query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
300
passage
stringlengths
78
8.98k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
a1629fc2617666f798aacc83486c643c
0f81dae046018d03ae399a444d20eb2e
የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ ወዲያና ወዲህ
የቴዎድሮስ ተሾመ ቀዝቀቃዛ ወላፈን፣ የዮናስ ብርሃነ መዋ ሔርሜላና ጉዲፈቻ የተሰኙ ፊልሞች በየሲኒማ ቤቶች ሸራ ላይ የነገሱበት ዘመን ነበር፡፡ ሺዎች ተሰልፈው ያዩት፤ የከተማው መነጋገሪያ፤ የመገናኛ ብዙኃን ርዕስ ሆነው ነበር። በ1990ዎቹ ማንሰራራት የጀመረው የኢትዮጵያ ሲኒማ ነገሬ ብሎ የሚያነሳው አጀንዳ፤ በአብይነት አጋፋሪ ሆነው የሚከውኑት ባለሙያዎች፤ ገንዘባቸውንም ላባቸውንም የሚያፈሱለት ጠቢባን ሁሉም ወጣቶች ናቸው። • የዶክተር ዐብይ አሕመድ ፊልም የኢትዮጵያ ፊልም በወጣቶች ተደራጅቶ፤ ለወጣቶች የእንጀራ ገመድ መሆን ብቻ አይደለም ለጋነቱን የሚያሳየው የሚመደብለትም በጀት ገና ልጅ ነው። በከተማው ለዕይታ የበቁ ፊልሞችን የገመገመ አንድ ባለሙያ እንደሚለው በአማካይ አንድ ፊልም ተሰርቶ ለእይታ እስኪበቃ ድረስ ስድስት መቶ ሺህ ብር ገደማ ይፈጃል። እርግጥ ነው እንደ ቁራኛ ያሉ ከአለፍ ገደም እስከ 4 ሚሊየን ብር የወጣባቸው ፊልሞች አይታጡም። ግን ከአማካይ ወጪው አልፎ መበጀት የቻለ ደፋር ፕሮዲውሰር፣ ብዙ ገንዘብ የሚጠይቁ ፊልሞችንም የጻፈ ደራሲ፤ ገና የፊልም ኢንዱስትሪው ማህጸን አላፈራም። ቢያፈራም እኔ አለሁ ብሎ ወደፊት አልመጣም። እንደው ለመሆኑ በዓመት ስንት ፊልሞች ታመርታላችሁ ብለን የጠየቅናቸው የፊልም ባለሙያዎች በትንሹ ሰማኒያ በትልቁ ደግሞ መቶ መልሳቸው ነው። ይህንን መልስ እንደመጨረሻ ወስደን የአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶችን ካሰስን በሳምንት አንድ ወይንም ሁለት ፊልም የሚያስመርቁ አዳራሾችን እናገኛለን። በፊልም ኢንዱስትሪው መነቃቃት በርካታ የሕንጻ ባለቤቶች እየተበረታቱ ለመሆኑ እማኝ የሚሆኑ እንቅስቃሴዎችም አሉ። እንደ ጋትስ ኢንተርቴይመንት ለአንድ ፊልም 400 ብር ድረስ የሚስከፍሉ የሲኒማ አዳራሾች እንዳሉ ሁሉ በድምጽ ጥራት በምቾትና በሌሎች ግብአቶች ራሳቸውን ብቁ አድርገው ያሉ ሲኒማ ቤቶች በአዲስ አበባ አራቱም አቅጣጫ ይገኛሉ። • "ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም መድረክ ማምጣት ፈታኝ ነው" ዘረሰናይ መሐሪ ፊልም መመለክት የፈለገ ከአስኮ እስከ መገናኛ፣ ከአየር ጤና እስከ አዲሱ ገበያ፣ ከአቃቂ እስከ ስድስት ኪሎ በአቅራቢያው የሲኒማ አዳራሽ ያገኛል። ቦሌ የመጣ ኤድናሞል፣ ሳርቤት ያቀና አዶት ሲኒማ ይዝናናል። ጉርድ ሾላ ነኝ ያለ ሴንቸሪ ሲኒማ፣ ፒያሳ የመጣ አምፔርና ሲኒማ ኢትዮጵያ ገብቶ ያሻውን ይኮመኩማል። ይህ እንደ ዋርካ እየሰፋ እና እየገዘፈ የሚሄድ የፊልም ኢንዱስትሪ ብርታትና ድክመቱ ምንድን ነው? አንድ ወደፊት የፊልም ኢንዱስትሪው ራሳቸውን ባስተማሩ ወጣት ባለሙያዎች የተገነባ ነው የሚለው የፊልም ፕሮዲውሰሮች ማህበር ሰብሳቢው ቢንያም አለማየሁ ነው። ለእርሱ ብቁ ባለሙያዎች እየተፈጠሩ ናቸው። ይህ ግን በግለሰብ ደረጃ የሚታይ ለፊልሙ እድገት በተናጠል አስተዋፅኦ የሚያበረክት ጉዳይ ነው። ይህንን የግለሰቦች አቅምና ልክ ወደ ፊልም ኢንዱስትሪው ቋት ሲወሰድ ክፍተት እናያለን ይላል ቢኒያም። ለፊልም ባለሙያው ድርብ ድል ደግሞ የፊልም እድገትን ለመለካት አንዱ መንገድ የምርት ብዛቱ ነው። የሚዲያው ቴክኖሎጂ በተሻሻለ ቁጥር ፊልምን በቀላሉ በመስራት ለገበያ ማቅረብ ስላስቻለ የምርት መጠኑ ጨምሯል ይላሉ። ሌላው ደግሞ እንደ አንድ የጥበብ ሥራ በፌስቲቫል ደረጃ ዓለም ላይ ሄዶ በመወዳደር፣ ሀገሪቱንና ባለሙያውን በመወከል ረገድ ያለው እድል ከታየ ግን አሁንም የኢትዮጵያ ፊልም አንካሳ ነው ይላል ድርብ ድል። ለሲኒማቶግራፈርና ፕሮዲውሰሩ ታምራት መኮንን ግን የፊልም እድገት ላይ የምስል ጥራቱን አይቶ እድል አለ ብሎ ማውራት እንደማይቻል ይናገራል። ለፊልም ጥራቱ አስተዋጽኦ ያደረገው ቴክኖሎጂው ነው፤ በማለት ከዚህ ይልቅ መነሳት...
UNK
null
074588b0889ea22180fbb1290fb19216
38b4ea6051d1bf47ecb2b3525c036419
በደረቀ ቆራጣ ጣት መጠጥ የሚቀምመው ካናዳዊ ሞተ
ካፒቴን ዲክ ስቴቨንሰን ለራሱ መጠጥ ሲቀዳ የዚህ መጠጥ ስም ወደ አማርኛ ሲመለስ፤ ወዙ ቢመጠጥም፣ በአጭር ቃል ግን 'ቆራጣ ጣት ጣል ያለበት መጠጥ' ማለት ነው። • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና እንዳይበላሽ ሆኖ የደረቀው ጣት፤ እውነተኛ የሰው ልጅ ጣት ነው። ሲጠጡት ደግሞ ሕግ አለው። ግጥም፤ ጭልጥ አልያም ፉት ሊያደርጉት ይችላሉ፤ ነገር ግን ውስጡ ያለው ጣት ከንፈርዎን ሊነካ ግድ ነው። የዚህ መጠጥ ፈጣሪ ካፒቴን ዲክ በ89 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ተሰናብቷል። ካፒቴኑ ማስከር ሥራው ነበር። ከማስከርም በላይ ግን በደረቀ ቆራጣ ጣት የተከሸነ መጠጥ በመቀመም የተካነ ነበር። እኤአ ከ1973 ጀምሮ ከመቶ ሺህ ሰዎች በላይ የሶርቶ ኮክቴል ክለብን ተቀላቅለዋል የዚህ መጠጥ ሃሳብ እንዴት ተገኘ? ይህ የ89 ዓመት አዛውንት መጠጡን ለደንበኞቹ መቸብቸብ የጀመረው እኤአ በ1970ዎቹ ነበር። በ1973 ግድም እርሱና ጓደኞቹ በአንድ የተረሳ የልብስ ሳጥን ውስጥ ቆራጣ ጣት ያገኛሉ። • አረቄ ከእንቁላል ደባልቆ በመጠጣት እውቅና ያተረፈው ቻይናዊ ጣቱ እንዳይበላሽ ሆኖ የደረቀ ነበር። ያኔ ታዲያ ከሚጠጡት የአልኮል መጠጥ ጋር እንዴት አድርገው ሊቀምሙት እንደሚችሉት አወጡ አወረዱና የሶርቶ ኮክቴልን ሃሳብ አመነጩ። ከዚህ ሃሳብ መጠንሰስ አንስቶ፤ መጠጡ የሚሸጥበት ግሮሰሪ ከ 10 በላይ የሰው እጅ ጣቶችን በስጦታ አግኝቷል። እኤአ ከ1973 ጀምሮ ከመቶ ሺህ ሰዎች በላይ የሶርቶ ኮክቴል ክለብን ተቀላቅለዋል። ግሮሰሪው የሚገኝባት የካናዳዋ ዳውሰን ከተማ ነዋሪዎች፤ ስቴቨንሰንን "ጀግናችን" ሲሉ በሞቱ የተሰማቸውን ሀዘን ገልጠዋል። የከተማዋ አስተዳደሮችም በትዊተር ገፃቸው ላይ "ከተማችን አትረሳዎትም" ሲሉ ውለታውን አንቆለጳጵሰዋል። • ወንዶች የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ ነገሮች በከተማዋ የሚገኝ ሆቴልም "የከተማችን አምባሳደር" ብሎታል ልጁ ዲክሲ ስቴቨንሰንም፤ የአባቴ የመጨረሻ ቃል ጣቶቹ ተጠብቀው ለሶርቶ ኮክቴል ክለብ እንዲሰጡለት ነው ስትል ለሲቢኤስ የዜና ወኪል ተናግራለች። ሆቴሉም ከቤተሰቡ ጋር በመሆን በደረቀ ጣት የተከሸነ መጠጥ ቀማሚውን ለማሰብ እቅድ እዟል።
UNK
null
76a4fdeb5f97479a55dceb2a0493630f
e386890890268080733a364989dc78c9
በርካታ ባሎችን በማግባት ክስ ተመስርቶባት በአክራሪው የሶማሊያ እስላማዊ ቡድን በሚመራ ፍርድ ቤት የቀረበች ሴት በድንጋይ ተወግራ እንደተገደለች ለታጣቂው ቡድን ቅርብ የሆነ የዜና ድረ-ገፅ ዘግበ።
ብዙ ባሎችን አግብታለች የተባለች ሴት በአልሻባብ ተገደለች\nሹክሪ አብዱላሂ ዋርሳሜ የተባለችው ይህች ሴት ቀደም ካሉ ባሎቿ ጋር የፈፀመችውን ጋብቻ ሳታፈርስ አሰራ አንድ ጊዜ አግብታለች በሚል ነው የተከሰሰችው። ተከሳሿ እስከአንገቷ ድረስ መሬት ውስጥ እንድትቀበር ከተደረገች በኋላ በታችኛው የሸበሌ ክልል ሳብላሌ ከተማ ውስጥ በሚገኙ የአልሻባብ ታጣቂዎች በድንጋይ ተወግራ ነው የተገደለችው። ዜናውን የዘገበው ድረ-ገፅ እንዳለው ተከሳሿ በሙሉ ጤንነት ላይ የነበረች ሲሆን ለቀረበባት ክስ ጥፋተኝነቷን አምናለች ብሏል። ከአራት ዓመት በፊትም አል-ሻባብ በደቡባዊ ሶማሊያ የባሕር ዳርቻ አካባቢ ባለችው የባራዌ ግዛት በተመሳሳይ በምስጢር አራት ባሎችን አግብታለች ተብላ የተከሰሰችን ሴት በድንጋይ ተወግራ እንድትገደል አድርጓል።
UNK
null
df7b4c0e7d75a7cadb5222afffd570a7
a0256004cf4015c4778fa952f3735d5c
ትራምፕ በአሜሪካ ጊዜው ለወጣቶች አስፈሪና ፈታኝ ነው አሉ።
ትራምፕ "በአሜሪካ ለወጣቶች አስፈሪና ፈታኝ ጊዜ ነው"\nፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት አሁን ወቅቱ ለወጣቶች አስፈሪና አስቸጋሪ ጊዜ ነው ብለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በዋይት ሐውስ ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው። • የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ወሲባዊ ጥቃት አላደረስኩም አሉ • ቢል ኮዝቢ ወደ ዘብጥያ ወረዱ •የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች "ሕይወቴን በሙሉ ስሰማ የኖርኩት 'ጥፋተኛ መሆንህ እስካልተረጋገጠ ድረስ ነፃ ነህ ' የሚለውን ነው፤ አሁን ግን 'ንፁህ መሆንህ እስኪረጋገጥ ድረስ ወንጀለኛ ነህ'፤ ይህ ደግሞ በጣም በጣም አስቸጋሪ ፍረጃ ነው" ብለዋል። "በአሜሪካ ወጣቶች ላላጠፉት ጥፋት ወንጀለኛ ሆኖ መገኘት ፈታኝ ጊዜ ነው" ይህ የትራምፕ አስተያየት የተሰማው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ ሹመት በእጩነት ያቀረቧቸውና በወሲብ ቅሌት ለተጠረጠሩት ብሬት ካቫናህ ያላቸውን ድጋፍ በድጋሚ በገለፁበት ወቅት ነው። ዳኛ ካቫናይ ላይ የሚሰጠው ድምፅ የዘገየው እርሳቸው የካዱትን የወሲብ ቅሌት ተግባር ኤፍ ቢ አይ እያጣራ በመሆኑ ነው። ትራምፕ የሀገሪቱ ሃገሪቱ ህግ መወሰኛ ምክር ቤት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሹመቱን እንደሚያፀድቀው ሙሉ እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል። ይህ ሹመት ከፀደቀ የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድቤት ስልጣን ለረጅም ዓመታት በወግ አጥባቂዎቹ እጅ ይቆያል ማለት ነው። ፕሬዝዳንቱ የኤፍ ቢ አይ የምርመራ ውጤትን እየጠበቁ መሆኑን ገልፀው ምንም ዓይነት ነገር ማቋረጥ እንደማይፈልጉ ተናግረዋል። • ከጥንት ሮማውያን እስከ ትዊተር የደረሰው የ# ምልክት • አቶ ጌታቸው አሰፋ የሀዋሳውን ጉባኤ ይታደማሉ?
UNK
null
01eb9d1bd996274d0ad4517465b51496
d347c4549de0e9637275627a9bb6e1d3
የ12 ዓመቷ ታዳጊ ቲክ ቶክን ልትከስ ነው።
ቴክኖሎጂ፡ የ12 ዓመቷ ታዳጊ ቲክቶክን ልትከስ ነው\nታዳጊዋ ተንቀሳቃሽ ምስልን የሚያጋራውን መተግበሪያ፣ ቲክቶክን የምትከስሰው የሕጻናትን ዳታ [መረጃ] ከሕግ ውጪ ተጠቅሟል በሚል ነው ተብሏል። ፍርድ ቤቱ ክሱ የሚታይ ከሆነ የታዳጊዋን ማንነት ለመደበቅ ተስማምቷል። ጉዳዩ በእንግሊዝ የሕጻናት ኮሚሽነር አኔ ሎንግፊልድ ድጋፍን አግኝቷል። ኮሚሽነሯ ቲክቶክ የዩናይትድ ኪንግደምን እንዲሁም የአውሮፓን የዳታ ሕግ ጥሷል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል። ቲክቶክ በበኩሉ የሕጻናትን ደኅንነት ለመከላከል "ፖሊሲዎቹን ማሸሻሻሉን" ጠቅሶ፣ እድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መተግበሪያውን መቀላቀል እንደማይችሉ ተናግሯል። ኮሚሽነር ሎንግፊልድ ይህ ጉዳይ እድሜያቸው ከ16 በታች ለሆኑ የቲክቶክ ተጠቃሚዎች በእንግሊዝ እንዲሁም ከተቻለ በሌሎች አገራት የተሻለ ጥበቃ ማድረግ ያስችላል ብለዋል። ኮሚሽነሯ የተንቀሳቃሽ ምስል ማጋሪያ መተግበሪያው የሕጻናት ግላዊ መረጃን በመሰብሰብ አልጎሪዝሙ ቪዲዮዎችን እንዲገፋ በማድረግ፣ የተመልካቾችን ቀልብ ለመሳብ እንዲሁም የማስታወቂያ ገበያ ለማግኘት እንደሚጠቀምበት ተናግረዋል። ኮሚሽነር ሎንግፊልድ ለለንደን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቪዲዮ እንደተናገሩት ይህ ጉዳዩ መተግበሪያው የሕጻናትን ግላዊ መረጃ እንዲሰርዝ በማድረግ ለሌሎች ምሳሌ እንደሚሆን ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል። ነገር ግን በቅድሚያ ፍርድ ቤቱ የ12 ዓመቷ ታዳጊ ማንነቷ ተደብቆ ጉዳዩ ሊታይ ይችላል አይችልም የሚለው ላይ ለመወሰን ውሳኔ መስጠት አለበት ተብሏል። ዳኛው የታዳጊዋ ማንነት ይፋ ከሆነ ለማኅበራዊ መገናኛ ተጠቃሚዎች ማንጓጠጥና ስድብ ልትጋለጥ ትችላለች ሲሉ ተናግረዋል። አክለውም ማንነቷ ከታወቀ "በዚህ ጉዳይ ምክንያት ያላቸው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን ጥቅም እና ሌሎች ጉዳዩች አደጋ ላይ ይወድቃል ብለው የሚያምኑ ተጠቃሚዎች ያልተገባ ነገር ሊያደርጉ ይችላሉ" ሲሉ ስጋታቸውን ገልፀዋል። ኮሚሽነሯ ቲክቶክን ከመክሰሳቸው በፊት ጎግል ላይ የተመሰረተው የግላዊ መረጃ መከላከል ክስ እስኪጠናቀቅ መጠበቅ ይፈልጋሉ። ቲክቶክ በሕጻናት መራጃ አያያዝ በ2019 በአሜሪካ የፌደራል የንግድ ኮሚሽን ተከስሶ፣ የ5.7 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ተጥሎበት ነበር። መተግበሪያው በ2020 በደቡብ ኮሪያም በተመሳሳይ ጉዳይ ቅጣት ተጥሎበታል። ቲክቶክ በበኩሉ ባወጣው መግለጫ፣ "እኛ ለደኅንነት እና ለግለሰቦች መብት ቅድሚያ እንሰጣለን፤ ለዚህም ሁሉንም ተጠቃሚዎቻችንን ለመከላከል የሚያስችል፣ ቴክኖሎጂያችንን፣ ፖሊሲያችንን አሻሽለናል፤ በይበልጥ ደግሞ ወጣት ተጠቃሚዎችን መከላከል የሚያስችል የፖሊሲ ማሻሻያዎችን አድርገናል" ብሏል። መተግበሪያው እድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች ለሆኑ ቲክቶክ መጠቀምን አይፈቅድም። እነዚህ ታዳጊዎች አካውንት ከፍተው ከተገኙም ድርጅቱ እየተከታተለ አካውንታቸውን ይሰርዛል።
UNK
null
2604ff34ab49dc8968c882b6500c713d
3175e8befcc5e7a52534e086c6dafd95
በዓለም የጭካኔ ቁንጮ ተደርጎ የሚታየው አዶልፍ ሂትለር የተወለደው በኦስትሪያዋ የድንበት ከተማ ብራውና ነበር፡፡ የብራውና ነዋሪዎች ስማቸው ከዓለም ጨካኙ ሰው ጋር መነሳቱ ይከነክናቸዋል፡፡
አዶልፍ ሂትለር የተወለደበት ቤት ፖሊስ ጣቢያ ሊሆን ነው\nመንግሥትም ቢሆን የሂትለር ቤት ለአክራሪ አፍቃሪዎቹ የጉብኝት መዳረሻ መሆኑ ሲያሳስበው ቆይቷል፡፡ ይህም ሆኑ ሂትለር የተወለደበት ቤት እስከዛሬም ድረስ ባለበት አለ፡፡ የእርሱ የትወልድ ስፍራ ስለመሆኑ የሚያመላክት ግን ምንም ዓይነት ቅርስ የለም፡፡ የርሱ ስም ያለበት ጽሑፍም አይታይም፡፡ ደጁ ላይ ብቻ ‹‹ ፋሺዝም መቼም እንዳይደገም›› የሚል ጽሑፍ ድንጋይ ላይ ታትሟል፡፡ ይህንን መኖርያ ቤት መንግሥት የአስገዳጅ ግዥ በመፈጸም የራሱ ካደረገው ቆይቷል፡፡ ባለፈው ኅዳር ነበር መንግሥት አወዛጋቢ ውሳኔ ላይ የደረሰው፡፡ ቤቱን ወደ ፖሊስ ጣብያነት መቀየር፡፡ አንድ የኦስትሪያ የኪነ ሕንጻ አሰናጅ ቤቱን ወደ ፖሊስ ጣቢያነት የሚቀይረውን ሀሳብ እየነደፈ ይገኛል፡፡ ‹‹ለጨካኙ የናዚ ጌታ የትውልድ ቤት አዲስ ምዕራፍ ይከፈትለታል›› ብለዋል የኦስትሪያ የአገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስትር ካርል ናሃመር፡፡ ንድፉን ያሸነፈው ማንቴ ማንቴ የሚባለው ድርጅት ከ12 እጩዎች መሀል የተመረጠ ሲሆን በሦስት ዓመታት የማሻሻያ ግንባታውን አጠናቆ በፈረንጆች 2023 መኖርያ ቤቱን ፖሊስ ጣቢያ አድርጎ ለማስረከብ የ5 ሚሊዮን 6 መቶ ሺህ ዶላር ስምምነት ፈጽሟል፡፡ የሂትለር የትውልድ ቤት ወደ ፖሊስ ጣቢያነት ሲቀየር ስለርሱ ታሪክ የሚያወሳ ምንም ዓይነት ቅሪት እንደማይኖር ተነግሯል፡፡ ‹‹ፋሸዝም መቼም አይደገም!›› የሚለው መፈክርም ወደ ኦስትሪያ ዋና ከተማ ቪየና ሙዝየም ይወሰዳል፡፡ አንድ የከተማዋ ነዋሪና የታሪክ ባለሞያ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ይህ ‹‹ፋሺዝም መቼም አይደገም›› የሚለው ድንጋይ ጽሑፍ በከተማዋ መቆየት ይኖርበታል ብለዋል፡፡ በዚህ የሂትለር የትውልድ መኖርያ ውስጥ አምባገነኑ ሰው የተወለደው በ1889 ሲሆን ቤተሰቦቹ ግን ከጥቂት ሳምንታት በኃላ አፓርትመንቱን ለቅቀው ወደ ሌላ ሰፈር ሄደዋል፡፡ ሂትለር 3 ዓመት ሲሞላው ደግሞ ጭራሽ ከተማዋን ጥለው ሄደዋል፡፡ ዛሬም ድረስ የናዚ ደጋፊዎች ወደ ሂትለር የትውልድ ቤት እንደሚጓዙ የጠቀሱት የመንግሥት ባለሥልጣናት ይህንን ለማስቀረት አንዱ መንገድ የቤቱን አገልግሎት መቀየር እንደሆነ ተረድተዋል፡፡ ኦስትሪያ በናዚ ጀርመን እንደ አውሮፓዊያን በ1938 የተጠቃለለች ሲሆን የናዚ ቀዳሚ ተጠቂ አገር አድረጋ ራሰዋን ትመለከታለች፡፡ ነገር ግን በዚያን ጊዜ አብዛኛው ሕዝብም ሆነ አስተዳደሩ ወደ ጀርመን መቀላቀሉን ወዶት እንደነበር ይነገራል፡፡ ቤቱን ከ1970ዎቹ ጀምሮ መንግሥት ለግለሰቦች ያከራየው ነበር፡፡ በኋላም የአካል ጉዳቶች የእንክብካቤ ማዕከል ተደርጎ ቆይቷል፡፡ ቤቱ በቅርስነት መቆየት እንጂ መነካት የለበትም በሚሉና የመንግሥትን እርምጃ በሚደግፉ መካከል አሁንም ድረስ የጦፈ ክርክር እየተደረገ ይገኛል፡፡ የድንበር ከተማዋ ብራውና ግን አሁንም ቢሆን ከሂትለር ጋር ተያይዛ መታሰቧ የሚቀር አልሆነም፡፡
UNK
null
71176a45e676ee5b9a72e5d24fc87515
9f98ccf4b2a4f58166e4db52c20881be
ከምድራችን የእግር ኳስ ኮከብ ተጫዋቾች መካከል ከቀዳሚዎቹ ውስጥ የሚጠቀሰው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና በ60 ዓመት ዕድሜው አረፈ።
አርጀንቲናዊው የእግር ኳስ ጥበበኛ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና አረፈ\nየቀድሞው የአርጀንቲና ኮከብ ተጫዋች እና በኋላም የአገሩ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ የነበረው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ያረፈው ቤቱ ውስጥ ሳለ በልብ ችግር እንደሆነ ተገልጿል። ማራዶና በዚህ ወር መጀመሪያ አካባቢ በአንጎሉ ውስጥ ላጋጠመው የደም መርጋት የተሳካ ቀዶ ሕክምና ተደርጎለት የነበረ ሲሆን በተከታይነትም ከአልኮል ሱስ ለመላቀቅ ሕክምና ይደረግለታል ተብሎ ነበር። የዓለማችን የምንጊዜም ታላላቅ ተጫዋቾች ከሚባሉት አንዱ የሆነው ማራዶና አርጀንቲና እአአ በ1986 የዓለም ዋንጫ ባለቤት ስትሆን የቡድኑ አምበል የነበረ ሲሆን ድንቅ ችሎታውንና የታወቀባቸውን የኳስ ጥበቡን በማሳየት ዓለምን አስደምሞ ነበር። በተለይ በወቅቱ አርጀንቲና ከእንግሊዝ ጋር ባደረገችው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ላይ እሱ "የእግዜር እጅ" ያላትና ዳኞች ሳያዩ በእጁ ያስቆጠራት ግብ ዘወትር ትታወሳለች። በተጨማሪም ለስፔኑ ባርሴሎናና ለጣሊያኑ ናፖሊ ቡድኖች በአውሮፓ ውስጥ የተጫወተ ሲሆን፤ በጣሊያን ሴሪ አ ውስጥም ሁለት ጊዜ ዋንጫ ለማንሳት በቅቶ ነበር። የአርጀንቲና እግር ኳስ ማኅበር የማራዶና ሞት በተሰማ ጊዜ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ባወጣው መግለጫ "በጀግናችን ሞት በጣሙን አዝነናል" በማለት "ሁልጊዜም በልባችን ውስጥ ትኖራለህ" ብሏል። ማራዶና ለአገሩ አርጀንቲና በአራት የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ላይ በተደረጉ 91 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 34 ግቦችን አስቆጥሯል። ማራዶና የተከለከሉ አበረታች መድኃኒቶችንና ዕጽ በመጠቀም ስሙ በተደጋጋሚ ሲነሳ የቆየ ሲሆን ከስፖርትም እገዳ ተጥሎበት ነበር። ማራዶና ፕሮፌሽናል እግር ኳስን ከዛሬ 23 ዓመት በፊት በ37 ዓመት ዕድሜው ያቆመ ሲሆን፤ በአርጀንቲና ውስጥ ያሉ ቡድኖችን በአሰልጣኝነት ከመራ በኋላ የአገሩን ብሔራዊ ቡድንንም በማሰልጠን ለዓለም ዋንጫ አብቅቷል። ከዚያም በኋላ በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ እና በሜክሲኮ ውስጥ የሚገኙ ቡድኖችን በተለያዩ ጊዜያት አሰልጥኖ ህይወቱ እስካለፈበት ጊዜ ድረስ ደግሞ የአገሩን አንድ ቡድን በማሰልጠን ላይ ነበር። የማራዶና አድናቂዎች ሐዘናቸውን ሲገልጹ
UNK
null
34949bd649daeabc4f54cb554a7407e7
6690f96966f44b06c21004f13f812a55
ኪም ጆንግ ኡን አገራቸው በኮሮናቫይረስ ላይ "አንፀባራቂ ድል" ማስመዝገቧን ተናገሩ
ፕሬዝዳንት ኪም በፖሊት ቢሮ ስብሰባ ላይ ሲናገሩ" አስከፊው ቫይረስ ወደ አገራችን እንዳይገባ ተከላክለናል እንዲሁም ያለውን የተረጋጋ ሁኔታ አስቀጥለናል" ብለዋል። ቫይረሱ በመላው ዓለም መሰራጨት ከጀመረበት ከስድስት ወር በፊት ጀምሮ ሰሜን ኮርያ ድንበሯን ሙሉ በሙሉ ዘግታ በሺዎች የሚቆጠሩ ግለሰቦችን ራሳቸውን ለይተው እንዲቀመጡ አድርጋ ነበር። በርካታ የጤና ባለሙያዎችና ተመራማሪዎች ይህ የሚቻል አይደለም ቢሉም ሰሜን ኮርያ ግን እስካሁን ድረስ ኮቪድ-19 ድንበሬን ተሻግሮ አልገባም ስትል ተናግራለች። ኪም እንዳሉት ሐሙስ እለት በነበራቸው የፖሊት ቢሮ ስብሰባ ላይ አገሪቱ ላለፉት ስድስት ወራት የቆየችበትን የወረርሽኝ መከላከል የአስቸኳይ ጊዜ ስራ መገምገማቸውን ተናግረዋል። አክለውም በአገሪቱ የተገኘው ቫይረሱን የመቆጣጣር ስኬት "በፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አርቆ አስተዋይነት የተሞላበት አመራር ነው" ሲሉ አንቆለጳጵሰዋል። ነገር ግን አሁንም ቢሆን ቫይረሱ በጎረቤት አገራት መኖሩን በመግለጽ ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል። በተደጋጋሚ ወረርሽኙን ለመከላከል የተቀመጡ መመሪያዎች መላላት "የማይታሰቡና የማይቀለበሱ ቀውሶችን " ያስከትላል በማለት ሲናገሩ በቴሌቭዢን ላይ ታይቷል። እስካሁን ድረስ በሰሜን ኮሪያ ያለውን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መጠን አንድም ገለልተኛ አካል ይህ ነው ብሎ አልተናገረም። አገሪቱ ከጎርጎሳውያኑ ታህሳስ 30 ጀምሮ ዝግ ስትሆን በጣም ጥቂት ሰዎች ብቻ ሲገቡና ሲወጡ ታይተዋል። የዓለም አቀፉ ቀይመስቀል ድርጅት በድንበር አካባቢ የቫይረሱ መከላከል ላይ የሚሰሩ በጎ ፈቃደኞች ያሉት ሲሆን በአገሪቱ ውስጥ ያልተረጋገጡ የኮቪድ-19 ሕሙማን ሪፖርቶች መኖራቸውን ይናገራል። ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዋና ከተማዋ ህይወት እንደቀድሞው ቀጥሎ ታይቷል። እውነታው ምንም ይሁን ምን ፒዮንግያንግ ኮቪድ-19ን በመከላከል ላይ ድል መቀዳጀቷን ለዓለም ማሳየት የፈለገች ይመስላል። በአገር ውስጥ ኪም ጆንግ ኡን ቫይረሱ የአገራቸውን ድንበር እንዳይሻገር ለማድረግ ከወሰዱት ጠንከር ያለ የእንቅስቃሴ ገደብ አንጻር ድል መተነዋል ማለታቸው ለሕዝቡ ጠንካራ መልእክት አለው ያሉ ተንታኞች አሉ።። በታህሳስ ወር መጨረሻ ላይ ሰሜን ኮርያ ድንበሯን በመዝጋት፣ ከዚያም በኋላ በዋና ከተማዋ የሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ የውጪ ዜጎችን ወደ ለይቶ ማቆያ በማስገባት ቫይረሱን ለመከላከል እርምጃ ወስዳለች። የራሷ ዜጎችንም ቢሆን ትምህርት ቤቶችን በመዝጋት በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ራሳቸውን ለይተው እንዲቀመጡ አድርጋለች። በአሁን ሰአት ትምህርት ቤቶች ክፍት ቢሆንም ነገር ግን መሰብሰብ ሲከለከል እንዲሁም ሕዝብ በሚሰበሰብባቸው ስፍራዎችም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ ግዴታ ነው። የዓለም ጤና ድርጅት ሰሜን ኮሪያ እስካሁን ድረስ 922 ሰዎችን የኮሮናቫይረስ ምርመራ በማድረግ ሁሉም ነፃ መሆናቸውን ማረጋገጧን ገልጿል። ሰሜን ኮሪያ ከቻይና ጋር ረዥም ድንበር የምትጋራ ሲሆን እስካሁን አንድም ሰው በቫይረሱ አልተያዘብኝም ማለቷን የአለም አቀፍ ማህበረሰብ በጥርጣሬ እያየው ይገኛል።
UNK
null
96e7592d265e00a5aba0c7d111cbebf7
48fe1c0b552df70a716249150c0fee96
የጌዲዮ ተፈናቃዮች የከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት አጋጥሟቸዋል
በመጠለያዎቹ ውስጥ በርካታ ነብሰ ጡር እና የሚያጠቡ እናቶች ይገኛሉ በመጋቢት ወር የድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን በአንድ መጠለያ ስፍራ ብቻ በሚገኙ ሕፃናት ላይ ያየውን የምግብ እጥረት "ድንገተኛ ከሚባለው ወለል በላይ ያለፈ" ነው ብሎታል። አክሎም ቡድኑ በምግብ እጥረት እጅጉን የተጎዱ ነብሰ ጡር እናቶችንም መመልከቱን አትቷል። • ጌዲዮ በዐቢይ ጉብኝት ማግስት • በጉጂ እና ጌዲዮ ግጭት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቀሉ "የመጠለያ ጣቢያዎቹ እጅጉን የተጨናነቁ መሆናቸውን በአስከፊ የኑሮ ሁኔታ ላይ መገኘት እንዲሁም ተፈናቃዮቹ ወረርሽኝ ሊከሰት በሚችልበት ሁኔታ ውስጥ መኖራቸውን ተመልክተናል። ተፈናቃዮቹ በተደጋጋሚ ቀያቸውን እንዲለቁ መሆኑ ጤናቸው አስጊ በሆነበት ሁኔታ እንዲኖሩ አድርጓቸዋል።" ብለዋል በስፍራው ያሉት የድንበር የለሽ ሐኪሞች ማህበር የመስክ ባለሙያና አስተባባሪ ማርከስ ቦይኒንግ። ድንበር የለሽ የሐኪሞች ከአካባቢው አስተዳደር ጋር የተፈናቃዮቹን የሚያገኙትን ምግብ ለማሻሻል እየሰራ ይገኛል። የመፈናቀሉ መንስዔ ምንድን ነው? ለአሁኑ ሰብአዊ ቀውስ ምክንያት የሆነው መፈናቀል የጀመረው፤ ባለፈው ዓመት በጉጂ እና በጌዲዮ ተወላጆች መካከል ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ ነው። ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር ላይ፤ በሁለቱም ማህበረሰቦች መካከል በተነሳ ግጭት ሰዎች መሞታቸው፣ ቤቶች መቃጠላቸው እና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቀዬያቸውን ጥለው መሰደዳቸው ተዘግቦ ነበር። • በጉጂ እና ጌዲዮ ግጭት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቀሉ ይህን ተከትሎም ሰዎች ቤት ንብረታቸውን ጥለው ተሰደዱ። ብዙ የጌዲዮ ተወላጆችም ከምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈናቅለው ጌዲዮ ዞን ወደሚገኙ አካባቢዎች ገብተው መጠለል ጀመሩ። ከጉጂዎች በኩልም የተፈናቀሉ እንዳሉም ይነገራል።
UNK
null
e1dce5df3b134ca94dea628e8570cf30
1b57ffde1421ca53661ab24d1a4cfcce
ኬንያዊቷ በዩናይትድ አረብ ኤምሬተስ በኮሮናቫይረስ ምከንያት ሥራ ፈትተው ለተቀመጡ ኬንያውያን ምግብ እየሰራች በነጻ እንደምትመግብ ተሰምቷል።
ኮሮናቫይረስ ፡ ዱባይ ውስጥ ሥራ አጥተው የተቸገሩ ወገኖቿን የምትመግበው ኬንያዊት\nየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት ዋንጌቺ ዋሩይሬ ለዱባይ ታክሲ ሹፌር ነበረች። ዋሩይሬ "የተወሰነ ወራት በዝቅተኛ ክፍያ ከሰራሁ በኋላ በዋናው አየር መንገድ የሚገኘው አንደኛው ተርሚናል በወረርሽኙ ምክንያት በመዘጋቱ የተነሳ በጥቅምት ወር ላይ ሥራ ፈታሁ" ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። የሶስት ልጆች እናት የሆነችው ዋሩይሬ፣ በርካቶች በወረርሽኙ ምክንያት ስራ አጥተው መቸገራቸው ስትመለከት፣ ቢያንስ የሚበሉትን በነጻ በመስጠት ጭንቀታቸውን ለማቃለል ማሰቧን ገልጻለች። የዋሩይሬ ባለቤት ሥራ አለመፍታቱን ገልጻ እርሱ በሚገዛላት አስቤዛ፣ ሥራ ፈትተው ቤታቸው ለተቀመጡ የአገሯ ልጆች ምግብ በማዘጋጀት በፌስ ቡክ ገጿ ላይ በማጋራት አቅራቢያዋ የሚኖሩ መጥተው እንዲወስዱ መጠየቅ ጀመረች። ዋረያሬ በሳምንት ሁለቴ ከ 20 እስከ 25 ሰው እንደምትመግብ ትገልጻለች። ከዚህ ቀደም በመንግሥት ብርቱ አሽከርካሪነቷ ታይቶ 'ምርጥ የዱባይ ታክሲ አሽከርካሪ' ተብላ ተሸልማ ነበር።
UNK
null
faa941cba9f51fc8c08a7bed51b7eaf1
f71409c48a1e8c56bdc864286920ca4f
አውስትራሊያ ከቻይና ተመላሾችን ራቅ ወዳለች ደሴት ማጓጓዝ ጀመረች
አውስትራሊያ ዜጎች በዉሃን አየር ማረፊያ ከቻይናዋ ዉሃን ግዛት የተነሱት የአውስትራሊያ ዜጎች የስደተኞች ማቆያ ቦታ ተደርጋ ወደምትታወቀው ክርሲማስ ደሴት እየተጓጓዙ ነው። ደሴቷ ከአውስትራሊያ በ2700 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም ደሴቷ ጥገኝነት የጠየቁ ስደተኞች ለማቆያ ስፍራነት አገልግሎት ስትሰጥ ነበር። በአሁኑ ወቅት 4 የሴሪላንካ ዜግነት ያላቸው የቤተሰብ አባላት ብቻ ናቸው በደሴቷ ላይ እየኖሩ የሚገኙት። ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? ኮሮናቫይረስ፡ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በቻይና ከቻይና እየተጓጓዙ ያሉት አውስትራሊያውያን ለሁለት ሳምንት በደሴቷ ላይ ይቆያሉ። 89 ታዳጊዎችን ጨምሮ ዛሬ ጠዋት 243 ዜጎች እና የአውስትራሊያ ቋሚ ነዋሪዎች ወደ ደሴቷ ለመጓዝ አውሮፕላን መሳፈራቸውን የአውስትራሊያ መንግሥት አስታውቋል። ከ600 በላይ የአውስትራሊያ ዜጎች ቫይረሱ በተከሰተበት ሁቤይ ግዛት ውስጥ ይኖራሉ። የተቀሩ ዜጎችን ለማጓጓዝ ተጨማሪ በረራዎች እንደሚዘጋጁ መንግሥት አስታውቋል። የህክምና መስጫ ስፋራዎች ቀደም ብለው በክሪስማስ ደሴት ላይ ተዘጋጅተዋል። ኮሮናቫይረስ በመላዋ ቻይና መዛመቱ ተነገረ፤ የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ ነው ኮሮናቫይረስ፡ የወቅቱ አሳሳቢው የዓለማችን የጤና ስጋት የአውስትራሊያ መንግሥት ስደተኞች ለማቆያ በሚጠቀምበት ደሴት ላይ ዜጎቹን ለይቶ ለማቆየት መወሰኑ ከበርካቶች ትችት ተሰንዝሮበታል። ከዚህ በተጨማሪ መንግሥት በደሴቱ ላይ ያዘጋጀው የህክምና መስጫ ስፍራዎች ደረጃ ዝቅ ያለ ነው የሚሉም በርካቶች ናቸው። መንግሥት ግን 24 ዶክተሮችን እና ነርሶችን ማስማራቱን እና ከዚህ ቀደም እያንዳንዱ ከቻይና የሚጓጓዝ ዜጋ ወይም ቋሚ ነዋሪ እንዲከፍል ተጠይቆ የነበረው 1ሺህ የአውስትራሊያ ዶላር እንዲቀር ተወስኗል ብሏል። 24 ዶክተሮችን እና ነርሶችን ወደ ደሴቷ መሰማራታቸውን መንግሥት አስታውቋል። በአውስትራሊያ 12 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መኖራቸው የተረጋገጠ ሲሆን፤ ከእነዚህም መካከል ሶስቱ ከቫይረሱ ድነው ከሆስፒታል ወጥተዋል። እስካሁን በጠቅላላው 360 ሰዎች በላይ በቫይረሱ የሞቱ ሲሆን፤ ከ17ሺህ በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መኖራቸው ተረጋግጧል። አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ጃፓን ዜጎቻቸውን ከቻይና ካስወጡ አገራት መካከል ተጠቃሽ ናቸው።
UNK
null
f37584ef1be1a4c0fe1e394b1536660b
66fd41bbaaf6912a77f7b64e800eda52
ኮሮናቫይረስ፡ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት
የግድቡ ግንባታ በሚካሄድበት ወረዳ ውስጥ በበሽታ የተያዘ ሰው መገኘት በግንባታው ላይ ምን አይነት ተጽእኖ ሊያሳድር ይችላል? ሠራተኞቹስ በምን አይነት ስሜት ውስጥ ይገኛሉ የሚሉ ጥያቄዎችን አጭሮ ነበር። ከ7000 በላይ ሰራተኞች ያሉት የአፍሪካ ግዙፉ የኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግንባታ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ሊያስከትልበት የሚችለውን ጫና ለመቋቋም ምን እየተደረገ ነው ስንል የፕሮጀክቱን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮን አነጋግረናል። • ሱዳን በህዳሴው ግድብ ዙሪያ የኢትዮጵያን ሃሳብ አልቀበልም አለች "ፕሮጀክቱ ምንም እንኳ ከጉባ ወረዳ ቢገኝም፤ በቫይረሱ መያዙ በምርመራ የተረጋገጠው ግለሰብ የሚኖርበት ቦታ እና ፕሮጀክቱ ያለበት ስፍራ ይራራቃሉ" ይላሉ። የጉባ ወረዳ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ወረዳዎች ሰፊው መሆኑን ያስታወሱት ኢንጅነር ክፍሌ፤ "በቫይረሱ የተያዘው ሰው የተገኘበት ፓዊ በሚባል በቫይረሱ ተጠርጥረው ለይቶ ማቆያ ውስጥ ካሉ ሰዎች መካከል ነው። በዛ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ደግሞ ከሱዳን የሚመጡ ሰዎች ተለይተው የሚቆዩበት ቦታ ነው። ከፕሮጀክታችን ጋር አይገናኘም" ብለዋል። ከኮሮናቫይረስ ስርጭት በኋላ በግንባታ ሂደቱ ላይ ምን ተቀየረ? የኮሮናቫይረስን ወረርሽኝ ተከትሎ አሰሪዎች ሰራተኞቻቸው ርቀታቸውን ጠብቀው በጥንቃቄ እንዲሰሩ አልያም ከቤታቸው ሆነው እንዲሰሩ ትዕዛዝ ሲያስተላልፉ ታይተዋል። በርቀት ሆኖ ሥራን ማከናወን ከማይቻልባቸው መካከል አንዱ የግንባታ ሥራ ነው የሚሉት ኢንጅነር ክፍሌ፤ "ጥንቃቄን በማጠናከር ከመስራት ውጪ ሠራተኞችን መቀነስ ወይም ከርቀት ሆነው እንዲሰሩ ማድረግ አልቻልንም" ይላሉ። "ሠራተኞች በሥራ ቦታ ላይ ርቀታቸውን እና ንጽህናቸውን ይጠበቃሉ። የፊት እና አፍ መሸፈኛ ጭንብል እያደረጉ ነው" ብለዋል። "እንደ ከዚህ ቀደሙ የፕሮጀክት ግንባታ ጉብኝት እንዲቆም ተደርጓል። እንዳጋጣሚ ወደ ፕሮጀክቱ የሚገባ ካለ ለ14 ቀን ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገባ ተደርጎ እና ከክትትል በኋላ ነው ከሠራተኞች ጋር የሚቀላቀለው" ይላሉ የፕሮጅክቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ። • ስለአዲሱ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ጥቂት እንንገርዎ ኢንጀነር ክፍሌ እንደሚሉት ሌላው ስጋት ሊፈጥሩ የሚችሉት የግንባታ ግብዓቶችን ጭነው የሚመጡ መኪኖች ናቸው። እንደ ኢንጂነሩ ገለጻ ከሆነ ተሽከርካሪዎቾ ወደ ግንባታው ከመቃረባቸው በፊት በጸረ-ተዋሲያን እንዲጸዱ ይደረጋሉ። ሠራተኞቹም ቢሆኑ ከአሽርከርካሪዎቹ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንዳይኖራቸው ይደረጋል። ለቻይኖች አዲስ ዓመት በዓል የፕሮጀክቱ ሠራተኞች የነበሩ ቻይናውያን ወደ አገራቸው ተጉዘው እንደነበረ ያስታወሱት ኢንጅነር ክፍሌ፤ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ በኋላ በአዲስ አበባ ለ14 ቀናት በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ መቆየታቸውን እና ወደ ፕሮጀክቱ ሥፍራ በልዩ አውሮፕላን እንደተመለሱ፤ በግድቡ ግንባታም ክትትል ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ሥራ እንዲገቡ መደረጉን ተናግረዋል። ከቻይናውያን በተጨማሪ በህዳሴ ግድብ ላይ ተሳትፎ የሚያደርጉ የጣሊያን፣ ጃፓን እና ጀርመን ዜጎች እንዳሉ ይታወቃል። ኢንጅነር ክፍሌ የቫይረሱን መከሰት ተከትሎ የፕሮጀክቱ ሠራተኞች ሆነው ወደ ትውልድ አገራቸው የተመለሱ የውጪ አገር ዜጎች እንደሌሉ ተናግረዋል። ኮሮናቫይረስ በፕሮጀክቱ ውስጥ ቢከሰት ዝግጅቱ ምን ይመሥላል? መንግሥት ለዚህ ፕሮጅከት ከፍተኛ ትኩርት ሰጥቷል ያሉት ኢንጅነር ክፍሌ፤ "በጥበቃ ረገድም ተጨማሪ የጸጥታ ኃይል ተመድቦ የደህንነት ስራውን በቅርበት እያከናወኑ ይገኛሉ። የጤና ሚንስቴር እና አሶሳ የሚገኘው ማዕከል ለፕሮጀክቱ ሠራተኞች ልዩ ትኩረት ሰጥተዋል" ብለዋል። በሽታው እንዳይከሰት የቅድመ ጥንቃቄ...
UNK
null
14f8e3fb2c3c5148ed1032dce12afb0b
ffad4ca89fe95b3d37b2680e355734d9
ጎርፍ በቀላቀለ ወጀብ ተወስደው የነበሩት ላሞች ውቅያኖስ ዳር በሕይወት ተገኙ
ቼዳር ደሴት ላይ ነዋሪ የነበሩት እኒህ ላሞች የተረፉት ውቅያኖስ ላይ ሲዋኙ ከከረሙ በኋላ ሳይሆን አልቀረም ተብሏል። ሳይሞቱ አልቀረም ተብለው የተገመቱት ላሞች አንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ካለ ፓርክ ውስጥ ሳር ሲግጡ ተገኝተዋል። ሦስቱ ላሞች 8 ኪሎ ሜትር ያህል የውቅያኖስ አካል በዋና ሳያካልሉ አልቀረም የሚሉት የፓርኩ ሰዎች ላሞቹን ወደ ቀድሞ መኖሪያቸው ለመመለስ ዕቅድ እየነደፉ ነው። አንድ የፓርኩ ሠራተኛ ነው ከላሞቹ አንዷ ፓርኩ ውስጥ ስትንጎማለል ባለፈው ወር ያያት። ላሚቱ ከተገኘች ቀናት በኋላ ደግሞ ወዳጆቿ ሣር ሲከረክሙ ተገኝተዋል። የፓርኩ ባለሙያ የሆኑት ሆርቫርት ላሞቹ ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስ ጥልቅ ሥፍራ አለመጋባታቸው ዕድለኛ ናቸው ይላሉ። ባለፈው መስከረም ሃሪኬን ዶሪያን ጎርፍ የቀላቀለ ከፍተኛ ዝናብ ሲጥል በጎርፍ የተወሰዱ በርካታ ፈረሦች ነበሩ ተብሏል። የፓርኩ ባለሙያ ላሞቹ በ8 ኪሎ ሜትር ዋናቸው ስንቱን እንዳሳለፉ በመገመት «መቼም ብዙ የሚካፍሉን ታሪክ ይኖራል» ሲሉ ቀልድ ጣል አድርገዋል። ሃሪኬን ዶሪያን መስከረም ላይ ወጀቡን ሰሜን ካሊፎርኒያ ላይ ሲያሳርፍ ንብረት እና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። ይህ ወጀብ ወደ ባሃማስ ደሴት አቅንቶ የሰው ሕይወትና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጥፋት እንዳደረሰ አይዘነጋም።
UNK
null
bac7233d9fae7a26cbdc4bb47c06f6f7
0ecf387836bdb6bf469520ba514733ce
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እና የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝተዋል።
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪምና የሩስያው ፑቲን ተገናኙ\nሁለቱ መሪዎች በሩስያ ምስራቃዊት ከተማ ቭላዲቮስቶክ አቅራቢያ በሚገኝ ረስኪ የተባለ ቦታ ነበር የተገናኙት። ኪም እና ፑቲን የኮርያ ሰርጥን ከኒውክሌር ነጻ ስለማድርግ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል። • የሰሜን ኮርያ የኒዩክሌር ሚሳየል ሙከራ ደቡብ ኮርያንም ልምምድ እንድታካሂድ አስገድዷል በተጨማሪም ኪም ጆንግ ኡን ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ያደረጉት ውይይት መክሸፉን ተከትሎ፤ ኪም ከሩስያው ፕሬዘዳንት ድጋፍ ሊጠይቁ ይችላሉ። ኪም ትላንት ሩስያ ሲገቡ የሀገሪቱ ባለስላጣኖች ሞቅ ያለ አቀባባል አድርገውላቸዋል። በወታደራዊ ባንድ ሙዚቃ ዘና እንዲሉ ከተደረገ በኋላ ዘወትር ከመኪናቸው ጎን ለጎን በሚሮጡ ጠባቂዎቻቸው ታጅበው ተወስደዋል። "ጉብኝቴ ውጤታማ እና ጠቃሚም ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ" ሲሉ ኪም ለሩስያ የቴሌቭዥን ጣቢያ ተናግረዋል። • ኪም ጆንግ ኡን የጦርነት ልመና ጥሪ በማድረግ ተወቀሱ የሰሜን ኮርያና የሩስያን የሁለትዮሽ ግንኙነትን ከማጠናከር ባለፈ ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር ስለ ኮርያ ሰርጥ ጉዳይ ለመወያየት እቅድ እንደያዙም ኪም ተናግረዋል። የሩስያ መንግሥት ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የኮርያ ሰርጥ የኒውክሌር ጉዳይን በተመለከተ አሁን ላይ ውጤታማ ሊሆን የሚችል ዓለም አቀፍ ጥረት እምብዛም አለመኖሩን ተናግረዋል። እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2003 ተጀምሮ የቆመው የሰሜን ኮርያ፣ ደቡብ ኮርያ፣ ቻይና፣ ጃፓን፣ ሩስያና አሜሪካ ውይይትን ቃል አቀባዩ ጠቅሰዋል። ሰሜን ኮርያና ሩስያ ምን ይፈልጋሉ? ተንታኞች እንደሚሉት፤ የኪም እና ዶናልድ ትራምፕ ውይይት ፍሬ ስላላፈራ ሰሜን ኮርያ እንደ ሩስያ ያሉ ወዳጆች ከጎኗ ማሰለፍ ግድ ይላታል። ሰሜን ኮርያ በምጣኔ ሀብት ረገድም ብቸኛ አጋሯ አሜሪካ አንዳልሆነች ማሳየት ትፈልጋለች። • ሰሜን ኮርያ የአሜሪካውያንን አጽም መለሰች ሩስያ በበኩሏ በኮርያ ሰርጥ ጉዳይ ቀንደኛ ተዋናይ መሆን ትፈልጋለች። ፑቲን ከኪም ጋር ለመገናኘት በጉጉት ሲጠብቁ ነበርም ተብሏል። እንደ አሜሪካና ቻይና ሁሉ ሩስያም የሰሜን ኮርያ ኒውክሌር ክምችት እንቅልፍ ይነሳታል።
UNK
null
647bdb0c4e615eee6fe3e5948293e16a
c50478b2c70c4021d2f8afa287318267
የሞባይል ስልክ አገልግሎትን ፈጣንና ዘመናዊ ያደርገዋል ተብሎ የታመነበት የአምስተኛው ትውልድ [5ጂ] ቴክኖሎጂ የኮሮናቫይረስን እያሰራጨ ነው በሚል በተናፈሰው ወሬ ምክንያት በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው።
ኮሮናቫይረስን፡ በአዲሱ የሞባይል ቴክኖሎጂ ላይ የተነዛው ሐሰተኛ ወሬ ጉዳትን አስከተለ\nበማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች በስፋት ሲዘዋወሩ በነበሩ ቪዲዮዎች ላይ እንደታየው ብሪታኒያ ውስጥ በሚገኙት በርሚንግሐምና መርሲሳይድ ከተሞች ውስጥ የሞባይል ግንኙነት ማማዎች በእሳት ሲጋዩ ታይተዋል። ይህንን ተከትሎ የሴራ ንድፈ ሐሳብን በመመርኮዝ ዘመናዊው የአምስተኛው ትውልድ [5ጂ] ቴክኖሎጂ ለኮሮናቫይረስ መሰራጨት ምክንያት ሆኗል የሚለው ክስ በሳይንስ ባለሙያዎች ሐሰት ተብሎ ተወግዟል። አዲሱ ቴክኖሎጂ በሽታውን እያስተላላፈ ነው የሚሉ መላምቶችን የያዙ መልዕክቶች ዕውቅና ባገኙና በመቶ ሺህዎች ተከታይ ባሏቸው የፌስቡክ፣ የዩቲዩብና የኢንስታግራም አካውቶች በኩል ሳይቀር በስፋት ሲሰራጩ ነበር። ነገር ግን ሳይንቲስቶች ይህ በኮቪድ-19 እና በ5ጂ አገልግሎት መካከል አለ የተባለው ግንኙነት "ፍጹም የማይረባ" ከመሆኑ በተጨማሪ ከሥነ ፍጥረት እሳቤ አኳያም ሊሆን የማይችል ነው ሲሉ አጣጥለውታል። የሴራ ንድፈ ሐሳብን የሬዲዮ ሞገዶችን በመጠቀም ለሞባይል ስልክ አገልግሎት የሚውለውን የ5ጂ ቴክኖሎጂ በስፋት እየተሰራጨ ላለው የኮሮናቫይረስ ተጠያቂ በማድረግ ይህንን ሐሰተኛ መረጃ በስፋት እያሰራጩ ያሉት ሰዎች የሴራ ንድፈ ሐሳብን መሰረት አድርገው ነው። ይህ ወሬ መሰራጨት የጀመረው በጥር ወር መጨረሻ አካባቢ የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ታማሚ አሜሪካ ውስጥ በተገኘበት ሰሞን ሲሆን፤ ክስተቱ ከ5ጂ ጋር ግንኙነት እንዳለው በፌስቡክ በኩል ነበር ሲወራ የነበረው። የሚሰራጨውም ወሬ ሁለት ገጽታ የነበረው ሲሆን አንደኛው 5ጂ የተፈጥሮ በሽታን የመከላከያ አቅምን በመቀነስ ሰዎችን ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ ያደርጋል የሚሉ ናቸው። ሌሎቹ ደግሞ ቫይረሱ በቀጥታ በ5ጂ ቴክኖሎጂ በኩል ይተላለፋል ሲሉ ያልተረጋገጡ መልዕክቶችን በስፋት አሰራጭተዋል። በሬዲንግ ዩኒቨርስቲ የሥነ ህይወት ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክትር ሳይመን ክላርክ ግን እነዚህን ሁለት ሐሳቦች "ሙሉ ለሙሉ የማይረቡ" ሲሉ አጣጥለዋቸዋል። "5ጂ የሰዎችን በሽታን የመከላከል አቅም ይቀንሳል የሚለው ሐሳብም ለንግግር የሚበቃ አይደለም" ይላሉ ዶክተር ክላርክ። "የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅማችን በተለያዩ ምክንያቶች ዝቅ ሊል ይችላል፤ አንድቀን ሲደክመን ሌላ ጊዜ ደግሞ ጥሩ ምግብ ሳናገኝ ስንቀር መዋዠቁ አይቀርም። ይህም ትልቅ ነው የሚባል ባይሆንም በቫይረሱ ለመያዝ ተጋላጭ ሊያደርግን ይችላል። "በእርግጥ የራዲዮ ሞገዶች ጠንካራ በሚሆኑበት ጊዜ የሰውነታችን በሽታን የመከላከል ሥርዓት በአግባቡ ሥራውን ሊያከናውን አይችልም። ነገር ግን የ5ጂ የራዲዮ ሞገድ በጣም ዝቅተኛ ስለሆነ በሽታን የመከላከል ሥርዓታችንን ሊያስተጓጉል የሚችልበት አቅም የለውም። በዚህም ዙሪያ በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል።" የቫይረሱ ተፈጥሮና ባህሪይ በብሪስቶል ዩኒቨርስቲ የህጻናት ህክምና ፕሪፌሰር የሆኑት አዳም ፊን እንደሚሉት ደግሞ የ5ጂ ቴክኖሎጂ ቫይረሱን ያስተላልፋል የሚባለው ነገር ፈጽሞ የማይሆን ነገር እንደሆነ ተናግረዋል። "ኮሮናቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ ይታወቃል። ቫይረስና ለሞባይል እንዲሁም ለኢንትርኔት ግንኙነት የሚያገለግለው ኤሌክትሮማግኔቲክ ሞገድ በአሰራራቸው የተለያዩ ነገሮች ናቸው" ብለዋል። ከ5ጂ ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ የሚወራው ነገር ትክክል እንዳልሆነ እንደማሳያነት ከተጠቀሱት ምሳሌዎች መካከል፤ በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ የኮሮናቫይረስ በስፋት የተሰራጨባቸው ከተሞች ገና የ5ጂ አገልግሎትን ያላገኙ ናቸው። በተጨማሪም በበሽታው ክፉኛ ከተጠቁት አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢራን ቴክኖሎጂውን ሥራ ላይ ለማዋል ገና ጥረት እያደረገች ነው። የ5ጂ ቴክኖሎጂን በተመለከተ የኮሮናቫይረስ ከመምጣቱ ቀደም ብሎ...
UNK
null
ee7ec6a9f3f6c3ed129f08f595f457fd
415b4b952ce4addc87401960f9fd8410
አስራ አምስት ዓመታት በዋሻ ውስጥ የታገተችው ኢንዶኔዥያዊት ታዳጊ ነፃ ወጣች
አንድ የ83 ዓመት ሰው አፈናውን እንደፈጸመ የተጠረጠረ ሲሆን፤ ሴትየዋ ገና የ13 ዓመት ታዳጊ እያለች ነበር በግዳጅ ወደ ዋሻው ያመጣት። ሴትየዋ እንደገለጸችው በልጅነት እድሜዋ በመንፈስ የተሞላ እንደሆነ አሳምኗት ቆይቶ ነበር። ለብዙ ዓመታትም በምሽት ወደ ቤቱ እየወሰደ ጾታዊ ጥቃት ይፈጽምባት እንደነበርም ተናግራለች። በአካባቢው የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን ሰውዬው ሃይማኖታዊ ፈውስ የሚሰጥና የባህላዊ ህክምና ባለሙያ መሆኑን እየዘገቡ ነው። •ያለእድሜ ጋብቻን በእግር ኳስ የምትታገለው ታዳጊ •የተነጠቀ ልጅነት •"ማንም መብታችንን ሊሰጠን ስለማይችል፤ ሴቶች ማንንም ሳይጠብቁ በራሳቸው መታገል አለባቸው" እ.አ.አ በ2003 ጥቃቱ የተፈጸመባት ሴት የ13 ዓመት ታዳጊ እያለች ለህክምና ተብሎ ወደ ተጠርጣሪው ቤት በቤተሰቦቿ መወሰዷንና በዛው መቅረቷን ፖሊስ ገልጿል። ሰውዬው በጾታዊ ጥቃትና የህጻናት መብት ጥሰት ክስ ቀርቦበታል። ለህክምና ወደ ሰውዬው ቤት በሄደችበት ያልተመለሰችውን ልጃቸው የት እንደሄደች ሲጠይቁት የተሻለ ስራ ፍለጋ ወደ ሃገሪቱ መዲና ጃካርታ መሄዷን እንደገለጸላቸው ታውቋል። ቤተሰቦቿና ሌሎች ዘመዶች ታዳጊዋን ለመፈለግ ጥረት ቢያደርጉም ሊሳካላቸው ስላልቻለ ለፖሊስ ጠፍታብናለች ብለው አስታውቀው ነበር። ፖሊስ እንደገለጸው ከሆነ ባለፈው እሁድ ሴትየዋን በአንዲት ትንሽ ዋሻ ውስጥ ተገኝታለች። በዋሻው ውስጥም አንዳንድ የቤት ውስጥ መገልገያዎችን ማግኘቱንም ጨምሮ ገልጿል። ታዳጊዋ ለማምለጥ ብትሞክር እሱ የሚቆጣጠረው መንፈስ ጉዳት እንደሚያደርስባትና ቤተሰቦቿንም እንደሚከታተላቸው ስለነገራት በፍርሃት ለማምለጥም ሆነ ቤተሰቦቿን ለማግኘት አለመሞከሯን ተናግራለች። ተጠርጣሪው ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ እስከ 15 ዓመት ድረስ የእስር ቅጣት ሊጠብቀው እንደሚችል ተገልጿል።
UNK
null
005d0bb58df6699e53c80de2d973f482
bc6b1ee2ff1adafe42e3a3027f70f9a1
ጃፓናዊው ቢሊዬነር ወደ ጨረቃ አብራው የምትጓዝ 'ውሃ አጣጭ' እየፈለገ ነው
በፋሽን ኢንዱስትሪ ላይ የተሰማራው የ44 ዓመቱ ዩሳኩ ወደ ጨረቃ የሚጓዝ የመጀመሪያው ሲቪል ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ጉዞው የዛሬ ሁለት ዓመት በግሪጎሪ አቆጣጠር 2023 ላይ የሚከናውን ሲሆን ከ1972 በኋላ ወደ ጨረቃ የሚደረግ የመጀመሪያው ጉዞ ሊሆን ይችላል። በመረጃ መረብ አማካይነት ፍላጎቱን ይፋ ያደረገው ጎልማሳው ቱጃር ይህንን 'ልዩ ጉዞ' አብራኝ የምትጓዝ ልዩ እንስት ከወዴት አለች? እያለ ነው። ከ27 ዓመቷ ተዋናይት ፍቅረኛው ጋር በቅርቡ የተለያየው ዩሳኩ በድረ-ገፁ ላይ ባለ መረጃ መስበስበያ ላይ ሴቶች መስፈርታቸውን እንዲያስቀምጡ አቤት ብሏል። «ብቸኝነትና ባዶነት ሊጠናወቱኝ እየሻቱ ስለሆነ መፍትሄው አንዲት ሴትን ማፍቀር ነው» ሲል በድረ-ገፁ አሥፍሯል። «የሕይወት አጋር እፈልጋለሁ፤ ከወደፈቷ አጋሬ ጋር ከውጭው ምህዋር ሆኜ የዓለም ሰላምን እሰብካለሁ» ሲል አክሏል። ሶስት ወራት የሚቆይ የዩሳኩ ውሃ አጣጭ ፍለጋ ሂደት ብዙ መስፈርቶችን አዝሎ በድረ-ገፁ ላይ ሰፍሯል። በፍቅር ግንኙነት ውስጥ ያልሆነች፣ ዕድሜዋ ከ20 በላይ፣ ቅን አስተሳሰብ ያላትና ወደ ሕዋ ለመብረር ዝግጁ የሆነች የዩሳኩ መስፈርቶች ናቸው። የማመልካቻው ቀን መዝጊያ ጥር 8/2012 ሲሆን አሸናፊዋ ሴት በመጋቢት ወር መጨረሻ ይፋ ትሆናለች። አንድ ባንድ ውስጥ በከበሮ መቺነት ያገለግል የነበረው ዩሳኩ ወጣ ባሉ ድርጊቶቹ ይታወቃል። በዚህ ወር መጀመሪያ እንኳ በትዊተር ገፁ ላይ የሚሰፍሩ መልዕክቶቹን ለሌሎች ያጋሩ 100 ሰዎችን መርጬ 925 ሺህ ዶላር አከፋፍላለሁ ማለቱ አነጋጋሪ ነበር። ዞዞ የተባለ የልብ ዲዛይን ባለቤት የሆነው ዩሳኩ የተጣራ ትርፉ 3 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ ይገመታል።
UNK
null
d2d6c463687eabfaed65c2b799ef4dea
9f60bb12afac396fe3224fa8a488d0f4
አንስታይን ቻይኖችን "ቆሻሾች" ሲል ተሳድቧል
ይህ የታወቀው በቅርቡ በታተመው የሳይንቲስቱ የገዛ የጉዞ ማስታወሻዎች ላይ ነው። ይህ አቻ ያልተገኘለት ሳይንቲስት በዚህ ደረጃ ዘረኛና መጤ-ጠል (xenophobic) እንደነበር የሚያሳብቁ በርከት ያሉ አንቀጾች በማስታወሻው ላይ ሰፍረው መገኘታቸው ዓለምን ማነጋገር ይዟል። እንደ ጎርጎሮሲያዊያን አቆጣጠር ከጥቅምት 1922 እስከ መጋቢት 1923 የተጻፉት የግል ማስታወሻዎቹ ኤንስታይን በኢስያ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ቆይታው ያስተዋላቸውን ነገሮች የከተበበት ነበር። ጥቅልና ጅምላ ኮናኝ የሆኑት እነዚህ ማስታወሻዎቹ እሱ በተጓዘባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ሕዝቦችን ዘረኛ በሆነ መንገድ ይመለከታቸው እንደነበር አሳብቀዋል። ለምሳሌ ቻይናዎችን "የማይደክማቸው ሠራተኞች፣ ቆሻሾችና ደነዝ ሕዝቦች" ሲል በማስታወሻው ገልጧቸዋል። አንስታይን በመጨረሻ ሕይወቱ አሜሪካ ውስጥ ለሰብአዊ መብት ተሟጋች እንደነበር ሲታሰብ ከእነዚህ አስተያየቶቹ ጋር እሱን ለማስታረቅ ከባድ ሆኗል። እንዴትስ በዚህ ደረጃ ዘረኛ ሊሆን ቻለ የሚለው ጥያቄ የብዙዎች ሆኗል። ዘረኝነትን አንስታይን "የነጮች በሽታ" ሲል ነበር የሚጠራው። የኤንስታይን ማስታወሻዎች ራሳቸውን ችለው በመድበል መልክ በእንግሊዝኛ ሲታተሙ ለመጀመርያ ጊዜ ነው። ኤንስታይን በዚያ ዘመን ከስፔን ተነስቶ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ከዚያም በሲሪላንካ ወደ ቻይናና ጃፓን ተጉዞ ነበር። በግል ማስታወሻው ስለ ግብጾች እና የሲሪላንካ ሕዝቦችም በተመሳሳይ ሁኔታ መልካም ያልሆኑና ከርሱ የማይጠበቁ አስተያየቶችን መስጠቱን ከመጽሐፉ መደራት ይቻላል። በሌላ አንቀጽ ስለ ቻይና ሕጻናት ያልተገባ አስተያየት ሲሰጥ "ድንዙዝና ምንም የልጅነት ፈንጠዚያ እንኳ ያልፈጠረባቸው፣ እንዲሁም ፈዛዞች" ብሏቸዋል። ይህም ሳያንሰው ቻይኖች "እንደ በግ በጅምላ የሚነዱ፣ ሰው ሰው የማይሸቱ ሮቦቶች" ብሏቸዋል። "ሴቱን ከወንዱ እንኳ ለመለየት የሚያስቸገር ሕዝብ" ሲልም ተሳልቋል። እጅግ ሲከበር የኖረው ይህ ጎምቱ ሳይንቲስት በናዚዎች ላይ ከሚደርሰው ጭቆና በመሸሽ ወደ አሜሪካ ምድር የገባው በ1933 ነበር። በወቅቱ በጥቁሮችና በነጮች መሐል የነበረውን መከፋፈል ሲመለከት እጅግ መደንገጡ ይነገራል። ጥቁሮችና ነጮች የተለያየ ትምህርት ቤትና የተለያየ ሲኒማ ቤት እንደሚሄዱ ባየ ጊዜም ሐዘን ተሰምቶት ነበር። ይህን ያልተገባና ኋላቀር ዘረኝነት ለመቃወምም በወቅቱ የነበረውን ከጥቁርና ከነጭ የተወለዱ ዜጎች ያቋቋሙት የብሔራዊ ባለቀለም ዜጎች ማኅበርን ተቀላቅሎ ነበር። እንዲያውም በንግግሮቹ ውስጥ አሜሪካ በጥቁሮች ላይ የምታደርሰውን መገለል ጀርመን በነበረበት ወቅት በአይሁዶች ላይ ከሚደርሰው ጭቆና ተመሳሳይ ነው ሲል ይናገር ነበር። ስለ አንጻራዊ ለውጥ Relativity theory አብዝቶ የተጨነቀውና ለዓለም አዲስ እሳቤን ያበረከተው ይህ ጉምቱ ሳይንቲስት አንጻራዊ ዘረኝነቱን በሂደት አራግፎት ይሆን?
UNK
null
101725f96b7a72813f05cd2cd5a8b27c
fb1ec55f250490858067b4bcf2363866
በኮቪድ-19 በጠና ለታመሙ ህሙማን የኦክስጅን መተንፈሻ ማሽን (ቬንትሌተር) ድጋፍ በህይወት እንዲቆዩ ለማድረግ ይረዳል።
ኮሮናቫይረስ፡ የሚሞቱ ህሙማንን የመጨረሻ ኑዛዜያቸውን የምትቀበለው ነርስ\nምንም እንኳን ቬንትሌተር በህይወት እንዲቆዩ ቢያግዝም፣ በጠና በታመሙት ዘንድ የሰማይና የምድር ያህል ልዩነት ቢያመጣም ህይወትን መቀጠል አያስችለውም። እናም የመጨረሻዋ ደቂቃ ስትቃረብ፣ በማሽንም መተንፈስ ሲያዳግት፣ ማሽኑ ሊነቀል ግድ ይላል። ወደ ሞት እየሄዱ ላሉ ህሙማን ምን አይነት ስሜት ይኖረው ይሆን? ማሽኑን ለሚነቅሉት የጤና ባለሙያዎችስ? •"ሞትን ተሻገርኳት" ከኮሮናቫይረስ ያገገመች ሴት •በሴቶች የሚመሩ አገራት ወረርሽኙን በተሳካ ሁኔታ እንዴት ተቆጣጠሩት? በለንደን ሮያል ፍሪ ሆስፒታል በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ለምትሰራው ዋና ነርስ ጁዋኒታ ኒትላ በአብዛኛው መተንፈሻ ማሽኖችን መንቀል የሥራዋ አንድ አካል ነው። በብሔራዊ የጤና አገልግሎት በፅኑ ህሙማን ልዩ ነርስ በመሆንም ለአስራ ስድስት ዓመታት ያህል አገልግላለች። ነገር ግን ጊዜው ሥራውንም ሆነ የሚሰማትን ስሜት አላቀለለውም። "ልብ የሚሰብር ነው፣ ህመሙም ጠልቆ ይሰማኛል" የምትለው የ42 ዓመቷ ጁዋኒታ "አንዳንድ ጊዜም ለእነዚህ ሰዎች ሞት ተጠያቂ ነኝ ብዬ አስባለሁ" ትላለች። ኮሮናቫይረስ ሳንባን ከጥቅም ውጭ በሚያደርግበት ጊዜ ቬንትለተሮች የሰውነትን የመተንፈስ ሥርዓት በመቆጣጠጠር እንዲተነፍሱ ይረዳሉ። ህሙማኑም በሽታውን እንዲታገሉና እንዲያገግሙም ያግዛቸዋል። አንዳንድ ጊዜ ግን ይህ ሁሉ በቂ የማይሆንበት ሰዓት አለ። ህሙማኑም ሳይሻላቸው ሲቀር፣ ከቀን ወደ ቀን ሁኔታቸው ሲብስ የጤና ባለሙያዎችም ምን እንደሚወስኑ ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ይገባሉ። የሞትና የህይወት ጉዳይም ስለሆነ ማሽኖችን ለመንቀል የህሙማኑን የተለያዩ መረጃዎች ከግምት ውስጥ ያስገባሉ። የህሙማኑ እድሜ፣ ተደራራቢ ህመም ካለባቸው፣ ቫይረሱን መቋቋምና ማገገም መቻል አለመቻላቸውን በተመለከተ ያሉ መረጃዎች ያጤናሉ። ከሁለት ሳምንታት በፊት የጠዋት ፈረቃዋን ልትጀምር ባለችበት ወቅት በሃምሳዎቹ እድሜ ላይ ለምትገኝ የኮሮናቫይረስ ህመምተኛ ነርስ ህክምና ማቆም እንዳለባት ተነገራት። ካለው የኮሮናቫይረስ ስጋትም ጋር ተያይዞ የነርሷ ልጅ ሆስፒታል ባለመገኘቷ ጁዋኒታ ማድረግ የቻለችው ደውላ ህክምናውን ሊያቆሙ እንደሆነና እንደምትሞትም ነገረቻት። "እናቷ ህመም ላይ እንዳልሆነችና፣ ፊቷም ላይ ሰላም ይነበብባታል ብዬ አረጋገጥኩላት" የምትለው ጁዋኒታ "እናቷ ከእምነቷ ጋር ተያያይዞ እንዲፈፀም የምትፈልጋቸው ጉዳዮችም ካሉ ጠየቅኳት" ትላለች። ህመምተኛዋ የተኛችበት ክፍል ስምንት አልጋዎች ያሉት ሲሆን፤ ሁሉም ራሳቸውን የማያውቁና በጠና የታመሙ ሰዎች ናቸው። "ህመምተኛዋ ያለችበትን መጋረጃ ዘጋሁ፣ የመጥሪያ ደወሎቹንም አጠፋሁ" ትላለች። የጤና ባለሙያዎቹም በዝምታ ተዋጡ፤ ክፍሉም ፀጥ፣ ረጭ አለ። "ወደ ህመምተኛዋ ጆሮም ስልኩን አስጠጋሁና ልጇን እንድትናገር ጠየቅኳት።" ከዚያም በልጇና በቤተሰቦቿ ጥያቄ መሰረት የመረጡትን ሙዚቃ እያጫወትን የመተንፈሻ ማሽኑን ከህመምተኛዋ ላይ አላቀቅነው። "በመቆጣጠሪያው ላይ ብርሃን ብልጭ፣ ብልጭ ይላል፤ ከዚያም የልብ ምቷ ዜሮ፣ በሰሌዳው ላይም ቀጥ ያለ መስመር ሆነ።" "ከዚያም አጠገቧ ሆንኩና እጆቿን ጨብጬ እስክትሞት ጠበቅኳት" ትላለች ሃዘን በተሞላ ድምፅ። ህመምተኛዋም ከአምስት ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ውስጥ ህይወቷ አለፈ፤ ጁዋኒታ ከህመምተኛዋ ጋር የተገናኙ ቱቦዎችን ነቃቀለች። ይህ ሁሉ ሲከናወን የህመምተኛዋ ልጅ በስልክ እያወራች ነበር፤ ከዚያም ሁሉ ነገር እንደተፈፀመ አረዳኋት። "ከአንድ የሥራ ባልደረባዬም ጋር በመተባበር ገላዋን አጠብናት። በጨርቅ ጠቀለልናትና ለአስከሬን በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ አድርጌ ከመዝጋቴ በፊት ግንባሯ ላይ የመስቀል ምልክት አደረግኩ" ትላለች። •በቺካጎ የኢትዮጵያውያን...
UNK
null
fa6413da5ea3824cdd3aac6e6588a468
369c611e0ce2db90e5ef1b0c20cf6515
የአሜሪካ ምርጫ፡ በወሳኝ ግዛቶች ምን እየተከናወነ ነው?
ባይደን 243 የኤሌክቶራል ኮሌጆች ድምጽ ሲኖራቸው ትራምፕ ደግሞ 214 አላቸው። ኋይት ሃውስ ለመግባት 270 ማግኘት ያስፈልጋቸዋል፡፡ ቀሪዎቹ ወሳን ግዛቶች አሪዞና፣ ጆርጂያ፣ ኔቫዳ፣ ፔንሲልቬንያ፣ ሰሜን ካሮላይና እና ዊስኮንሲን ናቸው ፡፡ ወደ ድል የሚወስዱ የተለያዩ መንገዶች አሉ ፡፡ 270ን ቁጥር ለመድረስ ትራምፕ በዊስኮንሲን በአስር ድምፅ ተሸንፈው በጆርጂያ (16 ድምጽ)፣ በሰሜን ካሮላይና (15)፣ በፔንሲልቬንያ (20)፣ በአሪዞና (11) ወይም በኔቫዳ (6) ማሸነፍ አለባቸው ፡፡ ባይደን በበኩላቸው ያለ ፔንሲልቬንያ (ውጤት በቅርቡ የማይጠበቅበት ነው) ሊያሸንፉ ይችላሉ። ሆኖም አሪዞና፣ ጆርጂያ እና ኔቫዳን ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል ፡፡ አንዳንድ የዜና አውታሮች በዊስኮንሲን እና አሪዞና ባይደን አሸናፊ እንደሆኑ ቢገልጹም ቢቢሲ ግን ውጤቱን ለመግለጽ ገና መሆኑን በወኪሎቹ በኩል ለማረጋገጥ ችሏል፡፡ ባይደን ከዊስኮንሲን ጋር አሪዞና እና ኔቫዳ ላይ ብቻ በማሸነፍ ፕሬዝዳንት ይሆናሉ፡፡ ቆጠራው እንደቀጠለ ሲሆን ባለሥልጣናቱ ውጤት በቀጣይ ሰዓታት ያሳውቃሉ ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ ሁሉም ድምፆች እስኪቆጠሩ ድረስ ሌሊቱን በሙሉ ቆጠራቸውን እንደሚቀጥሉ የጆርጂያ ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡ በግዛቱ የትራምፕ መሪነት ወደ 24,000 ድምፆች ቀስ እያለ እየቀነሰ ነው ሲል ኒው ዮርክ ታይምስ ዘግቧል። በኔቫዳ የድምጽ ልዩዩቱ ጠባብ ሲሆን ባይደን ከ8000 ባነሰ ድምፅ ይመራሉ፡፡ ቀጣይ ውጤቶች ሐሙስ ከሰዓት በኋላ እንደሚለጠፉ ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል፡፡ በፔንሲልቬንያ በሰፊ ልዩነት ሲመሩ የነበሩት ትራምፕ አሁን ልዩነታቸው ጠቧል። 90 በመቶ ድምጾች ተቆጥረው ትራምፕ በ164 ሺህ 414 ድምፅ ይመራሉ፡፡ ባይደን በአሪዞና በ80,000 ያህል ድምጽ እየመሩ ሲሆን ተጨማሪ ውጤቶች ሐሙስ ይጠበቃሉ። በሰሜን ካሮላይና አብዛኛው ድምጽ የተቆጠረ ሲሆን ትራምፕ 77 ሺህ በሚጠጋ ጠባብ ድምጽ በመምራት ላይ ይገኛሉ። ጆ ባይደን ከ 20 ሺህ በላይ ድምጽ እየመሩ ነው በሚባልበት ዊስኮንሲን አጋራችን ሮይተርስ አሸናፊነቱን ያልሰጣቸው ሲሆን ሌሎች የዜና አውታሮች ግን ባይደን በግዛቱ እንዳሸነፉ እየዘገቡ ነው።
UNK
null
463068652f2c737cab2228bb821ab90d
2a93c1851392d5b81b44c24ed900ffd0
በድሬዳዋ 21 የሕክምና ባለሙያዎችና በጤና ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በኮቪድ-19 መያዛቸውን የከተማዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለቢቢሲ አረጋገጠ።
ኮሮናቫይረስ፡ በድሬዳዋ ከሃያ በላይ የጤና ባለሙያዎችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በኮቪድ-19 ተያዙ\nየድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ስንታየሁ ደበሳ እንደተናገሩት በሕክምና ዘርፍ ላይ ያሉ ባለሙያዎች በቫይረሱ መያዛቸው እተደረገ ያለውን ወረርሽኙን የመከላከል ሥራን ያዳክመዋል የሚል ስጋት አለ ብለዋል። የከተማ አስተዳደሩ የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪዋ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የጤና ባለሙያዎቹና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞቹ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡት በሥራ ቦታቸው ላይ እያሉ ነው። ወይዘሮ ስንታየሁ ለጤና ባለሙያዎቹ በሽታውን ለመከላከል አስፈጊ የሆኑ አቅርቦቶችን በተመለከተም አስተዳደሩ በበቂ ሁኔታ ማቅቡንና ገልጸው "እስካሁን ድረስ እጥረት የለብንም" ብለዋል። ነገር ግን በሕክምና ተቋማቱ የሚኖሩ ንክኪዎች ባለሙያዎቹን ለቫይረሱ ማጋለጡን የሚናገሩት አስተባባሪዋ፤ ከባለሙያዎቹ ጋር በተደረገ ውይይት ለቫይረሱ የተጋለጡት በየትኛው ጊዜ እንደሆነ ለማለየት እንደሚቸገሩ ገልፀዋል። በህክምና ተቋማቱ ያሉ ሁኔታዎች እንደሚያሳዩት ግን ይላሉ ባለሙያዋ "በሕክምና ሥራ ላይ እያሉ ተጋላጭ መሆናቸውን ነው" በማለት ባለሙያዎቹ እየወሰዱ ያሉትን የጥንቃቄ እርምጃዎችን መፈተሽ እንደሚያስፈልግም ለቢቢሲ ተናግረዋል። "የጤና ባለሙያዎቻችን በቫይረሱ እየተያዙ መምጣት ወረርሽኙን ለመከላከል የምናደርገውን ጥረት ያዳክማል" ሲሉም በአስተዳደሩ በኩል ያለውን ስጋት ለቢቢሲ ተናግረዋል። በቫይረሱ ከተያዙት የሕክምና ባለሙያዎች መካከል በድንገተኛ እና በጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚሰሩ ነርሶችና ዶክተሮች እንደሚገኙበት በመጥቀስ፤ በዚህ ክፍል የሚሰሩት ባለሙያዎች በሥራ ባህሪያቸው ምክንያት ተጋላጭ መሆናቸውን አብራርተዋል። በድሬዳዋ እስካሁን ድረስ ስምንት ሺህ የሚደርሱ ሰዎች ናሙናዎች ላይ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ሲደረገላቸው፤ ከእነዚህ መካከል ደግሞ ከ500 በላይ ግለሰቦች በቫይረሱ መያዛቸውንና 17 ሰዎች ደግሞ በዚሁ ምክንያት መሞታቸው ታውቋል። በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ400 በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ማገገማቸውን የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪዋ ስንታየሁ ደበሳ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። በተያያዘ ዜና በምሥራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ከተማ በሚገኙ ሁለት ፖሊስ ጣቢያዎች የሚገኙ 66 ታራሚዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥላሁን ተካ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በጊኒር ከተማ እና በወረዳው በሚገኙ ሁለት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ በተደረገው የኮቪድ-19 ምርመራ እነዚህ ታራሚዎች ኮሮናቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን ኃላፊው ተናግረዋል። እነዚህ ቫይረሱ የተገኘባቸው ታራሚዎች ለህክምና ወደ ሮቤ ሆስፒታል መላካቸውንም ቢቢሲ ከኃላፊው መረዳት ችሏል። ኃላፊው በእነዚህ ፖሊስ ጣቢያዎች ታራሚዎች አካላዊ ርቀታቸውን መጠበቅ በማያስችላቸው እና ያለ ምንም ጥንቃቄ መልኩ መታሰራቸው በሽታው እንዲስፋፋ ምክንያት መሆኑን ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት ኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ፖሊስ ጣቢያዎች የፀረ ተህዋሲ ርጭት ተደርጓል። በቀላል ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችም የዋስ መብታቸው ተጠብቆ እንዲወጡ ሁኔታዎች እየተመቻቹ መሆኑንም ተናግረዋል። ታራሚዎቹን ለመጠየቅ የሚመጡ ቤተሰቦችም በሽታውን ወደ ኅብረተሰቡ ይዘው በመሄድ ስርጭቱ ይስፋፋል የሚል ስጋት ቢኖርም እስካሁን ድረስ ከተጠረጠሩት ሰዎች ላይ በተወሰደ ናሙና ላይ በተደረገ ምርመራ የተያዘ ሰው አለመገኘቱን አብራርተዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ እስካሁን 470 ሺህ የሚጠጋ ምርመራ ተደርጎ ወደ 21 ሺህ 452 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል። ከእነዚህም መካከል በወረርሽኙ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 380 ደርሷል።
UNK
null
f9d95fa744f517b1f45bfcbc6a6a500f
c3fb102074e196c301b8e51fc6f3ec6c
ኮሮናቫይረስ፡ ቫይታሚን ዲ ከኮቪድ-19 ይከላከለን ይሆን?
በጎ ፈቃደኞቹ ከጸሀይ ብርሀን የሚገኘው ቫይታሚን ዲ እጥረት ካለባቸው ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት በፖስታ ቤት በኩል የቫይታሚን ዲ እንክብሎች ወደቤታቸው ይላክላቸዋል። የዩናይትድ ኪንግደም ዜጎችና ነዋሪዎች ደግሞ የብርዱ ወቅት እየመጣ መሆኑን ተከትሎ የቫይታሚን ዲ እጥረት በሰውነታችሁ ውስጥ ሊፈጠር ስለሚችል እንክብሎቹን ብትወስዱ ጥሩ ነው ተብለዋል። የቫይታሚን ዲ እንክብሎቹ ከኮቪድ ጋር በተያያዘ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ በሽታ የመከላከል አቅምን ከፍ ለማድረግና ኢንፌክሽኖችን ለመቀነስም በእጅጉ ጠቃሚ ነው ተብሏል። የቫይታሚን ዲ እጥረት የሚታይባቸው ሰዎች አብዛኛዎቹ እድሜያቸው የገፋና የአፍሪካ አልያም የእሲያ ዝርያ ያለባቸው ሰዎች ሲሆኑ እነዚህ ሰዎች ለኮቪድ-19 ተጋላጭ መሆናቸውም ሌላ አሳሳቢ ነገር ነው። በለንደን ኩዊን ሜሪ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች እየተደረገ የሚገኘው ምርምር በባርትስ በጎ አድራጎት ድጋፍ ይደረግለታል። በምርምሩም የቫይታሚን ዲ እንክብሎች ለሰዎች ይታደላሉ። የምርምሩ መሪ የሆኑት ዴቪድ ጆሊፍ እንደሚሉት ''ሙከራው በዚህ ረገድ ጠንከር ያለ ምላሽ ይሰጠናል ብለን እናምናለን'' ብለዋል። አክለውም ''ቫይታሚን ዲ ኮቪድ-19ኝን የመከላከል አቅም ከፍ የሚያደርግ ከሆነ ትልቅ ዜና ይሆናል'' ብለዋል። ''የቫይታሚን ዲ እንክብሎች እጅግ ዝቅተኛ በሆነ ዋጋ የሚገኙ ናቸው፤ በተጨማሪም የጎንዮሽ ጉዳታቸው ዝቅተኛና በቀላሉ መገኘት የሚችሉ ናቸው። ወረርሽኙን ለመዋጋት እየተሰራ ያለው ዓለማ አቀፍ ሰራ በደንብ ሊያግዝ ይችላል'' ምንም እንኳን የቫይታሚን ዲ እንክብሎችን መውሰድ ለጤና ጠቃሚ ቢሆንም ከህክምና ባለሙያዎች ምክር ውጪ መውሰድ ግን የጎንዮሽ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል ባለሙያዎቹ ገልጸዋል።
UNK
null
8e83cdb5c20ec43dc3f35cf5b7f49328
7c9ab5157c60f1b6af5dd62c4b34431c
የሰኔ 16ቱ ጥቃት ተጠርጣሪ ተስፋዬ ኡርጌ ላይ ፍርድ ቤት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጠ
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተፈጸመውን ቦምብ ጥቃት በማሰተባበር፣ በመምራትና ለቦምብ ፍንዳታ የሚሳተፉ አካላትን በመመልመል የተጠረጠሩት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ባልደረባ በነበሩት አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ጉዳይ ላይ ፍርድ ቤት የአንድ ሳምንት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጥቷል። • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድን ለመግደል በመሞከር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ቀጠሮ ተጠየቀ • የዓለምፀሐይ፣ የፍስሃ እና የካሳሁን አዲስ ተስፋ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ አንደኛው የወንጀል ችሎት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ የፈቀደው ፖሊስ አስር ተጨማሪ ቀናት ምርመራውን ለማጠናቀቅ ፍርድ ቤቱን ከጠየቀ በኋላ ነው። ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ በሦስት ቀናት አሳጥሮ ነው ሰባት ቀናት የፈቀደው። ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል በአቶ ተስፋዬ ኡርጌ ቤት የተገኘው ቦምብ ሰኔ 16/2010 ዓ.ም ጥቃት ከተፈፀመበት ቦንብ አንፃር የቴክኒክ ምርመራ ውጤቱ እንዲቀርብ ያዘዘ ቢሆንም ፖሊስ የምርመራ ውጤቱ ባለመጠናቀቁ ውጤቱን ለማቅረብ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል። ፍርድ ቤቱም የምርመራው ሂደት ስላለበት ደረጃ ማብራሪያ የጠየቀ ሲሆን ፖሊስ የመጨረሻ የቴክኒክ ምርመራ ውጤቱን አጠናቆ በቀጣይ ቀጠሮ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ተጠርጣሪውም በጉዳዩ ላይ ፍርድ ቤቱ ተደጋጋሚ የምርመራ ጊዜ በመስጠቱ ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ መጠየቁን ተቃውመዋል። ፍርድ ቤቱ ምርመራውን እያካሄደ ያለው ፖሊስ የምርመራውን ውጤት ለጥቅምት 12/2011 ዓ.ም እንዲቀርብ በማሳሰብ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
UNK
null
ccf1e2f9b70b9c3fdb154b3ebd88f373
920b69677d386ec12359eab36d37558b
ፌስቡክ መቀመጫቸውን በግብጽ አድርገው በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠረ መልዕክት የሚያስተላልፉ ገፆችን መዝጋቱን አስታወቀ።
ማኅበራዊ ሚዲያ፡ ፌስቡክ መቀመጫቸውን ግብጽ አድርገው 'ኢትዮጵያ ላይ አነጣጥረዋል' ያላቸውን አካውንቶች ዘጋ\nእነዚህ ገጾች እና አካውንቶች ራሳቸውን ለማስተዋወቅ 525 ሺህ ዶላር ወይንም 21 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር አውጥተዋል ኩባንያው እነዚህ ገጾች የተዘጉበትን ምክንያት ሲገልፅ የውጭ አገራት ጉዳይ ውስጥ አለመግባት የሚለውን ፖሊሲ በመጣሳቸው እንዲሁም እውነተኛ ያልሆነ ዘመቻ ውስጥ በመሳተፋቸው እንደሆነ ገልጿል። ፌስቡክ ይፋ ባደረገው ሪፖርት ላይ "ግብጽ ተቀምጠው በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በቱርክ ላይ ያነጣጠሩ 17 የፌስቡክ አካውንቶችን፣ ስድስት ገጾችን እንዲሁም ሦስት የኢንስታግራም አካውንቶች አጥፍተናል" ብሏል። ድርጅቱ ይህንን ያስታወቀው፣ በዚህ ዓመት መጋቢት ወር ላይ የተቀናጀ ሐሰተኛ ባህሪያት በሚል ባወጣው ሪፖርት ላይ ነው። ፌስቡክ በዚህ ሪፖርቱ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ በመጋቢት ወር ውስጥ የደረሰበትን ግኝት ይፋ አድርጓል። ግብጽ መቀመጫቸውን አድርገው ኢትዮጵያ ላሉ ተከታዮች መልዕክት ከሚያስተላልፉ ገፆች መካከል አንደኛው "በኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ትችት የሚያቀርብ" እንደነበር ፌስቡክ አስታውቋል። እነዚህ ገጾች እና አካውንቶች ራሳቸውን ለማስተዋወቅ 525 ሺህ ዶላር ወይንም 21 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ማውጣታቸውንም ገልጿል። ኢትዮጰያ፣ ግብጽ እና ሱዳን ከሕዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት ጋር ተያይዞ ውጥረት ውስጥ መሆናቸው ይታወቃል። ከቀናት በፊት ሦስቱ አገራት በአፍሪካ ሕብረት አደራዳሪነት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኪንሻሳ ያደረጉት ምክክር ያለስምምነት ተጠናቅቋል። ቱርክ በበኩሏ አሁን ስልጣን ላይ ከሚገኘው የግብጽ አስተዳደር ጋር ያላት ግንኙነት መልካም የሚባል አይደለም። በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያም ሆነ ከግብጽ መንግሥት የተሰማ ምንም ነገር የለም። ፌስቡክ ምን አለ? ይህ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች ያሉት እና ትልቁ የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት የሆነው ፌስቡክ የማኅበረሰቡን አጀንዳ እና አመለካከት ለመቀየር የተቀናጀ ዘመቻ በፌስቡክ እና እርሱ በሚቆጣጠራቸው ሌሎች ማኅበራዊ ሚዲ መድረኮች ላይ በሚደረጉ ዘመቻዎች ለመቆጣጠር እየሰራ መሆኑን አስታውቋል። በመጋቢት ወር ውስጥ ደርሼባቸዋለሁ ብሎ ካጠፋቸው መካከል በሌሎች አገሮች ያሉ ተከታዮችን ዒላማ አድርገው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ገፆች እንደሚገኙበት በሪፖርቱ አመልክቷል። በዚሁ በተገለፀው ወር ውስጥ በ11 አገራት ተቀምጠው "ሐሰተኛ ዘመቻ" ሲያሰራጩ ደርሼባቸዋለሁ ያላቸውን 14 ኔትወርኮችን ማጥፋቱን ገልጿል። ፌስቡክ ትኩረታቸውን ካሉበት አገር ውጪ በማድረግ ሐሰተኛ ዘመቻ ሲያሰራጩ ከነበሩ ኔትወርኮች መካከል አንዱ መቀመጫው ግብጽ ውስጥ እንደነበር ተገልጿል። በእነዚህ ገጾች ላይ ምን ተጻፈ? ፌስቡክ ከእነዚህ ኔትወርኮች ጀርባ ያሉት ግለሰቦች እውነተኛ እንዲሁም ሐሰተኛ አካውንቶችን በማቀላቀል በመጠቀም፣ ስማቸውን ጭምር የሚቀየይሩ ነበሩ ሲል አስታውቋል። በተጨማሪም እነዚህ ገጾች ተከታዮቻቸው ያሉበት አገራት የሚገኙ ለማስመሰል የሞከሩ ሲሆን፤ በተለይም እነዚህ ገፆች በ2020 የበጋ ወራት በስፋት ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ፌስቡክ አስታውቋል። እነዚህ ገፆች ተከታዮቻቸው ባሉባቸው አገራት የሚነገሩ ቋንቋዎች ማለትም በአማርኛ፣ በአረብኛ እና የቱርክ ቋንቋን በመጠቀም ዜናዎች እና ፖለቲካዊ ክስተቶችን ሲያቀርቡ ነበር። "ስለግብጽ መንግሥትና እንዲሁም ስለ ሱዳን እና እስራኤል ሁለትዮሽ ግንኙነቶች መልካም ነገሮች በሌላ በኩል ደግሞ የቱርክን የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ እና የኢትዮጵያ አባይ ግድብ ላይ ትችቶችን ሲያቀርቡ ነበር። "ከእነዚህ ገፆች ጀርባ ያሉ ሰዎች ማንነታቸውን እንዲሁም ቅንጅታቸውን ለመደበቅ ቢጥሩም ባደረግነው ምርመራ እና ክትትል ግብጽ ውስጥ የሚገኝ ቢ ኢንተራክቲቭ የተሰኘ የማርኬቲንግ ኩባንያ ጋር ትስስር...
UNK
null
fb8e6dca3a3aab66513772b751b2b538
330f6255fed126cdbca906501466d1d6
የፖለቲካ ተንታኙ ቪዲዮ ኮንፈረንስ ላይ ብልቱን ሲነካካ በመታየቱ ይቅርታ ጠየቀ
የፖለቲካ ተንታኙ ጄፍሪ ቱቢን በሲኤንኤን ቴሌቪዥን በመቅረብም ጥልቅ የሕግና ፖለቲካ ትንታኔዎችን በመስጠት ይታወቃል። ጄፍሪ ቱቢን 60 ዓመቱ ሲሆን መቼ ለታ ዙም በተሰኘ የኢንተርኔት ቪዲዮ ጥሪ ላይ እያለ ነው ስህተት የፈጸመው። ድርጊቱ ያበሳጨው ኒውዮርከር መጽሔት ከሥራ አግዶታል። የአሜሪካ ምርጫ 15 ቀናት በቀረበት በአሁኑ ወቅት ጄፍሪ በሚዲያዎች ላይ እጅግ ተፈላጊው ተንታኝ ነበር። ጄፍሪ ካሜራ የጠፋ መስሎት ነው ድርጊቱን የፈጸመው። ድርጊቱን በቅድምያ ላጋለጠው ቫይስ ኒውስ ጄፍሪ እንደተናዘዘው ‹‹ድርጊቱን ያደረኩት ካሜራ የጠፋ መስሎኝ ነው፤ ቀሽም ሥራ ነው የሰራሁት፤ አፍሪያለሁ›› ብሏል። ጄፍሪ ለቤተሰቡ ለጓደኞቹና ለባልደረቦቹ ከፍ ያለ ይቅርታን ጠይቋል። የዙም ቪዲዮ ማብሪያና ማጥፊያውን እንደተዘጋ የገመተው ጄፍሪ በዚህ የሥርጭት ልምምድ ወቅት ብልቱን ሲነካካ ነበር። ቫይስ ኒውስ ጄፍሪ ድርጊቱን ሲፈጽሙ ያዩትን እማኞቹን ጠቅሶ ነው ዜናው ለአደባባይ ያበቃው። ነገሩን እስክንመረምር ድረስ ጄፍሪን ከሥራ አግደናዋል ብሏል ኒውዮርከር። ጄፍሪ ለታዋቂው ሲኤንኤን ጣቢያም ዋና የሕግ ተንታኝ ነው። ሲኤንኤን በበኩሉ ጄፍሪ ትንሽ ለራሴ ጊዜ እፈልጋለሁ ብሎናል፤ በሥርጭቶቻችን ላይ ተመልሶ ለመቅረብ ጊዜ ይፈልጋል። ይህንንም ፈቅደንለታል ሲል መግለጫ አውጥቷል። ጄፍሪ በሕግና ፖለቲካ ዙርያ በተለይም ከዶናልድ ትራምፕ ጋር በተያያዘ በርካታ መጻሕፍትን ለኅትመት አብቅቷል።
UNK
null
cb2de230dff88720a44f1f6b566da91e
c0e0848c4603f6680e047dd4dfe68023
ከጥቅምት 24/2013 ጀምሮ ወታደራዊ ግጭቶች በተካሄደባት በትግራይ ክልል ዕዳጋ ሓሙስ አንዲት ሴት ልጅ ረዘም ለቀናት ወሲባዊ ጥቃት ከተፈፀመባት በኋላ ማህጸንዋ ባእድ ነገሮች ገብቶበት ተጥላ መገኘቷ ተሰማ።
በትግራይ የወሲባዊ ጥቃት ተጎጂዎችን የሚያክሙ ባለሙያዎች ትግል\nይህች ተጠቂ ቁጥራቸው በርከት ያለ የኤርትራ ወታደሮች አካባቢው ወደሚገኘው ወታደራዊ ካምፕ በመውሰድ ለቀናት እንደደፈሯት በአዲግራት ሆስፒታል የሚገኘው የህክምና ታሪኳ ያስረዳል። በመጋቢት ወር ወደ አዲግራት ሆስፒታል ስትመጣ "ማህጸንዋ ውስጥ የነበሩ ባእድ ነገሮች ለማስወጣት ስሞክር ከአቅሜ በላይ ሆነ" የሚለው መጀመሪያ ያያት ዶክተር አታኽልቲ ስዩም ነው። በመሆኑም ሌላ ሐኪም እንዲያያት ግድ ሆነ፤ አንድ የማህፀንና ጽንስ ሐኪም ተጠርቶም በቀዶ ጥገና እንዲወገዱ አደረገ። ዶክተር አታኽልቲ "ይህ አሰቃቂ ክስተት መቼ ከአእምሮዬ እንደሚወጣ አላውቅም" በማለት እያለፈበት ያለውን ሥነ ልቦናዊ ጫና ያስረዳል። እሷም የነርቭ ችግር አጋጥሟት በመቀለ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የጤና ክትትል እየተደረገላት ይገኛል። "...ብዙ ተደራራቢ ወሲባዊ ጥቃት የደረሳቸው ሴቶች ታሪክ ስሰማ ውዬ ወደ ቤት ስሄድ፤ ምን እንደምረግጥና ምን እንደምናገር አላውቅም" ትላለች በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል ስር በሚገኘው የዋንስቶፕ ሴንተር የምትሰራው ነርስ ሙሉ። እነዚህ የህክምና ባለሙያዎች በየቀኑ የሚያስተናግዷቸው ተደፍረው የመጡ ሴቶች ተመሳሳይ ታሪክ አላቸው። የተመድ ሰብዓዊ ዕርዳታ ሃላፊ ማርክ ሎውኮክ ለፀጥታው ምክር ቤት ወሲባዊ ጥቃት በትግራዩ ግጭት እንደ ጦርነት መሳሪያ አገልግሏል ብለዋል። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካው አምባሳደር ዋሺንግተን "በመድፈር እና ጭካኔ በተመላባቸው ወሲባዊ ጥቃቶች ደንግጣለች" ሲሉ ተናግረው ነበር። የደረሰባቸው ስቃይ ከብዶባቸው መፈጠራቸውን የጠሉ፣ ጥቃቱ ባሳደረባቸው ሥነ ልቦናዊ ጫና ተረብሸው "ሰው አይፈልገኝም፣ በህይወት መኖር የለብኝም፣ ሞት ይሻለኛል" የሚሉ ተጠቂዎች ቁጥራቸው ቀላል አለመሆኑን የሕክምና ባለሙያዎቹ ይናገራሉ። የታካሚዎቻቸው ቀልብ አረጋግተው፣ ታካሚዎቻቸው አዲስ ህይወት እንዳለ ተስፋ እንዲያደርጉ ጥረት ማድረግ የሐኪሞቹ ኃላፊነት ከሆነ ወራቶች መቆጠር ጀመረዋል። እነዚህ የሕክምና ባለሙያዎች በቂ የህክምና መሳሪያና መድኃኒት በሌለበት፣ የሰው ኃይል እጥረት ባለበት ሁኔታ በመቶዎች የሚቆጠሩ የተደፈሩ ሴቶችና እናቶች ሲያስተናግዱ ይውላሉ። በአዲግራት ሆስፒታል ከአንድ ዓመት በላይ ሲያገለግል የቆየው ዶክተር አታኽልቲ እስከ አሁን ድረስ ከ140 በላይ ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ማከሙን ይናገራል። ይሁን እንጂ ይህ ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ ስለሚመጣ በዚያው ልክ ሥነ ልቦናዊና ማኅበራዊ ጫናውን እየበረታበት እንደመጣ ያስረዳል። "በየቀኑ የምሰማውና የማየው ጉዳይ ስለሆነ፣ በየቀኑ ራሴን ያመኛል፣ ጭንቀት አለብኝ፣ ምግብ አልበላም፣ ራስን የመጣልና በሆነ ነገር ያለመደሰት ሁኔታ ይታይብኛል" ይላል። እንደ ዶክተር አታኽልቲ ከሆነ እስከ አሁን ድረስ ከ258 በላይ ሴቶች ጾታዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው በመግለጽ አዲግራት ሆስፒታል ለሕክምና መጥተዋል። ዶ/ር አታኽልቲ ካስተናገዳቸው ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች መካከል በእድሜ ትንሿ 12 ዓመት ሲሆናት፣ ትልቋ እድሜ ደግሞ የ89 ዓመት አዛውንት ይገኙባቸዋል ይላል። "አብዛኛዎቹ እናቶች ናቸው፤ የ70 ዓመት የካህናት ባለቤቶች፣ ቆራቢ እናቶች አሉ። የደረሰባቸው ሲናገሩ እንባቸው ይቀድማቸዋል። ይህን ሳይ ሁሉም ነገር ያስጠላኛል" ሲል ይናገራል። በትግራይ ካሉ ከተሞች ሁሉ መቀለ ከተለያዩ አካባቢዎች በተሻለ የህክምና አገልግሎት የሚገኝባት ከተማ ናት። በአይደር ሪፈራል ሆስፒታልና በመቀለ ሆስፒታል የሚታከሙ ከመቀለና ሌሎች የትግራይ አካባቢዎች የመጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተጠቂዎች ይገኛሉ። እስከ አሁን በአይደር ሆስፒታል ወደሚገኘው የጾታዊ ጥቃት ሰለባ ማዕከል (ዋን ስቶፕ ሴንተር) ከ335 በላይ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች...
UNK
null
fe78e25a5d03af1758bdfb088d8c3182
875e9d19078cc918a9ddb1ed4e21734f
በርካቶች የኮሮናቫይረስ ምልክት ታይቶባቸው፣ ሐኪም ቤት መሄድ ሳይጠበቅባቸው በሳምንታት ውስጥ ሊያገግሙ ይችላሉ። ነገር ግን ለማገገም የግድ ሕክምና ማግኘት የሚያስፈልጋቸውም አሉ።
ኮሮናቫይረስ ለምን ከ50 ዓመት በላይ የሆኑ ወንዶችን ያጠቃል?\nእድሜያቸው ከ70 የዘለለ እና ህመም ያለባቸው ሰዎች ለበሽታው የበለጠ ተጋላጭ ናቸው። ኮሮናቫይረስ እድሜያቸው በ50ዎቹና በ60ዎቹ ክልል ያሉ ወንዶችን በብዛት ሲያጠቃ ተስተውሏል። በሽታው እነሱን ብቻ ያጠቃል ማለት ባይሆንም እስካሁን ጎልቶ የታየው በዚህ እድሜ ክልል ላይ ነው። በእድሜ የገፉ ወንዶች ለምን በቫረይሱ ይጠቃሉ? ተመራማሪዎች ለዚህ ጥያቄ እርግጠኛ መልስ የላቸውም። ከዩናይትድ ኪንግደም የተገኘ መረጃ እንደሚያሳየው፤ በፅኑ የታመሙ ሰዎች አማካይ እድሜ 60 ነው። አብዛኞቹ ደግሞ ወንዶች ሲሆኑ፤ እንደ ልብ ህመም ያለ በሽታ ያለባቸውና ከመጠን ያለፈ ውፍረት የገጠማቸው ናቸው። • ቻይና ከኮሮናቫይረስ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ በቅርብ የታዘበው ኢትዮጵያዊ ዶክተር • ቻይና ዉሃንን ከፍታ ስዊፌ ከተማን ለምን ዘጋች? በዚያው አገር ከሞቱት 647 ሰዎች 44ቱ ከ45 ዓመት እስከ 65 ናቸው። ይህም ካጠቃላይ ቁጥሩ 7 በመቶ ነው። ሴቶችም ይሁን ወንድ አዛውንቶች የመሞት እድላቸው ከወጣቶች ቢበልጥም፤ የወንድ አዛውንቶች የመሞት እድል በየትኛውም እድሜ ካሉ ሴቶች ይልቃል። ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ቻይና፣ ዉሃን የተገኘው መረጃም የሚያሳየውም ይህንኑ ነው። ሆኖም ግን ተመራማሪዎች እንደሚሉት፤ ለቫይረሱ ተጋላጭነትን ከፆታ ጋር ብቻ ማስተሳሰር አይቻልም። ሲጋራ ማጤስ እና ሌሎችም ተጋላጭ ሊያደርጉ ይችላሉ። የኖቲንግሀም ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ኢን ሆል፤ "ወንዶችን ተጋላጭ የሚያደርጋቸው ይህ ብቻ ነው ብዬ አላምንም፤ ገና ያልደረስንበት ነገር አለ" ይላሉ። • ስለኮሮናቫይረስ ሐሰተኛ መረጃ እንዳይስፋፋ ምን ልናደርግ እንችላለን? ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በልብ ህመም፣ በስኳር እና በሳምባ በሽታ ይያዛሉ። አንዳንድ ተመራማሪዎች ዘረ መል እና ሆርሞን ከበሽታው ተጋላጭነት ጋር ግንኙነት አላቸው ብለው ይገምታሉ። ሴቶች በሽታውን የመከላከል አቅም አላቸው? የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ፊሊፕ ጎልደር የሰውነት በሽታን የመከላከል አቅም (ኢምዩኒቲ) አጥኚ ናቸው። እሳቸው እንደሚሉት፤ በሴቶች እና በወንዶች መካከል በሽታን የመከላከል አቅም ልዩነት አለ። ይህ ልዩነት ጎልቶ የሚስተዋለው ደግሞ በተላላፊ በሽታዎች ላይ ነው። ሴቶች በሽታ የመከላከል አቅማቸው የበለጠ የሆነው ሁለት ኤክስ ክሮሞዞም (X chromosome) ስላላቸው እንደሆነ አጥኚው ያስረዳሉ። በእነዚህ ላይ በሽታን የሚከላከሉ ዘረ መሎች እንደሚገኙም ያስረዳሉ። በዩናይትድ ኪንግደም በየዓመቱ 600 ሺህ ሰዎች ይሞታሉ። ብዙዎቹ አዛውንቶችና የተለያየ ህመም ያለባቸው ናቸው። ከኮሮናቫይረስ ጋር ከተያያዙ ህልፈቶች ጋርም የተስተዋለው ተመሳሳይ ነገር ነው። ራስን ከበሽታው ለመከላከል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማዘውተር እና የተመጣጠነ ምግብ መመገብ ይመከራል። ሲጋራ ማጨስ ማቆምም ያስፈልጋል። ወንዶች ከሴቶች በበለጠ ሲጋራ ያጨሳሉ፣ ጨው የበዛበት ምግብ ይበላሉ፣ ቀይ ሥጋን ይመገባሉ፣ መጠጥ ይጠጣሉ፣ አትክልትና ፍራፍሬም አይመገቡም ተብሏል።
UNK
null
cf6e5ff7fbf51e71d671fd3942ee3050
a6543bf127167aa9d1c8d7519c1ce364
ማ ራዎ ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት፤ በሳምንት ለስድስት ቀናት ትሠራ ነበር።
እንቅልፍ በመቀነስ የሥራ ጫናን ‘የመበቀል’ ልማድ\nቻይና፣ ሻንጋይ ውስጥ ለሚገኝ መድኃኒት አምራች ትሠራ የነበረው ማ፤ በአጭር ጊዜ ነበር ሕይወቷ በሥራ የተዋጠው። ለመመገብ አጭር ሰዓት ብቻ ነበራት። ለመተኛትም እንዲሁ። "ከሥራ ውጪ ምንም የግል ሕይወት አልነበረኝም። ድብርት ይዞኝ ነበር" ትላለች። ሥራዋ ለግል ሕይወት ጊዜ ስላሳጥት እንቅልፏን መስዋዕት እያደረገች ለራሷ ጊዜ ለመስጠት ትሞክር ነበር። ካላት አጭር የመኝታ ጊዜ ቀንሳ ዜና ማንበብ፣ ቪድዮ ማየት ጀመረች። ብዙዎች እንደ ማ እንቅልፍ ትተው የተለያየ ተግባር ያከናውናሉ። ቀናቸው በሥራ ስለሚዋጥ ከምሽት ውጪ ክፍተት አያገኙም። ምሽት ላይ ከመተኛት ይልቅ ጊዜ በማጣት ሳቢያ ያልሠሩትን ነገር ያገባድዳሉ። ጋዜጠኛዋ ዳፊን ኪ ሊ "ቀናቸውን ባሻቸው መንገድ ማሳለፍ ያልቻሉ ሰዎች ማታ ከመጠን በላይ በማምሸት ለማካካስ ይሞክራሉ" ስትል ትዊተር ላይ ጽፋ ነበር። ጽሑፉን ከ4,500 በላይ ሰዎች ወደውታል። አንድ ሌላ ሰው ደግሞ "ቀኖቼ በኔ ሳይሆን በሌሎች ቁጥጥር ሥር ናቸው። ምሽቱ ግን የእኔ ነው" ሲል ጽፏል። በእንግሊዘኛ 'revenge bedtime procrastination' ይባላል። የሥራ ጫና የሚበዛባቸው ሰዎች ለእንቅልፍ ጊዜ ሲያገኙ ከመተኛት ይልቅ የተለያየ ሥራ ይሠራሉ። መጽሐፍ ያነባሉ፣ ቲቪ ያያሉ፣ ከሰዎች ጋር ያወራሉ ወዘተ. . . እንቅልፍን መበቀል እንደማለት ነው። እንቅልፍ ለምን እምቢ ይለናል? በቂ እንቅልፍ አለማግኘት የጤና ቀውስ ነው። እአአ 2019 ላይ በ12 አገሮች የተሠራ ጥናት እንደሚያሳየው ከ11,000 በላይ ሰዎች መተኛት ከሚገባቸው ሰዓት ባነሰ 6.8 ሰዓት ብቻ ይተኛሉ። በየቀኑ በአማካይ ስምንት ሰዓት መተኛት ይመከራል። አንዳንዶች መተኛት የማይችሉት ስለሚጨነቁ ወይም በዙሪያቸው ያሉ ነገሮች ስለሚረብሿቸው ነው። አብላጫውን ቁጥር የሚይዙ ሰዎች የማይተኙት ግን በሥራ ጫና ወይም በትምህርት ምክንያት ነው። ቻይና የተሠራ ጥናት ከ1990ዎቹ ወዲህ የተወለዱ ሰዎች በአግባቡ እንደማይተኙ ያሳያል። በተለይም በግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋሞች የሚሠሩ እምብዛም አይተኙም። የ33 ዓመቷ ጉ ቢንግ የምትሠራው ዲጂታል ኤጀንሲ ውስጥ ነው። ከሌሊት ስምንት ሰዓት በፊት አትተኛም። እሷ ብቻ ሳትሆንም ጓደኞቿም ከእኩለ ሌሊት በኋላ ነው የሚተኙት። ጉ ልተኛ ብትል እንኳን አምሽታ መሥራት ስላለባት መተኛት አትችልም። ለእንቅልፍ ጊዜ ስታገኝ ደግሞ የራሷን ሥራ መሥራት ስለምትጀምር ሳትተኛ ትቀራለች። "ጊዜዬን መሥሪያ ቤቱ ቀምቶኛል። ያለኝ ጊዜ ከሥራ ውጪ ያለው ሰዓት ብቻ ነው። ስለዚህ እንቅልፍ ትቼ የተሰረቅኩትን ሰዓት አካክሳለሁ" ትላለች። በሥራና በግል ሕይወት መካከል መስመር ጠፍቷል በሼፈልድ ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቦና መምህርቷ ሲያራ ኬሊ፤ በሥራ እና በግል ሕይወት መካከል ያለው መስመር እየጠፋ ነው ይላሉ። አንድ ሰው ከሥራ ባልደረባው ጋር በማንኛውም ጊዜ ይነጋገራል። ይህ ግንኙነት ደግሞ ሥራና የግል ሕይወትን እያደበላለቀ ነው። ሥራ ሲበዛ የመዝናኛ ጊዜን እንደሚቀንስ እሙን ነው። መዝናኛ ጊዜ ለማግኘት ብሎ እንቅልፍን መስዋዕት ማድረግ ግን ጤናማ እንዳልሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ዘለግ ላለ ጊዜ እንቅልፍ ማጣት ለተለያየ የአዕምሮ ህመም ያጋልጣል። የሥነ ልቦና መምህርቷ ሲያራ ሰዎች መዝናኛ ሰዓት የግድ ማግኘት አለባቸው። የሥራ ጫና መዝናኛ ሰዓት ሲያሳጣቸው እንቅልፍ ትተው የሚዝናኑትም ለዚያ ነው። "ሠራተኞች መንፈሳቸውን የሚያዝናኑበት መንገድ ሊያገኙ ይገባል" ሲሉ አሠሪዎች ጉዳዩን እንዲያስቡበት ይመክራሉ። የሠራተኞች መብት ላይ የሚሠሩት የማኅበረሰብ ባለሙያ ሂውንግ ቹንግ፤ ሠራተኞች የእንቅልፍ እንዲሁም የመዝናኛ ሰዓት በሚያሳጣቸው መንገድ ሥራ ሊደራረብባቸው...
UNK
null
cb1e948a3086421969aaf77f7f2f869e
f73a68c6881245ad00ea9b65a09d7e90
የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ሳንቃ በር፣ እሜት ይጎጎ እና ግጭ የተባሉት የፓርኩ ክፍሎች ከመጋቢት 19/2011 ዓ.ም አመሻሽ ጀምሮ እየተቃጠለ ይገኛል። ዛሬም እሳቱ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር አለመዋሉንና አሁንም ጭስ እንደሚታይ የብሔራዊ ፓርኩ ዋና ኃላፊ አቶ አበባው አዛናው ለቢቢሲ ገልፀዋል።
340 ሔክታር የሚሸፍነው የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በእሳቱ ጉዳት ደርሶበታል\nኃላፊው በተለያዩ መገናኛ ብዙህንና በማህበራዊ ሚዲያዎች በአካባቢው በረዶ በመዝነቡ እሳቱ ሙሉ ለሙሉ መጥፋቱን በተመለከተ የተሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ መሆኑን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ኃላፊው አክለውም እሳቱ ከተነሳበት የፓርኩ ክፍል በተቃራኒ ባለ ቦታ ትንሽ ካፊያና ደመና በመታየቱ እርሱ ወደ ቃጠሎው ቦታ ይመጣ ይሆናል በሚል ተስፋ የተሰራጨ መረጃ ሳይሆን እንደማይቀር ገልፀዋል። • አደጋ የተጋረጠበት የአፄ ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት "እሳቱ እንደ አየር ፀባዩ እየተለዋወጠ ደመና ሲሆን የመቀዝቀዝ ፀሐይ ሲሆን ደግሞ ታፍኖ የቆየው እንደገና የመነሳት ሁኔታዎች ይታያሉ" ብለዋል አቶ አበባው። በዚህም ምክንያት ስጋት መኖሩን ገልፀው ሰዎች የማይደርሱባቸው ቦታዎች አሁንም እሳት እንደሚታይ ተናግረዋል። ይሁን እንጂ ከተለያዩ አካባቢዎች ግለሰቦችና የፀጥታ ኃይሎች ወደ አካባቢው በማምራት እሳቱን በውሃና በቅጠል እንዲሁም በአፈር ለማጥፋት ቢሞክሩም በፓርኩ የመልከዓ ምድር አቀማማጥ የተነሳ መድረስ የማይቻልባቸው ቦታዎች ላይ ደርሰው ለማጥፋት አለመቻሉን አስረድተዋል። እሳቱን ለማጥፋት ራቅ ካሉ ቦታዎች የሚመጡ ሰዎችም ቦታው ተራራማ በመሆኑ በድካምና በውሃ ጥም ተንገላተው ስለሚደርሱ በሚፈለገው መጠን የማጥፋት ሥራውን ለማከናወን አስቸጋሪ ሆኗል። • ጣና ሐይቅ የተጋረጡበት ፈተናዎች በየዓመቱ እንዲህ ዓይነት የእሳት አደጋዎች እንደሚያጋጥም የሚናገሩት ኃላፊው የዘንድሮው ግን ከፍተኛ ውድመትን ያስከተለና ሰፊ እንደሆነ ተናግረዋል። እስካሁን 340 ሔክታር የሚሸፍነው የፓርኩ ክፍል ውድመት እንደደረሰበት ለማወቅም ተችሏል። ኃላፊው እንደገለፁት ቃጠሎው የደረሰባቸው ቦታዎች የምኒልክ ድኩላና ሌሎች ድኩላዎች እንዲሁም የቀይ ቀበሮና የተለያዩ የዱር እንስሳቶች የሚኖሩበት አካባቢ ነው። ይሁን እንጂ ተሳቢ እንስሳት ካልሆኑ በስተቀር በእሳቱ ምክንያት በዱር እንስሳት ላይ ያጋጠመ ጉዳት እንደሌለ ገልፀውልናል። በብሔራዊ ፓርኩ የሊማሊሞ ሎጂ ሥራ አስኪያጅና አስጎብኝ ሽፈራው አስራት በበኩሉ በአካባቢው ዝናብ አለመዝነቡን ጠቅሶ እዚያ አካባቢ ያለው ማሕበረሰብ በንቃት እየተከታተለና እየጠበቀ እንደሆነ ይናገራል። "ዛሬ ያለው ሁኔታ የሚያሰጋ ቢሆንም እሳቱ ጠፋ ሲሉት እየተነሳ ስለሆነ፤ ለዕይታ ግልፅ ያልሆኑ ቦታዎች በመኖራቸው ጠፍቷል ብሎ መደምደም አይቻልም" የሚለው አቶ ሽፈራው ከ15 ቀናት በፊት የእርሱ መዝናኛ ቦታ የሚገኝበት የፓርኩ ክፍል ላይ እሳት ተነስቶ እንደነበር ያስታውሳል። መዝናኛ ቦታው አሁን ቃጠሎ ካጋጠመው የፓርኩ ክፍል በ200 ሜትር ርቀት ላይ በመገኘቱ "በፓርኩ የሚገኙ እንስሳቶች ሲራወጡ ማየት በራሱ ያማል" ይላል። • የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ሊመለስ ነው ሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበ የዓለም ቅርስ እንጂ የአንድ አካባቢ ብቻ ሐብት አይደለም የሚለው ሽፈራው "አባቴ የፓርክ ሰራተኛ በመሆኑ ፓርኩን ከ25 ዓመታት በላይ አውቀዋለሁ፤ ፓርኩ ከተፅዕኖ ነፃ ሆኖ አያውቅም" ሲል ያክላል። ለዚህም የህዝብ ብዛት መጨመር፣ የኤሌክትሪክ ዝርጋት፣ የመንገድ ግንባታና ሌሎች ምክንያቶችን ይጠቅሳል። እርሱ እንደሚለው ከዚህ ቀደም በዓለም የቅርስ መዝገብ ለአደጋ ከተጋለጡ ቦታዎች አንዱ ሆኗል ተብሎ ተመዝግቦ ነበር። ከዚያም በተደረገ ጥረት ከዝርዝር ሊወጣ እንደቻለ ያስታውሳል። እንዲህ ዓይነት የእሳት አደጋዎችን የመቆጣጠር ኃላፊነት የማን ነው? በቅርቡ በባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፤ አሁን በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰቱ የእሳት አደጋዎችን የማጥፋቱ ኃላፊነት ለሕዝብና ለፀጥታ ኃይሎች የተተወ ነው ያስብላል። ታዲያ በፌደራል ደረጃ እንዲህ አይነት አደጋዎችን የሚቆጣጠረው...
UNK
null
205d8589b135994a393318fb2112bccd
527c5187b7875d56dd6a49545330b2d2
''የአንድ ቤተሰብ አባላት ግድያ'' በቤኒሻንጉል ክልሏ ያሶ ከተማ
ህዳር 11 ቀን 2011 ማታ ከሶስት ሰዓት በኋላ ታጣቂዎች የቤተሰብ አባላቱን በጥይት ገድለው ቤታቸውንም እንዳቃጠሉ በጥቃቱ ባለቤታቸውንና የባለቤታቸውን ወንድሞች ያጡት የስምንት ልጆች እናት ወ/ሮ ልኪቱ ተፈራ ይናገራሉ። "መጀመሪያ ተኩስ ከከፈቱብን በኋላ ቤት ውስጥ ጭድ ጨምረው እሳት ለኮሱብን። እኔና ልጆቼ በጓሮ በር በኩል አመለጥን። ሌሎቹ ግን እዚያው ተቃጠሉ" በማለት ሁኔታውን ያስታውሳሉ። • "ጥፍር መንቀል ሕጋዊ አይደለም ስንለው ብሔሩ ውስጥ ለመደበቅ ይሞክራል" ጠ/ሚ ዐብይ • የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አመፅን በፎቶ ልጃቸው አቶ ወጋሪ ፈይሳ በመኖሪያ ቤታቸው በወቅቱ ሃያ አንድ የቤተሰብ አባላት እንደነበሩና ቤታቸውም ፖሊስ ጣቢያ አቅራቢያ በመሆኑ ደህንነት ተሰምቷቸው እንደነበር ይናገራል። ነገር ግን ያልጠበቁት ነገር መከሰቱንና በተፈጠረው ነገርም ህፃናት ልጆች ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ እንዳሉም ይገልፃሉ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙሳ አህመድ ከተማው ውስጥ ግድያ ስለ መከሰቱ መረጃ እንዳላቸው ነገር ግን ዝርዝር ጉዳዮችን እንደማያውቁ ገልፀዋል። ከጥቃቱ የተረፉ የቤተሰቡ አባላት ሸሽተው የተጠለሉበት አዋሳኝ የምሥራቅ ወለጋ ሃሮ ሊሙ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጋሮማ ቶሎሳ ግድያው ስለመፈፀሙ ማረጋገጫ እንዳላቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። "አባቴ ፈይሳ ዲሳሳ፣ ወንድሙ ዲንሳ ዲሳሳን ጨምሮ ስምንት የአጎቶቼ ልጆችን አጥተናል። ግድያው በጣም አሰቃቂ ነበር" ይላሉ አቶ ዋጋሪ። • በኢትዮጵያ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያን ወደ ፅዮን ውሰዱን ተማፅኖ • "የኖርዌይ ፓስፖርቴን መልሼ ኢትዮጵያዊ መሆን እችላለሁ" አቶ ሌንጮ ለታ በተመሳሳይ እለት የቤተሰብ አባላቱን ግድያ ጨምሮ በያሶ ከተማ በተፈፀመ ጥቃት አርባ የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን ኗሪዎችና የአዋሳኝ ወረዳ አስተዳዳሪው ቢናገሩም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊው አቶ ሙሳ ግን አስር ሰው ብቻ ስለመገደሉ መረጃ እንዳላቸው ይገልፃሉ። ሆኖም ግን ጉዳዩን በሚመለከት ተጨማሪ መረጃ እንደሚያስፈልጋቸው "መንገድ በመዘጋቱ ነገሮችን በቅርበት ማጣራት አልቻልንም" በማለት ተናግረዋል። አቶ ሙሳ እንደሚሉት የረቡዕ ጥቃት ከመፈፀሙ ከጥቂት ቀናት በፊት ሁለት የመንግሥት ሰራተኞች ተገድለዋል። አርብ እለትም ደግሞ በካማሼ ሌሎች ሦስት ሰዎች መሞታቸውንም ገልፀዋል። በያሶ ጥቃቱን የፈፀሙት ታጣቂዎች ከመሆናቸው በዘለለ ስለታጣቂዎቹ እስካሁን ምንም የተረጋገጠ መረጃ እንደሌለ አቶ ሙሳ ይናገራሉ። 'ያፈነገጡ የኦነግ ታጣቂዎች' ለአካባቢው ስጋት እየሆኑ እንደሆነ አቶ ሙሳ ቢናገሩም ያነጋገርናቸው ኗሪዎች እና የአዋሳኝ ወረዳ ሃላፊዎች ግን በአካባቢው የኦነግ ታጣቂ እንደሌለ ገልፀዋል። በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ አራት የካማሺ ዞን ሃላፊዎች አሶሳ ከተማ ስብሰባ ቆይተው ወደ ካማሺ በመመለስ ላይ ሳሉ በተከፈተባቸው ተኩስ ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በተፈጠረ ግጭት ብዙዎች መገደላቸውንና ወደ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ከቀያቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል። በአሁኑ ወቅት ግን ነገሮችን ለመቆጣጠር በያሶ ከተማ ፌደራል ፖሊስ፤ በካማሽ ደግሞ መከላከያ ሠራዊት እንደገባ አቶ ሙሳ ገልፀዋል።
UNK
null
2d83e159d14a22548bf9775775d16e5d
50a46b8269c9bede2785e8602ee96070
ሩዋንዳ ለነፍሰጡር እናቶች የሚጠቅምና በጋራ የሚደረግ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንደጀመረች ተገለጸ።
በሩዋንዳ ለነፍሰጡር እናቶች የሚሆን የስፖርት እንቅስቃሴ ተጀመረ\nለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቱ በተካሄደው በዚህ የነፍሰጡር እናቶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ላይ የተሳተፉ ለቢቢሲ እንደተናገሩት መደሰታቸውንና ባለስልጣናትም ስፖርታዊ እንቅስቃሴው እንዲቀጥል እንዲያደርጉ ጠይቀዋል። በዋና ከተማዋ ኪጋሊ ውስጥ በተካሄደው የመጀመሪያው የስፖርት እንቅስቃሴ ውስጥ ከ100 በላይ ነፍሰጡር እናቶች የተሳተፉ ሲሆን አላማውም የነፍሰጡር ሴቶችን አካላዊ ሁኔታን በተመለተ ያለውን የተሳሳተ አመለካከት ለመለወጥ መሆኑን አዘጋጆቹ ተናግረዋል። • ፊደል ያልቆጠሩት ኢትዮጵያዊት የቀዶ ህክምና ባለሙያ • በጀርባቸው የሚተኙ ነፍሰጡሮች ህይወት የሌለው ልጅ እየወለዱ ነው አገር በቀል መንግሥታዊ ያልሆነው ድርጅትና ስፖርታዊ እንቅስቃሴውን ያስተባበረው መሪ ኔልሰን ሙካሳ እንደገለጹት፤ በርካታ ሩዋንዳውያን አንዲት ሴት ስታረግዝ ከሁሉም አይነት አካላዊ እንቅስቃሴዎች መቆጠብ አለባት ብለው ያምናሉ። "ነፍሰጡር እናት እንቅስቃሴ የማታደርግ ከሆነ ለራሷና ለተሸከመችው ልጇ ደህንነት በጣም አደገኛ ነው" ብለዋል ሙካሳ። በስፖርታዊ እንቅስቃሴው ላይ ተሳታፊ ከነበሩት ነፍሰጡር እናቶች መካከል አንዷ ሊብሬ ኡዊዜይማና ለቢቢሲ እንደገለጸችው በእርግዝናዋ ጊዜ ፈጽሞ አካላዊ እንቅስቃሴ አድርጋ አታውቅም። "ስላልለመድኩት በጣም ደክሞኝ ነበር፤ ነገር ግን ከሌሎች ነፍሰጡር ሴቶች ጋር አካላዊ እንቅስቃሴን በማድረጌ በጣም ደስተኛ ነኝ" ብላለች። የሰባት ወር እርጉዝ የሆነችው ሩትም ሌሎች ተመሳሳይ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ መሳተፍ እንደምትፈልግ ተናግራለች። • የሴቶች የቆዳ ክሬሞች የደቀኑት አደጋ "በጣም ጥሩ ነገር ነው፤ ልምምድ አድርጌያለሁ። ዘና የማለት ስሜት ፈጥሮብኛል፤ በተጨማሪም የጽንሱ እንቅስቃሴም ደስ የሚል ስሜትን ፈጥሮብኛል" ስትል የተሰማትን ገልጻለች። በሩዋንዳ መዲና ኪጋሊ ውስጥ የማህጸንና ጽንስ ሃኪም የሆኑት ዶክተር ጂያን ኒይሪንክዋያ ወደ ግል ክሊኒካቸው የሚመጡትን ሁሉም ነፍሰጡር እናቶች ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ይመክራሉ። "የእግር ጉዞ፣ ዋናና ሰዎነትን ማፍታታት ምንም አይነት አሉታዊ ተጽዕኖ በእርጉዝ ሴቶች ላይ የለውም" ይላሉ ዶክተር ጂያን። የስፖርታዊ እንቅስቃሴው አስተባባሪዎች በዝግጅታቸው ላይ ለታደሙ እርጉዝ ሴቶች የሚሆኑና ምንም አይነት የጎንዮሽ ውጤት የሌላቸውን የእንቅስቃሴ አይነቶችን መምረጣቸውን ገልጸዋል። ጨምረውም ወንዶች በዚሁ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
UNK
null
54c2dad0272fae24cbfe7390e285de15
d01be0da977637f0671ed4c789bd0e0b
ሰሞኑን ባልተወለዱ ልጆች ላይ የሚከናወን የአከርካሪ ቀዶ ጥገና የብሔራዊ ጤና ሽፋን አካል ሊሆን እንደሆነ የእንግሊዝ የጤና ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ባልተወለዱ ልጆች ላይ የሚከናወን የአከርካሪ ቀዶ ጥገና የእንግሊዝ የብሔራዊ ጤና ሽፋን አካል ሊሆን ነው\nቀዶ ጥገናው ልጆቹ በማህፀን ላይ እያሉ የአከርካሪን ህዋሳት መጠገን የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል። ይህም የመራመድ ችሎታቸውን ለማሻሻልና በህፃናት ላይ ከሚከሰቱ የአከርካሪ ችግሮች ጋር ተያይዘው የሚመጡ የጤና እክሎችን ለማሻሻል ያስችላል ተብሏል። ባልተወለዱ ህፃናት ላይ የሚደረገው የአከርካሪ ቀዶ ጥገና በብሔራዊ የጤና ሽፋን ካገኙት መካከል ሲሆን ከሚያዝያ ጀምሮም ተግባራዊ ይሆናል። •ሞባይል ለኢትዮጵያ እናቶችና ህፃናት ጤና •አርበኞች ግንቦት ሰባት ፈርሶ አዲስ ፓርቲ ሊመሰረት ነው በእንግሊዝ በየዓመቱ 200 የሚሆኑ ህፃናት ከአከርካሪ ችግሮች ጋር ተያይዞ የሚወለዱ ሲሆን፤ ይህም በቀሪው ህይወታቸው የእግር መሸማቀቅን እንዲሁም የመማር ችግሮችን እንደሚያስከትል ባለሙያዎች ይናገራሉ። ከዚህ ቀደም ህክምናው የሚሰጠው ልጆቹ ከተወለዱ በኋላ የነበረ ሲሆን፤ በማህፀን ላይ እያሉ መሰጠቱ ለረዥም ጊዜ ጤናቸውን ከማሻሻሉ በተጨማሪ መንቀሳቀስ እንደሚያስችላቸው ተገልጿል። ባልተወለዱ ልጆች ላይ የሚደረገው የአከርካሪ ቀዶ ጥገና ለመጀመሪያ ጊዜ በእንግሊዝ ላይ የተከናወነው በዚህ ዓመት ሲሆን፤ በለንደን በሚገኝ የዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ውስጥ በማህፀን ላይ ባሉ ሁለት ልጆች ላይ ነው የተካሄደው። በቀደመው ጊዜም በማህፀን ላይ እያሉ ህክምናውን ለማግኘት ወደ ውጭ ሀገራት ይጓዙ ነበር ተብሏል። በህፃናት ላይ የሚከሰተው የአከርካሪ ችግር በምን እንደሚመጣ በግልፅ ባይታወቅም የፎሊክ አሲድ እጥረት ተጋላጭነቱን እንደሚጨምር ባለሙያዎች ይናገራሉ። "ምንም እንኳን በማህፀን እያሉ የሚደረገው ቀዶ ጥገና ለሁሉም አይነት እርግዝና የማይመከርና እንዲሁም የአከርካሪ የጤና እክልን ሙሉ በሙሉ ይፈውሳል ባይባልም የብዙ ህፃናት የጤና ሁኔታ ስለሚያሻሽል ዜናውን በይሁንታ ነው የተቀበልነው" በማለት ቻሪቲ ሻይን የተባለው ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ኬት ስቲል ይናገራሉ።
UNK
null
02f804b36749d33822ef20da775d3205
f8e79b10893a51edbc7f5abd85e72ed2
በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚዎች ላይ የታሪፍ ጭማሪ ለማድረግ አስፈላጊው ሂደት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን ሲያስታውቅ፤ ማሻሻያው ዝቅተኛ የኃይል ተጠቃሚዎችን እንደማይነካ ባለስልጣኑ ገልጿል።
በኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ ላይ ጭማሪ ሊደረግ ነው\nይህንን ለቢቢሲ የተናገሩት የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጌታሁን ሞገስ ሲሆኑ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪው በተለያዩ ደረጃዎች አልፎ ተቀባይነት ሲያገኝ ተግባራዊ እንደሚሆን ተናግረዋል። አቶ ጌታሁን የታሪፍ ጭማሪ ማድረግ ያስፈለገበትን ምክንያት ሲያብራሩ፤ ለመጨረሻ ጊዜ የታሪፍ ጭማሪ ተደርጎ የነበረው ከ12 ዓመታት በፊት እንደነበረ አስታውሰው ''በየዓመቱ ከ10-15 በመቶ ድረስ የዋጋ ግሽበት ነበር፤ የውጪ ምንዛሬ ዋጋ ላይም ከፍተኛ ለውጥ አለ" ብለዋል። እንደዳይሬክተሩ "ከዚህ በተጨማሪ መስሪያ ቤቱ እስከ 60 በመቶ የሚሆኑ የካፒታል ዕቃዎችን ገዝቶ ነው የሚያስገባው በውጪ ምንዛሬ ነው። ከዚህ በተጨማሪ መስሪያ ቤቱ በስፋት የሚጠቀምባቸው ብረት እና የምህንድስና ዕቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ስላለ የዋጋ ማሻሻያ እንደናደርግ ግድ ብሎናል።'' ይላሉ። • የብርሃን ዋጋ ስንት ነው? • ኢትዮ-ቴሌኮም፡ አንድ ወደፊት ሁለት ወደኋላ? • በሞባይልዎ የኢንተርኔት ወጪ ተማረዋል? ይህ ጭማሪ ሳይሆን ማስተካከያ ነው የሚሉት ዳይሬክተሩ ''መስሪያ ቤታችን በቂ ገንዘብ ከተጠቃሚዎች መሰብሰብ ባለመቻሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ላይ ተደጋጋሚ ቅሬታን ሲያስነሳብን ነበር'' ብለዋል። ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያዊያን ለኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚጠይቁት ገንዘብ አነስተኛ እንደሆነ የሚናገሩት አቶ ጌታሁን፤ ''በሌሎች ሃገራት በየሦስት እና አራት ዓመቱ የዋጋ ማሻሻያ ማድረግ የተለመደ ነው እኛ ሃገር ግን ላለፉት 12 ዓመታት አልተደረገም'' ይላሉ። ብሔራዊ የኤሌትሪክ ታሪፍ ተግባራዊ ከመደረጉ በፊት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጎ የሚሰጡ ግብረ መልሶችን ካካተተ በኋላ የተጠቃለለ የውሳኔ ሃሳብ ለሚመለከተው የመንግሥት አካል ቀርቦ ይጸድቃል እንደሚፀድቅ አቶ ጌታሁን ለቢቢሲ ተናግረዋል። አዲሱ ታሪፍ መቼ ወደ ሥራ ሊገባ እንደሚችል ለቀረበላቸው ጥያቄም ትክክለኛ ቀኑን መናገር እንደማይችሉ ነገር ግን አዲሱ ታሪፍ በአስቸኳይ ወደ ሥራ እንዲገባ የኢነርጂ ባለስልጣን ፍላጎት መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል። ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉት የመስሪያ ቤቱ ደንበኞች ከፍጆታ መጠናቸው አንጻር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች በመሆናቸው፤ በእነዚህ ደንበኞች ላይ የሚጣል ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንደማይኖር ያስረዱት አቶ ጌታሁን፤ ከፍተኛ የኤሌትሪክ ፍጆታ የሚጠቀሙ አነስተኛ ኃይል የሚጠቀሙትን እንዲደግፉ የሚያደርግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለውን አሰራር እንደሚዘረጋ ተናግረዋል።
UNK
null
606cd50491060561c2e74b9aa3cdf032
f1971a6d60f8b6eef07d6a19085a8131
ብዙዎች ለአውደ ዓመት አብዝተው ይመገባሉ። ለገና ዶሮ፣ ክትፎ፣ ጥብስ፣ ድፎ ዳቦ. . . በልተው በቀኑ ማገባደጃ ላይ ከመጠን ያለፈ ጥጋብም ይሰማቸዋል። ሆኖም ግን በበዓሉ ማግስትም ብዙ ከመብላት ወደኋላ አይሉም።
ብዙ መመገብ ለምን ያስርበናል?\nሰዎች ብዙ መብላት የሚያስከትለው ጥጋብ ጫና ቢፈጥርባቸውም ነገም፣ ከነገ ወዲያም አብዝተው ይመገባሉ። ለመሆኑ የሰው ልጆች ብዙ ከበሉ በኋላ የሚራቡት ለምን ይሆን? ጥናቶች እንደሚያሳዩት፤ ብዙ መብላት ረሀብን አይገታም፤ እንዲያውም ረሀብ ይቀሰቅሳል። የሰው ሆድ ሲራብና ሲጠግብ የተለያየ መጠን ይይዛል። ሆድ ለምግብ መፈጨት ሂደት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ይኮማተራል። ረሀብ ሲሰማን ሆድ ምግብ ለመቀበል ዝግጁ ስለሚሆን ይሰፋል። በእርግጥ መብላት ሆድን ይለጥጣል የሚለው አባባል እውነት አይደለም። ሆድ በተፈጥሯዊ ባህሪው ይጠባል፤ ይሰፋልም። ሆዳችን ከአንድ እስከ ሁለት ሊትር የመያዝ አቅምም አለው። ሰዎች ቢወፍሩም ቢቀጥኑም፣ ቢረዝሙም ቢያጥሩም የሆዳቸው መጠነ ስፋት ተመሳሳይ ነው። ሰው ሲራብ ገርሊን የተባለ ሆርሞን በሰውነቱ፣ ኤንፒዋይ እና ኤጂፒራ የተባለ ሆርሞን ደግሞ በአእምሮው ይሰራጫል። ስንራብ የሚያሳውቁን፣ ስንጠግብ የሚያረኩንም እነዚህ ዝውውሮች ከሌሎች ሆርሞኖች ጋር ተደማምረው ነው። ገርሊን የተባለው ሆርሞን በቀጭን ሰዎች ሲበዛ በወፍራም ሰዎች አካል ውስጥ ደግሞ አናሳ ነው። • ምግብ ወሲብን የተሻለ ያደርጋል? • የአገልግል ምግብ አምሮዎታል? • ምግብ ቤት ውስጥ ቀለበት አስረው የበርካቶችን ቀልብ የሳቡት ጥንዶች ሆድ መራቡን ለአእምሮ ሆርሞን በመላክ መልዕክት ያስተላልፋል። ሰውነታችን፤ በቀን ውስጥ በዘልማድ ለምግብ የተመደቡ ሰዓታትንና የረሀብ ስሜት ያስተሳስራል። ስለዚህ ምሳ ብንበላም የእራት ሰዓት ሲድርስ ይርበናል። አንድ ሰው ሁልጊዜ ፎቴ ላይ ሲቀመጥ ቆሎ የሚበላ ከሆነ፤ ሰውነቱ ፎቴና ቆሎን ያዛምዳቸዋል። ሰውየው ሁሌ ፎቴ ላይ ሲሆን ቆሎ ሊያምረውም ይችላል። ተመራማሪ ካሮላይን ቫን ዴን አከር እንደሚሉት፤ በአጭር ጊዜ ከመጠን በላይ መመገብ አሳፋሪ ልማድ ተደርጎ ቢወሰድም፤ የሰውነትን ፍላጎት በቀላሉ መግታት ያስቸግራል። ስለ ምግብ መዓዛ፣ ጣዕም እንዲሁም ከተበላ በኋላ ያለው ሀሴት ሲታሰብ፤ ሰዎች ምግብ ያምራቸዋል። አንዳንድ አይነት ስሜቶች ሰዎች ምግብ እንዲያሰኛቸው ያደርጋሉ። ተመራማሪዋ እንደሚሉት፤ ሰዎች በመጥፎ ስሜት ሲዋጡና ሲደክማቸው አብዝተው ይበላሉ። ደስታ፣ ከወዳጅ ዘመድ ጋር መገናኘትም እንዲሁ ከምግብ ጋር የሚተሳሰሩበት ወቅትም አለ። • ለሰው ልጅ ምርጡ ምግብ እንቁላል ይሆን? • ልጆችዎ ጤናማ ምግብ እንዲመገቡ ማድረጊያ መላዎች • ምግብ ማብሰልና ማጽዳት የቤት ውስጥ ጥቃቶችን ለመቀነስ ካሮላይን ቫን ዴን አከር፤ ሰዎች ከመጠን በላይ የመመገብ ልማዳቸውን እንዲተዉ ለማድረግ፤ አንዴ ጥሩ ምግብ መብላት በቀጣይ ቀናትም ያንኑ ምግብ ደጋግሞ ከመመገብ ጋር መያያዝ እንደሌለበት ማሳየትን ያካትታል ይላሉ። ከወዳጅ ዘመድ ጋር ሳሉ ብዙ የሚበሉ ሰዎች፤ በዚያው ቀን ወይም በቀጣዩ ቀን በድጋሚ መራባቸው ብዙም አያስገርምም። ዳግመኛ የሚራቡት የሆዳቸው መጠን ስለሰፋ ሳይሆን፤ ከወዳጅ ዘመዶች ጋር መገናኘትን ከመብላት ጋር አያይዘው ስለሚያስቡ ነው። ለምሳሌ በገና በዓል ማግስት አንድ ሰው ዶሮ ወጥ ወይም ጥብስ ቢሸተው፤ ለአውደ ዓመት ከቤተሰቡና ጓደኞቹ ጋር የበላው ምግብና የነበረው አስደሳች ቆይታ ትውስ ይለዋል። ስለዚህም ሰውነቱ እንደ አዲስ ምግብ ለመቀበል ዝግጅት ያደርጋል።
UNK
null
247f4e3c2961eef83f8fc93179b0bb27
594ff933a8d8899b6a3960fc3f986fdf
የአማራ እና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላለፉት 10 ወራት ስንወያይባቸው ነበሩ ባሏቸው ጉዳዮች ላይ መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል።
ኦሮማራ ፡ የአማራና የኦሮሞ ፓርቲዎች ስምምነት ተሳታፊዎች ምን ይላሉ?\nአቶ በለጠ ሞላ እና አቶ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ውይይቱ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ህዳር እና ጥቅምት ወር አካባቢ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ተከስቶ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ጠቅላይ ሚንስትሩ የኦሮሞና የአማራ የፖለቲካ ፓርቲዎችን በመሰብሰብ የመፍትሔ ሃሳብ እንዲመጣ ውይይቶች መጀመራቸውን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር አቶ በለጠ ሞላ ተናግረዋል። መንግሥት ውይይቱ በማመቻቸት ከሁለቱም ብሔሮች የመድረኩ አዘጋጆች ተመርጠው ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ከእዚህ አንጻር የሚያስማሟቸውን ነጥቦች እየለዩ የማያስማሟቸውን ደግሞ ለጊዜው ወደ ጎን በማስቀመጥ 10 ነጥቦች ላይ መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል። "ከመጀመሪያው የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ውይይት በኋላ ታኅሳስ ላይ ትልቅ ውይይት አድርገን ሁላችንም የአቋም መግለጫ አውጥተን እርሱን መነሻ አድርገን፣ ቀጣዮቹን ውይይቶች አካሂደናል" ይላሉ አቶ በለጠ። በአጠቃላይ 10 የሚጠጉ የውይይት መድረኮች ተዘጋጅተው እንደነበር የተናገሩት አቶ በለጠ "አዘጋጆች ቀድመው የምንወያይበትን አጀንዳ እየላኩልን በተያዘው አጀንዳ ላይ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ነው ውይይቱ የተካሄደው" ብለዋል። ከተደረሱት ስምምነቶች በተጨማሪ እንደእዚህ አይነት የፖለቲካ ባሕል በኢትዮጵያ ውስጥ መተግበር መጀመሩ በራሱ ቀላል ትርጉም የሚሰጠው አለመሆኑን አቶ በለጠ ይገልጻሉ። "የተስማማንባቸውን ነጥቦች ሁላችንም ወደንና ፈልገን ያመጣናቸው ናቸው፤ ስለዚህ ለተግባራዊነታቸው ሁላችንም መጣር አለብን፤ የአዳራሽ ስምምነት በቂ አይደለም። ከሁሉም በላይ ደግሞ መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ማስተግበር ይኖርበታል" ብለዋል። ይህ ታሪካዊ ኃላፊነት በመሆኑና ብዙ የተደከመበትም ስለሆነ ሁሉም ስምምነቶች በሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድ ይተገበራሉ የሚል እምነት መኖሩን የተናገሩት አቶ በለጠ፣ መንግሥትንም የመወትወት እና ግፊት የማድረግ ሥራ እንደሚሰሩ አመልክተዋል። ፓርቲያቸውም ስምምነቶቹን ለማክበርና ለተግባራዊነታቸው ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጸዋል። ከተሳትፎ አንጻር በአብዛኛው ሁሉም ፓርቲዎች ተሳታፊ እንደነበሩ ገልጸው፣ የአማራ እና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲዎችም በዝርዝሩ ውስጥ መኖራቸውን ያስታውሳሉ። ከፖለቲካ ፓርቲዎች በተጨማሪ ሙህራን እና ሌሎች ይመለከታቸዋል የተባሉ ባለድርሻ አካላትም የውይይት መድረኩ ተሳታፊ ነበሩ። ከመጋቢት በፊት በነበሩት መድረኮች እያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ እስከ 25 ሰው በመላክ ውይይት ተካሂዷል። በመጀመሪያዎቹ መድረኮች ብዙ ሃሳቦች ያለገደብ መነሳታቸውን የሚያስታውሱት አቶ በለጠ በቀጣይ ደግሞ ሃሳቦችን በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ በመለየት "ቅድሚያ የምንሰጠውንና የተስማማንበትን እየለየን፣ 10ሩ ላይ ተስማምተናል። እኛም እነሱም ያልተስማማንባቸው ብዙ ሃሳቦች አሉ፤ በቀጣይ ልንስማማባቸው እንችላለን፣ ባንስማማ እንኳ ሁለታችንም ግማሽ መንገድ እንሄዳለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን" ብለዋል። "እኛ እንደ ድርጅት ብዙ ሥራዎችን ብንሰራም ከሁለት ዓመት ያልዘለለ እድሜ ያለን ነን። በዚህ ደረጃ መወያየታችንና በጋራ ጉዳዮቻችን ላይ ተወያይተን የሚያግባባ ስምምነት ላይ መድረሳችን ተደማጭነታችን ማደጉንና ለሰላም የምንከፍለው ዋጋ ከፍተኛ መሆኑን የሚያሳይ ነው" በማለት አብን የነበረውን ሚና ይናገራሉ አቶ በለጠ። በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የዓለም አቀፍና ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳን፤ ስለምን የአማራና የኦሮሞ ብሔር ላይ የተመሰረቱ ፓርቲዎች በዚህ ጉባዔ ላይ እንዲሳተፉ ተፈለገ ስንል ጠይቀናቸው ነበር። ጉዳዩ ኦሮሞና አማራን ብቻ የሚመለከት ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ የሚመለከት ነው ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።...
UNK
null
c2b8798d9734371bdfa430d4c00a05ee
3d86e387eb9c55b98c21584182a1a402
በአወዳይ በመንግሥት ደጋፊዎች እና ተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ
አወዳይ በኦሮሚያ ክልል በድሬ ዳዋ እና ሐረር ከተሞች መካከል ትገኛለች። ዛሬ ጠዋት (የካቲት 12/2012) የጠቅላይ ሚንስርት ዐብይ መንግሥት እና ፓርቲን ለመደገፍ የከተማዋ ነዋሪዎች አደባባይ የወጡ ሲሆን፤ በተቃራኒው ደግሞ የጠቅላይ ሚንስትሩን መንግሥት በመቃወም መፈክር እየሰሙ የወጡ ሰዎች እንደነበሩ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። አንድ ስሙ እንዳይገለጽ የፈለገ የፖሊስ ባልደረባ ለቢቢሲ እንደተናገረው "ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይን ለመደገፍ ሰዎች ሰልፍ ወጡ። ከዛ ለምን ለድጋፍ ወጣችሁ የሚሉ ሌሎች ሰዎችም መውጣት ጀመሩ። ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትሩን የሚያወግዝ መፈክር በማሰማት ድንጋይ መወርወር ጀመሩ" በማለት የግጭቱን አጀማመር ያስረዳል። በድንጋይ ተመተው እና በዱላ ተደብድበው ጉዳት የደረሰባቸው ብዙ ሰዎች መኖራቸውን የፖሊስ አባሉ ተናግረዋል። ይህ የፖሊስ ባልደረባ እንደሚለው ከሆነ፤ በሁለቱ ወገኖች መካከል የተከሰተውን ግጭት ለመበትን ፖሊስ በርካታ ጥይት ወደ ሰማይ መተኮሱን ተናግረው፤ በፖሊስ ኃይል በተተኮሰ ጥይት ጉዳት የደረሰበት ሰው ስለመኖሩ የማውቀው የለም ብለዋል። ሌላው የከተማዋ ነዋሪ "ባለፉት ቀናት የአከባቢው የመንግሥት ባለስልጣናት 'ለጠቅላይ ሚንስትሩ ድጋፋችሁን ለመግለጽ ሰልፍ ውጡ' እያሉ ነዋሪዎችን ሲያስጨንቁ ነበር" ይላል። ይህ የአወዳይ ከተማ ነዋሪ እንደሚለው ከሆነ ዛሬ ጠዋት ላይ ሰዎች ለድጋፍ ሲወጡ እነሱን የሚቃወሙ ሌሎች ሰዎችም አደባባይ መውጣት ጀመሩ። "በዚህ መካከል ከየት መጡ ሳይባል በርካታ የጸጥታ ኃይል አባላት ከተማዋን ወረው ግርግር ተፈጠረ ከዚያም ወደ ግጭት ተገባ" በማለት ይናገራል። ይህ የከተማዋ ነዋሪ እንደሚለው ከሆነ ድጋፍ ለመስጠት አደባባይ ወጡ የተባሉት ሰዎች ወደው እና ፍቅደው ሳይሆን በደረሰባቸው ጫና ነው ይላል። ቢቢሲ በሠልፉ ከተካፈሉ ሰዎች ነበረ ስለተባለው ጫና ለማረጋገጥ ጥረት ቢያደርግም አልተሳካለትም:: በዚህም 'ለምን ያለ ፍላጎታችሁ ድጋፍ መስጠት አስፈለጋችሁ' ከሚሉ ሰዎች ጋር መጋጨታቸውን ያስረዳል። ይህ ነዋሪ እንደሚለው ከሆነ የጸጥታ ኃይሎች በሰዎች ላይ ድብደባ ፈጽመዋል። ሌላው የአከባቢ ነዋሪ ግጭቱ የተከሰተው ጠቅላይ ሚንስትሩን ለመደገፍ በወጡ እና እነሱን በተቃወሙ መካከል መሆኑን ያረጋግጣል። "መንገድ ዝግ ነበር። አሁን ላይ መኪኖች በመከላከያ እየታጀቡ ነው እያለፉ ያሉት" ሲል ያለውን ሁኔታ ያስረዳል። በዛሬው ዕለት (የካቲት 12 2012) በከተማዋ ስለተከስተው ነገር ከአካባቢው ባለስልጣናትና ከፖሊስ ለማጣራት ቢቢሲ ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም ለጊዜው ሳይሳካ ቀርቷል:: በተከሰተው ግጭት ሳቢያ በሰውና በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ቢነገርም በትክክል ለማረጋገጥ አልተቻለም።
UNK
null
01ab0ad0490e2bae80359b7ad9a39630
21602eb65a56807d7616dfbd281fb81e
በተለይም ከንግስት ሳባ ታሪካዊው የእየሩሳሌም ጉብኝትና በእየሩሳሌም ከሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ገዳማት ጋር በተያያዘ ብዙዎች እየሩሳሌምን ያውቋታል።
እየሩሳሌም ለምን የኢትዮጵያዊያን ህልም ሆነች?\nደጋግመውመም በአእምሯቸው ይስሏታል። ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያውያን በቡድን በቡድን እየሆኑ ወደ እየሩሳሌም ይሄዱ እነደነበር የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። ዛሬ ደግሞ በተለያዩ የጉዞ ወኪሎች አማካኝነት በርካቶች ወደ እየሩሳሌም እየሄዱ ነው። እየሩሳሌም የብዙ እናቶች አባቶችና ወጣቶች ህልም ነች። "ህይወቷን ሙሉ ስለ እየሩሳሌም እየሰማች ስለኖረች እየሩሳሌምን ማየት ለእናቴ ትልቅ ነገር ነበር።ይህን ህልሟን ማሳካት ደግሞ ለእኔም እነደዚያው ነው" የሚለው ሄኖክ ፀሀዬ ኑሮውን በአሜሪካ ካደረገ ጥቂት አመታት ተቆጥረዋል። ወደ አሜሪካ ሲሄድ ይህን ፍላጎታቸውን እንደሚያሳካ ለእናቱ ቃል ገብቶላቸው ነበር። ነገር ግን እሱ ቃሉን ጠብቆ ባለፈው አመት እናቱ ወደ እየሩሳሌም ሊሄዱ ባሉበት ወቅት አባቱ ከዚህ ዓለም በመለየታቸው እቅዱ ሳይሳካ ቀረ። ሀዘን ውስጥ ቢሆኑም የእናቱ እየሩሳሌምን የመጎብኘት ህልም ግን ያው እንዳለ ነበር። ስለዚህም እናቱን ለመጭው ገና ወደ እየሩሳሌም ለመላክ በዝግጅት ላይ ነው። እናቱም ጉዞውን በጉጉት እየጠበቁ መሆኑን፤ ለእናቱ ይህን በማድረጉ ደግሞ እሱም ከመጠን ባለፈ መልኩ መደሰቱን ይናገራል። የአሜሪካ ለእየሩሳሌም በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና መስጠትን በሚመለከት ያለውን አስተያየትም ሰንዝሯል። እንደ አውሮፓውያኑ በ1917 የተደረገውንና ለእስራኤል መፈጠር መሰረት የሆነውን የባልፎር ስምምነት በመጥቀስ ያ ለዘመናት ያከራከረ ምድር ከመጀመሪያውም የፍልስጤም ነው ብሎ እንደሚያምን ይናገራል። ስለዚህም ዛሬ ላይ "ምእራብ እየሩሳሌም ለእስራኤል ፤ምስራቅ ደግሞ ለፍልስጤም መሆን እንዳለበት አምናለሁ"ይላል። ጋዜጠኛና በመንፈሳዊ ኮሌጅ መምህር የሆነው ሄኖክ ያሬድ ደግሞ "ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ከሃይማኖት፣ ከታሪክ፣ ከባህልና ከቅርስ አንፃር ለኔ ልዩ ቦታና ትርጉም አላት፡፡ አንድም በባሕረ ሐሳባችን (ዘመን አቆጣጠራችን) የምንጠቀምበት ዓመተ ምሕረት እንዲሁም ዓመተ ዓለም መነሻውና መድረሻው ከቅድስት ሀገር ጋር ይያያዛል፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጽንሰቱ እስከ ዕርገቱ የተመላለሰባት ናትና" ይላል። ከአባቱ ጋር ወደ እየሩሳሌም የሄደው ከአምስት ዓመት በፊት ለኢትዮጵያዊያንም ሆነ ለቤተ እስራኤሎቹ የዐዲስ ዓመት መጀመሩያ በሆነው በወርኃ መስከረም ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ፣ በታሪክ ትምህርቶችና በምስል፤ በመስማትም ጭምር የሚያውቃትንና የበርካታ ኢትዮጵያዊያን ሕልም እየሩሳሌምን ማየት ልዩ ስሜት እንዳሳደረበት ያስታውሳል፡፡ "ወሬ ባይን ይገባል እንዲሉ የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ ከምስልና ከንባብ ባሻገር ታሪካዊ ኩነቶች የተፈጸሙበት ሥፍራ ላይ መገኘት ምንኛ ደስ ይላል! ዕፁብን ዕፁብ ትለዋለህ እንጂ ምን ሌላ ቃል ታበጅለታለህ! እንዲል ያገሬ ሰው"ይላል ሄኖክ። ከክርስቶስ ልደት በፊት የንግስት ሳባና ንጉስ ሶሎሞን ታሪክን እንዲሁም የቀዳማዊ ምኒሊክ መወለድን በማስታወስ እነዚህ ነገሮች ኢትዮጵያን ከእየሩሳሌም ጋር እንደሚያቆራኝ ይናገራል። በተጨማሪም በእስራኤል የሚገኙት የኢትዮጵያ ገዳማት ኢትዮጵያውያንን ከእየሩሳሌም ያስተሳሰረ ሌላ ጉዳይ መሆኑን ያስረዳል። ተጓዦችን ወደ እየሩሳሌም ከሚወስዱ የጉዞ ወኪሎች መካከል ቀራኒዮ በእየሩሳሌም አንዱ ነው። ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የድርጅቱ መስራችና ስራ እስኪያጅ ናቸው። ድርጅቱ 2002 ዓ ም ላይ እነዴት ተመሰረተ? በቀዳማዊ ሐይለስላሴ ስልጣን ዘመን የተመሰረተና ወደ እየሩሳሌም ለኢትዮጵያዊያን ጉዞ የሚያመቻች ማህበር አባል ነበሩ ወ/ሮ እጅጋየሁ። አሁንም የዚሁ ማህበር አባል ናቸው። በዚህ ማህበር ወደ እየሩሳሌም ጉዞ ሲያደርጉ በነበረበት ጊዜ የኢትዮጵያዊያን ወደ እየሩሳሌም የመሄድ ፍላጎት ከፍተኛ መሆኑን ማስተዋላቸው...
UNK
null
fe651b542a1efaa7a032fdeeab606b0a
5286e7dfb4bebe2b256d08cafa2d6e76
ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት መመስረት ጉልህ ሚና ከነበራቸው መሪዎች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱት የግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ የመታስቢያ ሃውልት በአፍሪካ ሕብረት ቅጥር ግቢ ውስጥ ተመርቆ ይፋ ሆኗል።
ጃንሆይና ራስ ተፈሪያን\nአፄ ኃይለ ሥላሴ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት መመስረት ጉልህ ሚና ከመጫወታቸውም በላይ 1955 ዓ.ም የተካሄደው የህብረቱ የመጀመሪያው ስብሰባ በአዲስ አበባ እንዲካሄድ ከፍተኛ ጥረት አድረገዋል። ምንም እንኳ በ1994 ላይ የአፍሪካ እንድነት ድርጅት ወደ የአፍሪካ ህብረት የተቀየረ ቢሆንም የአንድነት ድርጅቱን በማቋቋም ላበረከቱት ሚና ሃውልቱ እንዲቆምላቸው ሆኗል። • ከተማ ይፍሩ፡ ያልተነገረላቸው የአፍሪካ አንድነት ባለራዕይ • የጌታቸው ረዳ ዕይታ፤ ስለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ • ጤፏን ለማስመለስ እየተውተረተረች ያለችው ኢትዮጵያ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት መቋቋም ጋር ብቻ ሳይሆን ከራስተፈረያን ጋር ተያይዞ ስማቸው ይነሳል። አጼ ኃይለ ሥላሴ በሌላኛው የዓለም ክፍል በሚኖሩ ሰዎች ዘንድ ይህን ያክል ተቀባይነት ያላቸው ለምን ይሆን? የሚለው የበርካቶች ጥያቄ ነው። የአፄ ኃይለ ሥላሴ ንግስናን እና የጥቁሮች የመብት ተሟጋች የነበረውን የጃማይካዊውን ማርከስ ጋርቬይ ትንቢት የሚያገናኙት ብዙዎች ናቸው። ከአፄ ኃይለ ሥላሴ ንግስናን 10 ዓመታት በፊት ጃማይካዊው የመብት ተሟጋች ማርከስ ጋርቬይ ተከታዮቹን ''ወደ አፍሪካ ተመልከቱ፤ ጥቁር ንጉስ ይነግሳል፤ የመሰጠት ዓመትም ይመጣል'' ሲል ነገራቸው። ከትንቢቱ 10 ዓመታት በኋላ ራስ ተፈሪ መኮንን የተሰኙ በኢትዮጵያ ሲነግሱ በርካቶች ትንቢቱ እውነት የመሆኑ ምልክት ነው አሉ። ከ10ሺህ ኪ.ሜ በላይ ርቀው የሚገኙት ሰዎች፤ አፄ ኃይለ ስላሴን እንደ ፈጣሪ ኢትዮጵያንም የቃል-ኪዳኗ ምድር አድርገው ወሰዱ። አፄ ኃይለ ስላሴ 1950ዎቹ መጀመሪያ ላይ ጃማይካን ጎብኝተው ነበር። በጉብኝታቸው ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ ጃማይካውያን የደመቀ አቀባበል አድረገውላቸዋል። • "ኮሜዲ፣የጤፍ ዝናብ ነው" ቤቲ ዋኖስ • ጣልያን በተሸነፈችበት አድዋ ቆንስላዋን ለምን ከፈተች? ከ1940ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በርካታ ራስተፈሪያኖች ወደ ኢትዮጵያ መትመም ጀምረው ነበር። የጃንሆይ ጉብኝትን ተከትሎም ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ጃማይካውያን ቁጥር ጨምሮ ነበር። አፄ ኃይለ ስላሴ በ1967 ዓ.ም ህይወታቸው ሲያልፍ በተከታዮቻቸው ዘንድ ግራ መጋባት ተፈጥሮ ነበር። ከዚያም ያረፈው የምድር አካላቸው ነው ተብሎ በተከታዮቻቸው ዘንድ ታመነ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ''ወደ አፍሪካ ተመልከቱ፤ ጥቁር ንጉስ ይነግሳል፤ የመሰጠት ዓመትም ይመጣል'' ብሎ የተንበየው ጋርቬይ የአፄ ኃይለ ስላሴ ተቺ ነበር። አሁንም ቢሆን አፄ ኃይለ ስላሴ ለኢትዮጵያ መልካም ነበሩ፤ አይደለም ኢትዮጵያን በድለዋል የሚሉ የሃሳብ ክፍፍሎች እንዳሉ ናቸው። የሂዩማን ራይትስ ዎች ሪፖርት በኢትዮጵያ 1966 ተከስቶ ለሁለት ዓመታት በዘለቀው እና ወደ 200ሺህ ህዝብ ላለቀበት ረሃብ አፄ ኃይለ ስላሴ ምላሽ ለመስጠት ፍላጎት አላሳዩም ሲል ይወቅሳቸዋል። በስልጣን ዘመናቸውም በተቀናቃኞቻቸው ላይ በሚወስዷቸው የማያዳግም እርምጃ ይታወቃሉ። የጣሊያን ወረራ ተከትሎ አፄ ኃይለ ስላሴ ሃገር ጥለው መሸሻቸው በማርከስ ጋርቬይ ጭምር አስወቅሷቸዋል። አፄ ኃይለ ስላሴ ከቀድሞ የጋና ፕሬዚዳንት ኩዋሜ ኑኩሩማ የአፍሪካ እንድነት ድርጅት በተቋቋመት ወቅት አዲስ አበባ ላይ። መምህሩ ዮሃንስ ወልደማሪያም (ዶ/ር) አፄ ኃይለ ስላሴ እንደ አምባገነን ነው መታሰብ ያለባቸው ሲሉ ይሞግታሉ። አፄ ኃይለ ስላሴ አርቅቀው ያጸደቁት ሕገ-መንግሥት ስልጣኑን በሙሉ በእሳቸው ቁጥጥር ሥር ያደረገ መሆኑ ይወሳል። በተቃራኒው የጃንሆይ ደጋፊዎች አፄ ኃይለ ስላሴ ድንቅ መሪ መሆናቸውን እና ኢትዮጵያን ለማዘመን የታተሩ መሪ መሆናቸውን ይገልጻሉ። ኢትዮጵያ በጣሊያን ከተወረረች በኋላ በሊግ ኦፍ ኔሽን ዓለም አቀፍ...
UNK
null
d3796f122a04b490b2be5c8f6aec8beb
80d12752556db0ba571fed80c2e38ebd
"የኤርትራ ሉዓላዊ መሬት ያልተመለሰው በህወሓት እምቢታ ነው" ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በዚህ ንግግራቸው ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ለሁለቱ አገራት ግንኙነት መበላሸት ምክንያት ስለሆነው የድንበር ጥያቄ አንስተው በተለይ በባድመ ጉዳይ ስምምነቱ እንዳይፈጸም ህወሓት እንቅፋት መሆኑን ጠቅሰዋል። "በወረራ የተያዘው የኤርትራ ሉዓላዊ መሬት ያልተመለሰው ህወሓት እምቢ በማለቱ ነው" ብለዋል ፕሬዝዳንት ኢሳያስ። ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ የተደረገው የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ስምምነት እልባት ይሰጣል የተባለውን የድንበር ጉዳይ በማስመልከት ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ትናንት ከኤርትራ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ ህወሓት በድንበሩ ጉዳይ የወሰደውን አቋም ተችተዋል። "ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተናገሩት የስምምነት ሃሳብ ሳይተገበር የባድመ የድንበር ሁኔታ እንደምናየው ድሮ ከነበረበት ደረጃም በላይ በከፋ ሁኔታ ነው ያለው። "ሕጋዊ ውሳኔ ተሰጥቷል፤ በዚሁ መሰረት ውሳኔው ተከብሮ የተወረረው ሉዓላዊ መሬት ወደ ኤርትራ መካለል ነበረበት። አሁን ግን አልተቻለም። "ለምን አልተመለሰም ያልን እንደሆነ፤ የከሰረው ስብስብ [ህወሓት] የድንበርን ጉዳይ በአንድ በኩል እንደ ማስፈራሪያና በሌላ በኩል ደግሞ እንደ መቋመሪያ ስለያዘው በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በባድመ ጉዳይ ምን ሰራን ካልን፤ ዝርዝር ጉዳይ ውስጥ ሳንገባ በአጭሩ የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል። "በአሁኑ ወቅትም ለጦርነቱ መነሻ በነበረችው ባድመ መሬት እየተሸነሸነ እየታደለ ነው" ያሉት ፕሬዝዳንቱ ይህ ደግሞ የድንበሩን ጉዳይ እልባት ላለመስጠት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል። "ለኤርትራ በተወሰነው መሬት ላይ መሬት ለማን እየታደለ እንደሆነ መረጃ አለን።" ከህወሓት በበኩሉ በአልጀርሱ ስምምነት መሰረት የተወሰነውን የድንበር ጉዳይ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ እንደሚቀበሉ ማሳወቃቸውን ተከትሎ ውሳኔውን በተመለከተ ግልጽ ምላሽ አልሰጠም። ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚንስትሩ ውሳኔውን እንደሚቀበሉ ካሳወቁ ከአንድ ዓመት በኋላ የድንበሩን ጉዳይ ለመፍታት የተሰራ የሚታይ ነገር የለም። ለኤርትራ የተወሰነው የባድመ መሬት አሁንም በኢትዮጵያ እጅ ነው የሚገኘው። "እጃችንን አጣምረን ቁጭ አንልም" ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት አስመልክተው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ "በባድመ ድንበር ብቻ ሳንታጠር፤ በኢትዮጵያ የመጣውን ለውጥ በሁሉም አቅማችን እንደግፋለን" ብለዋል። "ሰላም ሰርተህ የምታመጣው እንጂ እንደመና ከሰማይ የሚወርድ አይደለም" ያሉት ፕሬዝዳንቱ ከኢትዮጵያ ጋር የጀመሩትን የሰላም ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠረው ስምምነት ከፍተኛ ሥራ የሚጠይቅ መሆኑን በመጠቆም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረግ ማንኛውም ፖለቲካዊ ለውጥም ኤርትራን እንደጎረቤት ሳይሆን ራሷን በቀጥታ ስለሚጎዳት "እጃችንን አጣምረን ቁጭ አንልም" ብለዋል። በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ለሦስት ትውልድ የተደረገው ጦርነት "ትርጉም አልባ ነበር" በማለት ጦርነቱም የውጭ ኃይሎች ጉዳዩን ስላወሳሰቡት የመጣ ጣጣ እንደነበርም ገልጸዋል።
UNK
null
af4ad89160d7de0ca06d8f135ac9ec82
366d2c3efcf2e8409511de8fb275a771
ማንችስተር ሲቲ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለቻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ አለፈ
በትናንት ምሽቱ ጨዋታው ድንቅ አቋም ላይ የሚገኘው አልጄሪያዊው ሪያድ ማህሬዝ ሁለቱንም ግቦች ከመረብ አገናኝቷል። ፓሪስ ላይ በተካሄደው የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ማንችስተር ሲቲዎች 2 ለ 1 ማሸነፋቸው ይታወሳል። በትናንት ምሽቱ የሁለተኛ ዙር ጨዋታ ደግሞ ሲቲዎች በሜዳቸው 2 ለ 0 ፒኤስጂን በመርታት 4 ለ1 በሆነ ድምር ውጤት ነው ያሸነፉት። በትናንት ምሽቱ ጨዋታው ድንቅ አቋም ላይ የሚገኘው አልጄሪያዊው ሪያድ ማህሬዝ ሁለቱንም ግቦች ከመረብ አገናኝቷል። ፒኤስጂዎች ጨዋታው ከመካሄዱ በፊት የሚተማመኑበት ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ በጉዳት ምክንያት እንደማይጫወት ይፋ አድርገው ነበር። በጨዋታው ፒኤስጂዎች የቀድሞ ፈጣን አጨዋወታቸውን መከተል አቅቷቸው የነበረ ሲሆን ማንችስተር ሲቲዎች ደግሞ ጨዋታውን ተቆጣጥረው ነበር ያመሹት። ልክ በመጀመሪያው ዙር ጨዋታ የፒኤስጂው ኢድሪሳ ጌይ በቀይ እንደወጣው በሁለተኛው ዙር ደግሞ ከእረፍት መልስ አርጀንቲናዊው አንሄል ዲማሪያ ፈርናንዲንሆ ላይ በፈጸመው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ እንዲወጣ ዳኛው ወስነዋል። ሲቲዎች በሜዳቸው ግብ ላለማስተናገድ በጥንቃቄ ሲጫወቱ የነበረ ሲሆን አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላም ልፋታችን መና አልቀረም ብሏል። ክለቡም በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ ይጫወታል። ዛሬ በሚደረገው ሌላኛው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ደግሞ ከቼልሲ እና ሪያል ማድሪድ ይገናኛሉ። የዚህ የደርሶ መልስ አሸናፊ በፍጻሜው ማንችሰተር ሲቲን የሚገጥም ይሆናል። ቼልሲና ሪያል ማድሪድ ባደረጉት የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ በማድሪድ ሜዳ አንድ አቻ ተለይየተዋል። ማንረችሰተር ሲቲዎች በጋርዲዮላ እየተመሩ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ስኬትን እያስመዘገቡ ሲሆን ዘንድሮም ለሶስተኛ ጊዜ ዋነጫውን ለማንሳት ከጫፍ ደርሰዋል። በመጪው ቅዳሜ በፕሪምየር ሊጉ ከቼልሲ የሚያደርጉትን ጨዋታ የሚያሸንፉ ከሆነ ደግሞ የዘንድሮው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ። ማንችሰተር ሲቲ ለአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ በመድረስ ዘጠነኛው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ክለብ መሆን የቻለ ሲሆን ዋንጫውን የሚያነሳ ከሆነ ደግሞ በክለቡ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ይሆናል።
UNK
null
bce82c070d2cae1d765cfcd5e0032261
7b1e113dfc417f22a2e0477d9744e291
በሞጣ የተፈጠረው ምንድን ነው?
ሆቴሎች እንዲሆም ሌሎች የንግድ ተቋሞች ላይም ጉዳት መድረሱንም በስልክ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎቹ ገልጸውልናል። የአማራ መገናኛ ብዙሀን፤ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሰኢድ አሕመድን ጠቅሶ እንደዘገበው ትናንት አራት መስጊዶች የተቃጠሉ ሲሆን፤ የሙስሊሞች ሱቆችና ድርጅቶችም ተዘርፈዋል። 11:00 ሰዓት አካባቢ በሞጣ ጊዮርጊስ ሠርክ ጸሎት በሚደረግበት ሰዓት መነሻው ምን እንደሆነ ባልታወቀ ሁኔታ በቤተክርስቲያኑ አናት ላይ ጭስ መታየቱን የነገሩን ሞጣ ከተማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ የሆኑ አንድ ግለሰብ ይህን ተከትሎ እሳት ለማጥፋት ርብርብ ነበር ይላሉ። ቤተክርስቲያኒቱ ላይ የታየው እሳት ከጠፋ በኋላ ግን ወጣቶች በስሜት መስጊድ ወደ ማቃጠል መሄዳቸውን እኚሁ ምንጭ ለቢቢሲ አብራርተዋል። ሕዝቡ ውሃ በማቅረብ የጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቃጠሎውን መቆጣጠር መቻሉን የነገሩን ነዋሪው፤ ቤተ ክርስቲያኑ መትረፉን ተከትሎ ሰዓቱም መሽቶ ስለነበር ስሜታዊ የነበሩ ወጣቶች ከቁጥጥር ውጭ ሆነው በመስጊድ ላይ ጥቃት እንዳደረሱ ሰምቻለሁ ብለዋል። እርሳቸው ግን ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ መቅረታቸውንና ከዚያ በኋላ ስለሆነው ነገር በወሬ እንጂ በዝርዝር እንደማያውቁ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአካባቢው ሰበካ ጉባኤ በተፈጠረው ሁኔታ ላይ ነገ ማብራሪያ ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን፣ ሆኖም ግን በትክክል የጊዮርጊስ በቤተክርስቲያን የታየው እሳት ከምን እንደመነጨ በመጣራት ላይ እንደሆነም ገልጸውልናል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሙስሊሙና በክርስቲያኑ መካከል ቅራኔ እንዳልነበረና ሆኖም ግን ነባር ሙስሊሞችና ውሃቢ የሚባሉት ቡድኖች ጋር ቅራኔዎች እንደነበሩ ያስታወሱት እኚሁ ምንጭ ከዚህ በፊት በነበረ ስብሳባ "እኛን ሊያለያዩ ነው ብለው ደብዳቤ ጽፈውባቸው ያውቃሉ" ይላሉ። ይህ እንዴት ወደ እምነት ተቋማት ቃጠሎ ሊያመራ እንደቻለ ግን ያሉት ነገር የለም። • "በጎጃም ማርያም ቤተክርስቲያን ለመስጊድ 3ሺ ብር ረድታለች' ተባልኩኝ" ሐጂ ዑመር ኢድሪስ • ደቡብ ጎንደር መካነ እየሱስ ውስጥ ምን ተፈጠረ? • በዶዶላ ቤተክርስቲያናት ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ምዕመናን ስጋት ላይ ነን አሉ ሞጣ ላይ ሙስሊምና ክርስቲያኑ አንድ ቤተሰብ እንደነበረና ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ላይ የተነሳውን እሳት ለማጥፋትም ቢሆን በርካታ ሙስሊም ወንድሞች መረባረባቸውን እኚሁ ግለሰብ ገልጸዋል። "ዛሬ ራሱ ጄሪካን ስጡን ብለው እየመጡ ነበር። ሁሉም ነገር ሰላም ነበር" ይላሉ። የትናንቱ ክስተት ወጣቶች ስሜታዊ ሆነው በመሄዳቸው የተከሰተ አጋጣሚ እንደሆነ የሚናገሩት ነዋሪው፤ "መስጊድ ማቃጠሉ ታልሞበት፣ ታስቦበት የተገባ ጉዳይ አልነበረም" ሲሉ ያስረዳሉ። ነዋሪው እንደሚሉት፤ አሁን ልዩ ፖሊስ ገብቶ ሁኔታዎችን ለማረጋጋት እየሞከረ ሲሆን በተከሰተው ነገር አንድ ግለሰብ መጎዳቱን እንደሰሙና የሰው ሕይወት ግን አልጠፋም ይላሉ። በተከሰተው ነገር የሙስሊሙም የክርስቲያኑም ንብረት መጥፋቱን ገልጸው፤ "ወጣቱ በስሜት ተነሳስቶ እዚህ ውስጥ መግባት የለበትም። አሁንም ቢሆን የጋራ እምነታችንን ነገ በእርቅ እንዘጋለን። ከዛ ውጪ ግን በስሜት መሄድ ራሳችንንም ማውደም ነው" ብለዋል። የሞጣ ከተማ አስተዳደር የምክር ቤት አባል የሆኑት ሀጂ ዩኑስ ኢድሪስ፤ የቃጠሎው መንስኤው ምን እንደሆነ ግራ እንደሆነባቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል። "የተቃጠሉት በብዛት የሙስሊም ሱቆች እየተመረጡ ነው፤ አራት በአራት በተባለው ሸቀጥ ተራ ሁለት ፎቅ ሙሉ ሱቆች ተቃጥለዋል፤ ተዘርፈዋል። የሙስሊም መድኃኒት ቤቶች እና ኮንቴነሮች ተቃጥለዋል፤ ተዘርፈዋል" ብለዋል። ይህ ለምን እንደተከሰተ ግን ሳይጣራ በመላምት እንዲህ ነው እንዲያ ነው ማለት...
UNK
null
a0b99b882dced8b37b47018b71ae8455
ed8a1cca03c2b84f0c6c47131eda520d
ቦይንግ " ከእንግዲህ የሚታመን ድርጅት አይደለም" በአደጋው አባቷን ያጣችው ዚፖራ ኩርያ
ዚፖራ ከአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪ ጋር ትላንት ስትገናኝ "ቦይንግን እምነት የሚል ቃል ባለበት አልጠራውም" ስትል ተናግራለች። ቦይንግ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ ሁለት 737 ማክስ አውሮፕላኖቹ ከተከሰከሱ በኋላ፤ 737 ማክስን አግዷል። የድርጅቱን ስም ለማደስም እየተጣጣረ ይገኛል። • የኢቲ 302 የመጨረሻዎቹ ስድስት ደቂቃዎች • "ቦይንግ እኔ በሌለሁበት አባቴን ቀበረው" በአደጋው አባቷን ያጣችው ዚፓራ የቦይንግ ቃል አቀባይ በኢትዮጵያ አየር መንገድና በላየን ኤር ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች፤ ወዳጅ ዘመዶች መጽናናትን አንደሚመኙ ገልጸው፤ "ለተሳፋሪዎቻችን እና ለሠራተኞቻችን ደህንነት ቅድሚያ እንሰጣለን" ብለዋል። ዚፖራ ኩርያ፤ ቦይንግ 737 ማክስ ተገቢው ፍተሻ ሳይደረግበት ዳግመኛ እንዳይበር ለመጠየቅ ሌሎች ቤተሰቦቻቸውን በአደጋው ካጡ ግለሰቦች ጋር በመሆን የአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪን (ዩሮፕያን ሴፍቲ ኤጀንሲ) አግኝታለች። በቦይንግ ማክስ 737 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የዚፖራን አባት ጨምሮ 156 ሰዎች ሞተዋል። በላየን ኤር አደጋ ደግሞ 189 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። የአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪ ዋና ዳይሬክተር ፓትሪክ ካይ፤ ቦይንግ 737 ማክስ ለአውሮፓ በረራ ብቁ ከመባሉ በፊት ጥብቅ ክትትል እንደሚያደርጉ እንደገለጹላት ዚፖራ ተናግራለች። • ቦይንግ 737 ማክስ የአውሮፕላን ምርቱን ለጊዜው ሊያቋርጥ ነው • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ ዋና ዳይሬክተሩ፤ የአሜሪካ በረራ ተቆጣጣሪ (ኤፍኤኤ) እንዲሁም ቦይንግ ጫና ለማሳደር ቢሞክሩ እንኳን ከአቋማቸው ፈቀቅ እንደማይሉ እንደነገሯትም አክላለች። ቦይንግ፤ የአሜሪካ በረራ ተቆጣጣሪው 'ፌደራል አቪየሽን አድምንስትሬሽን' (ኤፍኤኤ)፤ ማክስ አውሮፕላኖች በሚቀጥለው ዓመት ዳግመኛ እንዲበሩ እንደሚፈቅድ ተስፋ አድርጓል። "ሊነገሩን የሚገቡ ነገር ግን የተደበቁ ብዙ ነገሮች አሉ። ታይተው እንዳልታዩ መታለፍ ያልነበረባቸው ነገሮችም አሉ። በየጊዜው ችሎት ስንሄድና ከበረራ ኃላፊዎች ጋር ስንነጋገር አደጋውን መግታት ይቻል እንደነበር ተገንዝበናል፤ የምንወዳቸውን ሰዎችም በሞት አንነጠቅም ነበር" ስትልም ተናግራለች። አዳዲስ ግኝቶች፤ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን እንደማይታመኑ እንዳሳዩዋትም ዚፖራ ገልጻለች።
UNK
null
7bcd11ed44ba836e1fd73c370da3e718
ceff82fc0e3eb4188438642c2ed729d2
ራስን ለመለወጥ የሚረዱ ምክሮችን ስናስብ ምናልባት ገበያውን የሞሉት አዳዲሶቹ መጽሐፍት ጠቃሚ ሊመስሉን ይችላሉ። ሁሌም ቢሆን ማንም ሰው ዘመናዊና አዲስ የሆኑ ነገሮችን በመጠቀም ራሱን መቀየር ይፈልጋል።
ከ400 ዓመት በፊት የተነገሩ አምስት ጠቃሚ የሕይወት ምክሮች\nነገር ግን ከብዙ ዘመናት በፊት የተጻፉ መጻሕፍት አሁን ላለንበት ዓለም ተግባራዊ መሆን ይችላሉ። 'ዘ አናቶሚ ኦፈ ሜላንኮሊ' የተባለው መጽሐፍ በአውሮፓውያኑ 1621 እንደተጻፈ ይነገራል። የዘመናዊውን ሰው አኗኗርና አስተሳሰብ ከዚህ መጽሀፍ በላይ የሚገልጽ ግን አልተገኝም። በርተን እንግሊዛዊ ቄስና ምሁር ሲሆን ከ2 ሺ ዓመታት በላይ ግሪክ ውስጥ ጥቅም ላይ ይውሉ የነበሩ ሕክምናዎችና እና ፍልስፍናዎችን አጠናቅሯል። ይህ እንግሊዛዊ ምሁርና ቄስ ከፍተኛ ድብርትን ያውቀዋል። በዚህ ጉዳይ ዙሪያም በርካታ ሃሳቦችን አስቀምጧል። ነገር ግን የበርተን የሕይወት ስራዎች በዘመናዊው ሰው ሕይወት ውስጥ ድብርትና ሀዘንን እንዴት ይረዱታል? ስኮትላንዳዊቷ ጋዜጠኛ ኤሚ ሎፕትሮት የበርተንን ስራዎች አጠናቅራ በድጋሚ በማዘጋጀት ለ21ኛው ክፍለዘመን ሰው በሚመች መልኩ አቅርባዋለች። እሷ እንደምትለው በ1620ዎቹ ሰዎች ከድብርትና ሀዘን ለመላቀቅ ይወስዷቸው የነበሩ የመፍትሄ እርምጃዎች አሁንም ድረስ ጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ ናቸው። 1. የራሳችንን የስሜት መለዋወጥ በአንክሮ መከታተል በድብርት አልያም በሀዘን ለሚሰቃይ ሰው የሚሰሙት ስሜቶች ምናልባት ያለምንም ምክንያት የሚሆኑ መስለው ሊታዩ ይችላሉ። ነገር ግን የሚሰሙን ስሜቶች የራሳቸው አካሄድ አላቸው። ድብርት ተላላፊ በሽታ እንደሆነና ምልክቶቹም ሆነ የሚያሳርፉት ጫና ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተወረስ እንደሚሄድ በርተን ያስብ ነበር። ምናልባት ነገሮችን የተመለከተበት መንገድ የተለየ ሊመስል ቢችልም በዘመናዊው ህክምናም ብቸኛው ምክንያት ባይሆንም ድብርት ከቤተሰብ የሚተላለፍ እንደሆነ ተረጋግጧል። "አንድ የቤተሰብ አባል በከባድ የድብርት በሽታ የሚሰቃይ ከሆነ መላው ቤተሰብ አብሮት ህክምናውን አብረውት እንዲከታተሉና ለራሳቸውም ነገሮችን እንዲያስተውሉ እፈልጋለሁ'' ይላሉ በቤተሰብ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩት ዶክተር ፍራንሲስ ራይስ። ነገር ግን ድብርት ከቤተሰብ ብቻ የሚመጣ ጉዳይ አይደለም። የተለያዩ ውጪያዊ ምክንያቶችም የራሳቸው አስተወዋጽኦ አላቸው። በርተን መጽሐፉን በሚያዘጋጅበት ወቅት ራሱ ላይ ያስተዋላቸውን ነገሮች ከግምት ውስጥ አስገብቷል። በየጊዜው የሚቀያየር የደስታና ሀዘን ስሜቶች በዘመናዊው የህክምና ዓለም 'ባይፖላር ዲስኦርደር' የሚባል ሲሆን በርካቶችን የሚያጠቃ ነው። በአሁኑ ጊዜ ሰዎች የሚሰሟቸውን ስሜቶች በአግባቡ መከታተልና ለምን እንደሚለዋወጡ ማወቅ ለድብርት ፍቱን መድሀኒት ተደርጎ ይወሰዳል። ምን ሲገጥመን የስሜት መለዋወጥ ውስጥ እንደምንገባ ማወቅ ከቻልን እነዚያን ነገሮች ማስወገድ ቀላል ነው። 2. የቀዝቃዛ ውሃ ጥቅም በርተን በመጽሐፉ ላይ ከብዙ ዓመታት በፊት በሌሎች ሰዎች የተጻፉ የተለያዩ ሀሳቦችን አስፍሯል። ንጹህ በሆነ ቀዝቃዛ ወንዝ ውስጥ ገላችንን መታጠብ ደግሞ በርተን ካስቀመጣቸው መፍትሄዎች መካከል አንደኛው ነው። ማንኛውም ሰው ረጅም ህይወት መኖር ከፈለገ በጣም በሚያምር ተፈጥሮአዊ ቦታ ላይ ገላን መታጠብ አንደኛው መንገድ ነው ይላል። '' በቀዝቃዛ ውሀ ምክንያት ሰውነታችን የሚሰማውን ጭንቀት መቋቋም ካስለመድነው ሌሎች አስጨናቂ ነገሮችንም መቋቋም ይማራል'' ይላሉ በዩናይትድ ኪንግደም በሚገኘው ፖርትስማውዝ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር ማይክ ቲፕተን። 3. ከተፈጥሮ አለመራቅ ተፈጥሮ ለበርተን ከፍተኛ ድብርትን ለማባረር ቁልፍ ሚና የሚጫወት ነገር ነበር። በተለይ ደግሞ በተፈጥሮአዊ ጫካ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ አይነት እጽዋት ጭንቅላታችን ዘና እንዲል እና የሚያስጨንቁትን ነገሮች እንዲረሳ የማድረግ ከፍተኛ አቅም አላቸው። በኦክስፎርድ ቦታኒክ ጋርደን ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር ሳይመን ሂሰኮክ እንደሚሉ...
UNK
null
8fadfc57c4312383b68d965d9cbd89c4
6e72d4e85e29a63568e5fb8748f2d016
ለብዙዎች ወርቃማ እድል የሆነው የዲቪ ሎተሪ
ግሪን ካርድ ሎተሪ የሚባለውን ፕሮግራም ተጠቅመው እ.አ.አ ከ1995 ጀምሮ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ቪዛ አግኝተዋል። ትላንት በኒው ዮርክ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብ በ2010 የግሪን ካርድ ፕሮግራም ባለዕጣ ሆኖ ወደ አሜሪካ መግባቱን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ፕሮግራሙን አጣጥለዋል። ባለፈው ጥር የግሪን ካርድ ሎተሪ በችሎታ፣ በትምህርት እና በመሰል የመምረጫ ሂደቶች መሰረትነት ወደሚሰጥ ዘዴ እንዲቀየር ሪፐብሊካኖች ያቀረቡትን ዕቅድ ፕሬዝዳንቱ ደግፈዋል። የዲቪ ሎተሪው ምንድን ነው? የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራሙ በአሜሪካ በስደተኝነት በቂ ድርሻን ላላገኙ ሃገራት ዜጎች በየዓመቱ 50 ሺህ ቪዛዎችን ይሰጣል። ይህ ደግሞ የአሜሪካ ዜግነትን ለማግኘትም በር ከፋች ነው። የምርጫው ሂደት በኮምፒውተር ሲሆን ቪዛ ተቀባዮች አሜሪካ ውስጥ ስፖንሰር፣ ሥራ ወይም ደግሞ ቤተሰብ እንዲኖራቸው አይጠበቅባቸውም። እንግሊዝ፣ ካናዳ፣ ሜክሲኮ፣ ህንድ እና ቻይናን ጨምሮ ባለፉት አምስት ዓመታት50 ሺህ የግሪን ካርድ የዲቪ ሎተሪ አሸናፊዎች ያሏቸው ሃገራት ዜጎች በእድሉ መሳተፍ አይችሉም። በሎተሪው ላይ ለመሳተፍ ብቸኛው መስፈርት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቅ ወይም ከዚህ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ደረጃ መያዝ ነው። አሸናፊዎች የትዳር አጋሮቻቸውን እና ታዳጊ ልጆቻቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ እንዲገቡ የሚፈቀድላቸው ሲሆን ይህ ግን በፕሬዝዳንት ትራምፕ ድጋፍ አልተሰጠውም። የዲቪ ሎተሪ ዕጩዎች በአሜሪካ ኤምባሲ በመገኘት ፊት ለፊት ቃለ መጠየቅ ማድረግ ይኖርባቸዋ። ከሽብር ጋር በተያያዘ ሪከርድ ያለባችወ አመልካቾች ዕድሉ የማይሰጣቸው ይሆናል። በዕድሉ ማን ተጠቀመ? ህጉ መጀመሪያ ላይ የአውሮፓ ስደተኞችን ቁጥር ለማብዛት ተብሎ ቢጀመርም የስደተኞችን ቁጥር ከመጨመሩም በላይ በተለይ ከአፍሪካ ወደ አሜሪካ የሚገቡትን ሰዎች ቁጥር አሳድጎታል። እንደፒው ሪሰርች ሴንተር ጥናት ከሆነ የሎተሪ ፕሮግራሙን በመጠቀም ከሰሃራ በታች ያሉ አፍሪካ ሃገራት ወደ አሜሪካ ለመግባት ችለዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ዕገዳ እንዲጣልባቸው ከሚፈልጓቸው ሃገራትም ፕሮግራሙን ተጠቅመው ወደ አሜሪካ የገቡ አሉ። እንደ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ከሆነ እ.አ.አ በ2015 ኋይት ሃውስ በጥቁር መዝገብ እንዲሰፍሩ ከሚፈልጋቸው ስድስት የሙስሊም ሃገራት ብቻ 10,500 ሰዎች ለዲቪ ቪዛ ሎተሪ ተመርጠዋል። ትራምፕ የግሪን ካርድ ሎተሪን ያስቀራሉ? ፕሬዝዳንቱ በራሳቸው ፕሮግራሙን የማስቀረት ስልጣን የሌላቸው ሲሆን የአሜሪካ ኮንግረስ አዲስ የስደተኞች ህግ እስኪያወጣ መጠበቅ ይኖርባቸዋል። ትራምፕ በሃገሪቱ ሴኔት ውስጥ በወግ አጥባቂዎች ድጋፍ ያገኘውና ግሪን ካርድን ለማስቀረት የቀረበውን ዕቅድ ይደግፋሉ። ዕቅዱ የስደተኞችን ቁጥር በግማሽ ይቀንሳል ተብሏል። ሪፎርሚንግ አሜሪካን ኢሚግሬሽን ፎር ስትሮንግ ኢምፕሎይመንት አክት የተባለው ዕቅድ እ.አ.አ. ጥር 2017 ይፋ የተደረገ እና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ድጋፍ የተሰጠው ቢሆንም በሴኔቱ ማግኘት የሚገባውን ያህል ድምጽ አላገኝም። የኮንግረሱ አባላት ስደተኞች ፕሮግራሙን መቀየር ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም በሚል ትኩረታቸውን በጤና እና በግብር ጉዳዮች ላይ አድርገዋል።
UNK
null
f103f894d0a079637ac88470e9524151
f7654cac5b6d6bec9dee77df75608e9a
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ አርብ ሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም የሕግና የፍትህ ግንዛቤ ማስጨበጫ ጉባዔ ላይ የጠቀሱት ምሳሌ መነጋገሪያ ሆኗል።
“የወ/ሮ መዓዛ አስተያየት ሕገ መንግሥታዊ አይደለም” የትግራይ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ\n• "አሁን ፍርድ ቤቶቻችን ላይ በተፅዕኖ የሚሆን ምንም ነገር የለም" መዓዛ አሸናፊ • ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር መበራከት ምንን ያመለክታል? ምሳሌው፤ በአሜሪካ በ1950ዎቹ የነጮችና የጥቁሮች የትምህርት እድልን አስመልክቶ ከጥቁሮች የቀረበውንና ፍርድ ቤት የወሰነውን ግዛቷ አልቀበልም በማለቷ በወቅቱ አገሪቷን ያስተዳድሩ የነበሩት ፕሬዚደንት ድዋይት አይዘንአወር ውሳኔውን ለማስፈፀም ኃይል መጠቀማቸውን የሚገልፅ ነበር። ይህ የፕሬዚደንቷ ንግግር የትግራይ ክልል ላይ ያነጣጠረ ነው ያሉ ወገኖች ነበሩ። በወቅቱ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የትግራይ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ አማኑዔል አሰፋ ጉባዔው የተጠራው የፍትህ አካላት፤ ፖሊስ፣ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ማረሚያ ቤትና ከፍትህና ከሕግ ዘርፍ ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ አካላት እንዲመክሩበት እንደነበር ያስታውሳሉ። በተለያየ ጊዜ በክልልም ሆነ በፌደራል ደረጃ እየተገናኙ የሚሰጠውን የፍትህና የሕግ ዘርፍ አገልግሎት እንደሚገመግሙና እቅድ እንደሚያወጡ የሚናገሩት አቶ አማኑኤል የአሁኑ መድረክ ግን ፖለቲካዊ ሃሳቦች የተነሱበት ነበር ይላሉ። • "የክልሎች ልዩ ኃይልን በተመለከተ ውይይት ያስፈልጋል" የሶማሌ ክልል ም/ፕሬዝደንት የሰብዓዊ መብት ጥሰት አለ፤ ዜጎች ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ በሰላም መስራት አይችሉም፤ የሕግ የበላይነት አይከበርም፤ ስለዚህም ትኩረት አድርገን እንወያይ የሚል ሃሳብ ቢቀርብላቸውም ፕሬዚዳንቷ ለመቀበል ዝግጁ እንዳልነበሩ አቶ አማኑኤል ይናገራሉ። "እንደውም በውይይቱ ላይ መገኘት የሌለባቸው አካላትም ተገኝተዋል" ሲሉ ጥያቄ ሲያቀርቡ ያዩዋቸውን ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ የሚመሩትን ግደይ ዘርዓፂዎንን ይጠቅሳሉ። "መድረኩ የፖለቲካ ስለነበረ መቅረት የነበረብን እኛ ነን እነሱ አልነበሩም" ሲሉ የውይይት መድረኩ ገለልተኛ በሆኑ የፍትህ አካላት መካከል የተደረገ እንዳልነበር ያስረዳሉ። አቶ አማኑዔል እንደሚሉት በዚህ መልኩ የቀጠለው ውይይትም በ1950ዎቹ የነበረ የነጮችና የጥቁሮችን የትምህርት እድል አስመልክቶ፤ ነጮችና ጥቁሮች እኩል መማር አለባቸው በሚል የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ፤ ግዛቷ ውሳኔውን ለመቀበል ፈቃደኛ ባለመሆኗ በወቅቱ የነበሩት የአሜሪካ ፕሬዚደንት አይዘን አወር ወታደራዊ ኃይል ተጠቅመው ውሳኔውን እንዳስፈፀሙ ገልፀው፣ ኢትዮጵያ ከዚህ እንድትማር ምክረ ሃሳብ ሰጥተው ከእኩለ ቀን በፊት የተካሄደው ውይይት መጠናቀቁን ያስታውሳሉ። በወቅቱ በርካታ ጥያቄዎች ሲነሱ ስለነበር ፕሬዝዳንቷ ያነሱትን ምክረ ሃሳብ ለመደገፍም ለመቃወምም ጊዜ አልነበረም የሚሉት አቶ አማኑዔል ከሰዓት በኋላ በነበረው ቆይታ ዋናው ጉዳዩ ሌላ በመሆኑና የመሩትም ሌሎች በመሆናቸው ይህንን ሃሳብ መልሶ ለማንሳት የፈቀደ አልነበረም ብለዋል። ይሁን እንጂ በምሳ እረፍት ወቅት በተሳታፊዎች መካከል የተለያዩ ሃሳቦች ሲንሸራሸሩ እንደነበር አልሸሸጉም። • የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? • "አቶ ጌታቸው አሰፋን ሜክሲኮ አግኝቻቸው ነበር" ነጋ ዘርዑ እርሳቸው እንደሚሉትም ሲነሱ ከነበሩት ሃሳቦች መካከልም ገለልተኛ ከሆነ የፍትህ አካል እንዲህ ዓይነት ሃሳብ መነሳቱ አግባብ አይደለም የሚል ነበር። "መልዕክቱ ለማንም ይሁን ለማን፤ በኢትዮጵያ ያሉ ችግሮች መፈታት ያለባቸው ሕገ መንግሥቱን መሰረት በማድረግ መሆን አለበት፤ ካልሆነ አገሪቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ ሊያመራት ይችላል" ሲሉ አቶ አማኑኤል አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አክለውም "ሃሳቡ ከፍተኛ አደጋ የሚያስከትል፣ ተገቢነት የሌለው፣ ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ፣ ገለልተኛ በሆነው የፌደራል ፍርድ ቤት መነሳት ያልነበረበት...
UNK
null
b8311689fd598d28b2f8ef0fbd389271
6542e9fc5e349c36c271340228c1496d
አንድ ጋዜጠኛን ለመያዝ በረራ ላይ የነበረ አውሮፕላን እንዲያርፍ ተገደደ
የመብት ተሟጋቾች እንዳሉት አውሮፕላኑ ማረፊያውን እንዲለውጥ የተደረገው በአውሮፕላኑ ተሳፍሮ የነበረ ጋዜጠኛን ለመያዝ ነው። የአውሮፓ አገራት ድርጊቱ አስቆጥቷቸዋል። ቤላሩስን "መንግሥት የሚደግፈው ሽብር" እያራመደች ነው በሚልም ኮንነዋታል። አውሮፕላኑ ወደ ሊቱዋንያ እንዲጓዝ የተፈቀደው ኔክስታ ግሩፕ የተባለ መገናኛ ብዙሃን የቀድሞ አርታኢ የነበረው ሮማን ፕሮቶቪች ከተያዘ በኋላ ነው። የቤላሩስ መገናኛ ብዙሃን እንዳሉት፤ አውሮፕላኑ ውስጥ ቦንብ ሊኖር ይችላል በሚል ስጋት አውሮፕላኑ ወደ ሚንስክ ቢወሰድም ምንም ነገር አልተገኘም። አውሮፕላኑ ሉቲዋንያ ያረፈው ሰባት ሰዓታት ዘግይቶ ነበር። አውሮፕላኑ ለምን ወደ ሚንስክ እንደተወሰደ እንዳልተነገራቸው ተሳፋሪዎች ገልጸዋል። አንድ ተሳፋሪ ደግሞ ጋዜጠኛው ሮማን ፕሮቶቪች አውሮፕላኑ መንገድ ሲለውጥ ፈርቶ እንደነበር ተናግረዋል። "ፍርሀት ይታይበት ነበር። አይኑን ስመለከተው ያሳዝንም ነበር" ብለዋል። ሞኒካ ሲምኪኔ የተባለች ተሳፋሪ ለኤኤፍፒ "ፊቱን ወደተሳፋሪዎቹ አዙሮ የሞት ቅጣት እንደሚጠብቀው ተናግሯል" ብላለች። የአውሮፓ ሕብረት እና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን አገራት ጣልቃ እንዲገቡ ተጠይቀዋል። የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ዶምኒክ ራብ "ይህ ያልተገባ ድርጊት ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ይወስዳል" ብለዋል። የቤላሩስ የተቃዋሚ መሪ ስቪትና ቲካንቫክያ ጋዜጠኛው እንዲለቀቅ ከጠየቁት መካከል ናቸው። የጋዜጠኛው ደጋፊዎች ይጓዝበት በነበረው ከተማ ሲጠብቁት ስለተፈጠረው ነገር ምን ተባለ? ከግሪክ የተነሳው አውሮፕላን ወደ መዳረሻው ሲቃረብ ነበር መስመር ለውጦ ወደ ሚንስክ እንዲሄድ የተደረገው። 171 ተሳፋሪዎች ጭኖ ነበር። ራየንኤር እንዳለው፤ የአውሮፕላኑ ሠራተኞች በደኅንነት ስጋት ሳቢያ አውሮፐፕላኑ እንዲያርፍ መደረጉ ተነግሯቸዋል። ሚንስክ ውስጥ ፍተሻ ከተደረገ በኋላ ምንም አጠራጣሪ ነገር ባለመገኘቱ ወደ መዳረሻው እንዲሄድ ተወስኗል ተብሏል። የጋዜጠኛውን መታሰር ይፋ ያደረገው 'ኔክስታ' የተባለው መገናኛ ብዙሃን ነው። ድርጊቱ ብዙዎችን አስቆጥቷል። በቤላሩስ የአሜሪካ አምባሳደር ጁሊ ፊሸር፤ አውሮፕላኑ ውስጥ ቦንም ተገኝቷል በሚል ውሸት ጋዜጠኛው እንዲታሰር መደረጉን ኮንነዋል። የአውሮፓ ምክርት ቤት ኃላፊ ቻርልስ ሚሼል እንዳሉት የአውሮፓ ሕብረት አባል አገራት ጉዳዩ ላይ ይወያያሉ። አንዳች እርምጃ እንደሚወስዱም ይጠበቃል። የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን አገራት ዋና ጸሐፊ የንስ ስቶትልበርግ "የተፈጠረው ነገር አደገኛ እና አሳሳቢ ነው" ብለዋል። ላቲቪያ እና ሉቲዋኒያ በቤላሩስ በኩል ማለፍ አስጊ መሆኑ ተገልጾ ዓለም አቀፍ በረራ እንዲታገድ ጠይቀዋል። የፓላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ማቲዮዝ ሞራዊኬይ "አውሮላን መጥለፍ በመንግሥት የተደረገ ሽብርተኝነት ነው። ሊቀጡ ይገባል" ሲሉ ተናግረዋል። በአውሮፓ ታዋቂ የሆኑ የፓለቲካ ሰዎች የቤላሩስ መንግሥት ማዕቀብ እንዲጣልበት እየጠየቁ ነው። ጋዜጠኛው ማነው? የ26 ዓመቱ ጋዜጠኛ ከቤላሩስ የወጣው እአአ በ2019 ነው። ኔክስታ ለተባለው መገናኛ ብዙሃን የቤላሩስም የ2020 ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ዘግቧል። ኔክስታ በዋነኛነት በቴሌግራም የሚሠራጭ መገናኛ ብዙሃን ሲሆን፤ በትዊተር እና በዩቲዩብ ላይም ይገኛል። በምርጫው ወቅትና ከምርጫው በኋላም የቤላሩስን የተቃውሞ ድምጽ በማሰማት ከፍተኛ ሚና አለው። ጋዜኛው ከምርጫ ዘገባው በኋላ ቤላሩስ ከሳዋለች። ቤላሩስ ውስጥ በሽብርተኝነት ስለተፈረጀ የሞት ቅጣት እንደሚጠብቀው ተቃዋሚዋ ስቪትና ቲካንቫክያ ተናግረዋል። ተቃዋሚዋ በምርጫው ማሸነፋቸውን ይናገራሉ። ሆኖም ግን ከቤላሩስ መንግሥት ሸሽተው ሊቱዋንያ ለመሸሸግ ተገደዋል።
UNK
null
932a3123968c922d0eb13a08813d5d40
83da9b93297f2d5f7c0adad9ee3f8488
በሞያሌ ከተማ በደረሰ ፍንዳታ በህይወት እና በአካል ላይ ጉዳት ደረሰ
የከተማዋ ነዋሪዎች እንደነገሩን ከሆነ በሞያሌ ከተማ መናሃሪያ አካባቢ በኦሮሞ እና በሶማሌ ተወላጆች መካከል ግጭት ከተከሰ በኋላ የእጅ ቦንብ ተወርውሮ ቢያንስ ሁለት ግለሰቦች ሲገደሉ በርካቶች ደግሞ ለጉዳት ተዳርገዋል። የሞያሌ ወረዳ ጤና ጣቢያ ጽ/ቤት ምክት ሃላፊ የሆኑት አቶ ሁሩካ ጎዳና ለቢቢሲ እንደተናገሩት በፍንዳታው ሁለት ሰዎች መገደላቸውን እና ወደ 63 የሚጠጉ ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል። ከዞኑ የኮምዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለተው የሟቾቹ ቁጥር አራት የደረሰ ሲሆን እድሜያቸው በሃያዎቹ ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው። ከድሮ ገለቶ፣ ሚፍታህ አብዱራህማን፣ ጀማል አህመድ እና አንደኛው ስሙ ያልታወቀ በክስተቱ ህይወታቸው መጥፋቱ ተረጋግጧል። በጠዋት ተነስተው ለገበያ የወጡ ሰላማዊ ሰዎች መካከል ቦምቡ እንደፈነዳ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የአይን እማኝ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ወዲያውኑ ሁለት ሰዎች መሞታቸውንና ብዙ ሰዎች መቁሰላቸውን ገልፀዋል። ''አሁን ያለነው ሆስፒታል ውስጥ ነው። ብዙ የተጎዳ ሰው እያየሁ ነው። ይህንን ያደረሱበን የልዩ ሀይል ፖሊሶች ናቸው።'' የአይን እማኙና የቦረና ዞን ኮምዩኒኬሽን ሃላፊ አቶ ገልማ ቦሩ ለክስተቱ መነሻ የሆነው ነገር፤ በአካባቢው ያለ ፍርድ ቤት አጥር ግንባታ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራሉ። ቀደም ሲል ጀምሮ የፍርድ ቤቱ አጥር ኦሮሚያ ክልል ውስጥ እንዲሁም ከዚህ በፊትም አጥሩ እንዳይሰራ ሲከላከሉ ነበር ብለዋል። በሌላ በኩል ግጭቱ የጀመረው በኦሮሚያ ፖሊስ በተዘጋጀ ኃይል ነው የሚሉት ደግሞ ሌላ የአይን ምስክር ናቸው። ''ድንጋይ ውርወራን የመሰለ ረብሻ በሚያደርጉበት ጊዜ ከኦሮሚያ ፖሊስ መሃል አንዱ ቦንብ ከእጁ አምልጦ በመፈንዳቱ የ4ሰዎች ህይወት ተቀጥፏል፤ በበርካቶች ላይም አደጋ ደርሷል'' ብለዋል። ለግጭቱ መነሻም ትናንት የኦሮሚያ መስተዳድር ቢሮዎች የማስፋፊያ ሥራ ለመስራት በሚፈልግበት ጊዜ እንደሆነ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የአካባቢው ነዋሪ ተናግረዋል። ግንባታውን አታካሂዱም በሚል ብጥብጥ ለማንሳት እንደተሞከረ የሚናገሩት አቶ ገልማ ቦሩ ''ትላንትና ይህንን ችግር ለማርገብ ውይይት ተካሂዶ ነበር። ከትላንት ጀምሮ ከሶማሌዎች በኩል ድንጋይ ውርወራ ነበረ። የአካባቢው ወጣቶችም መልሰው መወርወር ጀመሩ። በዚህም ሰዎች ተጎድተዋል። ዛሬ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ድንጋይ መወራወሩ ቀጥሎ። ህዝቡ ድንጋዩን ለመሸሽ ሲሞክር ቦንብ ተወረወረ'' በማለት ስለክስተቱ ይናገራሉ። ከሳምንታት በፊት በሞያሌ ከተማ በመንግሥት ታጣቂ ኃይሎች በስህተት ተፈጸመ በተባለ ግድያ 10 ሰዎች ተገድለው በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ደግሞ ለደህንነታችን ያሰጋናል በማለት ድንበር ጥለው መሸሻቸው ይታወሳል።
UNK
null
90e97d81eaee69d34634f56bdeb809b3
80f287988ed45b2c30da784cadddc487
"ለኔ ወንድሜ ጓደኛዬ ነው። አባቴም ነው።" ግርማ ተክለማርያም
አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም በቤተሰቦቹና በሙያ አጋሮቹ ዓይን\nግርማ ተክለማርያም የፍቃዱ ወንድም ነው። ፍቃዱ ከወንድምነት ባሻገር ጓደኛውም እንደሆነ ይናገራል. . . "ለኔ ወንድሜ፣ ጓደኛዬ ነው። ከዚያ በላይ አባቴም ነው።" ይላል። ፍቃዱ ጥሩ ጤንነት ላይ ነበር ፤ እየተሻለውም ነበር። የፍልሰታን ጾም ልጨርስና ወደ አዲስ አበባ እመጣለሁ ብሎ አስቦ በነበረበት ሁኔታ ነው በሞት የተለየው። •ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? •40 ታጣቂዎች በመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዙ •ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ በገዳም ህግ ገዳም ውስጥ ያረፈ ሰው አስከሬን ከገዳም አይወጣም። ነገር ግን ገዳሙ ትልቅ ትብብር አድርጎልናል። ፍቃዱ የህዝብ ልጅ ነው። ስለዚህ ህዝብ በይፋ እንዲቀብረው አስከሬኑን ሰጥተውናል። ጸበል ቦታ ሳለ አንድ ወር ከሰባት ቀን አብረው ቆይቻለሁ። ባለቤቱም ነበረች። በየግዜው በስልክ አገኘው ነበር። ከህክምና በፊት የተወሰነ ጊዜ ስላለው ወደ ኩላሊት እጥበት ከመግባቱ በፊት ሀይማኖታዊ ህክምና ላድርግ አለና ተስማማን። ሀይማኖቱ ላይ ጠንካራ አቋም ነበረው። ሀይማኖታዊ ህክምናውን እያደረገ ጤናው ተመልሶ ነበር። ከዚያ ሲመለስ ከኢትዮጵያ ውጪ ህክምናውን ሊቀጥል ወስኖ ነበር። •''የኤርትራ ኢኮኖሚያዊ ዕቅድ የተነደፈው በኢትዮጵያ ሃብት ላይ ነበር'' አምባሳደር አውዓሎም ወልዱ •ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሕይወታቸው ያለፈው በጥይት ተመተው ነው፡ ፌደራል ፖሊስ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሙሉ የህክምና ወጪውን ችዬ በነጻ ለማሳከም ፍቃደኛ ነኝ አለ። በማመስገን ተቀበልን። ጳውሎስ ሆስፒታል ንቅለ ተከላ የሚደረግላቸው ሰዎች ኩላሊት ከቅርብ ዘመዶቻቸው የተሰጣቸው ብቻ ናቸው። እኔና ሌሎችም ቤተሰቦች በጤና እክል ምክንያት ኩላሊት መስጠት አልቻልንም። ኩላሊት ፍለጋ ወደሚድያ የተወጣው ለዚህ ነው። እግዚአብሔር ይመስገን ከውጪና ከሀገር ውስጥም ከ100 ሰው በላይ ኩላሊት ለመስጠት ፍቃደኛ ሆነ። ስለዚህ የሀገር ውስጥ ህክምና ቀርቶ ውጪ ለህክምና ለመሄድ ነበር። ትላንት አይኑን ልመልከት ብዬ የአውሮፕላን ትኬት ቆርጬ ሄጄ ነበር። ግን ኮምቦልቻ ላይ ዝናብ ስለዘነበ አውሮፕላኑ ማረፍ አልቻለምና ወደ አዲስ አበባ ተመለሰን። "ፍቄ የሀገር ቅርስ ነው። የሁሉም አባት ነው" ዮርዳኖስ ለፍቃዱ እንደ ልጅ ቅርቡ ነው። ፍቃዱ የሱ ብቻ ሳይሆን የሀገር ቅርስ እንደሆነ እንዲህ ያወሳል. . . ከትንሳኤ በአል በኃላ ወደ ጸበል ሄደ። ጳውሎስ ሆስፒታል ቀጠሮ ላይ ነበር። የቀጠሮው ግዜ እስከሚደርስ 'ቤቴ አልቀመጥም ጸበል ቦታ ገብቼ እግዚአብሄርን እማጸናለሁ' ብሎ ነበር። ከበቂ በላይ ገንዘብ ተሰባስቧል። እሱም ደስተኛ ነበር። የሌላ ሰው ኩላሊት ወስጄ ባልተርፍስ የሚል ስጋት ግን ነበረው። ትላንት ወደ 11 ሰዓት ነው ሞቱን የሰማነው። ፍቄ የሀገር ቅርስ ነው የሀገር ባለውለታ ነው። ፍቄ ከምንም በላይ አባት ነው። የሁሉም ሰው አባት ነው። "መጨረሻ የተናገረው በርቺ የሚል ቃል ነበር" ፍቃዱ ህክምና እንደሚያስፈልገው ከታወቀ ጊዜ አንስቶ ኮሚቴ ተቋቁሞ ገንዘብ ሲያሰባስቡ፣ ኩላሊት የሚለግስ ሲፈልጉም ነበር። በዚህ ሂደት ወቅት እንደ ፍቃዱ በኩላሊት ህመም ትሰቃይ የነበረቸው የሜላት አሰፋ ጉዳይ በማህበራዊ ድረ ገጾች ይዘዋወር ጀመር። ሜላት በኩላሊት ህመም ምክንያት ትምህርቷን ከአስረኛ ክፍል ለማቋረጥ ተደዳለች። ፍቃዱ ስለ ሜላት ሲሰማ 'ወጣትን መታደግ ይሻላል' ብሎ ለህክምናው ከተሰባሰበለት ገንዘብ 200,000 ብር ለሜላት እንዲሰጥ አደረገ። ሜላት ስለ ፍቃዱ እንደምትናገረው. . . ያኔ የፍቃዱ ጥሪ የመጣልኝ በጌታነህ ጸሀዬ በኩል ነበር። ገንዘቡን የሰጠኝ ምንም ባልጠበቅኩበት ወቅት ነበር። በሰዓቱ እጄ ላይ ብር አልነበረኝም። ሲጠራኝ...
UNK
null
c2bdd700e58712e92fcce39cdb6b90eb
2a234f19119c9e3a7f7ff51d0e409880
በፈረንጆቹ 2015 ፈረንሳይ በሚገኘው ቻርሊ ሄብዶ የተሰኘ ስላቃዊ ይዘት ያለው ጋዜጣ መሥሪያ ቤት ላይ ለደረሰው ጥቃት ተባባሪ ናቸው የተባሉ 14 ሰዎች ችሎት ውለዋል።
በቻርሊ ሄብዶ ጥቃት ተባባሪ ናቸው የተባሉ ለፍርድ ቀረቡ\nአብዛኛዎቹ ተጠርጣሪዎች ፓሪስ የሚገኝ ፍርድ ቤት በአካል ሲቀርቡ 3 ተጠርጣሪዎች ደግሞ በሌሉበት ጉዳያቸው እየታየ ነው። ተጠርጣሪዎቹ ኢስላማዊ ታጣቂዎች በጋዜጣው አዘጋጆች ላይ ጥቃት እንዲያደርሱ ተባብረዋል፤ 12 ሰዎች እንዲገደሉም ምክንያት ሆነዋል ተብለው ነው የተከሰሱት። በተያያዘ ጥቃት በወቅቱ አንድ ታጣቂ ፖሊስ ገድሎ ሲያበቃ ወደ አንድ አይሁድ መደብር አቅንቶ ሌሎች አራት ሰዎችን ገድሏል። ጥር 2015 ላይ ፈረንሳይን ባሸበረው በዚህ ጥቃት በሶስት ቀናት ውስጥ 17 ሰዎች ተገድለዋል። ይህ ጥቃት በፈንሳይ በጂሃዲስቶች የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ያቀጣጠለ ሲሆን በድምሩ 250 በተለያዩ ወቅቶች በጂሃዲስቶች በተፈጸሙ ጥቃቶች ተገድለዋል። እነዚህን ተከታታይ ጥቃቶች ተከትሎ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ፈረንሳውያንና የሌሎች ሃገራት ዜጎች 'ጀ ስዊ ቻርሊ’ [እኔ ቻርሊ ነኝ] የሚል መፈክር ያለው ተቃውሞ አሰምተዋል። ጋዜጣው የፍርድ ሂደቱ መጀመሩን አስመልክቶ ነብዩ ሞሐመድን የተመለከተ አነጋጋሪ የካርቱን ምስል አትሟል። ይህ ምስል በርካታ የእስልምና እምነት ተከታይ ባላቸው ሃገራት ዘንድ ቁጣን ጭሯል። ፕሬዝደንት ኢማኑዔል ማክሮ ይህንን ተከትሎ ፈረንሳይ ውስጥ የፕሬስ ነፃነት ቦታ አለው ሲሉ ተከላክለዋል። ችሎቱ ላይ ምን እየተባለ ነው? 11 ተጠርጣሪዎች ዕለተ ረቡዕ በተሰየመው ችሎት ላይ ተገኝተዋል። ስማቸውንና የሥራ መስካቸውን ከጠቀሱ በኋላ ለፍርድ ቤቱ ላለመዋሸት ቃል ገብተዋል። የፍርድ ሂደቱ ቢያንስ ለ4 ወራት የዘገየው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ነው። በፍርድ ቤቱ ዙሪያ ጠንከር ያለ የፀጥታ ኃይሎች ጥበቃ ይስተዋላል። በጥቃቱ ተባብረዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች የጦር መሣሪያ በመያዝና ለጥቃቱ አስፈላጊ መረጃዎችን በመስጠት ነው የተከሰሱት። ጥቃቱ ቻርሊ ሄብዶ በተሰኘው ስላቃዊ ጋዜጣ፣ በፖሊስና ሃይፐር ካሸር የገበያ ማዕከል ላይ ነው የተፈፀመው። በሌሉበት ፍርዳቸው እየታየ ያሉ ሶስት ተጠርጣሪዎች ወደ ሶሪያና ኢራቅ ሳይገቡ እንዳልቀረ ይጠረጠራል። ዘገባዎች እንደሚሉት ሁለቱ ኢስላሚክ ስቴት [አይኤስ] ላይ በተወሰደ የቦንብ ጥቃት ሳይሞቱ አልቀሩም። 200 ያክል ከሳሾችና ከጥቃቱ የተረፉ ሰዎች ምስክርነታቸውን ለመስጠት ችሎት ተገኝተዋል። ባለፈው ሰኞ ፀረ-ሽብር አቃቤ ሕግ ዢን ፍራንኳ ሪካርድ ‘ለፍርድ የቀረቡት ጥቃቅን እርዳታ ያደረጉ ሰዎች ናቸው’ መባሉን ተቃውመዋል። በችሎቱ ላይ ከተገኙት መካከል የገበያ ማዕከሉ ሠራተኛ የነበረው ማሊየተወለደው ሙስሊሙ ላሳን ባቲሊ አንዱ ነበር። ግለሰቡ በወቅቱ በርካታ ሸማቾን ደብቆ ከጥቃት በማትረፉ ምስጋና ተችሮታል፤ የፈረንሳይ ዜግነትም አግኝቷል። የፍርድ ሂደቱ እስከ ወርሃ ኅዳር ድረስ ሊቆይ እንደሚችል ይገመታል። ተጠርጣሪዎች ከባድ ጥበቃ እየተደረገላቸው በአንድ የመስታወት ክፍል ውስጥ ሆነው ነው ፍርዳቸውን እየተከታተሉ ያሉት። ሁሉም ተጠርጣሪዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማድረጋቸው ምክንያት ፊታቸው ላይ ያለውን ስሜት ማንበብ አልተቻለም። በጥቃቱ የተገደሉ ሰዎች ቤተሰቦች ጥቃቱ እንዴት እንደተቀነባበረ ማወቅ ይሹ ነበር። 2015 ላይ ምን ተፈጠረ? በፈንረጆቹ 2015 ሁለቱ ወንድማማቾች ሸሪፍ እና ሰዒድ ኩዋቺ የቻርሊ ሄብዶ ጋዜጣ ቢሮን ጥሰው ገቡ። አረንጓዴ የወታደር ልብስ አድርገው የነበሩት ወንድማማቾች የጋዜጣው ሠራተኞች ላይ ጥይት ማርከፍከፍ ጀመሩ። በወቅቱ የጋዜጣው አርታኢ የነበረው ግለሰብን ጨምሮ ሌሎች አራት ሰራተኞች ወዲያው ተገደሉ። ከቆይታ በኋላ ፖሊስ ሥፍራውን ቢከብም በጥቃቱ ማብቂያ ስምንት ጋዜጠኞችና ሁለት የፖሊስ መኮንኖች መሞታቸው ይፋ ሆነ። ከቀናት በኋላ በተፈፀመ ሌላ ጥቃት ደሞ ሃይፐር ካሸር...
UNK
null
681daa1faf9af322f238a600700a9817
e0ab501ce6868b1e3090d3a74b8a2bd2
የዓለምፀሐይ፣ የፍስሃ እና የካሳሁን አዲስ ተስፋ
ከሀገር ከመሸሽ ውጪ አንዳችም አማራጭ አጥተው ኢትዮጵያን የተሰናበቱ ስፍር ቁጥር የላቸውም። በየደረሱበት ሕይወት ቢጤ ቢጀምሩም፤ ጥለውት ስለሄዱት ዓለም አዘውትረው ማሰባቸው አይቀርም። ቤተሰብ በሞት ሲለይ. . . ሕጻናት ተወልደው ቤተሰቡን ሲቀላቀሉ. . . ቤተሰቡ ከሌላ ቤተሰብ በጋብቻ ሲተሳሰር. . . የሚወዱትን ሰው አፈር አለማልበስ. . . አይዞሽ፣ አይዞህ ባይ በሌለበት ለብቻ ማንባት. . . የዘመድ አዝማድን ስኬት በስልክ ገመድ መስማት. . . • የ2010 የጥበብ ክራሞት • 2010 ለታምራት ላይኔ፣ ለእስክንድር ነጋ፣ ለሃጫሉ ሁንዴሳ . . . • "ድምጽ ለሌላቸው ድምጽ መሆን ነው የምፈልገው" አንድ ቀን ለሀገሬ መሬት እበቃለሁ ብለው በተስፋ የተሞሉ ነፍሶች በአንድ ወገን፤ በሌላ ጽንፍ ደግሞ ቁረጥ ልቤ ባዮች። ባለፉት ሳምንታት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ያስተናገደችው እኒህን ነው። ቢቢሲ ከሦስት ኢትዮጵያውያን ጋር ቆይታ አድርጓል። ሁለቱ ከዓመታት በኋላ ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ሲሆን፤ አንደኛው በቅርቡ ሀገር ቤት የሚገባ ነው። ዐሥርታት ወደ ኋላ መለስ ብለው ሀገር ለመልቀቅ ውሳኔ ላይ የደረሱበትን ቅጽበት፣ ስደት ያሳጣቸውን እንዲሁም ዳግመኛ ኢትዮጵያን ማየት የፈጠረባቸውን ስሜት አጋርተውናል። • "ሀገሬ ራሱ በድንቅ ተቃርኖ ውስጥ ተዛንቃ ስላለች ሥራዎቼም እንደዛ ናቸው" • "በሰው ሃገር አገኘሁ የምለው ነገር ስደተኛ በሚል ስም መጠራትን ብቻ ነው።" • ካናዳን በጥበብ ሥራው ያስዋበው ኢትዮጵያዊ "እናቴን፣ አባቴን፣ ባሌን አልቀበርኩም" ዓለምፀሐይ ወዳጆ የኪነጥበብ ሰው ዓለምፀሐይ ወዳጆ ከኢትዮጵያ የተሰደደችው ከ27 ዓመታት በፊት ነበር። ኢህአዴግ ሥልጣን ሲጨብጥ። የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቿ ከአመራሩ ጋር እንደማያኗኗሯት ለመረዳት ጊዜ አልወሰደባትም። "የኢትዮጵያን ሉአላዊነት በሚመለከት፣ የኤርትራን ጥያቄ በሚመለከት እጽፋቸው፣ እተውናቸው፣ አቀርባቸው የነበሩትን ነገሮች፤ በነሱ የሬድዮ መቀስቀሻ ጣቢያ ላይ ያፌዙባቸው ነበር" ትላላች። ኢትዮጵያ ውስጥ በዴሞክራሲያዊ መንገድ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ምርጫ ተደርጎ ሕዝቡ በፈቀደው የምትመራ ሀገር እንጂ አንድ ብሔር ላይ የተመሠረተ አገዛዝ የሚሰፍንባት አትሆንም የሚል ጽኑ አቋም ነበራት። ደርግ ሲያበቃለት የመጣው መንግሥት የተሻለ እንደሚሆን አላመነችም። ዕለቱ ማክሰኞ ነበር። ከኪነ ጥበብ ጓዷ ታማኝ በየነ ጋር ራድዮ እያዳመጡ ነበር። ኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ከሥልጣን መውረዳቸውን ሰሙ። የዛኑ ዕለት ከሀገር ለመውጣት ወስና፤ አርብ ልጇቿን ይዛ ወደ አሜሪካ በረረች። የሁለት ዐሥርታት የስደት ኑሮ ለዓለምፀሐይ ቀላል አልነበረም። በግል ሕይወቷም፣ በሙያዋም ብዙ አጥታለች። "እናቴን አልቀበርኳትም፤ አባቴን አልቀበርኩትም፤ የምወደውን ባሌን አልቀበርኩትም። ከዚህ የበለጠ በሰው ላይ ሊደርስ የሚችል በደል ያለ አይመስለኝም" እህቶቿ፣ የእህቶቿ ልጆች፣ የአክስቶቿና የአጎቶቿ ልጆች ሲዳሩ፣ ሲወልዱ ከጎናቸው አልነበረችም። ደስታም ሀዘንም እንዳመለጣት ስትናገር ሀዘን በሰበረው ድምጽ ነው። ባዕድ ቋንቋ በሚናገሩ ሰዎች መካከል መኖር እንደ ጥበበኛ ዋጋ አስከፍሏታል። ከምትጽፍለት፣ ከሚወዳት ሕዝብ ርቆ መሥራት እንደከበዳት ስትገልጽ "በጽናቴና በጥንካሬዬ ጥርሴን ነክሼ ሙያዬ ውስጥ ለመቆየት ቻልኩ እንጂ፤ እጅግ አንገትጋች የስደት ሕይወት ነው የመራሁት" ትላለች። የኢትዮጵያ የጥበብ መድረክ ያለሷ ወደፊት መጓዙም ያስቆጫታል። በየጽሑፉ፣ በየትወናው፣ በየዝግጅቱ ውስጥ ብትሆን ኖሮ ልምዷን ለወጣቶች ታካፍል ነበርና። በገዛ ሀገሯ ስለ ሥራዎቿ ማውራት፣ ጽሑፎቿን ማንበብ እንደ ወንጀል መቆጠሩም...
UNK
null
10ccf10141d61df4c381ed27a2c07b1f
61750b31b95a4b381e7e4612bb99b3c2
በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሌሎች የመድሃኒቶች እጥረት ሊያጋጥም እንደሚችል ተሰግቷል
የዓለማችን ትልቋ መድሃኒት አምራች የሆነችው ህንድ ለመድሃኒቶች መስሪያ የሚውሉ 26 አይነት ግብአቶችንና ከእነሱ የሚመረቱ መድሃኒቶች ሽያጭ ላይ ክልከላ ጥላለች። ክልከላው ከተጣለባቸው መድሃኒቶች ውስጥ በስፋት ህመምን ለማስታገስ የሚውለው ፓራሲታሞል እንደሚገኝበት ተነግሯል። ይህ የተከሰተው ለመድሃኒቶቹ መስሪያ የሚውሉ ግብአቶችን የሚያመርቱ የቻይና ተቋማት በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ምርት በማቆማቸው ወይም ምርታቸውን በመቀነሳቸው ነው። የህንድ መድሃኒት አምራቾች 70 በመቶ የሚሆነውን የምርታቸውን ግብአት የሚያገኙት ከቻይና በመሆኑ፤ ወረርሽኙ እየተስፋፋ ከሄደ እጥረት ሊያጋጥማቸው እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች አስጠንቅቀዋል። "ቻይና ውስጥ የማይመረቱ መድሃኒቶች ሳይቀር ዋነኛ ግብአታቸውን የሚያገኙት ከቻይና ነው። ቻይናና ህንድ በበሽታው ከተጠቁ በዓለም ዙሪያ የመድሃኒት እጥረት ሊከሰት ይችላል" ሲሉ ሹዋን ሬን ተናግረዋል። እጥረት ያጋጥማል ተብለው ከተሰጉት የመድሃኒቶች ዝርዝር ውስጥ ለተለያዩ ህመሞች ህክምና የሚውሉ መድሃኒቶችና ቫይታሚኖች ይገኙባቸዋል። የምጣኔ ሐብት ባለሙያው ስቴፈን ፎርማን ለቢቢሲ እንደተናገሩት በመድሃኒት ግብአቶች ላይ ያጋጠመው እጥረት በዋጋ ላይ ጭማሪን እያስከተለ ነው። "ህንድ ውስጥ የመድሃኒቶች አቅርቦት መቀነስ ምልክቶች በመታየቱ በዋጋ ላይ ጭማሪ እየተስተዋለ ነው።" ይህንን ተከትሎ የተፈጠረውን ስጋት ለማረጋጋት የህንድ መንግሥት በሰጠው መግለጫ፤ እስከ ሦስት ወር ድረስ ሊቆይ የሚችል የመድሃኒት ክምችት እንዳለው ገልጿል። ከፍተኛ መጠን ያለው መሰረታዊ መድሃኒቶችን ከህንድ የምታስገባው አሜሪካ ህንድ በመድሃኒቶችና በመድሃኒት ማምረቻ ግብአቶች ላይ ከጣለችው ክልከላ አንጻር ሊያስከትል የሚችለውን ተጽእኖ ለመለየት እየሰሩ መሆናቸውን ባለስልጣናት ተናግረዋል። ዋና ዋና የአሜሪካ መድሃኒት አምራች ተቋማትም የምርት ግብአት የሚያገኙበትን መስመር በቅርበት እየተከታተሉ መሆኑም ተገልጿል።
UNK
null
84e76959b5c5e7513bc3462b05094128
b0963f132357b7c1e16a99315973a6b3
በደቡብ አፍሪቃ አውራሪስ አዳኞቹ በአንበሳ ተበሉ
አንበሶቹ ቢያንስ ሁለት አዳኞችን 'ውጠው አላየሁም' ማለታቸው እየተዘገበ ሲሆን የማቆያው ሰዎች ግን አዳኞቹ ሶስት ሳይሆኑ አልቀሩም ሲሉ ይገምታሉ። የሁለቱ ሰዎች ቅሪት የተገኘ ሲሆን ለአደን ይረዳቸው ዘንድ ይዘውት የነበረ መሣሪያና መጥረቢያም ተገኝቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አፍሪቃ ውስጥ የአውራሪስ አደን እየበረታ የመጣ ሲሆን ለዚህ ደሞ እንደምክንያት እየተጠቀሰ ያለው በውድ ዋጋ ለገበያ የሚቀርበው የአውራሪስ ቀንድ ነው። አውራሪስ በብዛት ከሚገኝባቸው የአፍሪቃ ሃገራት አልፎ ቻይና እና ቪየትናምን የመሳሰሉ ሃገራት በኢህ ጉዳይ ማጣፊያው አጥሯቸዋል። የእንስሳት ማቆያ ሥፍራው ባለቤት የሆኑ ግለሰብ በፌስቡክ ገፃቸው አዳኞቹ ወደ ቅጥር ግቢው የገቡት ድቅድቅ ጨለማን ተገን አድርገው እንደሆነ አሰውቀዋል። ግለሰቡ ጨምረው ሲገልፁ «አዳኞቹን አንክት አድርገው የበሏቸው አንበሶቹ በቁጥር ምን ያህል እንደሆኑ ባናውቅም በርከት እንደሚሉ ግን እንገምታለን» ብለዋል። የሰዎቹ ቅሪት ከተገኘ በኋላ ሁኔታውን ማጣራት ይረዳ ዘንድ አንበሶቹ ራሳቸውን እንዲስቱ ተደርጓል። ፖሊስ ሌላ በአንበሳ የተበላ አዳኝ ይኖር እንደሆን ለማጣራት አካባቢውን ቢያስስም ፍንጭ ሊገኝ አልቻለም። በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ብቻ አዳኞች በዚህ ማቆያ ሥፋራ የሚገኙ ዘጠኝ አውራሪሶችን መግደላቸው ተመዝግቧል። ባለፉት አስርት ዓመታት ብቻ ደግሞ 7 ሺህ ያህል አውራሪሶች የአዳኞች ሲሳይ ሆነዋል።
UNK
null
43df28d8d25a8ed40f37d597fb3892b9
6edf1ab039863699a9cac13d5640df25
በሱዳን ወታደራዊ ምክርቤቱና የተቃዋሚዎች ጥምረት የሲቪል መንግሥት ለመመስረት በሦስት ዓመታት የሽግግር ጊዜ ሥምምነት ላይ መድረሳቸውን የሱዳን ወታደራዊ መሪዎች አስታውቀዋል።
ሱዳን፡ ወታደራዊ ምክርቤቱና ተቃዋሚዎች በሦስት ዓመታት የሽግግር ጊዜ ተስማሙ\nየሽግግር ወታደራዊ ምክርቤቱ እንዳለው የተቃዋሚዎች ጥምረት በሕግ አውጭው ምክር ቤት ሁለት ሦስተኛ መቀመጫ ይኖራቸዋል። ሱዳን ባለፈው ወር ፕሬዚዳንት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን ከወረዱበት ጊዜ አንስቶ በወታደራዊ የሽግግር መንግሥት እየተመራች ነው። ይሁን አንጂ ወታደራዊ መንግሥት ወርዶ የሲቪል መንግሥስት እንዲመራቸው የሚጠይቁ ተቃውሞዎችም አሁንም መሰማታቸውን ቀጥለዋል። ይህ ሥምምነት ከተነገረ በኋላ እንኳን እዚያው ካርቱም በተፈጠረ ግጭት አምስት የፀጥታ ኃይል አባላት ተገድለዋል። • በሱዳን በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ ሰባት ሰዎች ሞቱ በምን ተስማሙ? በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የሥልጣን ክፍፍሉ በተመለከተ ያለው የመጨረሻው ሥምምነት ከተቃዋሚ ጥምረት - ዲክላሬሽን ኦፍ ፍሪደም ኤንድ ቼንጅ ፎርስ ((DFCF) ጋር በሃያ አራት ሰዓታት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ሌተናንት ጀነራል ያሰር አል አታ ተናግረዋል። ይህም ምርጫ እስከሚደርስ ድረስ አገሪቷን የሚመራ አዲስ ከፍተኛ ምክር ቤት መመሥረትንም ያካትታል። ሥምምነቱ በ24 ሰዓታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅና የሕዝቡን ፍላጎት እንደሚያሟሉ ሌተናንት ጀኔራሉ አክለዋል። • አል-በሽር ካቢኔያቸውን በተኑ ጄነራል አታ እንዳሉት ዲኤፍ ሲ ኤፍ በሽግግሩ ሕግ አውጭው ምክር ቤት ካለው 300 መቀመጫ ሁለት ሶስተኛውን ይይዛል። ሌሎች ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች ፓርቲዎች የሚያዙ ይሆናሉ ተብሏል። የተቃውሞ እንቅስቃሴው መሪ ቃል አቀባይ ታሃ ኦስማን ሁለቱም አካላት በቀጣይ ስለሚኖራቸው የሥልጣን መዋቅርና ክፍፍል በተመለከተም፤ ከፍተኛው ምክር ቤት፣ ካቢኔት ፥ ሕግ አውጭው አካል እንደሚሆኑም ሥምምነት ላይ ተደርሷል። የዲ ኤፍ ሲ ኤፍ አባል የሆኑት ሳቴ አል ሃጂ የመጨረሻው የሥምምነቱ ዝርዝር በሥልጣን ክፍፍሉ ላይ የሚኖረው ሥምምነት ተስፋ ሰጭ እንደሚሆን ተናግረዋል። ወታደራዊ ምክር ቤቱ ሁለት ዓመት የሽግግር ጊዜ የተቀዋሚ መሪዎች ደግሞ አራት ዓመታት ጊዜ ይፈልጉ እንደነበር መናገራቸው ይታወሳል።
UNK
null
d25e9717128eac81a9ef5dfd4276938b
d15b02c25bab5f114132ad5a2e369aa9
በምስራቅ አፍሪካ ቆፈናም ማለዳ፣ አልቃሻ ተሲያት፣ ጨፍጋጋ ምሽት የሰሞኑ ክስተቶች ናቸው። በኢትዮጵያም ወቅቱን ካልጠበቀ ዝናብ ሰብሎችን ለመታደግ እዚህም እዚያም ርብርብ ተደረገ ሲባል እንሰማለን።
ከኢትዮጵያ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እስከ አውስትራሊያ ሰደድ እሳት\nበሕንድ ውቅያኖስ የዲፖሌ ክስተት ባለፉት 60 ዓመታት ከታየው ከፍ ያለ መሆኑን ተመራማሪዎች ይናገራሉ የምስራቅ አፍሪካ ሰማይ ዝናብ አርግዟል፤ ያለማቋረጥ ይዘንባል። በዚህም የተነሳ በሶማሊያ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፤ በደቡብ ሱዳን ከተሞች ሙሉ በሙሉ በውሃ ተውጠዋል። • የአየር ጸባይ ለውጥ ላይ የሚመክረው ስብሰባ ምን ይዞ ይሆን? በኢትዮጵያ፣ ኬኒያና ታንዛኒያ እና ሌሎች ጎረቤት ሀገራት ያለማቋረጥ የጣለ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ የመሬት መንሸራተት ተከስቶ እስካሁን ድረስ በአጠቃላይ 250 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ተመራማሪዎች ቀጠናው በዚህ ዓመት ከባድ ዝናብ አስተናግዷል ይላሉ። ይህም ሊሆን የቻለው በሚቲዎሮሎጂካል ክስተቶች መሆኑን በመናገርም ለዚህም ምክንያቱ የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ ነው ሲሉ ያስረዳሉ። ግን ይህ ሳይንቲስቶች ስም ጠቅሰው፣ ማስረጃ ነቅሰው ኢንዲያን ዲፖሌ ያሉት ነገር ምንድን ነው? ሶስት ነገሮችን ከእነርሱ ማስረጃ ውስጥ መዝዘናል። 1.የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ ምንድን ነው? የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ (IOD) ሚቲዮሮሎጂካዊ ክስተት ሲሆን ውቅያኖሱን በሚጎራበቱና በምድር ወገብ አቅራቢያ ባሉ ሀገራት የዝናብ ስልትን ይቀይራል። ይህም ከምስራቅ አፍሪካ እስከ ኢንዶኔዢያ ድረስ የተለጠጠ ሲሆን የአየር ጠባዩ እስከ አውስትራሊያ ድረስ ርቆ ይስተዋላል። አይ ኦዲ ፖዘቲቭ ሲሆን በሕንድ ውቅያኖስ በስተምዕራብ ያለ ውሃ ይሞቃል። ይህም ከምስራቅ አፍሪካ ራቅ ብሎ መሆኑ ነው፤ ይህ ከተለመደው በላይ የውቅያኖስ መሞቅ ከፍተኛ ትነት እንዲከሰትና ከባድ ዝናብ እንዲከሰት ሰበብ ይሆናል። • ለ12 ቀናት በሰዋራ ሥፍራ የቆዩት አውስትራሊያዊት በሕይወት ተገኙ ይህ በእንዲህ አንዳለ በሕንድ ውቅያኖስ በስተምስራቅ ያለ ውሃ፣ ከጃቫ እና ሱማትራ ባህር ዳርቻ ራቅ ብሎ፣ ከተለመደው ጊዜ በተለየ ይቀዘቅዛል። ይህ ደግሞ በተቃራኒው ተጽዕኖ ይፈጥራል። አንድሪው ተርነር በዩኬ በሚገኘው ሬዲንግ ዩኒቨርስቲ የዘርፉ ባለሙያ ናቸው፤ ለቢቢሲ ሲያስረዱ "ሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ ሲከሰት፣ የዝናብ መጠኑ ከውሃው መሞቅ ጋር ይሄዳል፤ ስለዚህ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከተለመደው ከፍ ያለ ዝናብ ያገኛሉ ማለት ነው" " በሌላ በኩል ደግሞ በምስራቅ ህንድ ውቅያኖስ፣ የባህር ወለል የሙቀት መጠን ከተለመደው በላይ ቀዝቃዛ ስለሚሆን አካባቢው ከተለመደው ያነሰ የዝናብ መጠን ያገኛል" ብለዋል። የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ ከሚከሰተው ኤልኒኖ ጋር ተነጻጻሪ ነው፤ ለዚህም አንዳንዴ የሕንድ ኒኖ በመባል ይታወቃል፤ ነገር ግን አንደ ኤልኒኖ ተጽዕኖው የገዘፈ አይደለም። 2. የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ እ.ኤ.አ. በ2019 አየል ብሎ ታይቷል ካለፉት 60 ዓመታት በተለየ ሁኔታ ፖዘቲቭ አይኦዲ ጠንክሮ ታይቷል። ኔጋቲቭ የሆነው ሲመጣ ደግሞ ውሃው በምስራቃዊ አፍሪካ ዳርቻዎች ከተለመደው በላይ መቀዝቀዝ፣ በኢንዶኔዢያ አካባቢ ደግሞ መሞቅ ይጀምራል። የኬኒያዋ ምዕራብ ፖኮት ግዛት በመሬት መንሸራተትና በጎርፍ ከተመታች በኋላ ለማገገም እየጣረች ትገኛለች።፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ጎርፍ ይዟቸው ሄዷል። በግዛቲቱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ50 በላይ እንደሚሆን ተነግሯል። • “ኦዲፒ ዋጋ የተከፈለባቸውን ጥያቄዎች ወደ ጎን መተው አይገባውም” ፕ/ር መረራ ጉዲና እንደ ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል መረጃ ከሆነ በደቡብ ሱዳን ከ600 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት የመኖሪያ ቀያቸውን ለቅቀው እንዲሰደዱ ሲሆኑ፣ ይህ እጣ የ273 ሺህ ሶማሊያውያንም ነበር። በሌላ በኩል አውስትራሊያ ደግሞ ለሌላ ድርቅ እና ሰደድ እሳት እየተዘጋጀች ነው። ይህም ሕዳር ጀምሮ እስከ የካቲት ይቀጥላል ተብሏል። ነገር...
UNK
null
c8e244d6c10cac6626c900dd21fa660a
0c9e1cb898e485e633a439ef7168cb8b
ወደ አገራቸው መመለስ የሚፈልጉ በሌባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለአንድ ጉዞ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ ገንዘብ ጠየቀን ሲሉ ቅሬታቸውን ገለጹ።
በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያዊን ለአንድ ጉዞ ከፍተኛ ገንዘብ ተጠየቅን አሉ\nበሌባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ለመዝገባ በኮንስላ ደጃፍ ላይ ሲጠባበቁ በሌባኖስ የመኖሪያ ፍቃድ ያላቸው ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ ለሚደረግ አንድ በረራ 680 ዶላር እንዲከፍሉ መጠየቃቸውን እና የመኖሪያ ፍቃድ የሌላቸው ደግሞ በቆንስላው በኩል ተመዝግበው 580 ዶላር ክፈሉ መባላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በሌባኖስ በርካታ ዓመታትን የቆየችው ትነበብ በኃይሉ፤ "የምግብ እርዳታ የሚቀበሉ ልጆች እንዴት አድርገው ነው 580 እና 680 ዶላር መክፈል የሚችሉት? በአገሪቱ የጠፋ ዶላር ከየት ነው የሚመጣው? ዋጋው በጣም የበዛ ነው" ትላላች። ከዚህ ቀደም ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ ለሚደግ በረራ ተወደደ ከተባለ 350 ዶላር ይከፈል እንደነበረ ትነበብ ትናገራለች። "በዚሀ አስቸጋሪ ወቅት ይህን ያክል ገንዘብ ከየትም ሊመጣ አይችልም። አይደለም እኛ የሌባኖስ ዜጎች እራሳቸው ዶላር ቸግሯቸዋል። 580 ዶላር ለማግኘት እና ኤምባሲ ለመመዝገብ ገላቸውን እስከ መሸጠ የደረሱ አሉ" ብላለች። የዓለም ምጣኔ ሃብት ፎረም በዓለማችን ላይ በከፍተኛ ውዝፍ እዳ ውስጥ ከሚገኙ አገራት መካከል ሌባኖስን በሦስተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል። በውዝፍ እድ ውስጥ የምትገኘው ሌባኖስ፤ ሥራ አጥ በሆኑ ወጣቶች በተቃውሞ ስትነጣ ቆይታለች። የቫይረሱን ስርጭት ተከትሎ የተጣለው ገደብ ሰዎች ለተቃውሞ አደባባይ እንዳይወጡ ቢያግድም፤ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ግን 'ከድጥ ወደ ማጡ' እንዲገባ ሊያደርገው እንደሚችል ተገምቷል። ሚያዚያ 23 በቤይሩት ጎዳናዎች ላይ ኢኮኖሚያዊ ተጽእኖ የበረታባቸው የሌባኖስ ወጣቶች ማስክ አድርገው ለተቃውሞ በወጡበት ወቅት ወደ ውጪ የምትልከውን ምርት ማምረት ያቃታት ሌባኖስ ገንዘቧ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለውን ልዩነት ሰማይ እንዲነካ እና ከፍተኛ የዶላር እጥረት እንዲከሰት አድጓል። የአገሪቱ መንግሥት በአገሪቱ ያጋጠመውን የዶላር እጥረት ለማስታገስ በማዕከላዊ ባንኩ ውስጥ የባለሃብቶችን ተቀማጭ ዶላር ወደ ኢኮኖሚው ፈሰስ ለማድረግ መገደዱን ዘ ኒውዮር ታይምስ ከቀናት በፊት ዘግቦ ነበር። እንደ ትነበብ ከሆነ በሌባኖስ ያጋጠመው ምጣኔ ሃብታዊ ቀውስ አሰሪዎቻቸው ደሞዝ መከፍል ስላቃታቸው ሠራተኞችን ከቤት እያስወጡ ይገኛሉ። በዚህም በርካታ ዜጎች ጎዳና ላይ ወድቀዋል። "ብዙ ልጆች ሜዳ ላይ ከመውደቅ ብለው፤ ምግብ እያገኘን ቤት ውስጥ ብንቀመጥ ይሻላል ብለው ያለ ደሞዝ በአሰሪዎች ቤት እየሰሩ ይገኛሉ" ስትል ትነበብ ትናገራለች። "ከዚህ በረራ ትርፍ አናገኘም" ቢቢሲ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ-ገጽ ላይ ማረጋገጥ እንደቻለው ለምሳሌ ዛሬ ግንቦት 13 ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ ለሚደረግ የነጠላ ጉዞ በረራ 680 ዶላር ይጠይቃል። በሌባኖስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአካባቢ ማናጀር የሆኑት አቶ ዳንኤል ጽጌ የቲኬት ዋጋው ከተለመደው ውጪ ለምን ከፍ እንዳለ ጠይቀናቸው ነበር። አቶ ዳንኤል፤ አየር መንገዱ ከቤይሩት-አዲስ አበባ በሚያደርገው በረራ ትርፍ እያገኘ እንዳልሆነ አጥብቀው ይናገራሉ። "ይህ የንግድ በረራ አይደለም። ይህን የትኬት ዋጋ ያወጣነው ወጪያችንን እንዲሸፍን ብቻ ነው። ምንም አይነት ገቢ አያስገኝም። ወጪውን እንዲሸፍን ብቻ ነው። ዝርዝር ስሌት አለን።" ጨምረውም "ከዚህ ቀደም ከቤይሩት ተነስተው በአዲስ አበባ በኩል አድረግው ወደ ሌሎች አገራት የሚሄዱ ተሳፋሪዎችም በዚህ በረራ ላይ ይኖሩ ነበር። 3ሺህ እና 4ሺህ ዶላር ድረስም የሚከፍሉ አሉ። አሁን ግን ይህ የለም። አሁን የምናሳፍረው መንገደኞች በቁጥር ጥቂት ናቸው። በዚያ ላይ ወደ አዲስ አበባ ብቻ የሚሄዱ ናቸው" ይላሉ። አቶ ዳንኤል "አውሮፕላኑ መብረር የሚችለው ዝቅተኛው ዋጋ ይህ [680 ዶላር] ነው"...
UNK
null
4d18ad62d93f97c9446f5bf9762b556a
1565f58bae329fa2397c4753f976d11b
የእንግሊዝ ፍርድ ቤት ቢሊየነሩ የዱባይ ገዥ ልጆቻቸውን አግተዋል አለ
ሼክ ሞሃመድ ላይ ክሱ የቀረበው በቀድሞ ባለቤታቸው ልዕልት ሃያ ቢንት አልሁሴን ሲሆን ብይኑ የተሰጠው ትናንት ነው። ላለፉት ስምንት ወራት በፍርድ ቤት ሂደት ላይ የነበረውን ይህን ጉዳይ ለማጣራት ፍርድ ቤቱ እውነት አፈላላጊ ኮሚቴ አቋቁሞ ጉዳዩን ሲመረምር ቆይቷል። ሼክ ሞሃመድ የቤተሰብና የግል ጉዳያቸው በመሆኑ የፍርድ ሂደቱ ለሕዝብ ይፋ ባልሆነ መልኩ እንዲካሄድ ጠይቀው የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ግን ጥያቄውን ውድቅ አድርጎ የመጨረሻ ውሳኔውንም በይፋ አሳልፏል። መንግሥትን የሚመሩ ሰው በመሆናቸው በእውነት ማፈላለጉ ተግባር ተሳትፎ ማድረግ ባለመቻላቸው፤ የእሳቸው በኩል ያለው ነገር ሳይሰማ ውሳኔው የአንድ ወገን እንደሆነም ተናግረዋል ሼክ ሞሃመድ። የእንግሊዙ ፍርድ ቤት ግን በምርመራ ሂደቱ "ተባባሪም ታማኝም አልነበሩም" ብሏቸዋል። • የዱባይ ልዕልት ከባለቤቷ ሸሽታ ለንደን ተደብቃለች • የዱባዩ መሪና ጥላቸው የኮበለለችው ባለቤታቸው ወደ ፍርድ ቤት ሊያመሩ ነው ነገሩ የግል ጉዳይ እንደሆነ "መገናኛ ብዙሃን በእንግሊዝ የልጆቻችንን ግላዊ ህይወት እንድታከብሩና እንዳትተላለፉ እጠይቃለሁ" ሲሉ ለማስረዳት ሞክረዋል ሼክ ሞሃመድ። ፍርድ ቤቱ ከሌላ ትዳር የተወለዱ ሁለት ሴት ልጆቻቸውን በማገትና ያለፍቃዳቸው ወደ ዱባይ እንዲመለሱ በማድረግ ሼክ ሞሃመድን ተጠያቂ አድርጓቸዋል። ሼካ ሻምሳ በእንግሊዝ ከሚገኘው የቤተሰቡ መኖሪያ ያመለጠችው በፈረንጆቹ 2000 ነበር። ነገር ግን ወዲያው ካምብሪጅሻየር ውስጥ በቢሊየነሩ አባቷ የደኅንነት ሰዎች ተይዛ ወደ ዱባይ እንድትመለስ ተደግጓል። እስካሁንም በዱባይ ነች። የካምብሪጅ ፖሊስ በጉዳዩ ምርመራ ለማድረግ ወደ ዱባይ ለማቅናት ያደረገው ጥያቄም ውድቅ ተደርጓል። ሁለተኛዋ ልጃቸው ሼካ ላቲፋ በ2002 እና በ2018 ከአባቷ ቤተሰቦች ጋር ከምትኖርበት ቤት ለማምለጥ ያደረገችው ሙከራ አልተሳካላትም። ለመጀመሪያው የማምለጥ ሙከራዋ አባቷ በሦት ዓመት እስራት ቀጥተዋታል። ከሁለተኛው ሙከራዋ በኋላ ደግሞ የቤት ውስጥ የቁም እስረኛ እንድትሆን ተደርጓል። ለፖሊስ የላከችውን ቪዲዮ መሰረት በማድረግ ፍርድ ቤቱ ድብደባና ማሰቃየት እንደደረሰባት አረጋግጧል። ፍርድቤ ቱም ቢሊየነሩ የዱባይ ገዢ ሼክ ሞሃመድ የሁለት ልጆቻቸውን ሰብዓዊ ነፃነት ገፍፈዋል ብሏል። የ45 ዓመቷ የዮርዳኖስ ልዕልት ሃያ የሟች ዮርዳኖስ ንጉሥ ሁሴን ልጅ ሲሆኑ የ70 ዓመቱ የዱባይ ገዢ ሼክ ሞሃመድን ያገቡት በ2004 ነበር። የሼክ ሞሃመድ ስድስተኛ እና በእድሜ ትንሿ ሚስት ነበሩ። የሰባት እና የ11 ዓመት ሁለት ልጆችንም አፍርተዋል። የታገቱት ሁለቱ የሼክ ሞሃመድ ትልልቅ ሴት ልጆችን በሚመለከት አባትየው መጀመሪያ ላይ ለልዕልቷ ልጆቹ ችግር ውስጥ ገብተው እንደነበር፤ በመጨረሻ ግን ከቤተሰቡ ጋር በሰላም መቀላቀላቸውን ነበር የነገሯቸው። ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት መጀመሪያ ላይ ግን ልዕልቷ ነገሮችን መጠርጠር ጀመሩ። ከዚያ ደግሞ ቅሬታቸውን መግለፅ ቀጠሉ። በሌላ በኩል ከእንግሊዛዊው ጠባቂያቸው ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀመሩ። ይህም ሼክ ሞሃመድን ክፉኛ አስቆጣ። ከዚያም ፍርድ ቤቱ ላይ እንደተገለፀው የሰውዬው ጠባቂዎች ልዕልቷን በተለያየ መልክ ማስፈራራት ጀመሩ። ሁለት ጊዜ የተቀባበለ ሽጉጥ ትራሳቸው ስር እንዲቀመጥ ተደርጓል። እሳቸውን በረሃ ውስጥ የሚገኝ ሩቅ እስር ቤት ለመውሰድ ባልታሰበ መልኩ ሄሊኮፕተር ከመኖሪያቸው ቅጥር ተገኝቶም ያውቃል። የዛሬ ዓመት የሼክ ሞሃመድ ባለቤት ልዕልት ሃያ ሁለት ህፃናት ልጆቻቸውን ይዘው ከዱባይ አምልጠው እንግሊዝ መግባታቸው ብዙዎችን ጉድ አስብሎ ነበር። ልዕልቲቱ ለህይወታቸው መፍራታቸውን እንዲሁም ህፃናት ልጆቻቸው በአባታቸው...
UNK
null
c8244c673b192bf33678d3aa6403d932
68b53fa37b74703cd4a8c0a57f877cf1
የሳዑዲው ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማን ቅጥረኞቻቸውን ወደ ካናዳ በመላክ የቀድሞ የሳዑዲ የደህንነት ቢሮ ባለሥልጣናንን ለመግደል አሲረዋል ተብለው ተወነጀሉ።
የሳዑዲው ልዑል ካናዳ ውስጥ ሰው ለመግደል በማሴር ተወነጀሉ\nየከሸፈው ዕቅድ ዓላማ ሳድ አል-ጃብሪን መግደል ነበር ተብሏል። የልዑል ቅጥረኛ ገዳዮች ይህን ለመፈፀም ወደ ካናዳ ያመሩት ከጃማል ኻሾግጂ ግድያ በኋላ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ፍርድ ቤት ተናግሯል። የሳዑዲ ደህንነት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን የነበሩት ጃብሪ ሃገራቸውን ጥለው ወደ ካናዳ የኮበለሉት ከሶስት ዓመታት በፊት ነበር። ሰውዬው ቶሮንቶ ውስጥ ጥብቅ ጥበቃ በሚደርግለት መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው የሚኖሩት። ፍርድ ቤቱ እንደሚለው ግድያው ላይሳካ የቻለው የካናዳ ድንበር ጠባቂዎች ቅጥረኛ ገዳዮቹ የቶሮንቶ ፒርሰን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን አልፈ ሊሄዱ ሲሉ በጥርጣሬ ስለመለሷቸው ነው። የ61 ዓመቱ ጃብሪ ለዓመታት በብሪታኒያው ኤምአይ6 እንዲሁም ሌሎች ምዕራባውያን የስለላ ድርጅቶችና በሳዑዲ መካከል ያለውን ግንኙነት ሲመራ የነበረ ሰው ነው ተብሏል። 106 ገፅ ያሉት ዋሽንግተን ዲሲ ላለ ፍርድ ቤት የቀረበው ያልተረጋገጠ ክስ ልዑሉ፤ የጃብሪን ድምፅ ለማፈን ሲሉ ሊገድሉት አሲረዋል ሲል ይወነጅላል። ጃብሪ፤ ይህ ከሽፏል የተባለው ግድያ የታቀደለት 'ከባድ ምስጢር' በመያዙ እንደሆነ ይናገራል። ክሱ እንደሚያመለክተው ጃብሪ ከያዛቸው ምስጢሮች መካከል የባለሥልጣናት ሙስና ቅሌትና 'ታይገር ስኳድ' በመባል የሚታወቀው የቅጥረኛ ገዳዮች ቡድን መረጃ ነው። 'የታይገር ስኳድ' አባላት በፈረንጆቹ 2018 ቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ የተገደለው ጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂን ግድያ በማቀነባበር ይወነጀላሉ። ክሱ እንደሚለው ልዑሉ፤ ሳድ አል-ጃብሪን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የፈለጉት ሰውዬው በጣም በርካታ የሳዑዲ ባለሥልጣናትን ምስጢር ስለሚያውቁ ነው። ሳድ አል-ጃብሪ ልዑል አልጋ ወራሹ 2017 ላይ ካቀዱር ሹም ሽር በፊት ነው በቱርክ በኩል አድርገው ወደ ካናዳ የሸሹት። አል-ጃብሪ፤ "ልዑል አልጋ ወራሹ በተደጋጋሚ ወደ ሳዑዲ እንድመለስ ሙከራ አድርገዋል፤ ሌላው ቀርቶ 'ልናገኝህ ይገባል' የሚል የፅሑፍ መልዕክት ልከውልኛል" ይላል። ለፍርድ ቤቱ የቀረበው ክስ እንደሚያመለክተው የጃማል ኻሾግጂን ሰውነት በመገነጣጠል የተጠረጠረው ግለሰብ ለሬሳ ምርመራ የሚሆኑ መሣሪያዎች በሁለት ቦርሳዎች ይዞ ነበር ወደ ካናዳ ለመግባት የሞከረው። ነገር ግን የካናዳ ድንበር ጥበቃ ሰዎች የቡድኑ አባላት ላይ ጥርጣሬ በማሳደራቸው እንዳይገቡ ከለከሏቸው ይላል ክሱ። የሳዑዲ መንግሥት ስለ ክሱ እስካሁን ምንም ያለው ነገር ይለም። ሳድ አል-ጀብሪ (የተከበበው) እና የሳዑዲ መንግሥት ባለስልጣናት እአአ 2015 ላይ ለንደን በደረሱ ጊዜ በቀድሞ የዩኬ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ቴሬዛ ሜይ አቀባበል ሲደረግላቸው የካናዳ ሕዝብ ደህንነት ኃላፊ ቢል ብሌይርም በጉዳዩ ላይ አስተያየት መስጠት አልችልም ነገር ግን መንግሥት አንዳንድ የውጭ ኃይሎች ካናዳ ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ሰዎች ላይ ጫና ለማሳደር እየሞከሩ እንደሆነ ያውቃል ብለዋል። ሳድ አል-ጃብሪ ለዓመታት የልዑል ሞሐመድ ቢን ናይፍ ቀኝ እጅ ነበር። አል-ቃኢዳ ወደ ሳዑዲ ዘልቆ እንዳይገባ በመመከትም ይሞገሳል። ሳዑዲ ከዩናይትስ ስቴትስ፣ ካናዳ፣ አውስትራሊያ፣ ካናዳ፣ ዩናይትድ ኪንግደምና ኒው ዚላንድ ጋር ያላትን ግንኙነት በመምራትም ይታወቃል። ከኤደንብራ ዩኒቨርሲቲ በሰው ሰራሽ ልህቀት የዶክትሬት ድግሪ ያለው ሳድ አል-ጃብሪ ድምፁ ብዙም የማይሰማ የደህንነት ሰው ነው ይባልለታል። ሰውዬው በሃገር ውስጥ ሚኒስቴር የሜጀር ጄኔራል ማዕረግ መድረስ ችሏል። ነገር ግን በፈረንጆቹ 2015 ንጉስ አብዱላህ ሞተው ወንድማቸው ሳልማን ወደ መንበሩ በመምጣት ወጣቱ ልጃቸው ቢን ሳልማንን መከላከያ ሚኒስቴር አድርገው ሲሾሙ ሁሉም ነገር ተቀያየረ። በእንግሊዝኛው...
UNK
null
2b1f9627edfdd7191ff524ddf17f7f29
2a5c486a20e55c1bfb2e4bb058179032
ቻይና በክሪፕቶከረንሲ ላይ የጣለችውን እገዳ ተከትሎ የአንድ ቢትኮይን ዋጋ ከ34 ሺህ ዶላር በታች አሸቆለቆለ።
የቻይናን እገዳ ተከትሎ የቢትኮይን ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ አሽቆለቆለ\nየቢትኮይን ዋጋው በዚህ ደረጃ ሲያሽቆለቁል ከሦስት ወራት በኋላ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ቤጂንግ ማክሰኞ ዕለት የገንዘብ ተቋማት እና የክፍያ ኩባንያዎች ከክሪፕቶከረንሲ ግብይቶች ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን እንዳይሰጡ አግዳለች። ቻይና ባለሃብቶችንም በክሪፕቶከረንሲ ከሚያደርጉት የንግድ እንቅስቃሴ እራሳቸውን እንዲቆጥቡ አሳስባለች። ክሪፕቶከረንሲን ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ ብለን በግርድፉ ልንጠራው እንችላለን። ቢትኮይን ደግሞ በስፋት ተቀባይነት ካገኙት ዲጂታል ገንዘቦች መካከል አንዱ ነው። ከቀናት በፊት የኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ ቴስላ ለማመርታቸው መኪኖች ቢትኮይንን በክፍያ መልክ አልቀበልም ማለቱን ተከትሎ የቢትኮይን ዋጋ 10 በመቶ ቀንሶ ነበር። ሰኞ ዕለት ደግሞ የክሪፕቶከረንሲው ዋጋ በ22 በመቶ ቀንሷል። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ 6 ሺህ ዶላር ገደማ ዋጋውን ወርዷል። እንደ ኢተርዩም እና ዶጅኮይን ያሉ ሌሎች ዲጂታል ገንዘቦች ደግሞ በቅደም ተከተል የ 25 በመቶ እና 29 በመቶ ቅናሽ አስመዝግበዋል። በተመሳሳይ ወቅት የቴስላ አክሲዮን በዎል ስትሪት ያለው ዋጋ ከሦስት በመቶ በላይ የቀነሰ ሲሆን የኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ ከቢትኮይን ጋር በመያያዙ ሊሆን ይችላል ተብሏል። በኤሎን መስክ ባለቤትነት የተያዘው ኩባንያ እስከ 1.5 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን ክሪፕቶከረንሲ በእጁ ይገኛል። የቤጂንግ እገዳ ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመግታት ሲባል እአአ ከ 2019 ጀምሮ በቻይና የክሪፕቶከረንሲ ንግድ ሕገ-ወጥ ነው። ቤጂንግን እያሳሰባት ያለው ሰዎች አሁንም እንደ ቢትኮይን ባሉ ገንዘቦች በድረ-ገጽ መገበያየት መቀጠላቸው ነው። ማክሰኞ ዕለት በመንግሥት የሚደገፉ ሦስት ድርጅቶች በማህበራዊ ድር አምባዎች ላይ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። ሸማቾች በክሪፕቶከረንሲ ግብይቶች ምንም ዓይነት ኪሳራ ቢያጋጥማቸው ጥበቃ አይኖራቸውም ብለዋል። በቅርብ ጊዜ በክሪፕቶ ከረንሲ ዋጋዎች ላይ የሚስተዋለው የዋጋ መዋዠቅ የሰዎችን የንብረት ደህንነት በእጅጉ የሚጥስ እና "መደበኛውን የኢኮኖሚ እና የገንዘብ ስርዓት" እያወከ ነው ብለዋል። የቴስላ ማፈግፈግ የቴስላው አለቃ ኤሎን መስክ ባለፈው መጋቢት ወር ባልተጠበቀ ሁኔታ የኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ ደንበኞቹ ቢትኮይን በመጠቀም መኪናዎችን መግዛት ይችላሉ ሲል አስታውቆ ነበር። ባለፈው ሳምንት መስክ ሃሳቡን በመሰረዝ በከባቢያዊ ላይ በሚያደርሰው ችግር ምክንያት ቢትኮይን በመጠቀም የተሽከርካሪ ግዥዎችን መፈጸም አይቻልም ሲል አገደ። የቢትኮይንን ስርዓት የሚያሳልጡ ኮምፒውተሮች ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይልን ይጠቀማሉ።ብዙውን ጊዜ ኃይሉን ከነዳጅ በተለይም ከከሰል በሚመነጨው ኤሌክትሪክ ላይ መሠረት ያደረገ ነው። "ቢትኮይንን ለመጠቀም እና ለግብይት ነዳጅ በተለይም የድንጋይ ከሰል አጠቃቀም በፍጥነት መጨመሩ ያሳስበናል" ሲል አስፍሯል። "ክሪፕቶከረንሲ ጥሩ ሀሳብ ነው ... ይህ ግን አካባቢ ላይ ከፍተኛ ዋጋ በማስከተል መሆን የለበትም" ብሏል መስክ። ኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ በእጁ የሚገኘውን ቢትኮይን ለመሸጥ እንዳላሰበ አስታውቋል። አሠራሩ ይበልጥ ታዳሽ የኃይል ምንጮችን ወደ መጠቀሙ ከተሸጋገረ በኋላ ለመጠቀም የታሰበ ነው ሲል አስታውቋል። ዲጂታል ገንዘብን በቻይና መገበያየት ባይችልም ከ 75 በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለማችን የቢትኮይን ማይኒንግ (አዲስ ቢትኮይን ወደ ገበያ ሚገባበት ስርዓት ማለት ነው) በቻይና ይፈጸማል።
UNK
null
e4305d8f4ccda5e9162fe0101e40aa63
fc9e5b032a73a02de0fa64be8a27aa17
ሕግ ፡ አዲሱ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ምን ይዞ ይመጣል?
ይህን ሕግ የማሻሻሉ ሥራ ከ1990ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ ሲከናወን የቆየ መሆኑን በዚሁ ሥራ ላይ ለአስር ዓመታት ከተሳተፉት ባለሙያዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ሙሉወርቅ ሚደቅሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሕጉንማሻሻል ለምን አስፈለገ? ከ1954 ጀምሮ በሥራ ላይ የነበረውን ይህንን ለማሻሻል አስፈላጉ ከሆኑባቸው ምክንያቶች መካከል የተወሰኑትን የሕግ ባለሙያው አቶ ሙሉወርቅ ሚደቅሳ ለቢቢሲ አብራርተዋል። በ1987 ዓ.ም የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥተ ከጸደቀ በኋላ "ነባር ሕጎችን ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ማጣጣም" የሚል ፕሮጅክት መጀመሩን የሕግ ባለሙያው ያስታውሳሉ። በዚህ ፕሮጅክትም የወንጀል ሕጉን እና የቤተሰብ ሕግን ጨምሮ በርካታ ሕጎች ተሻሽለዋል። የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግን የማሻሻሉ ሥራም የዚሁ ፕሮጅክት አካል መሆኑን ይጠቅሳሉ። በሕግ ሥርዓት ውስጥ ሁለት አይነት ሕጎች እንዳሉ የሚናገሩት አቶ ሙሉወርቅ፤ እነዚህም መሠረታዊ ሕግ እና የሥነ ሥርዓት ሕግጋት ይባላሉ። የእነዚህን ሕጎች ምንነት በተመለከተም "መሠረታዊ ሕግ መብት እና ግዴታን የሚደነግግ ሲሆን፤ የሥነ ሥርዓታ ሕግጋት ደግሞ የተደነገጉ ሕጎች ተግባራዊ የሚደረጉበት ነው" እንደይላሉ የሕግ ባለሙያው አቶ ሙሉወርቅ። ይህ እንዲሻሻል እየተደረገ ያለው ሕግም የሥነ-ስርዓት ሕግ መሆኑን ይገልጻሉ። ኢትዮጵያ የወንጀል ሕጓን ያሻሻለችው በ1996 ዓ.ም ሲሆን አሁን የሚሻሻለው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ እና የማስረጃ ሕግጋት የወንጀል ሕጉ ማስፈጸሚያ መሆናቸውን ባለሙያው ይናገራሉ። "እናት ሕጉ ስለተሻሻለ የሥነ ሥርዓት ሕጉም መሻሻል አለበት። እንዲያውም ዘግይቷል። እስካሁን አገሪቱ ስትጠቀምበት የነበረው በ1954 የወጣውን የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ን ነው።" በቅርብ ዓመታት የወጡ አዋጆች የራሳቸውን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች ይዘው መውጣታቸውን የሚገልጹት አቶ ሙሉወርቅ፤ ለምሳሌም የጸረ-ሙስና አዋጁ እና የጸረ-ሽብር አዋጁ የየራሳቸውን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች እንዳሏቸው ጠቅሰዋል። ከዚህ አንጻርም "አዲስ የወንጀል ድንጋጌዎች በመጡ ቁጥር ዋናው የሥነ-ሥርዓት ሕግ ሊሻሻል ባለመቻሉ የራሳቸውን ሥነ ሥርዓት እየያዙ ወጡ። በዚህም የሥነ ሥርዓት ሕጉ ተበታተነ" በማለት አሁን የታሰበው ተግባር ይህንን ለማስቀረት ያለለመ መሆኑን ይናገራሉ። ያለውን የሥነ ሥርዓት ሕግ ማሻሻል አስፈላጊ ከሆኑባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ እነዚህን የተበታተኑትን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች አንድ ቦታ የመሰብሰበው እና የተጠቃለለ የሥነ ሥርዓት ሕግ እንዲኖር ማድረግ እንደሆነ ያስረዳሉ። "በአጠቃለይ ረቂቅ ሕጉ ሲተገበር አብዛኛውን ሥራ ለፖሊስ እና ለዐቃቤ ሕግ በመስጠት ፍርድ ቤት ላይ የሚኖረውን ጫና ይቀንሳል፣ ተጠርጣሪዎች እና ተከሳሾች ረዥም ጊዜ ፍትሕ ሳያገኙ የሚቆዩበትን ጊዜ ያስጥራል፣ በሦስተኛ ደረጃ ደግሞ ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን አስሮ ከመመርመር ይልቅ ምርመራ አከናውኖ ወደ መያዝ እንዲቀየር ያደርጋል" ይላሉ። ምን አዲስ ነገር ይዞ ይመጣል? የጥፋተኝነት ድርድር በዚህ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከዚህ ቀደም በአገሪቱ ሕግጋቶች ውስጥ የሌሉ አዳዲስ አሰራሮች መካተታቸውን አቶ ቀለምወርቅ ይናገራሉ። ከእነዚም መካከል አንዱ የጥፋተኝነት ድርድር (plea bargaining) ነው። የጥፋተኝነት ድርድር በዳበሩ የፍትሕ ሥርዓቶች ውስጥ በስፋት ይተገበራል የሚሉት የሕግ ባለሙያው፤ አንድ ግለሰብ ክስ ተመስርቶበት ዐቃቤ ሕግ ግለሰቡ ጥፋተኝነቱን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ካለው ተጠርጣሪውን "ጥፋትህን እመን ይህን ያክል ፍርድ የወሰንብሃል" በሚል ያስማማል። ለምሳሌ በርካታ ክሶች የሚመሰረቱባቸው ተከሳሾች ይኖራሉ፤ ከእነርሱ...
UNK
null
1fe5f9bb27b142397987ffb9cf715011
5346aa00ee0ce7001d885e5ec80538e4
ባለፉት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ ስምንት የእርዳታ ሠራተኞች መገደላቸው ተነገረ
ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው ከኅዳር ወር ወዲህ ባለው ጊዜ ውስጥ ከተገደሉት የረድኤት ተቋማት ሠራተኞች ሰባቱ ግጭት ባጋጠመበት በትግራይ ክልል ውስጥ መሞታቸው ሲታወቅ አንደኛው ግን በሌላ የአገሪቱ ክፍል ውስጥ መገደሉን ገልጿል። የተገደሉት የእርዳታ ሠራተኞች ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን ለመደገፍ ሥራቸውን በማከናወን ላይ ሳሉ መሆኑን የኤምባሲው መግለጫ አመልክቶ፤ ድርጊቱን አጥብቆ አውግዞታል። እንዲህ አይነቱ ጥቃት እንዲቆም የጠየቀ ሲሆን ተጠያቂዎቹም ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል። በዚህም የአሜሪካ መንግሥት በአገሪቱ ውስጥ ያሉ ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች ለረድኤት ድርጅቶች ሠራተኞች ህይወት እና ሥራ ጥበቃ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል። መግለጫው ጨምሮም የኢትዮጵያ መንግሥት የእርዳታ ሥራ የሚያከናውኑ ሠራተኞችን ጨምሮ የሰላማዊ ሰዎችን ደኅንነት የመጠበቅ ዋነኛ ሚናው መሆኑን ጠቅሶ፤ የታጠቁ ኃይሎችም በዓለም አቀፍ የሰብአዊ አቅርቦት ሕግ መሠረት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጠይቋል። ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች የረድኤት ሠራተኞችና የሚያቀርቡት እርዳታ ደኅንነት ተጠብቆ ሳይገደብ፣ ዘላቂነት ባለው ሁኔታ ድጋፍ ለሚፈልጉ ለሁሉም ሰዎች እንዲደርስ እንዲያደርጉ ጠይቋል። በቅርቡ የተከሰተውን የእርዳታ ሠራተኛ ግድያ ያነሳው መግለጫ፤ የዩኤስኤይድ አጋር የሆነ ድርጅት ሠራተኛ ባለፈው ሚያዚያ ወር ላይ ትግራይ ቆላ ተንቤን ውስጥ "በኤርትራና በኢትዮጵያ ወታደሮች" መገደሉን ገልጿል። መግለጫው የዓይን እማኞችን ጠቅሶ እንዳለው የእርዳታ ሠራተኛው በግልጽ የረድኤት ሠራተኛ መሆኑን በመግለጽ እንዳይገድሉት ሲማጸን እንደነበር አመልክቷል። እንዲህ አይነቱ ሁኔታ "የእርዳታ ሠራተኞች ኢትዮጵያ ውስጥ በየዕለቱ እየተባባሰ ባለ የደኅንነት ሁኔታ ውስጥ እየሰሩ መሆናቸውንና አሳሳቢ የሰብአዊ እርዳታ እንዲሁም የሰብአዊ መብት ቀውስን ያንጸባርቃል" ብሏል። መግለጫው በማጠቃለያው ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት በአስቸኳይ በእርዳታ ሠራተኞችና በሰላማዊ ሰዎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎቹን እንዲያወግዝና ምርመራ በማድረግ አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ አጥብቆ ጠይቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤአይዲ ኃላፊ ሳማንታ ፓወር በትዊተር ገጻቸው ላይ እንዳሰፈሩት በትግራይ ክልል ውስጥ "የከፋ ረሃብ" እንዳለ አስጠንቅቀዋል። ኃላፊዋ እንዳሉት የአሜሪካ የአደጋ ጊዜ የምግብ አቅርቦት ክትትል ተቋም በአካባቢው "ደረጃ 5 የአደጋ ስጋት" እንዳለ መለየቱን ጠቅሰው ይህም ከፍተኛው እንደሆነ ገልጸዋል። ሳማንታ ጨምረውም በክልሉ ያለው ግጭት እንዲቆምና ለእርዳታ ሠራተኞች መንገዶች እንዲመቻቹ ጠይቀዋል። የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም እንደሚለው በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ክልል ውስጥ 5.2 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ እርዳታ አቅርቦት ያስፈልጋቸዋል።
UNK
null
0e6f64629fce9d6604e3f197f2072056
5c34bdae4875da1591092f1950a73090
በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ ከቀረቡ አስር ክሶች ስድስቱ እንዲቋረጡ ተወሰነ
የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ፤ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል አዋጅ ፤ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ የመተላለፍ ክሶች ከተመሰረቱባቸው ክሶች መካከል ሲሆኑ፤ በዛሬው ውሳኔ እንዲቋረጡ የተደረጉት ክሶች የጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2021 የተያያዙ መሆናቸውም ተገልጿል። በእነ አቶ ጃዋር መዝገብ ስር 24 ተከሳሾች ቢኖሩም የጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ተጠቅሶ ክስ የተመሰረተባቸው አቶ ጃዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባንና ጠባቂዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 12 ሰዎች ላይ ነበር። ውሳኔውን ያሳለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የፀረ ሽብርና ሕገመንግሥታዊ አንደኛ ችሎት ዛሬ ማለዳ በዋለው ችሎት ነው። ፍርድ ቤቱ ከዚህ ቀደም ጥር 4፣ 2013 ዓ.ም በነበረው ችሎት አቃቤ ሕግ ክሶቹን አሻሽሎ እንዲያቀርብ ማዘዙ ይታወሳል። ነገር ግን አቃቤ ሕግ ሌሎቹን ክሶች እንዳሻሻለ ከተራ ቁጥር አምስት እስከ አስር ያሉና የተጠቀሰውን፣ከጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ መሰረት በማድረግ የተከፈቱትን ክሶች ማሻሻል እንደማይፈልግ ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል። ፍርድ ቤቱ በምላሹ ክሶቹ በተጠቀሰው አዋጅ ስር መታየት እንደማይችሉ በመጥቀስ እንዲቋረጡ ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህም መሰረት በጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2021 የተከፈቱ ስድስቱም ክሶች እንዲቋረጡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል። የቀሩት አራት ክሶች "በ1996 የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀፅ 240 በመተላለፍ ብሔርን እና ሐይማኖትን መሰረት ያደረገ የእርስ በርስ ግጭት በመቀስቀስ አንዱ ወገን በሌላው ወገን ላይ እንዲነሳሳ በማድረግ"፣ የፀረ ሽብር አዋጅ 1176/2012 እና የቴሌኮም ማጭበርበር አዋጅን 7061/2004 የሚመለከቱ ናቸው። ጥር 4 2013 ዓ.ም በነበረው ችሎት ላይ ቃቤ ሕግ ክሶቹ ላይ ማሻሻያ እንዲያደርግ በታዘዘው መሰረት፣ በተቀሩት ክሶች ጋር በተያያዘ አቃቤ ሕግ ሸኔ ምን እንደሆነ እንዲያብራራ ፍርድ ቤቱ ጠይቆ ነበር። ሸኔ ግለሰብ ነው ወይስ ቡድን በሚል የተጠየቀው አቃቤሕግ፣ ሸኔ ግለሰብ ሳይሆን ቡድን ነው የሚል ምላሽ ሰጥቷል። ሶስተኛ ተከሳሽ የሆኑት አቶ ሀምዛ አዳነን በተመለከተ ሚዲያዎችን በመጠቀም ቅስቀሳ አድርጓል የሚል ክስ የነበረ ሲሆን ፍርድ ቤቱ የትኛዎቹን ሚዲያዎች መጠቀማቸውን ጠይቆ ነበር። አቃቤ ሕግ በበኩሉ ኦኤም ኤን እና የግል ማህበራዊ መገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም እንደሆነ ለፍርድ ቤቱ ማብራሪያ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ እነዚህን ማሻሻያዎች ጨምሮ ክሱን ለተከሳሾች ካነበበ በኋላ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሊቀበል ጠይቆ፣ ጠበቆች የእምነት ክህደት ከመስጠት በፊት ክሱ በተገቢው መንገድ መሻሻሉን ለማየት ቀነ ቀጠሮ ይሰጠን ሲሉ ጠይቀዋል። በዚህም መሰረት ፍርድ ቤቱ ለጥር 19 2013 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አማራር አባል የሆኑት አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ ደጀኔ ጣፋ ለፍርድ ቤቱ ምንም አይነት ወንጀል እንዳልፈፀሙ እና የቀረበባቸው ክስ በመጪው አገራዊ ምርጫ ላይ እንዳይሳተፉ ለማድረግ ታስቦ እንደሆነ አስረድተዋል። "ምንም ወንጀል እንዳልፈፀምን አቃቤ ሕግ ራሱ ያውቃል፤ እኛ ብንወጣ እና ምርጫው ላይ ብንሳተፍ ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት ጥቅም ይኖረዋል" ሲሉ አቶ ጃዋር ተናግረዋል። የችሎቱ ዳኛ በበኩላቸው ፍርድ ቤቱ ፍትህ ይጓደላል የሚል እምነት እንደሌለው እና ክሱንም ከጊዜ ወደጊዜ እየተጣራ እንደሚሄድ ተናግረዋል። ኦፌኮ ሰሞኑን ከፍተኛ የአመራሮቹና አባላቱ እንደታሰሩ፣ በተለያዩ ቦታዎች ቢሮዎች እንደተዘጉባቸው በመግለጽ በመጪው ምርጫ መሳተፍ እንደሚቸገር መግለፁ...
UNK
null
8eabd9747f1753dddccc68d06a641c17
745cfc0529df250b9afd7249fc21cfe0
ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ የደም ለጋሾች ቁጥር በመቀነሱ ምክንያት በቀጠሮ የሚደረጉ ቀዶ ህክምናዎች እንዲሰረዙ መደረጋቸውን የባህር ዳር ደም ባንክ ኃላፊ አቶ ምክሩ ሽፈራው ለቢቢሲ ተናገሩ።
ኮሮናቫይረስ ባስከተለው የደም እጥረት በአማራ ክልል የቀጠሮ ቀዶ ህክምናዎች ተሰረዙ\nእንደ አቶ ምክሩ ገለጻ ከሆነ ለደም ባንኩ በሳምንት እስከ 400 ሰው ደም ይለግስ የነበረ ቢሆንም ባለፈው ሳምንት አምስት ሰዎች ብቻ ናቸው የለገሱት። ደም የመጠቀሚያ ጊዜ እንዳለው ያስታወቁት ኃላፊው አንድ የደም ባንክ የደም ክምችት የሚኖረው 20 ቀን ነው ብለዋል። በዚህ ምክንያት አሁን ባንኩ እስከ መጋቢት 20 ደረስ ብቻ የሚያገለግል ደም እንዳለው ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት በቀጠሮ የሚደረግ ቀዶ ህክምና እንዲሰረዝ እና ከአንድ ወር በላይ ለሚሆን ግዜ እንዲቀጠሩ ተደረገዋል። "ለወላድ፣ ለህጻናት እና ለመኪና እና ድንገተኛ አደጋ ለኩላሊት እና ለካንሰር በሽተኞች ግዴታ ስለሆነ እና ማራዘም ስለማንችል ብቻ ለእነሱ እንሰጣለን" ብለዋል። ተኝተው ለሚታከሙም ቢሆን ካለው ችግር አንጻር ቀይ የደም ሴል እጥረት ላለባቸው ደም እንደማይቀርብ አሳውቀዋል። የደም ልገሳው መቀዛቀዝ እንዴት ከኮሮናቫይረስ ጋር መመያያዙን አወቃችሁ ብለን ላቀረብንላቸው ጥያቄ በወር እስከ ሁለት ሺህ ደም ሰብስበው እንደሚያውቁ የገለጹት ኃላፊው፤ የኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰት መገለጹን ተከትሎ መቀዛቀዙን ጠቁመዋል። አብዛኛው ጊዜ የደም ልገሳ የሚካሄደው በትምህርት ቤቶች፣ ስብስባዎች፣ ፋብሪካዎች አና ሌሎችም ሰዎች በብዛት በሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ነበር። ሆኖም ኮሮናቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ መግባት ከተነገረ በኋላ ትምህር ቤቶች በመዘጋታቸው እና ህዝብ የሚሰበሰብባቸው መድረኮች መሰረዛቸው የደም ማሰባሰብ ሥራውን አስቸጋሪ አድርጎታል። የደም ባንኩ ዝቅ ያለውን የህብረተሰቡን የደም ልገሳ ለማሳደግ በባህር ዳር ከተማ ከማስተዋወቅ ባለፈ ከሰኞ ጀምሮ በጊዜያዊ ጣቢያዎች ደም በማሰባበሰብ ላይ ይገኛል። በዚህም ባለፉት ሁለት ቀናት 20 ዩኒት ደም መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻም የደም ልገሳ ፕሮግራም ይካሄዳል። የባህር ዳር የደም ባንክ በሳምንት ከ400 ሰው የተለገሰውን ከተላላፊ በስታዎች ነጻ አድርጎ እስከ 25 ለሚደርሱ ሆስፒታሎች ያሰራጭ ነበር።
UNK
null
fc9b7aeda2db5779b30dc6342f28588c
6357c39ddebff6c54ab247b14cfa3467
የፍሬንድስ ተዋናዮች እንደገና ቢመለሱስ? ተመልሰው አዲስ ተከታታይ ፊልም ቢሰሩስ?
የ'ፍሬንድስ' ፊልም ተዋናዮች እንደገና ቢመለሱስ?\nየተወዳጁ ተከተታይ ሲትኮም የ'ፍሬንድስ' አድናቂዎች የመጨረሻው ክፍል ከታየበት ከአስራ አምስት ዓመታት ጀምሮ የሚጠይቁት ጥያቄ ቢኖር የፍሬንድስ ተዋናዮች እንደገና እንዲሰባሰቡ ነው። ለአስር ዓመታት ያህልም ብዙዎች የስድስቱን ጓደኞች ውጣ ውረድ በፍቅር ተመልክተውታል። ከተሰራበት ከአሜሪካ ውጪ ወጥቶ የተለያዩ ትውልዶችን፤ ዘሮችንና ህዝቦችንም ማገናኘት ችሏል። አሁንም ብዙዎች በናፍቆት ይጠብቁታል፤ እንደገና ቢሰባሰቡስ? የሚሉ ጥያቄዎችም ይሰማሉ። በቅርቡም ይህንን ሃሳብ እውን የሚያደርግ ነገር ተከስቷል፤ ተዋናዮቹ ኮርትኒ ኮክስ (በፍሬንድስ ገፀ ባህርይ ስሟ ሞኒካ) ቤት ተሰባስበው ነበር። በአሜሪካ ብቻ ሳይሆን በእንግሊዝም ለሁለት ዓመታት ያህል የከፍተኛ ቁጥር ያለው ተመልካችን ከመሳብ አንፃር ብዙዎችን የመሰባሰባቸው ዜና አስደስቷቸው ነበር። •የሆሊውዱን ሃኪም ገብረወልድን ያውቁታል? •"ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም መድረክ ማምጣት ፈታኝ ነው" ዘረሰናይ መሐሪ በተመልካቾች ቁጥር ብቻ አይደለም ፊልሙ የሚመራው፤ በፊልሙ ዙሪያ ዲዛይን የተደረጉ አልባሳትም ሆነ ሌሎች ቁሳቁሶች በከፍተኛ ደረጃ ይቸበቸባሉ። ይህ ማለት የፍሬንድስ መመለሻ ጊዜ አሁን ይሆን? ፍሬንድስ ፊልም እንደገና ቢመለስም ከፍተኛ የሆነ እይታም ሆነ ተወዳዳሪነት እንዳለው ሳይታለም የተፈታ ነው። ፊልሙ 25ኛ ዓመት ክብረ በዓልም እየተከበረ ባለበት ወቅት ኔትፍሊክስ ፊልሙን እያሳየ መሆኑ አዳዲስ ተመልካቾችን ማምጣት ችሏል። •"የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ ቀልዶቹም በአዲሶቹ ተመልካቾች ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት መቻላቸው፤ የተለያዩ ትውልዶችን ማገናኘት የቻለ ተብሎለታል። በተለይም ከኔትፍሊክስ ጋር በብዙ ሚሊዮን ፓውንዶች ስምምነት መድረስ መቻሉ ያለው ተፈላጊነትን ማሳያ እንደሆነ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያሉ ሰዎች ይናገራሉ። ፊልሙን የሰራው ዋርነር ብራዘርስ ቲቪ ስቱዲዮ ሰዎች ለሬዲዮ 1 ኒውስ ቢት እንደተናገሩት "ይህ ማለት ፊልሙ እንደገና ይመለሳል ማለት አይደለም፤ ለዓመታትም ሳይቋረጥ ታይቷል" ማለታቸው ተሰምቷል። የተመልካቾች ቁጥር አዘጋጆቹ ላይ ተፅዕኖ ማሳረፍ ካልቻለ፤ ምናልባት በፊልሙ ስም የሚመረቱ አልባሳትና ቁሶች እንደገና ሊያመጡት ይችሉ ይሆን? በእንግሊዝ ውስጥ ከፊልሙ የተወሰዱ ሃረጎች ለምሳሌ ጆዊ የተባለው ገፀባህርይ በተደጋጋሚ የሚላቸውን "ሃው ዩ ዱይን" ፅሁፍ የሰፈረባቸው ሹራቦች እንዲሁም ቲሸርቶች በከፍተኛ ደረጃ ተፈላጊነት አላቸው። ታላላቅ ዓለም አቀፍ የአልባሳት ኩባንያዎችም በዚህ ዘርፍ ተሳታፊ ሲሆኑ ከነዚህም ውስጥ ዘርፉን ዘግይቶ የተቀላቀለው ኤችኤንድ ኤም ነው። ኤች ኤንድ ኤም ለቢቢሲ እንደገለፀው ከፍተኛ ሽያጭም አላቸው። ችሎ ኮሊንስ ዓለም አቀፉን የአልባሳት ሽያጮችን መረጃ ተንታኝ ናት፤ በተለያዩ አልባሳት ሱቆች ውስጥ ዘርፉን እየመሩ ያሉት የትኞቹ ናቸው ብላም በምትመለከትበት ወቅት በፍሬንድስ ፊልም ዙሪያ የተሰሩ አልባሳት ገበያውን ቀዳሚ እንደሆነ ትናገራለች። •ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም ከእነዚህም ውስጥ ታዋቂዎቹ የአልበሳት ምርት ምልክቶች ኤችኤንድኤም፣ ቶፕሾፕ ኤስኦኤስ ይገኙበታል። "አሁንም ቢሆን ሰዎች በየቀኑ የሚያዩት ፊልም ነው፤ አያረጅም፤ ጊዜም አያልፍበትም" ትላለች። ያልተጠበቀ መሰባሰብ የተመልካች ቁጥር ወይም ፍላጎት ሳይሆን ዋናው ጥያቄ ተዋናዮቹ እንደገና ተሰባስበው መስራት ይፈልጉ ይሆን ወይ የሚለው ነው። ኮርትኒ ኮክስ (ሞኒካ) ቤት በተሰባሰቡበት ወቅት እንደገና አንድ ላይ ሊሰባሰቡ ይችላሉ የሚለው ተስፋ አንሰራርቶ...
UNK
null
8325977ecd92b37e93660ba530ce5cb0
76bbfc66a943ceb0831499e0db009ed6
የኮቪድ ክትባት ሽሚያ፡ ሀብታም አገሮች አፍሪካን ለምን ረሷት?
ይህን ያሉት ለአፍሪካ ክትባቱን ለማስገኘት እየጣሩ ያሉ ድርጅቶች ናቸው፡፡ እስከአሁን 900 ሚሊዮን ጠብታ ተገኝቷል፡፡ ይህ የተገኘው ከተለያዩ አገራትና ለጋሾች በተደረገ ልገሳና ርብርብ ነው፡፡ 900 ሚሊዮን ጠብታ የአፍሪካን 30 ከመቶውን ለመከተብ እንኳ የሚበቃ አይደለም፡፡ የአፍሪካ ሕዝብ ብዛት አንድ ቢሊዮን ሦስት መቶ ሚሊዮን ደርሷል፤ አሁን፡፡ ይህን ያህል ሕዝብ ያላት አህጉር አፍሪካ በቂ ክትባት ሳታገኝ ታዲያ ሀብታም አገራት ግን ክትባቱን ከወዲሁ እየገዙ ማጠራቀም ይዘዋል፡፡ ክትባቱን ለመግዛት ስምምነት መፈረም የጀመሩት ገና ድሮ ነው፡፡ ክትባቱ ሳይፈለሰፍ፡፡ ተስፋ ሰጪ ምርምሮችን በተመለከቱ ቁጥር ቶሎ ብለው ያስፈርማሉ፡፡ ‹ቅድሚያ ለኔ› እያሉ፡፡ ይህም ማድረግ የማይችሉ የአፍሪካ አገራት እየተቁለጨለጩ ነው የቆዩት፡፡ ሀብታም አገራት ክትባቶቹ መመረት ሲጀምሩ እየገዙ ማጠራቀማቸው ብቻም ሳይሆን ለድሀ አገራት እጃቸውን ለመዘርጋት ዳተኞች ሆነዋል፡፡ በአጭሩ አፍሪካና ሌሎች የኢሲያ ድሀ አገራት ገሸሽ ተደርገዋል፡፡ ለአፍሪካ ክትባቱ እንዲርቅ ካደረጉ ምክንያቶች አንዱ ያልተቆራረጠ የማቀዝቀዣ ሰንሰለት(Cold Chain) አለመኖር ነው፡፡ ያልተቆራረጠ የማቀዝቀዣ ሰንሰለት ማለት አንድ ክትባት ከምርት ጀምሮ ለማጓጓዝ ወደ አውሮፕላን እስኪሄድ፣ በአውሮፕላን እስኪጫን፣ ከአውሮፕላን ሲራገፍ እና ለሕዝብ እስኪዳረስ መጋዘን ሲከማች ከመነሻ እስከ መድረሻ እጅግ ቀዝቃዛ በሆነ ቅዝቃዜ ብልቃጥ የማስቀመጥ ሂደት ነው፡፡ ክትባቶቹ የሚቀመጡበት የማቀዝቃዣ ዓይነት ውስብስብ መሆን የክትባት ሥርጭቱን ፈታኝ አድርጎታል፡፡ እንዳለመታደል ሆኖ ስኬታማ የተባሉት ፋይዘርም ሞደርናም ከፍተኛ ማቀዝቀዣ የሚፈልጉ የክትባት ዓይነቶች ናቸው፡፡ ይህ ለአፍሪካ አገራት በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆኖባቸዋል፡፡ አንድም ክትባቱ አልተገኘ፣ ሁለትም ማጓጓዣና ማስቀመጫም አልተበጀ፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ባለፈው ሳምንት ‹ዓለም የሞራል ልእልናዋ ላሽቋል፤ ለዚህ ስግብግብነት ዋጋ እየከፈሉ ያሉት ደግሞ በድሀ አገራት የሚኖሩት ናቸው› ሲሉ ተናግረው ነበር፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ ይህን ያሉት ሀብታም አገራት ክትባቱን ከእቅፋቸው ለመልቀቅ ባለመፍቀዳቸው ነው፡፡ በዚህ ረገድ ዶ/ር ቴድሮስ ብቻም ሳይሆኑ በርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት ፍትሐዊ ክፍፍል ይኑር ሲሉ ጥሪ እያሰሙ ነው፡፡ መድኃኒት ከተገኘ እስከዛሬ ድረስ በ49 አገራት 40 ሚሊዮን ጠብታዎች ተሰጥተዋል፡፡ በአፍሪካ ግን እስከዛሬ 25 ጠብታ ብቻ ነው የተሰጠው፡፡ ይህ ቁጥር በእርግጥም የድህነትን አስከፊ ገጽታ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስለዚህ ሀቅ ሲናገሩ፣ ‹‹…25 ሚሊዮን አላልኩም፣ 25ሺም አላልኩም፣ 25 ጠብታዎች ብቻ›› ሲሉ ነው ነገሩ እንዴት አሳሳቢ እንደሆነ የገለጹት፡፡ እስከአሁን ከዋና ዋናዎቹ የክትባት ዓይነቶች አንዳቸውም በአፍሪካ ምድር ለሰው አልተሰጡም፡፡ በአውሮፓ ግን የመጀመርያው ጠብታ ከ2 ወር በፊት ነው የተጀመረው፡፡ ይህ የሀብታምና ድሀ አገራትን ልዩነት እና የዓለም ሥርዓት አድሏዊነትን ፍንትው አድርጎ ያሳየ አጋጣሚ ነው፡፡ ሰልፍ እየጣሱ የሚገቡ አገራት ዘ ፒፕልስ ቫክሲን አሊያንስ የሚባል አንድ የመብት ተቆርቋሪ ቡድን ባወጣው መረጃ የዓለምን ሕዝብ 14 ከመቶ ብቻ የሚሸፍኑ ሀብታም አገራት 53 ከመቶ የሚሆነውን ክትባት በእጃቸው አስገብተዋል፡፡ ይህ አሀዝ የ2012 የሞደርና ክትባት ምርትን እና 96 ከመቶ የሚሆነውን የፋይዘር ቀጣይ ወራት ምርትን ይጨምራል፡፡ በዚህ መረጃ መሰረት ካናዳ ከብልጹግ አገራት በመጀመርያ ረድፍ የምትገኝና ክትባቱን በገፍ የወሰደች አገር ናት፡፡ ካናዳ የሰበሰበችው...
UNK
null
c77fe9e45a6fc0db518c25205d2d30ac
c10c3b51acc69486445c97ff04a84009
በኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሀገር ቤት ከነበረው ቀዝቃዛ የአየር ጸባይና ከፍተኛ ዝናብ አንጻር ወደ ኳታር ሲሄድ በሙቀት ምክንያት መቸገሩን የቡድኑ መሪ የሆኑት ዶክተር በዛብህ ወልዴ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
''በኳታር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሙቀቱ ተቸግሯል'' የቡድኑ መሪ\nየኢትዮጵያ ቡድኑ መሪ ዶክተር በዛብህ ወልዴ ''ሙቀቱ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል ገምተን ነበር፤ ነገር ግን የአየሩ ሁኔታ ከገመትነው በላይ ሆኖ እንኳን ለሩጫ ውድድር ቆሞ መራመድ አስቸጋሪ ሆኖ ነው ያገኘነው። በዚሁም ምክንያት የማራቶኑ ሃሳባችን አልተሳካም፤ የአስር ሺውም ቢሆን መጥፎ ባይባልም እንዳሰብነው አልሆነም።'' በማራቶን ውድድር ወቅት በሙቀቱ ምክንያት አቋርጠው የወጡት ሦስቱም ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በአሁኑ ሰዓት በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙም የቡድን መሪው አክለዋል። ''ሯጮቹ በሰውነታቸው ውስጥ የውሃ ማነስ ነበር ያጋጠማቸው፤ ይሄን ያህል ለአደጋ የሚሰጣቸው ግን አይደለም።" • በዶሃ የሴቶች ማራቶን ሦስት ኢትዮጵያውያን ሯጮች አቋርጠው ወጡ • ሁሌም አብሮን ያለው 'የመስቀል ወፍ' በኳታር ካለው ከፍተኛ ሙቀት አንጻር ቡድኑ ከፍተኛ ሙቀት ባለባቸው አካባቢዎች ሄዶ ልምምዱን እንዲሰራ ታስቦ የነበረ ቢሆንም በብዙ ምክንያቶች ሳይሳካ መቅረቱንም የቡድን መሪው ጨምረው አስረድተዋል። ''እንደዚህ አይነት ነገር ለመተግባር ከባድ ነው። ወደታች በወረድን ቁጥር ከሙቀቱ ጋር አብረው የሚመጡ ብዙ ነገሮች አሉ" ያሉት ዶ/ር በዛብህ ሙቀት ቦታ ልምምድ መስራት ለእንደዚህ አይነት ውድድሮች ጠቃሚ ቢሆንም ብዙ ጉዳቶችም እንዳሉት ጠቅሰዋል። አትሌቶች በምን አይነት ሁኔታ ልምምድ መስራት አለባቸው ለሚለው ጥያቄ አሰልጣኞች ወደፊት ብዙ መነጋገርና ሃሳብ ማቅረብ እንዳለባቸውም ዶክተር በዛብህ ወልዴ ጠቁመዋል። በካታር ዶሃ እየተካሄደ ባለው 17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና ላይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ሜዳሊያ ከትራንስ ኢትዮጵያ ክለብ በተገኘቸው ለተሰንበት ጊደይ አማካይነት አግኝታለች። ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ ከብር ሜዳሊያ አሸናፊዋ ለተሰንበት ጊደይ በዶሃ ለተሰንበት ጊደይ ውድድሩን 30 ደቂቃ ከ21 ሰከንድ ከ23 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰአት በማጠናቀቅ የሁለተኛ ደረጃን ይዛ መጨረስ ችላለች። ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ኔዘርላንድስን ወክላ የተወዳደረችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፈን ሃሰን የወርቅ ሜዳሊያውን ወስዳለች። በውድድሩ ኬንያዊቷ አትሌት አግኔስ ትሪፖ ሦስተኛ ደረጃን ስትይዝ፤ በውድድሩ የተሳተፈችው ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ ስድስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። ከቢቢሲ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገችው ለተሰንበት ''ውድድሩ በጣም አሪፍ ነበረ፤ አየሩም ቢሆን ከውጪ ነው የሚሞቀው እንጂ ስታዲየም ውስጥ ብዙም አላስቸገረኝም'' ብላለች። በመጨረሻዎቹ ዙሮች አንደኛ ከወጣችው ሲፈን ሃሰን ጋር የነበረው ፉክክር ምን እንደሚመስልና እንዴት ልታሸንፋት እንደቻለች ስትጠየቅ ለተሰንበት ይህንን ብላለች። ''በዚህ ውድድር ሜዳሊያ አግንቼ ስለማላውቅ አዲስ ሆኖብኝ ነበር፤ በቀጣይ ብዙ የማስተካክለው ነው። እስከመጨረሻው ድረስ ሄጄ ነበር ግን እሷ በአቅም ትንሽ በልጣኛለች'' ስትል በቁጭት ተናግራለች። ውድድሩ ሲጀመርም ኢትዮጵያዊያን በቡድን ተጋግዘው ለማሸነፍ ተመካክረው እንደነበር የገለጸችው ለተሰንበት ''በመጀመሪያዎቹ ዙሮች ሌሎች አትሌቶች መምራት ሲጀምሩ ደስ ብሎን እየጠበቅናቸው ነበር'' ብላለች። ''ወደ መጨረሻ ላይ ግን እንዳሰብነው ሳይሆን ተበታተንን''። ውድድሩ በተካሄደበት ግዙፉ ካሊፋ ስታዲየም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድንን ለመደገፍ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የተገኙ ሲሆን ለአትሌቶቹ ሞቅ ያለ ድጋፍ በመስጠት ምሽቱን አድምቀውት እንደነበር የቢቢሲ ዘጋቢ ገልጿል። የኢትዮጵያ ደጋፊዎች ጎላ ብሎ የሚሰማ ዝማሬ ሌሎች ታዳሚዎችንም ጭምር ስቦ ነበር። በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ያጌጡት ደጋፊዎች ግዙፋ...
UNK
null
38ca07ee7cd783deead8d69aff0f21e7
133a83bbfe4acab2806997d93a368bfa
ባርሴሎና ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታም ላልታወቀ ጊዜ ተዛውሯል
የስፔን መንግስት ሕገ-ወጥ ነው ያለውን የካታሎንያን ሕዝበ-ውሳኔ ለማስቆም ቃል ገብቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። የስፔን ፖሊስ ካታሎንያውያን ወደ ምርጫ ጣቢያ እንዳይሄዱ እያገደ እንዳለም ታውቋል። በየጣቢያው በመዞር የምርጫ ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉም ተዘግቧል። ፖሊስ በካታሎንያ ትልቋ ከተማ ባርሴሎና ሕዝበ-ውሳኔውን ደግፈው ሰልፍ የወጡ ሰዎች ላይ የጎማ ጥይት ተኩሷል። የስፔን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስቴር እንደገለጸው በተፈጠረው ግርግር 11 ፖሊሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የስፔኑ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሳንታማርያ እንደተናገሩት "ፖሊስ ሕጋዊ በሆነ መንገድ ስራውን እየሰራ ነው።" የካታሎንያ መሪ ካርሌስ ፒዩጅመንት በበኩላቸው ህዝበ-ውሳኔውን ለማስቆም በገፍ ወደ ካታሎንያ የመጡትን የማዕከላዊ ስፔን ፖሊሶች ኮንነዋል። "ሕጋዊ ያልሆነው የስፔን መንግስት ተግባር የካታሎንያ ሕዝብ ያሰበውን ከማሳካት አያግደውም" በማለትም ለጋዜጠኖች ተናግረዋል። የስፔን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ሁዋን ኢግናሲዮ የካታሎንያውን መሪ "ረብ የለሽ ዝግጅት ያዘጋጀ" ሲሉ ወቅሰዋል። በተያያዘ ዜና ባርሴሎና ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታም ላልታወቀ ጊዜ ተዛውሯል። ባርሴሎና በካታሎንያ በከተከሰተው ግርግር ምክንያት ጨዋታው ወደሌላ ጊዜ እንዲዛወርለት ላሊጋውን ጠይቋል። በዚህም መሠረት ባርሳ ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርገው የነበረው ጨዋታ እንዲራዘም ሆኗል።
UNK
null
daa9172b772926dd52fa293cf6743d40
87214905130170e30a575154d5589f58
ኮሮናቫይረስ: የዓለምን ታሪክ የቀየሩ አምስት አደገኛ ወረርሽኞች
ኮሮናቫይረስስ ዓለማችንን በምን መልኩ ይለውጣት ይሆን? ኮሮናቫይረስ የዓለምን ታሪክ የቀየረ የመጀመሪያው ወረርሽኝ አይደለም። እስቲ ዋና ዋና ከሚባሉት አምስቱን ከታሪክ መዛግብት እናገላብጥ። ጥቁሩ ሞትና የአውሮፓ ሥልጣኔ በርካቶች ፈጣሪ ጥቁሩን ሞት እንዲነቅልላቸው ይፀልዩ ነበር በግሪጎሪ አቆጣጠር በ1350 ላይ አውሮፓን የመታው ጥቁሩ ሞት ተብሎ የሚታወቀው [የቡቦኒክ ትኩሳት] ወረርሽኝ የአህጉሪቱን አንድ ሦስተኛ ሕዝብ እንደቀጠፈ ይነገራል። አብዛኞቹ ሟቾች ደግሞ ለመሬት ባላባቶች እየሠሩ የሚያድሩ ገባሮች ነበሩ። ከበሽታው በኋላ ግን የሠራተኞች ዋጋ እጅግ ተወደደ። ይህም በምዕራብ አውሮፓ የፊውዳል ሥርዓት እንዲወድቅ ምክንያት ሆኗል ይባላል። ይህ መላ ያሳጣቸው የመሬት ባላባቶች በሰው ፈንታ ቴክኖሎጂ ወደመጠቀም ገቡ። ይህ ሂደት ምዕራብ አውሮፓ ወደ ሥልጣኔ እንደትገባ አድረጓታል የሚሉ በርካቶች ናቸው። ምዕራብ አውሮፓውያን ዓለምን ለማሰስ ወደ ሌሎች አገራት ማቅናት የጀመሩትም በዚህ ወቅት በመሆኑ ወረርሽኙ ለቅኝ ግዛትም ሚና እንደተጫወተ ይገመታል። ፈንጣጣና የአየር ንብረት ለውጥ ስፔናውያን ቅኝ ገዢዎች ፈንጣጣን ይዘው ወደ ደቡብ አሜሪካ አገራት እንደሄዱ ይነገራል በ15ኛው ክፍለ ዘመን የደቡብ አሜሪካ አገራት በቅኝ ገዢዎች እጅ ስር መግባት ለዓለም የአየር ንብረት መለወጥ ምክንያት እንደሆነ ይነገራል። የለንደን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አጥኚዎች የደቡብ አሜሪካ አገራት በአውሮፓውያን ቅኝ በመገዛታቸው ሳቢያ የሕዝብ ቁጥሩ ከ60 ሚሊዮን ወደ 6 ሚሊዮን ዝቅ ብሏል ይላሉ። በርካቶች የሞቱት ቅኝ ገዥዎች ይዘዋቸው በመጡ በሽታዎች ሳቢያ ነው። በጣም ብዙ ሰው የቀጠፈው ፈንጣጣ እንደሆነ ታሪክ ይናገራል። በተጨማሪም ኩፍኝ፣ ኮሌራ፣ ወባና ታይፈስ ቅኝ ገዢዎች ለደቡብ አሜሪካ ሰዎች ያዛመቷቸው በሽታዎች ናቸው። የቅኝ ገዢዎቹ ጣጣ ከደቡብ አሜሪካ አገራት አልፎ ለዓለም ሕዝብም ተርፏል። ነገሩ እንዲህ ነው፤ በሽታው ከቀጠፋቸው መካከል አብዛኞቹ አርሶ አደሮች ነበሩ። በዚህ ምክንያት በርካታ የእርሻ መሬቶች ወደ ጫካነት ተቀየሩ። በወቅቱ ከእርሻ መሬትነት ወደ ጫካነት የተቀየረው መሬት ስፋት ኬንያን ወይም ፈረንሳይን የሚያክል እንደሆነ ይገመታል። ይህ ክስተት የዓለምን ሙቀት መጠን ከተገቢው በላይ ቀነሰው። ምድርም ቅዝቃዜ እንደወረራት ይነገራል። በዚህ ምክንያት በሌሎች ዓለማት ያሉ ሰዎች ተጎዱ። ሰብሎች ውርጭ መታቸው። በጣም የሚገርመው በዚህ የዓለም ሙቀት መቀነስ እጅግ የተጎዳችው ምዕራብ አውሮፓ መሆኗ ነው። ቢጫ ወባና የሄይቲ አብዮት በቢጫ ወባ ምክንያት የሄይቲ አብዮት ፈረንሳዮችን ነቅሏል በ1801 በአህጉረ አሜሪካ በምትገኘው አገር ሄይቲ የተከሰተው የቢጫ ወባ ወረርሽኝ ትንሿ አገር የፈረንሳይን ቅኝ ገዢዎች ፈንቅላ እንድታስወጣ ምክንያት ሆኗል። የፈረንሳዩ መሪ ናፖሊዎን ቦናፓርቴ እራሱን የዕድሜ ልክ መሪ አድርጎ ሾመ፤ አልፎም ደሴቷ ሄይቲን እንዲቆጣጠሩለት በ10 ሺህ የሚቆጠሩ ወታደሮች ላከ። የቢጫ ወባ ወረርሽኝ ግን ለወታደሮችም አልተመለሰም። በሽታው 50 ሺህ ገደማ የፈረንሳይ ወታደሮችን ቀጠፈ። ሐኪሞችና አሳሾችም በበሽታው ከሞቱት መካከል ነበሩ። ወደ ፈረንሳይ በሕይወት የተመለሱት 3 ሺህ ብቻ እንደሆነ ታሪክ ያሳያል። አውሮፓውያን ምንጩ አፍሪካ እንደሆነ የሚነገርለት ቢጫ ወባን መቋቋም አልቻሉም። ይሄኔ ነው ናፖሌዎን ሄይቲን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ቅኝ ሊገዛቸው ያሰባቸውን አገራት ጥሎ የወጣው። የፈረንሳዩ መሪ 2.1 ሚሊዮን ስኩዌር መሬት ከሄይቲ ቆርሶ ለዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት መሸጡ አይዘነጋም። ይህ በታሪክ የሉዊዚያና ሽያጭ ተብሎ ይታወቃል። የአፍሪካ ሪንደርፔስትና...
UNK
null
34d7ed522f776f5c51e667bf2ab3a7b3
9a3b9dd17bcec946a4483c44183edeac
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ለማህጸን ለካንሰር መከላከያ ክትባት ከሚሰጡ ጥቂት አገራት አንዷ ናት
አንጀሊን ኡሳናሴ ከየማህጻን በር ጫፍ ካንሰር የዳኑ በአፍሪካ ግን ይህ በሽታ ከየትኛውም የዓለማችን ክፍል በተለየ መልኩ በከፍተኛ ደረጃ ገዳይ ነው፤ ምንም እንኳ ቀድሞ መከላከል ቢቻልም። በሩዋንዳ የተጀመረው በሽታውን የመከላከል እንቅስቃሴ ውጤትማ መሆኑን ተከትሎ ሌሎች የአፍሪካ አገራት የሩዋንዳን ተመሳሌት መከተል ጀምረዋል። አንጀሊን ኡሳናሴ በሩዋንዳ መዲና ኪጋሊ ትኖራለች። የ67 ዓመት አዛውንቷ አንጀሊን በማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ህይወቷ እንዴት እንደተቀየረ ታስታውሳለች። ልክ የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ ነበር ድንገት በሙታንታዋ ላይ ደም የተመለከተችው። የ67 ዓመት ሴት መቼም የወር አበባ ልታይ አትችልም። እንዲህ አይነት ምልክት በእራሷ ላይ ካየች ዓመታት አልፈዋል። "በአቅራቢያዬ ወደሚገኝ የጤና ተቋም ሄድኩኝ። ከዚያም ሃኪሞች የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ምረመራ እንዳደርግ ነገሩኝ። የምረመራ ውጤቱ ሲመጣ በሽታው እንዳለብኝ አሳየ። በጣም ተደናገጥኩ። ልቀበለው አልቻልኩም። የምሞት መሰለኝ" በማለት የነበረውን ሁኔታ ታስታውሳለች። አንጀሊን በሽታውን በጊዜ ማወቋ እና የህክምና ዕርዳታ ማግኘቷ ህይወቷን እንደታደረገው ታምናለች። ዛሬ ላይ ቢሆን ግን አንጀሊን ይህ በሽታ ባልያዘት ነበር። ምክንያቱም በመላው ሩዋንዳ የተጀመረው የቅድመ ማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ምረመራ እና ክትባት በታደጋት ነበር። ለማህጻን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ መከሰት በግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚተላለፈው ሂዩማን ፓፒሎማ ቫይረስ (ኤችፒቪ) አብዛኛውን ጊዜ እንደ ምክንያት ይጠቀሳል። • አስጊነቱ እየጨመረ ያለው ካንሰር ምንም እንኳ በአፍሪካ ይህ በሽታ ከፍተኛ ሞት የሚያስከትል ቢሆንም 10 አገራት ብቻ ናቸው የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ክትባትን ለዜጎቻቸው የሚሰጡት። ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ተጠቃሽ አገር ናት። በአፍሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 ሃገራት ብቻ ናቸው የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ክትባትን ለዜጎቻቸው የሚሰጡት። በምዕራብ አፍሪካ ውስጥ ከሚገኙ አገራት ለዜጎቿ ክትባቱን በብቸኝነት የምታቀርበው ሴኔጋል ናት። በምሥራቅ አፍሪካ ደግሞ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ ለዜጎች ክትባቱን ስለሚያቀርቡ በማህጻን በር ጫፍ ካንሰር የሚከሰተው ሞት ከሌሎች የአህጉሪቱ ቀጠና ጋር ሲነጻጸር ዝቅ ያለ ነው። ሩዋንዳ ከስምንት ዓመታት በፊት የጀመረችው ዘመቻ አዎንታዊ ውጤት አስገኝቶላታል። ከ10 ሴቶች 9 ሴቶች ክትባቱን ማግኘት ችለዋል። ይህ ውጤት ግን ያለፈተና አልነበረም የመጣው። ክትባቱ የሚያስወጣው ከፍተኛ ገንዘብ እስከ ለክትባቱ ያሉ የተሳሳቱ አመለካከቶች ሩዋንዳዊያን የተሻገሯቸው ጋሬጣዎች ናቸው። "አሁንም ቢሆን የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ እርግማን ነው በማለት ወደ ሃኪም ከማቅናት ይልቅ ወደ ጠንቋዮች ጋር የሚሄዱ ሴቶች አሉ" በማለት አንጀሊን ትናገራለች። ከዚህ በተጨማሪ በበሽታው ምክያት 'ማህጸናችን እንዲወጣ ሊደረግ ይችላል' የሚለው ስጋት በርካታ ሴቶች ወደ ህክምና እንዳይሄዱ ይገድባቸዋል። የኤችፒቪ ክትባት በሽታው በወጣቶች መካከል እንዳይስፋፋ በከፍተኛ ደረጃ ያደርጋል መንግሥት የማኅበረሰብ መሪዎችን፣ አብያተ ክርስቲያናትን፣ የመንደር መሪዎችን፣ የጤና ሰራተኞችን፣ ትምህርት ቤቶችንና የመገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም በክትባቱ ዙሪያ የሚነዙ አፈታሪኮችን ለማስወገድ ዘመቻ አካሂዷል። ተማሪ ለሆኑት ልጃገረዶች በትምህርት ቤት ለማይማሩት ደግሞ በየቤታቸው ክትባቱን እንዲያገኙ ተደርጓል። የጤና ባለስልጣናትም ክትባቱ በተፈለገበት ቦታና ጊዜ ሁሉ በበቂ ሁኔታ በፍጥነት እንዲገኝ አድርገዋል። የኤችፒቪ ክትባት በሽታው በወጣቶች መካከል እንዳይስፋፋ በከፍተኛ...
UNK
null
8c2d0892e8945114a47cf4c262599f76
53e1a45b87daee2efa16c84e6a36aa3a
የሆንግ ኮንግ ትምህርት ቤቶች በደህንት ስጋት ተዘጉ
ፖሊሶች በዩኒቨርስቲዎች ቅጥር ጊቢ ገብተው ተማሪዎችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ የተኮሱ ሲሆን፤ በባቡር ጣቢያዎች ተሳፋሪዎችን እየፈተሹ በመሆኑም መጨናነነቅ ተፈጥሯል። ባለፈው ሰኞ ከፍተኛ ተቃውሞ መካሄዱ ይታወሳል። • ''ፕሬዝደንት ትራምፕ እባክዎ ሆንግ ኮንግን ይታደጉ'' ሰልፈኞች • ተቃውሞ በቻይና፡ መንግሥት 'የውጭ ኃይሎችን' እየወቀሰ ነው • የሆንግ ኮንግ 'የተቃውሞ' ኬክ ከውድድር ታገደ አንድ የመብት ተሟጋች በፖሊስ የተተኮሰበት ሲሆን፤ ሌላ ተሟጋች ደግሞ በእሳት ተቃጥሏል። ሁለቱም በአሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ። ዛሬ በርካታ ትምህርት ቤቶች የደህንት ስጋት በመኖሩ እንደሚዘጉ ለተማሪዎቻቸው ቤተሰቦች በአጭር የጽሁፍ መልዕከት አስታውቀዋል። የሆንግ ኮንጓ ካሪ ላም በበኩላቸው አለመረጋጋት ቢኖርም ትምህርት ቤቶች እንደማይዘጉ ገልጸዋል። ሰኞ ተማሪዎችና ፖሊሶች መካከል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት የባቡር አገልግሎት ተስተጓጉሎ፣ መንገዶች ተዘግተውም ነበር። በ 'ቻይኒዝ ዩኒቨርስቲ' ተቃዋሚዎች ፖሊሶች ላይ ድንጋይ ሲወረውሩ ፖሊሶች ደግሞ በምላሹ የፕላስቲክ ጥይት ሲተኩሱ ነበር። ይህን ተከትሎም በርካታ ዩኒቨርስቲዎች ትምህርት አቋርጠዋል። ሰኞ ከ260 በላይ ሰዎች የታሰሩ ሲሆን፤ ተቃውሞው ከጀመረበት ጊዜ እስካሁን በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሰዎች ቁጥር 3,000 ደርሷል። ካሪ ላም ተቃዋሚዎች "የሕዝብ ጠላት" ናቸው ሲሉ፤ አሜሪካ ደግሞ ሆንግ ኮንግ የገባችበት ውጥንቅጥ አሳስቦኛል ብላለች። የሆንግ ኮንግ እስረኞች ለቻይና ተላልፈው ይሰጡ የሚል ረቂቅ አዋጅን በመቃወም የተጀመረው ተቃውሞ፤ ረቂቁ ውድቅ ቢደረግም እንደቀጠለ ነው። የሆንግ ኮንግ ነዋሪዎች ዴሞክራሲ ይስፈን፣ ፖሊሶች ለተግባራቸው ተጠያቂ ይደረጉ ሲሉ ድምጻቸውን ማሰማቱን ቀጥለዋል።
UNK
null
6d7289d836f404c9bc7e13bc9fa0c492
ee0922e30beafd7f9d6fa9dda916d9e0
ቦይንግ 737 ተንሸራቶ ወንዝ ውስጥ ገባ
በቦይንግ 737 ተሳፍረው የነበሩት 143 ሰዎች የከፋ ጉዳት አልደረሰባቸውም። ሆኖም ከተሳፋሪዎቹ መካከል ወደ 20 የሚሆኑት ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና መስጫ ተወስደዋል። • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ በሚያሚ ኤር ኢንተርናሽናል ስር የሚተዳደረው አውሮፕላኑ ጉዞውን የጀመረው ከኩባ ጓንታናሞ ቤይ ነበር። ተሳፋሪዎቹ እንዳሉት በዝናብ ወቅት ያረፈው አውሮፕላኑ ሴንት ጆን የተባለ ወንዝ ውስጥ ተንሸራቶ ገብቷል። ከተሳፋሪዎቹ አንዱ ቼሪል ቦርማን ለሲኤንኤን "አውሮፕላኑ መሬቱን ነክቶ ነጠረ። አብራሪው መቆጣጠር እንዳቃተው ያስታውቅ ነበር" ብለዋል። • ቦይንግ የአደጋውን የምርመራ ውጤት ተቀበለ ተሳፋሪዋ እንደገለጹት፤ አውሮፕላኑ የገባው ወንዝ ውስጥ ይሁን ባህር ውስጥ አላወቁም ነበር፤ "ሁኔታው አስፈሪ ነበር" ብለዋል።
UNK
null
4533dd40f709c169a74c5e5906e076bb
930479cb47edd2099b1be8cd19aa6f56
''መከላከያ በሌሎች ስፍራዎች ያሳየውን ትዕግስት በምዕራብ ጎንደርም መድገም ነበረበት''
ጎንደር የክልሉ ቃል አቀባይ አቶ አሰማኸኝ አስረስ ለቢቢሲ እንደገለጹት በግጭቱ ላይ የተሳተፉ አካላት እነማን እንደሆኑ ለማጣራት ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ወደቦታው ተንቀሳቅሷል። አቶ አሰማኸኝ ጨምረውም ''ሁኔታው በጣም አሳዛኝ ነው። ያለውን ሁኔታ በአግባቡ ተወያይቶ መተማመን ላይ እስከሚደረስ ድረስ ተጠብቆ ነው እንቅስቃሴ መጀመር የነበረበት። ነገር ግን መተማመን ሳይፈጠር ነው መከላከያ እንቅስቃሴ ሊያደርግ የሞከረው። ኅብረተሰቡ ደግሞ የራሱ ጥርጣሬ አለው፤ ምን እንደጫነ አያውቅም፤ ስለዚህ ልፈትሽህ አለ፤ ግጭት ተፈጠረ። በግጭቱም የንፁሃን ህይወት እጦት እና ቁስለት ተከስቷል።'' ብለዋል። ''ከሰሞኑ እንደምንሰማው በተለያዩ ቦታዎች ላይ ከልክ ያለፈ ትዕግስት ጭምር እያሳየ [መከላከያ] መተማ ላይ ግን ለተወሰነ ደቂቃ ወይንም ለውይይት መንገድ ባልሰጠ መልኩ፤ መተማመን ባለተደረሰበት ሁኔታ እንደዚህ ያለ እርምጃ መወሰዱ የሚያሳዝን ነው።'' ብለዋል የክልሉ የኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ። በትናንትናው ሰልፍ የተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች ለቢቢሲ እንደገለፁት ግጭቱ አካባቢውን አቋርጠው ወደ ትግራይ ክልል ያመሩ ከነበሩ ንብረትነታቸው የሱር ኮንስትራክሽን ነው ከተባሉ የጭነት እና የግንባታ መኪናዎች ጋር የተገናኘ ነው። •የቀድሞዋ ሶቭየት ህብረት ትውስታዎች በኢትዮጵያውያን ዓይን በመኪኖቹ እንቅስቃሴ ላይ ጥርጣሬ እንደገባቸው በመግለፅ ለማስቆም የፈለጉ የአካባቢው ነዋሪዎች መኪኖቹን ያጅቡ ከነበሩ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር መፋጠጣቸውን ይህም ወደተኩስ እና ሞት ማምራቱን ለቢቢሲ የተናገሩት የከተማዋ ነዋሪ አቶ አገናኝ ካሱ ናቸው። "ትናንትን ቀን ላይ ጀምሮ መኪኖቹ ሲመጡ [ወጣቱ] ድንጋይ መወርወር ጀመረ። መከላከያ ሠራዊት ድንጋይ የሚወረውረው ወጣት ላይ ተኩስ ከፈተ። መጨረሻ ላይ አንዳንድ ሚሊሻዎችም መከላከያ ሠራዊት ላይ ተኩስ ከፈቱ" ሲሉ የግጭቱን ሒደት የሚያስረዱት አቶ አገናኝ፤ ከሠራዊቱ በኩል ሞትም ሆነ የመቁሰል አደጋ ይኑር አይኑር መረጃው ባይኖራቸውም ዕቃ ለመግዛት የወጡ ህፃናት እና በህዝብ መጓጓዣ በመሳፈር ላይ የነበሩ ሰላማዊ ዜጎች መሞታቸውን ይገልፃሉ። •"የመከላከያ ሰራዊትን እንቅስቃሴ የሚያግድ ስራ አንቀበልም" ዶ/ር ደብረፅዮን ሰልፈኞቹ ዛሬ "የህፃናት ግድያ ይቁም፥ መከላከያ ሰራዊት እየወሰደ ያለው እርምጃ ትክክል አይደለም፥ ሲያስጨፈጭፉን የነበሩ መኪኖች ከክልላችን ሊወጡ አይገባም" የሚሉ መፈክሮችን ማሰማታቸውንም አቶ አገናኝ ጨምረው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ህፃናት በጥይት ተመትተው ሆስፒታል ውስጥ ገብተው ማየታቸውን ሌላ የከተማው ኗሪ እና የሰልፉ ተሳታፊም ገልፀዋል። •የተነጠቀ ልጅነት የምዕራብ ጎንደር ዞን የፀጥታ እና አስተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ግጭቱ የበርካቶችን ሞት እና ቁስለት ማስከተሉን ለቢቢሲ አረጋግጠው የሰለባዎቹ ቁጥር በትክክል ምን ያህል እንደሆነ ከመግለፅ ተቆጥበዋል። የፀጥታ ኃላፊው እንዳሉት የግጭቱ መንስዔ ናቸው የተባሉት ከአርባ በላይ ተሽከርካሪዎች ከገንዳ ውሃ ከተማ ወጣ ብለው አሁንም ቆመው የሚገኙ ሲሆን ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸውን በሚመለከት የሚተላለፍ ውሳኔ ከህዝብ ጋር በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የሚመሠረቱ ይሆናል። ቀዳሚ የትኩረታቸው አቅጣጫ "ለግጭት መንስዔ የሆነው ጉዳይ እንዴት መልክ ይያዝ" የሚለው መሆኑን የገለፁት አቶ ደሳለኝ ዓላማቸው "ሰው የማይሞትበትን አማራጭ መጠቀም ነው" ብለዋል። "መኪናዎች ለአንድ ቀንም ሆነ ለሁለት ቀን ይቁሙ፤ ኅብረተሰቡ ይወያይ። ለምን ዓላማ እንደሚገቡ፤ ምን እንደሚሰሩ እናስረዳው፤ ከዚያ በኋላ ወደሚፈልጉበት አቅጣጫ ይሄዳሉ።" ብለዋል።
UNK
null
cf36c8a93cd10ee746d9713e839ec500
f126128c692a8ec7fe20ffe835f21167
ተዋናይቷ በ54 ዓመቷ ሴት ልጅ ተገላገለች
ጣሊያናዊው ባለቤቷ የ39 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን ባለቤቱ በ54 ዓመቷ ልጅ ስለወለደችለት "ደስታዬ ወሰን የለውም" ሲል ተናግሯል። ብሪጌት ኒልሰን ብዙ ሰው የሚያውቃት "Rocky IV" እና "Cobra" በተሰኙት በተለይም ከሁለተኛ ባሏ ሲልቨስተር ስታሎን ጋር መሪ ተዋናይት ሆና በተወነችባቸው ፊልሞች ነበር። ኒልሰን በፊልም ብቻም ሳይሆን በሞዴሊንግና በቴሌቪዥን ትዕይንቶች ዓለም አቀፍ ዝናን ተቀዳጅታለች። ሁለቱ ጥንዶች ለፒፕል መጽሔት እንደተናገሩት አዲስ ልጅ በማግኘታቸው ደስታቸው ወሰን አጥቷል። ኒልሰን የ39 ዓመቱን ዴሲን ያገባችው በ2006 ሲሆን አምስተኛ ባሏ ነው። ቀደም ያሉት አራት ልጆቿ ከ23 እስከ 34 ዕድሜ ያላቸው ሲሆን ሁሉም ወንዶች ነበሩ። ኒልሰን ነፍሰ ጡር ስለመሆኗ በማኀበራዊ መገናኛ ብዙኃን ስትገልጽ ሰፊ መነጋገሪያ ለመሆን ችላ ነበር። በ2008 የአደንዛዥ ዕጽ ሱሰኞች ማገገሚያ ውስጥ ገብታ እንደነበር ይታወሳል። በዚህም ብሪጌት ኒልሰን ዕድሜያቸው ከገፉ በኋላ የወለዱ ዕውቅ ሰዎችን ቡድን ተቀላቅላለች። ጃኔት ጃክሰን ባለፈው ዓመት በ50 ዓመቷ ልጅ ያገኘች ሲሆን ሬችል ዊዝ በተመሳሳይ በ48 ዓመቷ ልጅ እየጠበቀች ነው።
UNK
null
9b52442b462797662f3699ad29786cff
60e977dbdbefa696199cea3de8df05e0
እስራኤል ወታደራዊ አመራሮችን መግደሏን ተከትሎ የሀማስ ታጣቂዎች በርካታ ሮኬቶችን ተኮሱ
በጋዛ የደረሰው የአየር ጥቃት በጋዛ የሚገኝ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት የሚሰጥ ህንጻን ወደ ፍርስራሽነት ቀይራለች። ለዚህም የአጸፋ እርምጃ ሀማስ በርካታ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል አስወንጭፏል። ቀጣናው የገባበት ቀውስ ወደለየለት ጦርነት እንዳይሸጋገር የተባበሩት መንግስታት ድርጀት ስጋቱን ገልጾል። ይህ ግጭት በእስራኤል ውስጥ በአይሁዶችና በእስራኤል አረቦች መካከልም የጎዳና ላይ ሁከት እንዲፈጠር ሰበብ ሆኗል። ፖለቲካዊ አመራሮች ውጥረቱን እንዲያረግቡ ተማጽኖ አቅርበዋል። በዚህ ግጭት ምክንያት በጋዛ በትንሹ 67 በእስራኤል ደግሞ 7 ሰዎች ተገድለዋል። ካሳምንታት ውእረት በኃላ ባለፈው ሰኞ በምስራቃዊ እየሩሳሌም ለሙሰሊሞችም ይሁን ለአይሁዶች ቅድስት ተብላ በምትቆጠር ስፍራ መነሻነት ወደ ግጭት ያመራው። ግጭቱ በተጀመረ በሁለተኛ ቀን ደግሞ ክልስ አይሁዶችና አረቦች ተቀላቅለው በሚኖሩበት የእስራኤል አካባቢ በተፈጠረ ሁከት ምክንያት 36 የፖሊስ መኮንኖች መጎዳታቸውን የእስራኤል ፖሊስ ገልጾል ይህንንም ተከትሎ 374 ሰዎች ታስረዋል። ትላንትና ደግሞ [ዕረቡ] በጋዛ ውስጥ የሚገኙ ታጣቂዎች ደግሞ 130 ሚሳኤሎችን መተኮሳቸውን ገልጸዋል። ይህም በጋዛ የሚገኘው አል ሻሩቅ ህንጻ በእስራኤል ለደረሰበት ጥቃት አጸፋ መሆኑንም ተናግረዋል። በእስራኤል የአየር ድብደባ ከጥቅም ውጪ የሆነው አል ሻራርቁ በጋዛ 3ተኛው ረጅም ህንጻ ነበር። እስራኤል በበኩሏ የሀማስን ከፍተኛ አመራሮች መግደሏን አስታውቃለች። በተጨማሪም ሚሳኤል የሚተኮስባቸውን አካባቢዎች ኢላማ አድርጋ ጥቃት መፈጸሞንም ገልጻለች። ሀማስ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦቹና "ሌሎች አመራሮች" እንደተገደሉበት አረጋግጦል። የእስራኤል የመከላከያ ሰራዊት ሰሞኑን ጋዛ ላይ ያደረጋቸው ወታደራዊ ድብደባዎች ከ2014 በኃላ ትልቁ ነው ብሏል።
UNK
null
287f9476403062e589f68503f0a2ef78
3ea9097fb41218c4b391908c500ca5fe
ከተክሎች ጋር መኖርና እነሱን መንከባከብ ለጤናችን ምን ያክል ይጠቅማል?
ለመሆኑ ከተክሎች ጋር መኖርና እነሱን መንከባከብ ለጤናችን ምን ያክል ይጠቅመን ይሆን? ዛፎች ሕይወትዎን ማዳን ይችላሉ፣ ደስተኛ ያደርጋሉ እንዲሁም ጠንካራ ጭንቅላት እንዲኖርዎ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይጫወታሉ የሚል ዓለም አቀፍ ጥናት በቅርቡ ተሰርቶ ነበር። ምንም እንኳን ዛፎች ጎርፍን፣ ድርቅን እና የአፈር መሸርሸርን ለመካከል ጠቃሚ እንደሆኑ ለብዙ ዓመታት በበርካታ ባለሙያዎች የተጻፈ ቢሆንም ዛፎች ከሰው ልጆች አስተሳሰብና የጭንቅላት አሠራር ጋር ስላላቸው ቁርኝት ግን ብዙም አልተባለም። ብዙዎቻችን እንደምናስበው ንጹህ አየር እንድንተነፍስ ብቻ ሳይሆን ተክሎች በርካታ ጠቀሜታዎች አሏቸው። ዛፎችንና አረንጓዴ ተክሎችን ዝም ብሎ መመልከት በራሱ ማዕከላዊ የአዕምሮ ክፍላችንን እንደሚያረጋጋው የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። ዛፎችን መመልከት በጭንቅላታችን ውስጥ የሚመረተውን ኮርቲሶል የሚባለውን ለጭንቀት እጢ የሚያጋልጥ ንጥረ ነገር መጠን ይቀንሳል፣ የልብ ምትን ዝግ ያደርጋል፣ የደም ግፊትንም ይቀንሳል። ሌላው ቀርቶ የዛፎችን ፎቶ መመልከት እንኳን በጭንቅላታችን ውስጥ ጥሩ ስሜት ይፈጥራል። በሌላ በኩል ደግሞ ዓለማችን ከመቼውም በላይ እየሞቀች ነው። እንደ የዓለም ሜትሮሎጂ ድርጅት ከሆነ፤ በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪው ከመስፋፋቱ በፊት ከነበረው የአየር ጠባይ ጋር ሲነጻጸር በአሁኑ ሰዓት የዓለማችን ሙቀት በአንድ ዲግሪ ጨምሯል። በዚህ አካሄድ 2100 ላይ የዓለም ሙቀት ከ3-5 ዲግሪ ሰሊሺየስ የሚጨምር ይሆናል። ምንም እንኳን በኢንዱስትሪው ዘርፍ የበለጸጉት አገራት ወደ ከባቢ አየር የሚለቁትን በካይ ንጥረ ነገር መቀነስ ወሳኝ ቢሆንም ይህንን የዓለማችንን በከፍተኛ ሁኔታ መሞቅ ለመቀነስና ብሎም ለማስቀረት ተክሎች ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ። ምናልባት እያንዳንዱ ሰው በቤቱ ውስጥ የሚያስቀምጣቸው አነስተኛ ተክሎች አልያም በአቅራቢያው የሚተክላቸው ዛፎች ለውጥ የሚያመጡ ላይመስል ይችላል፤ ነገር ግን በቢሊየኖች የሚቆጠረው የዓለም ህዝብ ሲደመር ግን ትልቅ ለውጥ ይፈጠራል። ሌላው ቀርቶ በቤታችን የምናስቀምጣት ትንሿ ተክል በትንሹም ቢሆን ጥቅም አላት። ለአእምሯችን ከምትሰጠው ሰላምና እረፍት በተጨማሪ የምንተነፍሰውንም አየር ጭምር ትቆጣጠራለች። የዘርፉ ባለሙያዎች የቤት ውስጥ ተክሎች በቤት ውስጥ ያለውን አየር እንዲሻሻልና ሰዎች ላይ በጎ ተጽዕኖ እንዲፈጠር እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል። ከዚህ በተጨማሪም ብናኞች፣ አላስፈላጊ ጋዞች እንዲሁም መርዛማ ንጥረ ነገሮችን ለማስወገድ ይጠቅማሉ። ከእነዚህ ውስጥ እንደ በለስ፣ የመጥበሻ ቅጠል፣ ብርቱካን፣ ካላንኮ፣ ማሬል የመሳሰሉ እፅዋት ይገኙበታል። በሆስፒታል ተኝተው የሚገኙ ታማሚዎች በመስኮታቸው በኩል ዛፎችን ማየት ከቻሉ የመዳን ፍጥነታቸው ይጨምራል ይላሉ ባለሙያዎቹ። ዛፎች ያላቸው የማረጋጋት አቅም ጭንቀትንና ህመመን እስከመቀነስ ይደርሳል። ተፈጥሯዊ በሆኑ ዛፎች መካካል ሥራቸውን የሚያከናውኑ ሠራተኞችም ቢሆን ውጤታማነታቸው ከሌሎች ከፍ ያለ እንደሚሆን ጥናቶች ይጠቁማሉ። በአጠቃላይ አንድ የቤት እንስሳ እንደምናሳድገው ሁሉ አንድ ተክል በቤታችን ካለ የምናገኘው ደስታ ወደር የለውም። በተጫማሪም ተክሎቹን በመንከባከብ የምናሳልፈው ጊዜ የሚሰጠን የአእምሮ እርካታ ከፍተኛ ነው።
UNK
null
51d85e92050428fce97af0ecd9f3e9d4
1ad4c1edfcb53951f27079376ab19e02
በሕክምና ምርምር ሥራዎች ላይ ቀዳሚ የሆነው የበጎ አድራጎት ድርጅት ኃላፊ በዲሞክራቲክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ "እጅግ አስበርጋጊ" ነው አሉ።
በዲሞክራቲክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ስርጭት "እጅግ አስበርጋጊ" ነው ተባለ\nበኮንጎ 1400 ሰዎች ያህል በኢቦላ ቫይረስ ተይዘው መሞታቸው ታውቋል። የዌልካም ትረስት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ጄርሚ ፋራር እንዳሉት የተከሰተው ወረርሽኝ ከ2013ቱም ሆነ ከ2016ቱ የከፋ ሲሆን ምንም "የመቆም ምልክት አይታይበትም" ብለዋል። በሽታው ወደ ጎረቤት ሀገር ኡጋንዳ ተስፋፍቶ አንድ የአምስት ዓመት ህጻን መሞቱ ሲረጋገጥ፤ አያቱ እና እናቱም ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ይህም በኡጋንዳ በበሽታው የተያዘ ሰው ሪፖርት ሲደረግ የመጀመሪያው ነው። • አሜሪካዊቷ አምስት ልጆቿን የገደለው የሞት ፍርድ አይገባውም ብላለች • ኢቦላ ወደ ኡጋንዳ እየተዛመተ ነው • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ የኡጋንዳ መንግሥት እንዳስታወቀው በአሁኑ ሰዓት ሰባት ሰዎች ቫይረሱ ሊኖርባቸው ይችላል በሚል ጥርጣሬ በማቆያ ውስጥ ይገኛሉ። ዶ/ር ፋራር በመግለጫቸው ላይ እንዳሉት "አስበርጋጊ ነው ነገር ግን አስደናቂ አይደለም" ብለዋል። አክለውም ሌሎች አዳዲስ ታማሚዎች እንደሚኖሩ በመግለፅ ሙሉ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብንና የሀገሪቱ መንግሥት ምላሽን ይጠይቃል ብለዋል። "ዲሞክራቲክ ኮንጎ ይህንን ብቻዋን ልትጋፈጠው አትችልም" ሲሉም ያክላሉ። ኢቦላ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ኡጋንዳ መዛመቱ ከተሰማ በኋላ ሩዋንዳ በድንበሮቿ ላይ የኢቦላ በሽታ ቁጥጥርን አጠናከረች። ሩዋንዳ በምዕራብ በኩል ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፤ በሰሜን በኩል ደግሞ ከኡጋንዳ ጋር ትዋሰናለች። የሩዋንዳ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ለቢቢሲ ሲናገሩ፤ ''ሩዋንዳ በጎረቤት ሃገራት የተከሰተውን የኢቦላ ወረርሸኝ አጽንኦት ሰጥታ ትከታተለዋለች'' ብለዋል። በዲሞክራቲክ ኮንጎ እስካሁን ድረስ ብቻ 1400 ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን ይህም በበሽታው ከተያዙት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መሞታቸውን ያሳያል። ኢቦላ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንደ ወረርሽኝ ከተከሰተ ወዲህ ከኮንጎ ውጪ በበሽታው ምክንያት ሰው ሲሞት የኡጋንዳው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ኢቦላ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሲከሰት ይህ ሁለተኛው ትልቁ የኢቦላ ወረርሽኝ ነው ተብሏል።
UNK
null
e6f22a4bf224c3897ee298170da1dbdb
387a1b6f6180cb9aea15d6dd0009b80d
የታይላንድ ሆቴልን አንቋሿል የተባለው አሜሪካዊ ሊታሰር ይችላል ተባለ
ያረፈበት ሪዞርትም ጥብቅ በሚባለው የአገሪቱ ስም ማጥፋት ወንጀል ከስሶታል። በታይላንድ ነዋሪ የሆነው አሜሪካዊው ዌስሊ ባርንስ በተለያዩ ድረገፆችም ላይ ሪዞርቱን "ዘመናዊ ባርነት የሚካሄድበት" በማለት ወንጅሎ ፅፏል። ዘ ሲ ቪው ሪዞርት በበኩሉ እንግዳው ያቀረበው ትችት "መሰረት የሌለው፣ ሃሰትና የሆቴሉንም ስም በማጥፋትም ጉዳት አድርሷል ብለዋል። በትሪፕ አድቫይዘር ድረገፅ ላይ ሆቴሉን አስመልክቶ የወጣው ፅሁፍ ፍትሃዊ እንዳልሆነ በማስመልከት ክስ የሆቴሉ ባለቤት መመስረቱንም ፖሊስን ዋቢ አድርጎ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። ይህን ሁሉ ክስና ውዝግብ ያስነሳው ኮህ ቻንግ በምትባለው ደሴት ውስጥ የሚገኘው ሪዞርት ውስጥ ያረፈው ዌስሊ የራሴን መጠጥ ማስገባት አለብኝ በሚል ከሆቴሉ አስተዳደር ጋር እሰጣገባ በመግባቱ ነው። ግለሰቡ የሆቴሉን ተስተናጋጆች እንደረበሸና መጠጥ የሚያስገባም ከሆነ ክፍያውን ፈፅም ቢባልም እምቢተኝነት ማሳየቱን ሆቴሉ ባወጣው መግለጫው አትቷል። ሆቴሉን ለቅቆ ከወጣም በኋላ በተደጋጋሚ አሉታዊ ነገሮችን ስለሆቴሉ መፃፉንም ተከትሎ ሆቴሉም በስም ማጥፋት ወንጀል ከሶታል። ግለሰቡም በቁጥጥር ስር ውሎም ለሁለት ምሽቶች በእስር ቤት ያሳለፈ ሲሆን በዋስም ተለቅቋል። አሜሪካዊው ግለሰብ በስም ማጥፋት ክስ ወንጀል ጥፋተኛም ሆኖ ከተገኘ እስከ ሁለት አመት የሚቆይ እስር ይጠብቀዋል ተብሏል። ከዚህም ጋር በተያያዘ ስራውን ያጣው ግለሰብ ጉዳዩ የበለጠ ከገፋም ሌላ ስራ ለማግኘት እንደሚቸገር ለቢቢሲ ተናግሯል። የፍርድ ሂደቱም ጥቅምት ወር ላይ ይጀምራል ተብሏል።
UNK
null
89c0b9a783186437906c98c97c4055b6
1e7a42aed1ae1918d4f97b6ae9233a92
የፔሩ ምክር ቤት አዲስ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት መርጧል- ይህም ከሳምንት ባነሰ ወቅት የመጡ ሶስተኛ ፕሬዚዳንት ናቸው።
ፔሩ ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ሶስት ፕሬዚዳንቶችን አየች\nየ76 አመት ዕድሜ ባለፀጋው የምክር ቤት አባል ፍራንቺስኮ ሳጋስቲ አገሪቷ ልታደርገው ካቀደችው የመጪው አመት ምርጫም ድረስ ይመራሉ ተብሏል። ግለሰቡ መሃንዲስና ምሁር ናቸው። ባለፈው ሳምንት የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ማርቲን ቪዝካራ በሙስና ወንጀል ተዘፍቀዋል በሚል ከስልጣናቸው ተነስተዋል። ፕሬዚዳንቱ ወንጀሉን አልፈፀምኩም ብለው ቢክዱም በመላው አገሪቷ ተቃውሞ እንዲቀጣጠል ሆኗል። በዚህም ተቃውሞ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች ተጎድተዋል። አዲሱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ፍራንቺስኮ ሳጋስቲ የተመረጡት ከሚያስፈልጋቸው ውስጥ ትንሹን 60 ድምፅ ማግኘታቸውን ተከትሎ ነው። ፓርቲያቸው ባለፈው ሳምንት ከስልጣናቸው የተነሱትን ፕሬዚዳንት በመቃወም ድምፅ የሰጠው ብቸኛው ፓርቲ አባል ናቸው። "በአሁኑ ወቅት ለፔሩ ዋነኛው ነገር መረጋጋት እንዲፈጠርና ይህ ቀውስም እንዲቆም ነው" በማለት የፓርላማ አባሉ አልበርቶ ደ ቤላውንዴ ለሮይተርስ የዜና ወኪል ድምፅ ከመሰጠቱ በፊት ተናግረዋል። ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ፍራንቺስኮ ሳጋስቲ ከመሾማቸው በፊት ፔሩ የፓርላማውን የቀድሞ አፈ ጉባኤ ማኑኤል ሜሪኖን በፕሬዚዳንትነት መርጣ ነበር። በሙስና ተዘፍቀዋል የተባሉትን ፕሬዚዳንት ማርቲን ቪዝካራን ከስልጣን መውረድ ተከትሎ አገሪቷን እንዲመሩ ቢመረጡም በስልጣን የቆዩት ከሳምንት ያነሰ ጊዜ ነው። ለዚህም ምክንያቱ ግለሰቡ ቀውሱን ለማረጋጋት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም በሚል የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ፖለቲከኞች ከስልጣን እንዲወርድ በመጠየቃቸው ነው። በርካታ ወጣቶችን ያካተተ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ፕሬዚዳንት ቪዝካራ ከስልጣን እንዲወርዱ ተከታታይ ሰልፎችን አድርገዋል። በተለይም ቅዳሜ እለት በሊማ የነበረው የተቃውሞ ሰልፍ ሰላማዊ ቢሆንም ከአመሻሹ በፖሊስና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጥሯል ተብሏል። ፖሊስ አስለቃሸ ጋዝ በመርጨትም ሰልፈኞቹን ለመበተን ሞክሯል። በዚህም ግጭት ሁለት ተቃዋሚዎች ተገድለዋል። ፕሬዚዳንቱ ከስልጣን መወገዳቸውን ተከትሎ የመጡት ፕሬዚዳንትም ቀውሱን ከማረጋጋትና ከፖሊስ ጭካኔ ጋር በተያያዘ በተነሳባቸው ተቃውሞ እሁድ እለት ከስልጣን ተነስተዋል። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት የምጣኔ ኃብቷ የተዳከመው ፔሩ የማትወጣበት የፖለቲካዊ ቀውስ እንዳትገባ ፍራቻ አለ።
UNK
null
1eb5c51391a73e94bb90293b8c64ffca
bec427cd5a1e2dd8c6e77d4d4d9bc547
የተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ባለቤት እና አዲሲቱ ቀዳማዊ እመቤት ለስማቸው ቅጽል "ዶክተር" የሚለውን መጠቀም አለባቸው ወይ የሚለው በአሜሪካ ማህበራዊ የትስስር መድረክ አነጋጋሪ ጉዳይ ሆኗል።
የጆ ባይደን ባለቤት "ዶ/ር" ተብለው መጠራታቸው እያጨቃጨቀ ነው\nየተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ባለቤት ጂል ባይደን ጉዳዩ ማነጋገር የጀመረው ጆሴፍ ኤፒስቴን የተባለ አምደኛ በዎልስትሪት ጆርናል ጋዜጣ አንድ ጽሑፍ ማሳተሙን ተከትሎ ነው። ይህ አምደኛ በጋዜጣው ባሰፈረው ሐሳብ ጂል ባይደን ራሳቸውን "ዶክተር ጂል ባይደን" እያሉ መጥራታቸው አሳፋሪ ነው፤ ትክክልም አይደለም፤ እናም 'ክብርት ቀዳማዊት እመቤት እባክዎ ራሱን አደብ ያስገዙ' የሚል ይዘት ያለው ጽሑፍ ጽፏል። ይህ ሐሳብ ያስቆጣቸውና አሉታዊ ጾተኝነት ነው ያሉ ጉዳዩን ወደ ማኅበራዊ የትስስር መድረክ ወስደውታል። አምደኛው የመጪዋን ቀዳማዊት እመቤት በትምህርት ያገኙትን ዶክትሬት ከክብር ዶክትሬት ጋር በማመሳሰል ጽፏል። "ዶ/ር ጂል ባይደን ቀልደኛ ናቸው። ራሳቸውን በግድ ዶክተር ብለው የሚጠሩ ኮሚክ ሴትዮ" ሲል ተሳልቆባቸዋል ይህ ጎምቱ የአካዳሚክ ሰው በዎልስትሪት በጻፈው ሐሳብ። ይህ የአምደኛው ሐሳብ ያበሳጫቸው ሰዎች አምደኛውን በአሉታ ጾተኝነት ከሰውታል። ይህ ለሴቶች ያለውን ንቀት ብቻ የሚያሳይ ነው፤ አሳፋሪም ነው ብለዋል ብዙዎች። ጂል ባይደን ዶክተር የሚለውን የአካዳሚክ ቅጽል በትዊተር ገጻቸው በይፋ ይጠቀሙታል። ይህ ዶ/ር ወይም ፕሮፌሰር መባባሉ ከዩኒቨርስቲዎች አውድ ውጭ እምብዛምም የተለመደ አይደለም። ጂል ዶክትሬታቸውን ያገኙትም ከደላዌር ዩኒቨርስቲ እአአ 2007 ላይ ነበር። የመመረቂያ ጽሑፋቸውን የጻፉትም በማኅበረሰብ ኮሌጆች ውስጥ ትምህርታቸውን የሚያቋርጡ ተማሪዎችን እንዴት መታደግ ይቻላል በሚል ርእስ ነበር። ከዚህም በላይ ጂል ባይደን ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን በአሜሪካ ታሪክ ብዙ ርቀት በትምህርት ከገፉ ቀዳማዊት እመቤቶች ተርታ በቅርቡ ይመደባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ያም ሆኖ በዎልስትሪት ጆርናል ሐሳቡን ያሰፈረው አምደኛው ጂል ባይደን ላይ ተዘባብቶባቸዋል። "አንድ ብልህ ሰው ምን አለ መሰለሽ? አንድ ሰው አንድ ልጅ እንኳ ሳያዋልድ ራሱን ዶክተር ብሎ ባይጠራ እመክረዋለሁ!" አምደኛው ኤፕስቴይን የ83 ዓመት ሰው ሲሆን በአካዳሚክ ዘርፍ ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው ሰዎች የሚመደብ ነው። "እባክዎ ዶ/ር ጂል ራስዎን ዶ/ር እያሉ ማቄል ያቁሙ" ብሏቸዋል መጪዋን ቀዳማዊት እመቤት። የአምደኛውን ሐሳብ ካጣጣሉት ሰዎች መካከል የጥቁሮች መብት ተሟጋች የነበረው የማርቲን ሉተር ኪንግ ጁንየር ትንሽ ልጅ በርኒስ ኪንግ ትገኝበታለች። "አባቴ ዶክተር ኪንግ ተብሎ ይጠራ የነበረው ሐኪም ስለነበረ አይደለም፤ ነገር ግን ተግባሮቹ ብዙዎችን ፈውሰዋል" ስትል በትዊተር ሰሌዳዋ ላይ ጽፋለች። ተመራጭዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሐሪስ በበኩሏ "ዶ/ር ጂል ዶክትሬቷን ያገኘቸው ገዝታ ሳይሆን በጥረት ነው። ለኔም ለተማሪዎቿም ሆነ ለአሜሪካዊያን ትልቅ አርአያ ናት" ብላለች። ብዙዎች የአምደኛውን ሐሳብ "ዶ/ር ጂል ሴት በመሆናቸው የተሰነዘረ ንቀት እንጂ ሌላ አይደለም ሲሉ" ከአሉታ ጾተኝነት ጋር አስተሳስረውታል። ሐኪም ሳይሆኑ በሌላ ዘርፍ ራስን "ዶ/ር" ብሎ መጥራት በአሜሪካ እምብዛምም የተለመደ ባይሆንም ከዚህ ቀደም በኒክሰን ጊዜ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ሄንሪ ኪሲንገር ባልታወቀ ምክንያት ራሳቸውን ዶ/ር ኪሲንገር ብለው ይጠሩ ነበር። ብዙ ሚዲያዎችም ይህንኑ አጠራር ይከተሉ ነበር። "ዶክተር" የሚለው ቃል ከስም ቅጥያ ጋር አብሮ አገልግሎት የሚውልበት አግባብ በብዙ አገራት በሕክምና ለተመረቀ ሰው ብቻ ነው የሚውለው። ሆኖም በትምህርት ተቋማት የሚሰሩ መምህራንና ተመራማሪዎች ሦስተኛ ዲግሪ ከሰሩ በኋላ በትምህርታዊ አውድ ብቻ ይህንኑ ቅጽል ይጠቀማሉ። ሆኖም በይፋ በሌላ አውድ ላይ ዶክተር ሲሉ ራሳቸውን አይጠሩም። የጂል ባይደን ጉዳያ አነጋጋሪ የሆነውም ከሕክምና...
UNK
null
a8b0914606b4514e45bf9398879b1fcc
64256a9e7e65c3c2be26e57c0d8e1010
«ጥቁሩ ሰንዱቅ» [BlackBox] ለምን ፈረንሳይ ተላከ?
ጥቁሩን የመረጃ ሰንዱቅ በተመለከተ ጥቁሩ ሰንዱቅ ሁለት ቅንጣት አለው። አንዱ ፍላይት ዳታ ሪኮርደር ነው፤ ሁለተኛው ደግሞ ኮክፒት ቮይስ ሪኮደር ነው። እነዚህ ሁለቱ በአደጋ ጊዜም ሆነ በሌላ ተፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ቁልፍ መረጃዎችን ይዘው የሚቆዩና አስፈላጊ ሆነው በሚገኙበት ጊዜ ደግሞ መረጃው ተገልብጦ ጥቅም ላይ ማዋል እንዲቻል ሆነው የተሠሩ ናቸው። ሁለቱ ቅንጣቶች የበረራን ጠቅላላ ሁኔታ መዝግበው ይይዛሉ። ለምሳሌ አውሮፕላኑ ምን ያህል ፓወር ሴቲንግ ላይ እንደነበረ፣የኢንጂኑ ፓራሜትሮች የት ላይ እንደነበሩ፣ እንዲሁም ጠቅላላ የፍላይት ኮንድሽኑ ማለትም የጄቱ ፍጥነት፣ ከፍታው፣ አቅጣጫው በምን ሁኔታ ላይ እንደነበረ በጠቅላላው ሰፋ ያለ መረጃን አጭቀው ይይዛሉ።እነዚህን መረጃ መዝጋቢዎች የ25 ሰዓት መረጃን የመመዝገብ አቅም አላቸው። ቮይስ ሪኮርደር ደግሞ በጋቢና ውስጥ በረዳቱና በአብራሪው እንዲሁም በሌሎች የአውሮፕላኑ ሠራተኞች መካከል የተደረገን ንግግር ቀድቶ የሚይዝ ቅንጣት ነው። • ለ60 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቦይንግ ግንኙነት ጥቁሩ ሰንዱቅ ለምን አይሰበርም? ቅርፊቱ መረጃውን መጠበቅ የሚችል ጥንካሬ እንዲኖረው ተደርጎ የተሠራ ነው። እሳትን ብቻ ብንመለከት ከ1ሺ ዲግሪ ሴንትግሬድ በላይ የእሳት ነበልባልን መቋቋም የሚችል ነው። ጂ-ፎርስ ለምሳሌ አውሮፕላኑ ሲከሰከስ መሬት በሚመታበት ጊዜ ከነበረው ፍጥነት ወደ ዜሮ ፍጥነት በሚመጣበት ጊዜ በዕቃው ላይ የሚያርፍ ሃይል አለ። ይህ ግራቪቴሽናል ፎርስ ይባላል። የጥቁሩ ሰንዱቅ የላይኛው ክፍል ግን ወደ 3ሺ አራት መቶ ጂ-ፎርስ መቋቋም የሚችል ነው። በተለይም እንዳሁኑ ዓይነት አደጋ ከበረራ ሠራተኞችም ሆነ ከተሳፋሪዎች መረጃ ማግኘት አዳጋች በሆነባቸው ሁኔታዎች እንዲሁም ተዛማጅ መረጃ በማይገኝበት ደረጃ ብቸኛው የመረጃ ምንጭ ይኸው ሰንዱቅ ይሆናል። የአደጋ ምርመራ ለመጀመር ከፍተኛ ፍንጭ ይሰጣል። ይህ ነገር ሲገኝ እንደትልቅ ግኝት የሚቆጠረውም ለዚሁ ነው። የሰንዱቁ ክብደት ከባድ አይደለም። አንድ መሐከለኛ የመኪና ባትሪ ቢያክል ነው። ኾኖም ውስጡ ከባድና ውስብስብ የቴክኖሎጂ ውጤትን የያዘ ነው። በአውሮፕላኑ ውስጥ የት ነው የሚቀመጠው? ይህ እቃ የሚቀመጠው የአውሮፕላኑ ጭራ አካባቢ ነው። ያለ ምክንያት አይደለም። ብዙ ጊዜ አደጋ የደረሰበት እውሮፕላን ጭራው አካባቢ ደህና ይሆናል። ለዚያ ነው አንዳንድ ሰዎች የአውሮፕላኑ ጭራ አካባቢ መቀመጥ የሚመርጡት። ብዙውን ጊዜ ቶሎ የሚገኘው ለምንድነው? ልክ ፈንጂ ማምከኛ ፈንጂዎች ያሉበት ከባቢ ሲደርስ ምልክት እንደሚኖረው ሁሉ ይህም ሰንዱቅ በሆነ ራዲየስ በመሣሪያ ሲጠጉት አለሁ የሚል ምልክት ይልካል። ይህ ምልክት ለተወሰነ ጊዜ ያህል የሚቆይ ነው። ብላክ ቦክሱ በተለይ ውሀ ውስጥ ከወደቀ የራሱ ሲግናል ወይም ሴንሰር ባትሪው እስኪያልቅ ድረስ ምልክት ስለሚሰጥ የት እንዳለ ለማግኘት ይቻላል። የት ይፈተሽ የሚለው ለምን ያጨቃጭቃል? • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ይህ ማክስ-8 አውሮፕላን የቦንይንግ ሥሪት ነው። ምናልባትም አሜሪካን ሄዶ ቢመረመር የራሱ የሆነ ቅሬታ ሊፈጥር ይችላል። በትክክል መረጃ ሊደብቁ ይችላሉ የሚለው ስጋት መኖሩ አይቀርም። በመሠረቱ አቪየሽን ውስጥ የምትደብቀው ነገር መኖር የለበትም። ትክክለኛው መደረግ ያለበት ነገር አደጋው በምን ምክንያት ደረሰ የሚለውን አውቆ፣ አስፈላጊውን እርምጃ ቶሎ ወስዶ፣ መደረግ ያለበት ነገር ተደርጎ፣ ግራውን የተደረጉ አውሮፕላኖች ወደ ሥራ እንዲመለሱ፣ በመመረት ላይ ያሉትም ማድረግ ያለባቸውን እንዲተገበሩ ነው የሚፈለገው። ሆኖም በሁሉም ዘንድ ማለት ይቻላል ጥርጣሬ አይኖርም አይባልም። ሌሎች በጉዳዩ ላይ...
UNK
null
46ccfb0ff388b8eaa214bdaf7b8374de
0d4d37bd0db8de25c90be1d34d12f661
በአምቦ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመደገፍ በወጡ ሠልፈኞች ላይ በተወረወረ ቦምብ ጉዳት ደረሰ
ኃላፊው አቶ ሂንሰርሙ ደለሳ እንዳሉት ቦንቡ የተወረወረው ለድጋፍ ሰልፍ በወጡ ፈረሰኞች ላይ ነው። ጉዳት ካጋጠማቸው መካከል የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸው ከሆሰፒታል የወጡ እንዳሉ ሁሉ የተለያዩ የጉዳት መጠን ያስተናገዱ መኖራቸውን አቶ ሂንሰርሙ ተናግረዋል። • "መንግሥት ጠንከርና መረር ያለ እርምጃ ለመውሰድ ተገዷል" ጄነራል ብርሃኑ ጁላ • የኦሮሚያ ቤተ ክህነት አባላት በንስሐ እስኪመለሱ ክህነታቸው ተያዘ • በአወዳይ በመንግሥት ደጋፊዎች እና ተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ ከወንጀሉ ጋር ተያይዞ ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን የተናገሩት ኃላፊው "በጫካ ውስጥ ታጥቆ የሚንቀሳቀስው ኃይል ወንጀሉን ሳይፈፅም እንደማይቀር እንጠረጥራለን" ብለዋል። በጥቃቱ በርካታ ፈረሶችም መጎዳታቸውን ቢቢሲ ከአምቦ ከተማ ነዋሪዎች ባገኘው መረጃ ለማወቅ ችሏል። ከቀናት በፊት በአወዳይ ከተማ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ድጋፋቸውን ለመግለጽ በወጡ ሰዎችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት አጋጥሞ ለሰልፍ በወጡ ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን መዘገባችን ይታወሳል። • የጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሠልፍ እና የኦፌኮ ስብሰባ መከልከል በጅማ ሰሞኑን በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስተዳደርና ለአዲሱ ፓርቲያቸው፣ ብልጽግና፣ ያላቸውን ድጋፍ ለመግለጽ ነዋሪዎች በተከታታይ ሰልፍ እያደረጉ ነው። አርብ እኩለ ቀን ላይ ለአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ቡራዩ ውስጥ የከተማዋ ፖሊስ አዛዥ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች በተፈጸመባቸው ጥቃት ሲገደሉ ሌሎች ሦስት ሰዎች ደግሞ ቆስለው ሆስፒታል መግባታቸው ተዘግቧል። ፖሊስ በቡራዩም ሆነ እሁድ ዕለት በአምቦ ከተማ ከተፈጸሙት ጥቃቶች ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ሰዎችን መያዙን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ግን ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወገን የለም።
UNK
null
f5aa1f151b39b7c118a17894235ade6d
9564d54bf66462b7e18435eac342ba84
ናይጄሪያ የኮሮናቫይረስ ክትባት በጥር ወር አጋማሽ እንደምታገኝ የአገሪቱ የጤና ኤጀንሲ ባለሥልጣን ገለፁ።
ናይጄሪያ በጥር ወር አጋማሽ የኮሮናቫይረስ ክትባትን እንደምታገኝ ተገለፀ\nናይጄሪያ በዚህ ዓመት 40 በመቶ ያህል ዜጎቿን ለመከተብ አቅዳ እየተዘጋጀች ሲሆን፤ 30 በመቶ ያህሉን ደግሞ በሚቀጥለው ዓመት እንደምትከትብ የጤና ኤጀንሲው ኃላፊ ፈይሰል ሲያብ ተናግረዋል። የመጀመሪያው ዙር ክትባት የተገኘው ከዓለም አቀፉ የክትባት መጋራት ጥምረት፣ ኮቫክስ በኩል ሲሆን ከፋይዘር/ባዮንቴክ 100 ሺህ ክትባቶች ወደ ናይጄሪያ እንደሚላኩ ተገልጿል። ናይጄሪያ መጀመሪያ ክትባቱን የምትሰጠው ለጤና ባለሙያዎቿ፣ በአደጋ ጊዜ የመጀመሪያ ምላሽ ለሚሰጡ ባለሙያዎች፣ ለቫይረሱ ተጋላጭ ለሆኑ ግለሰቦች፣ ለአረጋውያን እንዲሁም በተለያየ ሥልጣን እርከን ላይ ለሚገኙ ፖለቲከኞቿ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል። እንደ ፈይሰል ሲያብ ገለጻ ከሆነ ናይጄሪይ የአጠቃላይ ሕዝቧን አንድ አምስተኛ ለመከተብ ያቀደች ሲሆን ለዚህም የሚያስፈልጋትን 42 ሚሊዮን ክትባት እንደምታገኝ ተስፋ አድርጋለች። የዓለም ጤና ድርጅት ኮቫክስ የተሰኘውን የክትባት ጥምረትን የመሰረተው ድሃ አገራት የኮሮናቫይረስ ክትባትን ማግኘት እንዲችሉ ለማድረግ ሲሆን ሐብታም አገራት ያለውን ክትባት በሙሉ ጠራርገው ይሸምቱታል የሚል ስጋት በመኖሩ ጭምር ነው። በተያያዘ ዜና የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ባለፈው ሳምነት አገራቸው በኮቫክስ በኩል የሚመጣውን የኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት 19.3 ሚሊዮን ዶላር ብትከፍልም፣ የሚደርሳት ግን ከሦስት ወር በኋላ መሆኑን ተናግረው ነበር። የጤና ሚኒስትሩ ዝዌሊ ማክሄንዚ በበኩላቸው በሚቀጥለው ወር የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለማግኘት እንዲቻል ከግል የመድኃኒት አምራቾች ጋር መንግሥታቸው እየተነጋገረ መሆኑን ገልፀዋል። በደቡብ አፍሪካ በፍጥነት የሚዛመተው ቫይረስ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ መንግሥት ክትባቱን በአስቸኳይ አምጥቶ ለዜጎቹ እንዲያዳርስ ከፍተኛ ጫና እየተደረገበት ነው። ደቡብ አፍሪካ 1.1 ሚሊዮን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን በምርመራ አረጋግጣለች። ይህም በአህጉሪቱ ካሉት አገሮች በአጠቃላይ ከፍተኛው ነው። ናይጄሪያ በበኩሏ እስካሁን ድረስ 100 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን በምርመራ ሲረጋገጥ ከሌላው ጊዜ ሁሉ በበለጠ ሰኞ ዕለት ብቻ 1ሺህ 200 ሰዎች ተይዘው መገኘታቸው ተገልጿል። ናይጄሪያ 200 ሚሊዮን ሕዝብ ብዛት በመያዝ ከአፍሪካ ቀዳሚ ነች።
UNK
null
7e90eb5b4326ebcc72ac1bc7d8ae3abf
963e215dd3c1d2360495137a41e230a6
«ኦነግ ሀገር ለመገንጠል ነው የምሠራው ብሎ አያውቅም» ሽጉጥ ገለታ (ዶ/ር)
"ጠረጴዛ" ግንባሩ የአሮሞ ሕዝብን ጥቅም እና ፍላጎት ለማሳካት ያደረጋቸውን ሰላማዊ የድርድር አፍታዎች ይወክላል። "በ1991 የሽግግር ዘመን ወቅት ተሳትፈን ነበር።የሰላም እና ዲሞክራሲ በር የተከፈተ መስሎን…፣ኾኖም በ1992 ሀገር ዓቀፍ ምርጫ ወቅት ኢህአዴግ ያሳየውን [ያልተገባ ሁኔታ] ተከትሎ ወደ ትጥቅ ትግል ለመግባት ተገደናል" ሲሉ የድርጅቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሽጉጥ ገለታ (ዶ/ር) ያስታውሳሉ። "ጠመንጃ"ው ደግሞ በጠረጴዛ ዙሪያ የጠየቃቸው ጥያቄዎች ባለመሟላታቸው ከበርሀ እስከ ጫካ ሲፋለም የከረመባቸውን ዓመታት ይጠቁማል። • ''በደኖ የሚባል ቦታን ረግጨው አላውቅም'' አቶ ሌንጮ ለታ • ከምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ጥቃት ጀርባ ያለው ማን ነው? ከባሌ ጫካ እስከ ኢትዮ-ኬንያ ድንበር ከዚያም አልፎ እስከ ኤርትራ በርሃ የሚዘረጉ የደም መፋሰስ ዘመናትን ያስታውሳል። ኦነግ ከሰሞኑ ዳግም ወደ 'ጠረጴዛው' መጥቷል። "መንግሥት አሳማኝ ጥረት እያደረገ መስሎ ስለታየን፤ ለትጥቅ ትግል የሚገፋፉትን ነገሮች ወደኋላ ትተን ወደ ሀገር ቤት ለመግባት ወስነናል።" የሚሉት የድርጅቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ "በሕዝቡ መሐል ሆነን ለሰላም፣ዲሞክራሲ እና ፍትህ የምናደርገው ትግል ጠቀሜታ ያለው ስለመሰለን[ከዚህ ውሳኔ] ደርሰናል።" ይላሉ። ይህን የተናገሩት ከሰሞኑ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚደንት አቶ ለማ መገርሳ ወደ አስመራ በማቅናት እዚያ መሽገው ከከረሙት የኦነግ መሪ ዳውድ ኢብሳ ጋር ያደረጉትን ስምምነት ተከትሎ ስለተላላፈው ድርጅታዊ ውሳኔ ሲያስረዱ ነው። ኦነግ የመገንጠል ጥያቄን ትቷል? የአሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር ለዓመታት ካራመዳቸው አቋሞቹ መካከል አንዱ «የሕዝቦች የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት እስከ መገንጠል» የሚለው እና በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 39(1) ላይ የተጠቀሰው ሐሳብ «እንዲተገበር» መጠየቁ ነው። ጥቂት የማይባሉ የፖለቲካው ዓለም ሰዎች አንቀጹን ኢትዮጵያን ለመበታተን የተቀመጠ ሕግ አድርገው የሚቆጥሩትን ያክል ኦነግን ደግሞ አንቀጹን ተጠቅሞ ከኢትዮጵያ የተገነጠለች 'ኦሮሚያ' የተባለች ሀገር ለመመሥረት ሊጠቀምበት እንዳቆበቆበ ቡድን አድርገው ይቆጥሩታል። ለዚህም ነው ኦነግ ወደ ሀገር ቤት ሊመለስ መሆኑ በተሰማ ማግስት ከተሰሙ ጥያቄዎች ሁሉ «ኦነግ የሚታወቅበት የመገንጠል አቋም ላይ ለውጥ አድርጎ ይሆን?» የሚለው ጎልቶ የወጣው። ዶ/ር ሽጉጥ ገለታ በዚህ ጉዳይ ላይ በሁለት የሚከፈሉ መልስ አሏቸው።መልሶቻቸው ራስን በራስ ከማስተዳደር እና ከመገንጠል ፅንሰ ሐሳብ የሚመነጩ ይመስላሉ። እሳቸው እንደሚሉት ሕዝቦች እራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ፣የግለሰብ እና የሕዝብ መብቶች ተጣጥመው እንዲከበሩ የሚጠይቀው የድርጅታቸው አቋም ላይ "ከበፊቱ የተለወጠም ሆነ አዲስ የተጨመረ" አቋም የለም። • ፓርላማው የኦነግ፣ ኦብነግና ግንቦት 7 የሽብርተኝነት ፍረጃ መነሳትን አፀደቀ • ''ኦነግ በሚቀጥሉት ቀናት ወደ አገር ቤት ይገባል'' ኦሮሚያን ከኢትዮጵያ ግዛት ገንጥሎ በማስተዳደር ጉዳይ ለሚነሱ ጥያቄዎች የድርጅቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ መልሳቸውን የሚጀምሩት ጥያቄው በተሳሳተ መንገድ በድርጅቱ ላይ የተለጠፈ መሆኑን በመጥቀስ ነው። "የድርጅቱን ጥያቄ የመገንጠል፣የዘረኝነት፣የአክራሪነት ጥያቄ ነው [እየተባለ]የሚወረወሩበት [ውንጀላዎች] አሉ። ኦነግ በታሪኩ ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች እራሱን ገለልተኛ አድርጎ ለሀገር መገንጠል ነው የምሠራው ብሎ በግልፅ የተናገረበት ጊዜ የለም።" ሲሉ ያስረግጣሉ። "ከኢትዮጵያ ምሥረታ ጀምሮ የኦሮሞ ሕዝብ የተያዘው በኃይል ነው።" በማለት የሚሞግቱት ኃላፊው ቀጥለው የመጡ አገዛዞች የሕዝቦችን ፍላጎት እና ስሜት...
UNK
null
896151a31d4cda10417d6fc456e95b02
0ba6d1da2ebbcca25fc5a51eaeab31e0
ከባለፈው ወር በመፈንቅለ መንግሥት ከስልጣን የተወገዱት የማሊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ ታመው ለህክምና ወደ አቡዳቢ ሄደዋል።
ማሊ፡ በመፈንቅለ መንግሥት የተወገዱት የማሊ ፕሬዚዳንት ለህክምና ወደ አቡዳቢ ሄዱ\nየቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ የ75 አመቱ ፕሬዚዳንት በደም ዝውውር መታወክ (ስትሮክ) ታመው በትናትንትናው ዕለት ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መዲና አቡዳቢ ማቅናታቸውን የአገሪቱ ወታደራዊ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት ስልጣኑን የተቆጣጠረው ወታደራዊ ኃይል ከተቃዋሚ ፓርቲዎችና ከተለያዩ ተቋማት ጋር ወደ ሲቪል አስተዳደር የሚደረገው ሽግግር ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛል። ወታደራዊ ኃይሉ ከሁለት አመት በኋላ ስልጣን እለቃለሁ ቢልም የምዕራብ አፍሪካ መሪዎች ከዚያ ቀደም ብሎ የስልጣን ርክክብ ማድረጉ ያስፈልጋል እያሉ ነው። ለባለፉት ሁለት ወራት ያህል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከፍተኛ ህዝብ የተሳተፈባቸውን የተቃውሞ ሰልፎች መርተዋል። በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን ሙስና፣ የምጣኔ ኃብት ኢ-ፍትሃዊ ክፍፍልና አወዛጋቢ የምርጫ ህግን በተመለከተ ተቃውሞን ከማሰማት ባለፈ የሁሉም መሰረታዊ ጥያቄ ፕሬዚዳንቱ ከስልጣን እንዲወርዱ ነበር። ይህንንም ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ በመፈንቅለ መንግሥት ወርደዋል። መፈንቅለ መንግሥቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ጨምሮ የበርካታ አገራት መሪዎች ሲያወግዙት የአፍሪካ ህብረት ደግሞ ከአባልነት አግዷታል። በርካታ ማሊያውያንን ደግሞ አስደስቷል፤ ጮቤ የረገጡ ማሊያውያን በየጎዳናው በመውጣት ደስታቸውንም ገልፀዋል። ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ ለተወሰነ ጊዜያትም በወታደራዊ ኃይሉ ቁጥጥር ስር የነበሩ ቢሆንም በኋላ ግን ነፃ ወጥተዋል። በዚህ ሳምንት ሃሙስ በደም ዝውውር መታወክ ለሁለት ቀናት ያህል በመዲናዋ ባማኮ ሆስፒታል ሲታከሙ ቆይተው ለበለጠ ህክምና ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ማቅናታቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። የቀድሞ የአገሪቱ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምም ለ15 ቀናት ያህል ይቆያሉ ብለዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ወደ አቡዳቢ ሊሄዱ የቻሉትም ማሊ አባል የሆነችበትና አስራ አምስት አባላት ያሉት የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ኢኮዋስ) ተወካዮች፣ የተባበሩት መንግሥታት ከመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ መሆኑንም የምዕራብ አፍሪካ ዘጋቢ ሴይዲና አሊዎኔ ድጂጎ ዘግባለች። በአመራራቸው ላይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብሎ ወደ ፍርድ የሚቀርቡም ከሆነ ፕሬዚዳንቱ እንደሚመለሱም ኢኮዋስ ከወታደራዊው ኃይል ጋር መነጋገሩንም ከሪፖርቱ መረዳት ተችሏል። ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በ1960ዎቹ ነፃነቷን በተቀዳጀችው ማሊ በነዚህ አመታተትም አራት ያህል መፈንቅለ መንግሥቶች ተካሂደዋል ሰፊ የቆዳ ሽፋን ያላት ማሊ ግዛቷ የሰሃራ በረሃንም የተወሰነ የሚሸፍን ሲሆን የፈረንሳይ ወታደሮችን ጨምሮ የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪዎች አክራሪ ፅንፈኝነትን እንዋጋለን በሚልም ሰራዊት አስፍረውባታል። ወታደራዊው ኃይልም እነዚህን ኃይሎች ለመዋጋት አለም አቀፍ ስምምነቱን እንደሚያከብር ቃል ገብቷል።
UNK
null
7edac37965829c90eb5704cd306b2bde
9d3197e54c4ceaedc7f55b3779e2e8ba
"ሰውነቴ ወሲብ እንድፈጽም አይፈቅድልኝም'' የብዙ ሴቶች የጤና እክል
ሃና ቫን ዲ ፒር ይህ የጤና እክል ሃናን ብቻ ያጋጠመ ሳይሆን፤ በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ሴቶች የጤና ችግር ነው። ብዙ ያልተነገረለት ''ቬጂኒስመስ'' በሴቶች ላይ የሚከሰት የጤና እክል ሲሆን፤ ማንኛውም ነገር ወደ ብልት ሊገባ ሲል በፍርሃት ምክንያት ብልት አካባቢ የሚገኙ ጡንቻዎች በድንጋጤ ሲኮማተሩ የሚፈጠር ነው። • ሴት አስገድዳ ከወንድ ጋር ወሲብ ብትፈጽም፤ አስገድዶ መድፈር ይባላል? • እንግሊዛውያን የወሲብ ሕይወታቸው ''ደካማ ነው'' ተባለ ይህ የጤና እክል ያለባት ሴት ወሲብ ለመፈጸም ስትሞክር፤ የሰውነት አካሏ ከቁጥጥሯ ውጪ በመሆን የወንድ ብልት ውስጧ እንዳይገባ በመኮማተር ይከለክላል። ይህ ብቻ ሳይሆን በማህጸን ምርመራ ጊዜ፣ አነስተኛ ቁሶች ወደ ብልት እንዳይገቡ ሊከላከልም ይችላል። "ተመሳሳይ የጤና ችግር ካለባቸውን ሴቶች ጋር ተገናኝቼ ተወያይቼያለሁ። ሁላችንም አንድ አይነት ስሜት ነው የምንጋራው" ስትል ሃና ትናገራለች። የጤና እክሉ ተጠቂ የሆኑ አንዳንድ ሴቶች ወሲብ መፈጸም ይቅርና በወር አበባ ወቅት ጥቅም ላይ የሚውል ከጥጥ የተሠራ ሹል የንጽህና መጠበቂያ ለማስገባት እንደሚቸገሩ የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። አሁን የ21 ዓመት ወጣት የሆነችው ሃና፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ለመፈጸም ስትሞክር የተሰማትን ሰሜት ታስታወሳለች። "ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ሲፈጸም ህመም እንዳለው አስብ ነበር። በዚያ ወቅት የተሰማኝ ስሜት ግን በቢላዋ የመወጋት አይነት ህመም ነው'' በማለት ታስዳለች። ተመሳሳይ የጤና እክል ያለባቸው ሴቶች "በስለታማ ነገር የመቆረጥ ወይም በመርፌ የመወጋት አይነት ሰሜት አለው" በማለት ወሲብ ለመፈጸም ሲሞክሩ የሚሰማቸውን ህመም ያጋራሉ። ይህ የጤና አክል ያለባቸው ሴቶች ይህን መሰል ንጽህና መጠበቂያ መሳሪያ ወደ ብልት ውስጥ ለማስገባት ይቸገራሉ። የማህጸን ሃኪም የሆኑት ዶ/ር ለይላ ፍሮድሻም፤ ስለዚህ የጤና እክል ሰዎች በግልጽ እንደማይወያዩ ያስረዳሉ። "ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ መፈጸም ሊያስፈራ ይችላል። ሁላችንም ያለፍንበት ጭንቀት ነው። "ቬጂኒስመስ" ያለባቸው ሴቶች ግን ሁሌም ጭንቀቱ አለባቸው" ይላሉ ዶ/ር ለይላ። • ሴት አስገድዳ ከወንድ ጋር ወሲብ ብትፈጽም፤ አስገድዶ መድፈር ይባላል? በ20ዎቹ መጀመሪያ ላይ የምትገኘው አሚና ይህ የጤና እክል ሕይወቷን ባላሰበችው አቅጣጫ እንደቀየረው ትናገራለች። "ቬጂኒስመስ ትዳሬን ነጥቆኛል። ልጅ መቼ ልውልድ? የሚለውን ምርጫዬን ወስዶብኛል" ''ቬጂኒስመስ'' መቼ እና እንዴት ሊከሰት ይችላል? "ቬጂኒስመስ" በማንኛው የዕድሜ ክልል ያለችን ሴት ሊያጋጥም ይችላል። አንዲት ሴት ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ለመፈጸም ሞክራ ሳይሳካ ሲቀር ይህ የጤና እክል ሊያጋጥም ይችላል። ከወሊድ በኋላ ሊከሰት ይችላል። አንዲት ሴት ማርገዝ የምትችልበትን እድሜ ስታልፍ ሊያጋጥምም ይችላል። • ኢንተርኔትን የሚሾፍረው የወሲብ ፊልም ይሆን? ዶ/ር ለይላ ይህም ብቻ ሳይሆን የአስተዳደግ ሁኔታ ለዚህ የጤና እክል ሊያጋልጥ ይችላል ይላሉ። " 'የሰርግሽ ዕለት ወሲብ ስትፈጽሚ ህመም ይኖራል' ወይም 'ድንግልናን ለማረጋገጥ ደም መታየት አለበት' የሚሉ አመለካከቶች ለዚህ የጤና እክል ይዳርጋሉ" ይላሉ። ባለሙያዎች ለዚህ የጤና እክል ስልጠናዎችን እና የወሲብ የምክር አገልግሎቶችን ይሰጣሉ "የተማርኩት በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ቤት ውስጥ ነው። ወሲብ መፈጸም ብዙ ደም መፍሰስ፣ እርግዝና ወይም በሽታ እንደሚያስከትል ነው የተነገረኝ" የምትለው ሃና ቫን ድ ፒር ነች። ሌላዋ የዚህ የጤና እክል ተጠቂ ኢስለይ ሊን፤ "ቬጂኒስመስ" ለአእምሮ ጭንቀት ዳርጓታል። "የሕይወት አጋሬ ከእሱ ጋር ወሲብ መፈጸም እንደማያስደስተኝ ያስብ...
UNK
null
b9010df1ccb113bd378149bb18ee5bf2
51f222dd6d6095ed990b6c7f57fe508a
ትራምፕ ሥልጣን አለቅም ቢሉ በአሜሪካ ምን ይከሰታል?
ቆጠራው ይደገም፣ ተጭበርብሯል፣ ታዛቢዎች ሲጭበረበር እንዳያዩ ተደርገዋል፣ እከሳለሁ፣ ባይደን አላሸነፈኝም፤ የአሜሪካ ሚዲያ ነው ያሸነፈኝ እያሉ ናቸው። በየዕለቱ ገና ምን አይታችሁ እያሉ ይዝታሉ። ታዲያ ምን ተሻለ?ባይደን አሸነፉ ተብሎ አገር ጉድ ሲል ትራምፕ ቨርጂኒያ ነበሩ። ጎልፍ ይጫወቱ ነበር። ወዲያውኑ የፕሬዝዳንቱ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን “ባይደን አሸነፈ ያለው ማነው? ገና እንተያያለን”የሚል መግለጫ አወጣ። አሜሪካዊያን ግራ ተጋቡ። እንዲህ ዓይነት ነገር ገጥሟቸው አያውቅማ። ታዲያ አሁን ምን ተሻለ? ከዋይት ሐውስ ነቅነቅ አልልም ቢሉስ፣ ትራምፕ? እዚሁ ቅበሩኝ ቢሉስ ትራምፕ?የመሆን ዕድሉ አነስተኛ ነው። የአሜሪካ ሕገ መንግሥት አንድ ቁልጭ አድርጎ የሚያስቀምጠው ነገር አለ፤ በጥር (ጃንዋሪ) ወር በዕለት 20፣ ዕኩለ ቀን ላይ የተሸናፊው ፕሬዝዳንት ሥልጣን ይለቃል፣ ከነጩ ቤተ መንግሥትም ማቄን ጨርቄን ሳይል ይወጣል። ጆሴፍ ባይደን ከዋና ዋና ግዛቶች ለፕሬዝዳንትነት የሚያበቃቸውን የውክልና ድምጽ አግኝተዋል። ከ270 የአሸናፊነት መስመርም አልፈዋል። እንዲያውም በአሜሪካ ታሪክ እንዲህ በርካታ የሕዝብ ድምጽ ያገኘ ተወዳዳሪ የለም። ባራክ ኦባማ ራሱ ተበልጠዋል። ችግሩ ወዲህ ነው። ትራምፕ የሽንፈትን ጽዋ ግጥም አድርጎ መጠጣት አይችሉም። በቃ አይችሉም። ስለዚህ በአሜሪካ የምርጫ ታሪክ ከፍተኛ ድምጽ ያገኙትን ሰው ድል ለመቀበል አልቻሉም። ስለዚህ ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ተሸጋገሩ። ምርጫው ተጭበርብሯል ወደሚለው ምዕራፍ። ይህን ደግሞ መፋለም የሚችሉት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በሳቸው ወዳጆች፣ በወግ አጥባቂ ዳኞች የተሞላ ነው። ነገሩን እዚያ ካደረሱት ያልተጠበቀ ነገር ሊከሰት ይችላል።ትራምፕ አሁን ከፍተኛ ሚሊዮን ዶላር መድበው፣ እሳት የላሱ ጠበቆቻቸውን አሰልፈው 'ዳይ' ፍርድ ቤት ክስ መዝገብ ክፈት እያሉ ነው። ሩዲ ጁሉያኒ የጠበቆቻቸው አለቃ ናቸው። ትራምፕ አሁን ላይ የሕግ ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ፣ ምርጫው ላይ ከሕግ ያፈነገጡ ነገሮች ከነበሩና ይህን በማስረጃ ማስደገፍ ከቻሉ ነገሮች እንዳልነበሩ ሊሆን ይችላሉ። ገና ከአሁኑ ዳግማዊ ቆጠራ የታዘዘላቸው ግዛቶች አሉ።የሚገርመው ትራምፕ ምርጫው ተጭበረበረ ማለት የጀመሩት ግን ምርጫው ገና ከመጀመሩ፣ ድምጽም ከመሰጠቱ በፊት ነው። “እኔ ልሸነፍ የምችለው ምርጫው ከተጭበረበረ ብቻ ነው” ያሉት ገና የባይደን ድል ከመሰማቱ ቀደም ብሎ ነበር።አሁን የአሜሪካ ሚዲያ “ሰውየው ከዋይት ሐውስ የምርም አልወጣ ቢሉስ?” በሚል እየቃዠ ነው። ይህ ነገር በሌላ ጊዜ ቢሆን በአሜሪካ ለፌዝ እንጂ ለቁምነገር የሚነሳ ጉዳይ አልነበረም።የፖለቲካ ኮማኪዎች እንጂ የፖለቲካ ጋዜጠኞች እንዲህ ቧልት የሚመስል ነገር አያነሱም ነበር። የትራምፕ ዘመን ግን ግራ የሚያጋባ ነው። ስለዚህ ይሄ ነገር ገና ቀደም ብሎ ነው አሳሳቢ የሆነው።ለምሳሌ በሰኔ ወር ላይ ጨዋታ አዋቂው ትሬቨር ኖዋ ለባይደን “በምርጫ ቢያሸንፉና ሆኖም ግን ባላንጣዎ ትራምፕ ከቤተ መንግሥት አልወጣ ቢልዎትስ?” በሚል በወቅቱ አስቂኝ የነበረ ጥያቄ ጠይቋቸው ነበር። “ለመሆኑ እጩ ፕሬዝዳንት ባይደን በዚህ ጉዳይ ላይ አስበውበታል??” አላቸው። ትሬቨር ኖዋ ለባይደን። “እውነት ለመናገር አስቤበታለሁ። በዚህ ዓይነት ሁኔታ መከላከያው ጣልቃ ገብቶ ነገሮችን ሊያስተካክል ይችል ይሆናል”ብለውት ነበር። ባይደን ያኔ ሰኔ ላይ ይህንን ሲሉ ዛሬ የሆነው ነገር ይሆናል ብለው አስበዋል ለማለት ይከብዳል። ባይደን ደግመው ደጋግመው እንደሚሉት ድምጽ ሰጪው ሕዝብ ነው እንጂ እጩዎች አይደሉም የምርጫ ውጤት ምን መሆን እንዳለበት የሚወስኑት። ምናልባት ትራምፕ ከቤተ መንግሥት...
UNK
null
fcdf58ddc1cfc5aab1a72b5cf89a73bb
e5615e33f7cf73f500520b08d1523086
አልሲሲን ለመቃወም አደባባይ የወጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ግብፃውያን ታሰሩ
የተቃውሞ ሠልፎቹ በካይሮ፣ አሌክሳንድሪያ እና ሌሎች ከተሞች አርብ ማታ የተካሄዱ ሲሆን፤ በወደብ ከተማዋ ስዊዝ ደግሞ ቅዳሜ ምሽት ተከናውኗል። የመንግሥት ባለስልጣናት የታሳሪዎቹን ቁጥር እስካሁን ድረስ አልገለፁም። • ቦይንግ ለሟች ቤተሰቦች ካሳ ሊከፍል ነው • በተያዘው ዓመት ለሁለት የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ፍቃድ ይሰጣል ተባለ የፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አልሲሲ አገዛዝ ተቃውመውት አልያም ተችተውት ድምፃቸውን በሚያሰሙ፣ ሠልፍ በሚያደርጉ ላይ እርምጃ በመውሰድ ይታወቃል። እኤአ ከ2013 ጀምሮ አልሲሲ በሕዝብ የተመረጡት ሙርሲን በወታደራዊ ኃይል ከስልጣን ካወረዱ በኋላ፤ በሕዝብ መሰብሰቢያ ስፍራዎች ከ10 ሰው በላይ ሆኖ መገኘት የተከለከለ ሆኖ ቆይቷል። የመብት ተሟጋቾች እንደሚሉት፤ ባለፉት ስድስት አመታት ከ60 ሺህ ግብፃውያን በላይ የሙርሲ ደጋፊ ናችሁ፣ አልያም በሕግ የታገደው የሙስሊም ወንድማማቾች አባል ናችሁ በሚል በእስር ቤት የሚገኙ ሲሆን፤ የተወሰኑት በፍርድ ቤት ሞት ተፈርዶባቸዋል። የደረሱበት የማይታወቅ ግለሰቦችም አሉ ብለዋል። አርብ ምሽት በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በዋና ከተማዋ ካይሮ ታሕሪር አደባባይ አቅራቢያ፣ አሌክሳንድሪያ፣ ዳሚታ እና ማሀላ አልኩብራ በሚባሉ ስፍራዎች ሠልፍ ማድረጋቸውን የአይን ምስክሮች እና ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል። ተቃዋሚ ሠልፈኞቹን ፖሊስ ከመበተኑ በፊት ድምፃቸውን ከፍ አድርገው "አልሲሲ ይውረድ" እንዲሁም "ሕዝቡ ሥርዓቱ እንዲፈርስ ይፈልጋል" እያሉ ሲጮሁ እንደነበር ተዘግቧል። አንድ የሕግ ባለሙያ ለቢቢሲ 500 ያህል ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረው፤ በሚቀጥሉት ቀናትም ይህ ቁጥር እያሻቀበ እንደሚሄድ ያላቸውን እምነት አስረድተዋል። መንግስታዊ ያልሆነው የግብፅ ምጣኔ ኃብትና ማኅበራዊ መብት ማዕከልም የታሳሪዎች ቁጥር 516 እንደሆነ ተናግሯል። በቁጥጥር ስር የዋሉት በሕግ በታገደ ድርጅት ውስጥ በመሳተፍ፣ በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት፣ ያልተፈቀደ ሰልፍ ላይ በመሳተፍና በሌሎች ወንጀሎች ተጠያቂ ይሆናሉ ተብሏል። ከታሰሩት መካከል እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆነም ይገኝበታል። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል ታዋቂ የሰብዓዊ መብት ጠበቃዋ ማሄኑር አል ማስሪ ትገኝበታለች። እንደ ፈረንሳዩ የዜና ወኪል ከሆነ ጠበቃዋ በቁጥጥር ስር የዋለችው ቅዳሜ እለት ካይሮ ወደሚገኘው አቃቤ ሕግ ቢሮ የታሰሩ ሰዎችን በመወከል ከሄደች በኋላ ነው። • ኢትዮጵያ ውስጥ የተያዙት የአል ሸባብና የአይ ኤስ አባላት ማንነት ይፋ ሆነ • እስር ላይ የሚገኙት የ'ቡድን 15' የቀድሞ የኤርትራ ባለስልጣናት እነማን ናቸው? በመንግሥት ቁጥጥር ስር ያሉ መገናኛ ብዙኀን፤ በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ሠልፍ ተደረገ ተብለው የሚሰራጩ ምስሎች በ2011 የተካሄደው ሠልፍ ምስሎች መሆናቸውን በመጥቀስ ሕዝቡን ለማወናበድ ሆን ተብለው የተደረጉ ሲል ገልጿቸዋል። በመላው ዓለም ኢንተርኔትን የሚከታተለው ኔት ብሎክስ የተባለው ድርጅት በበኩሉ፤ ቅዳሜ ግብፅ ውስጥ የፌስቡክ መልዕክት መቀበያና መላኪያ፣ ቢቢሲ እና ሌሎች የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ሰርቨሮች እቀባ ተጥሎባቸው ነበር ብሏል። በግብፅ ተቃዋሚ ሠልፈኞች አደባባይ የወጡት በስፔን በስደት ላይ የሚገኘው ባለሀብት በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ላይ ፕሬዝዳንት አልሲሲንና ወታደራዊ ባለስልጣናትን በሙስና የሚከስ ተንቀሳቃሽ ምስል ከለቀቀ በኋላ ነው። ይህ ግለሰብ ግብፃውያን ፕሬዝዳንት አልሲሲ ከስልጣን እንዲወርዱ ለመጠየቅ አርብ ዕለት ሕዝባዊ ሰልፍ እንዲወጡ ጠርቶ ነበር። ፕሬዝዳንት አል ሲሲ የግለሰቡን ክስ "ሐሰተኛና ስም ማጥፋት ነው"ሲሉ አጣጥለውታል።
UNK
null
f42b32490fb3754ab58e68d3da62913f
a448a566e5a5a4ce4ef7907d0c8b4402
ጎንደር በመሄድ የማገልገል ጥልቅ ፍላጎት አለኝ የሚለው ኬንያዊ ቢላ ይዞ ወደ ፕሬዚዳንቱ ቤተ መንግሥት ጥሶ ለመግባት ሲሞከር በጠባቂዎቹ ተተኩሶበት ቆስሎ ተይዟል።
ለጎንደር ጥልቅ ፍቅር ያለው ኬንያዊ ቤተ መንግሥት ሊገባ ሲል ተያዘ\nበፌስቡክ ገጹ ላይ በኬንያ መሪዎች ስር ከመተዳደር ጎንደር ውስጥ የቤት ውስጥ አገልጋይ ሆኖ መኖርን እንደሚመርጥ የሚናገረው ብሪያን ኪቤት ቤራ ሰኞ እለት ነበር ቤተ መንግሥቱ ውስጥ ለመግባት የሞከረው። በጆሞ ኬንያታ የግብርናና የቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የአምስተኛ ዓመት የሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ተማሪ የሆነው ብራያን፤ ቤተ መንግሥት ሊገባ ሲል ግራ ትከሻው ላይ በጥይት ከቆሰለ በኋላ ሆስፒታል ገብቷል። •እምቦጭ የጣና ቂርቆስ መነኮሳትን ከገዳሙ እያስለቀቀ ነው •"ማንም ቢሆን ኢትዮጵያን ለብቻዬ ሰራኋት ሊል አይቻለውም" ጠ/ሚ ዐብይ ፖሊስ እንዳለው የ25 ዓመቱ ብሪያን ኪቤት ወደ ቤተ መንግሥቱ ለመግባት ሲሞክር የተመለከተው የጥበቃ መኮንን ግለሰቡ የአእምሮ ህመምተኛ ሊሆን ይችላል በሚል ለሞት በማያበቃው ቦታ ላይ በጥይት እንደመታው ገልጿል። ብሪያን በተደጋጋሚ በፌስቡክ ገጹ ላይ ወደ ብሔራዊ ቤተ መንግሥቱ በመሄድ "ሌባ" የሚላቸውን ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታን እንደሚገድል ይጽፍ ነበር። ሰሞኑንም ይህንን ዛቻውን ለመፈጸም ሙከራ አድረጓል። የ25 ዓመቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ በተደጋጋሚ መንግሥትን የሚጻረሩ በተለይ ደግሞ ፕሬዝዳንቱን በማጥላላት የተሞሉ ሃተታዎችን በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ያሰፍር ነበር። አቋሙን ለመደገፍም የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅሶችን ያጣቅስ እንደነበር የተለያዩ የኬንያ ጋዜጦች ዘግበዋል። የተለያዩ የታሪክ መጽሃፍትን እንዳነበበ የሚገመተው ብሪያን ወደ ኢትዮጵያ በመሄድ ጎንደር ውስጥ መኖር እንደሚፈልግ ጠንከር ባለ ሁኔታ በተደጋጋሚ ሲጽፍ እንደነበረም ተነግሯል። በአንድ ጽሁፉ ላይም "ይህ መልዕክት መሬቴንና ርስቴን ለዘረፉኝ ለፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታና ለህዝባቸው እንዲደርስ ይሁን። ኬንያ ውስጥ መሪ ከምሆን ኢትዮጵያ ውስጥ አገልጋይ ብሆን ይሻለኛል" ሲል አስፍሯል። •ኢትዮ ቴሌኮም... ወዴት? ወዴት? ወደ ጎንደር የመሄድ ፍላጎቱን በተደጋጋሚ የሚጠቅሰው ተማሪው "ከጠላቶቼ ጋርም ጦርነት አውጃለሁ። ምክንያቴ ደግሞ ወደ ጎንደር የምሄድበትን ገንዘብ ለማግኘት ነው" ብሏል። "ሞኝ (ጨቋኝ) መሪ ከመሆን የብልሆች ባሪያ መሆንን እመርጣለሁ" የሚለው ብሪያን ጎንደር በመሄድ ብልህ ለሆኑት ህዝቦች አገልጋይ መሆን እንደሚፈልግ ጠቅሶ ለጉዞው የሚያስፈልገውን ገንዘብ አለማግኘቱ እንዳዘገየው አስፍሯል። ስለጎንደርና ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በማህበራዊ ገጹ ላይ እንደሚጽፍ የተነገረው ይህ ወጣት በእያንዳንዱ ጽሁፉ ማብቂያ ላይ "ከኢትዮጵያዊው ልዑል፤ ቀድሞ ብሪያን ኪቤት ቤራ ተብሎ ይጠራ የነበረው" ሲል ያሰፍራል። ብራያን ወደ ቤተመንግሥቱ ለመግባት ካደረገው ሙከራ ቀደም ብለው ጽሁፎቹ በመመልከት በርካቶች የተለያዩ ሃሳቦች በመሰንዘር ድርጊቱን የተቃወሙ ሲሆን አንዳንዶች ደግሞ የአእምሮ ጤንነቱን ተጠራጥረዋል።
UNK
null
764b303bdc46aa4240d1e9fad40c34e5
8e6b33f1ed25774ea1bb3c0aaa806df5
ካስተር ሰሜኒያ፡ «ሴት ስፖርተኞች ደግፈውኝ አያውቁም»
የሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋ ደቡብ አፍሪቃዊት ካስተር ሰሜኒያ በ800 ሜትር ለሃገሯ ደቡብ አፍሪቃ ሶስት ጊዜ ወርቅ ያመጣችው ሰሜኒያ ወርሃ መስከረም ዶሃ ላይ በሚካሄደው ውድድር ላይ እንደማትሳተፍ ታውቋል። ምክንያቱ ደግሞ ለሴት አትሌቶች ከሚፈቀደው በላይ የቴስቴስትሮን ሆርሞን ውስጥ አለ በመባሉ ነው። «ዒለማ የሆንኩት ልሸንፍላቸው ስላልቻልኩ ነው» ስትል የ28 ዓመቷ የ800 ሜትር ሯጭ ሃሳቧን ሰጥታለች። «የስፖርቱን ዓለም ከተቀላቀልኩ ወዲህ ድጋፍ አግኝቻለሁ ብዬ አላስብም፤ በተለይ ደግሞ በሴት የሙያ አጋሮቼ።» ጆሃንስበርግ ውስጥ በተካሄደ የሴቶች ውይይት ላይ ተሳታፊ የነበረችው ሰሜኒያ «በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ተቀናቃኞቼ ይህንን ምክንያት ይዘው ሲመጡ ሳይ፤ ምን ብዬ ልጥራው. . .ብቻ አስደሳች ያልሆነ ምክንያት ነው።» የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማሕበር [አይኤኤፍ] እርሷንና ሌሎቹ አትሌቶች በውስጣቸው ያለው የቴስቴስትሮን ሆርሞን መጠን በሕክምና እንዲቀነስ ተደርጎ እንዲወዳደሩ ወይም ወደ ሌላ ርቀት እንዲቀይሩ የሚያዘውን ህግ በመቃወም ስትሟገት ቆይታለች። ሰሜኒያ፤ በቀጣዩ ክረምት ቶክዮ ላይ በሚካሄደው የኦሎምፒክ ውድድር መሳተፍ እና ማሸነፍ ከቻለች በሶስት ተከታታይ ኦሎምፒኮች ወርቅ በማምጣት ታሪክ ትሠራለች። ነገር ግን ውሳኔው በፍርድ ቤት እጅ ነው የሚገኘው። አይኤኤፍ ሁለት ጊዜ ሆርሞኗን በመድሃኒት ካልቀነሽ አትወዳደሪም በሚል ከውድድር ውጭ ያረጋት ሲሆን ለዚህም ውሳኔ ይግባኝ ጠይቃለች። «በመስኩ በጣም ምርጧ ነኝ። የዓለም ምርጥ ሆነሽ ስትገኝ ሰዎች የምታደርጊውን ነገር ሁሉ መከታተል ይጀምራሉ።» «እኔ ችግር የሆንኩት በጣም ስኬታማ ስለሆንኩ ነው። ሰዎች ደግሞ ሊያስወግዱኝ ይፈልጋሉ።» «እኔን ማስቆም የሚፈልግ ሰው ከመሮጪያ መስመሩ ላይ ጎትቶ ሊያስወጣኝ ይችላል። ሌላ የምለው ነገር የለኝም። የምነግራችሁ ነገር ቢኖር እኔ የመጨዋቸው ሜዳ ላይ መሆኔን ነው።»
UNK
null
5fd0c52e24111a45e9891db77d66f5ca
c128fc351b72563a18b361e7e0ca0533
ሜክሲኳዊው የአደንዛዥ ዕፅ ነጋዴው ዮአኪን 'ኤል ቻፖ' ጉዝማን በአሜሪካ ጥፋተኛ ተባለ
የ61 ዓመቱ ''ኤል ቻፖ'' በሚል ቅጽል ስሙ የሚታወቀው ዮአኪን ጉዝማን ኮኬይን እና ሄሮይን በማስራጨት፣ በህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ባለቤትነት እና በህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ክሶች ቀርበውበታል። የፍርድ ቤቱን ውሳኔ የሚጠባበቀው ኤል ቻፖ የተቀረውን እድሜውን በእስር ሊያሳልፍ እንደሚችል ተገምቷል። ኤል ቻፖ ከሜክሲኮ ወደ አሜሪካ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሁለት የሜክሲኮ እስር ቤቶች ማምለጥ ችሎ ነበር። • ኢትዮጵያዊቷ የዕፅ ነጋዴው ኤል ቻፖን ጉዳይ ለመዳኘት ተመረጠች በድጋሚ ታህሣሥ 2008 በቁጥጥር ሥር የዋለው ኤል ቻፖ 2009 ላይ ለአሜሪካ ተላልፎ ተሰጥቷል። ኤል ቻፖ በብዛት ወደ አሜሪካ ለሚገቡ ዕፆች ተጠያቂ ሆኖዋል። ሲቢኤስ ኒውስ እንደዘገበው ከሆነ ጥቁር ጃኬት እና ክራቫት አስሮ ከፍርድ ቤቱ የተገኘው ኤል ቻፖ የጥፋተኝነት ውሳኔ ሲተላለፍበት ምንም አይነት የስሜት መለዋወጥ አላሳየም። ከፍርድ ቤቱ በፖሊስ ኃይል ታጅቦ ሲወጣ የፍርድ ሂደቱን ስትከታተል ለነበረችው የ29 ዓመቷ ባለቤቱ ኤማ ኮርኔል የቅንጡ ሰላምታ ሰጥቷታል። የጉዝማን ጠበቆች ይግባኝ እንደሚጠይቁ ተናግረዋል። ኤል ቻፖ ጉዝማን ማነው? "ኤል ቻፖ'' ማለት ''አጭሩ'' እንደማለት ሲሆን በሰሜናዊ ሜክሲኮ ሲናሎአ የተሰኘ የዕፅ አዘዋዋሪ ቡድን መሪ ነበረ። ኤል ቻፖ የሚመራው ቡድን ወደ አሜሪካ ለሚላከው ዕፅ ትልቁን ድርሻ ይዞ ነበር። እአአ 2009 ፎርብስ ኤል ቻፖ ጉዝማን የተጣራ 1ቢሊዮን ዶላር ያስመዘገበ ከበርቴ ነው በማለት የዓለማችን 701ኛው ሲል የሃብታሞች ዝርዝር ውስጥ አካቶታል። የፍርድ ሂደቱ ተደብቆ የቆየውን የኤል ቻፖ ጉዝማን ህይወትን አደባባይ ያወጣ እንደሆነ በርካቶች ይስማማሉ። በፍርድ ሂደቱ ላይ የቀድሞ የቅርብ አጋሩ የነበሩ ሁሉ መስክረውበታል። ከተሰጡበት ምስክርነቶች አንዳንዶቹ ሰዎችን በድንጋጤ ጭው ያደረጉ ነበሩ። ዕድሜያቸው ለጋ የሆኑና እስከ 13 ዓመት የሚደርሱ ሴቶችን ከመድፈሩ በፊት አደንዛዥ ዕፅ እንዲጠቀሙ ያደርግ ነበር ተብሏል። ጉዝማን ለቀድሞው የሜክሲኮ ርዕሰ ብሔር ኤንሪክ ፔና ኒቶ በ2012 ስልጠን ከያዙ በኋላ እርሱ ላይ የሚደረገው ክትትል እንዲቆም በመጠየቅ አንድ መቶ ሚሊየን ዶላር ጉቦ መክፈሉም የተሰማው በዚያው ችሎት ላይ ነው። ርዕሰ ብሔሩ ግን ይህ ውንጀላ እውነትነት የለውም ሲሉ አስተባብለዋል። ገድሎ ያቃጠላቸው የአደንዛዥ ዕፅ ከበርቴ ተፎካካሪዎች እንዳሉ ከዘመዶቹ መካከልም የገደላቸው እንዳሉ ተገምቷል። ችሎቱ ኤል ቻፖ በ2015 በሜክሲኮ እጅግ ጥብቅ ከሆነው እስር ቤት እንዴት እንዳመለጠም በዝርዝር አድምጧል። ልጁ በእስር ቤቱ አቅራቢያ የሚገኝ ቤት እንደተከራየና ጂፒኤስ ያለው ሰዓት ወደ እስር ቤቱ በድብቅ ማስገባቱ ተመስክሯል። በሚስቱ እና በቅምጦቹ ላይ ለመሰለል በስልኩ ላይ ሶፍትዌር ይጠቀም እንደነበርም ተመስክሮ፤ ኤፍ ቢ አይ የተለዋወጣቸውን የፅሑፍ እንዲያቀርብ ተደርጓል። በአንድ የፅሁፍ መልዕክቱ ላይም ከነበረበት ቤት አሜሪካዊያንና ሜክሲኳዊያን ከከፈቱበት ድንገተኛ ዘመቻ እንዴት እንዳመለጠ የሚገልጽና ልብስ፣ ጫማ እና ጥቁር ሪዝ እንዲመጣለት የጠየቀበት መልዕክቱም ተነቧል። ጉዝማን በአሜሪካ የፍትህ አደባባይ ለፍርድ ከቀረቡ የሜክሲኮ የአደንዛዥ ዕፅ ከበርቴዎች መካከል ትልቁ ነው።
UNK
null
bb53617c367e6563ed99e4f2cfc1930a
c150c015152b25e09267d92c7a2c7127
ሃያት የአባቷንና የእናቷን አልባሳት ተጠቅማ በኩል ጺም ሰርታ የሰራቻቸው ቪዲዮዎች በበርካቶች ተወዶላታል። በሚሊዮን የሚቆጠር እይታም አግኝተዋል። የትናየትም እንዲሁ - ቤት ውስጥ ባሉ ቁሳቁሶችና አልባሳት በርካታ ቀልብ የገዙ ቪዲዎች ሰርታለች።
ማኅበራዊ ሚዲያ፡ ቲክቶክ ‘እንጀራ’ የሆነላቸው ኢትዮጵያውያን ወጣቶች\nቲክቶክ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሏቸው ሃያት ናስር እና የትናየት ታዬ አዝናኝና 'ቀለል' ያሉ ጉዳዮች ላይ ያተኩራሉ። የትናየት ዘንድሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮንስትራክሽን ማኔጅምንት ተመርቃ በኢንቴሪየር ዲዛየን መማር ጀምራለች። ሃያት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፒውተር ሳይንስ የ3ኛ ዓመት ተማሪ ነች። ዳንሶች፣ ከተለያዩ ቪዲዮዎች የተወሰዱ ድምጾችን በከንፈር እንቅስቃሴና በትወና መልክ መስራት (lip-sync) በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ሰዎች ሊያሳዩ የሚችሉትን ስሜት ማንጸባረቅና መሰል ጉዳዮች በብዛት የሰሯቸው ቪዲዮዎች ይዘቶች ናቸው። ለነገሩ - በአለም ዙሪያ ያለው ልምድም ይሃው ነው። ተጠቃሚዎቹ 'ዘና' ለሚያደርጉ እንጂ ፖለቲካን ለመሰሉ ጠንካራ ጉዳዮች ብዙም ቦታ የሚሰጡ አይመስልም። 'ኢንፍሎይንሰር ሜኪንግ ሃብ' የተሰኘ ድረ ገጽ በቲክ ቶክ ተወዳጅነት ከሚገኙ ሥራዎች በነ ሀያት የሚሰሩትን ጨምሮ 21 የቪዲዮ አይነቶችን ዘርዝሯል። የቤት እንስሳት አስገራሚ እንቅስቃሴዎች፣ ከተለያዩ ቁሳቁሶች የሚሰሩ የጥበብ ስራዎች፣ የፍራፍሬዎች አቆራረጥ፣ የተለያዩ ሳይንሳዊ ሙከራዎች፣ የቱቶሪያል/ማስተማሪያ ቪዲዮዎች፣ መተግበሪያው የሚያቀርበው አስቂኝ ገጽታን የሚፈጥሩ እንቅስቃሴዎች፣ የዕለት ውሎን የሚያስቃኙና መሰል ቪዲዮች በቲክቶክ ተጠቃሚዎች እጅግ ተወዳጅ ስለመሆናቸው አትቷል። 'ቢዝነስስ ኦፍ አፕ' የተባለ ሌላ ድረ ገጽ ደግሞ አዝናኝና ቀልድ አዘል ይዘቶች ከየትኛውም ማህበራዊ ሚዲያ በላይ በቲክቶክ ሰፊ ተወዳጅነት እንዳላቸው ይጠቁማል። ተጠቃሚዎች አስቂኝ ቪዲዮዎችን በፌስ ቡክ ማጋራት ልምዳቸው 36 በመቶ በኢንሰታግራም 42 በመቶ ሲሆን ቲክቶክ ላይ 48 በመቶ ይደርሳል። "ቲክቶክ ላይ የሚያመዝነው ይዘት መዝናኛ ነው" የምትለው የትናየት "ከ'ሆነ ጊዜ በኋላ ፖለቲካዊ ጉዳዮችም አሉ። ግን ብዙም ትኩረት አያገኝም" ስትል ገልጻለች። የኮሮናቫይርስ ሲሳይ በኢትዮጵያ የኮሮናቫይርስ መከሰት በስፋት ካስተዋወቃቸው ጉዳዮች አንዱ ቲክቶክ ሳይሆን አይቀርም። የትናየትም በዚህ ሃሰብ ትስማማለች። የትናየት የኮሮናቫይርስ በኢትዮጵያ ከመከሰቱ በፊት የነበሯት ተከታዮቿ 2 ሺህ አካባቢ እንደነበር ትገልጸለች። ከቫይረሱ መከሰት በኋላ ግን የተከታዮ ቁጥር 200 ሺህን ተሻግሯል። ሀያት ደግሞ ከቫይረሱ መከሰት 1 ወር በፊት ቲክቶክን ተቀላቅላ ከዛ በኋላ ባሉት ጊዜያት ከ306 ሺህ በላይ ተካታዮችን አፍርታለች። የኮሙኒኬሽን ባለሙያው አቶ ነጻነት ተስፋዬ በቫይረሱ ምክንያት ብዙዎች ቤት ለመዋል መገደዳቸውና ትምህርትን ጨምሮ ሌሎች ክንውኖች በኢንተርኔት አማካኝነት እንዲሰጥ መደረጉ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከፍ እንዳደረገው ይናገራሉ። ይህም ቲክቶክን ጨምሮ የማህበራዊ ትስስር መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ ያሏቸውን ተጠቃሚዎች እንዳሰደገም ገልጸዋል። ትምህርት ቤቶች ሲከፈቱና መደበኛ እንቅስቃሴዎች ወደነበሩበት ሲመለሱ የተመልካቾች ቁጥር እየቀነሰ እንደመጣ ገለጻለች። በተቀረው ዓለምም ኮሮና ለቲክቶክ 'ሲሳይ' ይዞ የመጣ ይመስላል። ቲክቶክ የፈጠረው 'እንጀራ' ሃያትም ሆነ የትናየት ቲክቶክ ያላቸውን ተሰጥኦ ለማውጣት ምቹ መድረክ እንደሆነላቸው ተናግረዋል። "ያለኝን አቅም እንዳውቅና ከብዙ ሰው ጋር እንድተዋወቅ ያደረገኝ ቲክቶክ ነው' የምትለው የትናየት የስራ ዕድሎችም እንደፈጠረላት ገልጻለች። የተለያዩ ድርጅቶች ያላቸውን ምርትና አገልግሎቶችን እያስተዋወቀች ትገኛለች። "በተለይ ወጣቱ ማግኘት ከሚፈልጉት ድርጅቶች ጋር እየሰራሁ ነው። የማገኘው ገቢ ትልቅ ነው ባልልም ራሴን እንድችል አድርጎኛል" ስትል ታሰረዳለች። ሀያት በተመሳሳይ የተለያዩ ድርጅቶችን ምርት ከማስተዋወቅ አልፎ አንድ...
UNK
null
d99fef6f197baba1126b6c9a1bf86046
6fadcd45f8b89d74f06013bbf8e3a5ee
«የሠራዊታችን አባላት በክብር ይሸኛሉ» አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ
ንቅናቄው በዋሺንግተን ዲሲ በጠራው በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው ሐምሌ 21/2010 ዓ.ም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር በሁለት አበይት ጉዳዮች ላይ መወያየቱን ተከትሎ ከውሳኔ ላይ መድረሱን አስታውቋል። የመጀመሪያው የውይይት አጀንዳ ሀገሪቱ ያለችበትን አጠቃላይ ሁኔታ እና በመካሄድ ላይ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ የሚመለከት ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ ወደ ሀገር ቤት ገብቶ በሰላማዊ የሀገሪቱ የፖለቲካ ሂደት ውስጥ ተሳታፊ የሚሆንበትን አግባብ የሚጠቁም እንደነበር ተወስቷል። • ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? "ወትሮም ቢሆንም የትጥቅ ትግል ፍላጎት የለንም" ግንቦት 7 • የመደመር ጉዞ ወደ አሜሪካ በዚህም መሰረት የንቅናቄው አመራሮች እና አባላት በቀጣይ አንድ ወር ውስጥ ወደ ሀገር ቤት መመለስ እንደሚጀምሩ ይፋ ተደርጓል። በተጨማሪም በኤርትራ እና በሌሎች ቦታዎች ያሉትን የንቅናቄው ሠራዊት አባላትን በተመለከተ የንቅናቄው ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንደተናገሩት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ንግግር ለማድረግ የዘገየበት ዋና ምክንያት የሠራዊቱ አባላት መፃኢ ሁኔታን ለመወሰን ውይይት በማስፈለጉ መሆኑን ጠቅሰው ሠራዊቱ «በክብር የሚሸኝበት» እና ወደ ሰላማዊ ኑሮ የሚመለስበት ሁኔታ እንደሚመቻች አብራርተዋል። አቶ አንዳርጋቸው ይሄ ውሳኔ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄንም (ዴምህትን) እንደማያካትት ተናግረዋል። • "ሰው እየሳቀ መሞት እንደሚችል አሳያችኋለሁ ነበር ያልኳቸው'' አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ • ኦዴግ ከግንቦት 7 ጋር ቀደም ሲል ያለኝ ግንኙነት አይቋረጥም አለ • "አንዳርጋቸው ይለቀቅ አለበለዚያ ሥልጣኔን እለቃለሁ" አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነት እና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ወደ ትጥቅ ትግል ካመራባቸው ምክንያቶች አንዱ በሀገር ውስጥ ሰላማዊ ትግል ለማድረግ የሚያበቃ ተቋማዊ ዋስትና ያለመኖሩ ጉዳይ መሆን ያነሱ አንድ ጠያቂ አሁን ባለው ሀኔታስ ንቅናቄን በሀገር ውስጥ በሰላማዊ ሁኔታ የሚያታግሉ ተቋማት አሉ ብሎ ያምን እንደሁ ጠይቀዋል። የንቅናቄው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ «እኒህ ተቋማት ተገንበተው አልቀዋል በሚል ሳይሆን እኒህን ተቋማት ለመገንባት የሚደረገውን ሂደት ማገዝ አለብን በሚል ነው እዚህ ውሳኔ ላይ የደረስነው» ሲሉ መልሰዋል። አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነት እና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የተቋቋመ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ሽብርተኛ ብሎ ከፈረጃቸው ቡድኖች መካከል አንዱ ነበር። ንቅናቄው በቅርቡ ከሽብርተኛ መዝገብ ላይ ስሙ እንዲፋቅ የተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
UNK
null
a103a786461ecdb912e6919bc8b281c3
2fa827553adf63b96e03fe7a844f7b60
የቀድሞ የግብጽ ፕሬዝደንት ሆስኒ ሙባረክ በ91 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
የቀድሞ የግብጽ ፕሬዝደንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ\nሆስኒ ሙባረክ ህይወታቸው ያላፈው ግብጽ ካይሮ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና እየተደረገላቸው ሳለ ነው። ሆስኒ ሙባረክ እ.አ.አ. 2011 ላይ በግብጽ የአረብ አብዮት ከተቀሰቀሰ በኋላ በአገሪቱ ጦር ከሰልጣናቸው እንዲነሱ ተደርገዋል። የቀድሞ ፕሬዝደንት ግብጽን ለሦስት አስርት ዓመታት መርተዋል። የአረብ አብዮት በተቀሰቀሰ ወቅት ለተቃውሞ በወጡ ሰልፈኞች ላይ በተወሰደው እርምጃ በተባባሪነት ተጠያቂ ተደርገው የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፎባቸው ነበር። ይሁን እንጂ ከሦስት ዓመት በፊት የተመሰረቱባቸው ክሶች ውድቅ ተደርገው ነጻ ወጥተው ነበር። የቀድሞ ፕሬዝደንት ህልፈተ ህይወትን ይፋ ያደረገው የግብጽ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። ሙባረክ ከአንድ ወር በፊት የቀዶ ህክምና ማድረጋቸውን እና በጽኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ መቆየታቸውን የቤተብ አባሎቻቸው ለግብጽ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። ሙባረክ ከልጅ ልጃቸው ጋር በሆስፒታል ሳሉ የተነሱት ፎቶግራፍ በርካቶች ተጋርተውት ነበር። ባሳለፍነው ቅዳሜ የሙባረክ የልጅ ልጅ የሆነው አላ፤ አያቱ በጽኑ ሕሙማን ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ አረጋግጦ ነበር። እአአ 1928 የተወለዱት ሙባረክ፤ በወጣትነት እድሜያቸው የግብጽ አየር ኃይልን የተቀላቀሉ ሲሆን፤ የአረብ-አስራኤል ጦርነት ወቅት ጉልህ ሚና ተጫውተዋል። ፕሬዝደንት አንዋር ሳዳት መገደላቸውን ተከትሎ ሙባረክ የግብጽ ፕሬዝደንት በመሆን መንበረ ስልጣኑን ይዘዋል።
UNK
null
a671fc3ab6a4ac50dada15f132bce99d
c6527e8ab9b3473a896c35ca5b184bba
ወደ ትግራይ የሚወስዱ መንገዶች ተዘግተዋል?
የአማራ ክልል የመንገድና የትራንስፖርት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ወዳጆን ጨምሮ የሚመለከታቸው የዞን ባለስልጣናት መንገዱ አልተዘጋም ሲሉ፤ የትግራይ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ በበኩሉ በደህንነት ስጋት ምክንያት ህዝቡ አቅጣጫ ለመቀየር ተገዷል ይላል። •በኢትዮጵያ የመንጋ ፍትህ የሰው ህይወት እየቀጠፈ ነው •በደቡብ አፍሪካ እስር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ተለቀቁ የሰሜን ወሎ ዞን የመንገድ ትራንስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጸሃይነው ሲሳይ በአሁኑ ሰዓት ወደ መቀሌም ይሁን ወደ አዲስ አበባ ምንም አይነት የትራፊክ መስተጓጎል እንደሌለና ኃገር አቋራጭ አውቶብሶችም እንደተለመደው እያለፉ መሆኑንም አበክረው ይናገራሉ። መነሻቸውን ከወልዲያ አድርገው በኮረም በኩል ሰቆጣ የሚሄዱትም መደበኛ ስምሪታቸውን ይዘው እየሰሩ ነው የሚሉት አቶ ጸሃይነው፤ በሰሜን ወሎ ዞን በመንገድ መዘጋት ምክንያት የተቋረጠ የትራንስፖርት አገልግሎት አለመኖሩን ገልፀዋል። ከዚህ ቀደም በጥቅምት ወር ላይ በአላማጣ ከተማ የታሰሩ ሰዎች እንዲፈቱ በጠየቁ የቆቦ ከተማ ወጣቶች የአላማጣ ቆቦ መስመር ለቀናት መዘጋት፣ እንዲሁም በወልዲያ በኩል ወደ ትግራይ ለበዓል ሲጓጓዙ የነበሩ በጎች በወጣቶች መዘረፍ፣ እንዲሁም ወደ ትግራይ ክልል ይጓዝ የነበረ ተሳቢ አማራ ክልል ውስጥ በወጣቶች እንዲቆም ተደርጎ ጭነቱ የመዘረፍ ሁኔታ ተከስቶ ነበር። በዚህም ምክንያት የፀጥታ ስጋት በመፈጠሩ ወደ ትግራይ ክልል ለመጓዝ በአፋር በኩል ተለዋጭ መንገዶችን መጠቀም ጀምረዋል የሚሉ ጉዳዮች በማህበራዊ ሚዲያ እየተነገረ ቢሆንም አቶ ጸሃይነው ይህ ከእውነት የራቀ ነው ይላሉ። አሽከርካሪዎች በአፋር በኩል ያለውን ተለዋጭ አማራጭ መንገድ መጠቀማቸውን አምነው ይህ ግን እንደሚባለው ሳይሆን ደሴ እና ደብረ ብርሃንን አቆራርጦ ከወልዲያ-አዲስ አበባ በሚወስደው መንገድ ላይ ብዛት ያለው የፍጥነት መቀነሻ ግንባታ በመኖሩ ይህን ሽሽት የአፋሩን ተለዋጭ መስመር እንደማራጭ እንዲጠቀሙ አድርጓቸዋል ይላሉ "ከፍጥነት መቀነሻዎቹ ብዛት የተነሳ 'በአሽከርካሪዎች፣ በተሽከርካሪዎች እና በተሳፋሪዎች ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው። በሰዓታችን እየደረስን አይደለም' በማለት የታችኛውን [አፋር] ተለዋጭ መንገድ ሲጠቀሙ ነበር። እኛም ከፌደራል መንገዶች ባከስልጣን ጋር በመነጋገር የፍጥነት መቀነሻዎቹ እንዲነሱ ተደርጎ መንገዱ ክፍት ተደርጓል።" ይላሉ አቶ ጸሃይነው። የደቡብ ወሎ ዞን የሰላም እና ደህንነት መምሪያ ተወካይ ኃላፊ አቶ እጅጉ መላኬም በአቶ ጸሃይነው ሐሳብ ይስማማሉ ከትግራይም ወደ አማራ ክልል እንዲሁም ከአማራ ወደ ትግራይ ያሉ የተሽካርካሪዎች እንቅስቃሴ በተለመደው ቀጥለዋል ይላሉ። ከዚህም በተጨማሪ የአማራ ክልልን በማቋረጥ ትግራይን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘውን መስመር ዝግ አለመሆኑንና ምንም አይነት የፀጥታ ስጋት እንደሌለም አፅንኦት ሰጥተው ይናገራሉ። ከዚህ ቀደም በአንድ ወቅት ለጥቂት ሰዓታት መንገዶች የተዘጉበትን አጋጣሚ አንስተው እሱም ችግሩ ተቀርፎ ወዲያው ተከፍቷል ይላሉ። "በአንድ ወቅት ብቻ የፌደራል መንገዶች ባለስልጣን የፍጥነት መቆጣጠሪያ መቀነሻዎችን ሲያፈርስ የተቀየሙ ወጣቶች መንገዱ ለጥቂት ሰዓታት ዘግተውት ነበር። ከዚህ ውጪ እኛ የምናውቀው ችግር የለም" ብለዋል። •“በአምስት የዓለም ዋንጫዎች ወርቅ እንዲመጣ ምክንያት ነኝ” አትሌት ገብረእግዚአብሔር ከዚህ ቀደም ጤፍ እና በጎች ከመኪና ላይ ተወሰዱ የሚባለው ባለፈው ዓመት መጀመሪያ ላይ የተፈጠረና በጣም የቆየ መረጃና የአንድ ጊዜ ክስተት መሆኑንም ገልፀዋል። ባለፈው አመት ወጣቶች የፍጆታ እቃዎችን የጫኑ መኪኖችን አያልፉም ብለው መንገድ ዘግተው የነበረ ሲሆን በወቅቱም የፀጥታ ኃይሉን በማሰማራት...
UNK
null
73c92472da4b336f4d0ae6b776df992d
e4cb32fc8ef84edd2a467e1ba78e1b53
ዚምባብዌ የካቲት 14ን የሮበርት ጋብርኤል ሙጋቤ ብሔራዊ የወጣቶች ቀን በማለት ሰየመች።
ዚምባብዌ ለሙጋቤ ብሔራዊ ቀን ሰየመች\nየሃገሪቱ ጋዜጣ እንደዘገበው የቀድሞው ፕሬዝደንት ሙጋቤ የልደት ቀን ብሔራዊ የህዝብ በዓል እንዲሆን ታወጇል። ሙጋቤ የሃገሪቱ ሠራዊት ጣልቃ መግባቱን እና ለቀናት የዘለቀ ህዝባዊ ተቃውሞን ተከትሎ ባለፈው ሳምንት ሥልጣን መልቀቃቸው ይታወሳል። 'ዘ ሄራልድ' የተባለው ጋዜጣ እንደዘገበው የቀድሞው ፕሬዝዳንት የልደት ቀን ብሔራዊ በዓል እንዲሆን የፓርቲያቸው ዛኑ-ፒፍ የወጣት ሊግ ከፍ ያለ ግፊት ሲያደርግ ቆይቶ ተቀባይነት ያገኘው ባለፈው ነሐሴ ወር ነበር። ውሳኔው ግን በይፋ እንዲመዘገብ የተደረገው አርብ ዕለት እንደሆነ ጋዜጣው ጨምሮ ዘግቧል። ባለፈው ሳምንት አዲሱ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ እንደተናገሩት፤ ሙጋቤ ከሃገሪቱ መስራቾች እና መሪዎች መካከል አንዱ እንደመሆናቸው ተገቢው ዕውቅናና ክብር ሊሰጣቸው ይገባል። "በግሌ ሙጋቤ አባት፣ መምህር፣ የትግል ጓድ እና መሪ እንደሆኑ ይቆያሉ" ሲሉ ምናንጋግዋ በበዓለ ሲመታቸው ላይ ባደረጉት ንግግር ገልፀው ነበር። ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን እንዲለቁ ለማግባባት 10 ሚሊዮን ዶላር ተሰጥቷቸዋል የሚለውን ሪፖርት እስካሁን ማረጋገጥ አልተቻለም። ሙጋቤና ባለቤታቸው ግሬስ በአሁኑ ጊዜ በዋና ከተማዋ ሐራሬ ውስጥ በሚገኘው ቤታቸው ውስጥ እንደሚገኙ የተነገረ ሲሆን ሃገራቸውን ለቀው የመውጣት ዕቅድ የላቸውምም ተብሏል።
UNK
null
17916f53447726b1918923ddacd4e4a3
437295ae1d963fcd493b32388ac15d9a
ሪፐብሊካን ለትራምፕ፡ ምርጫውን ማዘግየት አይችሉም
ፕሬዝዳንቱ ምርጫው እንዲራዘም ፈልገው የነበረው በፖስታ የሚሰጥ ድምጽ ማጭበርበር አያጣውም ከሚል ስጋት ነው። በሪፐብሊካን የበላይነት የሚመራው ሴኔት አባል የሆኑት ሚች ማክኮኔል እና በህግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን ሪፐብሊካን የሚወክሉት ኬቨን ማክ ካርቲ ናቸው የትራምፕን ሃሳብ የተቃወሙት። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ምርጫውን የማራዘም ሥልጣኑ የላቸውም፤ የትኛውም የምርጫ ማራዘም እቅድ መጽደቅ ያለበት በኮንግረሱ ነው ተብሏል። ቀደም ብሎ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በህዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በፖስታ የሚሰጥ ድምጽ ወደ ማጭበርበርና የተሳሳተ ውጤት ያመራል በሚል ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ ሃሳብ አቅርበው ነበር። ምርጫው የሚዘገየው እስከመቼ ድረስ እንደሆነ ሲናገሩም ሰዎች "በአግባቡ፣ ደህንነታቸውና ምስጢራቸው ተጠብቆ" መምረጥ ሲችሉ ብለው ነበር። • ዶናልድ ትራምፕ መጪው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲዘገይ ጠየቁ • ጭምብል የማይለብሱ የአሜሪካ የሕግ መምሪያው ምክር ቤት አባላት ይባረራሉ ተባለ • አውሮፓ ሁለተኛ ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ያሰጋታል? የፕሬዝዳንቱን ስጋት የሚያረጋግጥ መረጃ ያለው በጣም አነስተኛ ቢሆንም እርሳቸው ግን በተደጋጋሚ በፖስታ የሚሰጥ ድምጽን በመቃወም ሲናገሩ ይደመጣሉ። የአሜሪካ ግዛቶች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በፖስታ የሚሰጥ ድምጽን ቀለል ማድረግ ይፈልጋሉ። ሴናተር ማ ኮኔል አሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ከዚህ በፊት አንዴም ዘግይቶ እንደማያውቅ ተናግረዋል። " በአገሪቱ ታሪክ ታይቶ አይታወቅም። በጦርነት፣ በኢኮኖሚ ድቀት ውስጥ እያለን አንኳ በፌደራል ደረጃ የተያዘ ምርጫ በወቅቱ ተካሂዶ ነው የሚያውቀው። በዚህ ዓመት ህዳር ወር ላይም ያንን ነው የምናደርገው' ብለዋል። ማክ ካርቲም የእርሳቸውን ሃሳብ በመደገፍ " በፌደራል በሚደረግ የምርጫ ታሪክ ይህ ተከስቶ አይታወቅም፤ ስለዚህ ምርጫችንን በታቀደለት ጊዜ እናከናውናለን" ብለዋል። የትራምፕ ደጋፊ የሆኑት ሴናተር ሊንድሲ በበኩላቸው ምርጫውን ማራዘም "መልካም ሃሳብ አይደለም" ብለዋል። ነገር ግን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማይክ ፖምፒዮ በፕሬዝዳንቱ ሃሳብ ላለመጠለፍ ሲታገሉ ተስተውሏል። ጋዜጠኞች፣ ፕሬዝዳንቱ ምርጫውን ያራዝሙት እንደሆነ ሲጠይቋቸው " በእንዲህ ያለ የህግ ትርጓሜ ውስጥ " መግባት እንደማይፈልጉ ተናግረዋል። የትራምፕ ዳግም ምርጫ ቃል አቀባይ ሆጋን ጊድሊ ፕሬዝዳንት ትራምፕ "ጥያቄ ነው ያነሱት" ሲሉ ተከላክለዋል። በአሜሪካ ህግ መሰረት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ምርጫውን የማራዘም መብት የላቸውም። የምርጫውን ቀን መቀየር የሚያስፈልግ ከሆነ መጽደቅ ያለበት በኮንግረሱ እና በህግ መወሰኛ ምክር ቤት ይሆናል። የህግ መወሰኛ ምክር ቤትን ደግሞ የሚቆጣጠሩት ዲሞክራቶች ሲሆኑ ከአሁኑ አስቀድመው አንዳንድ ምክር ቤት አባላት የምርጫው መራዘምን ሃሳብ ተቃውመውታል። የአሜሪካን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ወደ 2021 ለመግፋት የሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ህገ መንግሥት ማሻሻያ ማድረግን እንደሚጠይቅ የሕገ መንግሥት ባለሙያ የሆኑ ግለሰቦችን ጠቅሰው አሜሪካ መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ስድስት የአሜሪካ ግዛቶች በህዳር ወር የሚካሄደውን ምርጫ በአጠቃላይ "በፖስታ በሚሰጥ ድምጽ" ለማድረግ አቅደው ነበር። እነዚህ ግዛቶች ዋሺንግተን፣ ኦሪገን፣ ኮሎራዶ፣ ሃዋይ፣ ዩታህ እና ካሊፎርኒያ ናቸው። እነዚህ ስድስት ግዛቶች ለተመዘገቡ መራጮች ወዲያውኑ በፖስታ ድምጽ መስጫ የሚልኩ ሲሆን፤ ፖስታዎቹም በምርጫ ቀን ተመልሰው የሚላኩ አልያም በምርጫ ጣቢያ የሚመለሱ ይሆናል። ይህ የፕሬዝዳንቱ ሃሳብ የተሰማው የአሜሪካ ምጣኔ ሃብት በ1930 ከገባበት ድቀት በባሰ...
UNK
null
ea1d6b3e177ceb5c6f56d9710c60c1ec
f01c0a2273fd163a5d5e818148f6dee0
የቀብር ሥነ ሥርዓት በባዶ ሳጥኖች ተከናወነ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላይ በደረሰ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች የቀብር ሥነ ሥርዓት በአዲሰ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ውስጥ ትናንት ተከናውኗል። በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ተሸፍነው ወደ መቃብር ሥፍራው ያመሩት የአስከሬን ሳጥኖች ሙሉ በሙሉ ባዶ የሚባሉ ነበሩ። የሟቾችን ሙሉ አሰከሬን ማግኘት ባለመቻሉ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ በባዶ ሳጥን ሊከናውን ግድ ብሏል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የሟች ቤተሰቦች ራሳቸውን ከሬሳ ሳጥኑ ላይ እስከመጣልና መሬት ላይ እስከመጋጨት የደረሰ ጥልቅ ሐዘናቸውን ሲገልጹ ተስተውለዋል። • "የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ በተመሳሳይ የጸሎትና ሟቾችን የማሰብ ሥነ ሥርዓት በኬኒያዋ መዲና ናይሮቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውስጥም ተከናውኗል። ዲፕሎማቶችና ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ከ30 በላይ ሀገራት ዜጎች በተገኙበት በቤተክርስቲያኑ ጸሎተ ፍትሐትና የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። በአደጋው ሥፍራ የተገኙ የሟቾች የሰውነት ክፍል ላይ ምርመራ አድርጎ ማንነታቸውን ለማወቅ ቢያንስ ስድስት ወር እንደሚያስፈልግ ለቤተሰቦቻቸው ተገልጿል። በመሆኑም ተጎጂዎችን ለማስታወስ የተወሰነ አፈር አውሮፕላኑ ከወደቀበት ስፍራ ኢንዲወስዱ የኢትዮጵያ መንግሥት ፍቃድ ሰጥቷል። ይሁንና የተጎጅ ቤተሰቦች ለቢቢሲው ሪፖርተር ፈርዲናንድ ኦሞንዲ እንደተናገሩት "አፈር ዘግኖ መውሰድ ሳይሆን የሐዘናችንን ክብደት ለመቀነስ ቢያንስ አንድ የሰውነት ክፍል አግኝተን አልቅሰን ብንቀብር ትልቅ እፎይታ ይሰማናል" ብለዋል። የኬንያ የትራንስፖርት ሚኒስትር ጄምስ ማቻሪያ "ሁሉንም ነገር ለማድረግ ይሠራል፤ ለጊዜው ግን የሚቻለውን ማድረግ ይቀድማል" ብለዋል። • "አደጋውን ስሰማ በረራው ጠዋት እንዳልሆነ ራሴን አሳመንኩኝ" የረዳት አብራሪው ጓደኛ በሌላ በኩል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኞችም በአደጋው ያጧቸውን 8 ባልደረቦቻቸውን ለማሰብ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሐዘን መገለጫ የሆነውን ነጭ አበባ አስቀምጠዋል። በዚሁ ዝግጅትም የሃይማኖት አባቶች ተገኝተው የሟቾችን ወዳጅ ቤተሰቦችን የማጽናናትና ሃይማኖታዊ አስተምህሮ አከናውነዋል።
UNK
null
0604b3d4a79ca3a4d24a5c40c0b09a9c
5991fc0ee7ffd38425bc82d48a263c21
ናይጄሪያ ውስጥ ቤት ሲጠብቅ የነበረው አንበሳ በፖሊስ ተያዘ
የሁለት ዓመቱ ታዳጊ አንበሳ ይኖርበት የነበረው ቤት ከአንድ ትምህርት ቤት በተቃራኒ ያለ ነው። አንበሳው በማደንዘዣ ጥይት ከተመታ በኋላ ቦጊጁ ኦሙ ወደተሰኘ የእንስሳት ማቆያ እንዲሄድ መደረጉን አንድ ባለሥልጣን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሰኞ ዕለት የተያዘው አንበሳ ባለቤት ማንነት ያልታወቀ ሲሆን፤ ባለቤቱ ራሱን አሳልፎ ለፖሊስ እንዲሰጥ አሊያ የእሥር ትዕዛዝ እንደሚወጣበት የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል። የሌጎስ ስቴት ኢንቫይሮሜንታል ሳኒቴሽን አባል የሆኑ ባለሙያዎችና የመንደሪቱ ነዋሪዎች ለመንግሥት አቤቱታ ካቀረቡ በኋላ ነው አንበሳው በቁጥጥር ሥር ሊውል የቻለው። የነዋሪዎችና ባለሙያዎች ቅሬታ በተሰበሰበ ፊርማ የደረሰው የናይጄሪያ የተፈጥሮ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት የዱር እንስሳት ተንከባካቢ ባለሙያዎች ልኮ አንበሳው ራሱን እንዲስት ተደርጎ እንዲያዝ አስደርጓል። አንበሳው ይኖርበት ከነበረው ቤት ተቃራኒ አንድ የሕፃናት ማቆያ እንዲሁም ትምህርት ቤት እንዳለ የቢቢሲ የናይጄሪያ ወኪል ዳሚሎላ ኦዱሎዋ ዘግባለች። የትምህርት ቤቱ አስተዳዳሪዎች ለተማሪዎች ደህንነት ሲባል አንበሳው ከሥፍራው በመነሳቱ እፎይ ብለዋል። አንበሳው ከሁለት ወራት በፊት ነው መኖሪያው ከተያዘበት ቤት ያደረገው ተብሏል።
UNK
null
3fde08625de4dd8fc12ffaf20042dd31
64e571e00af5ee1722efa1c414db3c7b
ዲላይት ጌታቸው እባላለሁ። ነዋሪነቴንም በጊዜያዊነት በቪዬትናም ባለችው ሙይኔይ ከተማ አድርጌያለሁ።
ካለሁበት 27፡ 'እንጀራ ከበላሁ ዓመት አልፎኛል'\nወደዚህ የመጣሁት በአጋጣሚ ነው። መጀመሪያ የመጣሁት ታይላንድ ሲሆን ከሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ነበር ቪየትናም ቅርብ በመሆኗ ለጉብኝት ወደዚህ ያቀናሁት። እንደደረስኩ ያረፍኩባት በቪየትናም መዲና ሐኖይ ነበር። ከትንሽ ቆይታ በኋላ ሆ ቺ ሚን የምትባለው ሌላኛዋ የቪየትናም ከተማ መጣሁ። በመቀጠልም ሙይኔይን ስጎበኝ በጣም ወደድኳት እናም እዚሁ ለመቆየት አሰብኩ። እንደ አጋጣሚም ሆኖ የነበርኩበት ማረፊያ ውስጥ ደግሞ የበጎ ፈቃድ ሠራተኛ ያስፈልጋቸው ስለነበር፤ እዚያው እያገለገልኩኝ ለመቅረት ወሰንኩኝ። ይሄው መኖሪያየን ሙይኔይ ካደረግኩ ስድስት ወራት ተቆጥረዋል። ሙይኔይን ከአዲስ አበባ ጋር ሳነፃጽራት ከምግቡ አንስቶ፣ የኑሮው ዘዬ ሰዎቹ የተለያዩ ናቸው። ቪየትናም በጣም የተለየች ሃገር ናት። ሆኖም ግን የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር ለእኔ ትናንሽ ሱቆቹና ሱቅ በደረቴዎቹ ናቸው። በተለይ ይህ ጉዳይ ከናዝሬት ጋር ይመሳሰልብኛል። ከምግባቸው ደግሞ በጣም የምወደው አትክልትና ሥጋ ወይም አትክልትና የዓሣ ዓይነቶችን አቀላቅለው የሚሰሩትን ሾርባ 'ፈ' ተብሎ የሚጠራውን ነው። በተለይ የሚያቃጥል አዋዜ ነገር ቢጨምሩበት ደግሞ ጣዕሙ የተለየ ይሆናል። ኢትዮጵያ በጣም ትናፍቀኛለች። እንጀራ በዓይኔ ውል ውል ይላል። ይሄው እንጀራ ከበላሁ ዓመት አልፎኛል። ሬስቶራንት ሄጄ እንዳልበላ በቅርብ ያለው የኢትዮጵያ ምግብ ቤት የሚገኘው ካምቦዲያ ነው። እናም እንዳማረኝ እንጀራ በዓይኖቼ እንደዞረ ነው። ዲላይት የምትሠራበት ካምፕ የምሠራበት ቦታ ትንንሽ ድንኳኖችን ለቱሪስቶች የሚያከራይ የእንግዳ መቀበያ ቦታ (ካምፒንግ) ሲሆን ጥዋት ከእንቅልፌ ነቅቼ ካለሁበት ድንኳን ስመለከት የሚታየኝ አረንጓዴ መሬትና ዛፎች ናቸው። እኔ በሕይወቴ እንደዚህ በድንኳን ውስጥ ኖሬ አላውቅም ነበር ቢሆንም ለየት ያለ አኗኗር ዘይቤ ነውና ደስ ይላል። ይህ ብቻ አይደለም ለየት የሚለው እኔ ራሱ በዚህ ሀገር እንደ ልዩ ፍጥረት ነው የምታየው። ኢትዮጵያ እያለሁ ዘወር ብሎ የሚያየኝ ሰው የለም። ምናልባት ብዙ ከአፍሪካ የሚመጡ ሰዎችን አይተው ስለማያውቁና በክፋት ላይሆን ይችላል ብየ ባስብም የሚያፈጡበት ሁኔታ ያስደንቀኛል። ታይላንድ በነበርኩበት ወቅት ከተለያየ ዓለም ክፍል የሚመጡ ቱሪስቶች መናሀሪያ በመሆኗ ልዩነትን ማስተናገድ ችለዋል። ዲላይት የእንግዶችን ውሻ በባሕር ዳርቻ ስታንሸራሽር መጓዝ ስለምወድ እቃየን በሙሉ በአንድ በጀርባ በሚታዘል ትልቅ ቦርሳ በመያዝ ለባለፉት ሶስት ዓመታት የተለያዩ ሀገሮች ሄጃለሁ። ከሁለት ወይም ሶስት በስተቀር ኢትዮጵያውያን አላጋጠሙኝም ከዚህ ተነስቼ የተረዳሁት ብዘ የሚጓዙ ኢትዮጵያውያን እንሌሉ ነው። ለክሪሰቲን ዮሐንስ እንደነገረቻት የ'ካለሁበት' ቀጣይ ክፍሎችን ለማግኘት ፦ ካለሁበት 28፡ "ያደግኩበት አካባቢና የሰፈሬ ልጆች በጣም ይናፍቁኛል" ካለሁበት 29 ፡ ''እዚህ ሰው በሰውነቱ ብቻ ትልቅ ክብር አለው''
UNK
null
1eb2a1f436e0333c9fb46c452842bfd7
267a472f6cb86f7b35ae1eb826c07c12
የአውሮፓ ሕብረት ቱርክ ላይ ማዕቀብ እጥላለሁ ሲል አስጠነቀቀ
ቱርክ እና ግሪክ በምስራቅ ሜደትራኒያን በባህር ድንበር እና የኃይል ምንጭ ጋር በተያያዘ አለመግባባት ውስጥ ከገቡ ሰነባብተዋል። የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝደነት ኡራሱላ ቮን ደር ላየን ቱርክ በምስራቅ ሜደትራኒያን እየወሰደች ካለችው የአንድ ወገን እርምጃ መቆጠብ አለባት ሲሉ አሳስበዋል። ቱርክ በፈረንጆቹ 2020 መጀመሪያ ላይ የነዳጅ ክምችት ለማሰስ የይገባኛል ጭቅጭቅ ወደሚያስተናግደው ምስራቅ ሜደትራኒያን መርከብ መላኳን ተከትሎ በቱርክ እና በግሪክ መካከል ውጥረት ኃይሏል። ግሪክ እና ቱርክ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን- ኔቶ አባላት ቢሆኑም በድንበር እና የውሃ ክፍል ይገባኛል በሚሉ ምክንያቶች በተደጋጋሚ ግጭት ውስጥ ይገባሉ። የአውሮፓ ሕብረት የአባል አገር ለሆነችው ግሪክ ድጋፉን ሲግልጽ ቆይቷል። የአውሮፓ ሕብረት ፕሬዝደንቷ በብራሰልስ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ የአውሮፓ ሕብረት ከቱርክ ጋር መልካም እና ገንቢ የሆነ ግንኙነት እንዲኖረው ይሻል፤ በዚህ ደግሞ ትልቁ ተጠቃሚ የቱርክ መንግሥት ነው ብለዋል። ቱርክ በቀጠናው እየፈጠረች ያለችውን ጫና እና ከጠብ አጫሪ እንቅስቃሴዋ የማትቆጠብ ከሆነ፤ የአውሮፓ ሕብረት ያሉትን ሌሎች አማራጮች ይመለከታልም ብለዋል። የሕብረቱ አባል አገራት መሪዎች ውይይት ካደረጉ በኋላ ቱርክ ከዚህ እንቅስቃሴዋ የማትቆጠብ ከሆነ ማዕቀብ እንዲጣልባት መስማማታቸው ተጠቁሟል። የኦስትሪያው ቻንስለር ሴባስቲያን ኩርዝ በትዊተር ገጻቸው ቱርክ ዓለም አቀፍ ሕጎችን መተላለፍ የምትቀጥል ከሆነ ሕብረቱ ማዕቀብ ይጥላል ብለዋል። ቱርክ እና የአውሮፓ ሕብረት ከዚህ ቀደምም መልካም የሚባል ግነኙነት የላቸውም። ቱርክ የሕብረቱ አባል ለመሆን ለዓመታት ጥረት ስታደርግ የቆየች ቢሆንም ጥረቷ ግን ፍሬ ሳያፈራ ዓመታት አልፈዋል። ሕብረቱ ቱርክ የሰብዓዊ መብት ጥስት ተፈጽማለች ይላል። በተለይ እአአ 2016 የረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን መንግሥትን ለመፈንቀል ሞክረዋል ተብለው በተወነጀሉ ሰዎች ላይ ቱርክ የወሰደችው እርምጃ ከሕብረቱ ጋር ቅራኔ ውስጥ ከትቷታል። ቱርክ ምንም እንኳ ከሕብረቱ ጋር ጥሩ የሚባል ግንኙነት ባይኖራትም ለአውሮፓ ሕብረት አገራት ወሳኝ አገር ሆና ቆይታለች። ቱርክ መዳረሻቸውን አውሮፓ ማድረግ የሚሹ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ስደተኞች ይዛ ትገኛለች። ሰደተኞች ወደ ግሪክ እንዳይሻገሩ ይዛ ለመቆየትም ቱርክ ከአውሮፓ ሕብረት ጋር ከስምምነት ደርሳለች።
UNK
null
a791eba5c5ec29d986bc52a054f119cb
28f073bbe45c6012f29707ce7b261c64
ኦሮምኛ ዘፋኙ ለደስታ በተተኮሰ ጥይት ህይወቱን አጣ
የኦሮምኛ ዘፋኙ ዳዲ ገላ በምስራቅ ሸዋ በቢሾፍቱ አቅራቢያ በምትገኘው የሊበን ዝቋላ ወረዳዋ ትንሿ የገጠር ከተማ አሹፌ ካለፈው ቅዳሜ እስከ ሰኞ ምሽት ደስታና ጭፈራ ነበር። ይጨፈር የነበረው ለአንድ ሆቴል ምርቃት ነበር። ደስታና ጭፈራው ግን አልዘለቀም። •ሙዚቃ ሳይሰሙ መወዛዋዝ ይችላሉ? •ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ የቀመመው ሮፍናን የምርቃቱ ታዳሚዎች በደስታ ጥይት ወደላይ ይተኩሱ ነበር። የመድረኩ ፈርጥ የነበረው ታዋቂው ኦሮምኛ ዘፋኝ ዳዲ ገላን ድንገት በጥይት ተመትቶ እንደወደቀ የሆቴል ምርቃቱ የሙዚቃ ድግስ መድረክ አስተባባሪ የነበረው ጓደኛው አቶ ቱፋ ወዳጆ ይናገራል። "ለቅሶም ላይም ይተኮሳል። ልጅም፣ አባትም ክላሽ መታጠቅ ባህል ነው። በወቅቱ እየተተኮሰ እያለ ማን እንደሆነ አይታወቅም ከመሀል ልቡን መትቶት ወደቀ" በማለት ይገልፃል። በህግ የተከለከለ ቢሆንም በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ለሰርግ፣ለሃዘን ፣ለልደትና ለሌሎችም መሰል አጋጣሚዎች ጥይት መተኮስ የተለመደ ነው ማለት ይቻላል። በሃይማኖት አባቶችና በገዳዎች ምክር ጭምር ጥይት መተኮስ ቀርቶ የነበረ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንደ አዲስ እንደተጀመረ ዘፋኙ ህይወቱን ያጣበት የሊበን ጩቃላ ወረዳ ፖሊስ ፅፈት ቤት ሃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ግርማ ሚደቅሳ ለቢቢሲ ገልፀዋል። •የቀድሞዋ ሶቭየት ህብረት ትውስታዎች በኢትዮጵያውያን ዓይን ከ2009 ዓ.ም የለውጡን እንቅስቃሴ ተከትሎ በተለያዩ በዓላትና አከባበሮች ላይ ደስታንም ሆነ ኃዘንን ለመግለፅ መተኮስ እንደተጀመረ ኢንስፔክተር ግርማ በተጨማሪ ገልፀዋል። ባለፈው አመትም አቅራቢያው በሚገኝ ሌላ አካባቢ አንድ ወጣት የደስደስ ጥይት ሲተኩስ ጓደኛውን በመግደሉ መልሶ ራሱን እንዳጠፋ ኢንስፔክተር ግርማ ያስታውሳሉ። ኦሮምኛ ሙዚቃዎችን የሚጫወተው ዳዲ አስከሬን ለምርመራ ተልኮ ከነበረበት ጳውሎስ ሆስፒታል ዛሬ ከሰዓት በኋላ የትውልድ ቀዬው አሹፌ መድረሱን ኢንስፔክተሩ ገልፀውልናል።
UNK
null