ዓ.ም. ድረስ በግዞት ግሸን ተራራ (አምባ ግሸን) ላይ ለሚቀጥሉት 20 አመታት በእስር ኖሩ። ሆኖም ግን በግዞት እያሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የደጋፊያቸው መጠን እየበዛ ሄደ። በነዚህ አመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከዓመት ወደ ዓመት እይተበላሸ ሂዶ በመጨረሻ ከአምባው ላይ ለሹመት ሲወርዱ አገሪቱ በእርስበርስ ሽኩቻ እየታመሰች፣ በሃይማኖት በኩልም መከፋፈል ተፈጥሮ የውጭ ሀይሎችም ከነገ ዛሬ አጠቁን እየተባለ ይሚፈራበት ሁኔታ ገጠመው። የወደፊቱ ንጉስ ብዙ እድሜውን ያሳለፈው ከሰው ተለይቶ አምባ ላይ ስለነበር፣ የዲፕሎማሲ ጥቅሙ አልተረዳውም ነበር። ይልቁኑ ፊት ለፊት የተጋረጡትን የሃገሪቱን ችግሮች በሚያስፈራ ድፍረት እና ምንም በማያወላዳ ጽናት ተጋፈጠው። ዓፄ ዘርአ ያእቆብ ንጉስ ከሆኑ በኋላ ንግስት እሌኒን በ1434 አገቡ፣ ከዚያም በ1436 ዘውዳቸውን ጫኑ። በ1442 በሰንበት ላይ ተነስቶ የነበረውን የቤተክርስቲያን ክፍፍል ለማብረድ ቢችሉም እስከ 1450 ነገሩ ሲሰክን ቆይቱ በደብረ ምጥማቅ ጉባኤ (ተጉለት) ፣ የግብጾቹ ጳጳሳተ በተገኙበት ችግሩን ሊፈቱ ችለዋል ። ሌላው በዘመናቸው የተከሰተው ሃይማኖታዊ ንቅናቄ የደቀ እስጢፋ ወገኖች እምነት ነው። እነዚህ እስጢፋኖስ የተባለ መነኩሴ ባስተማራቸው መሰረት ለመስቀል መስገድና ለስእል አድኅኖ ለድንግል ማርያም መስገድ አይገባም የሚሉ ነበሩ።ተከራክረው አጼ ዘርዓ ያዕቆብ አሸንፈዋል። በ1445 እና ከዚያ በኋላ በተነሱ ጦርነቶች ላይ በመሳተፍ ሁሉን በድል በማጠናቀው ግዛታቸውን ያሁኒቷን ሶማልያን ሁሉ ያቅፍ ነበር። በ1456 ዓ.ም አጼ ዘርዓ ያዕቆብ በነበሩበት ቦታ ታላቅ ብርሃን ስለታየ የነበሩበትን ቦታ ደብረ ብርሃን በማለት የሃገሪቱ ዋና ከተማ አድርገው ቆርቁረዋል። እስከ እለት ህልፈታቸውም ደብረ ብርሃን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበረች።ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊ ፈላስፋ። አጼ ዘርአ ያዕቆብ በጦር ውሎአቸው ብቻ ሳይሆን የሚታወቁት፣ ከ 20 በላይ መጻህፍትንም በመድረስና ለትውልድ በማቅረብ ጭምርም ነው። የአጼ ዘርአ ያዕቆብ አባት ባረፉ ጊዜ ማን ነው የአባታቸውን ስልጣን የተረከበው?
ታላቅ ወንድማቸው የነበሩት ቀዳማዊ ቴወድሮስ
walia_llm
Complete the following task
በቅርቡ ሕንዳዊቷ የ73 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ መንታ ልጆችን መውለዳቸው፤ በናይጄሪያም የ68 ዓመት ሴት በተመሳሳይ መንታ ልጆችን መገላገላቸው ዓለምን ያስደመሙ ዜናዎች ነበሩ።
masakhane_additional
Complete the following task
በርከት ያሉ ትሩፋቶችን ለኢትዮጵያ እግርኳስ ይዞ የመጣው የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ዛሬ ታኅሣሥ 3 ቀን በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይከፈታል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
በ1954 ዓክልበ. የየ-ዕብ ሕዝብ በዶጂጁ ዙሪያ አመጹ፤ ካርግም ሻለቃውን «የውሹጊ» የየዕብን አለቃ ሶሺሞሪ እንዲገድለው አዘዘው። ከዚህ በኋላ ክፍላገሩ ደግሞ «ሶሺሞሪ» ሕዝቡም «ዉሱ» ይባሉ ጀመር። ይህ አሁን በቻይና የሶንግኋን ወንዝ አገር ነው። ከየ-ዕብ ተወላጆች መካከል አንዱ «ህየውብያኖ» ወደ ባሕር ሸሸ፤ በ«ሦስቱ ደሴቶች»ም ላይ (አሁን ጃፓን) የራሱን ግዛት መሠረተ።
masakhane_additional
Complete the following task
እተን ብሚኒ ሚናዊን ዓብደል ዋሂድ ኣልኑርን ዝምራሓ ውድባት ኣብ መግለጺአን፣ እዚ ተበጺሑ ዘሎ ስምምዕ ሰላም፣ ነቲ ወተሃደራዊ ጉጅለ ኣብ ስልጣን ዝጸንሓሉ እዋን ንዝገበሮ ስምምዓት ዘይሓወሰ ብምዃኑ፣ ድሌት ህዝቢ ሱዳን ክኸውን ኣይክእልን’ዩ ኢለን።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ኩነታት ከም’ዚ እንከሎ ግን፡ ብመላኡ 2020 ኣሉታዊ ነይሩ ክበሃል ዝከኣል ኣይኰነን። ኣወንታዊ ውጽኢት ዝተራእየሉ ምዕባለታት እውን ነይሩ እዩ። ኣብ ክሊ’ዚ ሃለዋት ኣብ ለካቲት 2020 ብተበግሶ፡ ሓላፊ ማሕበር ትምህርትን ሕትመን ነፍሲ ይምሓር ውፉይ ሃገራዊ ነፍሰ-ሄር ብርሃነ ወልደገብሪኤል (ሱዳን-ናው) ዝተደረኸ ንደምበ ኤርትራዊ ተቓውሞ ዝጠርነፈ: ሓባራዊ ዕዮ ክምስርትን ከደንፍዕን ዝህቅን፡ ብስምምዕ ለንደን ዝፍለጥ ውዕል ምውህሃዳዊ ዕዮ ዝተኸተመሉን ኣብ ትግባረ ዝወዓለሉን ዓመት እዩ። ኣብ’ዚ ምጥርናፍ ዝተሰማምዑ ፖሊቲካዊ ሓይልታት፡ ሓባራዊ ኣወሃሃዲ ሽማግለ ክምስርቱን፡ ኣብ ዲፕሎምስያዊ፡ ህዝባዊ፡ ፊናንሳዊ፡ ዜናዊን ሓበሬታውን መዳያት ሓይልታት ዕማም ኣዋፊሮም ብሓባር ክንቀሳቐሱ ምጅማሮም ካልእ ኤርትራዊ መለለይ ናይዚ ዓመት’ዚ እዩ።
masakhane_additional
Complete the following task
የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን
masakhane_additional
Complete the following task
አቶ ዳንኤል እንደሚለው ደግሞ ላመኑበት ነገር እንደ ተራ ሰው ከመኖር በላይ ሁሉ ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነበሩ ይላል። ይኖሩ ከነበረበት የሚያፈስ ቤት እንዲለቁ ደብዳቤ ተፅፎላቸው እንደነበር በማስታወስ ” የቀድሞ ፕሬዝዳንት ጎዳና ተዳዳሪ ሊሆኑ ነው የሚል ፅሁፍ ፍትህ ጋዜጣ ላይ ሲወጣ ነው መልሰው ነገሩን የተውት” ይላል።
masakhane_additional
Complete the following task
Next Postአሻራ ከማዕዛ መሃመድ ጋር በሀገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ቆይታ አድርጋለች፡፡ – ተረኝነት አለ ወይ?! እንዴት? -ከመተከል ጀርባ ዋናዮ ማን ነው? መተከል ለምን ቸል ተባለ? -የጠቅላይ ሚኒስትር…
masakhane_additional
Complete the following task
ያልተገለጠልህ ነገር እንዳለ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ማስተዋል ያስፈልግኀሐል፣ነገሮችን በግልብ ሐሳብ አትመልከታቸው፡፡እርግጥ ችግርህ ይኸ ብቻ አይመስልም የእውቀት ማነስ ጭምር እንጅ፡፡ ይኸም ቢሆን ቅናት በመሰለ ጥርስ ማፋጨት ባይሆን መልካም ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሁሉየቤልጅየም እግር ኳስ ተጫዋቾችየክሮሺያ እግር ኳስ ተጫዋቾችየቼክ ሪ Republicብሊክ እግር ኳስ ተጫዋቾችየዴንማርክ እግር ኳስ ተጫዋቾችየደች እግር ኳስ ተጫዋቾችየፈረንሣይ እግር ኳስ ተጫዋቾችየጀርመን እግር ኳስ ተጫዋቾችየጣሊያን እግር ኳስ ተጫዋቾችየኖርዌይ እግር ኳስ ተጫዋቾችየፖርቹጋል እግር ኳስ ተጫዋቾችየስፔን እግር ኳስ ተጫዋቾችየስዊስ እግር ኳስ ተጫዋቾች
masakhane_additional
Complete the following task
ሓያል ሃገራዊ መንነት ምህላው ኣብ ምጥጣዕ ደሞክራስያዊ ባህሊ ዓቢ ደገፍ ኣለዎ። ዜጋታት ናይ ከምዚ ናትና ዝኣመሰላ ሓደስቲ ሃገራት ልቦም ኣውዲቖም፣ ተኣማሚኖም ኣብ ፖለቲካዊ መጻኢ ሃገሮም ክሳተፉ እንተኾይኖም ሃገሮም ከምዝብጽሑዋን ከም እትብጽሖምን እምነት ክህልዎም፣ ነቲ እምነት’ቲ ከኣ ኩሎም ክመቓርሑዎ ኣለዎም።
masakhane_additional