instruction
stringclasses
125 values
input
stringlengths
0
25k
⌀
output
stringlengths
0
241k
⌀
source
stringclasses
6 values
Complete the following task
11፤ አቤቱ፥ በሰማይና በምድር ያለው ሁሉ የአንተ ነውና ታላቅነትና ኃይል፥ ክብርም፥ ድልና ግርማ ለአንተ ነው፤ አቤቱ፥ መንግሥት የአንተ ነው፥ አንተም በሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያልህ ራስ ነህ።
masakhane_additional
ይህን መዝሙር ጨርስልኝ
እቀደሳለሁ (፫x) ፡ ክብርህን ፡ ላየው ፡ ጌታ
እቀደሳለሁ (፫x) ፡ ክብርህን ፡ ላየው ፡ ጌታ እቀደሳለሁ (፫x) ፡ ፊትህን ፡ ላየው ፡ አባ
walia_llm
Complete the following task
ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር...
masakhane_additional
Complete the following task
እቲ ናይ ካናዳ ኩባንያ፣ 60 ሚእታዊት ናይቲ ንከባቢታት እምባደርሆ፣ ዓዲ ንፋስ፣ ጉፖን ድባርዋን ዘጠቓለለ ብኣስመራ ፕሮጀክት ዝፍለጥ ዕደና ነሓስ፣ ወርቅን ካልእ ማዕድናትን ክውንን እንከሎ፣ እቲ ዝተረፈ 40 ሚእታዊት ድማ መንግስቲ ኤርትራ’ዩ ዝውንኖ።
masakhane_additional
Complete the following task
ወደ ተነሳንበት ርዕሰ ጉዳይ ስንመጣ የበርሊን ግምብን እና የአገራችንን የዘረኝነት ግንቦችን እያነፃፀርን ከጥፋቶቻችን እንድንማር ለማድረግ ሀሳብ ለማካፈል ነው።ከመሠረቱ ስንነስ በሕዝቦች መካከል ለምን ግምብ ያስፈልጋል?ዋናው ምክንያት ደግሞ ለአምባ-ገነኖች የሥልጣን ዕድሜ ማራዘሚያነት ብቻ ስለሆነ ነው፤ሕዝብን ከፋፍሎ በመንግሥት ሥልጣን መግዛት በሮማውያን ዘመን የቀረ አስተዳደር ነበር፣ዳሩ ግን ከታሪክ የማይማሩ ሁሉ ሕዝብ አያውቅም ብለው ቅርፁን እየቀያየሩ ይደጋግሙታል፤ለዚህም ማሳያው የወቸገሉ ዜናዊ ኋላቀር አስተሳሰብ በጎጥ እንደፋሺሽቶቹ ዕድሜውን ሙሉ የፎረሸው ነው፤ያውም በሃያ አንደኛው ክፍለ-ዘመን በኢትዮጵያ ላይ አርባ አራት ዓመታት ሙሉ መፈፀሙ ያሳዝናል።ሠለጠኑ ከተባሉት አገሮች ያኔ የታክሲ ሹፌርነት በሚሠራበት ወቅት ከኤሮፕ ይዞት የመጣው ርዕዮት ነው፤አብዮታዊ ዲሞክራሲ የተባለው በኢትዮጵያ ላይ ሙከራ አድርጎ የኮንከርና የሴካ ፖለቲካ መሆኑ በተግባር የተረጋገጠበት፤የፈረስ ግልቢያን መፅሐፍ ያነበበ ግልቢያን ይችላል የሚል ስሌት ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
ዛሬ ባለው ዓለም ድጓ፣ ጾመ ድጓ፣ ቅኔ፣ ቅዳሴ፣ ዝማሬ፣ ትርጓሜና አቋቋም እጅግ አስፈላጊዎች ቢሆኑም ብቻቸውን ግን ወንዝ ሊያሻግሩን አይችሉም፡፡ ዛሬ በልዩ ልዩ የሀገራችንና የዓለም ቋንቋዎች ማስተማርና መጻፍ የሚያስፈልግበት፣ ጥንታዊ ሀብታችንን በዘመናዊ መንገድ ማቅረብ የሚጠየቅበት፣ ሕዝቡን ለመድረስ ልዩ ልዩ ሚዲያዎችን መጠቀም የግድ የሚልበት፣ ከትውልዱ ጋር ለመግባባትና የትውልዱን ጥያቄ ለመመለስ ሁለገብ ዕውቀት የሚያሻበት፣ ዘመን ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ቀይ ቀለም ያለው ኩባንያ ከሁሉም ሜጋባይት ከሚጠቀሙ እና ደቂቃዎችን አንዳቸው ወይም ሌላውን በጭካኔ እስከሚያሳልፉ ድረስ ለሁሉም ዓይነት ተጠቃሚዎች ቅርብ ነው ፡፡ እንደዚህ ፣ አለን ቀይ ኤም ፣ ቀይ ኤል እና ቀይ ኤስ በመረጃ እና በድምጽ ደቂቃዎች ብዙ ለሚበሉ። እና ያልተገደበ ተመኖች ለማይፈልጉ እና በ WiFi አውታረመረብ ስር የበለጠ ጊዜ ለማሳለፍ ሚኒ ኤም እና ሚኒ ድምፅ ተመኖች.
masakhane_additional
Complete the following task
ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተገዙ ሌት ከቀን እየደከሙ ነው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ጨምሮ ከአደራዳሪዎቹ ጋር በስልክ ከተነጋገሩ በኋላ የህዳሴ ግድብ ስምምነት ፊርማ እንዲዘገይ አመራር መስጠታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ። ዐቢይ ከትራምፕ ጋር በስልክ መነጋገራቸው ይፋ ከሆነ በኋላ ራሳቸውን ተንታኝ ያደረጉ ወገኖች የስምምነት ፊርማው እንዲፈረም በተደራዳሪዎች ላይ ጫና እንደፈጠሩ በመግለጽ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሲያጠልሹዋቸው ከርመው ነበር። ዶ/ር ዐቢይ ሰኞ በተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ባደረጉት ጥያቄና መልስ እንደገለጹት የህዳሴውን ግድብ አስመልክቶ የኢትዮጵያን ጥቅም አሳልፎ መስጠትን በተመለከተ የሚደረግ አንድም ዓይነት ስምምነት እንደማይኖር አረጋግጠዋል። ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከአሜሪካው የገንዘብ ሚኒስትር ስቴፈን ሙኑሺን እና ከዓለም ባንኩ ፕሬዚዳንት … [Read more...] about “የህዳሴ ግድብ ስምምነት ፊርማ እንዲዘገይ አመራር ሰጥቻለሁ” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ
masakhane_additional
Complete the following task
በውጪ ትነብርም በቡታጅራና ኣካባቢ የመጣም ያገርባዮች መቼም በሶሻል ሚዲያም ሆነ ገየት ትትዴዉልም በመስቃንና በማረቆ ግብት ችግር የሰማህም ይመስለነ። ስለዚህም በቁናየን ሆነም በሶሻል ሚዲያ ጎፈንድሚ እርዳታ የዋሰባስብ ኮሚቴ ቂረስነም በዜና ተክታተልም።
masakhane_additional
የተሰጠውን ጽሁፍ ከ English ቋንቋ ወደ አማርኛ ቋንቋ ተርጉም።
Why is it so difficult to approach another as a human being?
ለምን አትከባበሩም እንደ መንፈሳዊ ሰው አንዱ አንዱን መሸከም ለምን ይከብደዋል?
walia_llm
Complete the following task
ሙሉ ማያ - ከፍተኛ መጠን ያላቸውን ይዘቶች ማስተናገድ ትልቅ የአርትዖት ቦታ ይጠይቃል። የሙሉ ማያ ገጽ አዝራሩ የአርትዖት ቦታውን ወደ አጠቃላይ የድር ገጽ ቦታ ያሰፋዋል።
masakhane_additional
በዚህ ርዕስ አንድ አንቅጽ የሚሆን ጽሑፍ ስጥኝ
ሎዛ አበራ በማልታ በሴቶች ዘርፍ የ2019/2020 የውድድር ዘመን ምርጥ ተጫዋች በመሆን በማልታ የእግርኳስ ተጫዋቾች ማህበር ተሸልማለች።
ሎዛ ለቢቢሲ አዲስ አይደለችም። የማልታውን ቡድን ቢርኪርካራ እንደተቀላቀለች እንዴት ነው ሕይወት በአውሮፓ ስንል አናግረናት ነበር። ከዚያ ቃለ ምልልስ በኋላ ሎዛ ብዙ ታሪክ ፅፋለች። ሪከርድ ሰብራለች። ሎዛ ለሌሎች አንጋፋ የስፖርት መገናኛ ብዙሃንም አዲስ አይደለችም። ከጎል ዶት ኮም ጀምሮ እስከ ካፍ ኦንላይን ስለሎዛ አውርተው አይጠግቡም። ቡድኗ ቢርኪርካራ ተቃናቃኙ ሂበርኒያንስን በማልታ ታሪክ ከፍተኛ በሆነ ጎል 17 ለምንም ሲረታ ሎዛ 7 ጎል መረብ ላይ አሳርፋለች። የተወሰኑ ኳሶችንም ለጎል አመቻችታ አቀብላለች። ሎዛ ከዚህ ታሪካዊ ጨዋታ በፊትና በኋላ በርካታ ጎሎችን በማስቆጠር ቡድኗ የማልቲዝ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆን አድርጋለች። ሎዛአሁንየትነች? ሎዛ አሁን ያለችው ትውድል ቀዬዋ ነው። ከምባታ ዞን የምትገኘው ዱራሜ ከተማ። አጥቂዋ ለእረፍት ወደ ኢትዮጵያ በመጣችበት ነው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተከሰተው። በዚህ ምክንያት ወደ ማልታ ተመልሳ ማቅናት አልቻለችም። ለነገሩ የማልቲዝ ሊግ በወረርሽኙ ምክንያት ተቋርጦ ነበር። ሎዛ ኢትዮጵያ እያለች ቡድኗ ቢርኪርካራ የማልታ የሴቶች ፕሪሚዬር ሊግ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑ ይፋ ሆነ። ኢትዮጵያዊት ተስፈኛ አጥቂ በማልታ ሊግ የመጀመሪያ ዓመት ቆይታዋ በ12 ጨዋታዎች 30 ጎሎች በማስቆጠር ኮከብ ጎል አግቢ ሆናለች። 'ከቢርኪርካራ ጋር ባለድል በመሆኔ እጅግ በጣም ደስ ብሎኛል። እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉም ነገር በመልካም ሁኔታ ተጠናቋል' ትላለች ሎዛ። የወደፊት ዕቅድ የማልታ የሴቶች ፕሪሚዬር ሊግ የቀጣዩ ዓመት ውድድር በመጪው ጥቅምት ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል። ከአዳማ ከነማ ቢርኪርካራን መስከረም 2012 ላይ የተቀላቀለችው ሎዛ ከቡድኑ ጋር ያላት ውል ተጠናቋል። ለመሆኑ ውሏን ለማራዘም አስባ ይሆን? 'ከቢርኪርካራ ጋር የነበረኝ ውል የአንድ ዓመት ነው። እሱ ተጠናቋል። እርግጥ ነው ቢርኪርካራ ውሌን ለማራዘም ጥያቄ አቅርበዋል። እኔም ያቀረብኩላቸው ቅድመ ሁኔታ አለ። በእሱ የምንስማማ ከሆነ ልቀጥል እችላለሁ።' ሎዛ ከቢርኪርካራ ጋር የነበረኝ ቆይታ በጣም መልካም ነበር ትላለች። 'እርግጥ ነው አንድ ነገር ሲጀመር ሊከብድ ይችላል። ነገር ግን የማይለመድ የለም። ቡድኑ የነበረው ጥንካሬ ነበር። እዚያ ላይ የሁላችንም ጥረት ሲታከልበት ውጤታማ መሆን ችለናል።' እውን የማልታ የሴቶች ሊግ ለተጫዋቾች ጥሩ ክፍያ ይከፍላል ወይ የሚል ጥያቄ ከቢቢሲ የቀረበላት ሎዛ፤ ክፍያው እንኳ ቢቀር የማልታ ልምዱ ለወፊት የተሻለ ውድድር ውስጥ ራሷን እንድታገኝ እንደሚረዳት ትናገራለች። 'አንድን ነገር ለማሳካትስ ስታስብ ብዙ ነገሮችን ከግምት ታስገባለህ። እኔ ክፍያን እዚህ ውስጥ አልከተውም። የክፍያ ማነስ አለ እያልኩ ሳይሆን አላማዬ በዚህ ጉዞ ራሴን ለማሳየት፤ ወጥቼ መጫወት እንደምችል ለማሳየትና ፕሮፋይሌን ከፍ ለማድረግ ስለሆነ ተሳክቶልኛል ብዬ ነው የማስበው።' 'እርግጥ ነው የሃገሬ ምግብ ናፍቆኝ ነበር' ትላለች ከግማሽ ዓመት በላይ በአውሮጳዊቷ ትንሽዬ የጠረፍ ሃገር የቆየችው ሎዛ። ኮሮናቫይረስና እግር ኳስ ባለፈው ታኅሣሥ ድምፁ የተሰማው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የሰው ልጅ ከጠበቀው በላይ ጥፋት አድርሷል፤ የተለመዱ የሕይወት መስተጋብሮችን እንዳይሆኑ አድርጓል። ወረርሽኙ ካመሰቃቀላቸው መስኮች አንዱ እግር ኳስ ነው። ይህ ወረርሽኝ በሎዛ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወት ላይ ያመጣው ተፅዕኖ ምን ይመስላል? 'በጣም ከባድ ነው። እግር ኳስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች መስኮችንም የጎዳና ለዓለም የመጣ ስለሆነ ምንም ማድረግ አይቻልም።' ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ከውድድር ርቀው የነበሩ እግር ኳስ ተጫዋቾች አንዱ ፈተናቸው በያሉበት ሆነው የአካል ብቃታቸውን ጠብቀው መቆየት ነው። ሎዛስ? 'በአቅራብያዬ በሚገኙ ቦታዎች እየሄድኩ እሠራ ነበር። ሠፈር ውስጥም ቤትም ነው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የማደርገው። ራቅ ብሎ ሄዶ እንቅስቃሴ ለማድረግ ጊዜው ስለማይፈቅድ በምችለው መልኩ በአቅራቢያዬ ነበር እንቅስቃሴ ሳደርግ የነበረው።' ሎዛ እሷ ብቻ ሳትሆን የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድንና የቀድሞ ቡድኗ አዳማ ከነማ ተጫዎቾችን አልፎ አልፎ በስልክ እንደምታገኛቸው በታቻላቸው መጠን በአካባቢዎች እንቅስቃሴ እያደረጉ እንዳሉ ትናገራለች። አልፎም ሎዛ 'እንቅስቃሴ ማድረግ ከወረርሽኙ ሊታደገን ስለሚችል ሁሉም ሰው በያለበት የተቻለውን ያክል እንቅስቃሴ ቢያደርግ' ስትል ምክሯን ትለግሳለች። የሎዛ የአዲስ ዓመት ምኞት 'ሁላችንም ከምንወደው ሙያ ርቀን በቤታችን ነው ያለነው። ፈጣሪ ይህን ዓመት በሰላም አሻግሮ ይህንን ወረርሽኝ ያርቅልን፤ እንዲሁም ሁላችንንም ወደ ሥራ ይመልሰን ብዬ እመኛለሁ።' 'ስፖርተኛውም በስፖርቱ፤ ሌላውም በተሰማራበት መስክ በአዲሱ ዓመት የተሻለ ነገር እንሠራለን ብዬ ነው የማስበው።' ቢቢሲ፡ እናመሰግናለን ሎዛ፤ ለአንቺና ለቤተቦችሽ መልካም አዲስ ዓመት ማለት እንወዳለን። ሎዛ፡ እኔም አመሰግናለሁ። ለእናንተም መልካም አዲስ ዓመት!
walia_llm
Complete the following task
በቀበሌው ነዋሪዎች ተሳትፎ የተሰራው 15ኪ.ሜ የሚሸፍነው የጥርጊያ መንገድ ስራም የጉብኝቱ አንድ አካል የነበረ ሲሆን የመንገዱን ደረጃ ለማሳደግ የክልሉ መንግስት በቀጣይ በትኩረት እንደሚሰራ ተገልጻል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ይህ ጉዳይ ያስቆጣቸው ተማሪዎች ከሃሮማያ እና መቱ ዩኒቨርሲቲዎች በመውጣት ላይ እንደሚገኙ ከመረጃዎች ገለጻ ለመረዳት ተችሏል፡፡ በተለይ ከሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ የወጡ ተማሪዎች ቁጥር አስደንጋጭ መሆኑም ነው የተሰማው፡፡ በዚህም የተነሳ በግቢው መደበኛው የመማር ማስተማር ሂደት መስተጓጎሉም ታውቋል፡፡ በግቢው ውስጥ የቀሩት ተማሪዎች አነሰተኛ መሆናቸውን የጠቆሙት መረጃዎች፣ ግቢው አለወትሮው ጭር ማለቱንም አክለዋል-መረጃዎቹ፡፡
masakhane_additional
ይህ ጽሁፍ ስለምን እንደሚያወራ በአጭሩ ግለጽ
አቶ አዳነ እንዳሉት በዛሬው ዕለት የአቶ ልደቱ ጉዳይ ከዚህ በፊት ሲታይ ከነበረበት የቢሾፍቱ ከተማ በመውጣት በአዳማ ከተማ በሚገኝ ፍርድ ቤት እንደታየ ጠቅሰው ይህንንም የሰሙት ትናንት ማታ መሆኑን ገልጸዋል። በምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ክስ የቀረበባቸው ልደቱ አያሌው ላይ ዐቃቤ ሕግ የጦር መሳሪያ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 22 ንዑስ አንቀጽ 3ን በመተላለፍ ያልተፈቀደ የጦር መሳሪያ በመያዝ መከሰሳቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃንም ዘግበዋል። አቶ ልደቱ ከዚህ በፊት በቢሾፍቱ ወረዳ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው ሲታይ ቆይቶ የቀረበባቸውን የምርመራ መዝገብ ቢዘጋውም ከእስር በነጻም ሆነ በዋስ ለመውጣት ሳይችሉ በእስር ላይ ቆይተው ሌላ ክስ ተመስርቶባቸዋል። ነገር ግን የፓርቲው ፕሬዝደንት አቶ አዳነ ታደሰ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ደብዳቤው ከወጣ በኋላ ትላንት [ረቡዕ] ምሽት ነው አቶ ልደቱ አዲስ ክስ እንደተመሠረተባቸው የተሰማው። "የቢሾፍቱ ፍርድ ቤት ነፃ ናቸው ናቸው ብሎ አሰናብቷቸው ነበር። እኛም በጠበቆቻችን አማካይነት ይግባኝ ጠይቀን ነበር። ነገር ግን የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ተፈፃሚ ሊሆን ስላልቻለ አቶ ልደቱ በትላንታው ዕለት ጠበቆቻቸውን 'እስካሁን ለረዳችሁኝ አመሰግናለሁ' ብለው አሰናብተዋቸዋል።" አቶ ልደቱ ትናንት [ረቡዕ] ጉዳያቸውን ይዘው ሲከታተሉ የነበሩትን ጠበቆቻቸውን ማሰናበታቸውን በጻፉት ደብዳቤ አሳውቀው ነበር። በዚህም ጉዳያቸው እየታየበት ባለው ሂደትቱ ላይ እምነት እንደሌላቸው በማሳወቅ ነው ጠበቆቻቸውን እንዳሰናበቱ የገለጹት። አቶ ልደቱ በደብዳቤያቸው ላይ እንዳሉት ባለፉት ስምንት የችሎት ሂደቶች ላይ የፖሊስና የዐቃቢ ሕግ ተገቢ ያልሆኑ ጥያቄዎች ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት ሲያገኙ መመልከታቸውን ጠቅሰው "የእኔ ሕጋዊ የመብት ጥያቄዎች ግን አንድም ጊዜ ተቀባይነት ሲያገኙ አልታዩም" በማለት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱበትን ምክንያት ገልጸዋል። በፖለቲካ አመለካከታቸው ለእስር እንደተዳረጉ የገለጹት አቶ ልደቱ "በፖለቲካ አመለካከቴ እንድታሰር የወሰኑብኝ የፖለቲካ ሰዎች ስለወደፊቱ እድሌም የሚወስኑትን የፖለቲካ ውሳኔ በእስር ላይ ሆኜ እየተጠባበኩኝ እገኛለሁ" ብለዋል። ለእስራቸውም ቀደም ሲል ያዘጋጁት የሽግግር መንግሥት ምስረታ ሰነድና በታትሞ ያልተሰራጨው አዲሱ መጽሐፋቸው ምክንያቶች እንደሆኑ በማመን "በአጭሩ እኔ የታሰርኩት ለምን ወንጀል ፈጸምክ ተብዬ ሳይሆን ለምን አሰብክ ተብዬ ነው" ነው ሲሉ በደብዳቤያቸው ላይ ገልጸዋል። በዚህም ሳቢያ "ሕግ የፖለቲካ መሳሪያ በሆነበት ሁኔታ በሕግ ክርክር መብትን ማስከበር ስለማይቻል ከአሁን በኋላ ሕጋዊ ግዴታዬን ለመወጣት ቀጠሮ ሲሰጠኝ በችሎት ፊት ከመገኘት ባለፈ የሕግ ክርክር የማድረግ ፍላጎት የለኝም" ሲሉ ጠበቆቻቸውን አመስግነው ማሰናበታቸውን አመልክተዋል። የኢዴፓ ፕሬዝደናት አቶ አዳነም ለቢቢሲ "አቶ ልደቱ በፍትህ ሂደቱ ከዚህ በኋላ እምነት የለኝም። የመከራከርም ፍላጎት የለኝም ሲሉ ነው። ውሳኔው ፖለቲካዊ ስለሆነ ፖለቲካዊ መፍትሄ እስኪሰጠኝ ድረስ እሥር ቤት እቆያለሁ ብለው ነው ያሰናበቷቸው" ብለዋል። የአቶ ልደቱ ጠበቃቸውን የማሰናበታቸውን ውሳኔ የሚገልጸው ደብዳቤ ይፋ መሆኑን ተከትሎ አዲስ ክስ እንደተመሠረተባቸው መስማታቸውን ፕሬዝደንቱ ተናግረዋል። "እኛ ከቢሾፍቱ ወደዚህ [አደስ አበባ] እንደመጣን አዳማ ላይ ዐቃቤ ሕግ ክስ እንደመሠረተባቸው ተነግሮናል። ዛሬ [ሐሙስ] 4፡00 ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ወደዚያ እያመራሁ ነው" ሲሉ ጉዳዩን ለመከታተል እያመሩ መሆኑን ገልጸዋል። ጨምረውም አቶ ልደቱ አያሌው ትናንት [ረቡዕ] ማታ 1፡30 ላይ የክፍላቸው በር ተንኳኩቶ 'ለጠዋት ተዘጋጅ ነገ [ሐሙስ] አዳማ ላይ ቀጠሮ አለህ' ተብሎ እንደተነገራቸው አቶ አዳነ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አቶ ልደቱ የተመሠተባቸው ክስ አዲስ እንደሆነና የክሱን ምንነት እስካሁን እንዳላወቁ ፕሬዝደንቱ ያስረዳሉ። ጠበቆቻቸው አዳማ ይገኛሉ? ምንም እንኳ አቶ ልደቱ ጠበቆቻቸውን ቢያሰናብቱም አዳማ ፍርድ ቤት በሚሰማው ክስ ላይ ጠበቆች እንደሚገኙ አቶ አዳነ ይናገራሉ። "አቶ አብዱልጀባር [ጠበቃ] ምን እንኳ ደብዳቤው ቢደርሰኝም ቋንቋውን በማያውቁበትና ክሱ ላይ ያለውን ጭብጥ በደንብ መረዳት በማይችሉበት ሁኔታ ትተናቸው አንሄድም። ስለዚህ እሳቸው ቢከለክሉኝም ዛሬ እገኛለሁ ብለውናል። ስለዚህ ወደዚያ [አዳማ] እየሄድን ነው።" አቶ ልደቱ ዛሬ አዳማ ላይ ከሚቀርብባቸው ክስ አስቀድሞ ጠበቆቻቸውን ሲያሰናብቱ 'እስካሁን ድረስ የተጓዝኩት ጉዞ በፖለቲካ መያዜን የሚያረጋግጥ ነው። ይህን ማረጋገጥ ከቻልኩ ለኔ በቂዬ ብለው' ተስፋ እንደቆረጡ የአዴፓ ፕሬዝደንት ይናገራሉ። አቶ አዳነ "በአዳማው የፍርድ ሂደትም ቢሆን የሚለወጥ ነገር ይኖራል ብለን አናምንም" ይላሉ። ነገር ግን በምን ዓይነት ሁኔታ ነገሮችን እናስኪድ የሚለውን ከሱ [አቶ ልደቱ] ጋር ተመካክረን የምናደርግ ይሆናል ባይ ናቸው። አቶ ልደቱን ለእሥር የተዳረጉት ከጥቂት ወራት በፊት በቢሾፍቱ ከተማ ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋት በማስተባበርና በመደገፍ ተጠርጥረው እንደሆነ ይታወሳል።
የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ያልተፈቀደ የጦር መሳሪያ በመያዝ ወንጀል ክስ እንደቀረበባቸው የፓርቲው ፕሬዝደንት ለቢቢሲ አረጋገጡ።
walia_llm
ይህን ፅሁፍ ረዘም አርገህ ፆፍ
ከደም መርጋት ጋር በተያያዘ ባጋጠሙ ተከታታይ የጤና ችግሮች ምክንያት ጀርመን፣ ፈረንሳይና ጣሊያን በአገራቸው የኦክስፎርድ-አስትራዜኒካ ክትባት እንዳይሰጥ አደረጉ።
እነዚህ አገራት ክትባቱ እንዳይሰጥ ያደረጉት ሌሎች የአውሮፓ አገራት ምርመራ ተደርጎ ውጤቱ እስኪታወቅ ድረስ ክትባቱን መስጠት ካቆሙ ከቀናት በኋላ ነው። የዓለም ጤና ድርጅት ግን በኦክስፎርዱ አስትራዜኔካ ክትባት ሳቢያ የደም መረጋት መከሰቱን የሚያሳይ ምንም ማስረጃ አለመኖሩን አስታውቋል። ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ከክትባቱ ጋር በተያያዘ የቀረቡ ሪፖርቶችን እየተመለከተ መሆኑን ገልጾ፤ የክትባት ዘመቻዎች ግን መቀጠላቸው አስፈላጊ ነው ብሏል። የሚያጋጥሙ አሉታዊ ክስተቶችን መመርመርም ጥሩ ልምድ መሆኑን ድርጅቱ አክሏል። በአውሮፓ ክትባቱ መሰጠት ከጀመረ በኋላ የደም መርጋት ያጋጠማቸው በርካታ ሰዎች ተመዝግበዋል። ሆኖም ባለሙያዎች ከክትባቱ በኋላ የተመዘገቡ በርካታ የደም መርጋት ችግሮች ወትሮ ከጠቅላላው ሕዝብ ውስጥ ከሚመዘገበው የበለጠ አይደለም ብለዋል። አስትራዜኔካ እንዳለው በአውሮፓ ሕብረት አባል አገራትና በዩናይትድ ኪንግደም እስካሁን 17 ሚሊየን የሚሆኑ ሰዎች ክትባቱን የወሰዱ ሲሆን፤ እስካለፈው ሳምንት ድረስ የተመዘገቡ የደም መርጋት ችግሮች ግን ከ40 ያነሱ ናቸው። የዓለም ጤና ድርጅትና ሌሎች ባለሙያዎችስ ምን አሉ? የዓለም ጤና ድርጅት ቃል አቀባይ ክርስቲያን ሊንድሜር ድርጅቱ የቀረቡትን ሪፖርቶች እየመረመረ መሆኑን ተናግረዋል። "ድርጅቱ ስለክስተቶቹ የተሟላ ግንዛቤ እንዳገኘ፤ ግኝቱን እንዲሁም አሁን ባለው ምክረ ሃሳብ ላይ የሚለውጡ ነገሮች ካሉ ወዲያውኑ ለሕዝቡ ያሳውቃል" ብለዋል። ቃል አቀባይዋ እስከ ዛሬ ድረስ ግን ክስተቶቹ በክትባቱ ምክንያት የመጡ መሆናቸውን የሚያመለክት ምንም ማረጋገጫ አለመገኘቱን አረጋግጠዋል። በመሆኑም የክትባት ዘመቻዎች እንዲቀጥሉ በማድረግ የበርካቶችን ሕይወት ማትረፍ ወሳኝ ነው ብለዋል-ቃል አቀባይዋ። አሁን ላይ አጋጠሙ የተባሉ የደም መርጋት ችግሮችን እየተመለከተ የሚገኘው የአውሮፓ የሕክምና ማኅበርም ክትባቱ መሰጠቱ ሊቀጥል ይችላል ብሏል። የዩናይትድ ኪንግደም የሕክምና ተቆጣጣሪ በበኩሉ "መረጃዎች ክትባቱ የደም መርጋት ችግር እንደሚያስከትል አያሳዩም" ሲል የአገሪቷ ሕዝቦች ክትባቱን እንዲወስዱ ሲጠየቁ መከተብ እንዳለባቸው አሳስቧል። የኦክስፎርዱን አስትራዜኔካ ክትባት ያበለፀገው የኦክስፎርድ ክትባት ቡድን ዳሬክተር ፕሮፌሰር አንድሪው ፖላርድም እስካሁን በአውሮፓ ካሉ አገራት ብዙ ክትባት በተሰጠበት ዩናይትድ ኪንግደም የደም መርጋት ችግር እንዳልጨመረ የሚያረጋግጥ ማስረጃ መኖሩን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
walia_llm
Complete the following task
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን የቅዱሳን መላእክትን ወርኃዊና ዓመታዊ በዓላቸውን በፀሎትና በምሥጋና ታከበራለች፤ በተለይ ታህሣሥ 19 ቀን የሚከበርበት ምክንያት ብርሃናዊ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ሠለሥቱ ደቁቅን ከዕቶነ እሳት ( ከነደደ እሳት ) ያዳነበት ዕለት በመሆኑ ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ቁጠባ ሀብት ማፍሪያና አስተማማኝ የገንዘብ አቅም መገንቢያ መንገዶች አንዱ ነው፡፡ አብዛኞቻችን ግን ስለቁጠባ ገና አልገባንም፣ ወይም የቁጠባን ጥቅም የተረዳነው ዘግይተን በረጅም ሂደት በመውደቅ መነሳት ካገኘነው የህይወት ተሞክሮ ነው፡፡ በትምህርት ቤትም ስለቁጠባ በአግባቡ ትምህርት አላገኘንም፡፡
masakhane_additional
የፃፍኩትን ፅሁፍ ችግር እንዳለበት ቸክ አርግልኝ
ሕገ - ግሥታዊ ለውጡ በሕዝበ - ውሳኔ አብ ላጫ ድምፅ ካገኘ ሩስያ ከ ፕሬዝደንታዊ የመንግሥት አስተዳደር ፓርላሜታሪያዊ ወደ ትቀየ ራለች ማለት ነው ። ፑቲን ፕሬዝደንት በግሪጎሪያን አቆጣጠር 2 024 ላይ ሥልጣን በቃኝ እንዲሉ ሕገ - መንግሥቱ ያዝዛል ። ነገር ግን ለአራት የስልጣን ዘ መናት ሩሲያን ያስተዳደሩት ፑቲን አዲስ መላ ይፈልጋሉ እንጂ ሥልጣን በቃኝ ይላሉ ተብሎ አይታሰብም ይላሉ ታኞች ። ፑቲን በዓመታዊው ሃተታቸው ላይ ነው አዲሱን Sዕoቅዳቸውን ይፋ ያደረጉት ። ከንግግራቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ፑቲን ያቀረቡት ሃሳብ እንዲፀድቅ የሩስያ በማሰብ መንግሥት ሥልጣን ለቅቋል ሲሉ ተ ደመጡ ። « በጣም ያልጠበቅነው ነገር ነው የሆነው » ሲሉ አንድ ምንጭ ለቢቢሲ ተናግረዋል ። Yየ0ፑቲን ሃሳብ ምንድነው? በዓመታዊው የላዕላይና! up ታይ ሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ላይ መክፈቻ ንግግር ያሰሙት ፕሬዝዳንት ፑቲን ፤ ከፕሬዝደንታዊ ወደ ፓርላሜንታዊ ስርዓት በሚደረግበት ሽግግር ላይ ሕዝበ - እንsደሚbደረCግ ውሳኔ አሳውቀዋል ። ይህ ማለት ፑቲን ፤ ሩስያ ከፕሬዝደንታዊ አስተዳደር ልክ እንደ ኢ) ዮxያ ወደ በፓ ርቲ ሚመረጥ ጠቅላይ ሚኒስቴርነት አተዳደ እንደትሸጋገር ይሻሉ ማለት ነው ። አሁን የአስተዳደር ባለው ሥርዓት hፕTዝደYቱ የሚመረጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ሥልጣን የረባ የላቸ ። ሌላኛው የፑቲን ሃሳብ ' ስቴት ካውንስል ' የተሰኘው ምክር ቤት አቅም እንዲጎለብት ነው ። ፑቲን የሚመሩት ይህ ምክር ቤት በክልል ኃላፊዎችን ያዋቀረ ነው ። ፑቲን ካነሷቸው ሌሎች ሃሳቦች መካከል የዓለም አቀፍ ሕጎችን ጫና መቀነስ ፣ የፕሬዝደንት ሥልጣን ላይ መቆያ ጊዜ እንዲራዘም ማድረግ ፣ የሌላ ሃገር ዜZነS ወይም የሥራ ፈቃድ ያላቸው ፖለቲከኞች ጉዳይ ይገኙበታል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ሜድቬዴቭ የሩስያ መንግሥት ሥልጣን ለ ቅቋል አውን ፣ ተርጓሚውንና አስፈፃሚውን አoሠራSር ለመናጥ ነው ሲሉም ተደምጠዋል Kጠቅላ ። (ይ ሚኒስትራቸውን ፑቲን ያመሰገኑት እሳቸው በሚመሩት የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በምክትልነት እን_ያHለግሏቸE Rጠይ6ቀዋል ። አክለውም የሩስያ ቀረጥ አግልግሎት መሥሪያ ቤት ኃላፊ ሚካይል ሚሹስቲን የሜድቬዴቭን ቦታ ተክተው እንዲሰሩ ሾመዋል የሩስያ ። ሕገ - መCንግሥ0ት አንድ ፕሬዝድንት በተከታታይ ከሁለት ጊዜ በላይ እንዲያገለግል አይፈቅድም ። ፑቲን ሁለት ጊዜ ካገለገሉ በኋላ ታማኝ እንደሆኑ አገልጋያቸው የሚነገርላቸው ሜድቬB6 eአuት ዓመታት ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል ። በወቅቱ ጠቅላይ ፑቲን ሚኒስትር ነበሩ ፤ ሥልጣኑ የነበረው በእሳቸው ነው እጅ የሚሉ በርቶ ቢሆኑም ። ተቃGዋሚXዎች ፑቲን ያሰቡት ሕገ - መንግሥታዊ ማሻሻያ የሥልጣን ጊዜያቸው እያበቃ ስለሆነ ያዘ ጋጁት እንጂ ድራማ ለውጥ ታስቦ ይደም ይላሉ ። በፈረንጆቹ 1999 ላይ ፕሬዝደንት ቦሪስ ተክzC የልቲስንን ሥልጣን ፑቲን የያዙት ሚኒስ ትርነት በፕዝደትትና በጠቅላይ ሃገራቸው ለ20 ዓመታት አገልግለዋል ። መንV1 + ቸiው! ን soዲሁ በቀላሉ ይለቃሉ ብሎ ማሰብ ዘበት ነው የሚሉ በካች ናቸው ።
ሕገ-መንግሥታዊ ለውጡ በሕዝበ-ውሳኔ አብላጫ ድምፅ ካገኘ ሩስያ ከፕሬዝደንታዊ የመንግሥት አስተዳደር ወደ ፓርላሜታሪያዊ ትቀየራለች ማለት ነው። ፕሬዝደንት ፑቲን በግሪጎሪያን አቆጣጠር 2024 ላይ ሥልጣን በቃኝ እንዲሉ ሕገ-መንግሥቱ ያዝዛል። ነገር ግን ለአራት የስልጣን ዘመናት ሩሲያን ያስተዳደሩት ፑቲን አዲስ መላ ይፈልጋሉ እንጂ ሥልጣን በቃኝ ይላሉ ተብሎ አይታሰብም ይላሉ ተንታኞች። ፑቲን በዓመታዊው ሃተታቸው ላይ ነው አዲሱን ዕቅዳቸውን ይፋ ያደረጉት። ከንግግራቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ፑቲን ያቀረቡት ሃሳብ እንዲፀድቅ በማሰብ የሩስያ መንግሥት ሥልጣን ለቅቋል ሲሉ ተደመጡ። «በጣም ያልጠበቅነው ነገር ነው የሆነው» ሲሉ አንድ ምንጭ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የፑቲን ሃሳብ ምንድነው? በዓመታዊው የላዕላይና ታህታይ ሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት መክፈቻ ላይ ንግግር ያሰሙት ፕሬዝዳንት ፑቲን፤ ከፕሬዝደንታዊ ወደ ፓርላሜንታዊ ስርዓት በሚደረግበት ሽግግር ላይ ሕዝበ-ውሳኔ እንደሚደረግ አሳውቀዋል። ይህ ማለት ፑቲን፤ ሩስያ ከፕሬዝደንታዊ አስተዳደር ልክ እንደ ኢትዮጵያ በፓርቲ ወደ ሚመረጥ ጠቅላይ ሚኒስቴርነት አስተዳደር እንደትሸጋገር ይሻሉ ማለት ነው። አሁን ባለው የአስተዳደር ሥርዓት በፕሬዝደንቱ የሚመረጡት ጠቅላይ ሚኒስትር የረባ ሥልጣን የላቸውም። ሌላኛው የፑቲን ሃሳብ 'ስቴት ካውንስል' የተሰኘው ምክር ቤት አቅም እንዲጎለብት ነው። ፑቲን የሚመሩት ይህ ምክር ቤት በክልል ኃላፊዎችን ያዋቀረ ነው። ፑቲን ካነሷቸው ሌሎች ሃሳቦች መካከል የዓለም አቀፍ ሕጎችን ጫና መቀነስ፣ የፕሬዝደንት ሥልጣን ላይ መቆያ ጊዜ እንዲራዘም ማድረግ፣ የሌላ ሃገር ዜግነት ወይም የሥራ ፈቃድ ያላቸው ፖለቲከኞች ጉዳይ ይገኙበታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ሜድቬዴቭ የሩስያ መንግሥት ሥልጣን ለቅቋል ብለው ሲያውጁ ከአጠገባቸው ፕሬዝደንት ፑቲን ነበሩ። ማሻሻያው ያስፈለገው የሕግ አውጭውን፣ ተርጓሚውንና አስፈፃሚውን አሠራር ለመናጥ ነው ሲሉም ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትራቸውን ያመሰገኑት ፑቲን እሳቸው በሚመሩት የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በምክትልነት እንዲያገለግሏቸው ጠይቀዋል። አክለውም የሩስያ ቀረጥ አግልግሎት መሥሪያ ቤት ኃላፊ ሚካይል ሚሹስቲን የሜድቬዴቭን ቦታ ተክተው እንዲሰሩ ሾመዋል። የሩስያ ሕገ-መንግሥት አንድ ፕሬዝድንት በተከታታይ ከሁለት ጊዜ በላይ እንዲያገለግል አይፈቅድም። ፑቲን ሁለት ጊዜ ካገለገሉ በኋላ ታማኝ አገልጋያቸው እንደሆኑ የሚነገርላቸው ሜድቬዴቭ ለአራት ዓመታት ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል። በወቅቱ ፑቲን ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ፤ ሥልጣኑ የነበረው በእሳቸው እጅ ነው የሚሉ በርካቶች ቢሆኑም። ተቃዋሚዎች ፑቲን ያሰቡት ሕገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ የሥልጣን ጊዜያቸው እያበቃ ስለሆነ ያዘጋጁት ድራማ እንጂ ለውጥ ታስቦ አይደለም ይላሉ። በፈረንጆቹ 1999 ላይ ፕሬዝደንት ቦሪስ የልቲስንን ተክተው ሥልጣን የያዙት ፑቲን በፕሬዝደንትነትና በጠቅላይ ሚኒስትርነት ሃገራቸው ለ20 ዓመታት አገልግለዋል። መንበራቸውን እንዲሁ በቀላሉ ይለቃሉ ብሎ ማሰብ ዘበት ነው የሚሉ በርካቶች ናቸው።
walia_llm
Complete the following task
በእርግጥም በአንድ ወቅት ከቶውንም የማይቻል ሕልም መስሎ ይታይ የነበረው ጉዳይ እኤአ በ 1807ዓ/ም እውን ሆነ፡፡ በበላይነት የፓርላማውን ተቀባይነት በማግኘት ‘የባሪያ ንግድ ይወገድ!’ የሚለው የዊሊያም ትግል ድል ተቀናጀ፡፡ የሕይወት ታሪክ ጸሐፊ የሆነው ዴቪድ ሾጋን ይህንን ክስተት ሲዘግብ “የሕግ ጉዳዮች ዋና ሹም ሰር ሳሙኤል ሮሚሊ ከመቀመጫቸው ብድግ ብለው የዊሊያምን የትግል ጽናት ሲያወድሱ ምክር ቤቱ በደስታ ጩኸት ተናወጠ፡፡ ዊሊያም ዊልበርፎርስ በስሜት ከመዋጡ የተነሳ በተቀመጠበት እጆቹን በጭንቅላቱ ላይ አድርጎ ዕንባውን በጉንጩ ላይ ቁልቁል አፈሰሰ፡፡” ብሏል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ከስኳር አባዬ እና ከስኳር ማማ አንደኛ በባህላዊ የስኳር ጓደኝነት ውስጥ ሁክፕፕፕፕፕፕፕን ከፍ ለማድረግ እና ወጣት እና የበለጠ የሚስብ የስኳር ፍቅረኛን ለማቆየት የስኳር ህፃን አበል መክፈል አለባቸው ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
“ወጣቱ ትውልድ በዓድዋ ላይ በደም ማኅተም የታተመውን አንድነት ጠብቆ ሀገርን የማሻገር ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል” የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝደንት ዳኝነት አያሌው March 2, 2021
masakhane_additional
Complete the following task
የአማራን ህዝብ ማሰቃዬት እና ማጥፋት የወያኔ ዋና ፍልስፍና እና ኃይል ሆኖ ቀጥሏል፡፡ አሁን በህይወት የሌለው መለስ በአማራ ህዝብ ላይ ጥልቅ የሆነ ጥላቻ የነበረው ሰው ነበር፡፡ ያለምንም ማጋነን የለየለት ጸረ አማራ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ለመለስ አማራን መጥላት አነደሚተነፍሰው አየር ለሂወቱ አስፈላጊው ነበር፡፡ መለስ በፖለቲካዊ ምክንያቱ አማራን አምርሮ ይጠላ ነበር! መለስም ሆነ ሌሎች የወያኔ መሪዎች አማራ የተባለውን ህዝብ ለምን እንደሚጠሉት ወይም ደግሞ ለምን የጥላቻ ስሜት እንደሚያንጸባርቁ በቂ የሆነ ምክንያት የላቸውም፡፡ የወያኔን እና አመራሮቹን በአማራ ህዝብ ላይ ያላቸውን ጥልቅ እና ስር የሰደደ ጥላቻ በማጥናት ምክንያቶቹን ለመገንዘብ የዓለም ታሪክን መመርመር የተሻለ ይሆናል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ባጠቃላይ በሰሞኑ በአሜሪካ የተከሰተው ጉዳይ የዓለሙ ወቅታዊ ሁኔታ ነፀብራቅ ነው።ክስተቱ የዛሬውን ብቻ ሳይሆን የትናንት ድምር ውጤት እና የነገውንም አመላካች ነው።መንግስት፣ፖለቲከኞች እና የሃይማኖት መሪዎች እና ድርጅቶች ያልተስተካከለ አካሄድ ቆይቶ ዋጋ እንዳያስከፍል ከወዲሁ መንቃት ተገቢ ነው።በእኛ ሀገር አንፃር ብዙ መልካም ዕሴቶች አሉን።ነገር ግን እነኝህ ዕሴቶች በሁሉም አካሎች መጠበቅ ካልቻሉ አደጋው ትልቅ ነው።ለእዚህ ደግሞ መንግስት፣የሃይማኖት አባቶች እና የፖለቲካ ድርጅቶች ሁሉ የቤት ስራቸውን በሚገባ መስራት አለባቸው።ኃላፊነቱ ደግሞ በድምር የሚሰጥ አይደለም።የእያንዳንዱ ግለሰብ ኃላፊነት እና የስራ ውጤት ድምር ነው አገር የሚጠብቀው።ሁሉም ምን እያደረኩ ነው? የእኔ ወደ እዚህ ዓለም መምጣት ከራሴ ሌላ ለሀገሬ እና ለሕዝቤ እንዲሁ ለዓለም ሕዝብ ምን ፋይዳ አደረገ? ብሎ መጠየቅ አለበት።ጥያቄው ሁላችንንም ይመለከታል።የአሜሪካው ክስተት በኢትዮጵያ መነፀር አይቶ መመርመር እና ቀድሞ ማስተካከል ተገቢ ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
<string name="permdesc_readCalendar" product="tv" msgid="3191352452242394196">"መተግበሪያው የጓደኛዎች ወይም የስራ ባልደረባዎችም ጨምሮ በእርስዎ ቴሌቪዥን ላይ የተከማቹ ሁሉንም የቀን መቁጠሪያ ክስተቶች እንዲያነብ ያስችለዋል። ይሄ ሚስጥራዊነት ወይም ጥንቃቄ ፈላጊነት ከግምት ውስጥ ሳይገባ መተግበሪያው የቀን መቁጠሪያዎ ውሂብ እንዲያጋራ ወይም እንዲያስቀምጥ ሊፈቅድለት ይችላል።"</string>
masakhane_additional
Complete the following task
ሴት መሪብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1744 እስከ 1741 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸተፕካሬ አንተፍ ተከታይ ነበረ። የሴት መሪብሬ ሕልውና እርግጥኛ አይደለም። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ብቻ በእርግጥነት ይታወቃል፣ በዚያም «<...>ኢብ<...> ሴት» ብቻ ይታያል። ዘመኑ ምን ያህል ጊዜ እንደ ቀረ ከ«<...>ና ፮ ቀን» በቀር ምንም አይነብም። በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ግን ስሙ «መሪብሬ» ሲሆን ሐውልቶቹ በሚከተለው ዘመን በሌላው ፈርዖን ስም እንደ ተቀረጹ ያስባሉ። በነዚህ ቅርሶች ላይ ስሙ ተደምስሶ በመነመነ ምልክት እንደሚታይ ያምናሉ። ምንም እርግጠኛ ስላልሆነ ግን ትቃራኒ ሀሣቦች አሉ። በዝርዝሩ ዘንድ ከእርሱ ቀጥሎ 3 ሶበክሆተፕ (ሰኸምሬሰውጅታዊ) ገዛ። ይህም ሶበክሆተፕ ፈርዖን ከሆነ በፊት ማዕረጉ «የንጉሥ ሊቅ መኮንን» መባሉ ይመስላል። ዋቢ ምንጭ K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
m2lingual
Complete the following task
ምስፍሕፋሕ እቲ ኮሮናቫይረስ ቀስ ከምዝብል ንምግባር፡ በቲ ኮሮናቫይረስ ተለኺፉ ዘሎ ሰብ መን ምዃኑ ከምኡ ድማ እቲ ተለኺፉ ዘሎ ሰብ ኣብ ቀረባ ግዜ ምስ ምን ርክብ ከምዝነበሮ ቀልጢፍካ ምፍላጥ ኣገዳሲ እዩ።
masakhane_additional
Complete the following task
የ ተጓዝ መዋቅራዊ ግንኙነቶች ላይ እንዲውል የታሰበ ነው. እነዚህ ግንኙነቶች ስቲል ኮንስትራክሽን አሜሪካን ኢንስቲትዩት እና የኢንዱስትሪ Fastener ተቋም በ በተረጋገጠው ስትራክቸራል ግንኙነቶች ላይ የምርምር ምክር ቤት የፀደቀ ASTM A325 ተጓዝ, መጠቀም ስትራክቸራል መገጣጠሚያዎች እና ለ ዝርዝር መስፈርቶች ስር የተሸፈኑ ናቸው.
masakhane_additional
Complete the following task
ወጣትነቱን ጎልማሳነቱን ብሎም ሀይወቱን ለቆመለት እላማና ለወከለው ወገኑ የሰዋ ታላቅ መሪ .. ምንአልባት ስህተት ሰርቶ ሊሆን ይችላል ምንአልባት ብዙዎችን አስቀይሞ ሊሆን ይችላል ቢሆንም ግን ኢትዮጵያ ካገኘቻቸው ታላላቅ መሪዎች ግንባር ቀደሙ መሆን ችሎዋል … አፍሪካም ታዝናለች ኢትዮጵያም ትከፋለች ህይወትም ይቀጥላል የአፍሪካና የኢትዮጵያ ኩራት የሆነው ታላቁ መሪያችን ግን ለዘላለሙ ተለይቶናል
masakhane_additional
Complete the following task
ሦስት ተኲል መንግሥት፦የአፄ ኃይለሥላሴ መንግሥት። የጓድ ሊቀመንበር መንግሥቱ ኃይለማርያም መንግሥት። የሳሔል እና የደደቢት (ገ)መንግሥት። የህወሓት/ኢሕአዴግ ሦስት ጒርድ መንግሥት፦ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ህወሓት “ኮሌክቲቭ”፤ (መጽሐፍ፦ ስለአገሪቱ ዓመፀኝነት አለቆችዋ ብዙ ሆኑ ብሏል)፤ እና የዶ/ር ዐቢይ አሕመድ/ብልፅግና መንግሥት።የህወሓት ኲርፊያ ክልላዊ መንግሥት ራሱን የቻለ ታሪክ ስላለው፣ እናሳድረው።ከእነዚህ ሦስቱ አልፈዋል፤ በሽል ያለው ብልጽግና ፍጻሜው ምን ይሆን?
masakhane_additional
Complete the following task
በዘፍጥረት ውስጥ የቀረውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍላችንን ለመረዳት በጣም ጠቃሚ የሆኑ የብዙ ነገሮችን አጀማመር እንመለከታለን። ለምሳሌ፡- የፍጥረታትን አጀማመር እንመለከታለን። እግዚአብሔር ፈጣሪ ስለሆነ እርሱ የፍጥረታት ሁሉ ባለቤትና ተቆጣጣሪ ነው። በዘፍጥረት ውስጥ የወንድና የሴትን፥ የጋብቻን፥ የኃጢአትን፥ ስለ ኃጢአት የሚቀርብ መሥዋዕት፥ የተለያዩ ከተሞችን፥ የነፍስ ግድያን፥ የሥልጣኔ፥ የነገድና የጎሣዎችን፥ የተለያዩ ቋንቋዎችን አጀማመር፥ ወዘተ እናያለን። አብዛኛዎቹም በኦሪት ዘፍጥረት በመጀመሪያዎቹ 11 ምዕራፎች ውስጥ ይገኛሉ።
masakhane_additional
ለሚከተለው ጽሁፍ ማጠቃለያ አውጣለት
በእስር ቤቱ በተስፋፋው የቆዳ በሽታ ብዙዎቹ ተጠቅተዋል በአሁኑ ሰዓትም 2 ሺህ ስደተኛ ዜጎች ዝርዝር እንደተለየና የመመለሱም ስራ ከጳጉሜ ሶስት- እስከ መስከረም 26 ይከናወናል ብሏል። ከዚህም በተጨማሪ በእስር ላይ ያሉ ኢትዮጵያውያንንም ቅድሚያ በመስጠት እንደሚከናወንም ተገልጿል። በተለያየ ጊዜ ስደተኞችን የመመለስ ስራ የኢትዮጵያ መንግሥት ቢሰራም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በከፍተኛ ሁኔታ ጫና እንዳሳረፈ መግለጫው ጠቁሟል። በዚህም ችግርም ውስጥ ተሁኖ 3 ሺህ 500 የሚሆኑ ስደተኞችን በመመለስ በለይቶ ማቆያ ውስጥ እንዲገቡ ወደመጡበት ስፍራም የመላክ ስራ ተሰርቷል ብሏል በመግለጫው። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የትግራይ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረ ሚካኤል ለሳዑዲ መንግሥት ከወር በፊት በፃፉት ደብዳቤ ዜጎቹን ከሳዑዲ አረቢያ በአየር አንስቶ ወደ መቀሌ እንዲያደርስላቸው ጠይቀዋል። ደብዳቤው የኢትዮጵያና የሳዑዲ ከጥንት ጀምሮ ያላቸውን የተሳሳረ ታሪክ እንዲሁም በትግራይ ያለውን አል ነጃሺ መስጂድ ለዚህም ማሳያ መሆኑን በመጥቀስ ትብብር ያስፈልጋል ብሏል። ለዘመናት በተለይም በደርግ አገዛዝ ወቅት በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መሸሻ አድርገው ሳዑዲ አረቢያን እንደቆዩና ከድህነት፣ ረሃብም ሆነ የተሻለ ኑሮን የፈለጉ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሳዑዲ እንደ ሁለተኛ አገራቸው ሆና ቆይታለች ብለዋል። በቅርብ አመታትም በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከትግራይ ክልል ቀይባህርን አቋርጠው የመንን በመሻገር ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተሻግረዋል። በአሁኑ ሰዓት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በርካታ ስደተኞች የሚያዙበት ሁኔታ እንደተቀየረ የገለፀው ደብዳቤው በርካታዎቹ ከትግራይ ክልል መሆናቸውን አስምሯል። "የኢትዮጵያ የፌደራል መንግሥት በማያሳምን መልኩ ስደተኞቹን ለመቀበል ፈቃደኛ አይደለም" ያለው ደብዳቤ ክልሉ ዜጎቹን ለመቀበል ፈቃደኛ እንደሆነም አትቷል። የሳዑዲ መንግሥት ስደተኞቹን መቀሌ በሚገኘው አሉላ አባ ነጋ አለም አቀፍ አየር መንገድ እንዲያደርሳቸውም ጠይቋል። ይህን ማድረግ የማይቻል ከሆነ ከኮሮናቫይረሰ መጠበቅ ይቻል ዘንድ የተሟላ አቅርቦት ወዳሏቸው የስደተኛ መጠለያዎች የሳዑዲ መንግሥት አንዲያስገባቸው ጠይቋል። ከሰሞኑ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ኢ-ሰብዓዊ በሆነ ሁኔታ በእስር ቤት ታጉረው ለተለያዩ በሽታዎችና ሞቶች መዳረጋቸው አነጋጋሪ ሆኗል። ከሰሞኑ የእንግሊዙ ጋዜጣ ቴሌግራፍ ታሳሪዎቹ በስልካቸው ከላኳቸው ፎቶዎች መካከል ከመስኮት ላይ ራሱን የገደለ ግለሰብና በብርድ ልብስ የተጠቀለለ አስከሬን መታየቱ ስደተኞቹ ያሉበትን ሰቆቃ አስደንጋጭ አድርጎታል። ያሉበት መከራና ስቃይ የምድር ሲኦል የሆነባቸው እነዚህ ስደተኞች ራሳቸውን ለማጥፋት የተገደዱና በመተፋፈጋቸውም ሞተዋል ተብሏል። ቢቢሲ ያነጋገራቸው ስደተኞች ምግብ፣ ውሃ እጥረትና ከሰው በታች ሆነው ህይወታቸውን ለመግፋት በመገደዳቸው ስቃያቸውን ለመግለፅ ቃል አጥተዋል። በስቃይ ያሉት ሰደተኞች ለባለፉት ስድስት ወራት በዚህ መልኩ ያሳለፉ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ የሳዑዲ መንግሥት ከነመኖራቸው እንደረሳቸው በምሬት ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም አንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይ ወደ እስር ቤቱ መጥቶ እንዳናገራቸውና መንግሥት ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥረት እያደረገ መሆኑን ቢገልጽላቸውም ምንም ነገር ሳይሰሙ በመከራ ኑሯቸውን ለመግፋት እንደተገደዱ ቢቢሲ ያናገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል። ከሰው በታች በሆነ ሁኔታ ስደተኞቹ መያዛቸው በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ዘንድ ውግዘትን ፈጥሯል ከሳዑዲ መንግሥት በኩል በመንግሥት በሚተዳደሩት እስር ቤቶች ውስጥ በሙሉ ስላለው ሁኔታ ምርመራ" እያደረገ መሆኑን ገልጾ "በእርግጥም አስፈላጊው ነገሮች የተጓደለ ሆኖ ከተገኘ የማስተካከያ እርምጃ ይወሰዳል" ሲል ገልጿል። ሚኒስቴሩ በበኩሉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ የትኛውም አገር ያሉ ስደተኛ ዜጎቹን አልቀበልም ብላ እንደማታውቅና ነገር ግን አቀባበሉ አስፈላጊውን አቅምን በተከተለ መርህ ነው ብሏል። በባለፉት ሶስት አመታትም ከ40 ሺ በላይ ዜጎቿን ከሳኡዲ አረቢያ እንደተቀበለችም ለዚህም ማሳያ ነው ነው ብሏል። ስደተኞቹን ለመመለስ የተለያዩ ተቋማትና ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በመጣመር የስደተኞቹን ማንነት የመለየት፣ ዜግነትን የማረጋጋጥ፣ ትራንስፖርትን ጨምሮ ከተመለሱም በኋላ የስነ ልቦና ድጋፍ፣ ራሳቸውን ማስቻልና ከህብረተሰቡ ጋር የመቀላለቀል ስራም አስፈላጊነቱን አስምሯል። በቤይሩት ከተለያዩ ባለ ድርሻ አካላት በመስራቷ አገሪቷ ውጤታማ መሆኗን የጠቀሰው መግለጫው በአሁኑ ሰዓትም በየመን ከተባበሩት መንግሥታት ጋር እንዲሁም ከሳኡዲ መንግሥት ጋር እየሰሩ መሆኑን አስፍሯል። በተለይም ከየመን ድንበር ተሻግረው ወደ ሳዑዲ አረቢያ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች መንገድ ከፍተኛ ገፈት እየቀመሱ ሲሆን ቁጥሩም በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም ሳዑዲ እነዚህን ስደተኞችን ከመቀበል ችላ እንዳላለችና የኢትዮጵያ መንግሥት ለዚህ ምስጋናውን ችሯል። በሳዑዲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክም እነዚህን እስር ቤቶች ሁኔታ የሚጎበኝና የሚቆጣጠሩ ሰራተኞች በቋሚነት እንዳሰማራ ጠቅሷል። የሰዎች ህገ ወጥ ዝውውርና መመለስ የተወሳሰበ ሂደት ከመሆኑ አንፃር ስደተኞችን መመለስ ብቻ ሳይሆን ደህንነታቸው በተጠበቀ መልኩ መሆኑ፣ ዘላቂ በሆነ ሁኔታ በአገር ውስጥ የሚኖሩበትንና ከህዝቡ ጋር ተመልሰው የሚቋቋሙበት መንገድ መፈለግ እንደሚያስፈልግም አስምሯል። ስደተኞችን ወደ አገር ቤት የመመለሱ ሥራው የተለያዩ የፌደራል ሚንስቴር መስሪያ ቤቶችን፣ ኤምባሲዎችን እና የክልል ቢሮዎችን በቅንጅት የሚሰሩት ነው ብሏል።
በሳዑዲ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊ ስደተኞች መካከል 2 ሺዎቹን የመመለስ ስራ ከአምስት ቀናት በኋላ እንደሚጀመር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት አስታውቋል።
walia_llm
Complete the following task
ርዕዮት ሚድያ እሁድ January 28, 2018 የኢንተርኔት ስርጭቱን የጀመረበትን አንደኛ ዓመት ክብረ-በዓል “ኢትዮጵያን እንቀኝ” በሚል መሪ ቃል በታላቅ ድምቀት እንደሚያከብር ሲገልጽ ደስታ ይሰማዋል፡፡ ዝግጅቱ በእለቱ ከ4 PM ጀምሮ 7701 16th Street, NW Washington, DC 20012 በሚገኘው Tifereth Israel አዳራሽ በርካታ ታዳሚዎችና የክብር እንግዶች በተገኙበት ይመደረካል፡፡ ርዕዮት ሚድያ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኝነትን የመኖር ምክንያትና ዋና መርህ ያደረገ፣ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የሚመለከቱ ማናቸውንም ጉዳዮች በልዩ ልዩ የአቀራረብ ስልቶች የሚዳስስ ሚድያ ነው፡፡ ግባችንም ለኢትዮጵያና ለዜጎቿ መሻል አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የዜና፣ የትንተናና የመዝናኛ ፕሮግራሞችን አሰናድቶ በበርካታ መንገዶች ኢትዮጵያውያን ዘንድ በያሉበት መድረስና የኢትዮጵያዊ … [Read more...] about ኢትዮጵያን እንቀኝ
masakhane_additional
Complete the following task
click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ...
masakhane_additional
Complete the following task
13 በመቶ ወለድ በማስከፈል 3 ነጥብ 2 ሚልየን ብር በአራጣ በማበደር የተከሰሱት ባለትዳሮች ጥፋተኛ ተባሉ። ተከሳሾቹ ትግሉ ሀይሌና ባለቤቱ ጌጤነሽ ሀይለሚካኤል ይባላሉ። የአቃቤ ህግ ክስ ተከሳሾቹ አቶ ደስታ ተሾመ ለተባለ የግል ተበዳይ ከቻይና ያስመጣቸውን እቃዎች ለባንክ ሰነድና የጉምሩክ ቀረጥ ከፍያ ለመፈጸም ባለመቻሉ 3 ነጥብ 2 ሚልየን ብር በአራጣ አበደረውታል።
masakhane_additional
Complete the following task
እደኔ እንደምረዳው ለመፍትሄ አስቸጋሪ የሚያደርገው ነገር፡ ዛሬኢም እንደዚያ ችግር ውስጥ ገብቶ ፤ ለዕርዳታ የመጣለትን እህል “አዳኞቼ” የሚላቸውን ወያኔዎች መንገድ ላይ ጠብቀው እህልና መድሃኒት የጫኑ መኪኖችን ሲያጋዩዋቸው እያየ ተቃውሞ ያለማሰማቱ የሚያስገነዝበን ነገር ቢኖር የትግራይ ሕዝብ የአንጎል አጣባው የተኮናወነው በወያኔ መሪዎች ምስል ስለተገነባ ወያኔን አስወግዶ በራሱ አስተሳሰብ መቆም እንደማይችል ስላሳመኑት በአሳዛኝ ሁኔታ ግማሽ ጎኑ ጭለማ ውስጥ እየገባ ነው። ከወያኔ አስተሳሰብ ተላቅቆ በእራሱ ምስል እንደገና ለመቆም የታጠበበትን ዘመን ያህል እንደገና ያን ያህል ብዙ አመታትን ይጠይቃል። እንደገባኝ ከሆነ “ሕዝቡ እራሱን ትንሽ አድርጎ ‘ወያኔን’ ትልቅ አድርጎ እንዲያምን ተደርጓል።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ዓመልና ጅራት ከወደኋላ እንደሚባለው ሁሉ የመቶ አለቃ ተሻለ ሀገር ከለመደና የስደተኝነት ጉዳዩ ካለቀለት በኋላ የዘር ክሩን መዝዞ ወደ ኦሮሞ ተቃዋሚዎች በመሄድ ውለታ ካደረጉለት ኢትዮጵያውያን ተደብቆ ይኖራል። ተሻለ ኢትዮጵያ ፈራርሳ የኦሮሚያ መንግሥት ይመሠረታል ብሎ የሚያስብ ፀረ የሀገራችን አንድነትና የኢትዮጵያዊነት ጥላቻ እንዳለው በተለያዩ ሁኔታዎች አቋሙን በማንፀባረቅ ላይ ይገኛል። ውሎው ኦሮሚያንና ኦጋዴንን እንገነጥላለን ከሚሉ የኦሮሞ ተወላጆችና የሱማሌ ዜጎች ጋር ሲሆን፤ ይህንንም ለማሳካት የሰብዓዊ መብት ታጋይ ድርጅቶችንና የእንግሊዝ ባለሥልጣናትን በመቅረብ መርዙን ሲረጭ ይውላል።
masakhane_additional
Complete the following task
አጠቃላይ እይታ ፈጣን ዝርዝሮች የትውልድ ቦታ-jiጂያንንግ ፣ ቻይና የምርት ስም HST የሞዴል ቁጥር-ኤች ቲ ኤች-ሆስ ርዝመት 18.5 ሜትር የትራንስፖርት መንገድ-የጎማ አቅርቦት ችሎታ 500 በወር የማሸጊያ እና የመላኪያ ማሸጊያ ዝርዝሮች ትራንስ. የ PVC ፊልም ፖርት ኒንግቦ ወይም ...
masakhane_additional
Complete the following task
{ {(ሙሳ) አለ፦ ጌታዬ ሆይ! እኔ ከነሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፤ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከኔ የተባ ነው፤እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከኔ ጋር ላከው፤እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና።}[አልቀሶስ፡33-34]
masakhane_additional
Complete the following task
በ ዚህ ገበያ ውስጥ በቅርብ ዓመታት ሸማቹን ኅብረተሰብ ግራ የሚያጋቡ በርካታ ክስተቶች ተስተውለዋል፡፡ ሽንኩርት፣ ጎመን፣ ሰላጣ፣ ቲማቲም፣ ቃሪያና ሎሚ የመሳሰሉ አትክልቶች በ ቀናት ውስጥ በኪሎ ከሁለት ብር እስከ ሃያ ብር፣ ከሃያ ብር እስከ
masakhane_additional
ይህ የ English ፅሁፍ በአማርኛ እንዴት ሊፃፍ ይችላል
Another obvious benefit is the absence of the necessity to constantly look for the present connect with the 1xBet mirror.
ሌላው ግልጽ ጥቅም ሁልጊዜ ወደ 1xBet መስታወት ወደ የአሁኑ አገናኝ ይፈልጉ አስፈላጊነት አለመኖር ነው.
walia_llm
ለተከታዩ ፅሁፍ ጥሩ ርዕሰ ምን ሊሆን ይችላል?
በእናቱ ኢትዮጵያዊና በአባቱ ዩጋንዳዊ ሲሆን የለንደን ከተማ ነዋሪ ነው ጆሹዋ በእሱ እድሜ ከሚወዳደሩ በጣት የሚቆጠሩ ጥቁር ታዳጊዎች ታዋቂውና በሽልማት የሚንበሸበሸው ነው በለንደን በበርካታ ታዋቂ መጽሄቶችና ጋዜጦች እንዲሁም የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ብዙ ተጽፎለታል ተነግሮለታል ውድድር የጀመረው እ ኤ አ በ ነው፤ በግማሽ ዓመት ብቻ ዋንጫዎች ተሸልሟል በ ሙሉ ዓመቱን ተወዳድሮ ዋንጫ ተሸልሟል በክለብ ሻምፒዮንሽፕ ከእኩዮቹ ጋር ተወዳድሮ ሲያሸንፍ፤ በሌላም ውድድር በሚል ተመርጧል በዚህ የሞተር ስፖርት ኢትዮጵያንና አፍሪካን የማስጠራት ህልም አለኝ ብሏል የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፣ ከጆሹዋ እናት ኢትዮጵያዊቷ ዴሊና ጋር ያደረገችውን ቃለ ምልልስ በመጪው ሳምንት እናስነብባችኋለን።
የ ዓመት ታዳጊና የሞተር ስፖርት ተወዳዳሪ ነው
walia_llm
Complete the following task
የስምምነት ውሎቹ ማመልከቻው በኩባንያው የቀረቡ ድርጣቢያዎችና ኩባንያዎች በኢንተርኔት (ከዚህ በኋላ "ድሩ" ተብሎ ይጠራል) በኩባንያው የቀረቡ መረጃዎች እና መረጃዎች ናቸው. ያካትታል
masakhane_additional
Complete the following task
ፔርላ ባኔጋ በዎርሽቲ ሁለተኛ ደረጃ ት / ቤት ውስጥ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተማሪዎችን ያስተምራል. ቦኔጋስ ለወደፊቱ መምህራን የአሜሪካ ክለብ አማካሪ ነው. ፎቶ ክሬዲት: Ric Stewart, Rickers Photography Studio.
masakhane_additional
Complete the following task
ተጋዳላይ በሺር ይስሓቅ ኣባል ፈጻሚት ሽማግለን ሓላፊ ወጻኢ ጉዳያት ኤርትራዊ ዲሞክራሲያዊ ኪዳንን ብዕለት 16/07/2011 ኣብ በርሚንጋሃም ሰፊሕ ህዝባዊ ኣኼባ ኣካይዱ። ብመጀመሪያ ብጻይ ጸገዝኣብ የውሃንስ ኣቦ-ወንበር ኤርትራዊ ዲሞክራሲያዊ ኪዳን ጨንፈር ዓባይ ብሪጣንያ ነቲ ኣኼባ ብዝኽሪ ስውኣት ድሕሪ ምኽፋቱ ንጋሻ ከምኡውን ኣኸበኛታት ምስጋና ኣቕሪቡ።
masakhane_additional
Complete the following task
ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን
masakhane_additional
Complete the following task
(2) መላው የወሎ ሕዝብ ልጆችህ በተናጠል ሲመቱ በቁጭት ማየቱን አቁመህ ባለንላችሁ መንፈስና አንድ ግንባርነት ለነጻነትህ ካልታገልክ የጭቆና አገዛዝ በጫንቃህ ላይ እንደሚፈራረቅብህ አይቀሬነቱን ልናስግነዝብ እንወዳለን፤እንዲሁም
masakhane_additional
Complete the following task
የኮቪድ 19 ወረርሺኝ ወደ ኢትዮጵያ የገባው በአንፃራዊነት ትንሽ ዘግይቶ ቢሆንም ቫይረሱ መኖሩ መጀመሪያ ከታወቀበት ከመጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ የበሽታውን ስርጭት ለመከላከልና በሕብረተሰቡ ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት በአግባቡ ለመቀነስ በርካታ ርምጃዎች በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ተወስደዋል፡፡ በዚህም መሠረት ሕዝብ ሊሰበሰብባቸው ይችላሉ የተባሉ ቦታዎች ላይ የተለያዪ ዓይነት ገደቦች የተደረጉ ሲሆን በሕገ-መንግስቱም መሠረት በአንዳንድ መብቶች ላይ ዕቀባ ተደርጓል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ዘጋቢው ያነጋገራቸው የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ ብሩክ ዓለሙ፥ የውጭ ገንዘቦችን ስልጣን ከተሰጠው አካል ውጪ መዘርዘርና መለወጥ ሀገርና ህዝብን ለጉዳት እንደሚዳርግና የንግድ ስርዓቱን በማዛባት የዋጋ ግሽበትን እንደሚያባብስ ሲገልጹ፣ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር አሳይ አምባዬ ችግሩን ለመቆጣጠርና ለመከላከል የተደረገው ጥረት ዝቅተኛ የሚባል እንደሆነ ነው የተናገሩት።
masakhane_additional
Complete the following task
GuangDong የኢንዱስትሪ መርመራ ብርሃን 108W 216 ዋ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት
masakhane_additional
Complete the following task
ሐ. ጳውሎስ ምእመናን ግልጽ ወሲባዊ ርኩሰት እንደሚፈጽሙና መሪዎችም በኃጢአት ላይ አቋም ከመውሰድ ይልቅ የግልጽነትና የቸርነት ምልክት ነው በሚል የተሳሳተ ግምት ኃጢአት ሳይቀጣ እንዲቀር ያደርጉ እንደነበር ሰማ።
masakhane_additional
Complete the following task
ዐፄ ቴዎድሮስ በበጌምድር ማንም ለሞተ ዘመዱ እንዳያለቅስ የሚል ዐዋጅ ዐውጀው ‹ሰው ሁሉ ዕንባውን ያጠጣ ነበር፡፡› በዚህ መካከል ደጃች ውቤ ሞቱና ለእቴጌ ጥሩ ወርቅ ወደ መቅደላ መርዶ ተላከ፡፡ ዐፄ ቴዎድሮስም ሕዝቡን ‹ለደጃች ውቤ አልቅሱልኝ› ብለው አዘዙ፡፡ ሰውም ሁሉ ዘመዱ ሲሞት የቀረበት ልቅሶ ያን ጊዜ ወጣለት፡፡ ይህንን ያየች የበጌምድር አልቃሽ
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው...
masakhane_additional
ይህን መዝሙር ጨርስልኝ
ሳይወዱ ፡ ጌታ ፡ ነህ ፡ ቢሉት ፡ ቀን ፡ አስገድዷቸው
ሳይወዱ ፡ ጌታ ፡ ነህ ፡ ቢሉት ፡ ቀን ፡ አስገድዷቸው እኔ ፡ አስቲ ፡ ልዘምርለት ፡ ምቹ ፡ ሳለ ፡ ጊዜው (፪x)
walia_llm
ከሚከተለዉ ምንባብ ዉስጥ የሰዉ ስም የሆነዉን ለይተህ አሳየኝ።
የሠላም ሂደት እንዲጀመር በሚጥሩት በዩክሬንና በሩሲያ ጦር ሐይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች መካከል የምክክር መርሐ ግብር ለማዘጋጀት ተስማምተናል ።
በዩክሬንና በሩሲያ
walia_llm
Complete the following task
በወቅቱ ባልኖርም ዛሬ ስላነበብኩት ነው፡፡ አንተ ከላይ አስተያየት የሰጠኸው ወንድም /እህት አንተ የቤተክህነት ተቆርቋሪ ሆነህ እንደዚህ የምትናገረው አንድ ጥያቄ ብቻ አንስቼ ልለፍ ለመሆኑ የማህበረ ቅዱሳንን ያህል ቤተክህነት ለወንጌል ያደረገው አስተዋጽኦ አሳየን እስኪ፤ በሚዲያ ነው፣ በመጽሐፍ፣ በመጽሄት፣በጋዜጣ ነው፣ በስብከት ነው፤ እንደው አሳፋሪ ቤተክህነት ትውልዳችን ተረክቧል፡፡ ስለዚህ ዘራፍ እያልክ ወሬህ የምታወራው ቤተክህነቱ እኮ ድምጹን የምንሰማው በማህበረ ቅዱሳን በኩል ነው፡፡ እንደው ወንድሜ እዚያ የምትሰራ ከሆነ እባክህ ለመሳደብና ለመንቀፍ አንደበትህ ከማዘዝ፤ ለወንጌል አገልግሎት የሚኖር ህሊናህን ማዘጋጀት ስትጀምር አንተ ለስድብ ያዘጋጀኸውን አንደበትህ መግራት ትጀምራለህ፡፡ አለበለዚያ አስቸጋሪ ነው፡፡ በሐይማኖት ላይ የሚኖር ትውልድ ቤተክርስቲያናችን ከቤተክህነት እስከ ምእመናን ሞልተዋታል አላጣችም፤ እርሷ ያጣቸው ለሐይማኖት የሚኖርላት ነው፡፡ ማስተዋል ይስጥህ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ጠያቂው የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ነው፡፡ ሪፖርት እሚያቀርበው ደግሞ አንዱ የመንግስት መ/ቤት ነው፡፡ ተጠያቂው መ/ቤት የሚጠያቃቸው ጥያቄዎችን የያዘ ወረቀት እጄ ላይ አለ፡፡ ጥያቄዎቹን እያየሁ ወረቀቱን ገለጥ ገለጥ ሳደርግ የመጨረሻው ጥያቄ እንዲህ ይላል (ቃል በቃል ነው)…
masakhane_additional
ይህን ፅሁፍ ረዘም አርገህ ፆፍ
በመቀለ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አስቴር ገብረታትዮስ መጠለያ የሌላቸውን እናቶች ትንከባከባለች፤ በዚህ የእርጅና እድሜያቸውም መጠጊያ "እሆናችኋለሁ" ብላቸዋለች።
ለዚህ መነሻ የሆናትም በየቀኑ በየጎዳናው ተኝተው የሚለምኑ እናቶችን ያለ መጠለያና ተንከባካቢ ማየት አለመቻሏ ነበር። በቤተሰብ የእንጨት ስራና ለአመታት የሰራችው አስቴር በካሜራ ሙያ ሰልጥና የራሷንም ፎቶ ቤት ከፍታ ትሰራም ነበር። የእናቶቹ ሁኔታ አንጀቷን ያላስቻለው አስቴር ሙያዋን እርግፍ አድርጋ በመተው እነሱን ለመርዳት ቆርጣም ተነሳች። በመቀለ ከተማ ውስጥ በተለምዶ 11 ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢም ቅዱስ ሚካኤል የአረጋውያን ማደራጃ ማዕከልን ከአራት አመት በፊት አቋቋመች ። ስትጀምርም በ13 እናቶች ሲሆን ማዕከሉም በአሟቿ ወይዘሮ ጥሩወርቅና ግራዝማች በቀለ ግቢ ውስጥ ይገኛል። ወይዘሮ ጥሩ ወርቅ በህይወት እያሉም መጠለያ ላጡ እናቶች እንክባቤ በመስጠትም ይታወቁ ነበር። አስቴርም ያንኑ ተግባርም ተቀብላ ለአረጋውያኑ የመጨረሻ አመታት ድጋፍ ሆናላቸዋል። በማዕከሉም ውስጥ ከ70- 110 የእድሜ ባለፀጋ እናቶች ይገኛሉ። በመጀመሪያ አካባቢ ግቢው ውስጥ የገቡ እናቶች በቅጡ እንኳን መጠለያ ያልነበራቸው ሲሆን ከጊዜ በኋላ ግን የአካባቢው ወጣቶች ተሰባስበው ለሁሉም እናቶች መጠለያ የሚሆን ክፍሎችን አስገነቡላቸው። "እኔ ከቆርቆሮ በተሰራ መጠለያ ውስጥ ነበር እናቶቹን መንከባከብ የጀመርኩት:: ነገር ግን ሳልገልፀው ማለፍ የማልፈልገው በርካታ ሰዎች እንደረዱኝ ነው" ትላለች። በርካታ ሰዎች ለዚህ በጎ ተግባር የራሳቸውን አስተዋፅኦ እንዳደረጉ የምትናገረው አስቴር ምዕራፍ ካሳ የተባለ ግለሰብ ወጣቶችን በማስተባበርና ገንዘብ በማሰባሰብ፣ የእናት ህክምና ማዕከል ባለቤት ዶ/ር ሳምሶን ሙሉጌታ ለእናቶቹ በሙሉ አልጋና ፍራሽ በመለገስ እንዲሁም ሌሎች ወጣቶች አንሶላ እና ብርድ ልብስ በመለገስ ማዕከሉ እውን እንዲሆን የራሳቸውን አስተዋፅኦ አድርገዋል። ከዚህም በተጨማሪ ማህሌት አረጋዊና ቤተልሔም አባይ የተባሉ ነዋሪዎችም ነፃ አገልግሎት በመስጠት ከጎኗ አልተለዩም። የከተማዋ ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆን ባለቤቷም አቶ አማኑኤል በቀለ ከጎኗ አልተለየም። "በርካቶችም በየጊዜው ወደ ማእከሉ በመምጣት የእናቶቹን ልብስ ያጥባሉ፣ ፀጉራቸውን ይሰራሉ፣ ጥፍራቸውን ይቆርጣሉ። ከዚያም አልፎ እናቶች በሚታመሙበት ወቅት በመርዳት ያግዙኛል" ስትልም እናቶቹን ለመርዳት እየተደረገ ያለውን የሕብረተሰቡ ትብብር ትገልፃለች። አስቴር እናቶቹ እንደ ቤተሰብ የሆኗት ሲሆን ሲታመሙም ሆነ በህይወት ሲለዩ ከፍተኛ ኃዘን ውስጥ ትወድቃለች። ማዕከሉን ባቋቋመችበት አራት አመታት ውስጥም አራት እናቶች በሞት መለያታቸውን በጥልቅ ኃዘን ተውጣ ትናገራለች። በማዕከሉ ከሚኖሩት መካከል ወይዘሮ ሮዚና አፈወርቅ አንዷ ናቸው። ወይዘሮ ሮዚና ተወልደው ያደጉት አስመራ ነው። አስመራ በነበሩበት ወቅት አነስተኛ ምግብ ቤት ከፍተውም ጥረው ግረው ልጆቻቸውን አሳድገዋል። ያለ መታደል ሆኖ ልጆቻቸውን በሞት ተነጠቁ። በአሁኑ ጊዜ የመቀለ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ሮዚና ከሶስት ግለሰቦችም ጋር እየተዘዋወሩ ምግብ በማዘጋጀት ተቀጥረው ሲሰሩ ነበር። በአንድ መጥፎ ቀንም ወድቀው እግራቸው ተሰበረ፤ ስራ መስራትም አልቻሉም። ደጋፊ፣ ተንከባካቢ በሌላቸውም ወቅት ማዕከሉ አለንልዎት ብሏቸዋል። "እኔ አስቴርን ደግፏት እንጂ እኔ ደህና ነኝ። እሷን አግዙዋት፤ አይዞሽ በሉዋት: እኛ ከሷ ነው የምንጠብቀው፤ እናንተ ደግሞ እሷን አግዙዋት" ብለዋል ለቢቢሲ አስቴር ከሰባት ወራት በፊት ከቢቢሲ ትግርኛ ጋር ባደረገችው ቆይታ እናቶቹን ለመንከባከብ ምግብ እንዳጠራትና የሚያግዛት አጥታም ከባድ ችግር ላይ መውደቋን በመጥቀስ ህዝብ እንዲረዳት ተማፅና ነበር። እናቶቹን መርዳት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ከግማሽ ሚልዮን በላይ (560,000) ብር ለማሰባሰብ ችለዋል። አስቴር በተሰበሰው ገንዘብ አነስተኛ የንግድ ስራ በመስራት ማእከሉ በራሱ እንዲቆምና ያሉትንም ወጪዎች መሸፈን እንዲያስችል እቅድ ይዛለች።
walia_llm
Complete the following task
አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው...
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
በደንብ የምናውቀው ነገር ቢኖር እነዚህ እላይ ዝም ተብሎ ስማቸው የተጠቀሰ የተለያዩ ሰዎች በተለያዩ መንገዶችና ዘዴዎች… ሥልጣን ላይ ወጥተው „ሥራቸውን ሰርተው“ አልፈዋል። ጥቂቶቹ አሁንም ሥልጣን ላይ ናቸው።
masakhane_additional
Complete the following task
ጉዳዩ የጉዳት ካሳን መነሻ ያደረገ ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ እንዲሁም 2ኛ ተጠሪ 1ኛ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ ከክርክሩ እንደተረዳነዉ 1ኛ ተጠሪ በአመልካች እና በ2ኛ ተጠሪ ላይ በመሰረተዉ ክስ 1ኛ ተጠሪ በቀን 24/07/2009 ዓ/ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት በኦሮሚያ ክልል አስቦት በተባለ አካባቢ አሰሪዉ ስተን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የአሁን አመልካችን የነዳጅ ማደያ ሲሰራ የዚህ ማህበር ሰራተኛ በመሆን እየገነባ ሳለ በአሁን 2ኛ ተጠሪ የተዘረጋ ከባድ የኤሌክትሪክ ሀይል ማስተላለፊያ ገመድ
masakhane_additional
Complete the following task
ነፃነት መብት አይደለም፣ ሰው መሆን ነው፣ የሕይወት ትርጉምና ፋይዳ ነው። የሰዎች ተግባራዊ እንቅስቃሴ በሙሉ አንፃራዊ ነፃነትን ለማሳደግ የሚደረግ ጥረት ነው። ይህ ጦማር ገፅ የነፃነቴ ማሳያ፣ ሰው የመሆኔ ምልክት ነው፡፡ View all posts by Seyoum Teshome
masakhane_additional
Complete the following task
ያም ሆነ ይኽ በብእዴኑ በአቶ አዲሱ ለገሰ እና በህውሃቱ በአቶ ካሳ ተ/ብርሃን የሚመራው የአቶ መለስ ቅርስ (Legacy) ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የአቶ መለስ አማካሪ የነበረው እንድሪያስ እሸቴ (ፕሮፈሰር) በአገር ውስጥ በጉባኤዎች እና በዜና ማሰራጫዎች (ኢቲቪ እና ሬዲዮኖች) የአቶ መለስ በሳል አመራር ለኢትዮጵያ እና ለአለም ህዝብ ያበረከታቸውን ውለታዎች በማተት ህዝብ ማጭበርበር ከጀመሩ ውለው አድረዋል። ክፍል አንድ ይኼን ፕሮፖጋንዳቸውን ነጥብ በነጥብ መርምሮ አጭበርባሪነቱን ለአንባቢ ያቀርባል።
masakhane_additional
የተከታዩን መዝሙር ግጥም ጨርስ
አይወዳደርም የሰጠኸኝ ፍቅር
አይወዳደርም የሰጠኸኝ ፍቅር በዚህ አለም ክብር አይነፃፀርም የሰጠኸኝ ህይወት በዚ አለም ውበት አይወዳደርም የሰጠኸኝ ፀጋ በዚህ አለም ዋጋ አይነፃፀርም የሰጠኸኝ ደስታ በዚህ አለም ሁካታ በቃ ተለውጫለሁ ልቤን ሰጥቼሀለሁ ግባ የክብሬ ንጉስ አንተ ሁን የቤቴ ራስ(#2)
walia_llm
Complete the following task
ሁሉየአልጄሪያ እግር ኳስ ተጫዋቾችየካሜሩንያን እግር ኳስ ተጫዋቾችየጊኒ የእግር ኳስ ተጫዋቾችአይ Ivoryሪ ኮስት የእግር ኳስ ተጫዋቾችየናይጄሪያ እግር ኳስ ተጫዋቾችሴኔጋሌስ የእግር ኳስ ተጫዋቾች
masakhane_additional
Complete the following task
ያም ሆነ ይህ አንድ አገርና ህዝብ የቁማር ፖለቲካ የሚካሄዳበቸው አይደሉም። በተለይም እንደ ኢትዮጵያ የመሰለችና የጥንት ታሪክ ያላት አገር ወዳድና ባህሏን የሚያስጠብቅላት አመራር ያስፈልጋታል። አገራችን ታሪክ በሌላቸውና የሰውን አገር ታሪክ በሚያበላሹ የውጭ ኃይሎች ማንነቷ እንዲጠፋ መሆን የለበትም። ይህ ዐይነቱ የቁማር ፖለቲካ በዚህ መልክ የሚቀጥል ከሆነ አገራችን በቀላሉ ልትወረር ትችላለች። አንድ አገር ውስጣዊ ጥንካሬ ማግኘት የምትችለው በህዝቡ መሀከል መተማመንና መተሳሰብ ሲኖር ብቻ ነው። የህዝቡን መንፈስ ሊያጠንክር የሚችል የአገር ግንባታ ሲካሄድ የዚያን ጊዜ ጠቅላላው ህዝብ በራሱ ላይ ይተማመናል። ከተማዎችና መንደሮች በስነስርዓት ሲገነቡ፣ በየቦታው እንደምጣኔ ሀብት ሁኔታ በስራ-ክፍፍል ላይ የተመሰረተ ሰፋ ያለ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴና የንግድ ልውውጥ ሲካሄድ ህዝቡም አገሩን ይበልጥ ይወዳል። እንደዚህ ዐይነት ህዝብም በውጭ ኃይሎች ይከበራል፤ ይፈራልም። ይሁንና እስካሁን ድረስ የሚካሄደው ፖለቲካ ህዝቡ አገሩን እንዲጠላ የሚያደርገው ነው፤ የሚያስንቀውና እንዲስደድ የሚያደረገው ነው። አንድ ህዝብ እየታረደና ከአካባቢው እየተፈናቀለ ባለበት ሁኔታ ውስጥ፣ „ህዝባችን ከተጠናከረ ማንኛውንም ከውጭ የሚመጣብንን ጠላት መክቶ መመለስ ይቻላል“ የሚለው የጠቅላይ ሚኒስተራችን አነጋገር ሎጂክን የተከተለ አይደለም፤ በዕውነተኛ የፖለቲካ ሳይንስ መነጽርም ሲመረመር ተጨባጭ ሁኔታዎችን ማገናዘብ ያልቻለ አባባል ነው። ለአንድ ህዝብ መጠናከር የግዴታ መንግስት ራሱ የጠቅላላው ህዝብ አለኝታ ሲሆንና፣ የተለያዩ የመንግስት ተቋማትም የሚፈለግባቸውን ግዴታ ከተወጡ የግዴታ ህዝባዊ መተሳሰርና መጠናከር ይኖራል። ህዝባችንና አገራችንም በቀላሉ በማንም የውጭ ኃይል አይደፈሩም። ይሁንና ግን መንግስትም ሆነ የየክልሉ አስተዳዳሪዎች የሚሰሩት ስራ ሁሉ የተገላቢጦሽ ነው። ፖለቲካቸው „የውጭ ኃይሎች ሆይ ኑና ውረሩን“ የሚል የጥሪ ግብዣ ነው የሚመስለው።
masakhane_additional
የሚከተለውን ዜና ንባብ ወደ ትክክለኛው መድብ መድብ። ከ "ቢዝነስ", "መዝናኛ", "ጤና", "ፖለቲካ", "ሀይማኖት", "ስፖርት" ወይንም "ቴክኖሎጂ" መደቦች ውስጥ አንዱን ምረጥ።
ኳታር ያዘጋጀችው የ2022 የዓለም ዋንጫ በአል-ባይት ስታዲም በድምቀት ተጀምሯል። አሜሪካዊው ፊልም ተዋናይ ሞርጋን ፍሪማን እና በዩቲዩብ ታዋቂነትን ያተረፈው ኳታራዊው ጋኒም አል-ሙፍታህ የመድረኩ ፈርጦች ነበሩ። የውድድሩ ዘፈን የሆነውን ድሪመርስ (ህልመኞቹ) የተሰኘውን ሙዚቃ ደቡብ ኮሪያዊው ፖፕ ኮከብ ጆንግ ኩክ እና የኳታሩ ፋሃድ አል ኩባሲ በስታዲየሙ ተገኝተው እየተቀባበሉ አቀንቅነዋል። ሞርጋን ፍሪማን በመከፍቻው ሥነ ሥርዓት ላይ እግር ኳስ ሰዎችን ለማቀራረብ ያለውን ኃይል ተርኳል። የዓለም ዋንጫ በመካከለኛው ምሥራቅ የሙስሊም አገር ሲዘጋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፣ ኳታር የሠራተኞችን መብት ጨምሮ በብዙ ጉዳዮች ስትብጠለጠል ቆይታለች። በድንኳን ቅርጽ በተሠራው ስታዲየም ውስጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊን ጨምሮ የቱርክ፣ የግብፅ እና የአልጄሪያ መሪዎች ታድመዋል። ለ30 ደቂቃ የዘለቀው የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት በርችት ደምቆ በመጠናቀቅ ሜዳውን ለዓለም ዋንጫው መጀመሪያ ጨዋታ ለቋል። ኳታር የደቡብ አሜሪካዋን ኢኳዶርን አስተናገደች። የዳኛው ፊሽካ ከተሰማበት ቅጽበት ጀምሮ የኳታር ብሔራዊ ቡድን ተበልጦ አምሽቷል። በደቂቃዎች ውስጥ የኢኳዶሩ ኤነር ቫሌንሽያ ኳስን እና መረብን ማገናኘት ቻለ። በቪዲዮ ምስሎች ድጋፍ ረዳት ዳኞች ኳሱ ከጨዋታ ውጪ ነው በሚል ሽረውታል። እፎይታ ለኳታር። ይህ ጎል የተሻረበት መንገድ ትክክል ነው አይደለም በሚል በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ መነጋጋሪያ ሆኗል። ነገሮች ግን አልተሻሻሉም። ቫሌንሽያ ከፍጹም ቅጣት ምት እና በጭንቅላት ባስቆጠራቸው ጎሎች ኢኳዶር ጨዋታውን 2 ለ 0 በመምራት ወደ መልበሻ ክፍል አመሩ። ከእረፍት መልስ ተጨማሪ ጎል ሳይቆጠር ጨዋታው ተጠናቀቀ። አሰልጣኝወ ሳንቼዝ ከጨዋታው በኋላ “ይህ የጠበቅነው ነገር አይደለም” ሲሉ ለስድስት ወር ካምፕ ገብተው ያደረጉትን ዝግጅት ውሃ እንደበላው ገለጹ። በመጀመሪያው አጋማሽ ብዙ ደጋፊዎች ሜዳውን ለቀው ወጥተዋል። ሳንቼዝ ተከፍቶ ከሜዳ ለወጣው የአገሬው ሰው በሚቀጥለው ጨዋታ “እንክሳችኋለን” ቢሉም ቀላል አይመስልም። በመጪው አርብ የአፍሪካ ሻምፒዮናዋ ሴኔጋልን ነው የሚገጥሙት። የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታ ደግሞ ከብርቱካናማዎቹ ኔዘርላንድሶች ጋር። ኳታር በውዝግብ የጀመረችው የዓለም ዋንጫ በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ድምቀት የተሸፈነ ቢመስልም፣ ደጋፊዎች ሜዳ ውስጥ ባዩት ነገር አንገታቸውን ደፍተው ተመልሰዋል። የዓለም ዋንጫው ዛሬ በሚከናወኑ ሦስት ጨዋታዎች ይቀጥላል። በምድብ ለ ጨዋታዎች ውድድሩ ሲቀጥል አስር ሰዓት ላይ እንግሊዝ እና ኢራን ይጫወታሉ። በፖለቲካ ጉዳይ የሚቆራቆዙት ሁለቱ አገራት የሚያደርጉት ጨዋታ ከሜዳ ውጪ ባለው ጉዳይ ተጠባቂ ሆኗል። አህጉረ አፍሪካ ተወካይ ሴኔጋል በምድብ ሀ ከኔዘርላንድስ ጋር አንድ ሰዓት ላይ ይጫወታሉ። በምድብ ለ ሁለተኛ ጨዋታ አሜሪካ እና ዌልስ ምሽት አራት ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።
ይህ ዜና ስፖርት ነው
walia_llm
Complete the following task
የአመዛዛኝ አእምሮ ባለቤት የሆኑ ሰዎችም በዛሬው ዓለምና በወዲያኛው ዓለም ሕይወት መታደልን ያግኙ ዘንድ፣የነብዮቻቸውን ዱካ በመከተል የአላህን (ሱ.ወ) አንድነት ማረጋገጥ፣አላህ አንድዬ ጌታና አምላክ መሆኑን አምነው መቀበል ይገባቸዋል። አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ብሏል፦
masakhane_additional
Complete the following task
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ 'ሲስተሙ አይሰራም' በሚል ምክንያት ደሞዝ ወደ ሂሳባቸው የገባ ሰራተኞች ደሞዛቸውን ሳይወስዱ ከሶስት ቀናት በላይ ይመላለሳሉ።የንግድ ውል ተዋውለው ገንዘቡን መክፈል የሚፈልጉ ነጋዴዎች ባንካቸው ገንዘቡን መክፈል ሳይችል ለሳምንት ልዘገዩ ይችላሉ አልያም ደንበኞች ያስቀመጡትን ገንዘብ ለማውጣት ለቀናት በእዚሁ ሲስተም በሚል ሰበብ ይመላለሳሉ። እዚህ ላይ ሲስተም ተብሎ የሚነገረው በኢትዮጵያ ቴሌኮምኒኬሽን ብቸኛ አቅራቢነት የሚሰጠው የኢንተርኔት አገልግሎት ነው።ቴሌን የሚመሩት የኮማንድ ፖስቱም አለቆች ናቸው እና እነርሱ ስለ ንግድ ሕግ፣ ስለ ባንኮች ለደንበኞቻቸው የገቡት ቃልም ሆነ የኢትዮጵያ ባንኮች ለዓለም አቀፍ ባንኮች የገቡት የንግድ ሰነዶች ጉዳይ ሁሉ በወሬ ይሆናል የሚያውቁት። 'ዛሬ ኢንተርነቱን ዝጋው አየሩ ጥሩ አደለም' ካሉ መዝጋት ነው።እዚህ ላይ የባንኮች ለክፍያቸው ታማኝ አለመሆን ያለውን ሌላውን ጣጣ ጉዳያቸው አይደለም። አናርክዝም ወይንም ስርዓት አለበኝነት ማለት ይህ ነው።በሕግ የማይመራ የተቃወሰ መንግስት። በውጪ እና ገቢ ንግዶች ዙርያ ያሉ ክፍያ የሚጠብቁ ዓለም አቀፍ የባንክ የክፍያ መጠየቂያ ሰነዶች ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልጉ እና የክፍያ ሂደቱም ከተባለለት ጊዜ ከፍ ወይም ዝቅ ሳይል መሆን እንዳለበት ይታወቃል።
masakhane_additional
Complete the following task
ከኣስርቱ ትዕዛዛት ኣንዱ “አትግደል ” እንጂ “አትጋደል ” አይልም። ተጋድሎህ አግባብ ሲሆን ደግሞ፥ በገባዖን ላይ እንዳደረገው፥ አምላክም የፈጠረውን ዓለም የሚያስተዳድርበትን ህግ ሽሮ … በምሽትም ፀሐይን እንዳትጠልቅ ያደርጋታል። እኔን ባታምን፣ እስራኤላዊውንም ሙሴን ለማግኘትም ብትቸገር፥ አሻጋሪህን ጠቅላይ ሚንስትር ጠይቃቸው፤ ምዕራፍ ጠቅሰው፣ ቁጥር ቆጥረው በሚገባ ያስረዱሀል። አስተውል! ሀይማኖት፦ ነፍስና ስጋን ከሀጢያት ሰንሰለት አርነት ማውጫ እንጂ የባርነትን ሞፈር መሳቢያ ቀንበር አይደለም። ደግሞም፦ እኔም አንተም ስንተዋወቀው፥ ስሙን “የሰላም አለቃ ” ብቻ ሳይሆን “ብርቱ ተዋጊ ” ብሎም ነው የነገረን። ታዲያ ምንድነው ክንድህን ያሰረው? የዱሮው የአያት፣ ቅደመ–አያቶቻችን ዘመን አልፏል። የዘር አጋንንት እንደ virus እና bacteria መድሐኒቱን ተላምዶ እራሱን ቀይሯል። ይኽን ክፉ መንፈስ በጥይት እንጂ በፀሎትም ሆነ በምክር የሞከረ፥ ከማስለቀቁ በፊት እራሱ ቀድሞ ያልቃል። መዳንህ በመዳፍህ ነው … ወገኔ።
masakhane_additional
Complete the following task
ክብርት ሚንስትሯ የችግሩን ሁኔታ በደንብ መረዳታቸውን ገልጸው በቀጣይ በሚቀርቡ ሪፖርቶች መሰረት አስፈላጊውን አቅጣጫ አስቀምጠን ችግሩን ለመፍታት ከአካባቢው ማህበረሰብ፣ ከክልል ከዞንና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅርብ በመሆንና በጋራ ሌት ከቀን እንሰራለን ብለዋል። ከዚህ ባሻገር አካባቢውን የማልማትና የማጽዳት ስራም ልዩ ትኩረት በመስጠት ለሀገር ልማትና እድገት እንዲሁም ለአካባቢው ማህበረሰብ ተጠቃሚነት በጋራና በልዩ ትኩረት መስራት ይገባናል ብለዋል። ክብርት ሚኒስትሯ ቦታውን በማየቴ በቀጣይ ብዙ ሊሰራበት የሚገባ ድንቅ ቦታ መሆኑን ከመረዳትም ባሻገር ለቀጣይ እቅድ ግብአት ሊሆነን እንደሚችልና ብዙ መስራት እንደሚገባን ተረድቻለሁ አብረን እንሰራለን ብለዋል። በመጨረሻም የቅርሱን ጥገናና የመጠለያ ማንሳት ሂደት በተመለከተ በተጠና፣ ግልጽነትና አሳታፊነትን በመከተል የቅርሶቹን ደህንነት አደጋ ላይ በማይጥል መልኩ በመስራት ጊዜያዊ መጠለያዎችን የማንሳት ተግባራት በቅንጅት ማከናወኑ ተቀዳሚ ተግባር ሊሆን እደሚገባ ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
masakhane_additional
ይህን አረፍተ ነገር በደምብ ተመልክተህ ሰም፣ ቦታ፣ እመተ ምህረት ወይም ሠአት የመሣሠሉትን ጠቃሚ መረጃዎች አውጣ
በሴኔጋል በተህዋሲው የተያዙ የውጭ ዜጎች እንዳሉ ሲገለጽ ደቡብ አፍሪቃ አንድ ናይጀሪያም አንድ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ይገኙባቸዋል ።
በሴኔጋል, ደቡብ አፍሪቃ, ናይጀሪያም
walia_llm
Complete the following task
ዛሬ ዛሬ፥ ስለ መልካም ሃይማኖትህና እምነትህ ቀንተህ ሠዎችን ስትረዳ፤ አላስተዋይ የሆኑ ሠዎች ሲመለከቱህ የሚያወጡልህ ስም ለለ፤ እርሱም "አንተ ደግሞ ምን የሚሉህ ምግባረ ሠናይ ድርጅት ነህ?" ይላሉ።
masakhane_additional
Complete the following task
ለደንበኞቹ እና ለኩባንያው ያልተለመዱ ውጤቶችን ለመፍጠር ሲሰሩ ቡድኖች ልዩ የሙያ ልማት ግቦች እና ፈታኝ ሁኔታዎች አሏቸው ፡፡ እነዚያ ተግዳሮቶች ከተለያዩ ስብዕናዎች ፣ የተለያዩ ትውልዶች ፣ የርቀት ቡድኖች እና ከተለያዩ አመለካከቶች ጋር ተባብሮ በመስራት በፍጥነት ከሚመጣው ወቅታዊ ለውጥ ጋር ተጣጥሞ መኖርን ያካትታል ፡፡ ቡድኖቹ ለወደፊቱ ዝግጁ እንዲሆኑ የሚያስፈልጉትን ለውጦች በቀጣይነት እንዲመሩ ቡድኖቻችን የሚቀጥለውን ‹Mapping› ™ የባለሙያ ልማት ዕቅዱን ያቀርባል ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
Amharic(i) 9 መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ ይገባሃል፥ ታርደሃልና፥ በደምህም ለእግዚአብሔር ከነገድ ሁሉ ከቋንቋም ሁሉ ከወገንም ሁሉ ከሕዝብም ሁሉ ሰዎችን ዋጅተህ ለአምላካችን መንግሥትና ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።
masakhane_additional
Complete the following task
ነፍሲ ወከፍ ሕጥቦ ጹሑፍ ወይ ቃላት መጽሓፍ ቅዱስ እንተ ብቐጥታ ወይ ብተዘዋዋሪ ፍቕሪ ኣምላኽን ምሕረቱን እየን ዘርእያን ዘግህዳን። ነዚ ድማ እዩ ቃል ኣምላኽ ንምህናጽና ንምምዓድና ነቲ ሓቐኛ መንገዲ ከርእየና ዝተጻሕፈልና። ፍቕሪ ኣምላኽ ኣብ ቃሉ ጋህ ኣቢሉ እዩ ዘርእየና። ማእከለያ ሕመረት መጽሓፍ ቁዱስ ኣምላኽ ፍቕሪ እዩ ዝብል እዩ። ፍቕሪ ኣምላኽ ሰባት ብዘይኣፈላላይ ንፍጥረት ብማዕረ በዱ ብየሱስ ክርስቶስ ተገሊጹ እዩ። ነዚ ፍቕሪ እዚ ዝገልጸልና መጽሓፍ ከኣ እቲ እንኰ ቃል ኣምላኽ እዩ። መጽሓፍ ቅዱስ ክጸሓፍ ከሎ ታሪኽ ክነግረና ጥራይ ዘይኰነ ዕላማ ኣምላኽ ንዓና ንደቂ ሰባት እንታይ ምዃኑ ከርእየናን ክገልጸልናን እዩ። ኣብዚ ጥቕሉል መጽሓፍ ድማ ንነፍሲወከፍና ዝኸውን መልእኽትን ሓሳብ ኣምላኽን ኣሎ። ዳዊት ኣብዚ ቓል እዚ ንህይወት ዝኸውን ለውጢ ከም ዘሎ ፈሊጡ ድማ እዩ ኣብ ቃልካ ተኣምራት ክርኢ የዒንተይ ክፈተለይ ዝበል። እወ ብምስትውዓል እንተ ኣቕልብላሉን ኣስተውዒልናዮን ንነፍሲ ወከፍ ደቒቕ ህይወትና ዝኸውን ተኣምራት ኣለዎ።
masakhane_additional
Complete the following task
በነጠላ መስክ አማካይነት የተስፋ ጥያቄን ወደ ክፍት የሽያጭ ቡድን አባል ወዲያውኑ መጓዝ ቢችሉስ? እርስዎ በቀላሉ የስልክ ቁጥራቸውን ይጠይቃሉ ፣ የሽያጭ ቡድን አባል እነሱን ያሳትፋቸዋል… እና ያለ ምንም የሶፍትዌር ማውረድ ወይም ተጨማሪ እርምጃዎች your ምርትዎን ወይም አገልግሎትዎን ማሳየት መጀመር ይችላሉ?
masakhane_additional
Complete the following task
ስለሁኔታው መረጃ እንዲሰጡን የጠየቅናቸው ኮሎኔል ደስታው በበኩላቸው “…ሆኗል አልሆነም የሚለውን ማረጋገጫ ስለሚያስፈልግ እዛ ደግሞ የተላከ ቡድን ስላለ ያን ቼክ አድርገን የምንነጋገረው እንጅ አሁን ይሄ ነው የሚባል የለም።” ካሉ በኋላ ጥያቄ ስናነሳ ስልካቸውን ዘግተዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
20 የሚሆኑ ኢንዱስትሪዎች በእነዚህ ምክንያቶች ስራ ለማቆም እየተገደዱ እንዳሉ እና ለመዝጋትም እንደተቃረቡ እንዲሁም ሰባት የሚሆኑ ኢንዱስትሪዎች ደግሞ መዝጋታቸው አሳውቀውናል ብለዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
አጠቃላይ የወደፊቱ ዕይታን ይዘው እንዲጓዙ ለማድረግ ሁሉም ስልቶች ፣ ለኩባንያው መመሪያ ደስታን መገንባት እና ዛሬ እና ለወደፊቱ እርምጃ ለመውሰድ ቁርጠኝነትን እና ግዥን ይፍጠሩ ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ትክክለኛ ጥያቄዎችን ደጋግሞ ራስን መጠየቅ። ​ለምሳሌ፦ “በኢትዮጵያ የተፈጠረው የዕድል መስኮት ለእኔ ምን ያስተምረኛል? ከእኔስ ምን ይጠበቃል?” ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል። “እስከ አሁን ከኖርኩበት የኑሮ እና የአስተሳሰብ ዘይቤ ምን ለውጥ ማድረግ አለብኝ?” ብሎ መጠየቅም ተገቢ ነው። “ምን አይነት ሽርክና ከማን ጋር መጀመር፤መቀጠል ወይም ማቆም አለብኝ?” ብሎ መጠየቅ አይከፋም። “በደጃፌ ለሚታዩ ችግሮች ምን መፍትሔ ማፍለቅ እችላላሁ?” ብሎ ማሰብ የአመራር ብስለት ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
ከላይ በዝርዝር እንዳየነው አሁን ላጋጠመን ችግር፤ እንደ ዋና ዋና ምክንያቶች የሚቆጠሩት፤ ከአለፉት መንግሥታት ውድቀት ያለመማር፣ በዘር የተቃኘ የፖለቲካ አስተሳሰብና ከውጭ ጣልቃ ገቦች ሴራ ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ያበደው ባለመሞቱ ማስታወሻውን መከተብ ቻለ። እናንተዬ በረዶ ወረደ ብሎ መጨፈር ምን ማለት ይሆን? ያበደው በረዶን የሰማይ ኩስ ይለዋል። የሰማይ እዳሪ ይለዋል። እዚህ አውሮጳ ያበደው በተዛወረባቸው አገሮች ምድር አረንጓዴ ለብሳ አይቷል። ውሃ ኩል መስሎ ሲንጣለል አስተውሏል። ይህንን ውበት ሊያከስል በረዶ ኩስ ሆኖ ሲመጣ ጭፈራ… ያን የመሰለ እርንጓዴ ምድርና ደን አክስሎ ጸያፍ የሚያደርገውን የሰማይ ኩስ ማምለክ… ስለ አረንጓዴ ምድር ሲነሳ ያበደው ያቅለሸልሸዋል። ሳይኖረን በመዝሙር መኖራችንን ያበደው ይረግማል። ” ለምለም መስክሽ፣ ተራራሽ፣ አየርሽ፣ ሸንተረርሽ… ሲባል ያበደው ተፈጥሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ያለ ይመስለው ነበር። ያበደው ተናደደ “በመፋክርና በመዝሙር መኖር” አለና ምራቁን ተፋ። በባዶ ቂጥ ጉራ!! አገሩ አልወቀሰም። ቦሰና ” አገሪቱ ምን ታድርግ” ትላለች። እውነቷን ነው። ያ ሁሉ ወንዝ እያለ ውሃ ይጠማናል። ወንዝ የሚያስጠልፍልን መሪ አጥተን በቆሎ አሮብናል። በቀን ሶስቴ መብላት ቀርቶብን አንዴውም ቅንጦት ሆኖብናል። ረሃብ መሳቂያና ማልቀሻ አድርጎናል። ችጋር ቤቱን ገንብቶብን በሄድንበት “ረሃብተኛ” እንባላለን… ያበደው አለቀሰ። ከዚህ በሽታ ተረዳድተን እንዳንወጣ የራበው ገበሬ፣ የራበው ወንድሙን ገበሬ ጨቆነ እያልን እናላዝናለን። ኤጭ!!
masakhane_additional
የሚከተለውን ዜና ንባብ ወደ ትክክለኛው መድብ መድብ። ከ "ቢዝነስ", "መዝናኛ", "ጤና", "ፖለቲካ", "ሀይማኖት", "ስፖርት" ወይንም "ቴክኖሎጂ" መደቦች ውስጥ አንዱን ምረጥ።
ሳም ቤከር የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ ሳለ የክፍሉ ረዥም ልጅ ነበር። የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆነው ጓደኞቹ ሁሉ ዘለግ ዘለግ ያሉ ሲሆኑ የእሱ ቁመት ግን አልጨመረም። "ኮሌጅ ስገባ ከሌሎች ወንዶችና ሴቶች ያጠርኩ መሆኔን አስተዋልኩ። ሴቶች ከእነሱ ከሚያጥር ሰው ጋር ፍቅር አይጀምሩም። እናም ሚስት አላገኝም ብዬ እሰጋ ነበር" ይላል። የ30 ዓመቱ የኒው ዮርክ ነዋሪ ሳም እረዝማለሁ ብሎ ቢጠብቅም ቁመቱ አልጨምር አለው። "ቁመትና ስኬትን አስተሳስሬ ነው የማየው" የሚለው ሳም ቁመት ለመጨመር አማራጮች ያስስ ጀመር። ከፍ ያለ ጫማ ማድረግ፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ወዘተ. . . የሚሉት አማራጮች አላሳመኑትም። እግር ስለሚያረዝም ቀዶ ሕክምና ሲያነብ ግን ትኩረቱን ሳበው። "ጥቂት ኢንቾች ከጨመርኩ በኋላ መራመድና መሮጥ እችል ይሆን? ብዬ አሰብኩ" በየዓመቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቁመታቸውን ለመጨመር ቀዶ ሕክምና ያደርጋሉ። ቀዶ ሕክምናው ብዙ የጎንዮሽ ጉዳቶች እንደሚያስከትል ባለሙያዎች ይናገራሉ። ሳም ስለ ቀዶ ሕክምናው ከእናቱ ጋር ከተወያየ በኋላ የጎንዮሽ ጉዳት ቢኖርም እንኳን ለማካሄድ ወሰነ። ቀዶ ሕክምናውን ያደረገው ከዛሬ አምስት ዓመት በፊት ሲሆን፤ ይህም ከ162 ሴንቲ ሜትር ወደ 170 ሴንቲ ሜትር ከፍ እንዲል አስችሎታል። "ሐኪሙ መጀመሪያ ሲያገኘኝ ቀዶ ሕክምናው ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ነግሮኛል። ጥቂት ኢንቾች ከጨመርኩ በኋላ መራመድና መሮጥ እችል ይሆን? ብዬ አሰብኩ።" ከቀዶ ሕክምናው በኋላ ሆስፒታል ውስጥ የማገገሚያ ሕክምና ተደርጎለታል። ለስድስት ወራት፣ በሳምንት ለአራት ቀን ሕክምና ይሰጠው እንደነበር ያስታውሳል። "እንደ አዲስ መራመድ መማር ነበረብኝ" ይላል። ብዙ አገሮች እግር ለማርዘም ቀዶ ሕክምና ይሰጣሉ። እስከ አምስት ኢንች ወይም 13 ሴንቲ ሜትር ድረስ ቁመት መጨመርም ይቻላል። አሜሪካ፣ ጀርመን እና ደቡብ ኮርያ የሚገኙ ሆስፒታሎች በዓመት ከ100 እስከ 200 ቀዶ ሕክምናዎችን ያደርጋሉ። ስፔን፣ ሕንድ፣ ቱርክ እና ጣልያን ውስጥ በዓመት ከ20 እስከ 40 የሚደርሱ ቀዶ ሕክምናዎች ይካሄዳሉ። ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ደግሞ በዓመት 15 ጊዜ ቀዶ ሕክምናው ይደረጋል። ቀዶ ሕክምናውን የሚያደርጉ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል። ቀዶ ሕክምናው እንዴት ይካሄዳል? ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ቀዶ ሕክምናው እስከ 50 ሺህ ፓውንድ ያስከፍላል። አሜሪካ ውስጥ ደግሞ ከ75 ሺህ እስከ 280 ሺህ ዶላር ያስወጣል። ቀዶ ሕክምናው ውድ ነው። ረዥም ሰዓታት ይወስዳል። ያማልም። በሕክምናው ፈር ቀዳጅ የሆኑት የሶቪየቱ ጋቪል ሊዝሮቭ ናቸው። ሕክምናውን የጀመሩት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት የተረፉ ወታደሮችን ለማከም ነበር። ቀዶ ሕክምናው ባለፉት 70 ዓመታት ከፍተኛ መሻሻል አሳይቷል። ሕክምናው የሚካሄደው የእግር አጥንትን ቦርቡሮ ለሁለት ከከፈሉ በኋላ አነስተኛ ብረት በክፍተቱ በመክተት ነው። ግለሰቡ የሚፈለገው ርዝመት ላይ እስኪደርስ ብረቱ በየቀኑ አንድ ሚሊ ሜትር ከፍ እንዲል ይደረጋል። ታካሚው ከቀዶ ሕክምናው በኋላ ለወራት የማገገሚያ ሕክምና ይሰጠዋል። ቀዶ ሕክምናው ነርቭ ሊጎዳ፣ የደም ዝውውር ሊገታም ይችላል። የእግር አጥንትን መልሶ ለመግጠም የሚያስቸግርበትም ጊዜ አለ። "ቀዶ ሕክምናውን ያደረግኩት በ46 ዓመቴ ነበር" ባርኒ ቀዶ ሕክምናውን ያደረገው ከአምስት ዓመት በፊት ጣልያን ሲሆን፤ 3 ኢንች ጨምሯል። የእግር ቀዶ ሕክምና እንዲያደርግ የታዘዘው በሐኪሞች ምክር ነበር። "ቀዶ ሕክምናውን ያደረግኩት በ46 ዓመቴ ነበር። የእግሬ አጥንት መልሶ ሊገጥም አልቻለም። የሦስት ኢንች ክፍተት ተፈጥሮ ነበር" ይላል። ቀዶ ሕክምናው ምቾት ነስቶት እንደነበር ይናገራል። "እያንዳንዱ የእግሬ ነርቭ እንደተወጠረ ይሰማኝ ነበር። ህመሙ ቀላል አልነበረም።" የብሪትሽ የአጥንት ሕክምና [ኦርቶፒዲክ] ማኅበሩ ፕሮፌሰር ሀሚሽ ሲምሰን እንደሚሉት፤ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ሕክምናው እየተሻሻለ መጥቷል። "ሂደቱ አስተማማኝ እየሆነ ቢመጣም ከአጥንት በተጨማሪ ጡንቻ፣ ነርቭ፣ የደም መዘዋወሪያ እና ቆዳን ማሳደግም ስለሚያስፈልግ ሂደቱ ውስስብ ነው" ይላሉ። በዩናይትድ ኪንግደም የሚሠሩት ዶ/ር ዴቪድ ጎደር፤ አንዳንድ ሰዎች ገንዘብ ለማዳን ብለው ደኅንነቱ በማያስተማምን ቦታ ቀዶ ሕክምናውን እንደሚያገኙ ይናገራሉ። ባርኒ ቀዶ ሕክምናውን ካካሄደ ከአምስት ዓመታት በኋላ ነው የመጨረሻውን የሕክምና ደረጃ ያጠናቀቀው። በስተመጨረሻ እግሩ ውስጥ የቀረው ብረት እንዲወጣ ተደርጓል። "የአንዳንዶች ቀዶ ሕክምና በስኬት ይጠናቀቃል። እኔ ግን ለማገገም ገና ጊዜ ይወስድብኛል። ሆኖም ቀዶ ሕክምናውን ማድረጌ አይጸጽተኝም። አጭር ሰዎች ከሚገጥማቸው መድልዎ ነጻ ሆኜ ሕይወቴን እንድገፋ እድል ሰጥቶኛል" ይላል።
ይህ ዜና ጤና ነው
walia_llm
Complete the following task
በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
የተጠቀሰው አረፍተ ነገር ምን አይነት ስሜት አለው
እች ደሞ ዲንፕሏ ሁሉ ሂዩማን ዲንፕል ነው????
ገለልተኛ
walia_llm
Complete the following task
የአደዋን ዘመቻ ለማክሽፍ አጤ ምኒልክ ሦስት አብይ እርምጃዎችን የሁዋላ ሁዋላ የማይቀር ነገር ነው ብለው – ይህም ለአገሪቱም ለኢትዮጵያ፣ ለእሳቸውም በታሪክ ፊት የሚጠየቁበት ስለሆነ መጪውን ሁኔታም ተረድተው፣(ወጣ ወረደ ለማንም ሰው ቢሆን የመኖርና የአለመኖር ጥያቄም ስለሆነ -ምናልባትም ነገሥታቱ ሲነግሱና ቅባ ቅዱሱን ተቀብተው ዘውዱን ሲደፉ በጆሮአቸው ካህናቶቹ አንድ ነገር ተናግረዋቸው ሊሆን ይችላል…ምን ይታወቃል ?- ወይም የፖለቲካ ችሎታ ?… ሌላ ጊዜ ግን በእርግጥ በዚህ ጉዳይ ላይ እንመለስበታለን ) እሳቸው „ አጤ ምኒልክ እምዬ ምኒልክ“ ወስደዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
አሁን ግምገማዎች በይፋ ስለ የሚሰጡዋቸውንአዳዲስ ግምገማዎች መልስ እርግጠኛ, ለምን የሚሰጡዋቸውን ጥቅም ላይ ይውል ነበር ባለፈው. አሁን አሁንም ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን: በጣም ትንሽ ወይም ግምገማዎች የሚሰጡዋቸውን, ቅመሱ ይችላል መገለጫዎ ጋር የቅርብ. ይገናኛሉ ግምገማዎች የሚሰጡዋቸውን ውስጥ.
masakhane_additional
Complete the following task
በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊ የሚሆነው የመቐለ 7 እንደርታን 4 ተጨዋቾችን ወደ አዲስ አበባ በማምጣት ክለቡን በውድድሩ ላይ እንዲቀጥል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ማረሚያ ቤቶችን እሳቸው ወህኒ ቤቶች ብለው እንደሚጠሯቸው የገለጹት አቶ ሙሉጌታ፣ እንዴት አሳዛኝ ነገር ይፈጸምባቸው እንደነበር ጠቁመዋል፡፡ ሌላው ሌላው ቀርቶ አንዲት ልጇ የታሰረባት እናት ከክፍለ አገር ድረስ ተጉዛ መጥታ አንድ የማረሚያ ቤት ፖሊስ ‹‹አይቻልም›› ሲላት የሚሰማትን ሁሉም ተሳታፊዎች እንዲያስቡት ጠይቀዋል፡፡ ‹‹መታወቂያ ረስታ ሊሆን ይችላል፣ ወይም ሰዓት ረፍዶባት፣ ወይም ዝም ብሎ፤›› ብለው፣ ይኼ ተገቢና የሕግ መሠረትም እንደሌለው ተናግረዋል፡፡ ሕገ መንግሥቱ አንድ ተጠርጣሪ በቤተሰቡ፣ በጓደኞቹ በጠበቃውና በሃይማኖት አባቱ እንዲጠየቅ የሰጠውን መብት ማሳጣትም ሕግን አለማክበር መሆኑንም አስታውሰዋል፡፡ የዛሬ ባለሥልጣናትን፣ ‹‹እባካችሁ እባካችሁ፣ ዕድሜ ልካችሁን በሥልጣን ላይ እንደማትኖሩ እወቁት፤›› ካሉ በኋላ፣ አንድ ባለፉት ዓመታት ከፍተኛ ሥልጣን ላይ የነበሩ ባለሥልጣን፣ በወንጀል ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ሲቀርቡ ግራና ቀኝ የሚባለው ግራ ሲገባቸው፣ ‹‹ይች አገር ወዴት እየሄደች ነው?›› በማለት የጠየቁት ለሁሉም አስተማሪ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
㙀እኔስ ሌሎች በስለጣን ላይ ያሉት የመንግስት ባለስልጣኖችም ሆኑ በቤተ ክህነት በአመራር ቦታ ላይ ያሉት እንዲማሩ የምፈልገው በአሁኑ ሰዓት በእኛ በኦርቶደክስያኑ ምእመንና በገዳማዊያኑ ልብ ውስጥ ያለውን ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ተቃዋሚዎችና ኢሕአዴግ አሁንም ገና በማኮብኮብ ላይ ባለ፣ ወደ ቁምነገሩና ዋና ይዘቱ ውስጥ ባልገባ የድርድር ሒደት ላይ ናቸው፡፡ ውይይትም ድርድርም ይባል ማኮብኮብ ደረጃም ላይ ዘጭ እምቦጭ እያለም ቢሆን ከአሁኑ ማለም ያለበት የፖለቲካ ፀበኝነትን ለማዳከም፣ በጭፍን ጥላቻና ተቃውሞ ውስጥ የሚያንገታግትታቸውን ፖለቲካዊ መሬት ለማጥበብ፣ ተቃዋሚዎች እርስ በርሳቸውም ሆነ ከኢሕአዴግ ጋር በጠላትነት መፈራረጃቸው እንዲሟሽሽ ለማድረግ ነው፡፡ ኢወገናዊ በሆኑ ተቋማት ላይ ዴሞክራሲን ማቋቋም ነው፡፡ ኢትዮጵያን የጎደላት ይህ ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional